query_id
stringlengths
32
32
passage_id
stringlengths
32
32
query
stringlengths
2
182
passage
stringlengths
137
1.88k
label
int64
0
1
7cb557d37735176d2068596ce6daa261
538f02c913041a5956c7af993dbd63d9
በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠሩ 2 ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
የታዋቂው ድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በተቀሰቀሰው ተቃውሞና አለመረጋጋት የ166 ሰዎች ህይወት ማለፉን በትናንትናው ዕለት ፓሊስ አስታውቋል።ድምፃዊው ሰኞ ሰኔ 22፣ 2012ዓ.ም ገላን አካባቢ መገደሉን ተከትሎ 145 ሰላማዊ ሰዎችና 11 የፀጥታ ኃይሎች መሞታቸውን የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፖሊስ ኮሚሽነር ግርማ ገላን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል።ምክትል ፖሊስ ኮሚሽነሩ ከዚህም በተጨማሪ 167 የሚሆኑ ግለሰቦችም ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል ብለዋል። ከአለመረጋጋቱና ሁከቱም ጋር በተያያዘ ...
0
e1f9ecfa49b7798b7db43013f1f721a9
58b7a2c56b6392ed0626196010781863
የኢትዮዽያ ብሄራዊ ቡድን በሀዋሳ ዝግጅቱን እያደረገ ይገኛል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዚህ ሳምንት መጨረሻ የወዳጅነት ጨዋታ ለማድረግ ወደ ሞሮኮ ያመራል፡፡ ቡድኑ ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ለቦትስዋና 51ኛ አመት የነፃነት በአል ምክንያት በማድረግ ወደ ጋቦሮኒ አቅንቶ የወድጅነት ጨዋታ አድርጎ 2ለ0 ተሸንፎ መመለሱ ይታወሳል፡፡ቡድኑ በዚህ ሳምንት መጨረሻ ወደ ሞሮኮ ራባት አቅንቶ ጨዋታውን ለማድረግ በካፒታል ሆቴል መቀመጫውን በማድረግ በኢትዮጵያ ወጣቶች እና ስፖርት አካዳሚ ዝግጅቱን እያደረገ መሆኑ ሲገለፅ ጨዋታው የሚደረገው ከሞሮኮ የቻን ብሄራዊ ቡድን ጋር መሆ...
0
cb071aa65e485a410ba9921588868ef1
cb071aa65e485a410ba9921588868ef1
ጎንደር የሚገኙ የወልቃይት ጠገዴ ተፈናቃዮች
ከወልቃይት ጠገዴ ተፈናቅለው ጎንደር ከተማ በጊዚያዊ መጠለያ ጣቢያ ውስጥ የሚገኙት ተፈናቃዮች መንግሥት አፋጣኝ ምላሽ ይስጠንና ወደቀያችን እንመለስ ሲሉ ቅሬታቸውን አሰምተዋል። ቁጥራቸው ከሁለት መቶ በላይ የሚሆኑ አብዛኛዎቹ ደግሞ በአፍላ የወጣትነት የዕድሜ ክልል የሚገኙ እነዚህ ተፈናቃዮች በጎንደር ከተማ በ አንድ ግለሰብ ቤት ውስጥ በተዘጋጀላቸው ጊዚያዊ መጠለያ ውስጥ ነው ያሉት - በተጨናነቀ ሁኔታ።
1
8e4af691d8ba4fc5ef0f36c04c4c1ff4
b6119b077ed5871f0ed591778e168121
ቻምፒየንስ ሊግ ፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ 1ኛው ዙር ተሸጋገረ
ለአራት ተከታታይ አመት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን ማሸነፍ የቻለው እና በቀጣይ አመት በፕሪምየር ሊጉ እና በአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊጉ ተፎካካሪ ለመሆን የተለያዩ ተጨዋቾችን በማስፈረም እንዲሁም ውላቸው ያለቀ ተጨዋቾችን ውል በማደስ ላይ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ የፊት መስመር አጥቂውን ሳላዲን ሰኢድንም ውል አድሷል፡፡ሰኔ 30 ኮንትራቱ የተጠናቀቀው ሳላዲን ሰኢድ ስሙ ከተለያዩ የግብፅ ክለቦች ጋር ተያይዞ ሲዘገብ የቆየ ሲሆን ተጨዋቹ በተለይ ወደ ግብፅ አምርቶ ከአል ማስሪ ጋር ድርድሮችን ያደረገ ቢሆንም ሁለቱ...
0
e6842eac327c63bef3dc7b47481d73e9
e6842eac327c63bef3dc7b47481d73e9
ትራምፕ አሜሪካ ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር ያላትን ግንኙነት አቋረጡ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዋሽንግተን ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር ያላትን ግንኙነት እያቋረጡ መሆኑን አስታወቁ።የፕሬዚዳንቱ ውሳኔ የዓለም ጤና ድርጅት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ቻይናን ተጠያቂ አላደረገም ከሚል የመነጨ ነው ተብሏል።ፕሬዚዳንቱ ቻይና ድርጅቱ ላይ ጫና እያሳረፈችና እየተቆጣጠረችው ነው ሲሉም ወቅሰዋል።ትራምፕ በኋይት ሃውስ በሰጡት መግለጫ “ዛሬ ከዓለም ጤና ድርጅት ጋር ያለንን ግንኙነት እናቋርጣለን” ብለዋል።ከዚህ ባለፈም ለድ...
1
28d912f13211e641cf909ce3f7f8d57e
769dc5b6ddc8c73a8169263f10187cef
የዓለም ህፃናት ቀን በሃዋሳ ከተማ ተከበረ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አለም አቀፉ የፅዳት ቀን በአዲስ አበባ በፅዳት ዘመቻ ንቅናቄ ተከበረ።ከማለዳው 12 ሰአት ጀምሮ በመንግስት ተቋማት፣ በትምህርት ቤቶች እና በሀይማኖት ተቋማት የፅዳት መርሃግብር ተካሂዷል።የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ በርካታ የከተማ አስተዳደሩ የስራ ኃላፊዎች በየአካባቢያቸው በንቅናቄው ተሳትፈዋል።ወይዘሮ አዳነች በዛሬው እለት ከ1 ሚልዮን በላይ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የአለም ማህበረሰብን በመቀላቀል አካባቢያቸውንና ከተማቸው...
0
7e71ca1672a2c534deea09375fd4402d
1f41877a474435b61b26da52a50119d5
የህዳሴው ግድብ አዲሱ የሀገራችን ገጽታ ግንባታ አምባሳደር ነው – አቶ በረከት
አዲስ አበባ ፣መስከረም 26 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታን ከዳር ለማድረስ የገቢ ማሰባሰብ ስራው በሰፊ ንቅናቄ እየሰራ መሆኑን ገልጿል።የከተማዋ የታላቁ የኢትዮጵያ ህደሴ ግደብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ÷ በበጀት አመቱ ከ789 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ለማሰባሰብ አቅዶ ባለፉት 3 ወራት ብቻ ከ500 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉን ለፋና ብሮድካስቲግ ኮርፖሬት አስታውቋል።የፅህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ ምስክር ነጋሽ በእነዚህ ወ...
0
5a64bd21cb77b2b6d71259460d68f73e
45078e30f0a4e4ebe5e42cb422770362
ለጋሾች በጦርነት ለታመሰችው የመን ገንዘብ እንዲያዋጡ ተጠየቀ
ከ70 በላይ ስደተኞችን አሳፍራ ወደ የመን ስትጓዝ በሰጠመችው ጀልባ ህይወታቸውን ባጡ ኢትዮጵያውያን ሞት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ገለፀ።የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር መስሪያቤቱ ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት ሚንስቴር መስሪያቤቱ በተከሰተው አደጋ ክፉኛ አዝኗል።ለሟች ቤተሰቦችም መፅናናትን ይመኛል ብለዋል ቃል አቀባዩ ።ሚንስቴሩ በአደጋው ለህልፈት የበቁትን ኢትዮጵያውያንን ማንነትና የአደጋውን መንስኤ አጣርቶ ዝርዝር መግለፃ በቅርቡ እንደሚሰጥም ነው...
0
1b6595ad82a3693c932147b1b10b3905
41b0f91f3e13ac789ccb9c429a4a448b
ከዛሬ ጀምሮ ከቤት ውጪ በሁሉም ቦታዎች ጭምብል የመልበስ ግዴታ ተግባራዊ እንዲሆን መመሪያ ጸደቀ፡፡
በአማራ ክልል ከቤት ውጭ የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል አድርጎ መንቀሣቀስ ግዴታ ሆነ የክልሉ የኮሮናቫይረስ መከላከልና መቆጣጠር ግብረ ሃይል ሰብሳቢ ዶ/ር ሙሉነሽ አበበ የቫይረሱ ስርጭት አሳሳቢ እየሆነ በመምጣቱ ነው አስገዳጅ ውሳኔ የተወሰነው ብለዋል።የክልሉ ርዕሰ መዲና በሆነችው ባህር ዳር ግን አስገዳጅ ውሣኔከተወሰነ በዋላ የከተማዋ ነዋሪዎች ከበፊቱ የተሻለ ተጠቃሚ ቢታይም ብዙ የግዴታ ድንጋጌ የሚያስፈልጋቸው ተግባራት እንዳሉ ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገልፀዋል።።
0
9da7d7e3e32e83f347998cbbed8e44f7
ce7f033dc9d02089dec92eb440c15e72
ከ 14 ሺህ በላይ ዜጎች ለሥራ ወደ ውጭ አገር ሄደዋል
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ውጭ የነበሩ ወገኖች በሚመለሱበት ጊዜ ወደ ህብረተሰቡ ከመቀላቀላቸው በፊት በለይቶ ማቆያ ማዕከላት በሚቆዩባቸው ጊዜዎች ወጪያቸውን መሸፈን ለማይችሉ ዜጎች ሙሉ ወጪያቸውን መንግስት እንደሚሸፍን አስታወቁ።ኢንጂነር ታከለ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ መንግስት ከተለያዩ ሃገራት ወደ ኢትዮጵያ ለሚገቡ መንገደኞች እና ወገኖች የለይቶ ማቆያ ማዕከል ማዘጋጀቱን አስታውቀዋል።በዚህ ወቅትም ለቆይታ ጊዜው ወጪያቸውን መሸፈን ለማ...
0
e7040581ff446865e0965c216185eaf4
e7040581ff446865e0965c216185eaf4
አየር መንገዱ በቀጥታ የሚፈጸምን የትኬት ሽያጭ ማቆሙን አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቀጥታ የሚፈጸምን የትኬት ሽያጭ ማቆሙን አስታወቀ።አየር መንገዱ ለጣቢያችን በላከው መግለጫ ለየትኛውም ጉዞ የሚፈጸምን የትኬት ሽያጭ በኢንተርኔት አማካኝነት እንደሚሰጥ አስታውቋል።እርምጃው እየተስፋፋ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በማለም የተወሰደ መሆኑንም ገልጿል።በዚህም የትኬት መሸጫ ቢሮዎች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ለጊዜው ይዘጋሉ ነው ያለው።ደንበኞችም አገልግሎቱን አየር መንገዱ ባዘጋጃቸው የሞባይል መተግበሪያዎች...
1
db9c0866569aa589be97c65d0f0af6e6
5658b16a095aa038f12988793353671e
የደቡብ ሱዳን መንግሥት ዛሬ ጁባ የሚገቡትን የአማጽያኑን ቀዳሚ ቡድን ለመቀበል በዝግጅት ላይ ይገኛል
በጁባና በሌሎችም ዋና ዋና ከተሞች የሚሰፍረው ኃይል ቁጥር ላይ የተስማሙት የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኝ ወገኖች አጠቃላይ ስምምነቱን ተግባራዊ ለማድዐግ ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ገለጡ።የተቃዋሚዎቹ መሪዎችም ግጭቱ ከተቀሰቀሰ ከሁለት ዓመታት በኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ጁባ ሊጓዙ ተስማምተዋል።እስክንድር ፍሬው ዝርዝሩን አቅርቦታል፣ ከተያያዘው የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።
0
2738b7cba7aded0402c328070be8d51b
b81470746d29950a72fefe1e2e8b7416
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የአራት አባላቱን ያለመከሰስ መብት አነሳ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2012(አዲስ አበባ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል።ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ጉባኤ የወረዳና የቀበሌ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት የምክር ቤት አባላት ቁጥር መወሰኛ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል፡፡በተጨማሪም የክልሉ መንግስት የአስፈፃሚ አካላት የ6 ወር የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሊ ሀሰን ለጉባኤው አባ...
0
34a0547bf82c0a8b2103ce20f9952a92
2053bc5d069ff88023fab2409af97109
ፍልስጤም ከአሜሪካ እና እስራኤል ጋር ያላትን ሁለንተናዊ ግንኙነት አቋረጠች
አዲስ አበባ፤ ሐምሌ 19/2005 (ዋኢማ) – ኢትዮጵያ ከኦማን ጋር ያላትን ግንኙነት የበለጠ አጠናክራ ለመቀጠል እንደምትሻ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ዛሬ ገለጹ። ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ በኢትዮጵያ የሥራ ጊዜያቸውን ያጠናቀቁትን የኦማን አምባሳደር አብደላ ሐመትን በብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ተቀብለው ባነጋገሩበት ወቅት እንደገለፁት ኢትዮጵያ ከአገሪቱ ጋር ያላት ግንኙነትን ወደላቀ ደረጃ ለማሳደግ ፍላጎት አላት። ከኦማን ጋር ያለው መልካም የሆነ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በኢንቨስትመንትና በባህል ይበልጥ በማጠናከ...
0
6b08d200d0424fb066eb31fd557a3db1
ff95ded7f9003289593fcf097db7465b
በቻይና የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ከ7 ሺህ በላይ ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የኮሮና ቫይረስ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ 105 መድረሱን የከተማዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታወቀ። በአዲስ አበባ በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 31 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል ነው የተባለው። በአዲስ አበባ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተገናኘ በህክምና ማዕከል ህክምና ሲከታተሉ የነበሩ 1 ሴት ህይወታቸው ማለፉም ነው የተገለፀው። በሌላ በኩል ደግሞ በትላንትናው እለት 67 ሰዎች ከአዲስ አበባ ከኮሮና በሽታ አገግመዋ...
0
a4bc0d4f7f9d3ffb0ef576b028325840
bfe7986cb0f417de403c498f0ed93084
ራክሲኦ ግሩፕ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የግል የመረጃ ቋት ማዕከል ሊገነባ ነው
በኦሮሚያ ክልል በአሰላ አካባቢ 100 ሜጋ ዋት የሚያመነጭ የንፋስ የኤሌክትሪክ ኃይል ፕሮጀክት ሊገነባ ነው። የንፋስ ኃይል በመጠቀም ለማመንጨት የታቀደው የኤሌክሪክ ኃይል ፕሮጀክት በመጪዎቹ ሁለት ዓመታት የሚጠናቀቅ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱን ዕውን ለማድረግ የሚያስፈልገው 146 ሚሊዮን ዩሮ (ከ5.8 ቢሊዮን ብር በላይ) የበጀት ፍላጎትም ከዴንማርክ መንግሥት በዕርዳታና በድጋፍ መልክ ተገኝቷል። ለፕሮጀክቱ ከሚያስፈልገው 146 ሚሊዮን ዩሮ ውስጥ 117.3 ሚሊዮን ዩሮ ያህል ዳንሴክ ግሩፕ ከተሰኘው የዴንማርክ ባንክ...
0
7df528be5c1785296ae0b416f3ebcd27
4c008b895c02165578b1a21db63076fb
አሜሪካ ለታይዋን የጦር መሳሪያ ሽያጭ ማጽደቋ ተገለጸ
በያዝነው ሳምንት መጀመሪያ አካባቢ በሶርያ የተፈጸመውንና የደርዘኖቹን ሕይወት የቀጠፈውን የኬሚካል ጋዝ ጥቃት ተከትሎ አሜሪካን የሚሳኤል የጥቃት እርምጃ በሶሪያ መንግስት ላይ ፈጽማለች፡፡የአሜሪካን ባለስልጣናት እንደገለጹት የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን ጥዕዛዝ ተከትሎ 59 የሚሆኑ ክሩዝ ሚሳኤሎችን በሶሪያው የኬሚካል ጦር መሳሪያዎች መገኛ የሆነውን ቦታ እንዳወደሙ ታውቋል፡፡የአሜሪካ መከላከያ መስሪያ ቤት ፔንታጎን እንደገለፀው፣ ሚሳኤሎቹ የተወነጨፉት በሜዲትራንያን ባህር ላይ ከሚገኝ የአሜሪካ የጦር መርከብ...
0
6eba8eb7ecd48634b05e0a51736e2a54
6eba8eb7ecd48634b05e0a51736e2a54
በደቡብ ሱዳን ታጣቂዎች ሃያ አራት የሕክምና ጣቢያዎች ተዘረፉ
ደቡብ ሱዳን ውስጥ ታጣቂ ቡድኖች፣ ባለፈው ዓመት ከመንፈቅ ውስጥ ሃያ አራት የሕክምና መስጫ ጣቢያዎቻችንን ዘርፈውብናል፣ መንግሥት የተሻለ ጥበቃ ያድርግልን ሲሉ የሕክምና በጎ አድራጎት ድርጅቱ ድንበር የለሽ ሃኪሞች ዋና ኃላፊ ጠየቁ።የሜዲሳን ሳን ፍሮንቲዬ /MSF/ ዓለምቀፍ ፕሬዚዳንት ጆዋን ሊዩ፣ ደቡብ ሱዳን ያሉትን የሕክምና ጣቢያዎች ይጎበኙ ሲሆን ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ጋር ተወያይተዋል፡፡“የሚያሳዝነው ተፋላሚዎቹ ወገኖች፣ የሕክምና ጣቢያዎችን መጠበቅ ሲገባቸው፣ አዘውትረው አላማ ማድረጋቸው ነ...
1
317de1fa472d3483e5fb4dc03f763cdf
6cce9abb9a740ced9bb7d62ed90cb49c
የተለያዩ ተቋማት በ’ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ አደረጉ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቱ አቶ ወርቁ አይተነው ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊትና ለአማራ ልዩ ሀይል 100 የስጋ በሬዎችንና 200 ኩንታል ፉርኖ ዱቄት ድጋፍ አደረጉ።ድጋፉን የባላሃብቱ ተወካይ አቶ ሲሳይ ታደሰ በጎንደር ከተማ ተገኝተው ለሎጂስቲክ ኮሚቴው አስረክበዋል።ተወካዩ ባለሃብቱ አሁን ያደረጉት ድጋፍ ጊዜያዊ እንደሆነና መንግስት የጀመረውን ህግ የማስከበር ተግባር በድል እስከሚያጠናቅቅ ድረስ በቀጣይ ድጋፋቸውን አጠናክረው ይቀጥላሉ ማለታቸውን ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን ኮሙ...
0
5e3fa8004595140ab0de6dfba91eea63
f5fc13bf8f1433bbb0926d2b4d1ff3c9
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጌዴኦ ተፈናቅለው በመጠለያ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የኮይሻ የውሃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን ጎበኙ።በኦሞ ወንዝ ላይ እየተገነባ የሚገኘው ይህ የኤሌከትሪክ ኃይል ማመንጫ ግንባታው 37 በመቶ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አመልክተዋል።ፕሮጀክቱ በከፍተኛ ሁኔታ ተጓትቶ የቆየ እንደነበርና በቅርቡ ሥራው ተጠናክሮ መቀጠሉን ነው የገለፁት።በዓመት የ6 ሺህ 400 ጊጋዋት አወርስ መጠን ያለው ኃይል እንደሚያመነጭ ይጠበቃል።እስካሁን ለ4 ሺህ ያህል ሰዎች የሥራ ዕድል ያስገ...
0
e04777920efaac054e009ea2e84d7a4b
bdf24e8306739c0eb1564698d9aa5a81
ቱርክ በሰሜን ሶሪያ አዲስ ወታደራዊ ዘመቻ ልታካሂድ እንደምትችል ገለፀች
የሩሲያው ፕሬዘዳንት ቪላድሚር ፑቲን ሩሲያ በ2ኛው የአለም ጦርነት የተቀዳጀችውን የድል በአል ለማስታወስ ልታካሂድ የነበረውን ወታደራዊ ትርኢት በኮሮና ቫይረስ ምክንየት ማራዘሟን አስታውቀዋል፡፡ ፈጣን የሆነውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በቁጥጥር ስር ለማድረግ እየታገለች ያለችው ሩሲያ በትርኢት ልታከብር የነበረው 75ኛውን የድል በአሏን ነበር፡፡ ፕሬዘዳንት ፑቲን ምንም እንኳን የቫይረሱ ስርጭት እስካሁን ከፍተኛ ደረጃ ላይ ባይደርስም ተጋላጭነቱ ግን ከፍተኛ ነው በማለት የሀገሪቱ የደህንነት ስብሰባ ላይ ተና...
0
1e4587cb9017b5567b571071e6f3ac71
099debd1037a56683b5e28d2d95e9dc9
የታዳሽ አረንጓዴ ልማት በኢትዮጵያ በሚል ርዕስ በሮም የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስተባባሪነት ዓለም አቀፍ ዌቢናር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እና የሚዲያ ሚና በቀውስ ጊዜ በሚል ርዕስ በሰላም ሚኒስቴር አመቻችነት የበይነ መረብ ውይይት ተካሄደ።ውይይቱን የከፈቱት የሰላም ሚኒሰትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከዓለም ዓቀፍ እና የሀገር ውስጥ የሚዲያ ባለሙያዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ውይይት መካሄዱ እጅግ ጠቃሚ ነው ብለዋል።የሚዲያ ባለሙያዎች የሚዲያን ሰላም የማስፈንም ሆነ ጥፋት የማስከተል አቅም በሚገባ ተገንዝበው በተለይም በአስቸጋሪ ወቅቶች ጊዜ ኃላፊነት በተሞላበት መልኩ...
0
2f3f099f329ec2255a39d0ce7452fb05
14bb71eac3c86404534eae8ebb645af7
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለማስፈጸም በተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
ም/ቤቱ ባካሄደው 73ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈምክር ቤት በቅድሚያ በማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ተዘጋጅተው በቀረቡ ከፍተኛ ደረጃ የድንጋይ ከሰል ማዕድን እና አነስተኛ ደረጃ የክሮማይት ማዕድን ማምረት ፈቃድ ስምምነቶች ላይ የተወያየ ሲሆን፤ ስምምነቶቹ በህጉ መሰረት መሟላት የሚገባቸው ጉዳዮች ከተሟሉ በኋላ እንደተዘጋጁ ተገልጿል፡፡ምክር ቤቱም በቀረቡት የከፍተኛ እና የአነስተኛ ደረጃ የማዕድን ማምረቻ ፈቃድ ስምምነቶች ላይ ከተወያየ በኋላ በስራ ላይ እንዲውሉ መወሰኑ ተመ...
0
fc7686c36e2fa73605a67ef1c48d1ca8
0a197c22679e700e1a1e2b6d74bd00c2
በመንግስት ብቻ ተይዘው የነበሩ ትላልቅ ተቋማትን በሙሉ ወይም በከፊል አክሲዮን/ሽርክና የመሸጡን ተግባር ከኢትዮ-ቴሌኮም እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡
በዳንሻ፣ በተርካን፣ በሁመራ፣ በሽራሮ፣ ማይጸብሪ እና ማይካድራ በከፊል የቴሌኮም አገልግሎት ጀምሯል።በአላማጣ አካባቢ ሙሉ በሙሉ የቴሌኮም አገልግሎት ጀምሯል።በተቀሩት የትግራይ አካባቢዎች የቴሌኮም አገልግሎት ለማስጀመር የተጎዱ የቴሌኮም መሰረተ ልማቶችን በመጠገን ፣ መልሶ በማቋቋም እንዲሁም መደበኛ የኃይል አቅርቦት ለማግኘት ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ጋር እየሰራ መሆኑንና አማራጭ የኃይል አቅርቦት በመጠቀም በሁሉም የክልሉ አካባቢ የቴሌኮም አገልግሎት በአጭር ጊዜ ለማስጀመር ጥረት እያደረገ መሆኑን ዛሬ...
0
e6bf3c1a4f372142d6538f09b658741a
6af5f58e74c94f8913816b21b7043b0c
የአውሮፕላን ነዳጅን ጨምሮ ሌሎች የነዳጅ ምርቶች ዋጋ ባለበት እንደሚቀጥል ተገለጸ
በመጪው የፈረንጆች አመት 2019 በአለማችን የሚገኙ አየር መንገዶች በድምሩ 885 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ያገኛሉ ተብሎ እንደሚጠበቅና ይህም በታሪክ ከፍተኛው ገቢ እንደሚሆን አለማቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር አያታ ማስታወቁን ፋይናንሺያል ታይምስ ዘግቧል፡፡አለማቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር አያታ ያወጣውን መረጃ ተቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ በመጪው አመት የተሸለ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴና የነዳጅ ዋጋ ቅናሽ ይኖራል ተብሎ ከመገመቱ ጋር በተያያዘ የአለማችን አየር መንገዶች አጠቃላይ ትርፍ ከአምናው በ10 በመቶ...
0
d2322528716d6edce35c10cc5005ae68
253e131424e02e688a0dd22ba0f4b624
ከደምስቆ ወጣ ብሎ በሚገኝ የተከበበ አካባቢ የአየር ድብደባ ተካሄደ
በመጪው ጥቅምት በፖላንድ ጊዲኒያ በሚደረገው የ2020ቱ ግማሽ ማራቶን ውድድር የሚሳተፉ አትሌቶች ለመለዬት ዛሬ የማጣሪያ ሩጫ በሰንዳፋ ተካሂዷል።በማጣሪያው ላይ አስር ወንድና አስር ሴት አትሌቶች መሳተፋቸውን የኢትዮጵያ አትሌቲከስ ፌዴሬሽን በማኅበራዊ ገጹ አስታውቋል፡፡በዚህ ውድድር የተካፈሉ አትሌቶች አምና በሀገር ውስጥ ከተደረገ ግማሽ ማራቶንና በኢንተርናሽናል ደረጃ ባላቸው ውጤት የተመረጡ መሆኑንም ፌዴሬሽኑ አስታውቋል፡፡መነሻውን ከበኬ ከተማ ወጣ ብሎ ፍፃሜውን ሰንዳፋ ከተማ ባደረገው የ15 ኪሜ የማጣሪ...
0
12c281e030f6a1bcbbce897fc384226a
f51d99ac6dd43d9d2ab4877260e26941
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ጄምስ ኮሚን ማባረራቸው “ትክክል ነው” ሲሉ ይናገራሉ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዴሞክራቶች እጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይዳን የ2020 የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን ካሸነፉ የፕሬዚዳንት ትራምፕ አስተዳደር የጨለማ ዘመን እንዲያበቃ እሰራለሁ ሲሉ ቃል ገብተዋል።ጆ ባይዳን ላለፉት አራት ዓመታት አሜሪካን ያስተዳደሯት ዶናልድ ትራምፕ ለረጅም ጊዜ አሜሪካን በጨለማ ውስጥ እንድትቆይ አድርገዋል በማለት ወቅሰዋቸዋል።የቀድሞው የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ÷ ትራምፕ ከፍ ያለ ፍርሃት፣ ቁጣ እና መከፋፈልን ፈጥረዋልም ብለዋል።በትውልድ ከተማ...
0
d3020fa6d029d2d3460195bb69f7720e
d3020fa6d029d2d3460195bb69f7720e
የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ሰራተኞች ለገበታ ለሀገር የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለገሱ
አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ሰራተኞች ለገበታ ለሀገር የአንድ ወር ደመወዛቸውን መለገሳቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። እያንዳንዱ የጽህፈት ቤቱ ባልደረባ አሻራውን እየተወ መሆኑን በመግለፅ እናንተም እንዲሁ እንደምታደርጉ ተስፋ አደርጋለሁ ነው ያሉት። በዛሬው ዕለት በገበታ ለሀገር ኢትዮጵያውያን የሚፈልጉትን የገንዘብ መጠን እንዲያዋጡ የተዘጋጀውን የባንክ ሂሳብም ይፋ መሆኑ የሚታወስ ነው፡፡ በዚህም የ10 ሚሊየን እና የ5 ሚሊየን ብር ገ...
1
7032dabb8fadc0381d9d97097f64e22f
17f4d480146b9bf698a42ae7ad7c2f16
ዋልያዎቹ በመቐለ ልምምዳቸውን ጀምረዋል
በ2019 የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣርያ ከጋና፣ ኬንያ እና ሴራሊዮን ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በነገው እለት ሁለተኛ የማጣርያ ጨዋታውን ሀዋሳ ስታድየም ላይ ያከናውናል። ዋልያዎቹ ከነሀሴ ሶስት ጀምሮ በሀዋሳ ከትመው ዝግጅት ሲያደርጉ የቆዩ ሲሆን ሰኞ እለት የተጫዋቾች ቁጥር ወደ 23 ተቀንሰው ልምምዳቸውን ቀጥለዋል። በዛሬው እለትም ረፋድ 4:00 ላይ በሀዋሳ ዓለም አቀፍ ስታድየም አከናውነዋል። 32 ያህል ደቂቃዎች በፈጀው የልምምድ መርሐ ግብርም ቀለል ያሉ ከኳስ ጋር የተያያዙ ስራዎች ስ...
0
ba15ba6c7ab3a3bda129c5e101c87be4
d6d494b3ce738605851abc42c872416c
በሱማሌ ክልል በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡኖ በደሌ ዞን ዴዴሳ ወረዳ ትናንት ምሽት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ።አደጋው የደረሰው የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-80032-ኢት የሆነ የጭነት ተሽከርካሪ በመገልበጡ መሆኑን የዞኑ ፖሊስ የትራፊክ ደህንነት ዲቪዥን አስተባባሪ ኢንስፔክተር በኃይሉ ገዛኸኝ ገልጸዋል።ተሽከርካሪው ሰዎችና እህል ጭኖ ከበደሌ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ እንዳለ በወረዳው መዲና ደምቢ ሲደርስ መገልበጡንም ተናግረዋል።በአደጋው ሾፌሩን ጨምሮ ተሳ...
0
24b0278bfb8d6a6b83f0b5af43d0d61d
5e4f4d2506d0ad3e873771366ac047eb
ከስደት ተመላሽ ዜጎችን ወደ ስራ ማስገባት ላይ ያለውን የቅንጅት ክፍተት መፍታት ይገባል ተባለ
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን ከመማር ማስተማር ባሻገር ለፖሊሲ ግብዓት የሚሆኑ የምርምር እና የጥናት ውጤቶችን በማቅረብ የላቀ ሚና ሊጫወቱ እንደሚገባ የፌደራልና አርብቶ አደር ጉዳዮች ሚኒስትሩ አቶ ካሳ ተክለብርሃን ተናገሩ።የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ባለፉት 25 አመታት በትምህርት ዘርፍ በተመዘገቡ ስኬቶች እና ባጋጠሙ ችግሮች ላይ ትናንት ውይይት አድርገዋል።ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት መምህራኑ የጥናት ውጤቶችን በማቅረብ የበኩላቸውን ሊወጡ ይገባል።በውይይቱ ላይ ባለፉት 25 አመታት በዘር...
0
c1d94c46eefa52f39897cc80c16706ef
6a77adbfdce29e1a627b440c458a6db1
ኢትዮጵያዊ ዳኞች የቻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታ ለመምራት ወደ ሱዳን ያመራሉ
የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌድሬሽን (ካፍ) በሳምንቱ መጨረሻ በሚደረጉት የ2017 ቶታል ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ጨዋታዎች የሚመሩ ዳኞችን ይፋ አድርጓል፡፡ኢትዮጵያዊያን ዳኞች በቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌድሬሽን ዋንጫ የአንደኛ ዙር ጨዋታዎችን እንዲመሩ ከተመረጡ አፍሪካዊያን ዳኞች መካከል ናቸው፡፡ በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የአንደኛ ዙር ጨዋታ ሶስ ላይ ዕሁድ የቱኒዚያው ቻምፒዮን ኤቷል ደ ሳህል ከኮትዲቯሩ አሶሴሽን ስፖርቲቭ ደ ታንዳ ጋር በስታደ ኦሎምፒክ ደ ሶስ የሚያደርጉትን ጨዋታ እንዲመራ የፊፋ...
0
2885deb6f0c188ca3971e902c91bda5e
016cf55cdcd7c191ce894cf8f2ca051a
የኦሮምያ ብልፅግና ፓርቲ ውሳኔዎች
በአማራ ክልል በባህርዳር ከተማ “የሰማዕታት ኃውልት” ተብሎ በሚጠራው ግቢ ውስጥ “የክልሉንሕዝብ የማይወክልና ማንነቱን የማይገልፅ ነው” ተብሎ የታመነበት ኃውልት በአማራ ክልል ከፍተኛ አመራር እንዲወገድ በመወሰኑ ባለፈው ቅዳሜ ማስወገዱን የአማራ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ገልጿል።ሌሎችንም ስያሜዎችንና ምልክቶችን የመቀየር እንቅስቃሴ መጀመሩን የባህርዳር ከተማ አስተዳደርአስታውቋል።የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ በለውጡ ለህዝብ ከገባቸው ቃሎች መካከል “የተሳሳቱ ታሪኮችናትርክቶችን ማረም” የሚል ይገኝበታል። በ...
0
daa4323d81dd43747519ea5c7b1e82b4
a23dd39c5debc303c2c601bfc7edc8cd
ሁለት ተጨማሪ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ16 ሰዎች ውስጥ አንዱ ሙሉ በሙሉ ማገገሙን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።ዶክተር ሊያ ጉዳዩን አስመልክተው በፌስቡክ ገጸቸው ባወጡት መረጃ፥ በአሁኑ ወቅት በለይቶ ማቆያ ያሉ አጠቃላይ ሰዎች13 መሆናቸውን ገልጸዋል።ከታማሚዎች ውስጥ አንዱ ሙሉ በሙሉ ከቫይረሱ ማገገሙን የገለጹት ሚኒስትሯ፥በጽኑ የታመመ ሰው አለመኖሩን አስታውቀዋል።በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 16 ሰዎች ውስጥ ሁለት ጃፓናውያን ወደ ሀ...
0
89d18a03096e0f7cef8a4d14b82558e6
231dcf4e5f65311a0e32e335efdd7652
የምሥራቅ አፍሪካ ድርቅ የምግቦች ዋጋ እንዲያሻቅብ አድርጓል
-ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የቀጠናው አገራትን ድርቅ ከመቋቋም ባለፈ የተቀናጀ የውኃ ሃብት ልማት አጠቃቀም ስርዓት እንዲኖርም አስተዋጽኦው የላቀ እንደሚሆን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግስታት /ኢጋድ/ አባል አገራት የውሃ ሃብት ምሁራን ተናገሩ።በሱዳን ካርቱም ዩኒቨርሲቲ የደንና ውሃ ሃብት ልማት ምሁር ፕሮፌሰር አልኑር አብደላ ግድቡ በአህጉሪቱ ድርቅን ለመከላከል ድርሻው የላቀ በመሆኑ ፕሮጀክቱ ከስኬት እንዲደርስ እያንዳንዱ ባለድርሻ አካል የድርሻውን ሊወጡ ይገባል።በተለይም በምስራቅ አፍሪካ ...
0
960ecd4ffa16adf795af6ab873c81305
281da497b6a66d8c42d6e4b9efa9d6a1
የትምህርት ተቋማት የአካዳሚ ቴክኒክ ረዳቶችን የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች የሚቀርፍ መመሪያ እየተዘጋጀ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት ያስቀመጠውን የክፍያ መመሪያ ለተላለፉ 21 የግል ትምህርት ቤቶች የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራት ሙያ ብቃትና ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን አስታወቀ።የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሸዊት ሻንካ በሰጡት መግለጫ፥ የኮረና ቫይረስ ወረርሽኝን ተከትሎ ከመጋቢት 7 2012 ዓ.ም ጀምሮ በሀገር አፍ ደረጃ ትምህርት መዘጋቱን አስታውሰው፤ የግል ትምህርት ቤቶች በትምህርት ሚኒስተር ው...
0
bc2baac60bbe031a1628ac96e4ac6d92
edf57f0ff7a832a1e066fa1c3270ca21
ምክትል ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና የፀጥታ ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ጋር ተወያዩ።በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ የቀጠናው ሀገራት መንግስት የጀመረውን ህግና ህገ መንግስት የማጽናት ጥረት እንዲደግፉ የጠቅላይ ሚንስትሩን መልዕክት ለፕሬዚዳንቱ አድርሰዋል።ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ጋር በነበራቸው ቆይታም በትግራይ እየተካሄደ ባለው ህግ የማስከበር ዘመቻ ዙሪያ ገለ...
0
6cb643583ea9d2f850e766846453e44f
300c5598235cfd3b92fbc19758cbc823
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ለአፍሪካ ላይ ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ገቡ
የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ በዓለ ሲመት ላይ ለመገኘት ወደ ደቡብ አፍሪካ አቀኑ፡፡ደቡብ አፍሪካ በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የተመረጡትን ስድስተኛውን መሪዋን የፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛን በዐለ ሲመት በነገው ዕለት ታከብራለች፡፡በዚሁ ስነስርዐት ላይ ለመሳተፍ ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ዛሬ ከቀትር በኋላ ወደ ደቡብ አፍሪካ ማቅናታቸው ከፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡የበዐለ ሲመቱ ስነስርዐት በፕሪቶሪያ በሚገኘው ሎፍተስ ቨርስፊልድ ስታዲየም የሚከናወን ሲሆ...
0
08dd567a7a374116d143174677c1ffe2
c0724748c96ecb4fa5c86fe4c58f0524
መቐለ ከተማ 5ኛ ተጫዋቹን አስፈርሟል
መቐለ ከተማ የሶስት ተጫዋቾችን ዝውውር ማጠናቀቁ ታውቋል። ዮናስ ገረመው፣ ሳሙኤል ሳሊሶ እና ቢያድግልኝ ኤልያስ ለክለቡ የፈረሙ ተጫዋቾች ናቸው።የቀድሞው የብሔራዊ ቡድን ተከላካይ ቢያድግልኝ ኤልያስ በ2005 ከሲዳማ ቡና ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካመራ በኋላ በፈረሰኞቹ ቤት ለ4 የውድድር ዘመን ቆይቶ ወደ አርባምንጭ በማቅናት የግማሽ ዓመት ቆይታ ካደረገ በኋላ ወደ ጅማ አባ ቡና ቀጥሎም የተጠናቀቀውን የውድድር ዓመት ባሳለፈበት ወልዲያ ተጫውቷል። ተጫዋቹ በመቐለ የፍቃዱ ደነቀ እና አሌክስ ተሰማን ጥምረት ሰብ...
0
7546e750a0005921382e504b5c74e831
7546e750a0005921382e504b5c74e831
የደቡብ ሱዳን የኢኮኖሚ ቀውስ
የደቡብ ሱዳን ፓውንድ የዶላር ምንዛሬ ማሽቆልቆሉን እንዳይቀጥል ለመከላከል በውጭ ገንዘብ መገበያየት ብሔራዊ ባንኩ ለማገድ ማቀዱ ተሰማበቅርብ ሳምንታት እና ወራት በሀገሪቱ የምግብና ሌላም መሰረታዊ አቅርቦቶች ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩን ተከትሎ ነውየደቡብ ሱዳን ብሄራዊ ሸንጎ የንግድ ዘርፍ ኮሚቴ የብሔራዊ ባንክ ገዥውን የገንዘብ ሚኒስትሩንና ሊሎችም የሚመለከታቸው ባለስልጣናት ጠርቶ በጉዳዩ ላይ እንዳነጋገረ ተገልጿልለዋጋ መናሩ ምክንያቱ የዓለም የነዳጅ ዋጋ መቀነስ እና በሀገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች ያለ...
1
f940c0f4aea73b3666c3e6e15ef4ea77
f01bf793a455ebea21ad874e51ddf911
ኢትዮጵያ መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገራት ተርታ ለመሰለፍ ለኢንዱስትሪ ትኩረት መስጠት እንዳለባት ተገለጸ
መጋቢት 1 ቀን 2007 ዓ.ም. ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው የኢንዱስትሪ ፓርኮች ረቂቅ አዋጅ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ቢኖረውም፣ ከሕገ መንግሥቱ ድንጋጌዎች ጋር የሚቃረኑ አንቀጾችን የያዘ በመሆኑ እንዲስተካከል የፓርላማ አባላት ጠየቁ፡፡የቀረበው ረቂቅ አዋጅ አገሪቱ የቀረፀቻቸውን ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች መሠረት በማድረግ ከ40 እስከ 50 ዓመታት ባሉት ጊዜያት ውስጥ በኢንዱስትሪ የዳበረችና ዜጎቿም ከፍተኛ ገቢ ያላቸው እንዲሆኑ እንዲሁም፣ እስከ 2017 ዓ.ም. ባለው የስትራቴጂው ምዕራፍ አገሪቱ...
0
3b427905912c526cb1fc1ab54089bb1f
c746e3acd0e86033bae5c5d5b90ed3b4
ሕመምተኛ መስለው ሕዝብ በማታለል 350 ሺሕ ብር ሰብስበዋል የተባሉ ተከሰሱ
በአየር መንገድ የደንበኞች አገልግሎት ሱፐርቫይዘር መሆኑ የተገለጸው አቶ ሀብታሙ አሻግሬ የውጭ ዜጎችን በሕገወጥ መንገድ በመላክ ክስ ተመሠረተበት፡፡ ደሳለኝ አስመላሽ፣ ሜሮን ተሾመ፣ ቢንያም መኮንን፣ ዳንኤል መሓሪና ሩታ ደበሳይ የተባሉ ኤርትራውያንና አንድ ናይጄሪያዊ በሐሰተኛ ሰነድ ካናዳ እንዲሄዱ በማድረጉ መሆኑን ክሱ ያስረዳል፡፡የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ሕግ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ተረኛ ችሎት ያቀረበው ክስ እንደሚያስረዳው፣ ተከሳሹ ሥራው የፈጠረለትን አጋጣሚ...
0
c896241a5c1a8052c331d6ee07c07021
1d3e08e05c5547c8caca16d367edb1a1
በሳውዲ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው የሚመለሱበት ለአንድ ወር መራዘሙን ሚኒስቴሩ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)189 ኢትዮጵያውያን ዛሬ ከቤሩት ወደ አገራቸው ተመለሱ፡፡ዛሬ ከቤሩት ወደ ሃገራቸው የተመለሱት 189 ኢትዮጵያውያን ሰነድ አላባ መሆናቸው ታውቋል፡፡ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ ሰነድ አልባ ዜጎችን ወደ አገራቸው የመመለሱ ስራ እየተከናወነ መሆኑን ከቤሩት የኢትየጵያ ቆንስላ ጄኔራል ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል ፡፡
0
603f941a1b0cab1da992c858f13d9493
56b0db158715e62aa98c309af434d366
ጋዜጠኛ ፍቅሩ ወልዱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ
የ ‹‹ኮፒ፣ ከት እና ፔስት›› ፈጣሪ እንዲሁም የኮምፒውተር ተመራማሪ የነበረው ላሪ ቴስለር በ74 ዓመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፡፡ቴስለር በግኝቱ ኮምፒውተርን በቀላሉ ለመጠቀም የሚያስችሉትን እንደ ‹‹ኮፒ፣ ከት እና ፔስት››ን በመፍጠር ብዙዎች ኮምፒውተርን በቀላሉ ለመጠቅም እንዲቻላቸው አድርጓል፡፡የኮምፒውትር ተመራማሪው ‹‹በከት እና ፔስት ›› ፈጣሪነቱ ይታወቅ እንጂ በርካታ የፈጠራ ባለቤት እንደሆነም ይነገርለታል፡፡ላሪ ቴስለር በ1945 በኒዎክር የተወለደ ሲሆን ከኮምፒውተር ጋር የተያያዘው ስራ...
0
8ab793604e94743fc2e706994ccd2d39
8ab793604e94743fc2e706994ccd2d39
11 ሺህ 902 የቡራዩ ተፈናቃዮች ወደ መኖሪያ ቀያቸው ተመለሱ
ከቡራዩ ተፈናቅለው ከነበሩት 15 ሺህ 86 ዜጎች መካከል በተፈጠረው መረጋጋት 11 ሺህ 902 የሚሆኑት ወደ መኖሪያ ቀያቸው መመለሳቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።በአዲስ አበባ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ቡራዩ ከተማ በተፈጠረው መረጋጋት በአስተዳደሩ አማካኝነት 11 ሺህ 902 ያህል ተመልሰዋል፡፡በመሆኑም በአዲስ አበባ በአሁን ወቅት በመጠለያ ጣቢያዎች የሚገኙት 1 ሺህ 514 መሆናቸው ተገልጿል።የከተማዋ አስተዳደር ላለፉት ስምንት ቀናት ተፈናቃዮች በጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያነት የቆዩባቸውን ዘጠኝ...
1
0d5d8210c5b7e516a92f2e84c3a31cfd
acb25a9bf187b77535501e3bb53c3c78
አሜሪካ በኢራን ይደገፋሉ ባለቻቸው ታጣቂወች ላይ አፀፋዊ እርምጃ ወሰደች
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አሜሪካ በኢራን ላይ የተጣለው የጦር መሳሪያ እገዳ እንዲራዘም ያቀረበችውን የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ አደረገ፡፡ምክር ቤቱ ሌሊቱን ባደረገው ስብሰባ ዋሽንግተን በቴህራን ላይ ላለፉት 13 አመታት የተጣለው የጦር መሳሪያ እገዳ ይራዘም በሚል ያቀረበችውን ሃሳብ ውድቅ አድርጎታል፡፡ዶሚኒካን ሪፐብሊክ ብቸኛዋ የአሜሪካን የውሳኔ ሃሳብ የደገፈች ሃገር ሆናለች፡፡በአንጻሩ ሩሲያ እና ቻይና የውሳኔ ሃሳቡን በመኮነን ተቃውመ...
0
290b7b336e68f79e934196f0590f1db1
fd1f198e33d96b832436d17bf6307965
ኢራን ዩራኒየም ማበልጸግን አጠናክራ መቀጠሏ ተገለጸ
ባለፈው ረቡዕ ከተነሳ ብዙም ሳይቆይ ተከስክሶ የ176 ሰዎችን ህይወት በቀጠፈው የአይሮፕላን አደጋ የኢራን እጅ አለበት የሚለውን ክስ ኢራን እንደማትቀበለው አስታውቃለች፡፡ የአደጋውን መንስኤም አሜሪካ እንድታጣራ ኢራን ጥሪ አቅርባለች፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው ጥሪው የደረሰው የአሜሪካው የትራንስፖርት ደህንነት ቦርድ ጥያቄውን ተቀብሎ አጣሪ ቡድን እንደሚመድብ አሳውቋል፡፡ የተለያዩ ሀገራት ኢራን በተኮሰችው ሚሳይል አይሮፕላኑ ተመቶ ሳይወድቅ እንዳልቀረ ግምታቸውን የገለጹ ሲሆን የአሜሪካ መገናኛ ብዙሃንም ከደ...
0
d32432d623180a3ed34c50b1607ee461
77cdc91e35c907e7ac6ed549f79bca43
ብዙዎች የታገሉለት ዓላማ በጥቂቶች መጠለፉን የፈንቅል አመራር ገለጹ
የሶማሌ ክልላዊ መንግስት በክልሉ ሰላምና ፀጥታ እንዲረጋገጥ ትኩረት ሰጥቶ በመሥራቱ ውጤት እየተመዘገበ መምጣቱን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ገለጹ።የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ የመንግስታቸውን የአምስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት አቀርበዋል።በሪፖርታቸውም አዲሱ የክልሉ አመራር ሥራ ከጀመረ ወዲህ በክልሉ ሲስተዋል የነበረው ብጥብጥ፣ ረብሻና አለመረጋጋት በሙሉ እንዲወገድ መስራቱን አመልክተዋል።በክልሉ ሊከሰቱ የነበሩ ሰላሳ የጎሳ ግጭቶች በውይይት እንዲፈቱ...
0
daeda52a11ce4d7c7ab8adea1eb0d956
2cef70812db9f7784cff92a3263f5c07
የግብርና ሚኒስቴር የመኸር ምርት እንዳይባክን እየሠራሁ ነው አለ
ለ2011/ 2012 የመኸር እርሻ የሚያስፈልገው የማዳበሪያ አቅርቦት ከውጭ ተገዝቶ እየተጓጓዘ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።ለምርት ዘመኑ ከአንድ ሚሊዮን 160 ሺ በላይ ኩንታል የዘር ፍላጎት መቅረቡንም ገልጿል፡፡ በሚኒስቴሩ የግብርና ግብዓት ግብይት ዳይሬክቶሬት በግዢ የሚቀርቡ የግብርና ግብዓቶች ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ዘውዱ ስሜ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደተናገሩት፣ በ2011/12 የምርት ዘመን አንድ ሚሊዮን 613 ሺ 246 ሜትሪክ ቶን ማዳበሪያ ይሰራጫል ተብሎ ይጠበቃል።በአሁኑ ወቅትም አንድ ሚሊዮ...
0
f4cf12473a70ba766b2e62494ae5e733
e9cf6256ee86724fa8f8b99f7311056c
በመቶዎች የሚቆጠሩ የካሜሩን ወጣቶች በፈጸሙት ጥቃት አንድ ሰዉ ሲሞት አያሌ ሌሎች ቆስለዋል
የካሜሩን ባለሥልጣናት በዚህ ሳምንት ቦኮ ሃራም በጦር ሰራዊት ሰፈር ላይ ካደረሰው ህይወት ያጠፋ ጥቃት ተከትሎ ከናይጄሪያ ጋር በሚያውስነው ድንበር ላይ የሚኖሩ ማኅበረሠቦች አሁንም ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እያሳሰቡ ናቸው።ሞኪ ኤድዊን ኪንዲዜጋ ከጦር ሰራዊቱ ጋር ተጉዞ ለቪኦኤ ያጠናቀረውንን ዘገባ ቆንጂት ታየ ታቀርበዋለች።
0
aedfca951ef970a97e4ca0bd7009859d
4c8986e44bd889b486d6473c78ae9dc7
በሶስት ቀናት ውስጥ ብቻ 3 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሰዎች የመራጭነት ካርድ ወስደዋል
ኢትዮጵያ በይፋ ብር ከቀየረች ጊዜ ጀምሮ 14 ቢሊዮን ብር ወደ ባንክ ገቢ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዋና ገዥ ዶ/ር ይናገር ደሴ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ደርጅት(ኢፕድ)ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ አስታውቀዋል፡፡ ዶ/ር ይናገር አዲሱ ብር በመላ አገሪቱ ባሉ የባንክ ቅርንጫፎች 99 ነጥብ 9 በመቶ መዳረሱን በቃለ ምልልሱ አንስተዋል፡፡ በዚህም ምክንያት በሁሉም ባንኮች 580 ሺህ ዜጎች የባንክ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን ዶ/ር ይናገር ገልጸዋል፡፡ በ580 ሺህ አዲስ የሂሳብ አካውንቶች ውስጥም በ14 ቀናት ው...
0
d797d857a5d0a5e13c51f14f386e008d
d797d857a5d0a5e13c51f14f386e008d
የሶማሌ ክልል መንግሥት ለክልሉ ልዩ ሀይል ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን አበረከተ
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግሥት በክልሉ የሰፈነውን አስተማማኝ ሰላም የበለጠ ለማጠናከር ለክልሉ ልዩ ሀይል 78 ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን አበረከተ።ክልሉ ካለው የተለያዩ መልከዓ ምድራዊ አቀማመጥ ጋር በተያያዘ ተሽከርካሪዎቹ የዜጎችን ሰላም ለማረጋገጥ አስፈላጊ እንደሆኑ ተገልጿል።በአጠቃላይ በበጀት ዓመቱ ለክልሉ ሰላም መረጋገጥ ሲባል በ277 ሚሊየን ብር ወጪ 300 ዘመናዊ ተሽከርካሪዎች ተገዝተዋል ተብሏል፡፡በመጀመሪያ ዙርም ወደ ሀገር ከገቡ 150 ተሽከርካሪዎች ውስጥ 7...
1
67758485e606bb582fed672705159346
0519eaf8c5a22fef501e560fb9fab0f9
አዳማ ከተማ ዋና እና ምክትል አሰልጣኞችን ቀጥሯል
ሊጀመር ከ2 ሳምንት ያነሰ ጊዜ የቀረው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ላይ አዳማ ከነማ ለመሳተፍ ፍቃደኛ መሆኑን የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን በዘንድሮው ውድድር ላይ እንዲካፈሉ ጥያቄ ያቀረበላቸው ክለቦች አዳማ ከነማ እና ወላይታ ድቻ ሲሆኑ አዳማ ከነማ ፍቃደኛነቱን ሲገልፅ ወላይታ ድቻ እስካሁን ምላሽ አለመስጠቱን የፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ዮናስ ሃጎስ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግረዋል፡፡ከነሃሴ 22 እስከ ጥቅምት 7 በአዲስ አበባ ስታድየም የሚደረገው ውድድር ...
0
e74680c760e15e9f82267f6627fb1e15
e74680c760e15e9f82267f6627fb1e15
የመጀመሪያው የኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና ሱዳን ሶስትዮሽ የብሄራዊ ኮሚቴ ሰብሰባ ዛሬ ይጀመራል
የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ፣ ግብፅ እና ሱዳን ሶስትዮሽ የብሄራዊ ኮሚቴ ሰብሰባ ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ቀናት ይካሄዳል ።የግብፁ የውሃ እና መስኖ ሚኒስትር ሆሳም ሞጋሃዚ በስብሰባው ለመታደም ዛሬ አዲስ አበባ ይገባሉ።ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ እንደሚያመላክተው በሶስትዮሽ ውይይቱ ፤ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ የሚደረገውን የማህበራዊ እና አካባቢያዊ እንዲሁም የሃይድሮሞሎጂ ጥናትን የሚያካሂደው ቡድን ይቋቋማል።የግብፅ እና የሱዳን የውሃ ሚኒስትሮችም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን እንደሚጎ...
1
a5c7f30cc9232a6d24006f3179d92370
593c0f89ee50a003dc9b2abceb9aa392
የፌዴራል ፖሊስ፣ ፀረ ሙስና ኮሚሽንና ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ
በትግራይ ክልል የታወጀውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሚያስፈጽመውና የሚያስተገብረው ግብረሃይል፣ ፖሊስ ወይንም ሌላ ማንኛውንም የጸጥታ ኃይል ትጥቅ እንዲፈታ የማዘዝ ስልጣን እንደተሰጠው ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ።ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 26/2013 ዓ.ም (አብመድ) ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ዛሬ በተወካዮች ምክር ቤት በጸደቀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አተገባበርና የአፈጻጸም ወሰን ላይ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሰጥተዋል።
0
0e590fff593830484bb6556803f05b8b
fa8e3b4df1cfbfe13511ec32a8caef39
አዲሱ የስደተኞች አዋጅ ስደተኞችንና የተጠለሉበትን ሀገር የሚጠቅም መሆኑ ተገለጸ
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 02/2013 ዓ.ም (አብመድ) ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ የቆየ ልምድ አላት፤ በአሁኑ ወቅት ከደቡብ ሱዳን፣ ከሶማሊያ፣ ከኤርትራ እና ከሱዳን መጥተው በ26 የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ለሚኖሩ ስደተኞች አስፈላጊው ጥበቃና እንክብካቤ እየተደረገላቸው መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ማጣሪያ አመላክቷል።ምግብ ነክ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ግብዓቶች እንደ መጠለያ፣ሕክምና፣ውኃ፣ የንጽሕና መጠበቂያ፣ትምህርት እና ሌሎች አገልግሎቶችን ጨምሮ ስደተኞቹ በአግባቡ እያገኙ መሆኑንም አ...
0
b4d44199c4b3e3e057028388755d92e8
6d0b57dcda905d5e2f0d15976193592b
7ኛው የመከላከያ ሠራዊት ቀንን አስመልክቶ ህዝባዊ ውይይት በአዳማ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ህዳር 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሐረማያ እና የአርሲ ዩኒቨርሲቲ በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት በማድረግ ለመከላከያ ሠራዊት ያላቸውን አጋርነት ገልፀዋል።የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት በማድረግ ለመከላከያ ሠራዊት ያላቸውን አጋርነት በመግለጽ ለጀመረው ህግ የማስከበር ሂደት የአምስት ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርገዋል።የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል ዩሱፍ ÷ የሃገር መከላከያ ሠራዊት እያደረገ ላለው ጥረት ድጋፍ የሚሆን የአ...
0
75722f23f378af7e59f2c46a0a927372
75722f23f378af7e59f2c46a0a927372
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የዛሬ ውጤቶች እና የደረጃ ሰንጠረዥ
አማራ ውሃ ስራ 2-1 ሰበታ ከተማ (ባህርዳር) ባህርዳር ከተማ 1-3 ሱሉልታ ከተማ (ባህርዳር) ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ 4-2 ቡራዩ ከተማ (አዲግራት)09፡00 ወልድያ ከ አአ ፖሊስ (ወልድያ)ቅዳሜ ሚያዝያ 8 ቀን 2008ድሬዳዋ ፖሊስ 0-0 ናሽናል ሴሜንትእሁድ ሚያዝያ 9 ቀን 2008አአ ዩኒቨርሲቲ 1-2 ሀላባ ከተማ ኢትዮጵያ መድን 0-1 መቐለ ከተማ አክሱም ከተማ 1-4 ፋሲል ከተማ ወሎ ኮምቦልቻ 1-1 ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት ነገሌ ቦረና 0-0 ሻሸመኔ ከተማ ወራቤ ከተማ 2-1 ፌዴራል ፖሊስ ጅማ ከ...
1
f3ab034c8e35f70d32db4db7b41af782
f3ab034c8e35f70d32db4db7b41af782
አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ከአረብ ሊግ ዋና ጸሀፊ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በግብጽ የኢትዮጵያ አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ከዓረብ ሊግ ዋና ጸሀፊ አህመድ አባኡል ጊሂት ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያዩ፡፡በውይይታቸውም አምባሳደር ማርቆስ በኢትዮጵያ መንግስት የጀመረውን ህግና ህገ መንግስት የማስከበር ስራ በተመለከተ አብራርተዋል፡፡የኢትዮጵያን እና የግብፅ ግንኙነትን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እንደሚሰሩ አምባሳደር ማርቆስ ለዋና ፀሀፊው ገልጸዋል ፡፡የዓረብ ሊግ ዋና ጸሀፊ አህመድ አባኡል በበኩላቸው÷ አምባሳደር ማርቆስ በኢ...
1
d95113b6f9a5085a4634925273a0f87a
9391cb1cf8fc1c1db2cc6956daf2925c
የኦስትሪያ መራሄ መንግስት ሰባስቲያን ከርዝ ኢትዮጵያን ሊጎበኙ እንደሆነ ተገለጸ
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ የፊታችን ነኀሴ 19 እና 20 ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው። በጉብኝታቸው ወቅት ከአገሪቱ መሪዎች ጋር ስለ ጋራ ጉዳዮች ይወያያሉ፥ ከአፍሪቃ ኅብረት መሪዎችም ጋር ይገናኛሉ።የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚዎች “ገዥው ኢህአዴግ ሰብአዊ መብቶችን ይረግጣል፥ ጋዜጠኞችን ያስራል፣ ተቃናቃኝ ፓርቲዎችን ያፍናል፣ ምርጫ አጭበርብሯል …” በማለት የፕሬዚዳንቱን ወደ ኢትዮጵያ መሄድ ይቃወማሉ፡፡ዩናይትድ ስቴትስ ከኢትዮጵያ ጋር በአካባቢ ፀጥታ፣ በልማት እና በንግድ የፖሊሲ ግንኙነት እ...
0
716e0d550374dbf37781afa673a05cc7
28caf4132d78c97dc8a12889c4b3e23e
በኢትዮጵያ የምግብ እጥረት ለማሟላትና ዜጎችን ለመርዳት የዘጠና ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ ተጀመረ
በኳታር ዶሃ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናገሩ።በኳታር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ስለ ግድቡ ግንባታ ወቅታዊ መረጃ እንዲያገኙ የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ትናንት ተካሂዷል፡፡በኳታር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የግድቡ ግንባታ ከተጀመረ አንስቶ ሌሎች ድጋፎችን ሳይጨምር ከ35 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጋቸው ታውቋል፡፡ይሁን እንጅ በግድቡ ላይ ተከስቶ በነበረው የቴክኒክ፣ የአስተዳደርና ሌሎች ችግሮች ምክንያት ድጋፋቸው ተቀዛቅዞ መቆየቱ ተገልጿል፡፡ የማ...
0
17f116d438cba820d1af4458c62e0131
17f116d438cba820d1af4458c62e0131
የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚያስገኘውን ሠፊ የልማት ዕድል ለመጠቀም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከሚያስገኘው ዘርፈ-ብዙ የመጠቀም ዕድል የክልሉን ሕዝብ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታሁን አብዲሳ ተናገሩ፡፡የታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሲጠናቀቅ በሚፈጠረው “የሕዳሴ ኃይቅ” ዙሪያ የሚከናወኑ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ያካተተ ክልላዊ የ5 ዓመት ስትራቴጂክ ረቂቅ ዕቅድ ላይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ውይይት አካሂደዋል፡፡ስትራቴጂክ ዕቅ...
1
52a5609d5812feba5d3232cb02f99a6f
4e293b934e8a51db2dccdd136e6d2b6c
ምርት ገበያው በሰኔ ወር 62 ሺህ 542 ቶን ምርት አገበያይቷል
-የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ በጥር ወር ስኳር ማምረት እንደሚጀምር የስኳር ኮርፖሬሽን አስታወቀ ። የኮርፖሬሽኑ የኮምኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ዘመድኩን ተክሌ ለዋልታ እንደገለጹት በዘንድሮ የበጀት ዓመት አጋማሽ ላይ የፋብሪካው የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ተጠናቆ በጥር ወር ስኳር ማምረት ይጀምራል።በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት እየተገነባ ያለው ይህ ፋብሪካ በአሁኑ ወቅት የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታው ከ85 በመቶ በላይ መጠናቀቁን አቶ ዘመድኩን ተናግረዋል፡፡ ፋብሪካው እስከ ሰኔ መጨረሻ ድረስ 123 ሺ ቶን ስኳ...
0
b73b5fcaaaef7b43b6641c92153ef062
7224edbc2604030582eb06bf2d8b66f3
ከብራዚል በመጡ ባለሙያዎች የአሰልጣኞች ስልጠና ነገ ሊሰጥ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ድጋፍ ለሚሰጡ የጤና እና ሌሎች ባለሙያዎች የህይወት መድን ሽፋን ለመስጠት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ።ስምምነቱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ እና የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ነጻነት ለሜሳ ፈርመዋል፡፡በስምምነቱ መሰረትም የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በተለያዩ የጤና ተቋማት ለሚሰሩ የጤና እና ለሌሎች ባለሙያዎች የህይወትና የአደጋ መድን ሽፋን ይደረግላቸዋል።ይህም በለይቶ ማቆያ፣ በኳራን...
0
cad9eb14aebf4baea96483026f3402d0
3355b92c6eb11532482bff986126b3da
አዲሱ የወልድያ ሼክ መሃመድ ሁሴን አላሙዲ ስታድየም ገፅታ
ሶማልያ አዲስ ፕሬዚዳንት መርጣለች፤ ትናንት ነው የሶማሊያ ፓርላማ በሁለተኛ ዙር ምርጫ ሞሐመድ ዐብዱላሂ ሞሐመድን የመረጣቸው። አዲሱ ፕሬዚደንት የተመረጡት የቀድሞውን ፕሬዚደንት ሃሰን ሼክ መሃሙድን 184 ለ97 በሆነ ድምፅ ብልጫ አሸንፈዋቸው፡፡ሞሐመድ ዐብዱላሂ ሞሐመድ በምርጫው ማሸነፋቸው ይፋ ከተደረገ በኋላ ወዲያውኑ ቃለ መሃላቸውን ፈፅመዋል።አዲሱ ፕሬዚዳንት ባደረጉት አጭር ንግግር“የዚህ ድል ባለቤት የሶማልያ ህዝብ ነው። ይህ ድል አንድነቷ የተጠበቀ፣ ሰላማዊና የተረጋጋች ሶማልያን የመገንባት ሥራ የሚ...
0
055cc9711f8925eb2c99ef3dc8079216
de5e28e0594fba709b964a62df6dbd18
የዐብይ አሕመድ አንድ ዓመት
አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ ልዩ ስብሰባውን አካሄደ።ምክር ቤቱ ልዩ ስብሰባውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚገኘው መሰብሰቢያ አዳራሽ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት አካሄዷል።የምክር ቤቱ አባላት የህወሓት የጥፋት ቡድን እና ኦነግ ሸኔ በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ ጠይቀዋል።ሁለቱ ቡድኖች በቅንጅት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሽብር ድርጊት ላይ የተሰማሩ መሆናቸውን ገ...
0
53c201ba26447183d4ab276805702ed2
6032e4e95b09526f883eb6194d7da13a
የሀይማኖት ተቋማት መማክርት ጉብኤና የሃገር ሽማግሌዋች ውይይት ከትግራይ ክልል አመራሮች ጋር
አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልላዊ መንግስት “ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ለመከላከያ ሰራዊታችን!” በሚል መሪ ቃል ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እየተደረገ ነው።ምክትል ርዕሰ መስተዳድርወይዘበህዝባዊ የውይይት መድረኩ ላይ ወቅታዊ የሀገራዊ ሁኔታን በሚመለከት ውይይት እንደሚደረግ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል፡፡በውይይት መድረኩም የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ ሚስራ አብደላ፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ሮ አዲስአለም በዛብህን ጨምሮ...
0
cf117c07e4cb52696cdf7983f48ee9a6
f4775baf36545e21096e1a28fca5d183
በ4ዐ ሚሊየን ዩሮ የሚገነባው የልብ ህክምና ማዕከል የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጀርመን ኤምባሲ ለጦር ሀይሎች ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 1 ሚሊየን ዩሮ የሚያወጣ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ ፡፡የሆስፒታሉ የመድሃኒትና ህክምና መሳሪያዎች አቅርቦት መምሪያ ሀላፊ ብርጋዴር ጄኔራል ይልማ መካንቴ የተደረገው ድጋፍ ለሆስፒታሉ አገልግሎት አሰጣጥ ከፍ ያለ አስተዋፅኦ እንዳለው ገልፀዋል፡፡ይህም የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ ያጠናክራል ብለዋል ፡፡የጀርመን መከላከያ ሰራዊት ቴክኒካል አማካሪ ቡድን ሀላፊ ኮሎኔል አንደሬ ስኮፊስ...
0
9761b4a7f595e4965e55cdad9d488b4d
e57ddcd8e86db65f3979ed2678f71872
ፋሲል ከነማ ናይጄርያዊያን አጥቂዎች አስፈርሟል
ፋሲል ከነማ እና የደጋፊ ማኅበሩ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት የሚውል የ360 ሺህ ብር ድጋፍ አድርገዋል።በኮሮና ቮይረስ ወረርሽኝ አማካኝነት ለሚፈጠረው ችግር ክለቦች እና አጠቃላይ የስፖርት ቤተሰቡ ድጋፍ እያደረጉ የሚገኙ ሲሆን ፋሲል ከነማ እግርኳስ ክለብም የበኩሉን ድጋፍ አድርጓል። የፋሲል ከነማ ዋናው እና የታዳጊ ቡድን ተጫዋቾች፣ አሰልጣኞች እና አጠቃላይ አባላት 260,000 ብር፣ የደጋፊ ማኅበሩ 100,000 ብር በአጠቃላይ 360,000 ብር ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን የኮሮና ቮይረስ ስርጭትን ለ...
0
f507944737f694ee1256f7bd92e4627a
fe79e81ef5847754d3b7a2c1557bec15
በሀገር አቀፍ ደረጃ ኢኮኖሚያዊ ምክንያት ሳይኖር የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ ከ25 ሺህ በላይ የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6፣ ቀ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በምርቶችና ሸቀጦች ላይ አለአግባብ የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር ጥብቅ ቁጥጥር ማድረግ እንደሚያስፈልግ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ።ሚኒስትሩ ይህንን የገለጹት ከክልልና ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ኃላፊዎች ጋር መደበኛ የቪዲዮ ኮንፈረንስ ውይይት ባካሄዱበት ውቅት ነው ተብሏል።ብዙ ጊዜ ለወቅታዊ የዋጋ ንረት ምክንያት የሚሆነው የንግድ ዘርፉ የመንግስት ተቋማት ቁጥጥር መለላት ነው ም ነው የተባለው፡፡ስለሆነም ህብረተሰቡንና...
0
c34921e4a1e5045568b35d0e1b18b6ed
8850736548d34594fcba7ab816bfd01e
የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ጠንካራ ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የጤና ሚንስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ አስታወቁ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ።ቫይረሱን ለመቆጣጠር የተቋቋመው ብሄራዊ የሚኒስትሮች ኮሚቴ ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ስራውን ገምግሟል።በዚህ ወቅትም ቫይረሱ እስካሁን ድረስ ወደ ኢትዮጵያ ባይገባም የክትትልና የመቆጣጠር ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል።ቁጥጥሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያን ጨምሮ በ30 የየብስ በሮች እየተደረገ መሆኑም ነው የተገለጸው።ቫይረሱ ምናልባት በኢትዮጵያ ...
0
2377dab2eeba189ea2bda2fa45e4809a
55997b1779ec075521b38e10477fa622
የመን ያሉ ኢትዮጵያዊያን የድረሱልን ጥሪ እያሰሙ ነው
የብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ ያውጣውን መግለጫ ተከትሎ “መግለጫው የህዝቡን መሰረታዊ ጥያቄ ያነሳ አይደለም፣ ከዚህ በመነሳት አስራ ሁለተኛው መደበኛ ጉባዔ እንዴት እንደሚሆን ማወቅ ይቻላል” ያሉ ወገኖች ድምፃቸውን እያሰሙ ነው።የውይይቱ ተካፋዮች ለረጅም ጊዜ በድርጅቱ አመራር ውስጥ የነበሩና አሁን ከፍተኛ ትምህርት ላይ ያሉት አቶ ቹቹ አለባቸው፣ እንዲሁም አቶ ወንድወሰን ለገሰ እሳቸውም በድርጅቱ አመራር ውስጥ የነበሩ ሲሆኑ ሁለቱም በድርጅቱ ውስጥ የህዝብን መሰረታዊ ጥያቄ ሲያነሱ እንደነበሩና ከድርጅቱ እንደተ...
0
ed73cdd1829d0ceb9f010281e0ac95d7
ed73cdd1829d0ceb9f010281e0ac95d7
በወልዲያ በተከሰተው ግጭት የሞቱት ሰዎች ቁጥር ሰባት ደረሰ
በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ ከተማ ትናንት ጥር 12 ቀን 2010 ዓ.ም. እና ዛሬ ጥር 13 ቀን 2010 ዓ.ም. በፀጥታ ኃይሎችና የቃና ዘገሊላ በዓልን ለማክበር በወጡ ሰዎች መካከል በተከሰተው ግጭት እስካሁን የሰባት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር አማረ ጎሹ ለአማራ ቴሌቪዥን በሰጡት የስልክ ማብራሪያ ገለጹ፡፡አንድ የፀጥታ ኃይል አባልና ሌሎች ስድስት ሰዎች ሞተዋል ያሉት ኮማንደሩ፣ ሁለት የፖሊስ አባላት ከፍተኛ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው ገልጸዋል፡፡ በአጠቃላይ የ...
1
d7c55818f289bfeb2dbdc374d9e8aa63
2d24af05d891df52c4f6f3357da07c2d
ምንተስኖት አሎ ቱርክ ገብቷል
የመሀል እና የመስመር ተከላካዩ ቢያድግልኝ ኤልያስ ሰበታ ከተማን ተቀላቅሏል፡፡ኢትዮጵያ ከ31 ዓመታት በኋላ በተሳተፈችበት የ2013 አፍሪካ ዋንጫ ላይ ከነበሩ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው ቢያድግልኝ በሲዳማ ቡና ያሳየውን ድንቅ አቋም ተከትሎ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ በማምራት ጥሩ ጊዜ በክለቡ አሳልፏል። ከፈረሰኞቹ ጋር በ2008 ከተለያየ በኋላም በአርባምንጭ ከተማ፣ ጅማ አባ ቡና እና ወልዲያ እንዲሁም ያለፉትን ሁለት ዓመታት ደግሞ በመቐለ 70 እንደርታ በመጫወት አሳልፏል፡፡ “ሰበታ ከተማን በመቀላቀሌ ደስ ብሎኛ...
0
cabc37519f50d287b9edd10eac79a0b7
2f97fdec28d66c883be502bb5824dccc
የልዩ ተሰጥኦ ልማት ኢንስቲቲዩት በዚህ አመት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር እንደሚጀምር ተገለጸ
ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር በየብስ የሚያገናኛትን ግዙፍ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አጠናቃ፣ በመጪው መስከረም 1 ቀን 2012 ዓ.ም እንደምታስመርቅ ተገለጸ፡፡ ባለፈው አመት ነሐሴ ወር መጨረሻ ላይ የተጀመረው የ90 ኪ.ሜትር የመንገድ ግንባታ በአሁኑ ወቅት 90 በመቶ መጠናቀቁን የዘገበው ኤርትሪያን ፕሬስ፤ ቀሪው 10 በመቶ በቀጣይ ሁለት ሳምንታት ውስጥ ይጠናቀቃል ብሏል፡፡ ኤርትራን ከኢትዮጵያ በየብስ እንደሚያገናኝ የተነገረለት ይኼው መንገድ፤ ቀደም ሲል በ6 ሜትር ስፋት የተሰራ ሲሆን አሁን በተደረገው ...
0
7a60d6491428c7799dc9d121f96eb029
4d83e9b3dca4d5d586414a617b8e4298
የሽረ ስታዲየም እድሳት ተጀመረ
በኢትዮዽያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ 11ኛ ሳምንት ሽረ ላይ መካሄድ የነበረበት የሽረ እንዳስላሴ እና ባህርዳር ከተማ ጨዋታ በፌዴሬሽኑ ሊግ ኮሚቴ ውሳኔ መሰረት ጥር 20 (እሁድ) ለገጣፎ ላይ በ08:00 ላይ ሊደረግ መርሀ ግብር ቢወጣለትም በከተማው በተደረገው የግማሽ ማራቶን ውድድር ምክንያት የፀጥታ አካላት በበቂ ሁኔታ ባለመኖሩ በሚል ምክንያት መካሄድ ሳይችል መቅረቱ ይታወሳል።ፌዴሬሽኑ ይህን ጨዋታ እንዲካሄድ ሌላ የመርሀ ግብር ለውጥ አድርጎ አዲስ አበባ ላይ ጥር 22 (ዛሬ) በ07:00 በኦሜድላ ሜዳ እ...
0
b7323fe0166fbd209ee15ae379332869
200025d6a1cd9a6ee0021a587e992197
በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ አራተኛ ቀን ጨዋታዎች አባ ጅፋር እና ባህር ዳር አሸንፈዋል
በክረምቱ የዝውውር መስኮት ጅማ አባ ጅፋርን ከተቀላቀሉ ተጫዋቾች መካከል ይስሀቅ ይስሀቅ መኩርያ አንዱ ነው። ይስሀቅ ያለፉትን ሁለት ዓመታት በፋሲል ከነማ በአማካይ ተከላካይነት እና በመሀል አማካይነት ተጫውቶ ያሳለፈ ሲሆን ጅማ አባ ጅፋር በክረምቱ የዝውውር መስኮት የአማካይ ስፍራ ተጫዋቾቹ መልቀቃቸውን ተከትሎ ያለበትን ክፍተት ይሸፍናል ብሎ በማመን አስፈርሞት ነበር።ሆኖም ከክለቡ አመራሮች እንዳገኘነው መረጃ በቅድመ ውድድር ዝግጅት በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ላይ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የተጨዋቹ አቋም...
0
606691727b299834873e7b856d391765
3d5a7780d31b8c66bb4d1771ab497853
ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ ድንበር የተዘረጋው የባቡር መስመር ተመረቀ
በጋዜጣው ሪፖርተር አዲስ አበባ ፦ የኤሊዳአር በልሆ ወረዳ የመካከለኛ መስመር የኤሌክትሪክ ዝርጋታ ተጠናቆ ተመረቀ፡፡ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው ፣ የኤሊዳአር በልሆ ወረዳ የመካከለኛ መስመር የኤሌክትሪክ ዝርጋታ ተጠናቆ ተመርቋል ፤በቅርቡ ስራ ይጀምራል ፡፡የጋላፊ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ አብዱ አሊ በምረቃው ወቅት ፣ፕሮጀክቱ ተጠናቆ አገልግሎት ላይ መዋሉ ለጉምሩክና ኢሚግሬሽን አገልግሎት የላቀ ጥቅም ይሰጣል ብለዋል። ከዚህ በፊት የጉምሩክና ኢ...
0
47321db720e733ee86fc6ba92c3df15a
59f0e0b622f5535ed51ffead891765a8
በቻይና ውሃን ግዛት ተጨማሪ 19 ጊዜያዊ ሆስፒታሎች ሊገነቡ ነው
በቻይና ሁቤይ ግዛት በአዲሱ የኮሮና ቫይረስ የሚያዙና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በክፍተኛ መጠን መጨመሩ ተገለጸ፡፡በሁቤይ ግዛት በአዲሱ አደገኛ ቫይረስ 242 ሰዎች ሕይወታቸው ማለፉና ይህም ከወረርሽኙ መቀስቀስ አንስቶ ከፍተኛው አሀዝ መሆኑ ታውቋል፤ በቻይና በኮሮና ቫይረስ የሞቱትን ሰዎች ቁጥር ከ1 ሺህ 350 እንዲበልጥም አድርጎታል፡፡ 14 ሺህ 840 ሰዎች ደግሞ በበሽታው መያዛቸው ተረጋግጧል፤ በአጠቃላይ በቻይና በቫይረሱ የተጠቁት ሰዎች ቁጥርም ወደ 60 ሺህ ተጠግቷል፡፡በሁቤይ የኮሙዩኒስት ፓርቲው ኃላፊ ተ...
0
a847be708a2192653f47c274e470c78c
a847be708a2192653f47c274e470c78c
የጌዲኦና ጉጂ ተፈናቃዮች ቁጥር 970,000 ደርሷል ተባለ
በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞንና በደቡብ ክልል ጌዲኦ ዞን ካለፈው ሚያዝያ ወር አንስቶ በተቀሰቀሱ ግጭቶች ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ ዜጎች ቁጥር 970 ሺህ ያህል መድረሱን አለማቀፉ የስደተኞች ድርጅት ትናንት ባወጣው መረጃ አስታውቋል፡፡በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ በተከሰቱ ግጭቶች ከደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ክልል ጌዲኦ ዞን 822 ሺህ 187፣ ከኦሮምያ ክልል ጉጂ ዞን ደግሞ 147 ሺህ 40 ሰዎች መፈናቀላቸውን ያስታወቀው ድርጅቱ፣ ተፈናቃዮቹ ትምህርት ቤቶችንና የመንግስት ተቋማትን ጨምሮ በተለያዩ ስፍራዎች ተጠልለው እ...
1
d8a2569e32ab3fb3a6029b1945c2adda
7873b01e587e60dfcc6526c2eeb168f8
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የመጨረሻ ልምምዱን አከናውኗል
ከሶማሊያ አቻው ጋር ነገ በአዲስ አበባ ስታድየም በአፍሪካ ዞን የኦሊምፒክ ቅድመ ማጣርያ ጨዋታውን የሚያደርገው ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የመጨረሻ ልምምዱን ሰርቷል።ከጥቅምት 21 ጀምሮ ዝግጅቱን አጠናክሮ እየሰራ የሚገኘው የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ባሳለፍነው ሳምንት አርብ ከሱዳኑ አል ሒላል ኦቢዬድ ጋር የወዳጅነት ጨዋታ በማድረግ 2-0 በሆነ ውጤት ማሸነፉ ይታወቃል።የቡድኑን አቅም ለማሳደግ በማሰብ ከዋናው ብሔራዊ ቡድን አማኑኤል ገ/ሚካኤል እና ተመስገን ካስትሮ ተካተው የነበረ ...
0
67939861f3027b8e97637bcde83ce0c5
a8700cc74bb3312179942cd67771a09e
የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ውይይት በአዲስ አበባ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በትናንትናው እለት ቀጥሎ መካሄድ ጀምሯል።የኢትዮጵያ፣ የሱዳን እና የግብፅ የውሃ ሚኒስትሮች የተሳተፉበት የሶስትዮሽ ድርድሩ በቪዲዮ ኮንፍረንስ መካሄድ መጀመሩንም ነው የኢፌዴሪ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ያስታወቀው።የአፍሪካ ህብረት በሚመራው ድርድሩ ላይም ታዛቢዎች እና የአፍሪካ ህብረት የመረጣቸው የዘርፉ ባለሙያዎች ተሳታፊ መሆናቸውም ተገልጿል።በሶስትዮሽ ድርድሩ ላይም የኢፌዴሪ የውሃ...
0
f3501cb24bbff77798b63702f59ed5e2
f3501cb24bbff77798b63702f59ed5e2
አሜሪካ ኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነታቸውን ለማሻሻል የጀመሩትን እንቅስቃሴ እደግፋለሁ አለች
አሜሪካ ኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነታቸውን ለማሻሻል የጀመሩትን እንቅስቃሴ ለመደገፍ ዝግጁ መሆኗን ገለጸች።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ሐምሌ 1 እና 2 ቀን 2010 ዓ.ም በኤርትራ አስመራ ባደረጉት ጉብኝት ከአገሪቷ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር አገራቱ ያለባቸውን አለመግባባት ወደ ጎን በማድረግ ግንኙነታቸውን ማጎልበት በሚችሉበት ላይ ተወያይተዋል።አገራቱ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን በድጋሚ ለመጀመር በኢኮኖሚና ሌሎች መስኮች በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት መፈራረማቸውና መሪዎቹ ለሁ...
1
3a85d2f095f29de7d4a763fcb064e19d
3254facc96272236d657b06cf7995ea3
ሀዲያ ሆሳዕና አይቮሪኮስታዊውን አጥቂ አስፈረመ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 5፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በ2013 የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና አሸነፈ፡፡ሀዲያ ሆሳዕና ዛሬ ረፋድ ጨዋታውን ከወላይታ ድቻ ጋር አኳሂዷል፡፡በጨዋታውም ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ድቻን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ረቷል፡፡የወላይታ ድቻን አንድ ግብ ቸርነት ጉግሳ በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥሮዋል፡፡ሀዲያ ሆሳዕናን አሸናፊ ያደረጉትን ግቦች ደግሞ ዳዋ ሁቴሳ እና ዱላ ሙላቱ በ60 ኛው እና በ79ነኛው ደቂቃ ማስቆጠር ችለዋል፡፡ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የ...
0
1dcf7c5cd2188c7a49b11d5fea39f6ae
1dcf7c5cd2188c7a49b11d5fea39f6ae
የሰራዊታችን የአሸናፊነት ሚስጥር ህዝባዊነቱ ነው- ጠ/ሚ ኃይለማርያም
Normal 0 false false false MicrosoftInternetExplorer4 /* Style Definitions */ table.MsoNormalTable {mso-style-name:”Table Normal”; mso-tstyle-rowband-size:0; mso-tstyle-colband-size:0; mso-style-noshow:yes; mso-style-parent:””; mso-padding-alt:0in 5.4pt 0in 5.4pt; mso-para-margin:0in; mso-para-mar...
1
d24ebec03dcf9835df215730a335cad3
ff5a4aab402557cc8acb599d5762ac02
በመዲናዋ ለወጣቶች 5 ቢሊየን ብር የሚገመት የገበያ ትስስር ለመፍጠር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) ዘንድሮ ለየት ባለ ሁኔታ የአዋሽ ወንዝ ሞልቶ ያስከተለው የጎርፍ አደጋ በርካታ ጉዳቶችን እያደረሰ ነው።ወንዙ አቅጣጫ በቀየረበት አፋር ክልል ደግሞ ዜጎች እንዲፈናቀሉና ንብረታቸው እንዲወንድም ከማድረጉ ባለፈ የደረሱ ምርቶችን ከጥቅም ውጪ አድርጓል።የተከሰተው የውሀ ፍሰት ባስከተለው የጎርፍ አደጋ በአንድ ወረዳ ብቻ ከ14 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ የደረሰ ምርት አውድሟል።በዚህም የሸንኮራ አገዳና ጥጥ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ምርቶች መሆናቸው ተገልጿ...
0
9119c06b82f78b4977c623a029fe8acd
162934865a685426a3901235b90d27f6
በበጀት አመቱ ከ2 ቢሊየን 823 ሚሊየን በላይ ኪሎ ዋት ስዓት የኢነርጂ ሃይል ብክነትን በመቀነስ 1 ቢሊየን ብር ማዳን ተቻለ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 9 ወራት ከወጪ ንግድ ከ2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ።ሚኒስትሩ በበጀት አመቱ ዘጠኝ ወራት 2 ነጥብ 68 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት አቅዶ 2 ቢሊየን 900 ሺህ ዶላር ማግኘቱን አስታውቋል።አፈፃጸሙ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ10 በመቶ ጭማሪ እንዳለውም ገልጿል።በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ዓለም ላይ የንግድ ግንኙነት የተቀዛቀዘ ቢሆንም ኢትዮጵያ እያመረተች ያለው ለምግብነት የሚውሉ ምር...
0
f2784573f3448fc5c888359b443b544f
f7f051bb8c0043994fed9680df7c47d4
በሳዑዲ ፈቃድ የሌላቸው ዜጎች በቀሩት ቀናት ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ ቀረበ
ለሐጅ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት ወደ መካ የተጓዙ ምዕመናንን ጨምሮ ለተጓዦች የምሥጋና አቀባበል ዝግጅት ያደረጉ 180 ኢትዮጵያውያን፣ ባለፈው ሳምንት በሳዑዲ ዓረቢያ ጂዳ ከተማ የፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡በእንዲህ ዓይነት ሃይማኖታዊ ጉዞዎች ላይ መሰባሰብና ማመስገን የተለመደ መሆኑን በመጠቆም ክስተቱን ለሪፖርተር ያስረዱት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አቶ ዮሐንስ ሸዴ፣ በሥፍራው የተሰባሰቡ ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ ያላቸውን ሰዎች ጨምሮ ሁሉም በቁጥጥር ሥር እንደዋሉ ገልጸ...
0
dfb5fdddba325226a4bd137468d6906e
f7d07d00250c76487984b2262290f4a7
ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከድል መልስ ዝግጅቱን እየከወነ ይገኛል
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሄራዊ ቡድን ለአለም ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ከቡሩንዲ አቻው ጋር በቡጁንቡራ ባደረገው ጨዋታ በመጀመሪያው የጨዋታ አጋማሽ 4 ለባዶ እየመራ ወጥቶ ፣ ከረፍት መልስ ተጨማሪ አንድ ግብ በማስቀጠር በድምር ውጤት 5 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ምርቃት ፈለቀ፣ታሪኳ ዴቢሶ፣ አረጋሽ ካልሳና ረድኤት አራቱን ግቦች ሲያስቆጥሩ፣ የታንዛኒያ ተከላካይ ደግሞ በራሷ ላይ አንዱን ግብ ማስቆጠሯን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል ፡፡ ብሔራዊ ቡድኑ ከሜዳው ውጭ በሰፊ የጎል...
0
4da51cc7b17e391e886e4a8009d89880
3fe0d4d9853d9ecb2eb81405a4bade95
የናይጀርያ ወታደራዊ ሃይል ቦኮ ሐራምን እስከ መጪው ታህሳስ ወር ባለው ጊዜ እንደሚደመስስ አስታወቀ
የመጀመሪያው የአዲሱ ብሔራዊ ጦር ልምምድ ተጠናቆ የፊታችን ጥር ወር ሥራውን ይጀምራል፤ የአውሮፓ ሕብረት ወታደራዊ አሰልጣኞች በቀጣዩቹ ሁለት ዓመት ውስጥ እስከ 2ሺሕ ወታደሮችን አሰልጥነው ያወጣሉ ተብሎም ይጠበቃል። የማዕከላዊ አፍሪካ ሠራዊት፣ በማካሄድ ላይ ባለው የነፍስ-አድን ልምምድ፤ የተራቀቀ ትርዒት በማሳየት ላይ ይገኛል።ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
0
708fe31672ede4fcea7d40af3d6e56f1
708fe31672ede4fcea7d40af3d6e56f1
ለዜጎች የሚደረገው ጥንቃቄና ሰብዓዊ ድጋፍ የሚደነቅ ነው – የትግራይ ተወላጆች
በአዳማ ከተማ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች በመንግስት እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር ሂደት እና በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡በውይይቱ በንጹሃን ዜጎች ላይ ጉዳት እንዳይደርስ እየተደረገ ያለው ጥንቃቄ እና የሰብዓዊ ድጋፍ የሚደነቅ መሆኑን ተወላጆቹ ተናግረዋል፡፡በከተማዋ ደህንነታቸው እና መብታቸው ተጠብቆ ለረዥም አመታት መኖራቸውን ያነሱት ተወላጆቹ አጥፊው የትህነግ ቡድን ላይ በመንግስት እየተወሰደ ያለውን እርምጃ እንደሚደግፉ ተናግረዋል፡፡በውይይቱ የትግራይ ህዝብ ነጻነት ግንባር (ትህነግ)...
1
a901fa06493ff94f14dfc3a5da29881f
ae2a7c041d20545009f7293cbac324ae
አቶ ኤርሚያስ አመልጋ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ፍርድ ቤት ቀረቡ
‹‹የተጠረጠርንበት ጉዳይ ከተዘጋ በኋላ ማን ለምን እንዳሰረን አናውቅም››አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ ከጥረት ኮርፖሬት ኩባንያዎች ጋር በተያያዘ በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ከበደ ካሳ፣ የዋስትና መብታቸውን ለማስከበር ጥያቄ ማቅረብ እንደሚችሉ ፍርድ ቤት ነግሯቸው እየተዘጋጁ ቢሆንም፣ የክልሉ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ሕግ የመቃወሚያ አቤቱታ አቅርቦባቸዋል፡፡ የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ማክሰኞ መጋቢት 24 ቀን 2011 ዓ.ም. በተጠር...
0
83a691f6bef338204ca65f5e011cfdbb
642f388ca317dcb491bd4fbbf54fe3e7
በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ የቀረበው ክስ እንዲሻሻል ብይን ተሰጠ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሣይንስና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ትምህርት ክፍል ተባባሪ ፕሮፌሰር ዶክተር መረራ ጉዲና የሥራ ኮንትራት መቋረጥ ከትምህርት ክፍሉ ሊቀመንበር ተቃውሞ ገጥሞታል።“…በዚህ ሁኔታ በኃላፊነቴ መቀጠሉ ከሞራል አንፃር ተቀባይነት የሉም…” ያሉት የዚሁ የፖለቲካ ሣይንስና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ትምህርት ክፍል ሊቀመንበር ዶክተር ካሣሁን ብርሃኑ የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገብተዋል።“…የዩኒቨርሲቲው ውሣኔ ፖለቲካዊ ነው…” ያሉት ዶክተር መረራ ጉዲና በበኩላቸው ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንደሚወስዱ ተናግ...
0
4ca44eb82418d402bd8d3b6f01e7b860
730303449cb29aaa6b359cf98fd424b4
የድርጊት መርሃ ግብሩ የሰብአዊ መብቶችን በተቀናጀ መልኩ ለማስከበር የተዘጋጀ ነው -መንግስት
የለውጡን የአንድ አመት ጉዞ በማስመልከት ሀገር አቀፍ ህዝባዊ የውይይት መድረክ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡በውይይቱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር አምባቸው መኮንንን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የባህርዳር ከተማ ነዎሪዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡በዚህ ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክም በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያተኩሩ ፅሁፎች ይቀርባሉ፡፡በመድረኩ ዶክተር አለማየሁ ዋሴ፣ አቶ ሙላቱ ገመቹ፣ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፣ አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ አቶ ልደቱ አያሌው፣ አቶ ደሴ ጥላሁን፣ ዶ...
0
626ea5b8e6e20248303b357fb189100a
626ea5b8e6e20248303b357fb189100a
በሁለት ወራት ብቻ ለ74 የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን ከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር፡ መስከረም 26/2013ዓ.ም (አብመድ) በደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር በኢንቨስትመንት የተሰማሩ ባለሀብቶች ከ31 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል አስመዝግበዋል፡፡በተያዘው ዓመት ከ300 በላይ ለሚሆኑ ፕሮጀክቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለመስጠተ ማቀዱን የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡ ባለፈው ዓመት የ3 ቢሊዮን ብር ካፒታል ላላቸው 112 ኢንቨስትመንቶች ፈቃድ ለመስጠት ታቅዶ ነው ከ245 በላይ ፈቃድ የተሰጠው፡፡ በበጀት ዓመቱ ፈቃድ የተሰጠው ወደ 17 ቢሊዮን ብር ገደማ ላስመዘገቡ ባለሀብ...
1
026bd329fa0da76c7073b753aee7a539
ed78aa9eb4bf95923fe79fea5e8ac5b6
ሀድያ ሆሳዕና አጥቂ አስፈረመ
ወደ ፕሪምየር ሊጉ የተመለሰው ሀዲያ ሆሳዕና ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ማስፈረሙን አስታውቋል። ሆሳዕና ካስፈረማቸው መካከል ሁለቱ ተጫዋቾች ዓመቱን በከፍተኛ ሊግ ለአርባምንጭ በመጫወት ያሳለፉትና ከዚህ ቀደም የክለቡ ተጫዋቾች የነበሩት የመስመር ተጫዋቹ መስቀሉ ለቴቦ እና ተከላካዩ በረከት ወልደዮሀንስ ናቸው።ሌላው ክለቡን የተቀላቀለው የመስመር ተጫዋቹ ሱራፌል ዳንኤል ነው። በመስመር ተከላካይነት እና አጥቂነት መጫወት የሚችለው ሱራፌል ድሬዳዋ ከተማን ከለቀቀ በኋላ በ2011 ለአዳማ ከተማ በመጫወት ማሳለፉ ይ...
0
0c4597102ca57106a867c0137e00153a
6e735edea7c4e3b6c17ed37a94adc0e4
ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1 ሺህ 764 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 11 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ18 ሺህ 060 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 1 ሺህ 186 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ከዚህ ባለፈም ባለፉት 24 ሰአታት የ 20 ሰዎች ህይወት ማለፉን የገለፁት ሚኒስትሯ በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 745 ደርሷል። በተጨማሪም ባለፉት 24 ሰአታት 518 ሰዎች ሲያገግሙ ይህን ተከትሎም ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 16 ሺህ 819 ደርሷል። አ...
0
3b4b6d4f503e5df1049a6ba2470e2d04
e57c14cc0d962d35f19b2f00deb4570a
የደቡብ ሱዳን የመገበያያ ገንዘብ
የተመድ ዋና ፀሃፊ በደቡብ ሱዳን ጉዳይ ላይ ከሱዳን መሪዎች ጋር ውይይት ካካሄዱ በኋላ በአፍሪካ የኢኮኖሚ አዳራሽ በሠጡት መግለጫ እንደተናገሩት ሁለቱ ተቀናቃኝ ወገኖች ለደቡብ ሱዳን ህዝብን ለማቆም ሲባል እየቀጠለ የመጣውን ጦርነት ማቆም ይገባቸዋል ብለዋል ።እንደ ባንኪሙን ገለጻ የደቡብ ሱዳን ህዝብ ለአንድ ዓመት ከግማሽ ያህል ለአለአስፈላጊ ጮርነት መዳረጉን ገልጸው የሁለቱ ተቀናቃኝ ወገኖች መሪዎች ቁርጠኝነት ጦርነቱን ለማቆምና የደቡብ ሱዳንን መጸኢ ዕድል ለመወሰን ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋ...
0
9f9b35d2387faa0932a400ad684e48cd
71bde9fe46938d92e946e1025a57d2bd
አልቤንያ በደረሰው ርዕደ መሬት የሞቱት ሰዎች ብዛት 27 ደረሰ
ዩናይትድ ስቴትስ ሰሜናው ካሊፎርኒያ ሲነድ ይሰነበተው ሰደድ እሳት የገደለው ሰው ብዛት ቢያንስ አርባ ሁለት ደረሰ። በክፍለ ሃገሩዋ ታሪክ ከደረሱት ሁሉ ባጠፋው የሰው ህይወት ብዛት የከፋው ሆኗል።ፓራዳይዝ የምትባለውን ከተማ ለአራት ቀናት በተከታታይ ባዳረሳት ሰደድ እሳት ምክንያት እስካሁን ያልተገኙ በመቶዎች የተቆጠሩ ሰዎች እንዳሉ ባለሥልጣናት ገልፀዋል።ደቡባዊ ካሊፎርኒያ ውስጥ የደረሱት ቃጠሎውች ደግሞ ሁለት ሰዎችን ገድለዋል።የካሊፎርኒያ አገረ ገዢ ጄሪ ብራውን አስቸኳይ ጊዜ ያወጁ ሲሆን የገንዘብ ዕርዳ...
0
442a49c308da0d870d625e06ac74addb
442a49c308da0d870d625e06ac74addb
ፕሪምየር ሊግ | የተለያዩ የቅጣት ውሳኔዎች ተወስነዋል
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የስምንተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ትናንት መጠናቀቃቸውን ተከትሎ አወዳዳሪው አካል የተለያዩ የቅጣት ውሳኔዎችን አሳልፏል። ከአንድ ቀን እረፍት በኋላ ዘጠነኛ ሳምንቱን ነገ የሚጀምረው ሊጉ በ8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በተከሰቱ ግድፈቶች ላይ የሚከተሉት ውሳኔዎች አሳልፏል።– የሰበታ ከተማ ቡድን መሪ የሆነው አቶ አንበስ መገርሳ ማከሰኞ ጥር 11 ቀን 2013 ክለቡ ከባህርዳር ከተማ ጋር ባደረገው የ8ኛ ሳምንት ጨዋታ ካለቀ በኋላ የዕለቱን ዳኛች አፀያፊ ስድብ መሳደባቸው ከዋና ዳኛውና ...
1