instruction
stringclasses
125 values
input
stringlengths
0
25k
⌀
output
stringlengths
0
241k
⌀
source
stringclasses
6 values
Complete the following task
የሱዳን ጦር በተደጋጋሚ ጊዜ የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ ሲገባ በዝምታ የሚመልከተውም በፊት የኢትዮጵያ ሕዝብ ሳያውቅ ከሱዳን መንግስት ጋር ሕወሃት በፈረመው ስምምነት መሰረት እንደሆነም ገልጿል።
masakhane_additional
Complete the following task
ጣልያን ወልወል የተባለው የኢትዮጵያን ክፍል እ.ኤ.አ. ከ1930ዎቹ መጀመሪያ ጀምሮ ለመያዝ መሞከሯ ከኢትዮጵያ ጋር ግጭት ውስጥ ከትቷቸው የነበረ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህም ሰበብ በተለይ በምስራቅና መካካለኛው የኢትዮጵያ ክፍሎች ውስጥ የሚገኙ ጥቂት ዋና ዋና ከተሞች ውስጥ በመግባት ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ሙከራ አድርጋ የነበረ መሆኑም ይታወቃል፡፡ ነገር ግን በኢትዮጵያውያን አርበኞች ትግል እንዲሁም በዓለም ላይ በነበረው የፖለቲካ ሁኔታ አጋዥነት ሰፊውን የኢትዮያ ክፍል መቆጣጠርና ማስገበር ተስኗት እ.ኤ.አ...
masakhane_additional
Complete the following task
እንደጠበቃት ፀሐይዋ መውጣቷን ዐወጀች፡፡ ዓይኑ የታሠረበት ጨርቅ መሞቅ ጀመረ፡፡ አሁን ጨርቁን መፍታት ይችላል፡፡ ብርዱ ያቆረፈደውን እጁን አፍታትቶ ጨርቁን በፍጥነት መፍታት ጀመረ፡፡ ቋጠሮዎቹን ቀስ በቀስ አላቅቆ ዓይኑን ነጻ ሲያወጣ፡፡ ለጥቂት ሰከንዶች አካባቢው ተደናበረበት፡፡ ጸጥ ብሎ ቆየና ዓይኖቹን አሻቸው፡፡ ቀስ በቀስም አካባቢው በብርሃን እየተገለጠለት መጣ፡፡ ፊት ለፊት ወዳለው ጫካ ዓይኑን ሲወረውር ጉብታው ላይ አባቱን አየው፡፡ ውርጩ በላዩ ላይ ዘንቦበታል፡፡ ጦሩን ተክሎ ቀስቱን አንግቶ ተቀም...
masakhane_additional
Complete the following task
ሁለታችሁም በየፊናችሁ ትውላላችሁ፡፡ ከዚያ ወደቤት ትገባላችሁ፡፡ ራት ትበላላችሁ፡፡ ይቀጥላል፡፡ ቤትም ውስጥ ብትሆኑ አንቺ ጓዳ ነሽ፤ እርሱም ቴሌቭዥን እያየ ነው፡፡ ልቅሶ ስትሄዱ እርሱ ከወንዶች ጋር ነው አንቺ ከሴቶች ጋር ነሽ፡፡ ዓመት በዓል ሲመጣ እርሱ በግ ይገዛል፣ አንቺ ዶሮ ትገዣለሽ፡፡ እርሱ በቱታ ጎምለል ጎምለል ይላል፤ አንቺ በሐበሻ ቀሚስ ጉድጉድ ትያለሽ፡፡ ይቀርባል ትበላላችሁ፡፡ በቃ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
የድር ጣቢያው በአግባቡ እንዲሠራ አስፈላጊ የሆኑ ኩኪዎች ናቸው. ይህ ምድብ የድር ጣቢያው መሰረታዊ ተግባራትን እና የደህንነት መጠበቂያ ባህሪያትን የሚያረጋግጥ ኩኪዎችን ብቻ ያካትታል. እነዚህ ኩኪዎች ምንም አይነት የግል መረጃ አያስቀምጡም.
masakhane_additional
Complete the following task
አንዳንዶቹ ችግሮች ከዕርቀ ሰላሙ በፊት ባለው ሂደት ሊፈቱ የሚገባቸው ናቸው፡፡ እነዚህ ምንም ከባድ ቢመስሉ ግን ጥቂት ናቸው፡፡ በሌሎች አብያተ ክርስቲያናትም ተከሥተው መፍትሔ ያገኙ በመሆናቸው ያንኑ አጣጥሞ መጠቀም የተሻለ ነው፡፡ ሌሎቹ ችግሮች ግን(ለምሳሌ ሁለቱን ቤተ ክህነቶች ማጣጣም፣ በየጊዜው የተሾሙ ጳጳሳትና ተመሳሳይ ስሞችን ያዙ አባቶች ጉዳይ፣ የተፋለሱ ቀኖናዎች ጉዳይ፣ የኑፋቄ ጉዳይ፣ በሁለቱም ወገኖች የወጡና የማይጣጣሙ ሕጎችና ደንቦች ጉዳይ፣ የኢኮኖሚ ውሕደት ጉዳይ፣ ወዘተ) የሊቃውንትን ምክ...
masakhane_additional
የተሰጠውን የEnglish አረፍተ ነገር ወደ አማርኛ ተርጉም
When I spoke these words, I was just freshly graduated from Al-Azhar University in Cairo, Egypt - the oldest and most prestigious Islamic university in the world.
እነዚህን ቃላት በተናገርኩበት ጊዜ በዓለም ላይ ከሁሉም የተሻለ ተቀባይነት ካለው እድሜ ጠገብ ከሆነው በግብፅ የካይሮ ከተማ ከሚገኘው የአል-አዝሃር ዩኒቨርሲቲ ገና ተመርቄ መውጣቴ ነበር።
walia_llm
Complete the following task
መለስ በህይወት ከተለዬ በኋላ አንድ የዜና ምንጭ ከድሮው “ፕሬዚዳንት” ግርማ ወልደጊዮርጊስ ጋር ባደረገው ቃለ መጠይቅ “ፕሬዚዳንት” ግርማ ወልደጊዮርጊስ ለ”ጠቅላይ ሚኒስትር” ኃይለማርያም ደሳለኝ እንዲህ የሚል ደብዳቤ ጽፈው እንደነበር ጠቁሟል፣ “ንጉሱን ለማስታወስ ሀውልት መገንባት አለበት… የአፍሪካ የመጀመሪያው መሪ ነበሩ፣ እናም ይህ ሀውልት የማቆም ሁኔታ ካበረከቱት አስተዋጽኦ አንጻር ይገባቸዋል ብዬ አስባለሁ፡፡“ ከመለስ አስመሳዮች እና አሽከሮች ግን በዚህ ጉዳይ ላይ ጥቂት ነገሮች ብቻ ሊከናወኑ ይ...
masakhane_additional
ጥያቄውን በመሰረት መልስ ስጥ
Context: ሶቪዬት ሕብረት ሶቭየት ሕብረት ሰብአዊ ሪፐብሊክ በ፲፱፻፲ ዓ.ም. የተከሰተውን የሩሲያ አብዮት ፍንዳታ፤ እንዲሁም ያንን ተከትሎ ለሦስት ዓመታት የተከናወነውን የሩሲያ «ውስጣዊ ሕዝባዊ የርስ በርስ ግጭት» ተከትሎ በኅብረተስብአዊ ሕገ መንግሥት (socialist constitution) በአራት ሪፑብሊኮች ቅንብርነት የተመሠረተ አገር ነበር። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ከቀድሞው የናዚ ጀርመን እጅ የተወሰዱ አገሮችን በማቀላቀል እንዲሁም በ፲፱፻፵፱ ዓ.ም በጉልበት ሌሎች የምሥራቅ አውሮፓ አገ...
ዓሥራ ስድስት
amqa
Complete the following task
በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚታዩትን ትክክለኛ ያልሆኑ አስተምህሮዎችና ተግባራት ለማረም። ጳውሎስ በኤፌሶን በሚያገለግልበት ጊዜ የተለያዩ ክርስቲያኖች ሊጎበኙት ከቆሮንቶስ መጥተው ነበር። የቀሎዔ ቤተ ሰዎች በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ ስለነበረው ክፍፍል ነግረውታል (1ኛ ቆሮ. 1፡11)። ሦስት ቁልፍ የቆሮንቶስ መሪዎች ለጳውሎስ የተወሰነ ገንዘብና ደብዳቤ አምጥተውለታል። ምናልባትም በቆሮንቶስ ስለነበረው ሁኔታ ዘርዘር ያለ መረጃ ሳይሰጡት አልቀሩም። ስሞቻቸውም እስጢፋኖስ፥ ፈርዶናጥስና አካይቆስ ይባል ነበር (1...
masakhane_additional
Complete the following task
የዘወትር ጋባዦቹ እነሱ ሲሆኑ ላለበት የገንዘብ ችግር መፍትሔ ሲሰጡት በየራሳቸው እምነት አንፃር ነበር፡፡ ሙስሊሙ “መጠጥ ትተህ፣ ሶላት ብትሰግድ አላህ ይሰጥህ ነበር” ይለዋል፡፡ ክርስትያኑ ደግሞ “ጫቱን ትተህ፣ ብትፆም ብትፀልይ እግዚአብሔር ይሰጥሃል” ብሎታል፡፡ ቡድሂስቱ ደግሞ “ቤትህ ገብተህ አንድ ሻማ አብርተህ በተመስጦ ብትመሰጥ፣ እግዚአብሔር ያናግርሃል” አለው፡፡ ለሱ ይሄ የተሻለ ሃሳብ ሆኖ ታየው።
masakhane_additional
Complete the following task
ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ...
masakhane_additional
Complete the following task
ሶከር ኢትዮጵያ በ"አብርሀም ገብረማርያም የማስታወቂያ ድርጅት" ስር የተቋቋመ ድረ-ገጽ ነው፡፡ ድረ-ገጹ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያተኮሩ መረጃዎች፣ ታሪኮች፣ ቃለ መጠይቆች፣ አስተያየቶች፣ ትንታኔዎች እና ተያያዥ ጉዳዮች ይቀርቡበታል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
የተለጠፉ ልጥፎችን ከዚህ ይመልከቱ: ሁሉም መልዕክቶች1 የተደራሽነት7 jours2 ሳምንታት1 ወር3 ወር6 ወር1 ዓመታ ደርድር በ ደራሲየመልዕክቱ ቀንትምህርት እየጨመረየሚወርድ
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
አንቶኒዮ እ.ኤ.አ. በ 1944 357 ሰዎች በናዚዎች በተገደሉባት ከተማ ውስጥ በሚገኘው በሳንአናና ዳ ስታስታሺ የሚገኘውን የእሱ ማኅበር ተሞክሮ አስታውሷል ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
አጎቶቹ እና አክስቶቹ ስፖርቱን ይወዳሉ? ከዚያ የሆነ ቦታ የሆነ ቦታ ሞገዶችን የሚፈጥሩ የአጎት ልጅ ሊኖረው ይገባል ፣ አይደል? ምናልባት አዎ ወይም አይሆንም ፡፡ ምንም እንኳን ገና የእህቱን እና የእህቱን ልጆች ለመለየት ባንቸኩልም ለማርካት የምንፈልጋቸው ብዙ ጉጉቶች አሉ ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ምንም እንኳን ሁሉም ተጓዦች በመላው ዓለም ከመጓዝዎ በፊት ፓስፖርት መያዝ አስፈላጊ መሆኑን የተገነዘቡ ቢሆንም, ብዙ ተጓዦች ግን ያላወቁዋቸው ለረጅም ጊዜ ተቀባይነት ያላቸው ታሪኮች ሙሉ በሙሉ ትክክል ላይሆኑ ይችላሉ.
masakhane_additional
Complete the following task
የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን
masakhane_additional
Complete the following task
★መዓዛም የሌሎችን ጽሑፎች በማንበብ ብቻ ሳትወሰን የራሷን ጽሁፎች እያዘጋጀች የምታቀርብ ንቁ ተሳታፊ በመሆን ከሬዲዮ ፕሮግራሙ ቤተሰቦች እንደ አንዱ ሆነች፡፡ በ1974 ዓ.ም ከዩኒቨርሲቲ ተመርቃ ትምህርቷ ፍጻሜውን እስካገኘ ድረስም መዓዛ ሬዲዮና ትምህርትን ጎን ለጎን ስታስኬድ ቆይታለች፡፡ የመዓዛ የሥራ ዓለም የተጀመረው ግን በምትወደውና በምትፈልገው በኢትዮጵያ ሬዲዮ ውስጥ ሳይሆን መንግስት በመደባት በባህል ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ውስጥ ነበር፡፡ ስራዋም ባህልና ስፖርት የተባለው የመስሪያ ቤቱ መምሪያ በሚ...
masakhane_additional
Complete the following task
“ነጻነቱ ስለሌለኝ እንጅ ሳይሰማኝ ቀርቶ አይደለም፡፡ እኔም እኮ ችግር አለብኝ እንዴት ብየ የተቃውሞ ድምፅ አሰማለሁ?” የሚል ምክንያት ቢኖርህ ተቀባይነት ሊኖረው የማይችልበት ምክንያት ቢያንስ እንደሌላው ብሔረሰብ ሁሉ በተለያየ መንገድ ቅሬታህን ማሰማት አልቻልክም፡፡ ሌላው ሕዝብ እየሞተ እየወደቀ አይደለም ወይ ተቃውሞውን እያሰማ ያለው? የወያኔ አኪያሔድ ከገባህ አደጋው የሚከፋው ላንተ መሆኑን ተረድተህ ከሌላው ሕዝብ በላቀ ጽናትና ቁርጠኝነት እየሞትክ ተቃውሞህን ልታሰማ የሚገባህ አንተ አልነበርክም ወይ?...
masakhane_additional
የሚከተለውን ምንባብ ላይ በመመስረት ጥያቄ መልስ
ቀጭኔ ቀጭኔ በአፍሪካ የሚኖር ባለሙሉ ጣት ሸሆኔ ጡት አጥቢ አራዊት ሲሆን በምድር ከሚገኙ እንሰሳት በርዝማኔ የመጀመሪያውን ደረጃ ይዞ ይገኛል። ወንዱ ከ 4.4 እስከ 5.5 ሜትር ርዝማኔና 1,360 ኪሎግራም ክብደት ያስመዘግባል። እስካሁን በሪኮርድ የተያዘው የ 5.87ሜና የ2000ኪ.ግ ቀጭኔ ነው። ሴቶቹ በጥቁቱ አነስ ብለው ይታያሉ። እነዚህን ፍጥረታት በአራዊት ማቆያ ቦታዎች አንገታቸውን ከታጠሩበት አጥር በላይ ወጣ አድርገው የተመለከተ ሰው በአፍሪካ ቁጥቋጦዎች ነፃ ሆነው ሲሮጡ ያላቸውን ውበትና ግርማ ...
ከ 4.4 እስከ 5.5 ሜትር
walia_llm
Complete the following task
click here for pdf ‹የክርስቶስ አንዲት በግ መከራን ስትቀበል ከማይ እኔ የበጉ እረኛ መከራ መቀበልን እመርጣለሁ› ይህንን የተናገረው ዮሐንስ አፈወርቅ ነበር፡፡ የቁስጥንጥንያዋ ንግሥት አውዶቅስያ...
masakhane_additional
Complete the following task
ከመቐለ 16 ኪሎ ሜትር በደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ የሚገኘውና ረዥም ዕድሜ ያስቆጠረው የሥላሴ ጨለቆት ቤተ ክርስትያን ውስጥ በርካታ ንዋየ ቅድሳት እንዳሉ ይነገራል። በተለይም ራስ ወልደሥላሴ ለቤተ ክርስትያኑ እልፍ ንዋየ ቅዱሳን ማበርከታቸውን ቤተ ክርስትያኑ ግቢ ውስጥ ለዓመታት የኖሩ አባቶች ምስክርነታቸውን ይሰጣሉ።
masakhane_additional
Complete the following task
በጊዜው የአጼ ዮሐንስ ተቀናቀኝ የዘውድ ፖለቲካ ተፎካካሪ የነበሩት የሸዋው ንጉስ ምኒልክና የጎጃሙ ንጉስ ተክለሃይማኖት ሴራ የንጉሰ ነገስቱ ፈተና ነበር፡፡ ምኒልክ በሸዋ ንጉሠ ነገሥት ነኝ ይሉ ነበር፡፡ አጼ ዮሐንስም በዓድዋ ንጉሠ ነገሥት ሆነው ተቀብተዋል፡፡ አጼ ተክለሃይማኖትም በጎጃም፡፡ ምኒልክና ተክለሃይማኖት በደግ የማይተያዩ ቢሆኑም ባህሩ ዘውዴ እንደጻፈው “የጠላቴ ጠላት ወዳጄ” በሚል እሳቤ በ1880 ይቅር ለግዜር ተባብለው በንጉሠ ነገሥቱ ላይ የአመጽ ግንባር ፈጠሩ፡፡ ወቅቱ ኢትዮጵያ ሶስት አጼዎ...
masakhane_additional
Complete the following task
“የሀገሪቱ ትልቂ ዋንጫ የሆነውን የኢት.ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ከፍ አድርጎ ማንሣት የመጀመሪያው ትልቁ ህልሜ ወይም ግቤ፤አሁን ከተቀላቀልኩት ወልቂጤ ጋርም ይሁን ከማንኛውም ክለብ ጋር ላሳካው የምመኘው ነው”
masakhane_additional
Complete the following task
ኣምላኽ ከኣ ባረኾም። ኣምላኽ ድማ፡ ፍረዩን ተባዝሑን ንምድሪ ኸኣ ምልእዋን ምለኽዋን፡ ንዓሳ ባሕርን ነዕዋፍ ስማይን ኣብ ምድሪ ለመም ንዝብል ኩሉ እንስሳን ከኣ ግዝኡ፡ በሎም
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
“የፌዴራል ምንግሥትን አሳምነን ያመጣናቸዉን የልማት ፕሮጀክቶች መሪዎችና የልማቱ ተጠቃሚዎች ተመልሰን የልማቱ ችግር መሆን የለብንም” የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ February 24, 2021
masakhane_additional
Complete the following task
ሶስና የምትባል በመልኳ ይህ ቀረሽ የማትባለው የኢዮአቄም ባለቤት በሞት በሚያስቀጣው የአመንዝራነት ወንጀል ተከሰሰች፡፡ በዚያ ዘመን በሀብት ሻል ያሉ የባቢሎን ሰዎች ቤታቸውን በኤፍራጥስ ወንዝ አቅራቢያ ሠርተው በወንዙ ዳር በሚገኙት የአትክልት ሥፍራዎች ውስጥ የገላ መታጠቢያዎችንና የመዋኛ ገንዳዎችን ያዘጋጁ ነበር፡፡ እነዚህ የመናፈሻ ሥፍራዎች በአጥር የታጠሩ ሆነው የራሳቸው በር ነበራቸው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
የዛሬ ሃያ ዓመት ከኮተቤ መምህራን ኮሌጅ እንደተመረቅኩ የመምህርነት ሥራዬን የጀመርኩት እነዋሪ በምትባል በሰሜን ሸዋ ውስጥ ከምትገኛና ከአዲስ አበባ 165 ኪሎ ሜትር በምትርቅ ከተማ ውስጥ በሚገኝ ትምህርት ቤት ነበር፡፡ እነዋሪ ከመርሐቤቴ እስከ ዜና ማርቆስ የሚኖረው ቆለኛና ደገኛው ጅሩዬ የሚገናኙባት የቀለጠች የገበያ ከተማ ናት፡፡ በተለይም በፍራፍሬ ምርቷ ትታወቃለች፡፡ ኤፍሬም እሸቴ የእነዋሪን ሙዝ ‹ከማጠሯ መጎጠሯ› እያለ ይቀልድባት ነበር፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
መጻፊያ ወረቄቴን (ላፕቶፕ) አናሳልፍም ያሉኝ ሌሎች መሳርያዎች ይዤ ብመጣ ማን አምኖ ያሳልፈኛል? ለራሴ ንግድ ልጀምር ያሰብኩ እንጂ ለዩኒቨርሲቲ ወይም ላገሬ አስቤ እንዳመጣሁ የሚገምት የለም:: እዛ አካባቢ የሚሰሩ ሰዎች እራሳቸውን ላገር የሚያስቡ ሌላው ግን አጭበርባሪና ለግሉ ብቻ የሚያስብ አድርገው ይገምታሉ:: እንደ ዳንኤል ክብረት ያሉ ላገራቸው የሚያስቡ በጣም ብዙ ሚሊየን ሰዎች እንዳሉ አያውቁም:: እኔ እንደውም ከዚህ በፊት ኢትዮጵያ እያለሁ ያጋጠመኝ ነገር ነበር (በኋላ እጽፈዋለሁ) ያን ሁሉ ረስ...
masakhane_additional
Complete the following task
እነርሱ ለሞያቸው በማያውቁት ሀገር ከማያውቁት ሕዝብ ጋር ሌት እና ቀን ይጓዛሉ፤ እኛ በምናውቀው ሕዝብ እና ሀገር ውስጥ ለሰዓታት ለማገለገል እንመረራለን፡፡ እነዚህ ጋዜጠኞች የተማሩትን ነው በተግባር እያሳዩን ያሉት፤ እኛ ግን እንኳን የተማርነውን ያስተማርነውንም ማሳየት አቅቶናል፤ እነዚህ ለምድራዊ ውጤት ይህንን ያህል ሲተጉ እኛ ለሰማያዊው የእነርሱን ሩብ መትጋት አቅቶናል፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ከዚህም በላይ አፄ ኃይለስላሴ፣ አሪስቶክራሲውና ቢሮክራሲው፣ እንዲሁም የተወሰነው የተማረው ወይም ኤሊት የሚባለው ኃይል የዓለምን ፖለቲካ በየዋህነት መነፅር ነበር የተመለከቱት። በአገሮች መሀከል ፉክክርነት እንጂ ወዳጅነት ሊኖር እንደማይችል የተገነዘቡ አልነበሩም። በተለይም ከሁለተኛው ዓለም ጦርነት በኋላ ብቅ ያለው አዲስ ዓለም አቀፋዊ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የሚሊታሪ አሰላለፍና ኃይል በኢኮኖሚያቸው ወደ ኋላ በቀሩና ህብረተሰብአዊ መተሳሰር በሌላባቸው አገሮች አመቺ እንዳልነበር ግንዛቤ ውስጥ የተገባ አልነበ...
masakhane_additional
የፃፍኩትን ፅሁፍ በመገምገም ልታግዘኝ ትችላለህ?
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጓ እንደተናገሩት ባ ለፈው ሳምንት ተከስቶ ከነበረው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ ለበርካቶች ሞትና ከፍኛ መውደም የንብረት ጋር ተያይዞ በቁጥጥር የዋሉት ሰዎች ቁጥር ከ2700 በላይ ተናግረዋል መሆኑንም ። ወ / ሮ አዳነች እንዳሉት ተቋማቸው እስካሁን ባለው መረጃ " በንጹሃን ዜጎች ላይ ከbeኛ ጉዳት ያደረሰው ረብሻ የመፈጸም ቀድመው ዝግጅት አድርገው ሲጠባበቁ በነበሩ ኃይሎች ነው " የተፈጸመ በድንገት ወንጀል አለመሆኑን ። ጠቅሰዋል ከግድያው በፊት ዝት ስለመደረጉ ዐቃቤ ሕጓ እ1ን (ደ6ማስረ...
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጓ እንደተናገሩት ባለፈው ሳምንት ተከስቶ ከነበረው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ ለበርካቶች ሞትና ለከፍተኛ የንብረት መውደም ጋር ተያይዞ በቁጥጥር የዋሉት ሰዎች ቁጥር ከ2700 በላይ መሆኑንም ተናግረዋል። ወ/ሮ አዳነች እንዳሉት ተቋማቸው እስካሁን ባለው መረጃ "በንጹሃን ዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰው ረብሻ የመፈጸም ቀድመው ዝግጅት አድርገው ሲጠባበቁ በነበሩ ኃይሎች ነው" በድንገት የተፈጸመ ወንጀል አለመሆኑን ጠቅሰዋል። ከግድያው በፊት ዝግጅት ስለመደረጉ ዐቃቤ ሕጓ እንደማስረጃ የጠቀሱት...
walia_llm
Complete the following task
በተቃራኒው ቻይና ወይም ሰሜን ኮሪያ ወይም ደግሞ ኪዩባ የአሸናፊው ድርጅት ያውም የመሪው ቁንጮ „የግል ንብረት“- እነሱ በቃላት ጨዋታ „የጭቁኑ ሕዝብ“ ጥዋት ማታ ይበሉ እንጂ–መሆናቸውን በደንብ ይህንንም ጉዳይ ለይተን እናውቃለን። እንረዳለን።
masakhane_additional
Complete the following task
ፓርላማ ኤውሮጳዊ ሕብረት ብዕለት 23 ጥሪ ኣብ ዝወዓሎ ኣኼባ፣ ሓያሎ ካብ ኣባላቱ፣ ነቲ መንግስቲ ኤርትራ ብኣባላት ሃገራዊ ኣገልግሎት ከስርሖ ዝውጥኖ ዘሎ መስመር ጽርጊያ ኤርትራ-ኢትዮጵያ፣ ዘለዎም ተቓውሞ ኣስሚዖም።
masakhane_additional
Complete the following task
እንደ ቁማር ሊባል አይችልም፤ እንደ ማንኛውም ንግድ ነው፡፡ ማንኛውም ንግድ ሪስክ ነው፡፡ ሪስክ ያንሳል ይበዛል ሌላ ጉዳይ ነው፡፡ መነገድ ማለት ሪስክ ማኔጅመንት ነው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የገጠር ፖለቲካ አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ በማኅበራዊ ሚዲያ ገፃቸው እንዳሰፈሩት፥ ፖሊስን ጨምሮ በአካባቢው የበርካታ ነዋሪዎችን ህይወት በአሰቃቂ ሁኔታ በማጥፋትና ንብረት ላይ ጉዳት በማድረስ የተጠረጠሩ 66 ሰዎች በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
masakhane_additional
Complete the following task
ከታች ያሉት ቀዳዳዎች እኔ የምስማማበት ጊዜ አለ (በእርግጥ በትክክል ሙሉ በሙሉ አልጠፋም ነገር ግን ለራሴ ማየት እፈልጋለሁ;) ብሩክ = ትንሽ ልጅ = እምቢተኛ ቢሆንም ግን ተቃራኒው ነው;) ...
masakhane_additional
Complete the following task
፡-«አደም ሆይ ስሞቻቸውን ንገራቸው» አለው፡፡ ስሞቻቸውን በነገራቸውም ጊዜ «እኔ የሰማያትንና የምድርን ሩቅ ምስጢር ዐውቃለሁ፤ የምትገልጹትንና ያንንም ትደብቁት የነበራችሁትን ዐውቃለሁ አላልኳችሁምን?» አላቸው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ዛሬ በኢትዮጱያ ከመቶ በላይ የሚሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ይንቅሳቀሳሉ፤ አብዛኛዎቹ የዘውግ ፓርቲዎች ናቸው። መሪዎቻቸው ሕዝብን ሳያማክሩና የህዝብን እምነትና የማይናጋ ድጋፍ ሳያገኙ ልክ እንደ አካደሚክ ውይይት ሕዝብ ወክሎናል የሚል የልሂቃን ውይይትና ድርድር ያደርጋሉ። ሕዝብ ሳይመርጠውና ሳይወክለው በሕዝብ ስም፤ ለሕዝብ ውሳኔ
masakhane_additional
Complete the following task
ሙያዬ ከግለ ታሪኬ ጋር በጣም የተያያዘ ስለሆነ ሁለቱንም ‘ኮምባይን’ ያደረገ [ያካተተ] ለሌሎችም ትምህርት ሊሆን የሚችል የሕይወት ምዕራፌን አጋራለሁ ብዬ አስባለሁ።
masakhane_additional
Complete the following task
በዚህ ምክንያት እንደ አካላዊ አድራሻ ፣ ኢሜይሎች ፣ የስልክ ቁጥር ፣ ወዘተ ያሉ የግል መረጃዎችዎ ከህዝብ ተደብቀዋል። የጎራ ግላዊነትዎ አስፈላጊ ነው ፣ ምክንያቱም የእርስዎ የጎራ መዝገብ (ማለትም ፣ WhoIs ውሂብ) እንዲሁ ሕጋዊ ወይም ተፈላጊ ባልሆኑ መንገዶች ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል። ማንኛውም ሰው የ “WhoIs” መዝገብ መፈለግ ስለሚችል ፣ አጭበርባሪዎች ፣ ጠላፊዎች ፣ የማንነት ሌቦች እና ደለላዎች የግል መረጃዎን ማግኘት ይችላሉ!
masakhane_additional
Complete the following task
ወደ ኢዜጋ ድረ ገጽ እንኻን በደህና መጡ! ይህ የድርጅቶች ማዉጫ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ ዉስጥ ያሉ ሁሉ ካምፓኒዎች ኢንዲመዘገቡ እና ስራቸውን እንዲያስተዋውቁ ነው፣ ማንኛውም ሰው ወይንም ካምፓኒ እዚህ ድረ ገጽ በነጻ መመዝገብ ይችላል፣ የድርጅቱ ዝርዝርም ማስገባት ይችላል፣ ክድርጅቶች ማውጫው ሌላ፣ ኢዘጋ የተለያዩ ገጾች አሉት - ዜና፣ መዝናኛ፣ ስራ፣ ሪል እስቴት፣ ማስተዋቅያ፣ የመሳሰሉት ድረ ገጾች አሉት ለበለጠ መረጃ ኢሜል በዚሁ አድራሻ ይላኩልን፡ contact@ezega.com, ወይንም በዚህ ስልክ ይደ...
masakhane_additional
Complete the following task
ዶ/ር ያዕቆብ፡- ወ/ት ብርቱካንን አሰረ፡፡ በየአካባቢው የፓርቲው ንቁ ተሳታፊዎችና በወረዳ አመራር ደረጃ የነበሩትን ብዙዎቹን አስሯል፡፡ አንገላቷል፡፡ ስብሰባ ለማካሄድ እንኳን አይፈቀድልንም፡፡ የፓርቲውን ሊቀመንበር እስር ቤት ከመወርወር ሌላ ምን ያድርግ?
masakhane_additional
በዚህ አረፍተ ነገር የጸሀፊው መልእክት "አዎንታዊ" ወይስ "አሉታዊ" ?
እነ አይቅርብኝ ባለ አዲስ አመቶች፤ አዲስ አመታችሁ የሚከበረው በየ፮ ወር ነው?? እረ በህግ አምላክ ።
ገለልተኛ
walia_llm
Complete the following task
የኢትዮጵያ የፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ማበህር ከተቋቋመ እነሆ የ29ኛውን አመት አመታዊ ጉባኤ እ.ኤ.አ ከ Feb 14-17 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከየካቲት 7-10 አካሄዶአል፡፡ ጉባኤው የተካሄደው በአዲስ አበባ ነው፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር
masakhane_additional
Complete the following task
ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሆኑ።ዶ/ር ሙላቱ የቻይና እና የአሜሪካ ዩንቨርስቲ ምሩቅ ሲሆኑ የቻይና ቋንቋ አቀላጥፈው እንደሚናገሩ በምክርቤቱ ውስጥ ተነግሯል።ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በኢህአዲግ አባላት የተሞላው የተወካዮች ምክርቤት ዛሬ መስከረም 27/2006 ዓም ባቀረበው ብቸኛ እጩ ዶ/ር ሙላቱ ተሾመን በጭብጨባ ከማፀደቁም በላይ ብቸኛ ተቃዋሚ አቶ ግርማ ድጋፋቸውን ሲሰጡ አሳይቷል።ዶ/ር ሙላቱ በተለያዩ ሀገሮች በአምባሳደርነት ያገለገሉ እና በአሁኑ ወቅት በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነበሩ።
masakhane_additional
Complete the following task
መላው መስመር የነጠላ ማሽኖች ወይም አውቶማቲክ ማምረቻ መስመር ከከፍተኛ የምርት ቴክኖሎጂ ጋር በማቀናጀት የቁሳቁስ መመገብ ስርዓት ፣ የመለኪያ ስርዓት ፣ ማሰራጨት እና ወፍጮ ሥርዓት ፣ ባለብዙ-ተግባር ማደባለቅ እና የማቅለጫ ስርዓት ፣ የጽዳት ስርዓት ፣ አውቶማቲክ ቁጥጥር ስርዓት ፣ አውቶማቲክ የመሙያ ስርዓት ወዘተ የቀለም ምድብ እና የምርት መስፈርቶች ላይ በመመስረት።
masakhane_additional
Complete the following task
አቦይ ስብሃት፡- እየተቃለሉ እየተቃለሉ አደጋነታቸውም እየቀነሰ ይሄዳል፡፡ የስርአቱ ዋና አደጋ መሆናቸውም እየተዳከመ ይሄዳል፡፡ መታወቅ ያለበት ህዝብ ህዝብን እንደማይጨቁን ነው። ይህን የሚያመጣው ስርአቱና አንተ ትበልጣለህ ሌላው ግን ሌላ ነው የሚሉ ግለሰቦችና ቡድኖች ናቸው። በቀደመው ጊዜም ስርዓት ይሁን አሁንም የእነሱ ቅሪቶች አንተ ትበልጣለህ የሚል ያመጣብን ጣጣ ነበረ። ህዝቡ የእነዚህን ጠንቅነት ማመን አለበት፡፡ አሁን ግን ይሄን የሚያስተናግድ በር የለም፡፡ አንዱ በአንዱ ላይ የበላይነቱን የሚያረጋ...
masakhane_additional
Complete the following task
ቻይንደር የመርከበሪያ መብራት, LED DOWN LIGHT, የመሪነት አቀማመጥ, የ LED CEILING LIGHT ከጉንግ ካውን ከተማ, ሶንግሻ ሲቲ, ጉዋንግዶ ግዛት, ቻይና
masakhane_additional
Complete the following task
በዚያን ጊዜ እንኳንስ ስሙ ያልታወቀው እስልምና ወደ ቤተ መንግሥት ሊገባ ቀርቶ ሀገሪቱ ከኬልቄዶናውያን ግፍ ሸሽተው ኢትዮጵያ የገቡት የተሠዐቱ ቅዱሳን ብርቱ ተጋድሎ እና ትኩስ ስብከት ያልበረደበት። የእነ ቅዱስ ያሬድ በቅድስና የተሞላ ተጋድሎ እንደ እሳት የተቀጣጠለበት
masakhane_additional
Complete the following task
ሐሳብህ ጥሩ ነበር፡፡ባለስልጣኑ ያሉት ግን ከተጨባጭ ሁኔታው ብዙ የራቀ አይመስለኝም፡፡1983 አማርኛ የነበረውን አቅምና ዘንድሮ ያለውን ለማወዳደርና ክፉኛ መዳከሙን ለመረዳት ምሑራዊ ጥናት አያስፈልገውም፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ከሳምንታት በፊት የተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎች በዋሽንግተን በሚገኘው ካፒቶል ሂል የፈጸሙትን ነውጠኛ ድርጊት ተከትሎ፣ በአገሪቱ ያንዣበበው ከፍተኛ የጸጥታ ስጋት፣ መላውን አሜሪካ በውጥረት በዓለ ሲመቱንም በከፍተኛ የደህንነት እና ጸጥታ ጥበቃ አጨናንቆት እንደነበር ተነግሮለታል፡፡
masakhane_additional
ለሚከተለውን ጽሑፍ ማጠቃለያ ስጥ።
(ከግራ ወደ ቀኝ) ጋዜጠኛ ታምራት ኃይሉ፣ ኤልሳ አሰፋ እና ጥበቡ በለጠ በዚህ መሠረት ማንኛውንም መገናኛ ብዙሃን የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያ ሕጉ ከሚፈቅደው ሰዓት ውጭ ማስተላለፍ እንደማይችል ተነግሯል። በኢትዮጵያ በርካታ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች እንዲሁም የሕትመት ውጤቶች በቢራ ፋብሪካዎች ድጋፍ አድራጊነትና ከአልኮል መጠጦች ማስታወቂያ በሚገኝ ገንዘብ ይደገፋሉ። አንዳንዶቹ እንደውም ዋና የገቢ ምንጭ የሚያገኙበትም መንገድም ነው። ታዲያ አዲሱ ሕግ ምን ዓይነት ተፅእኖ ሊያሳድርባቸው ይችላል? • ለ...
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አዲስ የምግብና የመድሃኒት አስተዳዳር አዋጅ የአልኮል መጠጦችን በራዲዮ፣ በቴሌቪዥንና በቢል ቦርድ ማስተዋወቅ የሚከለክለው ደንብ ከትናንት ግንቦት 21፣ 2011 ዓ. ም ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል።
walia_llm
Complete the following task
ይኼ ነገር በዘመነ ሱስንዮስ ጊዜ ታይቷል፡፡ ሮማውያን ግብጻዊውን ጳጳስ በሮማዊ ጳጳስ በመተካት ቤተ ክርስቲያኒቱን በሮማዊ ጳጳስ ለማስመራትና ለመቆጣጠር ፈልገው ነበር፡፡ ነገር ግን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ጠባይ ማኅበራዊና ጉባኤያዊ በመሆኑ ጉባኤ ሊቃውንቱ ከግብጹ ጳጳስ ጋር ሆኖ ተቃወማቸው፡፡ ጳጳሱና ሊቃውንቱም እስከ ደም ማፍሰስ ድረስ መሥዋዕት ሆኑ፡፡ ጥቅምት 19 ቀን 1621 ዓም በምዕራብ ጎጃም በምትገኘው ደብረ መዊዕ የተሰበሰቡት የቤተ ክርስቲያን ማኅበርተኞች ለዚህ ማስረጃ ናቸው፡፡ በዚህ የደብረ...
masakhane_additional
Complete the following task
“ብመሰረት ኣብ ጥሪ 2017 ዓ.ም ወግዓዊ ዝገበርናዮ ኣሃዝ 5.6 ሚሊዮን ነይሩ።ድርቂ ኣብ ዝተኸሰቶም እንስሳት ብምርባሕ ዝናበሩ እቲ ድርቂ ካብ እዋን ናብ እዋን እናወሰኸ ብምኻዱ ሕዚ በዝሒ ተሓጋዛይ 7.78 ሚሊዮን በፂሑ’ሎ።”
masakhane_additional
የዚህን አርፍተ ነገር ይዘት ጠቅላላ ሀሳብ በፅሁፍ አስቀምጥ
እንቅስቃሴዎች ውስን ይሆናሉ መኝታን ቢሮ ማድረግ ይቀጥል ይሆን? እርግጥ ነው ከቤት ሆኖ መሥራት በድኅረ ኮሮናቫይረስ ዘመን ደንብ የሚሆንባቸው መሥሪያ ቤቶች እንደሚኖሩ ከወዲሁ እየተነገረ ነው። ይህ ሀቅ ከኩባንያ ኩባንያ ቢለያይም ቅሉ፤ ቀጣሪዎች በዚህ አጋጣሚ ሠራተኞቻቸው ከቤት ሲሰሩ ኩባንያቸው ውጤታማና ወጪ ቆጣቢ እንደሚሆን በትንሹም ቢሆን ተረድተዋል። በዚህ ሀሳብ ገፍተውበት ቢሮ ድርሽ እንዳትሉ ቢሉንስ? ይህ የማይመስል የነበረ ነገር በብዙ ኩባንያዎች ዘንድ እየተጤነ ነው። "ለምን ቢሮ እንከራያለን?"...
ለብዙዎቻችን ቤታችን ቢሯችን ሆኖ ሰንብቷል፤ በኮሮናቫይረስ ተህዋስ ምክንያት። ይህ ጽሑፍ እየተሰናዳ ያለውም በአንድ ከቤቱ እየሰራ በሚገኝ የቢቢሲ ሠራተኛ ነው።
walia_llm
Complete the following task
የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን
masakhane_additional
Complete the following task
በዲሞክራሲያዊ መብቶች በመጠቀም በሚደረግ ሰላማዊ ሰልፍ ወይም ሕዝባዊ የፖለቲካ ስብሰባ ሳቢያ በግለሰቦችና በንብረት ላይ ሊደርስ የሚችል ጉዳትና ጥፋትን መቆጣጠር፤
masakhane_additional
Complete the following task
„እረ ማነው? ኢትዮጵያንለመበተን የተነሳው?… አረቦቹ ? ወይስ ሌላ የማናውቃቸው ውጭ ኃይሎች?… ኮሚንስት ቻይና ወይስ ኮሚኒስት ሞስኮ…? ወይስ አሜሪካና አውሮፓ? ማነው ለኢትዮጵያ እዚህ አሁን ያለችበት ደረጃ ላይ ለመድረስ፥ ለማድረስ ተጠያቂው?
masakhane_additional
Complete the following task
ተመኖች : የአንድ ሰው ክፍያ በአንድ ቀን ውስጥ ሶስት ምግቦችን, የመገልገያዎችን አጠቃቀም እና ዕለታዊ ፕሮግራሞችን እና እንቅስቃሴዎችን ያካትታል. ለክፍሌ ትምህርት እና ለጤና አገ ልግሎት ተጨማሪ ክፍያዎች ተግባራዊ ናቸው.
masakhane_additional
ከሚከተለው ጽሑፍ ውስጥ የሰው፣ የድርጅት እና የቦታ ስም የሆኑትን ለይተህ አውጣ
ጥርያ ሃያ ሰወስት ሰሜን ኮሪያ ሰወስተኛ የኑክሌር ቦምብ እንደምትሞክር አስጠነቀቀች ።
ጥርያ ሃያ ሰወስት, ሰሜን ኮሪያ
walia_llm
Complete the following task
እኔ የምለው ሲሰማ ራሱ ይዘገንናል፡፡ በዚህ ውስጥ መኖር ራሱ ትልቅ ፈተና ነው ቆይ አጠቃላይ የየትኛውም እምነት ተከታይ አላማ ምንድነው; የተለያየ አቋም ይኑር እንጂ ከዚህ ከሚያለፈው ዓለም ተስፋ ወደሚያደርገው ወደሌላኛው ዓለም በሞት አማካይነት መዛወር ነው ለዚህም የትኛውም የእምነት ተቋም የየራሱ መስፈርቶች አሉት በርግጠኝነት ደግሞ የትኛውም የእምነት ተቋም አንተ ከላይ የዘረዘርካቸውን ለጆሮ እንኳን የሚከብዱ ኃጢያቶች ተስፋ ለሚያደርገው ዓለም እንደ በጎ መስፈርት አያስቀምጥም፡፡ በእውነት ከቀድሞ አባቶ...
masakhane_additional
የሚከተለውን ፅሁፍ የቃላት ግድፈት እንዳለበት ተመልክተህ አስተካክል
ምሥሉ በዓለም ዙሪያ በትልልቅ አውደ ርዕዮች ቀርቦ% (አትርፏል ናቆትን 2ኛው የዓለም ጦርነት ማብቃቱን ተከትሎ አንድ የአካ ጦር መርከበኛ ድን በኒውዮርክ ላይ ጎዳና የነበረችን ቆንጆ ጎተት አድርጎ ከንፈሯን ጎረሰው ምንም ። አላስተረፈም ። ያን በB የፎቶ ጥበበኛው አልፍFz አይዠንስታድ በDካሜራqው VስCረው ። ያ ምሥል ' ላይፍ ' በተባለው መጽሔትም ታተመ ። ከዚያ ወዲህ በመጽሔቱ ብቻ ሳይሆን በIሊዮኖd ልብ ላይ የታ ተመ የዓለማችን ድንቅ እጹብ ፎቶ ሆኖ ኖረ ። • ባህልን በኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ zየቀመ...
ምሥሉ በዓለም ዙሪያ በትልልቅ አውደ ርዕዮች ቀርቦ አድናቆትን አትርፏል 2ኛው የዓለም ጦርነት ማብቃቱን ተከትሎ አንድ የአሜሪካ ጦር መርከበኛ ድንገት በኒውዮርክ ጎዳና ላይ የነበረችን ቆንጆ ጎተት አድርጎ ከንፈሯን ጎረሰው። ምንም አላስተረፈም። ያን ቅጽበት የፎቶ ጥበበኛው አልፍሬድ አይዠንስታድ በካሜራው አስቀረው። ያ ምሥል 'ላይፍ' በተባለው መጽሔትም ታተመ። ከዚያ ወዲህ በመጽሔቱ ብቻ ሳይሆን በሚሊዮኖች ልብ ላይ የታተመ የዓለማችን እጹብ ድንቅ ፎቶ ሆኖ ኖረ። • ባህልን በኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ የቀመመው ሮፍ...
walia_llm
Complete the following task
ሥፍራው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሰባተኛ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ሲሆን ጊዜያቱ ደግሞ ከአራት ወራት በፊት ማለዳ ነበር፡፡ እኩሉ ወደየሥራው፣ ከፊሉ ደግሞ ወደየግል ጉዳዩ ይነጉዳል፡፡ የ90 ዓመት ዕድሜ ባለፀጋ የሆኑ አንዲት ባልቴት ግን ወደ ቤተ ክርስቲያን ለማስቀደስ ይጓዛሉ፡፡ ካሰቡበትም ሳይደርሱ በአንድ ተሽከርካሪ ተገጭተው ለጉዳት ተዳረጉ፡፡ አሽከርካሪውም ተጎጂዋን ባልቴት ከወደቁበት ቦታ አንስቶ ሆስፒታል የሚወስዳቸው በማስመሰል ተሽከርካሪው ውስጥ አስገባቸው፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
ኢትዮጵያ ሰራዊታ ካብ ሶማል ክትስሕብ ምዃና ቀዳማይ ሚኒስተር እታ ሃገር ኣቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ኣፍሊጡ። ኢትዮጵያ ኣብ 2006 ናብ ሶማል ብምእታው ነቲ ብእስላማዊ መጋብኣያታት ተጠርኒፉ ዝነበረ ሓይሊ ብምፍራስ ኣብ 2009 ከምዝወጸ [...]
masakhane_additional
Complete the following task
ባለፈው የውድድር ዘመን የከፍተኛ ሊጉን በቻምፒዮንነት አጠናቆ ወደ ፕሪሚየር ሊግ ላደገው ፋሲል ከተማ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ትላናት 08:00 ላይ በላንድ ማርክ ሆቴል የዕውቅና እናዝርዝር
masakhane_additional
Complete the following task
ፈጣን ዘፈን በየቀኑ በሚመችዎ ጊዜ ላይ ወደ ዘመናዊ ጊዜዎች በመዝጋት ሊያዘነብልዎት ይችላል, አንድ ከፍተኛና አጋማሽ ዘፈን ግን የክብደት ማሳደግ እና ዋና ጥንካሬን መገንባት ላይ እንዲያተኩሩ ይረዳዎታል. ሙዚቃዎን ያድሱስሜትዎን ያድሱ.
masakhane_additional
Complete the following task
የመብራት ማማ ዲልሴ ጀነሬተር ስብስብ ተጎታች ፣ ማንሻ ማንሻ ፣ የኃይል አቅርቦት ፣ የመብራት መሳሪያዎች ፣ የሥርዓት ድብልቅ ነው ፣ ተጎታችው የተለየ ሊሆን ይችላል የተጎታችውን አካል መሳብ ይችላል ፣ ነባር እና ሁሉንም ዓይነት የተሻሻለ ቫን ማንሳትን የታጠቀ ነው ፡፡ ተጎታችው ላይ ምሰሶ እና መብራት እና ሌሎች መሳሪያዎች ተመጣጣኝ ጭነት ፣ እና የተንቀሳቃሽ የመብራት ስርዓት ሙሉ ስብስብ ይሆናሉ። የትራፊክ ፍሰት ወደ ተከፈተባቸው ቦታዎች እና ለጊዜው ትልቅ መብራት አስፈላጊ ወደሆኑ ቦታዎች ተንቀሳቃሽ ...
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
“ፍቅር፣ ጀግንነት፣ ትህትና፣ እንግዳ አቀባበል፣ ባህልን እና እምነትን ማክበር እንደ ኢትዮጵያዊያን” ይባል ነበር- መምህር ዘመነወርቅ ዮሐንስ March 2, 2021
masakhane_additional
Complete the following task
“አሟሟቱ ጭካኔ የተሞላበት ነው። ህይወቱን እንዲያተርፉለት ሲለምን፤ ሲማፀንም ቆይቷል። እምነትህን ላንተ በማይቆም ሥርዓት ላይ ስትጥል ይኸው ነው ውጤቱ። ፍትህንም ሕጋዊ በሆነ መንገድ ስትሻም ሆነ ሳታገኛት ስትቀር በራስህ መንገድ ለማግኘት ትሞክራለህ” ብሏል።
masakhane_additional
Complete the following task
ሰዎች መልካም ሢሠሩና ሲናገሩ ማመስገን፣ መጥፎ ሢሠሩና ሲናገሩ ደግሞ መምከርና መገሰጥ ተገቢ ነው። ምንጊዜም ሁሉም ሰው ሕይዎቱን ሙሉ ስሕተት ብቻ እየሠራ አይኖርም። መልካም ነገሮችም ይሠራል። ልዩነት የሚኖረው የትኛው ሥራው ነው የሚያመዝነው? መልካሙ ወይስ መጥፎ የሚለውን መመዘኑ ላይ ነው። በዚህ ረገድ የሻለቃ ዳዊትን ሥራዎች መዝኖ፤ የማሞገሱም ሆነ የመውቀሱ ተግባር፣ እርሳቸውን የሚያውቁ፣ አብረዋቸው የሠሩ፣ የትምህርትና የሥራ ባልደረቦቻቸው ተግባር ይሆናል።
masakhane_additional
Complete the following task
ለምሳሌ በኢትዮጵያ ከባባድ የሆኑ በርካታ ችግሮች ቢኖሩም ዋናዋናዎቹን መጥቀስ ካስፈለገ ግን ስራ አጥነት፣ ድህነት፣ የዜጎች በሰላም ወጥቶ መመለስ፣ የከፋ ድህነት፣ የኢኮኖሚ ውድቀት እንድሁም የህብረተሰብ አመለከኣከት ብልሽት ብናነሳ ለጊዜው በቂ ናቸው። እነዚህ በከፍተኛ ሁኔታ ፈጠው የሚታዩባት ሃገር እኝህ ጠቅላይ ሚኒስትር ከአዋቂዎች ጋር ተመካክረው ፍኖተ ካርታ ሳይቀርፁ ዝም ብለው በነሲብ ለመምራት መሞከራቸው ብቻ ሳይሆን በአዲስ አበባ ከተማ ፓርክ አሰርተው ሃብታሞችና ቱሪስቶች እንዲወዱላቸው በማሰብ ያ ...
masakhane_additional
ይህ ጽሑፍ ከየትኛው ይመደባል? "ቢዝነስ"፣ "መዝናኛ"፣ "ጤና"፣ "ፖለቲካ"፣ "ሀይማኖት"፣ "ስፖርት" ወይስ "ቴክኖሎጂ"
እጅግ ድንቅ ፉክክር የታየበት የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ያለፈው ወድድር ዘመን እነሆ በአዲሱ ተተክቷል። አውሮፓ ውስጥ ተፅዕኖ ፈጣሪ የሆነው የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ የዓለማችን ልጥጥ ክለቦች የሚገኙበት ቢሆንም አደጋ የተጋረጠበት ይመስላል። አደጋው ደግሞ የባለፈው ውድድር ዘመን ቻምፒዮና - ማንቸስተር ሲቲ፤ ይላል የቢቢሲ ስፖርት ተንታኙ ቤን ሱዘርላንድ። •ጊነስ ዎርልድ ሪከርድስ፡ «ስለተተከሉት ዛፎች ከኢትዮጵያ የደረሰን መረጃ የለም» •"የት ይቀርልሃል!? አፈር ድሜ ትበላለህ...!" ጋሽ አበራ ሞላ የእ...
ይህ ዜና ስፖርት ነው
walia_llm
Complete the following task
ኢትቪ ዶክመንተሪ ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 25/2007 ዓም በውጭ የሚኖሩ የሀገራቸው ጉዳይ እንደ እሳት የሚያንገበግባቸው ኢትዮጵያውያንን የሚዘልፍ ፕሮግራም አስተላልፏል።ፊልሙ የአውራምባ ድረ-ገፁን አቶ ዳዊትን፣አቦይ ስብሐት፣መስፍን በዙ ሲናገሩ ያሳያል።አቶ ሬድዋን ልብስ ሊገዙ ሱቅ ሲገቡ የዘለፏቸውን ሰዎች እና ኢሳት ድንቁን ጋዜጠኛ መሳይ መኮንንን አክትቪስቶቹን ሲያወያይ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያሳያል።እዚህ ላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ኢሳትን በኢቲቪ ሲመለከት ''አንበሶቹ መጡ'' ሲል በአይነ ህሊና ይታያችሁ።አቶ መስፍን...
masakhane_additional
የተሰጠው ጽሑፍ አስተያየት ምን አይነት ነው? "አዎንታዊ"፣ "አሉታዊ" ወይም "ገለልተኛ" የምል ምላሽ ስጥ።
የብልጽግና ፓርቲ ከኢዜማ ጋር መደራደር ጀምሯል፤ በሚል በማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ እየተሰራጨ ያለው መረጀ የተሳሳተ ነው። --- EPRDF official 31
ገለልተኛ
walia_llm
Complete the following task
የአላህ ነቢይ (ሰ.ዐ.ወ) ለትዳር ፈላጊዎች ሃይማኖትን ዋና መስፈርት ያደረጉት ሃይማኖተኛ የሆኑ ባልና ሚስት አንዳቸው የሌላኛውን መብትና ግዴታ በማወቁና በመወጣቱ ረገድ የቀረቡ በመሆናቸው ነው። ይህም ቤተሰባቸውን ኢስላም ባለው መልኩ ለመምራትና ለማስተዳደር ያግዛቸዋል።
masakhane_additional
Complete the following task
እግዚአብሔር ተአምራትን ከሚያደርግባቸው ምክንያቶ አንዱ፥ የወንጌልን ስብከት ለማጽናት ነው። (የሐዋ. 2፡22፤ ዕብ. 2፡4፤ 2ኛ ቆሮ. 12፡12 አንብብ።) ሌላው ምክንያት ደግሞ ሰዎች በደንብ እንዲያደምጡ ለመቀስቀስ ነው። ተአምራት በማይኖርበት ጊዜ ችግሮቻችንን ራሳችን እንደምንፈታ በማሰብ ተደላድለን እንቀመጣለን። እግዚአብሔር ተአምራትን በሚያመጣበት ጊዜ ግን እንደ ተአምራት አምላክ ችግሮቻችንን ይፈታልን ዘንድ፥ ወደ እርሱ እንድንቀርብ መጋበዙ ነው።
masakhane_additional
Complete the following task
የአርሊንግተን የህዝብ ትምህርት ቤቶች በዘር ፣ በብሄር ፣ በሃይማኖት ፣ በቀለም ፣ በሃይማኖት ፣ በጾታ ፣ በእድሜ ፣ በኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ፣ በጾታ አቀማመጥ ፣ በጋብቻ ሁኔታ ፣ በጄኔቲክ መረጃ ፣ በ genderታ ማንነት ወይም በመግለፅ ፣ እና / ወይም በአካል ጉዳተኝነት ላይ የተመሠረተ አድልዎ ይከለክላል ፡፡ ይህ መመሪያ ለክፍለ-ትምህርቶች እና ለፕሮግራሞች ፣ ለምክር አገልግሎት ፣ ለአካላዊ ትምህርት እና ለአትሌቲክስ ፣ ለሙያ ትምህርት ፣ ለትምህርታዊ ቁሳቁሶች እና ለመደበኛ ትምህርት እንቅስቃሴዎች እ...
masakhane_additional
Complete the following task
የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ...
masakhane_additional
Complete the following task
ተቃውሟችንን ማሰማት እንፈልጋለን ቤተክርስቲያናችንን ለማንም ከሀዲ ጥቅመኛና ምንደኛ መረካረኪያ አሳልፈን በመስጠት ባለዕዳ መሆን አንፈልግም፡፡ ተቃውሟችንን እንድትመሩልን እንፈልጋለን ይህንን ስታደርጉ ብቻ ነው ተጋድሏቹህ በእግዚአብሔር ዘንድ ዋጋ ሊያሰጣቹህ የሚችለው ታማኝ እረኝነታቹህ የሚረጋገጠው አባትነታቹህ የሚታወቀው፡፡ ቤተክርስቲያን እስከዚህ ዘመን ድረስ መቆየት የቻለችውና ከትውልድ ወደ ትውልድ አስተምህሮዋን ጠብቃ ለመሸጋገር የበቃችው የአላዊያን ነገሥታትንና የመናፍቃን ጳጳሳትን የጥፋትና የክሕደት ...
masakhane_additional
Complete the following task
እቲ ፕረዚደንት፣ ካብ 18 ክሳብ 20 ለካቲት ኣብ ኬንያ ዘካየዶ ወግዓዊ ናይ ስራሕ ምብጻሕ፣ ከም መቐጸልታ ናይቲ ጎረባብቲ ኢትዮጵያ ምስ ዝኾና ሃገራት ጀሚርዎ ዘሎ ስልታዊ ርክባት ምዃኑ ተንተንቲ ፖለቲካ የረድኡ።
masakhane_additional
Complete the following task
ቃና ቲቪ አጠቃላይ የኢትዮጵያውያን የመዝናኛ አገልግሎት ሲሆን ስርጭቱ በነጻ የሆነ፣ አለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ዝግጅቶችን ለኢትዮጵያውያን ተመልካቾች የሚያቀርብ የሳተላይት ቴሌቪዥን ጣቢያ ነው:: በዋናነት በአማርኛ ቋንቋ የሚተላለፍ ሲሆን ይኸውም ዝግጅቶቻችን ሰፊ ተቀባይነት እንዲያገኙ ታስቦ ነው::
masakhane_additional
Complete the following task
እነዚህ በሰፊው እምቢ ብረት ያለውን ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ከፍተኛ ሙቀት አቧራ የማስወገድ አጠቃቀም ተግባራዊ ሲሆን ቆርቆሮሽንም ናቸው incineration ተን ኃይል ትውልድ ሙቀት-ለመቋቋም ቁሳቁሶች ሬንጅ በመዓት የድንጋይ ከሰል ሲሚንቶ coke ዘይት
masakhane_additional
Complete the following task
ከእነሱ ጋር በ Skype ፣ WhatsApp ፣ telegram.me ፣ በኢሜል ወይም በስልክ መገናኘት ይችላሉ ፡፡ ሁላችሁንም ቡድኖቻቸውን በሠራተኞቻቸው ገጽ ላይ ማየት ትችላላችሁ ፡፡ ጅራታቸውን ለማድነቅ ትንሽ ጊዜ ሊወስዱ ይችላሉ።
masakhane_additional
ለሚከተለው ፅሁፍ ውስጥ ላሉ የቃላት ግድፈቶች እርማት ስጥ
አንዳንድ ምሁራን ደግሞ የአማርኛን ትርጉምን ከሳህለሥላሴ ብርሀነማርያም ውጪ ማሰብም አይቻልም በማለት ዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍን ከተለያዩ ቋንቋ ተናጋሪዎች የመጡ ሰዎች እንዳፋፉትና አሁን ያለውን ቅርፅ እንደሰጡት በመናገር " የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ነው " ይላሉ ። • ኮሎኔል 0AንግPuIን ትግል ለመግጠም ቤተ መንግሥት የደ ደራሲ • “ ከወጡት ስራዎቼ ይልቅ ገና የሚወጡት ናቸው ትልቅ ቦታ ያላቸው ” አለማየሁ ገላጋይ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሥነ ጽሁፍ ውስጥ ደረጃ ቢወጣ እነዚህ አንቱ ...
አንዳንድ ምሁራን ደግሞ የአማርኛን ትርጉምን ከሳህለሥላሴ ብርሀነማርያም ውጪ ማሰብም አይቻልም በማለት ዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍን ከተለያዩ ቋንቋ ተናጋሪዎች የመጡ ሰዎች እንዳፋፉትና አሁን ያለውን ቅርፅ እንደሰጡት በመናገር "የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ነው" ይላሉ። • ኮሎኔል መንግሥቱን ትግል ለመግጠም ቤተ መንግሥት የሄደው ደራሲ • “ከወጡት ስራዎቼ ይልቅ ገና የሚወጡት ናቸው ትልቅ ቦታ ያላቸው” አለማየሁ ገላጋይ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሥነ ጽሁፍ ውስጥ ደረጃ ቢወጣ እነዚህ አንቱ የተባሉ ...
walia_llm
Complete the following task
ጉሽንግተን ከተማ የ LED flood flood 220W ካሬ LED ግድግዳ ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራ...
masakhane_additional
Complete the following task
ሁለተኛው፣ „የብሔር/ ብሔረሰብ እኩልነት እሰከ መገንጠል“ የሚባለው፣ ይ እላይ ላይዩን ሲያዩት፣ „የዲሞክራሲና የነጻነት መብት፣ የሚያመጣ„ የሚመስለው፣ ግን፣ አሁን እንደምናየው፣ የአንድ አገርን ሕዝብ፣ የሚበትነው፣ የዕብድ ልጆች „የፖለቲካ ጨዋታ“ ነው። አሁን ማን ይሙት፣ የማርክስ ሆነ የስታሊን ትምህርት „መንግሥት ለማጠንከር፣ ሕዝብ ለመሰበሰብ፣ ኢኮኖሚ ለማሳደግ፣ ጠቃሚ ቢሆን“ ፈረነረጆቹ ለእራሳቸው፣ ሳይጠቀሙበት ዝም ብለው፣ ለእኛ ኣሳልፈው፣ ውሰዱት፣ ብለው መርቀው ይሰጡን ነበር?
masakhane_additional
Complete the following task
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከየካቲት 6 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በጅማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ወረዳ 1 ፖሊስ ጣቢያ በእስር ላይ የሚገኘውን ሙሐመድ ዴክሲሶ በተመለከተ የጅማ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የካቲት 16 ቀን 2013 ዓ.ም. በዋስ እንዲለቀቅ ያሳለፈውን ውሳኔ በመተላለፍ፤ ከእስር አለመለቀቁ እንዳሳሰበው ገልጾ፤ ሙሐመድ ዴክሲሶን ጨምሮ ሌሎችም በፍርድ ቤት የዋስትና መብት ተከብሮላቸው በእስር ላይ የሚገኙ እስረኞች በአፋጣኝ እንዲለቀቁ አሳስቧል።
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ሀገር ሰላም እንድትሆን፤ ሰላም ሆናም በብልጽግና ጎዳና እንድትራመድ ከታሰበ ሁለት ነገሮች የግድ ያስፈልጓታል፡፡ ሕዝብን የሚያዳምጥ መንግሥትና መንግሥትን የሚያዳምጥ ሕዝብ፡፡ ማዳመጥ ከመስማት ይለያል፡፡ መስማት ጆሮ ለተፈጠረለት ሁሉ የሚቻል ነው፡፡ ይህን ጽሑፍ ስናነብ እንኳን ስንትና ስንት ድምጾችን ፈልገንም ሳንፈልግም እንሰማለን፡፡ ማዳመጥ ግን ሦስት ነገሮችን ይፈልጋል፡፡ ይሁነኝ ብሎ መስማት፣ ሰምቶ ማስተዋል፣ አስተውሎም መመለስ፡፡
masakhane_additional
Complete the following task
masakhane_additional
Complete the following task
ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
masakhane_additional
Complete the following task
ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር...
masakhane_additional
Complete the following task
ኳስ እንኴን እያየን እንደሰት ብለን ከቤት ብንወጣ የኔን ቡድን ለምን አልደገፍክም እኔ የምደግፈው ቡድን ገብቶበት ጆሮዬ ላይ በደስታ መጮህ አትችልም ምናምን ተብለህ ኩምሽሽ እድትል ትደረጋለህ፡፡ ያውም ዱላም ካልቀመስክ ተመስገን ነው፡፡ ብቻ ሌላም ብዙ እንዳንደሰት “የእውነት” እንዳንስቅ” የሚያደርጉ ሀሳቦች ማንሳት ይቻላል እያለ ይህ ጓደኛዬ የሆነውን ፣ የሰማውንና የጠረጠረውን እያጫወተኝ ብዙ ከቆየን በኋላ ካለንበት አካባቢ በህብረት የተጮኽ ጩኽት ከቀለጠው ውይይታችን መለሰን ምንድን ነው? ብለን ስንጠይ...
masakhane_additional
Complete the following task
በዛሬው የዘመን እና ዘፈን ዝግጅታችን በአርቲስት አብርሃም ወልዴ የተሰሩትን “ባላገሩ” የሚሉ ዘፈኖች በጥቂቱ ለማንሳት እንሞክራለን። ከአቦነሽ አድነው እስከ ዳዊት ጽጌ የተሰሩት ባላገሩዎች ቁጥር 4 ላይ ደርሰዋል። 5 ድምጻዊያንም ተሳትፈውባቸዋል። ዘፈኖቹ ላይ የወፍ በረር ዳሰሳ እያደረግን ልንቆይ ነው። አብራችቡን ዝለቁእንደሌሎቹ የኪነ-ጥበብ ሥራዎች ሁሉ ክፍል የተሰራላቸው ወይም ከቀዳሚ ስራው የቀጠሉ አሉ። አቤል ሙሉጌታ “ገዳም ገባሽ አሉ” የተሰኘ ዘፈኑ በሕዝብ ዘንድ እንዲታወቅ ያስቻለው የበኩር ዘፈኑ...
masakhane_additional