clip_id,split,sentence,speaker_id,language,duration_s,speech_s,speech_start_s,speech_end_s,lufs,gender,age_band,region,sample_rate,up_votes,down_votes clip_5f95344eefc3,test,መመሪያው ሀላፊነታቸውን በአግባቡ የማይወጡ የጥምረቱ አባል ተቋማት ተጠያቂ የሚሆኑበትን አሰራር በመያዙ ትብብሩን ይበልጥ ለማጠናከር ትልቅ አቅም ይሆናል ብለዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,9.293,8.934,0.0,9.293,-28.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,4,0 clip_2a99ea04563e,test,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተሟላና የተቀናጀ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ።,spk_c280ab1ace6a,am,9.414,7.557,0.0,9.414,-29.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d08677ace151,test,ድጋፉን ለከተማ አስተዳደሩ ያስረከቡት የክሊንተን ሄልዝ አክሰስ ኢኒሼቲቭ ምክትል ፕሬዝዳንት እና ኢትዮጵያ ዳይሬክተር ዶክተር ራሄል በለጠ (ዶ/ር) በበኩላቸው የተበረከቱት ቁሳቁሶች የልጆችን የአዕምሮ እድገት ለማፋጠን የሚረዱ መሆናቸውን ገልጸው በመርሃ ግብሩ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በትብብር መስራታችንን እንቀጥላለን ብለዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,24.733,22.594,0.0,24.733,-26.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_00e4a6641dd3,test,የኮሪደር ልማት ስራውም የጎንደርን ታሪካዊነት ከጽዳት ከምቾትና ከውበት ጋር ያጣመረ ድንቅ ስራ ነው ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,9.694,7.47,0.604,9.694,-26.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_91afa60d56df,test,በኢትዮጵያ የሕግ ስርዓት ውስጥ ባህላዊ የግጭት መፍቻ ዘዴን ለማካተት መወሰድ በሚገባቸው ወሳኝ እርምጃዎች ላይ ያተኮረ ሀገራዊ ምክክር እየተካሄደ ይገኛል።,spk_c280ab1ace6a,am,9.094,8.681,0.0,9.094,-29.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f87f3974d720,test,ከተሳታፊ ወጣቶች መካከል  ተስፋዬ  ሀይለማሪያም እና  ፍሬህይወት መኮንን፤  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የስራ ባህላቸውን እንዲያሻሽሉ ማገዙን ገልጸው፤ በዘንድሮም በአገልግሎቱ ለመሳተፍ ተመዝግበው ዛሬ ስራ መጀመራቸውን አስታውቀዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,13.893,12.484,0.417,13.893,-30.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d2177725f451,test,በፀጥታ ችግር ዜጎች መፈናቀላቸው፣ የኑሮ አቅርቦት መቀነሱ፤ የጤና እንክብካቤ እና የተመጣጠነ ምግብ አለመኖር ለችግሩ በምክንያትነት ተጠቅሰዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,11.454,9.447,0.745,11.454,-34.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2fb0c24df489,test,ይህንን ሲያደርጉ ከየትኛውም አካል ደመወዝ ሳይጠይቁ፣ በተለይም ኑሯቸውን ማደላደል ከቻሉበት ጊዜ ወዲህ ደግሞ የደረሳዎችን መሠረታዊ ፍላጎት እራሳቸው እያሟሉ ያገለግሉ እና ትውልድን ያለሙ ነበር፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,14.174,13.627,0.546,14.174,-26.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ac4e690cfef6,test,በፓርኩ ክልል ለቱሪስቶች የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጠው የኢኮ ቱሪዝም ማህበር ስራ አስኪያጅ መሐመድ ከድር የቱሪስቶች ፍሰት መጨመር ለሥራችን አጋዥ ነው ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,14.573,10.38,1.532,14.573,-37.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6110fa8f5ff0,test,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተደመረ አቅም ዜጎችን በማገዝና ሃብትን አቀናጅቶ በመምራት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,11.213,9.483,0.941,11.213,-29.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6fd97d6c3102,test,ወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደር አንዱ እንደሆነ ጠቅሰው አሁን ላይ የተሟላ የኢኮ ቱሪዝም ማዕከል መሆን መቻሉን እና ኢኮ ቱሪዝሙ ተፈጥሮና ማህበራዊ  ህይወት መስተጋብር የፈጠሩበት ድንቅ የቱሪስት መዳረሻ ነው ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,18.334,16.571,0.725,18.334,-30.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d1b06d96ccfc,test,በደረጃ 5 ደግሞ  ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢን ሳይጨምር 179 እና ከዚያ በላይ፣ ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢ 168 እና ከዚያ በላይ፣ ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢን ሳይጨምር 168 እና ከዚያ በላይ፣ ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢ 157 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም ለሁሉም አካል ጉዳተኞች 142 እና ከዚያ በላይ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,27.494,23.524,1.128,27.494,-29.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_efd6afc1e26a,test,የጅማ ከተማ ከንቲባ አቶ ጣሃ ቀመር በበኩላቸው፥ የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት በከተማው እየተወጣ ባለው ማህብራዊ ሀላፊነት አመስግነዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,11.854,11.334,0.0,11.854,-30.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9aa0595ae271,test,በተለይም የህዝብ የአደባባይ በዓላት እሴቶችን በማክበር አንድነታችንን የበለጠ በማጠናከር የማንሰራራት ጉዞአችንን ስኬታማ እናደርጋለን ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,10.854,10.007,0.387,10.854,-28.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_99120d232c63,test,ተመራቂዎች ከመደበኛ ሰርተፊኬት እስከ ማስተርስ ዲግሪ ድረስ ስልጠናቸውን የተከታተሉ ናቸው ተብሏል።,spk_c280ab1ace6a,am,8.414,6.39,0.875,8.414,-26.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6384af0fd720,test,በተመሳሳይ የሚመለከታቸውን የፌደራል መንግሥት የሥራ ሀላፊዎችን ለማነጋገር ባቀረቡት ጥያቄ መሰረት ከሰላም ሚኒስትርና ከሌሎች ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,10.174,9.309,0.336,10.174,-26.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_495c7e3d2f86,test,ይህም ባለፈው ዓመት ከተመረተው 4 ነጥብ 7 ሜትር ኪዩብ የውሃ አቅርቦት አንፃር ሲታይ የ7 ነጥብ 6 በመቶ ብልጫ እንዳለውም ኃላፊው አስረድተዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,12.373,8.963,2.169,12.373,-35.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_eef71300095a,test,በጎንደር ከተማ የሚገኘው የጠዳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በአዲሱ የጤና ፖሊሲ በመካከለኛ ደረጃ ያሰለጠናቸውን 571 የጤና ሙያተኞችን ዛሬ በዲፕሎማ አስመርቋል።,spk_c280ab1ace6a,am,12.254,11.915,0.0,12.254,-25.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4c777642cf24,test,ኢትዮጵያ አሁን ላይ የደረሰችበት ከፍታ ትናንትን ያልረሳና ትውልድን ያስተሳሰረ መሆኑ ሁሉንም የሚያኮራ መሆኑን በማንሳት።,spk_c280ab1ace6a,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-25.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f981b1db9985,test,በተለይም በባሌ ዞን ለጤና መድህን አገልግሎት ከአባላቱ የሚሰበሰበው ገንዘብ በአንድ ቋት የማሰባሰብ የአሰራር ሂደት ወደ ሌሎች ዞኖች እንዲሰፋ በማድረግ የጤና መድህን አገልግሎትን ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ የሚሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,13.414,12.84,0.574,13.414,-26.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f057a189a330,test,የምርጫ ሂደቱ አካታችና የህዝበ ሙስሊሙ የነቃ ተሳትፎ የታየበት መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,6.333,5.089,0.34,6.333,-23.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_bd8438cc8454,test,የማህበሩ አባላት ለቱሪስቶች በቅሎ በማከራየትና ጓዝ በመጫን በቀን በሚያገኙት ገቢ ህይወታቸውን እየመሩ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,12.133,8.897,0.646,12.133,-32.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_52fee87afd51,test,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ በወቅቱ እንዳመለከቱት፤ ሆስፒታሉ የህክምና ኦክሲጅን ማምረት በመጀመሩ የአገልግሎት አሰጣጡን ከማሻሻል ባለፈ የአካባቢውን ማህበረሰብ ከወጪ እና እንግልት ታድጎታል።,spk_c280ab1ace6a,am,17.654,14.342,0.378,17.654,-30.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7ff79c064ff7,test,የባሌ ተራሮችን ጨምሮ በዞኑ የሚገኙ የቱሪስት መስህብ ስፍራዎችን በማልማትና ይበልጥ በማስተዋወቅ ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በዞኑ ቱሪዝም ጽህፈት ቤት የቱሪዝም ልማትና ማስፋፊያ ቡድን መሪ ሽብሩ አብዶ ናቸው።,spk_c280ab1ace6a,am,17.773,14.475,0.739,17.773,-38.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f2f745bcb61e,test,መንግሥት ለሰላም ያለውን ቁርጠኛ አቋም በተደጋጋሚ ሲገልጽ መቀየቱንና ለወደፊትም ዘላቂና አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን በትኩረት የሚሰራ መሆኑን ገልጸው መሰል ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,12.493,12.098,0.0,12.493,-30.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_104edfee4986,test,እንዲሁም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በአካባቢው እየተከናወኑ የሚገኙ የመንገድና የቱሪዝም መሰረተ ልማቶች ሌላው ለፍሰቱ መጨመር በምክንያትነት ከሚጠቀሱት መካከል ናቸው ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,15.174,12.647,1.197,15.174,-36.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_51219ead1b01,test,በዚህም ባለፈው ክረምት ከ690 በላይ የአቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤቶች እድሳትና አዲስ ግንባታ መከናወኑን ገልፀው፣ ከነዚህ ውስጥ 230 ቤቶች ፈርሰው በአዲስ የተገነቡ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,14.733,12.549,0.775,14.733,-36.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4f0956a93575,test,ካለው ችግር አኳያ ብዙ መስራት እንደሚጠበቅ ያነሱት የጽህፈት ቤት ሀላፊው በተለይ ቅንጅት ላይ በተጠናከረ ሁኔታ ለመስራት የሚያስችል መመሪያ መዘጋጀቱን ተናግረዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,10.053,8.866,0.0,10.053,-30.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_abe7a8af9a3b,test,የወጣቶች ማእከላትን ለማዘመንና የሚሰጡትን አገልግሎት ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_c280ab1ace6a,am,8.454,7.82,0.633,8.454,-26.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8527d1612133,test,የፍትሕ ሚኒስትር ሀና አርአያ ሥላሴ፥ በኢትዮጵያ ግጭቶችን በባህላዊ የፍትህ ስርዓት የመፍታት ትልቅ እሴት መኖሩን ተናግረዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,10.213,7.865,0.318,10.213,-25.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5a26bb3052d1,test,አዲስ አበባ ከተማን ህጻናትን ለማሳደግ የምትመች ምርጧ አፍሪካዊት ከተማ ለማድረግ የተያዘው ግብ በተለያዩ መስኮች ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,13.373,12.222,0.69,13.373,-25.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0715749be044,test,በበጎ ፈቃድ የሚከናወኑ ስራዎች ላይ በመሰማራት ሀገርንና የተቸገሩ ወገኖችን ማገልገል ደስታ የሚሰጥ ተግባር እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,12.133,8.816,1.314,12.133,-28.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ed9f28ae35f7,test,በዚህ ወቅት የድሬዳዋ ኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሰብሳቢ ሼህ ኢብራሂም ኢማም እንደገለጹት፤ የተለያዩ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤው የአስተዳደሩ ዘላቂ ሰላም ፀንቶ ልማት እንዲጎለብት እያደረገ የሚገኘውን ስራ አጠናክሮ ይቀጥላል።,spk_c280ab1ace6a,am,16.453,12.858,1.002,16.453,-37.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f12e16b5e807,test,መላው የክልሉ ማህበረሰብ፣ ሰራተኞች፣ ባለሀብቶችና የትምህርት ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ የትምህርት ንቅናቄ መድረኮችን በማዘጋጀት በዕድሳት፣ በጥገናና አዲስ በመገንባት ረገድ በንቃት እንዲሳተፉ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,14.973,13.278,0.86,14.973,-25.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ffd5c7d8070b,test,የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የህክምና አሰጣጡን በዘመናዊ መሳሪያ በማደራጀት የአገልግሎት ጥራት ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ተግባራት እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ።,spk_c280ab1ace6a,am,10.594,10.594,0.0,10.594,-26.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e16bbc648811,test,በተመጣጣኝ አነስተኛ ወጪ ከአካባቢ በሚገኙ ግብዓቶች የተሻለ መኖሪያ ከማስገኘት አንፃር ለገጠሩ ማኅበረሰብ ብልጽግና ያለንን ሕልም የሚያሳይ ነው ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,15.133,11.661,0.63,15.133,-36.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2f594cf86221,test,ኢትዮጵያ አዲስ አበባን ጨምሮ በሁሉም አካባቢ እያከናወነቻቸው ያሉ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች ለበርካታ ዜጎች የሥራ እድል  እየፈጠሩ መሆኑን መገንዘባቸውን የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም ተሳታፊዎች ገለጹ።,spk_c280ab1ace6a,am,13.373,12.568,0.432,13.373,-26.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5a784dfec9e3,test,በልማቱ ከ300 ሺህ በላይ የአስተዳደሩ ነዋሪዎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ጠቅሰው እነዚህን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን የሚያቃልሉ የልማት ተግባራትን ከዳር ለማድረስ ርብርቡ ይጠናከራል ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,15.733,13.334,0.713,15.733,-26.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_62c06ccf63bd,test,ብልሹ አሠራርን በመከላከልና መቆጣጠር ሂደት የቴክኖሎጂ ሚና የጎላ መሆኑን ጠቁመው፤ ለአብነትም ድርጊቱ በየዓመቱ እየቀነሰ እንዲሄድ ማስቻሉን ተናግረዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,12.733,10.456,1.062,12.733,-37.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a24be914679d,test,መልካም ተግባቦትን በመፍጠር በመረጃ የበለጸገና ለልማት የተነሳሳ ማኅበረሰብ እንዲገነባ ሚናቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,9.414,8.209,0.473,9.414,-37.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_33e39075fafa,test,በዘንድሮ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቀደም ሲል  የነበረውን አካሄድ በመለወጥ በአራት ቡድን በተዋቀረ አደረጃጀት በመታገዝ አቅም የሌላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ችግሮች በተቀናጀ መንገድ ለመፍታት እንደሚያስችል አመልክተዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,20.413,15.509,1.001,20.413,-33.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_47841c398af1,test,የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አለማየሁ አሰፋ በበኩላቸው ቢሾፍቱ የዘንድሮውን ኢሬቻ በኮሪደር ልማት ተውቦ በአሉ መከበሩን ገልጸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,10.454,8.949,0.462,10.454,-27.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ba53e253ccb9,test,በቀጣይ ሌሎች ክልሎች የግጭት አፈታት ስርዓታቸውን የህግ እውቅና እንዲያገኝ በትኩረት መስራት እንደሚገባቸውም ጠቁመዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,8.934,7.349,0.988,8.934,-26.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ebe9b802580f,test,በምረቃ መርሃ ግብሩ የተገኙት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሰብሳቢ ፍስሐ ይታገሱ(ዶ/ር) ከከፍተኛ የትምህርት ተቋም መመረቅ ለሀገርና ለህዝብ መሥራት የሚያስችል ሰፊ ራዕይን መሰነቅ ነው ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,17.654,14.599,1.075,17.654,-37.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ef2fb2a4a845,test,በአማራ ክልል የመቀንጨር እና የመቀጨጭ ችግርን ለመፍታት  እየተደረገ ያለው ጥረት ይበልጥ  ውጤታማ እንዲሆን በየደረጃው ያለው አመራርና ባለድርሻ አካላት ርብርብ ሊያደርጉ እንደሚገባ ተመለከተ።,spk_c280ab1ace6a,am,16.373,13.491,1.207,16.373,-34.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a036713dfcf4,test,ይሕም በእውቀትና ክሕሎት ማብቃት፣ በስነ ምግባር የታነጹ ማድረግና መምሕራንን በስልጠና ማብቃት ላይ በማተኮር እንደሆነ አንስተዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,9.854,8.108,0.378,9.854,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a9e4db623e05,test,ትውልዱን በግብረ ገብነትና ስነ-ምግባር ለመቅረጽ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በትብብር መስራት እንደሚገባ ጨምረው ገልጸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,10.254,8.024,0.915,10.254,-25.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ea5e1126c164,test,ሁለተኛው ኮንፍረንስ ቱሪዝም ላይ በትኩረት መስራት እንደሆነ አንስተው በዚህ ረገድ በርካታ ተግባራት መከናወኑን ገልፀዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,7.574,6.502,0.59,7.574,-29.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7c4de7fdb00f,test,የጤና ባለሙያዎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ወቅት ሳይገድበው በየእለቱ በጤና ተቋማት የሚያከናውኑት ተግባር መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,12.254,8.831,0.851,12.254,-23.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1a33685bb21b,test,በድሬዳዋ የለገሐር አደባባይ እየተከበረ በሚገኘው የመስቀል ደመራ በዓል ላይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ በርቶሎሜዎስ እና የየአድባራቱ  አስተዳዳሪዎች፣ የኃይማኖት አባቶች፣ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ተማሪዎችና አመራሮችን ጨምሮ ሌሎችም የሕብረተሰብ ክፍሎች ታድመዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,23.534,22.53,0.312,23.534,-25.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0c3f15d2b9cd,test,በተለያዩ አገራት ተግባራዊ የተደረጉ እንቅስቃሴዎችን ዝግ የማድረግ እርምጃዎች በአፍሪካ በርካታ ቤተሰቦች ኑሮ ላይ ተጽዕኖ ማድረጉንና የምግብ እጥረቱን ማባበሱን ድርጅቱ ገልጿል።,spk_c280ab1ace6a,am,12.174,11.259,0.453,12.174,-32.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_188b432d71ce,test,በአጠቃላይ በአገሪቱ ከ3ሚሊዮን በላይ ህጻናት ደግሞ ለተመጣጠነ ምግብ እጥርት መዳረጋቸውን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,8.213,6.475,0.447,8.213,-34.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8a1d0de89015,test,በዛሬው እለትም በጅማ ከተማ በዘጠኝ ሚሊዮን ብር እድሳት የተደረገላቸውና የርክክብ ሥነ ሥርዓት የተከናወነላቸው የአራት አባ ወራዎች መኖሪያ ቤቶችም የዚሁ ጥረት ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,14.493,12.88,1.096,14.493,-29.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8408be94ad4f,test,በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ የስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎችን በጎበኙበት ወቅት የተሻለ አገልግሎት እየተሰጣቸው መሆኑን ማረጋገጥ ችያለሁ ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,11.094,9.557,1.096,11.094,-27.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c79fcdcc06ff,test,የሁሉም እኩል አባት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ,spk_c280ab1ace6a,am,4.694,4.25,0.443,4.694,-25.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d2fbe8b9eaf8,test,አቶ ነገሱ አዳሙ የተባሉ የከተማዋ ነዋሪ በሰጡት አስተያየት፤ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎች ላይ በንቃት በመሳተፍ ለውጤታማነቱ የበኩላቸው እየተወጡ መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,13.174,11.135,0.516,13.174,-31.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a4c601f4a943,test,ለህዝብ የምንሰጠውን የጤና አገልግሎት ሙያዊ ሥነ ምግባርን በተላበሰ መንገድ የበለጠ አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የጤና ባለሙያዎች ገለፁ።,spk_c280ab1ace6a,am,9.813,8.538,0.494,9.813,-26.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8d7434d5955c,test,የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የመንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ፤ በሚዲያ ዘርፍ የተደረገው ሪፎርም ዘርፉ በክልሉ የተሻለ አበርክቶ እንዲኖረው ማስቻሉን ጠቅሰዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,12.934,9.961,0.841,12.934,-37.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d7da67c51f4e,test,በወላይታ ሶዶ ከተማ ክልል አቀፍ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ እና የ2018 ዓ.ም የበጋ ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሂዷል።,spk_c280ab1ace6a,am,14.053,12.165,1.088,14.053,-30.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_905b60ffc1ce,test,ለዚህም ከሆቴል ባለንብረቶች፣ ከትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች፣ ከአስጎብኚ ድርጅቶችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት በሚሰሩ ስራዎች ዙሪያ ውይይት በማካሄድ መግባባት ላይ መደረሱን ተናግረዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,16.453,13.251,1.075,16.453,-26.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_fe761e1bfafe,test,ማህበረሰቡ ችቦ የሚያበራበትን ቦታ ከኤሌክትሪክ መስመሮች፣መኖሪያ ቤቶች፣ ጋራዥ፣ ተሽከርካሪዎች በብዛት ከሚቆሙበት አካባቢና ከሌሎች ተቀጣጣይ ነገሮች ማራቅ እንዳለበት ነው የገለጹት።,spk_c280ab1ace6a,am,14.293,12.308,0.382,14.293,-28.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d84375402a86,test,በቀጣይም ማህበረሰባዊ እሴቶችን ለማጉላት የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ማጠናከር ላይ በትኩረት እንደሚሰራ አመላክተዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,8.854,7.893,0.493,8.854,-25.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6975aa7a3cc6,test,አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መስከረም 27 ቀን 2018 ዓ.ም ተመርቆ በይፋ ሥራ የጀመረውን ፐልስ ኦፍ አፍሪካ (Pulse of Africa - POA) ጎብኝተዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,16.253,13.07,0.577,16.253,-29.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0720ba9b7e25,test,በሕዝበ ሙስሊሙ ማህበርሰብ ዘንድ ትልቅ ስፍራ የሚሰጣቸው ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ በማረፋቸው ጥልቅ ኀዘን ተሰምቶኛል።,spk_c280ab1ace6a,am,10.293,8.426,0.633,10.293,-34.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_cc0a695bfd4d,test,ሚኒስቴሩ ከኢትዮጵያ አይሲቲ ፓርክ ጋር በመተባበር የኢትዮጵያን ቴክኖሎጂ፣ ፈጠራ የኢንቨስትመንት ዕድሎችን፣ ፊውቸር ቴክኖሎጂ ኤክስፖ፣ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂና የ5 ሚሊዮን ኢትዮ-ኮደርስ ኢኒሼቲቭ ተግባራትን በማስመልከት ለመገናኛ ብዙኅን መግለጫ ሰጥቷል።,spk_c280ab1ace6a,am,20.773,17.232,1.322,20.773,-38.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8b5540c5d726,test,በኢትዮጵያ ደምና ህብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት የትምህርትና ቅስቀሳ ባለሙያ ሲሰተር አሰጋሽ ጎሳ፤ ማንኛውም ጤነኛ የሆነና ከ18 እስከ 65 ዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኝና የሰውነት ክብደቱ ከ45 ኪሎ ግራም በላይ የሆነ ሰው ደም መለገስ እንደሚችል ገልጸዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,20.453,16.233,0.725,20.453,-30.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5e1288c8e7af,test,በ2018 የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን የተሻለ ውጤታማ እና በሥነ ምግባር የታነፁ ለማድረግ የሚያስችሉ በርካታ ስራዎች መከናወናቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_c280ab1ace6a,am,16.534,12.838,0.774,16.534,-36.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8d74de30b67f,test,በቀጣይ እውቅና ያገኙ የባህላዊ ግጭት አፈታት ስርዓቶች በትግበራ ወቅት ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያስችሉ ስራዎች በትኩረት ይሰራሉ ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,10.573,9.587,0.0,10.573,-24.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f40efef9a4fd,test,የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ወጣቶች በዲፕሎማሲና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ያላቸውን ክህሎት ለማዳበር እየሰጠ ያለውን ስልጠና አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ገለጹ።,spk_c280ab1ace6a,am,12.293,11.688,0.0,12.293,-33.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5aa18c61717e,test,ይህን ዕድል ተጠቅመው ወደ ዘርፉ የተቀላቀሉ የሚዲያ ተቋማትና የዘርፉ ተዋንያን ሁለንተናዊ ብልጽግናን በማረጋገጥ ረገድ ሚናቸውን ማጠናከር እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,11.653,10.151,0.43,11.653,-37.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9879a2acdd0b,test,በቀጣይም ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ግቦችና ቀሪ ሥራዎች ስኬት በነቃ ተሳትፎ የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንደሚወጡ አረጋግጠዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,8.954,8.09,0.54,8.954,-29.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8b28609c8eaa,test,ኢትዮጵያዊ አብሮነት ማጠናከር ላይ ያተኮረ ሀገር አቀፍ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እንደሚከናወን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) አስታወቁ።,spk_c280ab1ace6a,am,12.414,10.491,0.605,12.414,-31.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_38b789f3a9a3,test,ፒኤስጂ በ48 ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል። ማርሴይ በ39 ነጥብ አራተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_c280ab1ace6a,am,10.774,9.046,0.675,10.774,-25.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_cf36a896e2c6,test,አንዳንድ ጥናቶች የፕላዝማ ውጤታማነት ላይ ተስፋ የሚሰጡ ምልክቶች የሚያመላክቱ ቢሆንም በክሊኒካዊ ሙከራ  የተደገፈ መረጃ አለመኖሩ በዘገባው ተገልጿል።,spk_c280ab1ace6a,am,12.053,10.222,0.314,12.053,-34.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a8e484bffbe6,test,ታች በሚገኙ አገራት የተያዘው አመት ከመጠናቀቁ በፊት ወደ 70 ሺህ የሚሆኑ ህጻናት ላይ በከፍተኛ ረሃብ ሳቢያ የሞት አደጋ ስጋት መኖሩን ‘ሴቭ ዘ ቺልድረን’ የተሰኘው የበጎ አድራጎት ድርጅት አሳሰበ።,spk_c280ab1ace6a,am,15.014,12.131,0.0,15.014,-32.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9a0c415702bf,test,ሰላም በሁላችንም እጅ ያለ እንጂ ከየትም የምናመጣው አይደለም ያሉት ምክትል አፈ ጉባኤዋ፤ የሀገራችንን ሰላም መጠበቅ ከሁሉም ዜጋ የሚጠበቅ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,13.934,10.932,0.754,13.934,-35.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8cb1e02e4ce1,test,በዚህም የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ፓርቲ መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ሊቀመንበር አቶ በለጠ ሞላ እና የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ምክትል ሊቀመንበር አቶ ቀጄላ መርዳሳ በሚኒስትርነት ተሾመዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,16.134,12.78,0.66,16.134,-36.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_bc7e00f3245e,test,ሕክምናው ስትሮክ እንዲመጣ ያደረገው የደም ቧንቧ ውስጥ በመግባት እና የረጋን ደም በማውጣት አልያም የፈነዳ የደም ፍሰትን ወደ ቀድሞው መመለስን ያካትታል ሲሉም ያብራራሉ።,spk_c280ab1ace6a,am,14.014,12.004,0.49,14.014,-38.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_aea2f8d2c256,test,በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ አምስት የመጨረሻ ጨዋታዎች ተካሄደዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,6.734,4.496,1.051,6.734,-27.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_999f03f63520,test,ጊፋታ በዩኔስኮ እንዲመዘገብ የሚደረገው ጥረት ከግብ እንዲደርስም የክልሉ መንግስት የሚጠበቅበትን ሁሉ ያደርጋል ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,10.694,9.278,1.108,10.694,-30.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_475840af30b4,test,የቦሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ እሸቱ ለማ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንደገለጹት፤ የበጎ ፈቃድ ተግባራት የበርካታ አቅመ ደካሞችን ችግር እየፈታ እና ማህበራዊ ስብራቶችን እያስተካከለ ያለ ሰው ተኮር ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,19.694,15.723,0.564,19.694,-28.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1e5c6b2bc5d1,test,የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር አብዱራዛቅ አህመድ በበኩላቸው፤ የህክምና አገልግሎት በባህሪው የታመመን የመርዳትና መንከባከብ በበጎነት ላይ የተመሰረተ ተግባር መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,13.973,12.423,0.552,13.973,-25.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1c964cbc0ca2,test,ከአገራዊ ለውጡ በፊት የቅደመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የግል እና የከተማ ብቻ ይመስል እንደነበር አስታውሰው፤ ከለውጡ በኋላ መንግሥት በሁሉም የአገሪቷ ክፍሎች የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት እንዲስፋፋ ማድረጉን ገልጸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,15.893,14.407,0.922,15.893,-29.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c3a86b361da6,test,ጉባኤው  የሽምግልና እሴቶች ጎልብተው  የክልሉን  ዘላቂ ሰላምና ልማት እንዲያበረክቱ   በሚያደርገው ጥረት  የክልሉ መንግስት  ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,11.973,9.28,0.659,11.973,-23.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d246ef3fe0de,test,ከሀገር ሽማግሌዎቹ መካከል አቶ ሰዲቃ ስሜ፤ የግጭትና ጦርነት ውጤቱ ኪሳራ እንጂ አንዳችም ትርፍና የሰላም መፍትሄ የማያመጣ በመሆኑ ለንግግርና ምክክር ቦታ መስጠት ተገቢ መሆኑን አንስተዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,18.154,13.871,0.414,18.154,-37.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_db833dee296c,test,በሌላ በኩል አዕምሮ አስተሳሰብ፣ ስሜት እና ባሕርይ በተሰኙ ሦስት መገለጫዎች እንደሚታወቅ አንስተው፤ የ ሦስቱ መገለጫዎች ሚዛናዊነት ከጎደለ የአዕምሮ እክሎችን እንደሚያመላክቱ ጠቁመዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,16.893,14.685,0.846,16.893,-27.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d7e5b1dbb378,test,ቤት ከታደሰላቸው የከተማው ነዋሪዎች መካከል አቶ መሀመድአወል አባገሮ፤ቤቴን ለማደስ አቅም አጥቼ በተጨነኩበት ወቅት ቤቴን ስለሰሩልኝ አመሰግናለሁ ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,14.893,12.485,1.069,14.893,-31.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_14a1a81a5a7d,test,ይህ መልካም ተግባር በበጋውም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገንዝበዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,5.333,4.419,0.915,5.333,-27.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c8d47450cfaa,test,ህብረተሰቡ ሙስናና ብልሹ አሰራርን እንዲታገል ከማንቃትና ከማሳተፍ ጎን ለጎን ሙስናና ሌብነትን የሚፀየፍ ትውልድ ለመገንባት ለስነ-ምግባርና ስብዕና ግንባታ ትኩረት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,13.573,13.118,0.0,13.573,-27.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1a8e59bc71ac,test,የፓርኩ ገቢ በሩብ ዓመቱ 600ሺህ ብር መሆኑን የተናገሩት ኃላፊው ካለፈው ዓመት በ200 ሺህ ብር ጭማሪ አሳይቷል ብለዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,9.373,8.562,0.502,9.373,-34.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0706d3f06889,test,በጉባኤው ላይ የአገር ሽማግሌዎች፣ በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የክልሉ ማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) እና ሌሎች የክልልና ፌደራል የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,13.174,12.734,0.0,13.174,-27.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b4c8b0aceb44,test,ለዚህም የማህበረሰቡን እሴቶች በማጥናትና በማስተዋወቅ ለሀገር እድገትና ለትውልድ ግንባታ ለማዋል  የቋንቋ፣ የባህል እና የሃገር በቀል እውቀት ልማት ማዕከል በአዲስ መልክ ማቋቋሙን ተናግረዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,15.094,13.878,0.421,15.094,-26.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0d12da14ec83,test,በንፁህ መጠጥ ውሃ  ችግር  ንፅህና ከጎደለው ወንዝ ውሃ  ለመጠቀም ሲገደዱ እንደቆዩ በማውሳት አስተያየት የሰጡት  ደግሞ በጉባላፍቶ ወረዳ የቀይ አምባ ቀበሌ ነዋሪ አቶ አስረሴ ይልማ ናቸው።,spk_c280ab1ace6a,am,16.534,13.952,0.79,16.534,-28.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_23f62b551ef3,test,ኀብረተሰቡ የቡሄ በዓልን ሲያከብር ድንገተኛ የእሳት አደጋ እንዳይከሰት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ።,spk_c280ab1ace6a,am,11.493,10.143,1.039,11.493,-27.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a27fcb0a56d8,test,መሠል ማህበራዊ ድጋፎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ መሆናቸውንም ጠቁመዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,5.373,4.124,0.769,5.373,-24.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_852f68f4bddb,test,የማህበረሰብ መድሃኒት ቤቶችን ተደራሽነት ለማሳደግም በዚህ ዓመት ተጨማሪ አራት መድሃኒት ቤቶች እንደሚቋቋሙ ጠቁመዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,9.293,7.425,0.818,9.293,-28.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_294ac2a26bca,test,ለዚህም የሃይማኖት አባቶች፣ የጸጥታ ተቋማት፣ የሚዲያ ባለሙያዎችና የሚመለከታቸው አካላት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,10.414,8.996,0.987,10.414,-35.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_72421b13e6c5,test,በዲላ ዩኒቨርሲቲ የተደረገላቸው አቀባበል እና ለፈተናው ያደረጉት ዝግጅት በተረጋጋ መንፈስ ለመፈተን እንዳስቻላቸው በዩኒቨርሲቲው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ገለጹ።,spk_c280ab1ace6a,am,12.493,11.445,1.048,12.493,-25.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_da009a1b61eb,test,በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሎሬት ጸጋዬ ገብረመድሕን የባሕል ጥናትና ምርምር ማዕከል ከኦሮሞ ምርምር ማሕበር ጋር በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ።,spk_c280ab1ace6a,am,12.334,10.092,0.576,12.334,-27.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_57ec3a53d47c,test,"መዳረሻችን ሩቅ አቅማችን ትልቅ ነው ያሉት አቶ ጥለሁን ""ግድቡን እንዳሳካነው ሁሉ ወደ ወደቡ እንዞራለን አንታክትም አንዝልም እንሰራለን ሁሌም ወደፊት እንላለን"" ሲሉም ተናግረዋል።",spk_c280ab1ace6a,am,18.733,16.739,1.344,18.733,-29.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_03427287d2a2,test,መገናኛ ብዙሃኑ በምክር ቤቱ ሹመታቸው ከጸደቀላቸው 22 ሚኒስትሮች መካከል ሶስቱ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ውስጥ መሆናቸውን በዘገባቸው አመልክተዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,12.094,9.989,0.505,12.094,-37.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_10bc1f4befe7,test,የአሜሪካ የጤናና የሰዎች አገልግሎት ሴክሬቴሪ አሌክስ አዛር እንደገለጹት በኮቪድ 19 በሽታ ለተያዙ ከ70 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ታካሚዎች የፕላዝማ ምርት ተሰጥቷቸዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,14.733,11.215,0.558,14.733,-37.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_03f8657341cb,test,በዚህም 2017 ዓ.ም የተሻለ የሰላም ድባብ የታየበት ዓመት ሆኖ እንዳለፈም አመልክተዋል፡፡,spk_c280ab1ace6a,am,9.174,7.404,0.747,9.174,-26.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1a28123df428,test,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከተማ እና መሰረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ እንዳሉት በክልሉ የማዘጋጃ ቤቶች አገልግሎት የተወሳሰበ እና የመልካም አስተዳደር ችግሮች የሚነሱበት ነበር።,spk_c280ab1ace6a,am,12.854,12.534,0.0,12.854,-23.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_37a0cb6e5969,test,ሚኒስትሯ በጉባኤው ላይ እንደገለጹት በኢትዮጵያ ያሉ ብዝሃ ባህልና አገር በቀል እውቀቶችን በማጥናት ለሀገራዊ እድገት ለማዋል ትኩረት ተሰጥቶታል።,spk_c280ab1ace6a,am,9.934,9.054,0.0,9.934,-29.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8ff0411b3aa1,test,ዓለም አቀፉ የፀረ-ጾታዊ ጥቃት ቀን (የነጭ ሪቫን ቀን) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ34ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ20ኛ ጊዜ ነው የሚከበረው።,spk_c280ab1ace6a,am,10.893,8.781,1.514,10.893,-26.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2a905ca69cd0,test,ለዚህም የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሰራሮች እንዲጎለብቱና የተማሪዎችና መምህራን ተሳትፎ እንዲያድግ የማድረግ ተግባር ተጠናክሮ ይሰራል ብለዋል።,spk_c280ab1ace6a,am,11.573,9.318,0.922,11.573,-35.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e3481e89f0f1,test,ሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስርዓተ ምግብ ጉባኤ ዛሬ ሁለተኛ ቀኑን ይዟል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,5.034,4.351,0.372,5.034,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_240100fdd420,test,ሁሉም ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሕጻናትና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ወላጆች፣ መምህራንና ባለድርሻ አካላት የጀመሩትን የንቅናቄ ተግባር እንዲቀጥሉ አሳስበዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.114,9.114,0.0,9.114,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_107e132b4e7c,test,በክልሉ በተለይም ለወባ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የግንዛቤ ፈጠራ እና የመከላከል ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.954,6.954,0.0,6.954,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46222d11f526,test,በከተማዋ የሚከበረው የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ በድምቀት እንዲከበር ለዘላቂ ሰላም መረጋገጥ በትኩረት እንደምትሰራ የገለፀችው ደግሞ ወጣት እመቤት ድረስ ነች፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.473,10.123,0.0,11.473,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c649ee146ab2,test,ይህም ሰላማችንን ከማጽናት ባለፈ አገራዊ ተሰሚነታችንንም ያሳድጋል ሲሉም አክለዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,4.913,4.913,0.0,4.913,-33.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc7fed8965a3,test,በጋምቤላ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለማህበረሰቡ እየሰጠ ያለው የሕክምና አገልግሎትን ለማሻሻል የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.313,8.241,0.0,9.313,-32.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ff73351d199,test,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በህዳር ወር 2015 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ በኢትዮጵያ የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር 9 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች በቀን ሁለት ጊዜ አገልግሎቱን እያገኙ መሆኑን ገልጸው ነበር።,spk_1fa45dcd7c0a,am,15.873,14.475,0.376,15.873,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1efdceb5f6fb,test,በትምህርት ቤቱ የምገባው መርሃግብር ተጠቃሚ ከሆኑ ተማሪዎች መካከል  መሐመድ አብዲ እንደገለፀው፤ በትምህርት ቤታቸው እየተካሄደ የሚገኘው ምገባ  ትምህርቱን በአግባቡ እንዲከታተል   አስችሎታል ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.473,9.451,0.0,10.473,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff28ca487725,test,ፕሬዝዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው ጥልቅ ሐዘኔን እገልጻለሁ ብለዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.993,8.488,0.0,8.993,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1847fc04c450,test,የወጣት ማዕከላት የተቋቋሙለትን ዓላማ መወጣት የሚያስችላቸውን ቁመና እንዲይዙ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.194,8.494,0.0,9.194,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_538be855046b,test,የመስቀል በዓልን ስናከብር  ሰላምን በመስበክና አብሮነትን ይበልጥ በማጠናከር ሊሆን ይገባል ሲሉ የደሴ ከተማ  ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሊቀ ጠበብት ሲራክ መለሰ ገለጹ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.034,10.277,0.0,11.034,-28.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fa20920c853,test,በአፍሪካ ሜርኩሪ የተጨመረባቸው የቆዳ ማስዋቢያ ምርቶች አሁንም ገበያ ላይ መኖራቸውን ገልጸው፤ ምርቱ እንዳይመረት ማድረግ እና የአቅርቦት ሰንሰለቱን መቁረጥ ትኩረት የሚሻ ጉዳይ  መሆኑን አንስተዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.594,9.25,0.0,9.594,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f580cfdb007,test,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዩቤልዩ ታሪክን በመዘከር መጪውን የስኬት ዘመን በማለም እየተከበረ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.354,10.596,0.0,11.354,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7be584152408,test,በ266ሺህ 570 ሔክታር ላይ በተንጣለለው አልጣሽ ብሔራዊ ፓርክ ተፈጥሮ በብዙ መልኮች ትገለጣለች።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.154,6.23,0.0,7.154,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5ce73722b62,test,ሱፐር ኦቫ አግሮቴክ የስጋ እና እንቁላል ጣይ ዶሮ አቅርቦትን ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን ከውጭ ሀገራት ማስገባት መቻሉን ገልጸዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.194,9.821,0.0,10.194,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bcb47504dbe,test,የቱሪዝም ዘርፉ ከአምስቱ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ እንዲሆን መደረጉ ነባር መዳረሻዎችን ማደስን ጨምሮ በርካታ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች መገንባታቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.034,9.733,0.325,11.034,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6b4978ede2e,test,ሌላዋ የበጎ ፈቃድ ተመራቂ ወጣት ሀገሪቱ አያሌው በበኩሏ ህብረተሰቡን እንዴት ማገልገል እንዳለብን ከመረዳት ባለፈ ስለ ስራ እድል ፈጠራ፣ ክህሎት፣ ሀገራዊ መግባባትና ሌሎችም ላይ ግንዛቤ ተፈጥሮልናል ብላለች፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,12.954,12.161,0.0,12.954,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2c40f637601,test,በዚህም ወላጆች እና አሳዳጊዎች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ህፃናትን የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት እንዲያገኙ በማድረግ የተማረ የሰው ሃይል ለማፍራት በሚደረገው ጥረት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,13.233,11.68,0.379,13.233,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12ab062853c3,test,በአጠቃላይ ለውጡን ተከትሎ የተከናወኑ ተግባራት የኪነጥበቡ ዘርፍ ውጤታማ እንዲሆን ምቹ ሁኔታዎች መፍጠራቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.154,6.387,0.0,7.154,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23fa35959b19,test,በአማራ ክልል የመማር ማስተማር ስራውን ይበልጥ ውጤታማ ማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.233,7.755,0.0,8.233,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfa508d26810,test,የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ኃይሉ በበኩላቸው፤ ዛሬ ይፋ የተደረጉት ዕቅዶች የኢትዮጵያን ብሔራዊ የጤና ስርዓት የሚያጠናክሩ ናቸው ብለዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.674,8.674,0.0,8.674,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59e55c82fd34,test,የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻልና በግብአት ለማሟላት ተገቢ ትኩረቱ  መሰጠቱንም ተናግረዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.394,5.324,0.746,6.394,-22.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7dc5e8616a8,test,የክልሉ መንግስት ሰላምን በማፅናት ለልማት ስራዎች ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር እያሳየ ነው,spk_1fa45dcd7c0a,am,5.154,5.154,0.0,5.154,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fd2c86a9bb4,test,በራሳቸው ተነሳሽነት ለ69 ጊዜ ደም በመለገስ የበርካታ ወገኖችን ህይወት መታደግ እንደቻሉ የገለፁት ደግሞ የደሴ ከተማ ነዋሪ አቶ ባንተዓለም ጉግሳ ናቸው።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.954,10.006,0.364,10.954,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_100ca504acb8,test,የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ጥላሁን ወርቅነህ ለምክር ቤቱ ባቀረቡት ሪፖርት እንዳመለከቱት፤ በክልሉ በትምህርት ዘመኑ ከቅድመ አንደኛ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ከ7 ሚሊየን በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ታቅዶ ወደ ተግባር ተገብቷል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,15.233,14.453,0.0,15.233,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_866658a52f0b,test,ከሚከናወኑትም መካከል ጤናማ ማህበረሰብ መፍጠር የሚያስችል የፍራፍሬ እና አትክልትን ጨምሮ ሌሎችንም ግንባታዎች የሚያካተት  የገጠር ኮሪደር መንደርን አንስተዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.354,9.354,0.0,9.354,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c30102ff2eaf,test,ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀልን ለመከላከል የሚያግዝ የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.314,6.314,0.0,6.314,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f15b3b0733a3,test,ነገር ግን አንድ ልጅ ስድስት ዓመት እና ከዛ በላይ ዕድሜ ክልል ሳለ ሽንትን ለመቆጣጠር ችግር ከገጠመው የባለሙያ ድጋፍ የሚያገኝበትን ሁኔታ ወላጆችም ሆኑ አሳዳጊዎች ማመቻቸት አለባቸው።,spk_1fa45dcd7c0a,am,13.233,11.301,0.0,13.233,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bca37ac862f6,test,ኢሬቻ የሰላም፣ የእርቅ እና ሁሉንም ያለ ልዩነት የሚያሰባስብ በዓል ስለሆነ እሴቱን ጠብቀን ማስቀጠል ይገባልም ብለዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.994,6.994,0.0,6.994,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_051a4fbc57c8,test,የባህር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ጎሹ እንዳላማው በበኩላቸው፤ የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት ችግሮችን በጥናት በመለየት መፍትሔ መወሰድ መጀመሩን ገልጸዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.793,10.79,0.0,11.793,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b9f6009dd4e,test,ለወጣቱ ሰፊ የሥራ ዕድል በመፍጠር ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን ጠቁመው፣ መጪው የጥምቀት በዓል በድምቀት እንዲከበር ወጣቶች በተደራጀ አግባብ ለሰላም መጽናት እንዲሰሩ አስገንዝበዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,13.594,11.906,0.486,13.594,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65f4521d0073,test,አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ፤ በተለያዩ ታሪካዊና አዝናኝ ፊልሞች እንዲሁም የቴያትር ሥራዎች ላይ ንቁ ተሳትፎ ነበረው።,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.234,5.876,0.0,6.234,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3425a3876579,test,በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ፣ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር)፤ በክልሉ የትምህርት ጥራትን የማስጠበቅና ተደራሽነትን የማስፋት ስራ ልዩ ትኩረት የተሰጠው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,14.873,13.235,0.0,14.873,-25.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c116e34e737,test,በኢትዮጵያ ዘላቂነት ያለው የጤና ስርዓት ለመገንባት የዓለም አቀፍ ተቋማት እና የግሉ ዘርፍ በትብብር መስራት አለባቸው ብለዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb6ee05d05d4,test,ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ በእውቀታቸው፣ በጥበባቸው፣ በእርጋታቸውና በልግስናቸው ሁሌም ሲታወሱ የሚኖሩ እንቁ ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.754,8.93,0.0,9.754,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2274d0f4b5d9,test,በዚህም ህብረተሰቡን በማገልገል ሀገራዊ አንድነት፣ መግባባትና ሰላም ለመፍጠር እንሰራለን ብላለች፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,5.394,5.394,0.0,5.394,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0fb196a6f06d,test,ቢሮው የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ከማስፋት በተጨማሪ ህፃናት በሚገባቸው መልኩ ትምህርቱን እንዲከታተሉ የመምህራንን አቅም በማሳደግ እና ግብዓት በማሟላት ረገድ ሰፋፊ ስራዎች እየተሰሩ ነው ብለዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,12.393,11.252,0.499,12.393,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf2cc096f6d3,test,በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል በተከናወነው የበዓሉ ማጠቃለያ መርሃ-ግብር ማህበሩን ሲደግፉ የነበሩ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ተቋማት እውቅና ተሰጥቷቸዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.993,8.815,0.0,9.993,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f17e11d86e9,test,ተተኪው ትውልድ ከመጤ ባህል ተጽእኖ ራሱን  በመጠበቅ በገዳ ስርዓት እሴት እንዲታነጽ እየተሰራ መሆኑንም አክለዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.034,7.034,0.0,7.034,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_04d2c3892994,test,እስካሁን በርካታ አጀንዳዎች መሰብሰባቸውን ገልጸው፤ ከእነዚህ አጀንዳዎች መካከል ለምክክር ጉባዔው የሚቀርቡት መሠረታዊና ሀገራዊ አጀንዳዎች ይለያሉ ብለዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.233,9.764,0.47,10.233,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_320b38c2f505,test,ፕሮጀክቱ ሜርኩሪ የተጨመረባቸው ምርቶችን መቀነስ የሚያስችሉ የሕግ ማዕቀፎች እንዲኖሩ ማድረግ እና ቁጥጥርን ማጠናከር፣የኀብረተሰቡን ግንዛቤ ማሳደግ ከዓላማዎቹ መካከል ናቸው።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.914,9.511,0.0,9.914,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d2851ab3b01,test,ሚኒስቴሩ በክልሉ የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነት እንዲረጋገጥ እያደረገ ያለው ድጋፍ ተጨማሪ አቅም እንደሚሆን ተናግረዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.074,6.074,0.0,6.074,-28.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa0fd9bd4e01,test,የዛሬ ጨዋታ አሸናፊዎች ጥር 10 ቀን 2018 ዓ.ም ዋንጫውን ለማንሳት ይፋለማሉ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.833,5.58,0.839,6.833,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8bb3df5295b1,test,በዚህም ክልሎች አቅርቦት ላይ ችግር እንዳይገጥማቸው ወቅቱ በጀት የሚያዝበት መሆኑን ጠቁመው፤ ለመድሃኒትና ለህክምና ግብዓት በቂ በጀት መያዝ እንዳሚገባ ተናግረዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,12.434,10.71,0.353,12.434,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c82538c6c14,test,የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብር የተማሪዎችን የመማር ምጣኔ በመጨመር በተቃራኒው መጠነ ማቋረጥን በመቀነስ ጉልህ ፋይዳ አለው።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.234,6.891,0.0,7.234,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_407730a8fd42,test,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸህ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ተወካይ ሸህ ኢድሪስ አሊ፤ ዘካ ሰዎች ካላቸው በፐርሰንት ተቀንሶ አቅም ለሌላቸው የሚሰጥበት አግባብ ነው ብለዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.473,10.709,0.0,11.473,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70f473f9cc59,test,የምስራቅ ቦረና ዞን ትምህርት ጽህፈት ቤት ምክትል ሀላፊ አቶ ዮናስ በሪሶ በስነ ስርአቱ ላይ እንዳሉት በዞኑ በ12 ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ 573 ነጥብ ተመዝግቧል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.393,10.669,0.0,11.393,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a931855cb08f,test,በመሆኑም የሰዎችን መረጃና ሀሳብ የመሰብሰብ፣ የመቀበልና የማሰራጨት ህገ መንግስታዊ መብት ለማስጠበቅ በአዲስ ህግ መተካቱ በመንግስትና በዕንባ ጠባቂ ተቋሙ ታምኖበት ራሱን ችሎ የመረጃ ነፃነት አዋጅ መዘጋጀቱን ገልጸዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,14.713,13.159,0.0,14.713,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73c368b783dd,test,የዘንድሮው ክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል ሆኖ ዛሬ የተጀመረው ነፃ የህክምና አገልግሎት ከምርመራ እስከ ሙሉ ህክምና የሚሰጥበት መሆኑን ገልፀዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.194,8.423,0.382,9.194,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa03419b5658,test,በትምህርት ዘርፉ ያጋጠሙን ስብራቶችን ለመጠገን ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው በተለይም ተማሪዎች ኩረጃን ተጸይፈው በራሳቸው አቅም ፈተናውን እንዲሰሩ በየትምህርት ቤቶቹ ተከታታይ የማጠናከሪያ ትምህርትና ሞዴል ፈተናዎች ሲሰጥ መቆየቱን ገልጸዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,16.034,14.723,0.0,16.034,-23.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b33aced396d4,test,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በደቡብ ወሎ ዞን ሐይቅ ከተማ በበላይነህ ክንዴ ፋውንዴሽን የተገነባውን ትምህርት ቤት መርቀዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.434,7.355,0.0,8.434,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c892c1be8a8,test,የመድረኩ ዓላማም በዘርፉ የተጀመሩ ጥረቶችን በማገዝ የመማር ማስተማሩ ስራውን በተሳካ መልኩ እንዲቀጥል ለማስቻል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.514,7.949,0.565,8.514,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_396c3d8ac5aa,test,ጋዜጠኛ ገብረህይወት ካህሳይ በማህበራዊ ሕይወቱ ተግባቢ፣ በስራ ባልደረቦቹ ተወዳጅ፣ በስራውም ደከመኝ ሰለቸኝ የማይል ታታሪ ጋዜጠኛ እንደነበር የስራ ባልደረባው ጋዜጠኛ በለጠ አድነው ይናገራል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,12.313,10.615,0.409,12.313,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_093bfc4e3caa,test,በ2018ዓ.ም አዳዲስ ከ80 በላይ የከፍተኛ ትምህርት ፕሮግራሞች እንደሚከለሱ ተመላክቷል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.513,6.11,0.403,6.513,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd8203eabd10,test,መንግሥት አስቻይ ሁኔታዎችን በመፍጠር ወጣቶች ለሀገር ልማት የበኩላቸውን እንዲወጡ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.154,6.59,0.0,7.154,-21.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7133ff0352af,test,ለዘላቂ ሰላም መረጋገጥና ለአብሮነት መጠናከር ጥረታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ያለው 3ኛው የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ሀገር አቀፍ የሰላም ጉባኤ ተሳታፊዎች ገለፁ። 3ኛው የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ሀገር አቀፍ የሰላም ጉባኤ ‘‘ኃማኖቶች ለሰላም፣ ለመከባበርና ለአብሮነት’’ በሚል መሪ ሃሳብ ከትላንት ጀምሮ በባህርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_1fa45dcd7c0a,am,19.794,18.368,0.469,19.794,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d39f78a427f,test,አቶ ዮናስ አክለውም ለውጤቱ እገዛ ያደረጉ ስምንት መምህራን፣ ሰባት ትምህርት ቤቶችና አንድ ወረዳ አስተዳደር የዋንጫ ሽልማትና የእውቅና ምስክር ወረቀት ተሰጥቷል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.233,10.233,0.0,10.233,-24.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33360c511d60,test,አዲስ አበባን የብልፅግና ተምሳሌት እና ለነዋሪዎቿ ምቹ ከተማ የማድረግ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.153,7.316,0.527,8.153,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea56bcd81774,test,30 ሺህ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች፣ 334 የትምህርት ቤት የምገባ ማዕከላትና ሌሎች የትምህርት መሰረተ ልማቶች ተገንብተው አገልግሎት እየሰጡ እንደሚገኙም አስታውቀዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.354,10.019,0.0,10.354,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa1ab37a2123,test,ከዚህም ባለፈ የመምህራንን አቅም በማጎልበት የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ በትኩረት እንደሚሰራ ጠቅሰዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,5.833,5.529,0.305,5.833,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_68adafead2ff,test,ከእህት ወይም ወንድም ጋር የሚደረግ ፉክክር ተፈጥሯዊ ይሁን እንጂ ወላጆች በተገቢው መንገድ ካላስተናገዱት የልጆችን በራስ መተማመን፣ ከሌሎች ጋር የሚኖራቸውን ግንኙነት እንዲሁም ሲያድጉ የሚኖራቸውን ስብእና ይወስናል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,12.873,11.549,0.0,12.873,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0407451dc490,test,የኮሚሽኑ መቋቋም የህዝበ-ሙስሊሙን የዘመናት ጥያቄ የሚመልስ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,4.673,4.247,0.0,4.673,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_01698246399f,test,የቤተ-መጽሐፍት ባለሙያዋ ምሥራቅ ጀማል በበኩሏ አዲስ የተገነባው ቤተ-መጽሐፍት መጻሕፍት የተሟሉለትና ሰፊ መሆኑን ተናግራለች።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.793,6.961,0.0,7.793,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a9a5248c9e6,test,የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ተደራሽነት እና ጥራት ማሻሻል ላይ ያተኮረና ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የምክክር መድረክ ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተካሂዷል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.354,8.039,0.0,8.354,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5cda09ff8ef1,test,ከብዙ አመታት በኋላ ዛሬ በአካል ተገናኝተን ይህን ያህል ረጅም ሰዓት ስለተጫወትን እና የድሮ ትዝታዎቻችንን ስላደስን በጣም ትልቅ ደስታ ነው የተሰማኝ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.594,8.697,0.0,9.594,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4325277bb667,test,ማዕከሉ ቅሬታ ይቀርብባቸው የነበሩ አገልግሎቶችን ወደ ዲጂታል በማስገባት የተቀላጠፈ አገልግሎት መስጠት ማስቻሉንም ተናግረዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.633,6.978,0.0,7.633,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4358f4b1a1ba,test,በ2017 በጀት አመት በመዲናዋ ህብረተሰቡን የጸጥታ አካል በማድረግ በተከናወኑ ተግባራት ወንጀልን በመከላከል ስኬታማ ስራ መከናወኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ገለጹ፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,12.434,12.118,0.0,12.434,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_deebafedacd6,test,በከተማው በሰላም፣ ልማትና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ ዛሬ ተካሂዷል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,5.673,5.351,0.0,5.673,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36f37f49f1ec,test,ከ3 ሺህ የሚልቁ የቆዳ በሽታ(ህመም) ዓይነቶች እንዳሉ ይነገራል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,4.074,3.763,0.311,4.074,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7137a589bf86,test,ይህ በሽታ ከአዕምሮ በሽታዎች አንዱ ሲሆን፤ የዚህ በሽታ ተጠቂ የሆኑ ሰዎች ስለሚበሉት እና ስለ መወፈር አብዝቶ የሚያሳስባቸው ሲሆን መወፈርን እጅግ አብዝተው የሚጠሉ ናቸው።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.473,10.473,0.0,10.473,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f9035da4a92,test,ኢሬቻ አብሮነትንና ትብብርን በማጠናከር ለሀገር እድገት የላቀ አበርክቶ  እንዳለው በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ቢሮ ሃላፊ  ጀማል ጀምበሩ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,12.354,11.281,0.0,12.354,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52cb34af3d5b,test,ሁለት ጨዋታ አዋቂነት እነዚህ ሰዎች በህይወታቸው ችክ ያሉ ደረቆች ሳይሆኑ ጨዋታ የሚያውቁና ፈገግታ ከፊታቸው የማይጠፋ ሰዎች ናቸው ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.753,7.452,0.302,7.753,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2688c0857511,test,የአበሽጌ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ካሱ ጁሃር፤ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የመማሪያ አከባቢዎችና ትምህርት ቤቶችን ምቹ በማድረግ ረገድ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.473,10.708,0.0,11.473,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95dab241cca6,test,ለእኛ የመገናኛ መንገዳችን ሀገራዊ ምክክር ነው፡፡ ሀገራዊ ምክክር ሐሳቦቻችን እና ፍላጎቶቻችን የሚገናኙበት መድረክ ነው፡፡ አንዱ ሌላውን የሚረዳበት፣ አንዱ ሌላውን የሚያስረዳበት፣ አንዱ በሌላው ጫማ የሚቆምበት፣ አንዱ የሌላውን ሕመም የሚታመምበት፤ በመገናኘት “ዐወቅሺኝ፣ ዐወቅኩህ” የምንባባልበት ሰላማዊ መድረክ ነው፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,20.393,18.718,0.0,20.393,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d6ed7d1210f,test,የዕለት ገቢያቸው አነስተኛ በመሆኑ ቤታቸውን መጠገን አቅቷቸው ለችግር ተዳርገው እንደነበር የሚናገሩት አቶ አሰፋ በአሁኑ ወቅት ችግሮቻቸው ተቀርፈው እፎይታ እንዳገኙ ይናገራሉ፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.514,9.205,0.0,9.514,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53ba4cc2b2fe,test,እንደ ቢሮ ኃላፊው ገለጻ፤  በአዲሱ የበጀት ዓመት ከ3 ሺህ በላይ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች እና 170 አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታን ጨምሮ የትምህርት ጥራትን ለማሳደግ የሚያግዙ ስራዎች ለማከናወን ዝግጅት ተጠናቋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,14.073,13.112,0.0,14.073,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00ba9fb655b8,test,በአዲስ አበባ የተሰሩ የስብዕና ማዕከላትም የተሻለ ዜጋ ለማፍራት የተከናወኑ ተግባራትን ወደ የክልሎቻቸው በተሞክሮነት እንዲያሰፉ የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.793,9.257,0.359,10.793,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6172c539684,test,አገልግሎቱ በተለይ ጉዳይ እናስጨርሳለን በማለት ህብረተሰብን ለተጨማሪ ወጭ የሚዳርጉ ደላሎችን ያስቀረ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.154,7.154,0.0,7.154,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8dc4345fa441,test,ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ከቅድመ መደበኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትምህርት ቤቶች የሚገኙ ተማሪዎች፤ ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌትና በትምህርት ሥራ ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድሩና አዋኪ የኤሌክትሮኒክስ ቁሶችን ወደ ትምህርት ቤት ይዘው እንዳይገቡ በጥብቅ መከልከሉን አስታውቀዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,16.553,15.234,0.0,16.553,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22cd532e9b25,test,መምህራን  የአካባቢያቸውን ተጨባጭ ሁኔታ በመገንዘብ ለተግባር ተኮር የመማር ማስተማር ስነ-ዘዴ እውቀት እንዲቀስሙ ስልጠናው አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.994,7.681,0.0,7.994,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4bad691f96a4,test,የሱፐር ኦቫ ባለቤትና ኃላፊ ረድኤት ባዩ እንዳሉትም፤ መንግስት ተግባራዊ ያደረገው የሌማት ትሩፋት በርካታ ሰዎች ወደ ዘርፉ እንዲገቡ አድርጓል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.313,8.535,0.0,9.313,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_76ca5ed52990,test,"ኮሚሽኑ ""ሰብዓዊ ድጋፍ በራስ አቅም"" እሳቤን በሚመለከት ከማዕከል እና ክልል ተጠሪ ተቋማት ለተወጣጡ የዘርፉ ሙያተኞች በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ጀምሯል።",spk_1fa45dcd7c0a,am,8.834,8.834,0.0,8.834,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03346d99881a,test,° በጣም ጣፋጭ በሆኑ መጠጦችና ምግቦች ጾምን ከመፍታት መቆጠብ፤,spk_1fa45dcd7c0a,am,3.913,3.913,0.0,3.913,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29519df76b51,test,እ.አ.አ በ2022 የወጣ መረጃ እንደሚያሳየው በአፍሪካ 82 ነጥብ 2 ሚሊዮን ህጻናት የምገባ መርሃ ግብር ተጠቃሚ እንደሆኑ ያመለክታል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.674,9.212,0.462,9.674,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cff6648fd4f0,test,ዛሬ ተመርቀው ለአገልግሎት የበቁት የማስፋፊያ ግንባታዎች በሆስፒታሉ ጥራቱን የጠበቀ ፈጣን የህክምና አገልግሎት ለህብተረሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ፋይዳቸው የላቀ መሆኑንም አቶ ሮን አስታውቀዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.393,9.966,0.0,10.393,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73f9cfc53cf3,test,በመድረኩ ላይ የተገኙት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ እንዳመለከቱት፤ የመንግስትና የሕዝብ ሃብትን ለታለመለት ዓላማ  በማዋል የክልሉን እድገት ይበልጥ የማፋጠን ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.114,9.768,0.0,10.114,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c63977833ed,test,የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ኢፋ ሙለታ በበኩላቸው፣ ብሔራዊ ዕቅዶቹ ከምርት ጀምሮ እስከ ምገባ ድረስ ያለውን ስርዓት ደህንነቱ የተጠበቀ ለማድረግ አጋዥ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.473,10.72,0.0,11.473,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e37881d9e556,test,የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ መምህርና ተመራማሪ አቶ ሌኒን ቁጦ በበኩላቸው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የኢትዮጵያውያን የእርስ በርስ ግንኙነት የሚጠናከርበት እለት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.793,10.361,0.0,10.793,-32.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea72ba05bfc1,test,ወንጀሎች ተፈጽመው ሲገኙ ወንጀል ፈጻሚዎችን ተከታትሎ በቁጥጥር ስር በማዋል የህግ የበላይነትን ማረጋገጥም ሌላኛው ተልዕኮ ነው ብለዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.674,7.833,0.0,8.674,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a87423d899b,test,በተለያዩ አካባቢዎች ህብረተሰቡን ተቀላቅለው እንዲሰሩም ሚኒስቴሩ ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል ብለዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,5.553,5.243,0.0,5.553,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1243a93a1067,test,እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በሚዲያ ስራ እና በስልጠና ዘርፎች በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.914,9.428,0.486,9.914,-22.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27adbd182c9b,test,እነዚህን ምልክቶች ተከትሎም ቁስሉ ያለበት ቦታ ላይ ለተጨማሪ ማመርቀዝ (የባክቴሪያ ኢንፌክሽን)፣ ሰፋ ላለ ቁስል መጋለጥ ብሎም ቁስሉ ከዳነ በኋላ ጠባሳ(ጥቁረት) ሊኖር እንደሚችል ያነሳሉ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.793,10.392,0.0,10.793,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05ee752a1cfa,test,ፌስቲቫሉ ትውልዱ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ላይ የበለጠ እውቀቱ እንዲዳብር ከማድረግ ባለፈ የሳይንስና ሂሳብ እንዲሁም የፈጠራ ስራዎች ላይ በማተኮር ለሀገር እድገት ቁልፍ ሚና እንዲጫወት ያስችላል ነው ያሉት።,spk_1fa45dcd7c0a,am,12.153,11.648,0.0,12.153,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_855d32cc22b8,test,የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል በበኩላቸው፤ በዩኒቨርሲቲው የሚሰጠው የ3ኛ ዲግሪ ትምህርት መርሃ ግብር በፖሊስ ታሪክ የመጀመሪያው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.873,10.873,0.0,10.873,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbb2b63b8b2e,test,ይህ ተግባር ኢትዮጵያን በአፍሪካ ከፍተኛ ቁጥር ስደተኞችን ከሚያስተናግዱ ሀገራት ተርታ እንድትሰለፍ ከማድረግ ባለፈ በተደጋጋሚ ጊዜያት ዓለም አቀፍ እውቅናና አድናቆት እንድታገኝ አስችሏታል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.793,9.427,0.0,9.793,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94b43d9099ae,test,የምስራቅ ጎጃም ዞን  ትምሕርት መምሪያ ኃላፊ  ጌታሁን ፈንቴ በበኩላቸው፤በመጪው የትምሕርት ዘመን እንደ ዞን  ከ790 ሺሕ በላይ ተማሪዎችን  ለማስተማር የምዝገባ ስራ እየተከናወነ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.514,10.131,0.0,10.514,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64469bc3053f,test,የግል እና የማህበረሰብ ተሳትፎን ማጠናከር፣ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ውቅር እና አደረጃጀትን የሚያካትት ስራ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.553,7.553,0.0,7.553,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0addac7af900,test,መሶብ የአንድ ማእከል አገልግሎት ህብረተሰቡ  የዲጂታል አማራጮችን በመጠቀም የመሬት አስተዳደር፣ ኢንቨስትመንትና ገቢዎችን ጨምሮ 138 አገልግሎቶችን በቀላሉ እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን አስረድተዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.993,11.993,0.0,11.993,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_98c865a500f8,test,የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ፅ/ቤት ሃላፊ ወ/ሮ ስሜነሽ ግርማ፤ የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ምቹ የመማሪያ አካባቢዎች ከመፍጠር ባለፈ ወሳኝ ግብአቶች እንዲሟሉ የተደረገበት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,12.834,11.866,0.552,12.834,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca573d155143,test,ከሁለት ዓመት በፊት የሚላን የምገባ ፎረም የመዲናዋ የምገባ ፎረም ምርጥ ተሞክሮ በሚል እውቅና ችሮታል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.154,6.778,0.376,7.154,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_944e35559b0a,test,በአከባበሩ ላይ ከተገኙት መካከል ወይዘሮ ፋይዛ ሙስጠፋ ኢሬቻ ሁላችንም ያለምንም ልዩነት የምናከብረው በዓል ነው ብለዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.354,6.522,0.501,7.354,-20.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c049b380d66,test,ውል የተገባለት የመድኃኒት ፍላጎት እና አቅርቦት ሥርዓት አተገባበርን ውጤታማ ለማድረግ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ትብብርና ድጋፍ በማድረግ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.073,9.494,0.489,11.073,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb9c33aaf13b,test,የማህበረሰቡን አቅም በማስተባበር የትምህርት ዘርፉን ውጤታማነት በአጠረ ጊዜ ለማረጋገጥ የተጀመሩ ስራዎችን መደገፍ እንደሚገባም ገልፀዋል ፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.314,6.941,0.0,7.314,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1d2c01af70f,test,የተማሪዎች የምገባ መርሃ ግብር በዓለም አቀፍ ደረጃ እየፈጠረ ያለውን አወንታዊ ተጽእኖና ትኩረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ ይገኛል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.553,7.218,0.0,7.553,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fb3b032a2d7,test,በአውደ ጥናቱ ላይ ፖሊሲ አውጪዎች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት እና የልማት አጋሮችን ጨምሮ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.513,6.513,0.0,6.513,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e285b5cc62ff,test,የአዲስ አበባ ከተማ ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እና በ2018 ዕቅድ ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.674,8.343,0.0,9.674,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21bf466f0c09,test,"ሚኒስቴሩ ከወሎ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ""በጎነት ለአብሮነት"" በሚል መሪ ሀሳብ ለ13ኛ ጊዜ የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ስልጠና የወሰዱ በጎ ፈቃደኞችን ዛሬ አስመርቋል፡፡",spk_1fa45dcd7c0a,am,10.793,10.248,0.0,10.793,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c35f8ae42cd,test,አሁን ላይ የሆስፒታሉ አሰራር ተሻሽሎ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት እያገኙ መሆኑን ጠቅሰው የተጀመረው መልካም ስራ እንዲጠናከር ጠይቀዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,6.593,6.593,0.0,6.593,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6c05019f8c8,test,ቢቻል ከተባለው ሰዓት አንድ አስር ደቂቃ ቀድመው ይገኙ በሰዓትዎ በመገኘት የቀጠረዎን ሰው ማስደመምና ስለእርስዎ ጥሩ ግምት በቀላሉ እንዲይዝ ማድረግ ይችላሉ ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,10.153,8.395,0.0,10.153,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9af0d74f5fa6,test,መንግስት ለሌማት ትሩፋት የሰጠው ትልቅ ትኩረት ፋብሪካዎችን ጨምሮ ስራቸውን እንዲያስፋፉ እና አዳዲሶቹም ወደ ዘርፉ እንዲሳቡ ማድረጉን ጠቁመዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,9.553,8.474,0.0,9.553,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1610fb49a168,test,በዚንክ የበለፀጉ ምግቦች ሽምብራ፣ ስንዴ፣ የቀይ የበሬ ሥጋ፣ የቀይ የበግ ሥጋ፣ እንደ ቆስጣ ዓይነት ጥቁር ቅጠል ያላቸው አትክልቶች፣ የዱባ ፍሬ፣ ለውዝ እና ቾኮሌት ከዋና ዋናዎቹ አንዳንዶቹ ናቸው።,spk_1fa45dcd7c0a,am,14.473,12.097,0.0,14.473,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_994f07677415,test,በመድረኩም የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤና የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት የቦርድ ሰብሳቢ ቡዜና አልከድር እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,12.313,11.301,0.0,12.313,-32.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24802524ec07,test,በመድረኩ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተደድር አሻድሊ ሀሰን እንደተናገሩት፤ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቁልፍ ሚና ይጫወታል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.553,7.553,0.0,7.553,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fba916526057,test,በቴክኖሎጂ፣ በሰው ኃይል አደረጃጀት፣ በሎጂስቲክ እና ምቹ የሥራ አካባቢ በመፍጠር ረገድ የተከናወኑ ተግባራት ለሌሎች አርአያ የሚሆኑ ናቸው ብለዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.553,7.794,0.0,8.553,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d19504e2c01,test,ሚዛናዊ ህይወት መኖር የስነ ልቦናዊ ጤንነት መኖር መገለጫ ነው ስራና ጨዋታን፣ ሳቅንና ለቅሶን፣ ስሜታዊነትንና ምክንያታዊነትን፣ ንፉግነትንና ለጋስነትን ወዘተ ሚዛናዊ በማድረግ መኖር ጥበብም እንደሆነ ይነገራል ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,12.713,11.952,0.0,12.713,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_79746e4b7306,test,የሁለተኛው ዙር ኮሪደር ልማት አካል የሆነው ከ4 ኪሎ እስከ እንጦጦ ኮሪደር ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት መደረጋቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.514,8.188,0.325,8.514,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ddbeb03e67cb,test,ባለፉት ዓመታት ተገንብተው አገልግሎት መስጠት የጀመሩ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ከዚህ ቀደም በአብዛኛው ፊደል እንኳን ሳይለዩ ወደ አንደኛ ደረጃ የሚገቡ ተማሪዎች በቂ ክህሎት ይዘው ወደ አንደኛ ደረጃ እንዲሸጋገሩ እድል መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,14.674,13.523,0.0,14.674,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e857b5cdc1f8,test,ለማዕከላቱ የሚደረገው ድጋፍና ክትትል በተጠናከረ መልኩ ተግባራዊ እንደሚደረግም አስታውቀዋል፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,5.633,5.124,0.509,5.633,-22.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d543a4890b6,test,በክልሉ መምህራን ማህበር የትምህርትና ስልጠና ምርምር ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሞላ ደሴ፤ የትምህርት ዘርፉን በማገዝ በእውቀት የዳበረ ትውልድ ለመገንባት የሁላችንም ተሳትፎና እገዛ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,11.434,11.076,0.358,11.434,-23.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_40f8e0eec0a7,test,እንዲሁም ልዩ አዳሪ እና ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በመክፈት በሣይንስና ቴክኖሎጂ ተኮትኩተው እንዲወጡ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_1fa45dcd7c0a,am,7.553,7.553,0.0,7.553,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf891cee9ed3,test,የሰራዊቱ አመራር እና አደረጃጀት በላቀ ሁለንተናዊ ብቃት በወታደራዊ ጥበብና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ መሆኑን የዳሎል ማዕከላዊ እዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ዘውዱ በላይ ገለጹ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,12.114,11.556,0.0,12.114,-22.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_627ba4f56b6d,test,የብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን የኢትዮጵያ ትክክለኛ መልክ ማሳያ መሆኑ ተመላከተ።,spk_1fa45dcd7c0a,am,4.833,4.833,0.0,4.833,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_842e2310d2b9,test,በጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪው ያገኘው ገብረሕይወት ካሕሳይ በስራ ባልደረቦቹ የሚወደድና ታታሪ ጋዜጠኛም ነበር።,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.713,8.713,0.0,8.713,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0ed609f2769,test,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ሁለት ክፍል ቤት በአዲስ መልኩ እንደተገነባላቸው የተናገሩት ደግሞ ሌላኛዋ የቀበሌው ነዋሪ ወይዘሮ አበራሽ ሀይሌ ናቸው፡፡,spk_1fa45dcd7c0a,am,8.594,8.226,0.0,8.594,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c488702e739e,test,በአፍሪካ ህብረት የቻይና ሚሲዮን ምክትል ኃላፊ ዣንግ ዌይ በበኩላቸው፤ ትርጉም የእርስ በእርስ ግንኙነት ለማጠናከርና ውይይትን ለማጎልበት የሚረዳ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.094,8.353,0.383,9.094,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dda7c56de8fa,test,የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፉ ደብተርና የተማሪዎች ቦርሳን ጨምሮ የተለያዩ የትምህርት መርጃ ቁሳቁሶች መሆናቸውን ጠቅሰው ሁሉም በዚህ ረገድ ተሳትፎውን እንዲያጠናክር ጠይቀዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.774,9.067,0.349,9.774,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ba028859c44,test,አቅመ ደካማ ከመሆናቸው ባለፈ ጧሪ ደጋፊ እንደሌላቸው የገለጹት ነዋሪዋ፣ በተያዘው ክረምት ወራት በጎ ፈቃደኞች መኖሪያ ቤታቸውን በማደሳቸው ምስጋና አቅርበዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.094,8.925,0.439,10.094,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1ac3c165864,test,በፎረሙ መክፈቻ ላይ የአገልግሎቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ታዬ እንደገለፁት በደም እጦት የሚያልፈውን የዜጎችን ህይወት ለመታደግ በደም አሰባሰብ ሂደት ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው።,spk_e7c345e63c8b,am,11.454,10.306,0.411,11.454,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a39672134e6d,test,በየአካባቢው የሚከሰቱ ግጭቶችና አለመግባባቶች አካል ጉዳተኞችን ለከፋ ጉዳት የሚዳርጉ በመሆናቸው ችግሮቹን በምክክር በመፍታት ለአካል ጉዳተኞች ምቹ የሆነ አካባቢ መፍጠር እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.174,11.485,0.381,12.174,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f38e21ae635e,test,ኢትዮጵያ የደረሰችበትን እድገት የሚያሳዩ እና ደረጃቸውን የጠበቁ ስታዲየሞች እየተገነቡ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ አስታወቁ።,spk_e7c345e63c8b,am,8.694,8.329,0.365,8.694,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c78d8754c1f3,test,የአዲስ አበባ የህብረተሰብ ተሳትፎና የበጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽነር ይመር ከበደ በበኩላቸው ሆስፒታሉ ለሚሰጠው የበጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎት ኮሚሽኑ አስፈላጊውን ትብብር ያደርጋል ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,13.133,12.125,0.378,13.133,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0bc0f6061d0,test,በኦሮሚያ ክልል እየተከናወነ ያለው ሁለንተናዊ የልማት እንቅስቃሴ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመታገዙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ ማስቻሉን የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ማስታወቁ ይታወሳል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.094,10.965,0.354,12.094,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c9ec463a4cc,test,"አገልግሎቱ ""በጎ ፈቃደኝነት ለጤናማ ማህበረሰብ"" በሚል መሪ ሀሳብ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የጤና ምክር፣ ምርመራና ህክምና የሚሰጥበት ነው።",spk_e7c345e63c8b,am,8.534,8.169,0.365,8.534,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_130c30f55faf,test,ሲኒማ እና ቴአትር ቤቶቹ አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችን ለመስራት መነሳሳትን የሚፈጥሩ መሆናቸውን የተናገረው የቴአትርና የፊልም ባለሙያው ተስፉ ብርሃኔ ነው።,spk_e7c345e63c8b,am,8.213,7.753,0.461,8.213,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_634ffd1c5245,test,በ2ኛው ምእራፍ የጎንደር ከተማ የኮሪደር ልማት 12 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ልማት እየተከናወነ ሲሆን የአስፋልት መንገድ፣ የእግረኛና የብስክሌት መንገዶች፣ የመዝናኛ ስፍራዎችና ሌሎችም የልማት ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.973,11.971,0.369,12.973,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5e40b4dad3b,test,ብቃት ያላቸውና በአስተዋጿቸው ተቋሙን የሚያሻግሩ መሪዎችን በመምረጥ ጠንካራ ተቋም የመገንባት ሂደት ውስጥ የበኩሉን እንዲወጣም አስገንዝበዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.133,8.527,0.491,10.133,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2f0392c2b5d,test,እስካሁን በተደረገው ጥረትም ከ71 ሺህ በላይ ሴቶችን በማደራጀት ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነታቸውን እንዲያረጋግጡ እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.213,9.722,0.492,10.213,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c25993e7f0a,test,በበጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎት ተሳታፊ የሆኑት ዶክተር የትናየት በቀለ እና ዶክተር ነብዩ ዛራ፥ ከፍለው መታከም ለማይችሉ የማህበረሰብ ክፍሎች በሚሰጠው ነፃ የህክምና አገልግሎት በመሳተፋቸው የህሊና እርካታ እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,13.573,13.199,0.374,13.573,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_897ebe3043d8,test,ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ ላይ እንዳሉት ሀገር በእውቀትና በጥበብ እንድትገነባ መምህራን ለሕዝብና ለሀገር ያላቸውን ውግንና ማላቅ ይገባቸዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,11.694,8.3,0.441,11.694,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d471d74cea0,test,የምስራቅ ጎጃም ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ሃላፊ አቶ ቢሻው ሞላ በበኩላቸው በተያዘው ክረምት ከ922 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞችን በማሰማራት የተለያዩ የልማት ሥራዎች በመከናወን ላይ ናቸው።,spk_e7c345e63c8b,am,13.813,11.952,0.451,13.813,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_921090b1b935,test,የበጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎቱ በህክምና ወጪ ምክንያት ሳይታከሙ በየቤቱ ላሉ ሰዎች ትልቅ እፎይታ የፈጠረ መሆኑን የገለጹት ደግሞ አቶ ግርማ አለማየሁ ናቸው።,spk_e7c345e63c8b,am,10.373,9.258,0.387,10.373,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a253fffbdeb,test,የከፍተኛ 23 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር ሳሙኤል አሊ በበኩላቸው ደም በመለገስ ህይወት በማዳን ስራ በንቃት እየተሳተፉ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.934,8.686,0.378,9.934,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3a94c50137d,test,ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤት አባላት የፍትህ ሥርዓትን በሚመለከት ለተነሳላቸው ጥያቄ በሰጡት ማብራሪያ መንግሥት የፍትህ ሥርዓቱን ለማዘመንና ለማሻሻል በቁርጠኝነት እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,11.493,11.036,0.457,11.493,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_331845231b1e,test,"""በመደራጀታችን በተለያዩ የስራ ዘርፎች በመሰማራት ተጠቃሚ ከመሆናችን ባሻገር የከተማችንን ሰላም እንድንጠብቅ አግዞናል"" ያሉት ደግሞ የደሴ ከተማ ነዋሪዋ ወይዘሮ ፋዒዛ ካሳው ናቸው።",spk_e7c345e63c8b,am,11.373,10.994,0.38,11.373,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6fea250d79d,test,የምክክር ሂደቱ ተቀራርቦ መስራትን የሚያጎለብትና ማህበራዊ እሴቶችን የሚያጠናክር በመሆኑ ሁሉም ዜጋ ሊሳተፍበት ይገባል ያሉት ደግሞ ሌላዋ ተሳታፊ ወይዘሮ ከልቱም ባበክር ናቸው።,spk_e7c345e63c8b,am,11.573,10.805,0.402,11.573,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c33c13111374,test,በእነዚህ በዓላት ላይ ሴት ልጆች ከእድሜ እኩያቸው ጋር ተቧድነው የሚጨፍሩበትና እሴታቸውን ለሌላው የሚያሳዩበት እንዲሁም ለሴቶች ነጻነት፣ እኩልነትና ፍትሃዊነት መገለጫ ናቸው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.373,9.913,0.46,10.373,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d2bc5a53945,test,የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብር የተማሪዎችን የመማር ምጣኔ በመጨመር በተቃራኒው መጠነ ማቋረጥን በመቀነስ ጉልህ ፋይዳ አለው።,spk_e7c345e63c8b,am,8.053,7.32,0.368,8.053,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4722f6f549e3,test,"""የሴቶች፣ የወጣቶች እና አካል ጉዳተኞች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ"" በሚል መሪ ሃሳብ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ለሁለት ቀናት የተካሄደው የውይይት መድረክ ተጠናቋል።",spk_e7c345e63c8b,am,12.334,11.523,0.444,12.334,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_d9b369d8ad0d,test,የተባበሩት መንግስታት ከአካባቢው ባለስልጣናት በደረሰው ሪፖርት አዮድ እና ካናል ከተሰኙ ስፍራዎች 70 ሺህ ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,8.053,7.674,0.379,8.053,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b010c2d1ebc,test,የቢሮ ኃላፊዋ በውይይቱ ላይ እንደገለጹት፣ በክልሉ የመስራት አቅም ያላቸውን ከ6 ሚሊዮን በላይ ሴቶችን በማደራጀት ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው።,spk_e7c345e63c8b,am,9.733,9.374,0.36,9.733,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_be7ae1b0cf25,test,ስብዕና በመገንባት ወጣቶች አብሮነትን እና ህብረብሄራዊነትን እንዲያጠናክሩ ማድረግ እንደሚገባ ተናግሯል።,spk_e7c345e63c8b,am,6.093,5.745,0.348,6.093,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e3fdeb12f16,test,የምርምር ሥራዎች የሕዝቡን ህይወት በሚያሻሽሉ በጤና፣ በትምህርት፣ በኢኮኖሚና ሌሎች መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,8.373,7.367,0.628,8.373,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35dd279c0d92,test,የኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሙሉቀን ተስፋዬ፥ አገልግሎቱ የጤና ባለሙያዎች በጎነትን በተግባር የሚያሳዩበት ነው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,8.334,7.566,0.42,8.334,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbf2ef8c8de8,test,የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ፕሬዝዳንት ቴዎድሮስ ጌታቸው በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ የበርካታ ተቋማት መገኛ የፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ መስራች መሆኗን ገልጸዋል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,11.094,9.711,0.356,11.094,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65d2be7cd2fe,test,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኘው ማጎ ብሔራዊ ፓርክ፤ ከ20 በላይ ቀበሌዎች ያዋስኑታል።,spk_e7c345e63c8b,am,5.734,4.989,0.378,5.734,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_68d7be123932,test,መንግስት ከፍለው መታከም ለማይችሉ ዜጎች ነፃ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረጉ የሚበረታታና ተስፋ ሰጪ ጅማሮ ነው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,7.654,7.299,0.354,7.654,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5f1492ef266,test,የአካባቢውን ሰላም ለማረጋገጥም መንግስት ያቀረበው የሰላም አማራጭ እንዲሳካ ኃላፊነታቸውን እየተወጡ እንደሚገኙም አስረድተዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,7.053,6.693,0.361,7.053,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfca3d176a10,test,የዘንድሮ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በይፋ ከተጀመረበት ሐምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ በበጎ ፈቃደኞች ተሳትፎ ከ33 ሚሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸውን ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,11.254,10.442,0.361,11.254,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8398a914fc88,test,የጎንደር ከተማ የኮሪደር ልማት ከውበት ባሻገር የወጣቶችን የስፖርት ማዘውተሪያ ችግር የፈታ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ገለጸ።,spk_e7c345e63c8b,am,7.454,6.964,0.489,7.454,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d34039f8217,test,በመዲናዋ በተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት 15 ሺህ 960 ፕሮጀክቶች በመንግሥትና በህብረተሰብ ተሳትፎ ተጠናቀው ለአገልግሎት መብቃታቸውን የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_e7c345e63c8b,am,13.174,12.806,0.367,13.174,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3889354c029c,test,የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የሥርዓተ- ጾታ እኩልነትን በተመለከተ በልዩ ሁኔታ መመልከት እንደሚገባ ተገንዝቦ  የሥርዓተ -ጾታ ኦዲት ሰነድ ማዘጋጀቱን አስታውቀዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.534,8.761,0.416,9.534,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5685575a7b1,test,የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ብሌን ገብረመድህን በበኩላቸው፤ ምክክር ለዘላቂ ሠላም እና ለሀገር ግንባታ ያለውን ፋይዳ ዜጎች ግንዛቤ ይዘው የነቃ ተሳትፎ ማድረግ አለባቸው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,11.653,11.277,0.377,11.653,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d054a8848421,test,የስፖርት ማዘውተሪያ ሜዳዎችን ችግር በመፍታት ውጤታማ ስራ መከናወኑን ጠቅሰው፤ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በመላ ሀገሪቱ በርካታ መካከለኛና አነስተኛ ስታዲየሞች መገንባት ተችሏል ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.733,10.361,0.372,10.733,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fab7cfb7a04f,test,ባለፉት ዓመታትም በተመሳሳይ በርካታ አቅመ ደካሞች እና አረጋውያንን ተጠቃሚ ያደረጉ ስራዎች መሰራታቸውን ጠቅሰው በተያዘው ክረምትም የ150 ሺህ አቅመ ደካሞች እና አረጋዊያን የቤት እድሳት እና ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,13.694,12.744,0.381,13.694,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cdcbcdc6135,test,የሀገራዊ ምክክር ብሔራዊ መግባባትን የሚያጎለብት በመሆኑ የሁሉም ተሳትፎ እንደሚጠበቅ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ገለጹ።,spk_e7c345e63c8b,am,7.373,6.599,0.376,7.373,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_41e97426ad83,test,በአዲስ አበባ በዓድዋ ድል መታሰቢያ የተገነቡ የጥበብ ማሳያዎች፣ የህጻናትና ወጣቶች ቴአትር ኮምፕሌክስ እንዲሁም አዲስ ሲኒማ ኮምፕሌክስ ለአገልግሎት ክፍት መደረጋቸው ይታወቃል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.493,10.132,0.362,10.493,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_77abb18f8ef2,test,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።,spk_e7c345e63c8b,am,8.014,7.639,0.375,8.014,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6a00e40992a,test,በአካባቢው የሴቶችን ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ለማሳደግ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የገለፁት ደግሞ የሰሜን ሸዋ ዞን ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ የሮምነሽ ጋሻው ናቸው።,spk_e7c345e63c8b,am,11.694,10.683,0.367,11.694,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee055192f7d6,test,በአዲስ አበባ ደረጃ የምገባ ኤጀንሲ በማቋቋም ተማሪዎችን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የማድረግ ተግባር በመከናወን ላይ ይገኛል።,spk_e7c345e63c8b,am,7.253,6.885,0.369,7.253,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00d1eadde0c8,test,በአማራ ክልል ሴቶችን በማደራጀት ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትና ተሳትፎን የማሳደግ ተግባር እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለጸ።,spk_e7c345e63c8b,am,9.213,8.837,0.376,9.213,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d879a48576ad,test,የከረዩ ሚችሌ ገዳ ስልጣኑን ወደ ሀልችሳ የጎባ የሚያስረክብበት የስልጣን ርክክብ ስርዓት ‘ቡታ ቀሉ’ መርሃ ግብር በምስራቅ ሸዋ ዞን መተሃራ አካባቢ ተሬ ሌዲ በተባለ ስፍራ እየተካሄደ ይገኛል።,spk_e7c345e63c8b,am,13.133,12.413,0.36,13.133,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0096dd65c0d,test,መንግስት በዓላት የብዝኃነት እና የአብሮነት ማሳያ እንዲኾኑ አስፈላጊውን እንክብካቤ እና ጥበቃ እንደሚያደርግ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።,spk_e7c345e63c8b,am,9.014,8.182,0.373,9.014,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab236f7499ff,test,ሌላው የውይይቱ ተሳታፊ ወጣት ክብሮም ገብረመድህን በበኩሉ፣ ሀገራዊ  ምክክሩ  ወጣቶች በሀገር ጉዳይ ተሳታፊ እንዲሆኑ ከማድረግ በተጨማሪ በሠላም ግንባታ ላይ የሚኖራቸውን ሀላፊነት እንዲወጡ የሚያደርግ እንደሆነ ገልጿል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.653,11.855,0.362,12.653,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_908124343233,test,በአሁኑ ወቅት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ያሉት ዩኒቨርሲቲዎች የወራቤ ዩኒቨርሲቲ፤የጅማ ዩኒቨርሲቲ፤ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፤የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፤የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፤ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ፤ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ፤ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፤ እንዲሁም የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ፤የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ፤የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ፤ የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ፤የጂንካ ዩኒቨርሲቲ እና የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲዎች ናቸው።,spk_e7c345e63c8b,am,24.413,21.781,0.369,24.413,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60b33f3c8976,test,የኦሮሞ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ምክትል ዳይሬክተር ዝናቡ አስራት ተቋሙ የሕዝብን ታሪክ፣ ቋንቋ፣ ባህልና ዕውቀት መሰረት ያደረጉ ጥናቶች በማከናወን የባህል ሕዳሴን ለመደገፍ መቋቋሙን ገልጸዋል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,13.493,12.059,0.504,13.493,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70e619aa55af,test,ከለውጡ በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ጋር መወያየታቸውን ተከትሎ በዘርፉ ሲነሱ የነበሩ በርካታ ጥያቄዎች መመለሳቸውንም አንስተዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.973,10.255,0.354,10.973,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c2b6a419a88,test,አንድም ተማሪ በመማሪያ ቁሳቁስ እጦት ከትምህርት ገበታው እንዳይቀር ለማድረግ ከ3 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.254,8.866,0.388,9.254,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_245f2051d2d3,test,የከተሞች ልማት ሲነሳ ጎንደር ተጠቃሽ መሆኗን የገለጹት ምክትል ከንቲባዋ የጎንደር ከተማ የኮሪደር ልማት ከውበትም ባሻገር የወጣቶችን የስፖርት ማዘውተሪያ ችግር የፈታ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.694,9.905,0.368,10.694,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13a30054a1bd,test,አገልግሎቱ የዓይን መንሸዋረር፣ የዓይን ሞራ ግርዶሽና የዕይታ ችግር ላለባቸው ታካሚዎች ህክምና ከመስጠት ባሻገር የባለሙያዎች ልምድ ልውውጥ የሚደረግበት ነው ብለዋል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,10.454,9.782,0.351,10.454,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23c0335925a8,test,ስፖርት ለኢኮኖሚ እድገት ካለው ፋይዳ ባሻገር ማህበረሰቡ በትርፍ ጊዜው መዝናናት እንዲችል ምቹ ሁኔታ እየተፈጠረ ይገኛል ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,7.454,6.997,0.456,7.454,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31ce0acd1ef2,test,በሁለቱ ሀገራት መካከል በትብብር ከሚከናወኑ ዘርፈ ብዙ የልማት ተግባራት ጤና ቀዳሚው መሆኑን ጠቅሰው ዛሬ የተጀመረው የዓይን ቀዶ ህክምና ዘመቻም የምርመራ፣ የቀዶ ጥገናና፣ የባለሙያ ስልጠናን ያካተተ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,13.694,12.733,0.365,13.694,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b016ebbc0b5,test,በፌዴራል ዋና ኦዲተርና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ትብብር የተዘጋጀው ሰነድ በጾታ እኩልነት፣ ተጠያቂነት እና መልካም አስተዳደር ዙሪያ ትብብርን  እንደሚያጠናክር ገልጸዋል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,10.133,9.28,0.379,10.133,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cdb44e392f0,test,የሥርዓተ- ጾታ ኦዲት  ፍትሃዊ የሃብት አጠቃቀም ዙርያ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመለየትና ለመፍታት የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,6.574,6.206,0.367,6.574,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_493cb1a37bbc,test,የኬሮግራፊ ወይም የውዝዋዜ ባለሙያ የሆነው ጌታሁን ስሜ፤ ቀደም ሲል የነበሩ ሲኒማና ቴአትር ቤቶች ውስንነት የነበረባቸው ፣የጥበብ ስራን ለማቅረብ የማይመቹና ፣የባለሙያውንና የህዝቡን ፍላጎት የማያሟሉ እንደነበሩ አስታውሷል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,13.774,13.428,0.346,13.774,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b703e2a439f7,test,በአእምሮና በአካል የዳበረና ጤናው የተጠበቀ ዜጋ ለማፍራት ዘመናዊ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች መስፋፋት የጎላ ሚና እንዳላቸው ጠቁማለች፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,9.293,8.361,0.557,9.293,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_230bd7a59228,test,በዩኒቨርሲቲ የሕክምና ትምህርት በማጥናት ያስተማራትን ማህበረሰብና ሀገር ለማገልገል ከወዲሁ ዝግጅት እያደረገች መሆኗንም ተናግራለች።,spk_e7c345e63c8b,am,9.174,7.991,0.376,9.174,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16d4d79a18bc,test,በአደረጃጀቱም የአካባቢያቸውን ሰላም በጋራ ከማስጠበቅ ባሻገር በጓሮ አትክልት፣ በእንስሳት እርባታ፣ በሌማት ትሩፋትና በሌሎች የልማት ስራዎች ላይ በመሰማራት ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,11.414,11.039,0.374,11.414,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5d6e449696c,test,በሌላ በኩል በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት 153 የዓይን ብሌን መሰብሰቡን ጠቅሰው ከ1 ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎች የዓይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል መግባታቸውንም አቶ ሀብታሙ ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.133,11.186,0.36,12.133,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4fe8a0a323e4,test,በመድረኩ ላይ የነበረው የቡድን ውይይት የምክክሩን አስፈላጊነት እና ፅንሰ ሃሳብ የበለጠ እንድንረዳ አግዞናል ብሏል።,spk_e7c345e63c8b,am,6.854,6.477,0.376,6.854,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78b17cd07e32,test,የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በልዩ ልዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች እያስመረቁ ነው።',spk_e7c345e63c8b,am,5.093,4.734,0.36,5.093,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b334a9ec5156,test,በእስካሁኑ ሂደትም ከ29 ሺህ በላይ ቤቶችን ማደስና መገንባት መቻሉን ነው የገለጹት።,spk_e7c345e63c8b,am,5.774,5.07,0.357,5.774,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfce3aad8191,test,የቦረና ኦሮሞ ባህልና ታሪክ ተመራማሪ የሆኑት አቶ ገልማ ጎሎ ዳባ በበኩላቸው የገዳ  ስርዓት በርካታ ጠቃሚ እሴቶች ያሉት ነው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,8.653,8.304,0.35,8.653,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5973377d39d7,test,በጤናው ዘርፍም ከ550 ዩኒት በላይ ደም በመለገስ ለወላድ እናቶችና በአደጋ ምክንያት ደም ለሚያስፈልጋቸው የህብረተሰብ ክፍሎች እንዲውል መደረጉን አስረድተዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.454,8.985,0.422,10.454,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cdba02aa3fb6,test,በከተማዋ አዲስ የተገነቡና ዕድሳት የተደረገላቸው ነባር ሲኒማና ቴአትር ቤቶች ለከተማዋ ነዋሪዎች አማራጭ የመዝናኛ ስፍራ ከመሆን ባለፈ ለኪነጥበብ ባለሙያዎች ምቹ የሥራ ከባቢ ለመፍጠር የሚያስችሉ ናቸው።,spk_e7c345e63c8b,am,13.414,12.34,0.403,13.414,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a727d36c4522,test,ነፃ የህክምና አገልግሎቱ የክህሎት፣ የእውቀትና የልምድ ሽግግር በማድረግ የዩኒቨርሲቲውን የጤና ዘርፍ የልህቀት ማእከልነት ጅምር ስራዎችን ለማሳካት እንደሚያግዝም አመልክተዋል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,10.893,10.49,0.403,10.893,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ffe24018a80f,test,በአቅም ውስንነት ያጡትን የተሻለ የህክምና አገልግሎትን በነጻ ማግኘታቸው እንዳስደሰታቸው አስረድተዋል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,5.654,5.27,0.384,5.654,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a08dc5cea9bb,test,በዚሁ መሰረት ከ2011 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ በክልሉ በተከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከመንግስት ካዝና ይወጣ የነበረ በቢሊዮን የሚቆጠር ወጪን ማስቀረት መቻሉም ተመልክቷል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.014,11.637,0.376,12.014,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13eeb36b8778,test,የጥበብ ማሳያ መድረኮቹ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የኢትዮጵያን ባህልና እሴት የሚያንፀባርቁና አብሮነትን የሚያጎለብቱ የጥበብ ሥራዎችን በስፋት እንዲሰሩ ያግዛል ነው ያሉት።,spk_e7c345e63c8b,am,9.694,9.305,0.389,9.694,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc2bde41d8bc,test,የፍትህ ሥርዓቱ ነጻነትን እንዲጠብቅና የአሰራር ሥርዓቱን እንዲያሻሽል መንግሥት በቁርጠኝነት የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,7.734,7.362,0.372,7.734,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5993ebe941bc,test,የምሥራቅ አፍሪካ የሕግ ማህበረሰብ ፕሬዝዳንት ረመዳን አቡበከር በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ጉባኤው የአፍሪካ ህብረትና የሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት መገኛ በሆነችው ኢትዮጵያ መካሄዱ ዘርፈ ብዙ ጥቅም አለው፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,12.053,11.349,0.363,12.053,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7811cf325f3,test,በሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር በመሳተፍ በጓሯችን አትክልት በማልማትና ዶሮ በማርባት የምግብ ዋስትናችንን ከማረጋገጥ ባሻገር ትርፍ ምርት ለአካባቢያችን ማቅረብ ጀምረናል ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.973,10.615,0.359,10.973,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d065639efed3,test,በዓላቱ ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ፣ ብሔራዊ፣ የቤት ውስጥ ወይም የአደባባይ ቢሆኑም ዋንኛ ምሰሷቸው ደስታን፣ ተስፋን፣ ብሔራዊነትን መጋራት እና መተጋገዝ እንደሆነ አመልክቷል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.373,10.208,0.364,12.373,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff7e4a478b51,test,አካል ጉዳተኞች የምክክሩ ተሳታፊ መሆናቸው ለችግሮቻቸው መፍትሔ እንዲያገኙ ከማድረግ ባለፈ  በሀገር ጉዳይ እኩል የመወሰን ዕድል እንዲሰጣቸው ያደርጋቸዋል ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.254,8.849,0.404,9.254,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3c43767071f,test,አቅመ ደካማ በመሆናቸው የዘር ወቅት ሳያልፍ ማሳቸውን በማልማት ለተደረገላቸው ድጋፍ አመስግነው፣ በቀጣይም ለአረም ሥራ የወጣቶች እገዛ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.893,9.692,0.381,10.893,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53a88ce9e94c,test,ፓርኩን ከሕገ-ወጥ ተግባራት ለመጠበቅ በአካባቢው ከሚገኙ የመንግሥት መዋቅሮች እንዲሁም ከኅበረተሰቡ ጋር የተቀናጀ ስራ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,7.734,7.315,0.419,7.734,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b289726db799,test,የባሕልና ስፖርት ሚኒስትር ሽዊት ሻንካ በወቅቱ እንደገለጹት፤ በሀገሪቱ የስፖርት ልማት፣ ውጤታማነትን በሚያረጋግጥ አግባብ እየተከናወነ ነው።,spk_e7c345e63c8b,am,8.733,8.065,0.361,8.733,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a974fced149,test,በተጨማሪም ከ760 በላይ የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤቶችን በማደስና በአዲስ መልክ በመገንባት እንዲሁም ከ18ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር በመሸፈን ተጠቃሚ ለማድረግ ተችሏል ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,11.733,10.621,0.376,11.733,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94525fcafdbe,test,የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሕዝብ ግንኙነት አማካሪ እርዚቅ ኢሣ በበኩላቸው፤ የባሕር ዳር ስታዲየም የካፍና ፊፋ መስፈርቶችን መሰረት በማድረግ እየተገነባ መሆኑን ጠቁመው ትላልቅ ጨዋታዎችን ማስተናገድ እንዲችል ሆኖ በጥራት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,15.733,14.274,0.605,15.733,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_99383ed29fda,test,የቢሮው ኃላፊ ወይዘሮ ብርቱካን ሲሳይ ከደሴ ከተማ ሴቶች ጋር በሰላም፣ በልማትና በመልካም አስተዳደር ስራዎች ዙሪያ ዛሬ ውይይት አካሄደዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,8.414,7.74,0.361,8.414,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9798d6bd94c9,test,የኦሮሚያ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ሃላፊ ረዳት ፕሮፌሰር ደራራ ከተማ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ስልጠናው የክልሉን እምቅ አቅም ለሀገር ውስጥና በውጭ ዓለማት ለማስተዋወቅ ያለመ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,14.534,11.898,0.384,14.534,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c73ea3c6c46d,test,የተማሪዎች የምገባ መርሃ ግብር በዓለም አቀፍ ደረጃ እየፈጠረ ያለውን አወንታዊ ተጽእኖና ትኩረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ ይገኛል።,spk_e7c345e63c8b,am,7.534,6.58,0.471,7.534,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43bfb81ad6b6,test,የኪነ ጥበብ እድገት በባለሙያው የሚወሰን በመሆኑ የዘርፉ ተዋናዮች ስራቸውን የሚያሳዩበት ቦታ ደረጃውን የጠበቀ መሆኑ በቀጣይ ለሚሰሩ ስራዎች መነቃቃት የሚፈጥር ነው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.094,9.704,0.39,10.094,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2517fc0d7d16,test,በዩኒቨርሲቲው ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በእስራኤል የህክምና ቡድን አባላት የህጻናትና አዋቂዎች ነጻ የዓይን ቀዶ ህክምና አገልግሎት ዘመቻ ተጀምሯል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.733,9.372,0.361,9.733,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e9d821bedb2,test,የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎቹ የማስ ስፖርት፣ የሜዳ ቴኒስ፣ የቅርጫት ኳስና የእግር ኳስ ጨዋታ፣ ልምምድና ውድድር ለማካሄድ የሚያስችሉ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.774,9.075,0.383,9.774,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_734dbb0f7760,test,የፍትህ ሥርዓቱን የሚያሻሽሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)  ገለጹ።,spk_e7c345e63c8b,am,5.973,5.599,0.375,5.973,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_767ef77c1096,test,በዚህም የኢትዮጵያን ብዝሃ ባሕልና የጥበብ ስራዎችን በማስተዋወቅ ገጽታን የመገንባት ተግባራት በስፋት መከናወናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,8.133,7.352,0.351,8.133,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fbe6880d5f9,test,የህክምና ቡድኑ 25 ሺህ ዶላር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን የገለጹት ደግሞ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶክተር ክብሩ ክፍሌ ናቸው፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,11.293,10.925,0.368,11.293,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c97ae4626e21,test,ለዚህም ከሕልፈተ ሕይወት በኋላ የዓይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል የሚገቡ ሰዎች  ቁጥርን ለማበራከት ጥረት እየተደረገ  መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,8.454,7.739,0.372,8.454,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dddcc0731e43,test,በምስራቅ ጎጃም ዞን በክረምት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን በቤት እድሳትና በሰብል ልማት ድጋፍ ያገኙ አቅመ ደካሞች ገለጹ።,spk_e7c345e63c8b,am,9.254,8.033,0.444,9.254,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a6e9226387b,test,የውይይት መድረኩ የተሳታፊዎች የነቃ ተሳትፎ የታየበት ነበር ያሉት ኮሚሽነሯ ለምክክሩ ግብዓት የሚሆኑ ሃሳቦች መነሳታቸውን አመልክተዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,8.014,7.662,0.351,8.014,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f47c3e2a6794,test,ከለውጡ ወዲህ ልዩ ትኩረት ከተሰጣቸው ዘርፎች አንዱ የስፖርት ልማት መሆኑን ጠቅሰው፤ ለዚህም ጥናት ላይ የተመሰረተ ስትራቴጂክ ዕቅድ ተዘጋጅቶ እየተተገበረ ይገኛል ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.254,9.521,0.362,10.254,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_2a005c34f997,test,በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት እየተተገበረ ያለው መርሃ ግብር የተማሪዎችን የትምህርት ተሳትፎ በማሳደግ፣ የተማሪዎች ቁጥር በየጊዜው እንዲጨምር በማድረግ፣ የትምህርት ውጤትን በማሻሻልና የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦትን በማሳደግ በኩል ጉልህ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።,spk_e7c345e63c8b,am,16.053,15.695,0.358,16.053,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e47a538a136e,test,ለዴሞክራሲያዊ ስርዓት መሰረት የሆነው የገዳ ስርዓት አብሮነት እና አንድነትን የሚያጸና በመሆኑ በትውልዱ ሊጠበቅ እንደሚገባ አስረድተዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,8.094,7.741,0.352,8.094,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_159710c08d02,test,እስካሁን ከ3 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ሴቶችን በልማት ህብረት በማደራጀት ሁለንተናዊ ተሳትፏቸውና ተጠቃሚነታቸውን የማጎልበት ተግባር እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.174,9.141,0.379,10.174,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a33fe5cf8726,test,በዚህ ወቅት በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ተጠባባቂ ዳይሬክተርና የአፍሪካ ንግድ ፖሊሲ ማዕከል አስተባባሪ መላኩ ደስታ እንዳሉት፤ ትርጉም አንድን ቃል ከአንድ ቋንቋ ወደ ሌላ ከመመለስ ያለፈ ፋይዳ አለው።,spk_e7c345e63c8b,am,16.534,13.389,0.363,16.534,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e25bf849707,test,ከወረዳ እስከ ፌደራል ደረጃ የህዝብ ውክልና ያለው መጅሊስ ተቋቁሞ ጠንካራ ተቋም መገንባት እንዲቻል ሕዝበ ሙስሊሙ በምርጫው ንቁ ተሳትፎ ማድረግ እንዳለበትም ሀጂ ጀማል አስስበዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,11.774,10.318,0.362,11.774,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dac491422bc1,test,የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች ላይ መገናኛ ብዙኃን እያበረከቱት ያለው አስተዋፅኦ የሚበረታታ ነው ያሉት ሚኒስትሯ፥ በየዓመቱ እያደገ የመጣውን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባም ጠቁመዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.774,11.67,0.357,12.774,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b80edcfab56,test,የመድረኩ ሰብሳቢ ወይዘሮ ሰዓዳ ኢብራሂም በደብረ ብርሃን በተካሄደው የፎረሙ መድረክ እንደገለጹት የሴቶችን የውሳኔ  ሰጭነት ሚና  ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው።,spk_e7c345e63c8b,am,8.854,8.478,0.375,8.854,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da5b9f0b295c,test,በፌዴራል  ዋና ኦዲተር እና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ኤጀንሲ ትብብር የተዘጋጀው የሥርዓተ- ጾታ ኦዲት ሰነድ የሥርዓተ- ጾታ እኩልነትን ለማረጋገጥ ትልቅ አቅም የሚፈጥር ነው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,11.133,9.986,0.407,11.133,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_7235f840a1bd,test,የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ኤጀንሲ ጋር በመተባበር ያዘጋጁትን ሥርዓተ- ጾታ ኦዲት ሰነድ የማስተዋወቅ መርሃ-ግብር የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት  አካሂዷል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.373,10.734,0.366,12.373,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94b396204a41,test,በኦሮሚያ ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የ150 ሺህ አቅመ ደካሞች እና አረጋዊያን የቤት እድሳት እና ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ገለፀ።,spk_e7c345e63c8b,am,10.493,9.247,0.354,10.493,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a7c26880cd1,test,በተለይም ባለፉት ዓመታት የገዳ ስርአት እሴትን በማስተማር በህዝቡ ውስጥ ሰላምና አንድነት እንዲጎለብት መሰራቱን ጠቅሰዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,7.253,6.527,0.394,7.253,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0889ab71398,test,ሆስፒታሉ ላለፉት ሶስት ዓመታት ከፍለው መታከም ለማይችሉ በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች የክረምት በጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎት ሲሰጥ መቆየቱን ጠቅሰው፥ ዘንድሮም ይህንኑ ሚናውን አጠናክሮ ይቀጥላል  ነው ያሉት።,spk_e7c345e63c8b,am,12.774,11.342,0.354,12.774,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_536be5353ff4,test,ለዚህም ደምና የዓይን ብሌንን መለገስ የሁሉም ዜጋ ማህበራዊና ሰብዓዊ ኃላፊነት ሊሆን እንደሚገባ ጠቁመው፤ የአገልግሎቱን ተግባር ተረድተው ምላሽ የሚሰጡ ዜጎችን ቁጥር ለመጨመር እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,14.053,13.482,0.572,14.053,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ad42f860220,test,ሴቶች የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም በምክክሩ አስፈላጊነትና ሂደቱ ዙሪያ ግንዛቤ እንዲያገኙ ተደርጓል ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,6.774,6.399,0.375,6.774,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73cc1be19600,test,የፌዴራል ዋና ኦዲተር ወይዘሮ መሠረት ዳምጤ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤  የመንግስት ተቋማት በሚያከናውኗቸው ተግባራት የሥርዓተ- ጾታ  እኩልነት ጉዳይን አካትተው መሥራት ይጠበቅባቸዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,11.014,10.288,0.395,11.014,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28e8dfbe4653,test,የኦሮሞ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት የተለያዩ ጥናትና ምርምር ለሚያከናወኑ ባለሙያዎች ሳይንሳዊ ዕውቀት የሚያስጨብጥ የአቅም ግንባታ ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,9.213,8.857,0.357,9.213,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64f26379e3ee,test,ከአገልግሎቱ የሚሰጠውን ዕቅድ ለማሳካትና የትምህርት ቤቱ ተማሪዎችና መምህራን ደም እንዲሰጡ ለማስቻል ግንዛቤ በመፍጠር እየተዘጋጀን ነው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,8.893,8.185,0.368,8.893,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60bce0775660,test,የክልሉ መንግስት የዜግነት አገልግሎት የሚል ስያሜ በመስጠት በ72 ዘርፎች የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ስራዎች እያከናወነ መሆኑም ተጠቅሷል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.053,9.682,0.372,10.053,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2620c038c8fa,test,በዚህ ፓርክ ውስጥም 81 አጥቢ የዱር እንስሣት እንዲሁም 237 የአዕዋፍ ዝርያዎች እንዳሉ ገልጸዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,6.253,5.757,0.497,6.253,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27aba7756fbf,test,የፌዴራል  ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ስምምነት በመፈራረም የስርዓተ-ጾታ እኩልነትን የሚያረጋግጡ ተግባራት በጋራ እየተሰራ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.534,9.778,0.356,10.534,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af9f7e1f15a1,test,ከከተማዋ ነዋሪዎች መካከል ወጣት አንተነህ ገብረሚካኤል፤ የኮሪደር ልማቱ በተለይም የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ ችግርን የፈታ በመሆኑ ተደስተናል ብሏል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.254,8.355,0.536,9.254,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df08595d858a,test,የቴአትርና የፊልም ባለሙያው ተስፉ ብርሃኔ በበኩሉ፤ ሲኒማ ቤቶቹ ለተመልካች ብቻ ሳይሆን ለኪነ ጥበብ ባለሙያዎች  አመቺ ምህዳር የፈጠሩ ናቸው ብሏል።,spk_e7c345e63c8b,am,8.893,8.509,0.385,8.893,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de2f78245c63,test,ኮምፕሌክሶቹ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም አገር በቀል ትውፊትን የሚያሳዩ የጥበብ ስራዎችን እንዲያቀርቡ የሚያስችሉ መሆናቸውን የገለጹት የቴአትር አዘጋጅ  የሆኑት ራሔል ተሾመ ናቸው።,spk_e7c345e63c8b,am,11.174,10.782,0.392,11.174,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_640c41cd9ede,test,በቆዳ ላይ የሚወጣ ሽፍታ፣ እባጭ እንዲሁም ማንኛውም ነገር የቆዳ ህመም ተብሎ እንደሚጠራ በአለርት ሆስፒታል የቆዳና አባላዘር ሕክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ዓለምፀሐይ ጌታቸው ይገልጻሉ።,spk_e7c345e63c8b,am,10.733,10.357,0.376,10.733,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94a2f41974a7,test,ሴቶችን በማደራጀት እውቀትና ክህሎታቸውን በማሳደግ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትና የውሳኔ ሰጭነት ሚናቸውን ለማሳደግ ፎረሙ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.614,10.248,0.365,10.614,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba88a5ab391a,test,የኬሮግራፊ ባለሙያው ጌታሁን ስሜ በበኩሉ የህዝብን አንድነትና ሰላም የሚያረጋግጡ የጥበብ ስራዎችን መስራት የዘወትር ተግባራችን ሊሆን ይገባል ብሏል።,spk_e7c345e63c8b,am,8.854,8.189,0.354,8.854,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad841991acc8,test,በብሔራዊ ፓርኩ ከሚገኙ ዋና ዋና የዱር እንስሣት ዝርያዎች መካከል፤ ዝሆን፣ ጎሽ፣ የቆላ አጋዘን፣ የዱር አሳማ፣ መጋላ ቆርኬ፣ አንበሳ፣ ነብር፣ አቦ ሸማኔ፣ የዱር ውሻ ከፊሎቹ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,13.053,11.719,0.384,13.053,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_016e9a1ef3b2,test,የሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን ውጤታማነት ለማረጋገጥ ከልማት ድርጅቶች ጋር በትብብር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።,spk_e7c345e63c8b,am,8.133,7.765,0.369,8.133,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35e528ecc6de,test,የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትም ከገዳ ስርዓት በመነጨው ቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተሰኘ የህዝቡ ነባር የመረዳጃ ስርዓትን ህጋዊ መሰረት አስይዞ እየተገበረ ሲሆን ውጤት እያስገኘ መሆኑን የክልሉ ቡሳ ጎኖፋ ገልጿል።,spk_e7c345e63c8b,am,14.813,13.691,0.359,14.813,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2c9060ab676,test,የሰሜን ጎጃም ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ተስፋ ሞላ በበኩላቸው፤ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የጤና ተቋማትና ጤና ባለሙያዎችን በማስተባበር ለበርካታ አቅመ ደካሞች ሕክምና በነጻ መሰጠቱን ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.854,11.745,0.36,12.854,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4af2b00655fa,test,ሌላው የኦሮሞ ባህልና ታሪክ ተመራማሪና መምህር የሆኑት አስሀፋ ተፈራ ( ዶ/ር)  የገዳ ስርዓት ለሰላም እና አብሮነት ጠቃሚ እሴቶች እንዳሉት ጠቅሰዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.053,9.637,0.416,10.053,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cec450af40de,test,እስከ አሁን በዓለም ላይ ከ3ሺህ የሚበልጡ የተረጋገጡ የቆዳ ህመም ዓይነቶች እንዳሉ ጠቁመው፤ ምርምር ላይ ያሉ ኬዞችም ስላሉ ቁጥሩ ከዚህም ሊልቅ እንደሚችል ነው ያመላከቱት።,spk_e7c345e63c8b,am,11.094,10.379,0.388,11.094,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_a3e297a70445,test,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ተወካይ አቶ አሳልፈው አመዲን  የሴቶች፣ ህጻናት፣ አረጋዊያንና አካል ጉዳተኞች ማህበራዊ ችግሮችን መቅረፍ የሚያስችሉ ተግባራት እየተሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,11.454,10.732,0.363,11.454,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_303736b320d8,test,በተለይ ሴቶች የምክክር ሂደቱ ሃሳባቸውን የሚያንፀባርቁበት ለሠላም ያላቸውን አቋም የሚያሳዩበት እንደሆነ ጠቅሰዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,6.253,5.892,0.361,6.253,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a14b846f7a4,test,በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን በበኩላቸው፤ ጥራት ያለው የትርጉም ስራ ለዲፕሎማሲ መጠናከርና የጋራ መግባባት ለመፍጠር እገዛ ያለው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,10.893,10.006,0.369,10.893,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4bb45503c491,test,በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት የእስራኤል ምክትል አምባሳደር ቶሜርባር ላቪ በበኩላቸው እስራኤልና ኢትዮጵያ ዘመናትን የተሻገረ ወዳጅነት እንዳላቸው አስታውሰዋል፡፡,spk_e7c345e63c8b,am,9.414,9.043,0.371,9.414,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1db49f8b67a0,test,በሌላ በኩል በየደረጃው ያሉ የሴቶች አደረጃጀቶችን በማሳተፍ የአረንጓዴ አሻራ ስራዎች እና የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.014,8.257,0.355,9.014,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a850597ec54a,test,ይህም ሁሉን አቀፍ ኦዲት ለማካሄድ ያለውን የእውቀትና የክህሎት ክፍተትን በመቅረፍ ተቋማዊ አቅምን ከማጠናከር ባለፈ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አካታችነትን እንዲሁም የሥርዓተ ጾታ እኩልነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,12.934,12.429,0.504,12.934,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ddc733a400af,test,በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ኤጀንሲ ምክትል ተጠሪ ሻራክ ዱሳቤ በበኩላቸው  ኢትዮጵያ ለሥርዓተ- ጾታ ኦዲት ትግበራ የሰጠችውን ትኩረት አድንቀዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,9.614,8.945,0.354,9.614,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7469549d3f2c,test,ሊፈርስ በተቃረበ ቤታቸው በክረምት ለዝናብና ውርጭ፤ በበጋ ደግሞ ለፀሐይና ነፋስ ተጋልጠው ሲኖሩ እንደነበር የገለጹት ደግሞ በአነደድ ወረዳ የአንበር ቀበሌ ነዋሪ ወይዘሮ አይቸሽ ተሾመ ናቸው።,spk_e7c345e63c8b,am,12.414,11.529,0.479,12.414,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d244109de24d,test,የገዳ ስርዓት እሴቶች ሰላምን ማጽናት እና የህዝቡን አብሮነት የሚያጠናክሩ ለጋራ ልማት ትልቅ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ ናቸው ብለዋል።,spk_e7c345e63c8b,am,7.654,7.289,0.364,7.654,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e8dc43b5b55,test,አሁን ላይ የቤታቸው ግንባታ በመጀመሩ ከችግራቸው እንደሚላቀቁ ጠቁመው ለተደረገላቸው ድጋፍ አመስግነዋል ።,spk_4adfd3b8288f,am,7.4,5.835,0.767,7.4,-20.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f264e2445d5,test,የብልጽግና ትርክት እያንዳንዱን ዜጋ፣ ቤተሰብ እና መንደር ካልነካ የተሟላ ሊሆን አይችልም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_4adfd3b8288f,am,8.54,7.608,0.431,8.54,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2718d76a899d,test,ስለዚህ አብዛኛው የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ አሁንም ገጠር ውስጥ ስለሚኖር፤ ገጠሩን መቀየር ያስፈልጋል ሲሉ በአጽንኦት ገልጸዋል።,spk_4adfd3b8288f,am,5.96,5.076,0.427,5.96,-21.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_852cba674b94,test,በከተማው የአረጋውያንና አቅመ ደካሞች ችግር ለማቃለል የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ እታገኝ ኃይለማርያም ናቸው።,spk_4adfd3b8288f,am,9.6,8.514,0.493,9.6,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b255a370ab01,test,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በባሕርዳር ፈለገ ሕይወት ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ግቢ የተቋቋመውን ሁለንተናዊ የለውጥ መሪነት ስርዓተ ፆታ እኩልነት የስልጠና ማዕከልንም ጎብኝተዋል።,spk_4adfd3b8288f,am,15.16,13.444,0.437,15.16,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_438584126681,test,በተያዘው ዓመትም በክልሉ 4 ሚሊዮን ህዝብ በጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_4adfd3b8288f,am,9.0,6.784,0.667,9.0,-22.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f9ed1df2ae99,test,የአቅመ ደካሞችን ችግር ለማቃለል የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አመላክተዋል ።,spk_4adfd3b8288f,am,3.9,3.389,0.511,3.9,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_72c5bef9725c,test,ርዕሰ መስተዳድሩ በጎነትን ባህል በማድረግ የአቅመ ደካሞችን ችግር ለማቃለል የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ጠቁመው ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አመላክተዋል ።,spk_4adfd3b8288f,am,8.92,7.418,0.426,8.92,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_81856b835751,test,በከተማው በሚገኙ የጤና ተቋማት በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ950 ሺህ ለሚበልጥ ሕዝብ  የሕክምና አገልግሎት መስጠታቸውን ከጤና መምሪያው የተገኘው መረጃ ያመላክታል።,spk_fe2763be3c83,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-18.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_814aa49ce2d0,test,"የጤና ሚኒስቴር የመድሀኒት አቅርቦት እና የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳለጥ ""ጤንነቴ"" የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያ አስመርቋል።",spk_fe2763be3c83,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-16.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_c9f083e5a54c,test,የብርሃን ጉዞ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪ ትንሳኤ ገላና፤ ስትራቴጂው ያለፉባቸውን የትምህርት እርከኖች ዕውቀት እያሻሻለላቸው መሆኑን ተናግራለች።,spk_fe2763be3c83,am,12.694,12.263,0.0,12.694,-25.5,female,18-24,,16000,4,0 clip_e0c6ba42cde9,test,ኢሬቻ ሁሉም በጋራ የሚያከበረውና የአብሮነት መገለጫ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ አባገዳ ወልደ አብ ናቸው።,spk_fe2763be3c83,am,5.894,5.894,0.0,5.894,-19.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_989b05c1b1c0,test,• በጡት ላይ የሚከሰት እብጠት፣ ደም የቀላቀለ ፈሳሽ ከጡት መውጣት፣ የጡት ቆዳ ወደ ውስጥ መሰርጎድ፣ የጡት ጫፍ ወደ ውስጥ መግባት፣ የጡት ቆዳ መልክ መቀየር እንዲሁም መሸብሸብ፣ የጡት መጠን እኩል አለመሆን፣ የንፍፊት እብጠት የመሳሰሉት ከጡት ካንሰር ምልክቶች መካከል መሆናቸውንም ጠቅሰዋል።,spk_fe2763be3c83,am,18.253,18.253,0.0,18.253,-20.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_c6b37dbd3cb9,test,ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የማህበረሰቡን ባህል፣ ቋንቋ እና የኪነጥበብ እሴቶችን በማልማት ለቱሪዝም ልማት ለማዋል እያደረጉ ያሉት ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተመለከተ።,spk_fe2763be3c83,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-19.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_74d6a1e388e9,test,በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ጭምር የሚሳተፉበት የቤት ግንባታና እድሳት ተግባር እየተከናወነ ነው።,spk_fe2763be3c83,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-21.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_646e76c332fe,test,የአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥ እና የህክምና ኦክሲጅን አጠቃቀም በተሞክሮነት የሚወሰድ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ ተናገሩ።,spk_fe2763be3c83,am,8.694,8.37,0.0,8.694,-18.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_d4b86f91737f,test,የክልሉ ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ካሰች ኤልያስ፤ በክልሉ ከ4 ነጥብ 5 ሚልዮን በላይ ወጣቶች የተሳተፉበት የክረምት ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በማከናወን ከ8 ነጥብ 3 ሚልዮን በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,14.534,14.534,0.0,14.534,-17.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_4943e6403cf9,test,በብዝሃ ኢኮኖሚ ምርታማነትን በማሳደግ በንጥረ ነገር የበለፀጉ ምግቦችን ለሁሉም ህብረተሰብ ተደራሽ ለማድረግ እየተደረገ ያለው እንቅስቃሴ በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ ተቀባይነት እያገኘ መምጣቱን አንስተዋል፡፡,spk_fe2763be3c83,am,12.254,12.254,0.0,12.254,-18.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_b8f519a89d81,test,ያለፈው ዓመት ፈጣሪ ከጎናችን፣ ስኬት በደጃችን መሆኑን ያየንበት ዓመት ነበር፡፡ በግብርና፣ በቱሪዝም፣ በማዕድን፣ በአምራችነት እና በአይሲቲ ዘርፎች ያስመዘገብናቸው ውጤቶች ይሄንን ይመሰክራሉ፡፡ ኢትዮጵያን ያህል ሀገር፣ ኢትዮጵያውያንን ያህል ሕዝብ ይዘን በትጋት ከሠራን፣ ከዚህ በላይ ድል ልናሳካ እንደምንችል ምስክራችን የሕዳሴ ግድብ ነው፡፡,spk_fe2763be3c83,am,18.733,18.733,0.0,18.733,-17.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_8faa6ee0eab7,test,ኢትዮጵያም በሁሉም መስክ የማንሰራራት ጉዞዋን የሚያበስሩ ተጨባጭ ስኬቶችን ማስመዝገብ እንደቻለች አስታውቀዋል።,spk_fe2763be3c83,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-20.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_d7e243ada15e,test,ወጣት እስማኤል አህመድ  በበኩሉ ከተለያየ የኢትዮጵያ አካባቢዎች በመምጣት ተሰባስበን የመውሊድ በዓል ማክበራችን አንድነታችንን ለማጠናከርና ለመተዋወቅ እድል ፈጥሮልናል ብሏል።,spk_fe2763be3c83,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-20.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_ec4ffe66db7c,test,የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ከመደበኛው ሀገራዊ ተልዕኮው በተጓዳኝ ማህበራዊ ሀላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ገለጸ።,spk_fe2763be3c83,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-16.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_33dfe8ec31e6,test,የጉባዔው ዓላማም የዳኞችን የሕግ የበላይነትን የማረጋገጥ ጥረትና የመሪነት ሚናቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ለማስቻል መሆኑን አንስተው ፤ በጉባዔው የዳኝነት ሪፎርም፣ የክልሉ የ25 ዓመት አሻጋሪ የልማት ፋኖተ ካርታና የ5 ዓመት ስትራቴጅክ ዕቅድ ላይም  ምክክር ተደርጓል ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,19.413,19.413,0.0,19.413,-16.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_3bcef64c1929,test,በዚህም በወረዳው የጸጥታ ስጋት ተወግዶ፤ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት ተፈጥሮ አስተማማኝ ሰላም መፍጠር ተችሏል ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,8.493,7.359,0.421,8.493,-15.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_97daccc4d7a6,test,በምክክር መድረኩ የፍትህ ሚኒስትር ሀና አርአያስላሴ፣ የፍትህ ሚኒስትር ዲኤታዎች፣ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንቶችና የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-14.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_01ebfbcc5439,test,በተለይም በባሌ ዞን ለጤና መድህን አገልግሎት ከአባላቱ የሚሰበሰበው ገንዘብ በአንድ ቋት የማሰባሰብ የአሰራር ሂደት ወደ ሌሎች ዞኖች እንዲሰፋ በማድረግ የጤና መድህን አገልግሎትን ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ የሚሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,13.573,13.573,0.0,13.573,-18.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_433d202e12f3,test,በሀገራዊ ምክክሩ በንቃት በመሳተፍ ለዘላቂ ሰላምና ለጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ የድርሻቸውን እንደሚወጡ በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ገለጹ።,spk_fe2763be3c83,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-19.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_b0f76ff27557,test,የአፍሪካ ህብረት በአህጉሪቱ ህጻናት ያለባቸውን የማንበብ እና የመረዳት ችግር እ.አ.አ በ2035 ለማስቀረት በልዩ ትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ አስታወቀ።,spk_fe2763be3c83,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-16.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_1945e4fbc67d,test,ለተግባሩ ስኬትም የባለ ድርሻ  አካላት ተሳትፎ እንዲጠናከርም ጠይቀዋል።,spk_fe2763be3c83,am,4.013,4.013,0.0,4.013,-19.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_e14e9c3619cd,test,አሁን ላይ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ባመቻቸላቸው እድል ልክ እንደልጃቸው በመንከባከብ ለቁም ነገር ለማብቃት አንድ ተማሪ ዛሬ መረከባቸውን ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.133,8.7,0.0,9.133,-16.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_945aa8325261,test,የቤቶቹን ግንባታ መጠናቀቅ ተከትሎ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሄራዊ ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ቀነአ ያደታ (ዶ/ር) በስፍራው በመገኘት ለነዋሪዎቹ አስረክበዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-17.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_301e1d30bdc7,test,ቢሮው በክልሉ በስርዓተ ፆታ እኩልነት አተገባበርና በታዩ ውስንነቶች ላይ ከኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርስቲና ከክልሉ የስራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ ጋር በመተባበር ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት የምክክር መድረክ በአዳማ አካሄዷል።,spk_fe2763be3c83,am,13.133,13.133,0.0,13.133,-17.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_f9601fd1a08c,test,በዚህም መሰረት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በመቀሌ ለአቅመ ደካማ ወገኖች የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ማስጀመሪያ የመሰረት ድንጋይ አኑረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-20.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_710bcbac1026,test,አገራት በሰው ልጅ ልማት ላይ የሚያፈሱት ካፒታል በመካከላቸው ለሚፈጠረው የኢኮኖሚ ልዩነት ምክንያት እንደሚሆን ነው የገለጹት፡፡,spk_fe2763be3c83,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-20.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_cfc5e39a1e2a,test,"""የትምህርት ጥራት ለሁለንተናዊ ብልፅግና"" በሚል መሪ ሀሳብ በክልሉ ትምህርት ቢሮ የተዘጋጀ 2ኛው የትምህርት ጉባኤ በወራቤ ከተማ ተካሄዷል፡፡",spk_fe2763be3c83,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-19.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_be970ddd7815,test,ኢሬቻ የህዝቦች አንድነትና አብሮነት የሚገለፅበት ሀገራዊ እሴት መሆኑን በብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ምክትል እና የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ዓለምፀሐይ ሽፈራው ገለጹ።,spk_fe2763be3c83,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-18.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_23adb5675bf5,test,የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀገራዊ ጉዳይ ላይ ሰላምና ልማትን ማምጣት መሆኑን በአግባቡ የተገነዘብን በመሆኑ እስካሁን እያገዝነውና እየደገፍተው መጥተናል ያሉት ደግሞ ሌላኛው የሀገር ሽማግሌ አቶ አዳሙ ኪሮ ናቸው።,spk_fe2763be3c83,am,14.694,14.389,0.305,14.694,-19.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_c134b456e5d1,test,ሀገር የጋራ ነው ያሉት ዑስታዝ አቡበከር፤ የሀገርን መሰረትና መገለጫዎቿን የሚጻረሩ አካሄዶችን የማረም፣ ትውልድ የመቅረጽ፣ የማነጽና የመገሰጽ ኃላፊነት የሁላችንም ነው ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-17.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_21868afb7914,test,መንግስት የዜጎችን የትምህርት ተደራሽነት ለማረጋገጥና ለመማር ማስተማር ምቹ ምህዳር ለመፍጠር በትምህርት ፖሊሲ በርካታ ስራዎች እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,10.694,10.093,0.0,10.694,-19.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_3489fbaa7dc1,test,ባርሴሎና 15 ጊዜ ውድድሩን በማሸነፍ የክብረ ወሰኑ ባለቤት ነው። አትሌቲኮ ቢልባኦ ሶስት ጊዜ ዋንጫውን አንስቷል።,spk_fe2763be3c83,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-19.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_d2bd5046fd7a,test,ከዚህ በተጓዳኝም  የወባ  በሽታ ስርጭት በሚታይባቸው ስድስት ወረዳዎች እድሜያቸው ከአንድ ዓመት በታች ለሆኑ ሕፃናት  በመደበኛ ክትባት የመስጠት ተግባር መጀመሩን አስታውቀዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.493,9.493,0.0,9.493,-17.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_db212e085320,test,ማዕከሉ በሁለት ዙር ስልጠና ያሳለፋቸው ሴቶች ስኬታማ ህይወት እየመሩ ነው ያሉት ከንቲባ አዳነች÷ በ3ኛ ዙር የተመረቁ ሴቶችም በሙያቸው የሚሰማሩበት ዕድል መመቻቸቱን ለተመራቂዎቹ አብስረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-20.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_b0889c1627ce,test,የዛሬው መድረክ ዓላማም የታክሲ ባለንብረቶችና አሽከርካሪዎች ሕገወጥነትን በመከላከል ፈጣንና ውጤታማ አገልግሎት ለሕብረተሰቡ እንዲሰጡ ለማስገንዘብ ጭምር እንደሆነ  ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-16.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_83099d23739b,test,በዚህ ወቅት  በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና ማህበራዊ ልማት፣ ባሕልና ስፖርት የቋሚ ኮሚቴ አባል ወይዘሮ ገነት ቤተ እንደተናገሩት፤ በከተማዋ የሚገኙ የጤና ተቋማት የሚሰጡትን የሕክምና አገልግሎት አሰጣጥ ለማዘመን እያደረጉት ያለው ጥረት መልካም ነው።,spk_fe2763be3c83,am,14.793,14.793,0.0,14.793,-18.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_6663d8f3762a,test,በምረቃው ወቅት አቶ ደስታ እንደገለጹት፥ በክልሉ የመገናኛ ብዙሀን መጠናከር የክልሉን ባህልና ዕሴቶች ለተቀረው ዓለም በተገቢው መንገድ ለማስተዋወቅ ፋይዳው የጎላ ነው።,spk_fe2763be3c83,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-19.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_ad5dc0a9f979,test,በሆስፒታሉ ቅጥር ጊቢ  የተጀመረው የኦክስጂን ማምረቻ  ግንባታ እንደተጓተተ መረዳታቸውን  ጠቁመው፤  በፍጥነት ተጠናቆ ለአገልግሎት እንዲበቃ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመነጋገር እልባት እንዲያገኝ እንደሚሰራ ገልጸዋል።,spk_fe2763be3c83,am,12.094,12.094,0.0,12.094,-17.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_e8fcfdf3b022,test,በክልሉ በኮሪደርና በሌሎች ተያያዥ የልማት ፕሮጀክቶች ምክንያት ከይዞታቸውና አካባቢያቸው ለተነሱ ባለይዞታዎች ተገቢ ካሳና ምትክ ቦታ በመስጠት የህብረተሰቡን ቅሬታ ከማስቀረት ባለፈ መላው የክልሉ ህዝብ ስራው ላይ በባለቤትነት ስሜት በስፋትና በንቃት ማሳተፍ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,19.613,19.613,0.0,19.613,-15.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_a6055c62e470,test,በተለይም ዜጎች የጤና መድህን አባል በመሆን ዓመቱን ሙሉ እንዲታከሙ የተመቻቸው ሁኔታ በገንዘብ እጦት ምክንያት ዜጎች የጤና እክል እንዳያጋጥማቸው እየደገፈ መሆኑን በመስክ ምልከታ ጭምር ማረጋገጣቸውን ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-18.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_1057389479ca,test,የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ከቼክ ብሔራዊ ሙዚየምና ከቼክ ዲቨሎፕመንት ኤጀንሲ ኃላፊዎች ጋር ስምምነቱን በፕራግ ከተማ ተፈራርመዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-18.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_6e0679091482,test,በቱሪዝም ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ ዓለማየሁ ጌታቸው በጉባኤው እንደገለጹት ባህልና ቋንቋ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን የሚያጠናክሩ የአንድ ማህበረሰብ መገለጫዎች ናቸው።,spk_fe2763be3c83,am,12.334,12.334,0.0,12.334,-18.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_c37f61077092,test,በዘርፉ የተለያዩ ማህበራትን በማሰባሰብ የሚያደራጅ የጥበባት ካውንሰል ለማቋቋም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-20.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_7d5476abff07,test,የአንድ ቋት አገልግሎቱ ከክፍያ ጋር ተያይዞ ይነሳ የነበረውን የተጠቃሚዎች ቅሬታ በመፍታት ጥራት ያለው አገልግሎት እንዲሰጡ ያስቻለ በመሆኑ አጠናክረው እንደሚቀጥሉም አመልክተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-17.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_ac04636eb9bf,test,ከቤቶቹ በተጨማሪ ህፃናት ከትምህርት ገበታ እንዳይለዩ የተጀመረውን የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ለማሳካት ቢሮው ከ150 ሺህ ብር በላይ ወጪ የተገዙ የትምህርት ቁሶች ድጋፍ መደረጉን አንስተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,12.454,12.454,0.0,12.454,-18.9,female,18-24,,16000,4,0 clip_8868c44afddd,test,የክልሉ የፀጥታ አካላት ህግን መሰረት ባደረገና በሀገር ደረጃ የወጣውን ስታንዳርድ በመመርኮዝ ተልዕኮአቸውን እንዲፈጽሙ የሚያስችሉና የቴክኖሎጂ እውቀት የሚያስጨብጡ ስልጠናዎች እየወሰዱ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።,spk_fe2763be3c83,am,12.534,12.201,0.0,12.534,-17.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_9d97a335b1e4,test,የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) እንደገለጹት፥ በዲጅታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ተጨባጭ ለውጥ ከመጣባቸው ዘርፎች ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አንዱ ነው።,spk_fe2763be3c83,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-20.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_3dbb304369c3,test,የመስቀል በዓል የከተማችን ድምቀት፣ የቱሪዝም መስህብ ነው ያሉት ከንቲባዋ ሃይማኖታዊ ትውፊቱን እና አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ በድምቀት እንዲከበር የከተማ አስተዳደሩ ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝም አስረድተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-20.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_597194d793a4,test,በዚህም በስድስት ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሎች የስፔሻሊቲ ህክምና ትምህርት እና የህክምና ስርዓቱን ለማጠናከር የሚያግዝ 146 ሚሊየን ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ መደረጉን ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-21.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_fac3b219c81d,test,የ2017 ምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ሰብሳቢ ጅብሪል ዑስማን ምርጫውን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-16.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_56a8c0393daf,test,በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት በክልሉ ከ32 ሺህ በላይ የመንግስት አመራሮች እና ባለሙያዎች ሀብት የመመዝገብ ሥራ መከናወኑንም ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-18.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_22c1d4ba4bab,test,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት የስፖርት ማዘውተሪያ ልማት ስራዎች በትኩረት እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ።,spk_fe2763be3c83,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-17.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_840ce7345e2b,test,መንግስት ለዜጎች ጠንካራ የማህበራዊ ጥበቃ ስርዓት ለመዘርጋት የጀመረውን ተግባር እንደሚቀጥል የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ( ዶ/ር) ገለፁ።,spk_fe2763be3c83,am,10.653,9.902,0.356,10.653,-18.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_a509be452ca0,test,በተጨማሪም የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ‘ሆፕ ፎር ኢትዮጵያን ፒዩፕልስ ‘ ከተሰኘ የበጎ አድራጎት ማህበር ጋር አብሮ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምንት አድርገዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-18.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_fb2542a6630a,test,በጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማቱ ትብብር በጥራትና በፍጥነት ተገንብቶ የተበረከተላቸው ወገኖች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ይህንን ላስተባበሩ ሁሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-18.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_4a57d29bfc5d,test,በዚህ ረገድ መምህራን ያሳዩት የላቀ ተሳትፎ መጠናከር እንዳለበት አንስተው፥ በተለይ የትምህርት ስርዓቱን ከሀገር በቀል ዕውቀት ጋር ተሰናስሎ እንዲሄድ እየተደረገ ያለው ጥረት ውጤታማ እንዲሆን የሁሉንም ተሳትፎ እንደሚፈልግ አመልክተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,14.454,14.454,0.0,14.454,-16.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_541640966da7,test,ለሀገር ክብር፣ ጥቅምና ገጽታ ቀይ መስመር ማበጀት እንደሚያሻም ነው ዑስታዝ አቡበከር ያስገነዘቡት።,spk_fe2763be3c83,am,5.614,5.614,0.0,5.614,-17.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_739e681461ae,test,ኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ በአዲስ አበባ የህፃናት ሙዚየም ለማቋቋም የሚያስችል ስምምነት ተፈርመዋል።,spk_fe2763be3c83,am,5.534,5.534,0.0,5.534,-18.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_e1feb2718ed7,test,የቼክ መንግስት ይህንን ሙዚየም ለማቋቋም ለሚያደርገው የገንዘብ እና የቴክኒክ ድጋፍም ምስጋና አቅርበዋል ሲል ኢቢሲ ዘግቧል።,spk_fe2763be3c83,am,6.373,6.373,0.0,6.373,-21.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_1ac3c85737c3,test,በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ መስፍን ጣሰው እንደገለጹት፤ በዞኑ የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት  ቅንጅታዊ ስራዎች ተግባራዊ  እየተደረጉ ነው።,spk_fe2763be3c83,am,8.373,8.014,0.0,8.373,-19.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_679fd5073f1d,test,ምክክሩ የማህበረሰብ ፍትህ ስርዓትን ለማስፋፋት የተጀመረውን ጥረት ለማጠናከር ወሳኝ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,6.093,6.093,0.0,6.093,-15.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_980f069ce4bc,test,በዘርፉ ላይ የሚንቀሳቀሱ አለማቀፍ ማኅበራት እንዳስታወቁት የቱሪዝም ዘርፉ በዚህ ዓመት 93 በሊዮን ዶላር ኪሳራ ሊገጥመው ይችላል፡፡,spk_fe2763be3c83,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-17.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_0145394057c3,test,በአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር)  በበኩላቸው፣ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናት ወደ ትምህርት ቤት በመምጣት እውቀት እንዲቀስሙ ለማስቻል ትኩረት መሰጠቱን አወስተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,15.373,15.373,0.0,15.373,-19.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_a5ea0841294c,test,ለአብነትም የታላቁ የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁን፣ በአረንጓዴ አሻራ፣ በስንዴ ምርታማነትና መሰል የልማት መስኮች ስኬት መመዝገባቸውን አስረድተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-22.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_cb83fa852d3c,test,ሚኒስትር ዴኤታዋ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ መንግሥት ለትምህርት ጥራት እና ቅድመ መደበኛ ትምህርት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።,spk_fe2763be3c83,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-15.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_dd4bb73b001e,test,የወንዙ ሙላት በተለይ በክረምት ወቅት ከፍተኛ በመሆኑ የወንዙን ዳርቻ ጥሶ በመውጣት በአርባ ምንጭና አካባቢው በተደጋጋሚ ጉዳት ሲያስከትል ይስተዋላል።,spk_fe2763be3c83,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-16.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_fb2f487a6628,test,በዓለም አቀፍ ደረጃ በሴቶች ላይ ከሚከሰቱ የካንሰር ህመሞች እስከ 30 በመቶውን የሚይዘው የጡት ካንሰር እንደሆነ የዘርፉ የሕክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ።,spk_fe2763be3c83,am,9.213,9.213,0.0,9.213,-19.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_0d30a84a8180,test,ጊፋታ በዩኔስኮ እንዲመዘገብ የሚደረገው ጥረት ከግብ እንዲደርስም የክልሉ መንግስት የሚጠበቅበትን ሁሉ ያደርጋል ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-17.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_1e51134b5832,test,በተለይም የህዝብ የአደባባይ በዓላት እሴቶችን በማክበር አንድነታችንን የበለጠ በማጠናከር የማንሰራራት ጉዞአችንን ስኬታማ እናደርጋለን ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-17.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_3cd17704a8e5,test,የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግደው ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ የፍትሕ ዘርፉን አሠራር ለማሻሻል በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ ናቸው።,spk_fe2763be3c83,am,13.694,12.75,0.0,13.694,-18.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_b62fa2970612,test,ዩኒቨርሲቲው ባካሄደው ጉባኤ በኪነ ጥበብ፣ በስነ-ጽሁፍና በታሪክ ዘርፍ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ደራሲያንና ከያኒያን እውቅናና ሽልማት አበርክቷል።,spk_fe2763be3c83,am,9.213,9.213,0.0,9.213,-20.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_97ef0edca649,test,በመርሃ ግብሩ ላይ መልእክት ያስተላለፉት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ፤ የመስቀል ደመራ በዓልን ስናከብር ፍቅርን፣ ሰብአዊነትንና አብሮነትን በማጠናከር መሆን አለበት ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,17.294,17.294,0.0,17.294,-17.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_49d48ea255c7,test,በመዲናዋ የ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል የጎላ የእሳት አደጋ ክስተት ሳይደርስ በሰላም መከበሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።,spk_fe2763be3c83,am,11.694,11.166,0.0,11.694,-17.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_b105a1319516,test,በዚህም ዩኒቨርሲቲዎች ያሉባቸውን አካባቢዎች ባህል፣ ቋንቋና ኪነጥበብ በማጥናትና በማስተዋወቅ ለህዝብ ጥቅም ለማዋል የጀመሩትን ተግባር አጠናክረው ማስቀጠል እንዳለባቸው ገልጸዋል።,spk_fe2763be3c83,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-21.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_4e62db2098ec,test,ኢትዮጵያ ነገን ዛሬ ስትሠራ ለሌሎች አፍሪካውያን ጭምር የሚያሻግር እሳቤን በመያዝ ነው፡፡,spk_fe2763be3c83,am,4.854,4.854,0.0,4.854,-19.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_b70c0ac5262a,test,በማህበሩ የአቅም ግንባታና ስልጠና ሀላፊ አክሊሉ ተስፋዬ (ዶ/ር) በትምህርት ክህሎትና እድገት፣ምርምርና መሰነድ፣ባህልና ፈጠራ ባለሙያዎች አቅም ግንባታ ላይ እንደሚሰሩ ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-19.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_42bb1d0070ff,test,በዚህም የህብረተሰቡንና የሌሎች አካላትን ተሳትፎ በማሳደግ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል፣ የተማሪዎች ምገባን የማጠናከርና የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚያስችሉ በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_fe2763be3c83,am,13.534,13.097,0.0,13.534,-15.7,female,18-24,,16000,4,0 clip_a44dc3fa398f,test,የተጀመረው ተግባር የከተማዋን እና የአካባቢውን ማህበረሰብ ገጽታ በበጎ ሁኔታ ለመገንባት እንደሚያስችል የተናገሩት ደግሞ የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ወርቃለማሁ ኮስትሬ ናቸው።,spk_fe2763be3c83,am,12.893,12.578,0.0,12.893,-19.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_066e84a57ea1,test,በ20ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሊድስ ዩናይትድ ማንቼስተር ዩናይትድን በሜዳው አስተናግዶ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተለያይተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,7.213,7.213,0.0,7.213,-19.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_d2a07e5c7c06,test,የትምህርት ቁሶችን ከጤና ቢሮ የተረከቡት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሱልጣን አልይ፣ እየተከናወነ የሚገኘው የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ትምህርት ለትውልድ ሀገራዊ ንቅናቄ እንዲሳካ እያገዘ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_fe2763be3c83,am,13.053,13.053,0.0,13.053,-18.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_d9a8377a9b06,test,በኦሮሚያ የስርዓተ ፆታ አካታችነት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን በመፍታት የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ተግባር እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ገለፀ።,spk_fe2763be3c83,am,11.414,11.053,0.0,11.414,-16.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_b64204402fa8,test,በበጀት ዓመቱ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ከህብረተሰቡና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በገንዘብ፣ በጉልበትና በአይነት 237 ሚሊዮን ብር የሚገመት ሀብት በመሰብሰብ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻልና ግብዓት የማሟላት ስራ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,16.134,15.673,0.0,16.134,-16.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_150aeb5bf775,test,የመስቀል በዓል በድምቀት እንዲከበር፣ አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ እንዲጠናቀቅ እንደ ሌሎች የአደባባይ በዓላት ሁሉ የከተማ አስተዳደሩ አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_fe2763be3c83,am,10.854,10.854,0.0,10.854,-23.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_d43595879d2d,test,የተጠናቀቁትና በሂደት ላይ የሚገኙት  የውሃ ፕሮጀክቶች  ከመንግስት ፣ ከሕብረተሰቡና አጋር ደርጅቶች ከአንድ ነጥብ ስምንት ቢሊዮን ብር በላይ አስተዋጽኦ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-17.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_01ba828e2929,test,የመስቀል ደመራ በዓልን ስናከብር ፍቅርን፣ ሰብአዊነትንና አብሮነትን በማጠናከር መሆን እንዳለበት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ በርተሎሜዎስ ተናገሩ።,spk_fe2763be3c83,am,14.653,14.653,0.0,14.653,-16.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_da1467247457,test,በአምስት የተለያዩ ዘርፎች የሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ ከዛሬ ነሐሴ 9 እስከ 11 ቀን 2017 ዓ . ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል በየመስጅዶች የሚካሄድ መሆኑ ይታወቃል።,spk_fe2763be3c83,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-17.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_46030ac23f5c,test,መንግስት የትምህርት ቤት ምገባን የሪፎርሙ አካል ማድረጉ የተማሪዎችን የማቋረጥ ምጣኔ በመቀነስ በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ማስቻሉንም ነው የተናገሩት።,spk_fe2763be3c83,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-16.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_31df1463c502,test,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሰባት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ጋር በጋራ በመሆን የህብር ቀንን ምክንያት በማድረግ ለልዩ ልዩ ተቋማት የቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል።,spk_fe2763be3c83,am,10.334,9.815,0.0,10.334,-20.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_45fce87b1b7a,test,በዞኑ ባሉ ወረዳዎች ህብረተሰቡን በማሳተፍ ለወባ መራቢያ አመቺ የሆኑ እና ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን መድፈን መቻሉንም አክለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-18.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_671eb96e75c7,test,በዞኑ ባለፈው ዓመት ተመሳሳይ የክረምት ወቅት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ70 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው አገልግሎት መሰጠቱን ከመምሪያው የተገኘው መረጃ ያመላክታል።,spk_fe2763be3c83,am,10.614,10.614,0.0,10.614,-19.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_a208116f8c7a,test,መሳሪያዎቹ ለህፃናት፣ አጥንት፣ ድንገተኛ፣ ማህፀንና ፅንስ እንዲሁም ሰመመን ህክምና የሚጠቅሙ መሆናቸውን ገልፀው፤ የህክምና አገልግሎት ጥራትና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-21.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_979454ab4859,test,እ.አ.አ በ2021 በፍጻሜው ተገናኝተው አትሌቲኮ ቢልባኦ 3 ለ 2 አሸንፏል።,spk_fe2763be3c83,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-17.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_147ffc57b85f,test,ሚዲያ በቅጡ ካልተመራ ከዕድል ይልቅ ስጋቱ ያመዘነ፣ የማህበረሰባዊ መስተጋብር፣ የአብሮነትና የሰላም መሰረት የሆኑ እሴቶችን የሚያናጋ በመሆኑ መስመር ማበጀት እንደሚሻ ገልጸዋል።,spk_fe2763be3c83,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-17.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_2cf5dd4c9dde,test,በውይይቱ ላይ የመከላከያ ከፍተኛ መኮንኖችን ጨምሮ ሌሎችም አመራሮችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_fe2763be3c83,am,5.934,5.934,0.0,5.934,-16.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_de98b59ac71f,test,የዲላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ  መስፍን ደምሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው ፌስቲቨሉ በከተማው መካሄዱ የስፖርት እንቅስቃሴን ከማነቃቃት ባለፈ የከተማዋን ገጽታ ለመገንባት ድርሻው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,13.094,12.629,0.0,13.094,-19.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_5ee3600c8a4b,test,በክልሉ ተመሳሳይ የተዳፋት አቀማመጥና የአፈር ይዘት ባለባቸው የስምጥ ሸለቆ አካባቢዎች ተደጋጋሚ የመሬት ናዳ እያስተናገዱ መሆኑን ያነሱት ደግሞ በዩኒቨርሲቲው የስነ-ምድር ትምህርት ክፍል ኃላፊ ነገደ አብርሃ ናቸው።,spk_fe2763be3c83,am,13.373,13.373,0.0,13.373,-16.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_dea20b195230,test,በተለይም የአገልግሎት አሰጣጡን በዲጂታል ቴክኖሎጂ በማስደገፍ የታካሚዎችን ጊዜና ወጪ መቆጠብ የሚያስችል መልኩ እያከናወነ መሆኑ መልካም ስራ ነው ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-23.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_f1f7bd099a44,test,በቢሾፍቱ ከተማ የተከናወነው የኮሪደር ልማት ከተማዋን በማስዋብ ለኢሬቻ በዓል ድምቀት መሆኑን የገለጸው ደግሞ ተሊላ ጉርሙ ነው።,spk_fe2763be3c83,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-17.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_6ad9d1db70cc,test,የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ነገሪ ሌንጮ(ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አዋጁን ማስፈጸም የሚያስችል የሰው ሀይል የማደራጀትና ሌሎች የዝግጅት ስራዎችን ማከናወንን ጨምሮ የአዋጁ ማስፈጸሚያ ደንብና መመሪያዎችን የማዘጋጀት ስራ ከወዲሁ በትኩረት ሊሰራ ይገባል።,spk_fe2763be3c83,am,18.613,18.613,0.0,18.613,-18.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_224da9f7d328,test,በኦሮሚያ ክልል የጤና መድህን ስርዓት የታቀፉ ዜጎች ቁጥር 30 ነጥብ 1 ሚሊዮን መድረሱን የተናገሩት ደግሞ በክልሉ ጤና ቢሮ የኃብት አሰባሰብና የማህበረሰብ ተሳትፎ ዳይሬክተር አቶ ዲንቃ ኢረና   ናቸው።,spk_fe2763be3c83,am,11.854,11.854,0.0,11.854,-18.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_aaecb7535b2f,test,ለተግባራዊነቱም የአልጋ አጎበር ስርጭትና የኬሚካል ርጭት መካሄዱን እና ለወባ መራቢያ አመቺ የሆኑ እና ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና የመድፈን እንዲሁም የአካባቢ ጽዳት ቁጥጥር ተግባራት እየተከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,13.694,13.375,0.0,13.694,-18.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_fb3e793c2961,test,ከጅቡቲ በመነሳት ወደ ኢትዮጵያ በመግባት የተለያዩ የሀገሪቱን ክፍሎች በማቆራረጥ  ዛሬ ባሕርዳር ከተማ የደረሰችው ጣናነሽ ቁጥር ፪ ጀልባ በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት  የተገዛች ስትሆን፤ በጣና ሐይቅ ላይ  አገልግሎት  እንደምትሰጥ ይጠበቃል።,spk_fe2763be3c83,am,18.134,17.202,0.413,18.134,-18.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_160487a5239b,test,እነዚህ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ሥራዎች አመቱን ሙሉ ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ዶክተር ፅጌረዳ ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,5.574,5.574,0.0,5.574,-17.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_b6d899a27d04,test,እንዲሁም በዘርፉ እሴቶች ላይ ምርምር በማካሄድ፤ ግኝቶችን መሰረት በማድረግ በማልማት ለትውልድ ለማስተላለፍ የሚያደርጉት ጥረት መጠናከር እንዳለበትም እንዲሁ።,spk_fe2763be3c83,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-18.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_75ebe4cf0534,test,የሲቪል ማኀበረሰብ ዘርፉም በራስ አቅም የሚንቀሳቀስ እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፤ በዚህ ዙሪያ የሚሰሩ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.133,8.822,0.0,9.133,-18.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_e33e0335acf3,test,በአማራ ክልል የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ፈጣን፣ ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለበት ለማድረግ የሚያስችሉ አሰራሮች ተግባራዊ እየተደረጉ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ።,spk_fe2763be3c83,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-16.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_18c7191d37d5,test,"በተጨማሪም ""ለበጎ"" የተሰኘ የአምቡላንስ ስምሪት ስርዓትና 952 የጤና መረጃ እና ምክር አገልግሎት ነጻ የስልክ ጥሪ ማዕከልን ስራ አስጀምሯል።",spk_fe2763be3c83,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-17.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_f79b41377099,test,"መዳረሻችን ሩቅ አቅማችን ትልቅ ነው ያሉት አቶ ጥለሁን ""ግድቡን እንዳሳካነው ሁሉ ወደ ወደቡ እንዞራለን አንታክትም አንዝልም እንሰራለን ሁሌም ወደፊት እንላለን"" ሲሉም ተናግረዋል።",spk_fe2763be3c83,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-17.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_b203782aede3,test,የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ በሪሶ አመሎ (ዶ/ር) እንዳሉት፥ ተቋሙ ከመደበኛ ሀገራዊ ተልእኮው ባሻገር በመላው ሀገሪቱ ማህበራዊ ሀላፊነቱን እየተወጣ ነው።,spk_fe2763be3c83,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-17.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_3ae923c7fbe8,test,የቃሉ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ሙህዲን አህመድ በበኩላቸው የጤና ተደራሽነቱን ለማስፋት በተደረገ ጥረት ከ14 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጭ የተገነባውን ጤና ኬላ ዛሬ ማስመረቅ ተችሏል ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,12.694,12.694,0.0,12.694,-25.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_f5edac60efcb,test,ምሁራኑ አክለውም፥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በክልሉ ተዳፋት አካባቢዎች ከፍተኛ የውሃ መጠን ሲይዙ ለመሬት ናዳና መንሸራተት አደጋ እየተጋለጡ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,10.094,9.566,0.0,10.094,-17.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_a4435b78bf8a,test,በተለይ በከተማው የሚገኙ ታዳጊ ስፖርተኞች በውድድሩ ከመሳተፍ ባለፈ ልምድ በመቅሰም ተወዳዳሪነታቸውን የሚያጠናክሩበት መልካም አጋጠሚ መሆኑን አንስተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-17.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_8f4158dfc977,test,ቤት እድሳት የተጀመረላቸው ወይዘሮ አርፋሴ ፊጣ፤ ከስድስት ልጆቻቸው ጋር ሊወድቅ የደረሰ ቤት ውስጥ እየኖሩ ለብዙ ችግር ተጋልጠው መቆየታቸውን ተናግረዋል።,spk_fe2763be3c83,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-16.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_49eeb29da90c,test,ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በክልሉ በኮሪደር ልማት ስራዎች በተመዘገበው ውጤት አሻራቸውን ላኖሩ ተቋማት እና ማህበራት የእውቅና ሽልማት አበርክተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-15.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_ddbf665399df,test,አስተያየት ሰጪዎቹ   የኢሬቻ በዓል እሴቱን ተጠብቆ ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ የበኩላቸውን ኃላፊነት እንደሚወጡ ገልፀዋል።,spk_fe2763be3c83,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-18.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_1d4cc90cc8a6,test,በምረቃ ሥነሥርዓቱ ላይ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ፋንታዬ ከበደ፣ በብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብርሀም ማርሻሎ፣ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች፣የባህልና የሐይማኖት አባቶች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,16.453,16.453,0.0,16.453,-19.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_dca848eb442d,test,መንግስት የአብሮነት እሴቶችን በማጠናከር በገጠርም ሆነ በከተማ እያከናወናቸው የሚገኙ የልማት ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የቡታጅራ ከተማ የህዝባዊ ውይይት መድረክ ተሳታፊዎች ገለፁ፡፡,spk_fe2763be3c83,am,10.973,10.973,0.0,10.973,-19.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_362d243b8f01,test,በምዕራብ ወለጋ ዞን የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት ቅንጅታዊ ስራዎች ተግባራዊ  እየተደረጉ መሆኑን  የዞኑ ጤና ጥበቃ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።,spk_fe2763be3c83,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-19.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_6ece4d2a0724,test,መንግስት የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ለፋይናንስና የሰው ሃይል ልማት መሟላት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸው፤ ከእርሻ ጀምሮ እስከ ምግብነት ያለውን የእሴት ሰንሰለት በማስተባበር የተገኘ ውጤት መሆኑንም አንስተዋል፡፡,spk_fe2763be3c83,am,13.094,12.67,0.0,13.094,-20.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_5b04d5a85af9,test,በውጭ ሀገራት የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አመራር አባል እና ቤተሰቦች የኤጀንሲ ፍቃድ እንዳያገኙ ክልከላ የተደረገው የዜጎችን ደህንነት ለማስጠበቅና የጥቅም ግጭትን ለመከላከል መሆኑንም አንስተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,12.254,11.698,0.0,12.254,-19.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_765d18cd2113,test,የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሞያ ንጋቱ ማሞ እንደገለጹት፤ የ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል ሊኖር ከሚችል የአደጋ ተጋለጭነት አንጻር በዓሉ በሰላም ተከብሮ አልፏል ብለዋል።,spk_fe2763be3c83,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-18.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_7d0153b13f84,test,የጊፋታ በዓል በወላይታ ከአሮጌው ወደ አዲሱ ዘመን የመሸጋገሪያ እና የአዲስ ዘመን ማብሰሪያ ተደርጎ በደማቅ ስነ ስርዓት የሚከበር በዓል መሆኑ ይታወቃል።,spk_fe2763be3c83,am,9.934,9.597,0.336,9.934,-18.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_31a35ac41b80,test,በጊፋታ በዓል የተለመደውን ሰብዓዊ ተግባር በማጎልበት አቅመ ደካማ ወገኖችን የመደገፉ ተግባር እንደሚጠናከርም አንስተዋል።,spk_fe2763be3c83,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-17.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_e1c45df53c3b,test,የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባገዳዎችና ሃዳ ሲንቄዎች በፈትህ ስርአቱ ውስጥ የሚኖራቸውን እገዛ ማጠናከርን ያለመ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል።,spk_fe2763be3c83,am,11.454,11.454,0.0,11.454,-21.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_294425e662b1,test,በዚህ መሰረት ለመንግስት የልማት ሥራዎች ተደማሪ አቅም የሚፈጥር የሲቪል ሰርቪስ መሪዎችና ባለሙያዎችን ማፍራት ላይ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል ነው ያሉት።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.454,8.053,0.0,8.454,-30.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3bfefdba5fd3,test,ስለሆነም የደም ዝውውር ሲቋረጥ ወይም ደም አንጎል ውስጥ ሲፈስ ደግሞ አንጎል የሚያስፈልገውን ኦክስጅን እንዲሁም ንጥረ ነገሮች ስለማያገኝ ሥራውን በአግባቡ ለማከናወን ይሳነዋል ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,12.733,12.733,0.0,12.733,-28.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4c892982fcfd,test,ዓላማውም ፈቃደኛ ለሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎች ተማሪዎችን በመስጠት ልክ እንደልጆቻቸው በመንከባከብ፣ በመደገፍና ፍቅር በመስጠት ለስኬት እንዲበቁ ማድረግ ነው ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-29.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e69e50f79b81,test,በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር) እንዳመለከቱት፤  ኢትዮጵያ በምግብ ራስን ለመቻል የተለያዩ ኢኒሼቲቮችን ቀርፃ ወደ ተግባር ገብታለች።,spk_1c5fdbe680e4,am,15.454,15.454,0.0,15.454,-28.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f7431e16e38e,test,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ከቋሚ ኮሚቴው ለቀረበው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ እንዳሉት በቋሚ ኮሚቴው የሚደረገው ክትትልና ድጋፍ ስራዎችን በጥልቀት ለመስራት አቅም የሚሆን ነው።,spk_1c5fdbe680e4,am,13.614,13.614,0.0,13.614,-31.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_6f810ea7f5b5,test,በቫይረሱ መያዛቸው የተረጋገጡ ሰዎች ህይወት ማለፉንም ጠቅሰዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,3.733,3.733,0.0,3.733,-27.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e1ababd18516,test,በዚህ የክረምት ወቅትም ተጋላጭ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች ቤት የመገንባት፣ የማደስ፣ ድጋፍ እና ሌሎች ተግባራት በትኩረት እንደሚከናወኑም አንስተዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-29.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_318b7656fb70,test,የዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ በበኩሉ በኢትዮጵያ የካንሰር ህክምናን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ድጋፉን እንደሚያጠናክር ገልጿል።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.813,8.413,0.0,8.813,-30.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_660b214170c5,test,የተደረገው ድጋፍ ከ 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ደብተር እና እስክሪብቶ መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-27.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3df3c1c8aad9,test,አቶ ቸርነት አለማየሁ የተባሉ የመድረኩ ተሳታፊ፤ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የሚሳተፉ አካላትን በማስተባበር እና በማገዝ ረገድ የድርሻቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-29.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7aa07b4a8c23,test,በተጨማሪም ለአቅመ ደካማ ቤተሰብ ልጆች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ፣ ማዕድ የማጋራትና ሌሎች መርሃ ግብሮችም ተከናውነዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,7.053,6.74,0.0,7.053,-33.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_0d95ac691c50,test,ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የግብርና ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ታሪክ በመቀየር የራሷን ፍጆታ በመሸፈን ወደስንዴ ላኪነት መሸጋገሯን ተናግረዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-27.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c4c4e655f7f4,test,የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አማካሪ አቶ መልካሙ ሽባባው እንዳሉት፤ በከተማው በበጋና በክረምት የሚከናወኑ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ማህበረሰቡን እያገዙ ነው።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-30.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5b722f2ac59f,test,ከዚህ ባለፈ ህብረተሰቡ አደጋን ቀድሞ መከላከል እንዲችል የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እየሰሩ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5d18828ed6e3,test,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ካሰች ኤልያስ ባለፉት ጊዜያት ህፃናትን ከጥቃት ለመከላከል እና ጥቃት አድራሾች ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙ ለማድረግ በተሰራው ስራ ውጤት መመዝገቡን አስታውቀዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,15.414,15.414,0.0,15.414,-27.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_566113527db1,test,በመሆኑም መንግስትም የማህበረሰብ ጤና ስጋት የሆነውን ካንሰር ለመከላከልና ህክምና ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች ተገቢውን የካንሰር ምርምራና የጨረር ህክምና ለማስፋት ለሰው ሀብት ልማትና ቴክኖሎጂ ትኩረት መሰጠቱን አስታውቀዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,12.573,12.573,0.0,12.573,-31.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f5a269e01afb,test,፡ - የኦሮሚያ ከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ በአምቦ ከተማ ድጋፍ ለሚሹ ከአንድ ሺህ ለሚበልጡ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ዛሬ አበርክቷል፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-29.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_673d19da84c3,test,ስደተኞቹ ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ከመላመድ ባለፈ በብዙ ማህበራዊ መስተጋብሮች ተሳስረውና የአገልግሎት ተጠቃሚ ሆነው እየኖሩ መሆናቸውንም አመልክተዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-23.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_698a7afc3b85,test,በመሆኑም ከተማ አስተዳደሩ በዓሉን በድምቀት ለማክበር እቅዶችን አዘጋጅቶ ሲንቀሳቀስ መቆየቱን ገልጸዋል፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,5.973,5.973,0.0,5.973,-25.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a1398b4e2fa1,test,አግማስ ኢትዮጵያ በደብረብርሃን ለተቸገሩ ወገኖች 6  ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብና አልባሳት ድጋፍ አደረገ።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.053,7.614,0.44,8.053,-31.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7a35a2fde27c,test,ዕለቱን አስመልክቶ የውይይት መነሻ ሰነድ ያቀረቡት በብልጽግና ፓርቲ የአዳማ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አሸናፊ አጀማ በበኩላቸው የለውጡ መንግሥት የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች መብት በእኩልነት ጽኑ መሠረት ላይ እንዲቆም ማድረጉን አስገንዝበዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,13.973,13.628,0.0,13.973,-29.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_58195c20a86d,test,በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማኅበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ታደለ ቡራቃ (ዶ/ር) በአብዛኛው የተቋሙ ዕቅድ 100ና ከዚያ በላይ መፈፀሙ የሚበረታታ እና ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት መሆኑን ገልፀዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,15.973,15.973,0.0,15.973,-31.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_32e232dd1464,test,መድኃኒቱ ከተሰጠ በኋላ ተቋርጦ የነበረው የደም ፍሰት ወዲያው እንደሚመለሰም ነው ያስረዱት።,spk_1c5fdbe680e4,am,6.814,6.479,0.335,6.814,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8c6217fc6c16,test,በተጨማሪም የልብ ህመም (የልብ ምት መዛባት፣ የደም ልብ ውስጥ መርጋት የረጋው ደም ወደ አንጎል በሚሄደው ደም ቅዳ ቧንቧ ውስጥ ተሰንቅሮ የደም ዝውውር እንዲቋረጥ ያደርጋል) ሲሉም አክለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,12.493,12.493,0.0,12.493,-32.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1e2f2ab1416a,test,መንግስት የሴቶችን የትምህርት ተሳትፎ ለማሳደግና ለማሻሻል እየሰራ እንደሚገኝም ተናግረዋል ፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-24.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_75e56deed3a8,test,ዛሬ የተደረገላቸው የደብተርና እስክርብቶ ድጋፍ ችግራቸውን እንዳቃለለላቸው ጠቁመው አመስግነዋል፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-29.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c0c92868861e,test,)-  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) በሀዲያ እና ስልጤ ዞኖች የተገነቡ የሞዴል የገጠር መንደሮችን ዛሬ አስረክበዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-29.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bd6d5ae9fc9b,test,የሰው ልጅ የሰውነት ክፍሎች ኦክስጅንን ጨምሮ ሌሎች ንጥረ ነገሮችን የሚያገኙት ‘ደም ቅዳ’ በተሰኙ የደም ቧንቧዎች መሆኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ኒውሮሎጂስት የሆኑት ዶክተር ሰብለወንጌል አስማረ ይናገራሉ።,spk_1c5fdbe680e4,am,18.373,18.373,0.0,18.373,-29.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bdc0a30f070d,test,በደቂቃዎች ውስጥ በደም መርጋት ምክንያት የተፈጠረን ስትሮክ ለማከም ወሳኝ ከሆኑት መድኃኒቶች የመጀመሪያው አማራጭ ስለመሆኑም ተናግረዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.854,8.531,0.322,8.854,-28.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b6bda5d53db2,test,የአምቦ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አጫሉ ገመቹ ለተማሪዎች ለተደረገው ድጋፍ አመስግነው፤ በቀጣይም ሌሎች ድርጅቶች መሰል ድጋፎችን እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-30.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_6f167668e542,test,ቋሚ ኮሚቴው በበኩሉ ሚኒስቴሩ የሕፃናት ጉልበት ብዝበዛን ለመቀነስ፣ የአካል ጉዳተኞችን የሥራ ዕድል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች እንዲብራሩ ጠይቋል፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-31.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_15fac44ab453,test,ሐጂ ዑመር ኢድሪስ በዲን ያበረከቱት አስተዋጽዖ ላቅ ያለ ነው፡፡ ለህዝበ ሙስሊሙ ሁለንተናዊ ጥቅም የሰሩና ለችግሮችም እራሳቸውን የመፍትሔ አካል አድርገው ጽናትን ያሳዩ ታላቅ ሰው ነበሩ፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,12.614,12.614,0.0,12.614,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_de4d161d0977,test,ይህም በበጋ ስንዴ ልማት፣ በሌማት ትሩፋት፣ በከተማ ግብርናና ሌሎች የግብርና ዘርፎች የተመዘገበውና እየተመዘገበ ያለው ውጤት ማረጋገጫ ነው ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-29.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bcad24d20916,test,ማስተካከል የሚቻሉ አጋላጭ ምክንያቶች፡- ከፍተኛ የደም ግፊት፣ ከፍተኛ የኮሌስትሮል መጠን፣ ሲጋራ ማጨስ፣ አልኮል ከመጠን በላይ ለረዥም ጊዜ መጠቀም፣ የስኳር ህመም፣ ከመጠን በላይ ክብደት መኖር፣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግ፣ ጤናማ ያልሆነ አመጋገብ እንዲሁም ጭንቀትና ድብርት ማስተካከል የሚቻሉ አጋላጭ ምክንያቶች ናቸው ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,23.093,23.093,0.0,23.093,-26.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1e04aacfc102,test,ተማሪዎች የቃል ኪዳን ቤተሰብ ማግኘታቸው የአካባቢውን ወግና ባህል እንዲያውቁ፣ የሚገጥማቸውን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር በማቃለል ተምረው ለስኬት እንዲበቁ የሚያግዝ ነው ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-28.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_961c0529136f,test,በምሥራቅ ወለጋ ዞን የነቀምት ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ስራ አስኪያጅ ገላና መኮንን፤  የውሃ ምርትና ተደራሽነትን ማስፋት የሚያስችል የተቀናጀ ጥረት እየተደረገና ውጤትም እየመጣ መሆኑን አንስተዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,14.973,14.973,0.0,14.973,-30.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e9fc709688ac,test,ህብረተሰቡ የአካባቢውን ንጽህና በመጠበቅ፤ የአልጋ አጎበር በመጠቀም እንዲሁም የፀረ ወባ ኬሚካል በማስረጨት በሽታውን መከላከል እንዳለበት ኃላፊው አሳስበዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.854,11.854,0.0,11.854,-21.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_53a8cd798c40,test,የዘንድሮው የኢሬቻ አከባበር አዲስ አበባ ከተማ በኮሪደር ልማት የተዋበችበት መሆኑ ልዩ እንደሚያደርገው የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ ታዳሚዎች ገለጹ።,spk_1c5fdbe680e4,am,13.493,11.968,0.0,13.493,-30.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a8e76a02ed88,test,በተከናወኑት ተግባራትም ከ136 ሚሊዮን ብር በላይ የመንግስትንና የህዝብ ወጪን ማዳን እንደተቻለ አንስተው፤ በክረምቱ ወቅትም ከ96 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞችን ለማሳተፍ ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,14.893,14.893,0.0,14.893,-30.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3f923257a589,test,በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችንና ማሕበረሰቡን የሚያስተሳስር “የሸዋ ብርሃን የቃል ኪዳን ቤተሰብ“ ዛሬ በደብረ ብርሃን ከተማ ተመሰረተ።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-30.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e988159440fb,test,የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ህብረ-ብሔራዊነትን ከማጠናከር ባለፈ የኢንቨስትመንት አማራጮችን በማስፋት በየአካባቢው ያለውን ኢኮኖሚ እንደሚያነቃቃ ተመላክቷል።,spk_1c5fdbe680e4,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-24.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_40846b1a0436,test,"የምስጋና በዓል የሆነው ኢሬቻ በመጪው ቅዳሜና እሁድ በሆራ ፊንፊኔ እና ሆራ አርሰዲ ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሀሳብ ይከበራል።",spk_1c5fdbe680e4,am,11.133,10.309,0.373,11.133,-27.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_0ec679bc0352,test,ኢሬቻ ቂም በቀልንና ቁርሾን በማስወገድ ፍቅርና መቻቻልን ከማጠናከር ባለፈ ሰላም ማስፈን የሚያስችል ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-29.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a4a72b644818,test,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ በወቅቱ፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያውያን እጅግ አስገራሚና አስደማሚ ልዩ ታሪካችን ነው ሲሉ ገልጸዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-30.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_6ba027ecee17,test,የድጋፉ ተጠቃሚ የሆኑ ወገኖችም አግማስ ኢትዮጵያ በስፍራው በመገኘት ላደረገላቸው እገዛ አመስግነዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-31.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b13e625c2ce0,test,በማህበሩ የምሥራቅ ጎጃም ዞን ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት  ዳይሬክተር ወይዘሮ ሙሉ ጥጋቡ፤ ማህበሩ የመንግስትን የልማት  ተግባራት በመደገፍ የድርሻውን እየተወጣ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-29.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c6ba0ce3d8b8,test,በተጠናቀቀው የበጀት ዓመትም ስምንት የሚሆኑ የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች ግንባታ በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እንዲበቁ መደረጉንና በተለይ በገጠር አካባቢ የመጠጥ ውሃ ተደራሽ እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,16.733,16.733,0.0,16.733,-30.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5d5d336b5c65,test,የአግማስ ኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ድርጅት የፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ኢሳ መሐመድ፤ በደብረብርሃን ከተማ ጊዜያዊ መጠለያ በመገኘት ድጋፉን አስረክበዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,10.053,9.743,0.311,10.053,-30.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b91acdafe912,test,በጎ ፈቃደኞቹ በአረንጓዴ ልማት፣ በአቅመ ደካማ ቤቶችን ግንባታ እና ጥገና፣ በጤና፣ በግብርና በትምህርትና መሰል ተግባራት ላይ እንደሚሰማሩም አስረድተዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-30.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_94f7aa2ec9c0,test,መንግስትም የህፃናትን መብት ለማስጠበቅ ልዩ ልዩ ዓለም አቀፍ እና ሀገር አቀፍ የህግ ስምምነቶችን በማጽደቅ የአሰራር ስርዓቶችን በመዘርጋት እንዲሁም ተግባራዊ እንዲደረጉ አስፈላጊ ድጋፎችን እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,15.414,14.661,0.0,15.414,-29.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_0d481447dc67,test,ታላቁ የህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ልዮ ታሪክ መሆኑን አንስተው፤ የግድቡ መጠናቀቅ ሌሎች ፕሮጀክቶችን ለመጀመር መነሳሳት ይፈጥራል ብለው።,spk_1c5fdbe680e4,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-29.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a2136eb7c335,test,ጾታዊ ጥቃትን ለመቀነስ እንዲሁም ሕገ-ወጥ ፍልሰትን ለመከላከል ሚኒስቴሩ እያከናወነ ያለውን ሥራ በተመለከተ ማብራሪያ ጠይቋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-30.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1ab87d4552d5,test,ስትሮክ የተከሰተበት ቦታና የጉዳት መጠንን ተከትሎም የተለያዩ ዓይነቶች ዕክሎች በአካል ላይ ሊደርሱ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-29.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7a9045603640,test,ሕክምናው ስትሮክ እንዲመጣ ያደረገው የደም ቧንቧ ውስጥ በመግባት እና የረጋን ደም በማውጣት አልያም የፈነዳ የደም ፍሰትን ወደ ቀድሞው መመለስን ያካትታል ሲሉም ያብራራሉ።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-30.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5f37c29eb2d5,test,በመጠጥ ውሃ አቅርቦትና ተደራሽነት ረገድ ከፍተኛ መሻሻል በማሳየት አሁን ያለውን 176 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ ወደ 200 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ ለማሳደግ የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,14.254,14.254,0.0,14.254,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_da2396f110ac,test,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 589 የተለያዩ አደጋዎች መከሰታቸውንና እነዚህ አደጋዎች የከፋ ጉዳት ሳያደርሱ መከላከል መቻሉንም አስታውቀዋል፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-29.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8a825170db67,test,የአራተኛ ክፍል ተማሪ ረቢራ ወርቅነህ በተደረገለት ድጋፍ ደስተኛ መሆኑን ገልጾ ትምርቱንም በርትቶ መማር እንደሚያስችለው ተናግሯል።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-27.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1ff07d68156d,test,በየደረጃው ካሉ የሴቶችና ህፃናት አደረጃጀቶች እንዲሁም ከህዝብ ምክር ቤቶች ድጋፍ ለህፃናት ፓርላማ ዕገዛ ያስፈልጋል በማለትም አፅንኖት ሰጥታለች።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.293,8.895,0.0,9.293,-33.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4928629d58e5,test,ስትሮክ በአብዛኛው እነማንን ያጠቃል? ስትሮክ ተከሰተ የሚባለው መቼ ነው? አጋላጭ ምክንያቶቹ እና ሕክምናውስ ምንድን ነው?,spk_1c5fdbe680e4,am,8.534,7.972,0.561,8.534,-28.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9db029377724,test,ኃላፊው በማብራሪያቸውም ውሃን ጨምሮ በሌሎች የመሰረተ ልማት ግንባታ ስራዎች ተቋማት ቅንጅት ፈጥረው በቴክኖሎጂና አዳዲስ አሰራሮች ታግዘው እየሰሩ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.053,11.053,0.0,11.053,-32.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_48ea783f89da,test,"20ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን ""ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሄራዊ አንድነት"" በሚል መሪ ሀሳብ በአዳማ ከተማ አስተዳደር በፓናል ውይይት ተከብሯል።",spk_1c5fdbe680e4,am,10.254,9.895,0.0,10.254,-27.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_29236f0026fc,test,እንዲሁም በከተማው በሚገኘው ጀጉላ ጠቅላላ ሆስፒታል ህሙማንን የመጠየቅ መርሃግብር የተካሄደ ሲሆን ጎን ለጎን የንፅህና መጠበቂያና የምግብ ስጦታም ተበርክቷል።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.813,11.486,0.0,11.813,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7048c39476d6,test,የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የማርኬቲንግ፤ሽያጭና ደንበኞች አገልግሎት ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ብርሃኑ አልጅራ ተቋሙ ቀደም ሲል በስርቆትና መሰል ወንጀሎች ላይ የሚጥለው ቅጣት እምብዛም እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,12.454,12.095,0.0,12.454,-32.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_81b44087b6ae,test,ከ24ቱ ሀገራት 16ቱ በሞሮኮ ሲቆዩ ስምንቱ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,5.654,5.31,0.0,5.654,-29.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_22125134025b,test,የመጀመሪያው ሕክምና የረጋ ደምን በመድኃኒት ማቅለጥ ቲፒኤ (Tissue Plasminogen Activator) መሆኑን ጠቅሰው፤ ይህ ሕክምና መድኃኒት ወደ አንጎል የሚሄድ ደም ቧንቧ ውስጥ የረጋ ደምን ፈልጎ በማቅለጥ እና ሌላም እንዳይፈጠር ለመከላከል ይጠቅማል ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,18.733,18.733,0.0,18.733,-29.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f8ad5f0e59d4,test,ማህበራዊ ንቃት በመፍጠር ህፃናት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ከመከላከል ባሻገር ጥቃት ሲደርስባቸው ህፃናት በአግባቡ መዳኘት እንዲችሉ ጠንካራ ስራዎች መሰራታቸውንም ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አስረድተዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,13.893,13.491,0.0,13.893,-28.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1ec1f77a24d0,test,በመድረኩ የተገኙት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር) እንዳሉት በህፃናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን በመከላከልና ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠርላቸው በተሰራው ስራ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል።,spk_1c5fdbe680e4,am,14.213,14.213,0.0,14.213,-32.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_27f223b68a21,test,ከሐኪም ጋር በቂ ክትትል ማድረግ፣ መድኃኒት በአግባቡ መውሰድ፣ የአኗኗር ዘይቤን ማስተካከል እንዲሁም አዲስ ምልክቶች ሲኖሩ በአፋጣኝ ሕክምና ማድረግ ስትሮክ በድጋሚ እንዳይመጣ ለመከላከል እንደሚረዱ በመገንዘብ በአግባቡ መተግበር እንደሚገባ መክረዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,16.573,16.573,0.0,16.573,-28.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8338dc0ba33f,test,በከተማው ድጋፍ ከተደረገላቸው ቤተሰቦች መካከል ዳንደና ነገሪ በሰጡት አስተያየት፤ ለልጆቻቸው የትምህርት ቁሳቁስ ለማሟላት እንደሚቸገሩ አስታውሰዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-30.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7c50659ef870,test,ሦስተኛው የስትሮክ ሕክምና የቀዶ ጥገና ሲሆን፤ ይህም ስትሮክ ያመጣውን የደም ቧንቧ ቀዶ ጥገና መሥራት ነው በማለት ገልጸዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-28.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1bbc7e51c8db,test,ከተለያዩ የኃይማኖት ተቋማት የመጡ አባቶችና የተለያዩ እምነት ተከታይ ወጣቶች የበዓሉን ስፍራ በጋራ ማፅዳታቸው የህብረትና የፍቅር ማሳያ መሆኑንም አንስተዋል ።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.053,10.644,0.0,11.053,-29.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5b6d004668b6,test,የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አህመድ መሐመድ እንደገለጹት፤ ኮሚሽኑ አደጋን ቀድሞ ለመከላከል በትኩረት እየሰራ ነው፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,10.573,10.187,0.387,10.573,-28.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_0489df970d17,test,አቶ ቦቄ ኤይ በበኩላቸው የአዲስ አበባ ከተማ ገጽታ በዚህ መልኩ መቀየሩ ሌሎች የልማት ስራዎችን ለማከናወን ትልቅ ተነሳሽነት እንደሚፈጥር ተናግረዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.614,11.3,0.0,11.614,-29.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_399ae79c0efd,test,ስትሮክ ሲከሰት ከሚያሳያቸው የማስጠንቀቂያ ምልክቶች መካከል፤ የፊት በአንድ በኩል መጣመም፣ የእጅ ወይም የእግር ጥንካሬ መቀነስ፣ መኮለታተፍ (ለመናገር መቸገር) የሚሉትን አብራርተዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,13.614,12.914,0.7,13.614,-29.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c25d60b14c6b,test,የወንዙ ሙላት በተለይ በክረምት ወቅት ከፍተኛ በመሆኑ የወንዙን ዳርቻ ጥሶ በመውጣት በአርባ ምንጭና አካባቢው በተደጋጋሚ ጉዳት ሲያስከትል ይስተዋላል።,spk_1c5fdbe680e4,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-27.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_529db0534c76,test,ይህንን በዓል ከመላው ኢትዮጵያ ከመጡ እንግዶች ጋር አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ ለማክበር መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,5.654,5.654,0.0,5.654,-27.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_468b0d61d3e4,test,ኮሚሽነሩ አክለውም፤አሁን ላይ ከሰባት ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ከመደበኛ ሰራተኞች ጋር በመቀናጀት አብረው እየሰሩ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,10.854,10.432,0.421,10.854,-29.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_77cc78d2b530,test,ለመላው ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመድና ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች መጽናናትን እመኛለሁ።,spk_1c5fdbe680e4,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-29.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_02d04f94643f,test,የሴቶች እና ህጻናትን ማህበረ-ኢኮኖሚ ለመገንባት የተጀመረው ውጥን እንዲሳካም የተጀመረው ስራ የተሻለ ውጤት እየታየበት እንደሆነም አስረድተዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-30.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_edaa44d84c08,test,"የአፍሪካ ህፃናት ቀን ""የነገ ሀገር ተረካቢ ትውልድን ለማነጽ ህፃናት ተኮር ተግባራትን እናከናውን"" በሚል መሪ ሃሳብ በአፍሪካ ለ35ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ34ኛ ጊዜ በተለያዩ ኩነቶች በወላይታ ሶዶ ተከብሯል።",spk_1c5fdbe680e4,am,16.573,16.573,0.0,16.573,-33.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9dfbc5cba787,test,የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ዜጎች በአንድነት ባህላዊ እሴቶቻቸውን የሚያቀርቡበት፣ የሚተዋወቁበትና ልምድ የሚለዋወጡበት እንዲሁም የኢትዮጵያ ብዝኃ ባህሎች፣ እሴቶችና ማንነቶች ደምቀው የሚታዩበት ነው።,spk_1c5fdbe680e4,am,12.973,12.973,0.0,12.973,-27.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_62d3aef079fe,test,በአዲስ አበባ ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ ድንገተኛ አደጋዎችን ቀድሞ መከላከል የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የመዲናዋ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ።,spk_1c5fdbe680e4,am,13.293,13.293,0.0,13.293,-29.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3c76221355c3,test,የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ መኩሪያ መርሻዬ በበኩላቸው፤   ኢትዮጵያዊያን ሀገሪቱን  አሁን ካለችበት ደረጃ ከፍ ለማድረግ እንደ ደመራው በአንድነትና አብሮነት ተደምረን  ተግተን መስራት አለብን  ሲሉ ገልጸዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.893,11.094,0.0,11.893,-29.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ab5ee36366d4,test,በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የጤና፣ሰብዓዊ ጉዳዮች እና ማህበራዊ ልማት ኮሚሽነር አምባሳደር አማ አዶማ ቱም-አሞሃ ለሁሉም ህጻናት ምቹ የሆነች አፍሪካን ለመፍጠር በሚደረገው የጋራ ጥረት የህብረቱን ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,13.493,12.744,0.0,13.493,-29.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8f981cb4f89f,test,ትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ወደ ክልሉ በመምጣት በአረንጓዴ አሻራ፣ በአቅመ ደካማ ቤቶች እድሳትና ሌሎች ዘርፎች እገዛ በማድረግ ላሳዩት ቁርጠኝነት የክልሉ መንግስት ምስጋና የላቀ ነው ያሉት ርዕሰ መስተዳድሯ፤ በቀጣይም የተቋማት ትብብር ሊጠናከር ይገባል ብለዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,18.534,18.12,0.0,18.534,-26.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c15c41973430,test,በዚህም በዘርፉ የወጡ ህጎችና አሰራሮች ተፈፃሚ እንዲሆኑና በዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ ባለድርሻ አካላት ተሳትፏቸውን ማሳደግ አለባቸው ነው ያሉት።,spk_1c5fdbe680e4,am,12.213,11.709,0.505,12.213,-29.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c7b927e881ce,test,በኦሮሚያ ክልል የጤና መድህን ስርዓት የታቀፉ ዜጎች ቁጥር 30 ነጥብ 1 ሚሊዮን መድረሱን የተናገሩት ደግሞ በክልሉ ጤና ቢሮ የኃብት አሰባሰብና የማህበረሰብ ተሳትፎ ዳይሬክተር አቶ ዲንቃ ኢረና   ናቸው።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.653,11.653,0.0,11.653,-28.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f06c6730b73e,test,በመሆኑም ወደ አንጎል የሚሄድ የደም ፍሰት በተለያዩ ምክንያቶች ሲቋረጥ ወይም ደም ቅዳ ቧንቧዎች ሲፈነዱ እና ወደ አንጎል ደም ሲፈስ ስትሮክ ተከሰተ እንደሚባልም ያስረዳሉ።,spk_1c5fdbe680e4,am,13.414,13.414,0.0,13.414,-28.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_24aacdc2088b,test,ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በጋራ ጥረትና ትብብር እውን የሆነ የትውልዱ አኩሪ ታሪክ ነው ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ ገለፁ።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-30.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_627fb415fc9e,test,በበጋው ወራት የተከናወኑ ስራዎች በተለይም በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ የህብረተሰብ ክፍሎችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚ በማድረግ ውጤታማ ስራዎችን ማከናወን ተችሏል።,spk_1c5fdbe680e4,am,12.334,12.334,0.0,12.334,-29.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c16f786fb753,test,በቀጣይም የድንገተኛ አደጋ መጠንን በእጅጉ መቀነስ የሚያስችሉ የግንዛቤ ፈጠራና መከላከል ስራዎች ላይ በትኩረት እንደሚሰራም አመላክተዋል፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-28.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9daab54e2e40,test,የመስቀል ደመራ በዓል ልዩና አስደናቂ ሥርዓቶችን የተላበሰ ድንቅ የኢትዮጵያውያን ኃይማኖታዊ እሴት መሆኑን በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተከበረው የመስቀል ደመራ በዓል የታደሙ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ገለጹ።,spk_1c5fdbe680e4,am,12.573,12.17,0.0,12.573,-33.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_eae3b00ad32d,test,ኢሬቻ የኢትዮጵያውያን የጋራ ሀብት ነው ያሉት አቶ ዝናቡ ተቋማቸው በሚያደርገው ጥናትና ምርምር በመጽሐፍ ደረጃ እያሳተመ እንደሚገኝ ጠቅሰው በአሉ በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት እንዲመዘገብ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,17.854,17.854,0.0,17.854,-27.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3875927ffd09,test,ኮሚሽኑ በተለያዩ ዘርፎች በሰለጠነ የሰው ኃይል ታግዞ ድንገተኛ አደጋን መከላከል፣ ፈጣን ምላሽ መስጠትና በአደጋው የተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎችን የማቋቋም ተግባራትን በመከወን ላይ ይገኛል፡፡,spk_1c5fdbe680e4,am,15.053,15.053,0.0,15.053,-28.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b4c8b23416b5,test,የቃል ኪዳን ቤተሰብ መመስረቱ ተማሪዎች ትምህርታቸው ላይ በማተኮር ለውጤት እንዲበቁ የሚያግዝ እንደሆነ በወቅቱ ተገልጿል።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-29.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c2bcc198bfd1,test,የስደተኞችና ተመላሽ አገልግሎት የሰመራ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኀላፊ አብዱረዛቅ ሙሳ፤ በክልሉ ከ61 ሺህ በላይ የጎረቤት ሀገራት ስደተኞች ተጠልለው እንደሚገኙ ገልጸዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,11.653,11.653,0.0,11.653,-23.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_2c89edae9fb1,test,በመድረኩ ላይ በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ አመራሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,6.333,6.333,0.0,6.333,-29.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b5eeef2a3fc1,test,ህብረተሰቡ ይህን ተረድቶ በበጎ ፈቃደኝነት ደም በመለገስ የሰውን ህይወት ለመታደግ በሚደረገው ርብርብ የድርሻውን እንዲወጣም ጠይቀዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-25.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4f9afefda5fe,test,ስትሮክ የሚያደርሰው ጉዳት ጥቃቅን ሠርካዊ እንቅስቃሴዎችን ማከናወን ከማዳገት ጀምሮ እስከ ሞት ያደርሳል ነው ያሉት።,spk_1c5fdbe680e4,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-30.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7f4b51986bb2,test,በበዓሉ አከባበር ላይ የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች፣ የከተማዋ ነዋሪዎች፣ የወጣትና የሴቶች አደረጃጀቶች፣ የሀኃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ታድመዋል።,spk_1c5fdbe680e4,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-25.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_95a95ad8d5de,test,እንደ ዶክተር ሔኖክ ገለጻ፤ ሕጻናት በተለይም በክረምት ወቅት የመተንፈሻ እና የአየር ቧንቧ ኢንፌክሽኖች በተደጋጋሚ ይከስትባቸዋል።,spk_a28d79873b2a,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9bb2e9a5ea1,test,በተለይም ለዚህ ችግር ተጋላጭ የሆኑ ማለትም የጉበት እና የኩላሊት እንዲሁም የማልአብዞርብሽን ችግር ያለባቸው ብሎም በክረምት ወቅት የተወለዱ ልጆች ( በቂ የፀሐይ ብርሃን ስለማያገኙ ) የመድሃኒት ድጋፍ መውሰድ ይኖርባቸዋል ብለዋል።,spk_a28d79873b2a,am,11.614,11.614,0.0,11.614,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_58d897ae369a,test,አመራሩም ትምሕርትን የመጀመሪያው አጀንዳ አድርጎ ለስኬታማነቱ መረባረብ እንዳለበት  አስገንዝበዋል።,spk_a28d79873b2a,am,5.734,5.122,0.31,5.734,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_7c2d953b5452,test,O ድካም፣ የነርቭ ሥርዓት ህመም፣ የመንፈስ ጭንቀት ያጋጥማል።,spk_a28d79873b2a,am,3.893,3.29,0.604,3.893,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4319b7e6392,test,የክልሉ ጤና ቢሮ ኀላፊ አብዱልከሪም መንግሥቱ፥ ለወባ መራቢያነት ምቹ ሁኔታዎች በመኖራቸው በተቀናጀ መልኩ የመከላከል ስራው ትኩረት ተሰጥቶታል ብለዋል።,spk_a28d79873b2a,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d20f5b27e882,test,156 ሺሕ ተማሪዎችን በዞኑ  መዝግቦ ለማስተማር የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የምዕራብ ጎንደር ዞን ትምሕርት መምሪያ ኃላፊ  ደሳለኝ አያና ናቸው።,spk_a28d79873b2a,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_ff6908fc5c51,test,ከትምሕርት ቢሮው የተገኘ መረጃ እንደሚያመለክተው፤ በአማራ ክልል በ2018 የትምሕርት ዘመን ሰባት ነጥብ አራት ሚሊዮን ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር ታቅድ የተጠናከረ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።,spk_a28d79873b2a,am,9.973,9.973,0.0,9.973,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee56b66afbf9,test,ዕድሜያቸው ለትምሕርት የደረሱ ሁሉም ሕፃናት  እንዲመዘገቡ ከማድረግ በተጨማሪ የማብቃት ስራ ላይ በትኩረት መስራት  እንደሚገባም አሳስበዋል።,spk_a28d79873b2a,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ddbd0d567ce,test,ከእነዚህም መካከል አሁን ጥረቶች እየተደረጉበት ያለውና ትግራይ ክልልን በምክክር ሂደቱ ማሳተፍ አንዱ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_a28d79873b2a,am,5.973,5.973,0.0,5.973,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bffec296ae2a,test,O መድኃኒቶች ( ለምሳሌ የአንቲሴዘር፣ የቲቢ፣ ስቴሮኢድስ፣ የአንጀት እንቅሰቃሴን የሚጨምሩ፣ የሃሞት ፈሳሽን ከሰውነት የሚያወጡ መድኃኒቶች ) ፤,spk_a28d79873b2a,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80d40242a6af,test,በአብዛኛው በከተማ የሚኖሩ ሰዎች ለቫይታሚን ዲ እጥረት ተጋላጭ መሆናቸውን ያነሱት ዶክተር ፍፁም፤ ለምሳሌ በመካከለኛ የትምህርት ዕድሜ ያሉ ልጆች በከተማ 61 ነጥብ 8 በመቶ እንዲሁም በገጠር 21 ነጥብ 2 በመቶ የቫይታሚን ዲ እጥረት እንዳለባችው የጥናት ውጤት ማመላከቱን ጠቅሰዋል።,spk_a28d79873b2a,am,14.774,14.774,0.0,14.774,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c3709ac3d43,test,ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ኮሚሽኑ እስካሁን ያከናወናቸው ተግባራት ስኬታማ መሆናቸውን አስታውቀዋል።,spk_a28d79873b2a,am,5.173,4.649,0.524,5.173,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47c24a53dd3d,test,ሚኒስቴሩ  ሙፍቲ ሀጅ ዑመር ኢድሪስ በአመራር ዘመናቸው የሙስሊሙ ማኅበረሰብ አንድነት እንዲጠናከር እና ተቋሙ በሕግ ዕውቅና አግኝቶ እንዲቋቋም ባደረጉት በጎ አስተዋጽዖ  ይታወሳሉ ብሏል።,spk_a28d79873b2a,am,10.414,8.91,0.38,10.414,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e304a0e19fb,test,በመድረኩ የክልሉ ፣ የዞን ትምሕርት ዘርፍ አመራሮችና  ሌሎች ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው።,spk_a28d79873b2a,am,5.373,4.829,0.544,5.373,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc13be53abc4,test,O የበሽታ መከላከያ ሥርዓትን በማዳከም ለበሽታዎች የመጋለጥ ዕድልን ይጨምራል።,spk_a28d79873b2a,am,4.614,4.114,0.499,4.614,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ee9916aceb5,test,👉 ከምግብ እና ከፀሐይ ብርሃን የሚገኘው የቫይታሚን ዲ በቂ ካልሆነ ተጨማሪ ቪታሚን ዲ መውሰድ፤,spk_a28d79873b2a,am,4.774,4.774,0.0,4.774,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75d6de8c8f27,test,የሠላም ሚኒስቴር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕረዝዳንት የነበሩት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር እድሪስ በማረፋቸው የተሰማውን ጥልቅ ኀዘን ገለጸ።,spk_a28d79873b2a,am,8.454,8.106,0.0,8.454,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e858bd3cf43a,test,ቢሮው የትምሕርት ተቋማት ለመማር ማስተማር ስራ ምቹና ሳቢ እንዲሆኑ የማደስ፣የማጽዳትና ግብዓት የማሟላት ተግባርን በትኩረት እያከናወነ እንደሚገኝ አስረድተዋል።,spk_a28d79873b2a,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d908f3bc3486,test,አሁን የተሻለ  ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ጠቅሰው፤  በ2018 በጀት ዓመት  ያለፈውን ክፍተት ሊሞላ  በሚችል አግባብ  ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a28d79873b2a,am,10.614,10.27,0.0,10.614,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12b4194ee15a,test,በአከባበሩ ላይ ከተገኙት መካከል ወይዘሮ ፋይዛ ሙስጠፋ ኢሬቻ ሁላችንም ያለምንም ልዩነት የምናከብረው በዓል ነው ብለዋል።,spk_a28d79873b2a,am,7.133,6.394,0.0,7.133,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_598c9dda90ab,test,O አለባባስ ( ሙሉ ሰውነትን ከፀሐይ በሚከልል መልኩ መልበስ ) ፤,spk_a28d79873b2a,am,3.213,3.213,0.0,3.213,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1737bb2980cc,test,ይህንን በማጎልበት የትምህርት ዘርፉን ይበልጥ ለማሻሻል ወላጆችን በማስተባበር እየሰሩ እንዳሉም ተናግረዋል።,spk_a28d79873b2a,am,5.574,5.25,0.323,5.574,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0cd2d983c8d,test,በከተማው 237 የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች እንዳሉ ገልጸው በ2017 በጀት ዓመት በህዝብ ተሳትፎ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ሥራ መከናወኑን ገልጸዋል።,spk_a28d79873b2a,am,10.254,9.635,0.619,10.254,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd85a4d3c9f7,test,በአማራ ክልል  የ2018 የትምሕርት ዘመን   የትምሕርት  ዘርፉን ስራ  ካለፈው ዓመት በተሻለ   ለማሳካት  የሚያስችሉ ተግባራት  እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ትምሕርት ቢሮ ገለጸ።,spk_a28d79873b2a,am,9.014,8.68,0.0,9.014,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66e0a51664a7,test,በኢትዮጵያ በርካታ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ ጸጋዎች በብዛት መኖራቸውን አንስተው መጠበቅና መንከባከብ እንዲሁም የሀገር ሃብት አድረጎ መጠቀም ይገባል ብለዋል።,spk_be3db2652220,am,12.373,9.931,0.523,12.373,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a33f82eac9c5,test,የክልሉን ዕምቅ የባህልና የቱሪዝም አቅም በማስተዋወቅና መዳረሻዎችን በማልማት   የተከናወነው  ስራ  ጨምሮ  በበጀት ዓመቱ 5 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘት እንደተቻለ አስታውቀዋል።,spk_be3db2652220,am,12.133,10.917,0.0,12.133,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61fb06bb6cbf,test,በዚሁ መሰረት ህዝበ ሙስሊሙን የማገልገል አቅምና ብቃት አለው ብለው ላመኑበት ኡለማ ድምጽ መስጠታቸውን ተናግረዋል።,spk_be3db2652220,am,7.654,6.967,0.334,7.654,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d6feb7bee0f,test,የአሸንድዬ፣ ሻደይና ሶለል በዓላትን በጥናትና ምርምር በማስደገፍ የሀገር ሃብት ሆኖ እንዲዘልቅ ለማድረግ በቢሮው በኩል እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_be3db2652220,am,9.653,8.576,0.0,9.653,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_07847078d7d5,test,የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ መልካሙ ፀጋዬ፤ በበኩላቸው ክልሉ የበርካታ ዕምቅ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ ገፀ በረከቶች ባለቤት በመሆኑ እሴቱ ተጠብቆ እንዲዘልቅ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_be3db2652220,am,13.854,12.354,0.366,13.854,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d7925d10454,test,)፡ -በአማራ ክልል  ሰላምን  በዘላቂነት  ለማፅናት  ሕብረተሰቡ ሁለንተናዊ ድጋፉን አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ  ተመላከተ።,spk_be3db2652220,am,8.174,6.76,0.624,8.174,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a480c3ce8bf5,test,ይህም ባለፉት አምስት ዓመታት ሙሉ ለሙሉ በአዲስ መልክ የተደራጁ የምድብ ችሎቶች ቁጥር ወደ ሰባት ከፍ እንዲል ያደርጋል ነው ያሉት።,spk_be3db2652220,am,7.293,6.539,0.0,7.293,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e426ffb7524e,test,የአፍሪካ ህብረት እ.አ.አ 2012 ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት ቀኑ በየዓመቱ የሚከበር ሲሆን ከዓለም የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች መታሰቢያ ቀን ጋር የተሳሰረ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_be3db2652220,am,13.254,10.934,0.774,13.254,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9baaf1cf7306,test,በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ይርጋ ሲሳይ በውይይቱ ላይ  እንደገለጹት፤  የክልሉን ሰላም በማፅናት ሕብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ የሚያስችሉ የልማት ተግባራት ተጠናክረው ቀጥለዋል።,spk_be3db2652220,am,13.893,11.164,0.0,13.893,-36.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5279b862a3f,test,ከዚህ ውስጥም የዳኝነት አገልግሎት ጫናን ለመቀነስ እንዲቻል በርካታ ረዳት ዳኞች እና ሬጅስትራሮች እንዲሾሙ መደረጉን ገልፀዋል።,spk_be3db2652220,am,9.053,8.062,0.346,9.053,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33ccaf41c6c6,test,በዚህ ረገድ የአፋር ክልልም ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማረጋገጥ የሴቶችና ህፃናትን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማሳደግ ወሳኝ አቅም ያለው የቤተሰብ ህግ ማጽደቁ ትልቅ እርምጃ ነው ብለዋል።,spk_be3db2652220,am,13.014,11.796,0.336,13.014,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf92d2cfdcea,test,በመድረኩ የቢሮው ኃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋዬ እንደገለጹት፤  በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ12 ሚሊዮን በላይ የሀገር ውስጥና ከ27 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር ቱሪስቶች ክልሉን ጎብኝተዋል።,spk_be3db2652220,am,11.254,9.728,0.334,11.254,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_97b808532384,test,የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽነር መኩሪያ ሀይሌ(ዶ/ር) የተቋሙን የ2018 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻፀም ሪፖርት ለቋሚ ኮሚቴው አቅበዋል፡፡,spk_be3db2652220,am,12.133,10.623,0.578,12.133,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e62c67f6cbe,test,በተጨማሪም በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚነሳውን ቅሬታ ለመፍታት በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዘመናዊ በሆነ መንገድ አገልግሎቶች መሰጠት ተጀምሯል ብለዋል፡፡,spk_be3db2652220,am,10.893,10.193,0.392,10.893,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d97f00c8cbcd,test,ከሚጎዱት መንገደኞች፣ የሳይክል እና ሞተር አሽከርካሪዎች መካከል አብዛኞቹ ወጣቶች መሆናቸውን ገልጾ የህብረቱ አባል ሀገራት በትራፊክ አደጋዎች ምክንያት ሁለት በመቶ የሚሆን ዓመታዊ ጥቅል ምርታቸው (ጂዲፒ) ወጪ እንደሚያደርጉ ነው ሀብረቱ ያስታወቀው።,spk_be3db2652220,am,16.814,14.584,0.0,16.814,-36.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2e8593d1c8d,test,የአፍሪካ የመንገድ ደህንነት ኢኒሼቲቭ በመረጃ ላይ የተመሰረተ የቁጥጥር ስርዓት ማጠናከርና በህብረቱ አባል ሀገራት “Safe System” የተሰኘ ዘመናዊ የመንገድ ደህንነት ስርዓት ማዕቀፍ የማስተዋወቅ ስራ እንደሚከናወንም ነው ህብረቱ ያስታወቀው።,spk_be3db2652220,am,14.254,12.471,0.335,14.254,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d98a29c1bac,test,በመንገድ ደህንነት ቀን የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች የሚታወሱ ሲሆን ሀገራት እ.አ.አ በ2030 የትራፊክ አደጋ ሞትን በ50 በመቶ ለመቀነስ የገቡትን ቃል ለማደስ የፖለቲካ ቁርጠኝነታቸውን ይገልጻሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_be3db2652220,am,14.373,12.07,0.663,14.373,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa048f0beec5,test,ከዓለም ተሽከርካሪዎች ውስጥ ከአራት በመቶ በታች የሚገኝባት አፍሪካ የዓለም 25 በመቶ ገደማ የትራፊክ አደጋ ሞት እንደሚመዘገብባት አመልክቷል።,spk_be3db2652220,am,9.653,7.652,0.0,9.653,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ca85a80e011,test,የቋሚ ኮሚቴው አባላት ሁሉን አቀፍ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርሙን ውጤታማ ለማድረግ ወደ ትግበራ የገቡ ተቋማትን አፈጻጸም ለማጠናከር ስለተከናወኑ ተግባራትን በተመለከተ ማብራሪያ ጠይቀዋል፡፡,spk_be3db2652220,am,13.854,13.016,0.334,13.854,-32.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4762c0856634,test,የሕዝብን አመኔታ ያገኙ የዳኝነት ተቋማትን ለመፍጠር በተጀመሩ ተግባራት የተገኙ ስኬቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ፕሬዝዳንቱ አረጋግጠዋል።,spk_be3db2652220,am,9.213,7.938,0.0,9.213,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b23540549be5,test,የዳኞች ፎረም በማቋቋም እና በተጠሪ ዳኞች ፎረም በኩል ውይይቶችን በማድረግ የውሳኔዎች ወጥነትና ተቀራራቢነት ላይ ግንዛቤ እንዲፈጠር ማድረግ መቻሉንም አመልክተዋል።,spk_be3db2652220,am,10.893,10.038,0.0,10.893,-28.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c3c2423ee67,test,በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የተመዘገቡ ተጨባጭ ለውጦችን በአግባቡ ማደራጀት እንደሚገባም ገልጸዋል፡፡,spk_be3db2652220,am,6.854,6.55,0.0,6.854,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65c1e5320ac3,test,ህዝበ ሙስሊሙን መምራትና ማገልገል ይችላሉ ለምንላቸው ኡለማዎች ድምጽ ሰጥተናል ሲሉ በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ በኡለማዎች ምርጫ ላይ ድምጽ የሰጡ መራጮች ተናገሩ።,spk_be3db2652220,am,12.454,9.518,0.832,12.454,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cb7800a68992,test,ባለድርሻ አካላትን፣ የቢሮውን መዋቅር ከላይ እስከታች በማቀናጀትና መገናኛ ብዙሃንን በአግባቡ በመጠቀም በተከናወነው የማስተዋወቅ ስራ የቱሪዝም ዘርፉን በማነቃቀት ውጤታማ መሆኑን ተናግረዋል።በተለይም የሀገር ውስጥ ጎብኚዎች የቱሪዝም ፍሰቱ ከታቀደው በላይ  የላቀ ውጤት ማስመዝገብ እንደሚቻል የታየበት እንደሆነም አመልክተዋል።,spk_be3db2652220,am,18.573,17.315,0.0,18.573,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18c61939e818,test,በቀጣይም የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርሙን በሁሉም ተቋማት ውጤታማ ለማድረግና ዘርፉን ለማዘመን የተጀመሩ ተግባራት በፍጥነትና በጥራት እንዲቀጥሉ አስገንዝበዋል፡፡,spk_be3db2652220,am,9.934,9.198,0.0,9.934,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fd7a3da95bf,test,ፍርድ ቤቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ባካሄደው የተገልጋዮች እርካታ ጥናት በዓለም አቀፍ የፍርድ ቤት መመዘኛዎች 76 ነጥብ 3 በመቶ እርካታ ማስመዝገቡን ገልጸዋል።,spk_be3db2652220,am,9.694,8.624,0.0,9.694,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_074ba87fccc2,test,የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደርን ዲጂታል ለማድረግ የተጀመሩ እንቅስቃሴዎች የሚበረታቱ መሆናቸውንም ነው የገለጹት።,spk_be3db2652220,am,7.333,6.498,0.836,7.333,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a5091b953b02,test,ይህ ውጤት በቀጣይ የፍርድ ቤቱ አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን የበለጠ መነሳሳትን እንደሚፈጥር ጠቁመዋል።,spk_be3db2652220,am,6.774,6.33,0.443,6.774,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_046d9b643ded,test,የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም የግምገማ መድረክ እየተካሔደ ነው።,spk_be3db2652220,am,7.934,7.057,0.518,7.934,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4286b5ed95f,test,የመንገድ ደህንነት ቀን ሁነት በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ስር በሚገኘው የአፍሪካ የመንገድ ደህንነት ኢኒሼቲቭ፣ የኢፌዴሪ የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር፣ የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት እና የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን(ኢሲኤ) የጋራ ትብብር የተዘጋጀ ነው።,spk_be3db2652220,am,19.854,15.883,0.0,19.854,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5b7cfdbfe37,test,የጋራ መኖሪያ ቤት ነዋሪዎቹን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ አንድ ኪሎ ሜትር የመካከለኛና አንድ ነጥብ አንድ ኪሎ ሜትር የዝቅተኛ የመሬት ውስጥ ተቀባሪ መስመር ዝርጋታ መከናወኑንም አስረድተዋል።,spk_be3db2652220,am,12.973,11.444,0.389,12.973,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf62ef7044e5,test,በአማራ ክልልም እንደ ሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል የመሳሰሉ የልጃገረዶች ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶች ትልቅ የሀገር ሃብት መሆኑን አንስተው ቱባውን ባህል ጠብቆ ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_be3db2652220,am,13.334,12.149,0.555,13.334,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12302f5450c4,test,የአፍሪካ የመንገድ ደህንነት ቀን ህዳር 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ አድዋ ድል መታሰቢያ ይከበራል።,spk_be3db2652220,am,7.373,6.764,0.61,7.373,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8a7e86b3f65,test,አፍሪካ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋዎችን ከሚያስተናግዱ አህጉራት መካከል አንዷ መሆኗን የአፍሪካ ህብረት ገልጿል።,spk_be3db2652220,am,5.894,5.352,0.542,5.894,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cae6a5ceb35b,test,የባሌ ዞን እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ያህያ አህመድ፤ በዞኑ በሚገኙ 850 መስጅዶች ከኡላማዎች ምርጫ የድምጽ አሰጣጡ መጀመሩን ገልጸው በሌሎችም ይቀጥላል ብለዋል።,spk_be3db2652220,am,13.973,10.804,0.336,13.973,-32.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2047ef11457,test,በምክር ቤቱ የሰው ሀብት ልማት፣ ሥራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ነገሬ ሌንጮ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ኮሚሽኑ የሀገሪቱን ነባራዊ ሁኔታ መነሻ ያደረገ ጠንካራ ሲቪል ሰርቪስ ለመገንባት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_be3db2652220,am,15.373,13.718,0.0,15.373,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b12b69c85f0,test,በኢትዮጵያ ያሉትን እምቅ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊና የተፈጥሮ ሃብቶች በመጠበቅ የሀገር እሴት ሆነው እንዲዘልቁ እየተደረገ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማህዲ ገለጹ።,spk_be3db2652220,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53ce70f4473f,test,በተጨማሪም የጉለሌ እና የኮልፌ ምድብ ችሎቶች በአዲስ መልክ እንዲደራጁ መደረጉን አመልክተዋል።,spk_be3db2652220,am,5.934,5.597,0.336,5.934,-35.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d41d3a7f8d13,test,የሀይማኖቱን ተቋምና ህዝበ ሙስሊሙን እንዲመሩ እጩ ሆነው የቀረቡትን ኡላማዎች መምረጥ መቻላቸውን የገለጹት ደግሞ ሌላው የምርጫው ተሳታፊ  ሳብር ማህሙድ ናቸው።,spk_be3db2652220,am,10.733,9.779,0.0,10.733,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f11ece8599a,test,በዚሁ መርሃ ግብር ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማህዲ፤ የሀገርን ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶችን ጠብቆ ለመዝለቅ በመንግስት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_be3db2652220,am,12.893,11.76,0.34,12.893,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_814b28b6f40d,test,በተለይም በክልሉ በየዓመቱ በድምቀት የሚከበሩ የሻደይ፣ አሸንድዬ፣ ሶለል፣ የእንግጫ ተከላና የቡሄ  በዓላትን  የቱሪዝም መዳረሻ የማድረግ ስራ በስፋት መከናወኑንም ኃላፊው ገልጸዋል።,spk_be3db2652220,am,11.493,11.028,0.0,11.493,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f49255dc9760,test,የቢሮው የ2017 በጀት ዓመት የስራ ክንውን የግምገማ መድረክ ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ ተካሄዷል።,spk_be3db2652220,am,6.854,5.95,0.333,6.854,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2fa2c7ead21,test,በተጨማሪም ወጣት ተመራማሪዎችና ምሁራን መፍትሄ ጠቋሚ የሆኑ የጥናት ውጤቶቻቸውን ለአስፈጻሚ አካላት እንዲያቀርቡ ዕድል እንደሚፈጠርም ተመላክቷል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.133,10.133,0.0,10.133,-24.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cface98edbbe,test,የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሉቱ በመጀመሪያው ዙር 12 ተቋማት በርካታ አገልግሎት የሚሰጡባቸውን 52 መስኮቶች ያካተተ መሆኑ ተገልጿል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.733,9.302,0.432,9.733,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_734ea1563d89,test,በተጨማሪም፣ በወጣቶች የጤናና መሰል አገልግሎቶች ላይ ያሉ ውስንነቶችን ለመለየትና የመፍትሔ አቅጣጫ ለመቀየስ ቁልፍ ሚና እንደሚኖረው አስረድተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.293,9.957,0.336,10.293,-24.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4ed2d6e20dc0,test,በተለያዩ ከተሞች ስራ ላይ የነበሩ በሚሊዬን የሚቆጠሩ  ሰዎች መንግስት ከተሞች እንዲዘጉ በማድረጉ ሳቢያ ምክንያት ስራ አጥ በመሆናቸው ወደ አገሩቱ ገጠራማ አካባቢዎች መመለሳቸውን የብሉምበርግ ዘገባ ያመለክታል።,spk_3a88b56f3d31,am,13.493,12.878,0.0,13.493,-28.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_131397814297,test,በወቅቱ በርካታ ተመራማሪዎች አዲሱ መድሃኒት አልዛይመር ባለባቸው ሰዎች አዕምሮ ላይ የሚገኘውን አምይሎይድ የተሰኘና በሰዎች አእምሮ ችግር የሚፈጥረውን ፕሮቲን ኢላማ ያደረገ ቢሆንም ።,spk_3a88b56f3d31,am,12.053,11.231,0.327,12.053,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_730e726387d3,test,ስምንትእውነታውን ለማወቅ መጣር ስሜትን በንዴት ለመግለጽ ከመሞከር ይልቅ ረጋ ብሎ ስለሁኔታው ማጤንና የሰከነ ውይይት ለማድረግ መሞከር ።,spk_3a88b56f3d31,am,9.854,9.17,0.683,9.854,-24.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_772084d49f94,test,ወልዲያ ዩንቨርሲቲ በቢዝነስ ኢንኩቤሽን ማዕከሉ ባለፉት 2 ወራት  በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህድስናና ሒሳብ ትምህርቶች ያሰለጠናቸውን ከ7ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን ዛሬ ሸኝቷል።,spk_3a88b56f3d31,am,14.774,13.578,0.0,14.774,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_787d3807b5ca,test,በኮሪደሩ የሚገኙ ከ20 በላይ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ስፖርቱን ለማሳደግና ትውልድን ለመቅረጽ የበኩላቸውን ሚና እንደሚጫወቱ ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.893,9.45,0.444,9.893,-25.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bd3aefbbd78d,test,በአሶሳ ከተማ እየተካሄደ ያለው ሀገር አቀፍ የህክምና ኦክሲጅን አውደ ጥናት ተሳታፊዎች የአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥን እና የህክምና ኦክሲጅን አጠቃቀም ተመልክተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,11.774,11.259,0.515,11.774,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7b0bab0e5865,test,ታማኝነት ለራስ፣ ለሥራ ወይም ለሙያ፣ ለጓደኛ፣ ለተቋም፣ ለህብረተሰብ፣ ለአገር፣ ወዘተለገቡት ቃል ኪዳን ጸንቶ መቆምን እና መስዋዕት መሆንን የሚመለከት ጽንሠ ሃሳብ ነው ።,spk_3a88b56f3d31,am,13.254,11.673,0.0,13.254,-24.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_84b94fcb7071,test,በዓሉ የሸካቾን ታሪክና ባህል ለማስተዋወቅ ትልቅ ድርሻ እንዳለው ገልጸው፣ ለእሴቶች ተገቢውን ጥበቃ ማድረግ እንደሚገባም አመልክተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.293,8.928,0.392,9.293,-26.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0f440815f343,test,በኮንፍረንሱ ከመላው አፍሪካ የተውጣጡ ጋዜጠኞች፣ ፖሊሲ አውጪዎች እና የሚዲያ ተቆጣጣሪዎች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት፣ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችና ምሁራን ይሳተፋሉ።,spk_3a88b56f3d31,am,11.973,11.096,0.547,11.973,-24.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_26fee1effd2e,test,እኛ ኢትዮጵያውያን የሚያምርብን አብሮነት ነው፤ አብሮነት ያደምቃል ወደ የጋራ ስኬትም ያድርሳል ነው ያሉት፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,6.694,5.791,0.546,6.694,-23.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d69cbd03b3be,test,ድንገተኛ የልብ ቀዶ ሕክምና ባደረጉበት ወቅት በተለገሳቸው ደም ህይወታቸው መትረፉን የገለጹት ወይዘሮ የአለምነሽ ከበደ በበኩላቸው እሳቸውም ይህንን በጎ ተግባር ማስቀጠላቸውን ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,12.373,12.001,0.0,12.373,-26.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2738432dc0a0,test,ዛሬ የተደረገው የኮምፒውተር ድጋፍ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት የአሰራር ስርዓቱን ለማዘመን ለጀመራቸው ስራዎች አጋዥ እንደሚሆኑ ጠቁመዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.973,9.274,0.0,9.973,-24.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_918662b65a0d,test,ከሚደግፉዎት ሰዎች ጋር መቀራረብ ከባለቤትዎ ወይም ከቅርብ ጓደኛ ጋር ስለሚያስጨንቅዎት ነገር መነጋገር ጭንቀትን ለመቀነስ ይረዳል ።,spk_3a88b56f3d31,am,9.334,8.001,0.608,9.334,-24.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f63388617a17,test,መንግሥት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን አዋጅ ማሻሻሉ ህዝብንና ሀገርን በሚጠቅሙ ጉዳዮች ላይ መስራት የምንችልበትን ምቹ ምህዳር ፈጥሮልናል ሲሉ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ገለጹ።,spk_3a88b56f3d31,am,12.293,11.406,0.358,12.293,-24.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ba2b2752fba1,test,በቀጣይም ለሰልጣኝ ተማሪዎች በያሉበት አካባቢ ዩኒቨርሲቲው ክትትልና ድጋፍ እንደሚያደርግ ማርዬ በለጠ (ዶ/ር) አስታውቀዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,8.454,8.117,0.337,8.454,-24.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_be809abb47b4,test,የመድሃኒቱ አምራች ባዮጂን ኩባንያ መድሃኒቱን የተመለከተ ተጨማሪ ጥናት እያደረገ መሆኑንም ጠቁሟል ሂላሪ ኢቫንስ የመርሳት በሽታአልዛይመር ለሌሎች በርካታ በሽታዎች ምክንያት ሊሆን እንደሚችልም ይታመናል ።,spk_3a88b56f3d31,am,12.813,12.813,0.0,12.813,-24.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a61693cbc0e1,test,ውድድሩ የሚከናወነው የታላቁ ህዳሴ ግድብ በሚመረቅበት ወቅት እንደመሆኑ የጥበብ ስራዎቹ ከግድቡ ጋር ተያያዥነት እንዳላቸው ጠቅሰዋል፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,9.334,8.215,0.474,9.334,-25.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bbd4b30a5b63,test,በመድረኩም የሴቶችን ሀገራዊ ልማትና አብሮነት ላይ ያላቸውን  ሚና በማስመልከት ሀሳባችውን ማንሳታቸውን ገልጸዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.133,7.957,0.345,9.133,-24.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b889dc1955af,test,በምገባ መርሃ ግብሩ ተጠቃሚ ከሆኑ ተማሪዎች መካከል ተማሪ ዲቦራ እንዳለ፤ ምገባው ከተጀመረ በኋላ የእርሷን ጨምሮ የበርካታ ተማሪዎች ውጤት መሻሻሉን ተናግራለች።,spk_3a88b56f3d31,am,11.854,10.396,0.453,11.854,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0d4fd9119483,test,የውይይት መድረኩ ተሳታፊዎች በውይይቱ ያገኙትን ልምድና ተሞክሮ ለሌሎች በማከፈል ረገድም ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ኮሚሽነሩ አሳስበዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,8.854,8.36,0.494,8.854,-23.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9a50222b2241,test,በቀብር ስነ-ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,14.414,12.999,0.435,14.414,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2a70d109a4e3,test,እየዋለ እያደረ መሰላቸትን እንዳያመጣ በአንዴ ለረጅም ሰዓት ከማውራት ይልቅ በትንሽ ትንሹ በናፍቆት መገናኘት አለባቸው ።,spk_3a88b56f3d31,am,10.614,8.826,0.387,10.614,-25.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4d437ac1fe06,test,በጋራ ቤታችን የጋራ ማንነትን እያጸናን፣ እርስ በእርስ እየተማማርን፣ እየተደጋገፍን ጠንካራ አብሮነትን መገንባታችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ነው ያሉት፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,10.334,9.448,0.551,10.334,-27.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a3b3c2242e9b,test,በአሜሪካ ኒዩርክ የሥርዓተ ምግብ ዕድሎችና ፈተናዎች እንዲሁም የወደፊት አቅጣጫዎች ላይ በመምከር አቅጣጫ የሚያስቀምጥ ቅድመ ጉባኤ መካሄዱ ይታወሳል፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,10.813,9.849,0.329,10.813,-24.5,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_ea06a4b36c42,test,ወሎ ዩኒቨርሲቲ ሰነዶችን በማዘጋጀት ዛሬ ያስጀመረው የአመራር ስልጠና የሚስተዋሉ መሰረታዊ ችግሮችን ለማስወገድ ሚናው የጎላ መሆኑን አንስተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,8.534,8.062,0.0,8.534,-22.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_633908501a47,test,የባሌ ተራሮችን ጨምሮ በዞኑ የሚገኙ የቱሪስት መስህብ ስፍራዎችን በማልማትና ይበልጥ በማስተዋወቅ ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በዞኑ ቱሪዝም ጽህፈት ቤት የቱሪዝም ልማትና ማስፋፊያ ቡድን መሪ ሽብሩ አብዶ ናቸው።,spk_3a88b56f3d31,am,18.213,17.273,0.627,18.213,-26.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e91884a12cca,test,ከጉብኝቱ በኋል በሰጡት ማብራሪያ፤ የኢትዮጵያን ብልጽግና ስናረጋግጥ ፍትህ እና የአኗኗር ዘዴ ትኩረት የምናደርግባቸው ጉዳዮች ናቸው ብለዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-25.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_62ac41f7e18a,test,ሕይወት ግን አዳዲስ ነገሮች የሚሞከሩባት፣ ሲሳካ የምንደሰትባት፣ ሳይሳካ ደግሞ ራሳችንን ከወደቅንበት አንስተንና አቧራችንን አራግፈን እንደገና የምንቀጥልባት ጎዳና ነች ።,spk_3a88b56f3d31,am,12.373,10.644,0.848,12.373,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9302e3e64d8b,test,የነቀምቴ ከተማ ሶርጋ ቀበሌ ነዋሪው አቶ ወንዴ አበበ፤ የንፁህ የመጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማስፋት በተሰራው ስራ ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.014,9.334,0.334,10.014,-26.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8b71aad3c98b,test,ይህ ካንሰር በአብዛኛው ሴቶችን የሚያጠቃ የካንሰር ዓይነት መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,5.293,4.475,0.818,5.293,-23.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_727507c46fe5,test,የኢትዮጵያ የሥርዓተ-ምግብ ሽግግር የሚመራበት መንገድ የተለየ ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፤ ይህም ጉባኤውን ለማስተናገድ እንድትመረጥ አስችሏታል ብለዋል፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,10.614,9.52,0.0,10.614,-24.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ed9b327fa711,test,:- በምስራቅ ቦረና ዞን የአርብቶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ ባለፉት ሁለት ወራት ለቤት እንስሳት ክትባት በዘመቻ መልክ እየተሰጠ መሆኑን የዞኑ አርብቶ አደር ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,11.174,10.8,0.373,11.174,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c6d3bf7031c0,test,ፀጉር አይላጭም ሁሉም ነገር ከራሱ የተለየ አላማ አንፃር አስፈላጊ ስለሆነ በሌሎች ጫማ ቆመህ ያለፋበትን እስካላየህ ድረስ ነገሮችን ከአንተ አቅጣጫ ብቻ በማየት ዝቅ አድርገህ አትመልከት ።,spk_3a88b56f3d31,am,12.813,11.032,0.335,12.813,-26.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8ce13a3e143e,test,ሰዎች እንደመሆናችን ከስህተት የፀዳን ልንሆን አንችልም መልካም ጓደኞች ሁሌም ይቅር የሚሉን ሲሆን ካስፈለገም ሊያርሙን ይሞክራሉ እንደ አስመሳዮቹ ጥፋታችንን ይዘው መጠቀሚያ ለማድረግ ወይም ሊያሸማቅቁን አይሞክሩም ።,spk_3a88b56f3d31,am,13.174,11.436,0.595,13.174,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_769575196c6b,test,"ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ""የባህል፣ ታሪክና ቋንቋ ልማት ለዘላቂ ማህበረሰብ ተጠቃሚነትና እድገት"" በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ ጉባኤ ዛሬ አካሂዷል።",spk_3a88b56f3d31,am,10.213,9.323,0.58,10.213,-24.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_de6b287962ac,test,በዚህም የሚመጡልንን መረጃዎች በትክክኛ መልኩ እንድንረዳ እና እንድናስቀምጥ ስለሚረዳን ጥሩ የማስታወስ ብቃት እንዲኖረን ያደርጋል ።,spk_3a88b56f3d31,am,9.373,8.206,0.831,9.373,-24.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_85ae860f67fe,test,ስምምነቱ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ህፃናትን ማዕከል ያደረገ ዘመናዊ ሙዚየም መገንባት የሚያስችል ሲሆን፤ የቼክ ሪፐብሊክ መንግሥት የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርግ ይሆናል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.854,9.854,0.0,9.854,-25.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_efaf22048274,test,ለዚህ ይረዳን አንድ አጭር መንገድ እንጠቁማችሁ፣ ቁልፍ፣ መነጽር ወይም ደግሞ ሞባይል ማስቀመጫ ቋሚ ቦታ ይኑረን፣ ይህም እቃዎችን በቀላሉ ለማግኘት እና ለማስታወስ ይረደናል ።,spk_3a88b56f3d31,am,11.493,9.958,0.547,11.493,-24.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_78a6799eb90c,test,ኢጋድ ከሐምሌ 2 ቀን 2017 ዓ.ም አንስቶ በኬንያ ናይሮቢ ስርዓተ ጾታ፣ መሬት እና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አቅም ግንባታ ላይ ሲያካሂድ የቆየው ቀጣናዊ ምክክር ዛሬ ተጠናቋል።,spk_3a88b56f3d31,am,16.134,15.115,0.657,16.134,-23.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_996e46307437,test,ለዚህም የሃይማኖት አባቶች፣ የጸጥታ ተቋማት፣ የሚዲያ ባለሙያዎችና የሚመለከታቸው አካላት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.174,9.718,0.0,10.174,-24.2,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_62e116cc01c4,test,"የምስጋና በዓል የሆነው ኢሬቻ በመጪው ቅዳሜና እሁድ በሆራ ፊንፊኔ እና ሆራ አርሰዲ ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሀሳብ ይከበራል።",spk_3a88b56f3d31,am,8.813,7.984,0.409,8.813,-24.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_63c00d4a0b7b,test,ችሎትን የተለያዩ አካባቢዎች ላይ ሆኖ በመከታተል ፍትሕን ማግኘት ትልቅ ዕድል መሆኑን ጠቁመው፤ ባለጉዳዮች ካሉበት ቦታ ሆነው ፍትሕ ማግኘታቸው በጊዜና በገንዘብ የማይለካ ጥቅም ያለው መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,13.774,13.774,0.0,13.774,-24.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8b0c821db2ad,test,ሌላው መርሳትን በመከላከል ጥሩ የማስታወስ ችሎታ እንዲኖረን ከሚረዱን መካከል በትምህርት ወይም ደግሞ በንግግሮች ላይ ያለንን ንቃት እና ትኩረት ከፍተኛ በማድረግ ነው ።,spk_3a88b56f3d31,am,11.053,9.901,0.654,11.053,-25.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9f9642697f4e,test,የልብ ህመምን በተፈጥሯዊ መንገድ ለመከላከል ከአመጋገብ ባሻገር የአኗኗር ዘይቤ ለውጥ ማድረግ እንደሚያስፈልግ አመላክተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.934,8.198,0.0,9.934,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1a2f6a5da24f,test,በእነዚህ የቤትውሎ ሳምንታት ውስጥ ማድረግ የምንችላቸውን ነገሮች ብቻ ሳይሆን መቆጠብ ስለሚገባን ነገሮችም አብሮ ማሰቡ መልካም ነው ።,spk_3a88b56f3d31,am,9.854,8.637,0.533,9.854,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9fad5f5884bf,test,ጠንካራ እና የተለየ ችሎታቸውን በማጉላት ብሎም ትክክለኛ አላማ እንዲኖራቸው በመስራት የበታችነት ስሜታቸው እንዳይጎለብት እና እንዲቀንስ መሰራት አለባቸው ።,spk_3a88b56f3d31,am,10.653,10.182,0.471,10.653,-24.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6d7f42a74336,test,በዚህም አንድን ነገር የሆነ አርአያዬ ወይም ሞዴሌ ነው ብለው የሚያስቡት ሰው ሲያደርገው በትኩረት ካዩ በኋላ ራሳቸው እንደገና ይሞክሩታል ከዚያም አዳብረውት የራሳቸው ባህርይ ያደርጉታል ።,spk_3a88b56f3d31,am,11.573,10.832,0.0,11.573,-24.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_132ca27d3737,test,በፍጥነት ስኬት ላይ ለመድረስ ያለህን እምነት አስወግድ ስቲቭ ጆንስን ጨምሮ ማንም በአንዴ ስኬታማ የሆነ የለም ።,spk_3a88b56f3d31,am,7.734,7.093,0.33,7.734,-25.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_47d4a181fe3a,test,ዛሬ የሚካሄደው ሁነት ኢትዮጵያ የግብርና ምርትን ከኢንዱስትሪ ሂደት ጋር በማስተሳሰር የግብርና ጥሬ ግብዓቶችን ወደ እሴት የተጨመረባቸው ምርቶች በመቀየር የምግብ ስርዓቱን ለመለወጥ የያዘችውን ግብ፣ ለውጥ እና አቅም የሚያሳይ እንደሆነ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢኒስቲትዩት መረጃ ያመለክታል።,spk_3a88b56f3d31,am,17.893,17.249,0.321,17.893,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e9e9d77b3336,test,የተማሪዎች ምገባ የተማሪዎች የትምህርት መጠነ ማቋረጥ የሚቀንስ እንዲሁም የተማሪዎችን የትምህርት ቅበላ አቅም ከፍ የሚያደርግ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8261ec349a59,test,ያለብን የዝቅተኝነት ስሜት መገለጫው እነዚህም ሆኑ ሌሎች ዋናው ቁም ነገር የዚህ የስሜት ቀውስ ምንጩን በመለየት የነጻነት መንገድ መጀመሩ ላይ ነው ።,spk_3a88b56f3d31,am,10.733,10.288,0.446,10.733,-22.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fc70b5a24ad2,test,የአዳማ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ሃላፊ ሼህ ማሕሙድ ሁሴን፤ በየትኛውም አጋጣሚና በምንም ሁኔታ እውነትን ብቻ መናገርና መመስከር የግድ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.573,9.773,0.314,10.573,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b2bc9aa70395,test,ተሸናፊ ሀገራት ሶስተኛ ደረጃን ለማግኘት ጥር 9 ቀን 2018 ዓ.ም ይጫወታሉ።,spk_3a88b56f3d31,am,6.093,6.093,0.0,6.093,-26.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dda77f38e59c,test,ታማኝ መሪዎች እና ሠራተኞች ለተቋማቸው ተልዕኮ ስኬት መሳካት አስፈላጊ የሆኑ ማናቸውንም ተግባሮች በታማኝነት ለመሥራት ቁርጠኝነት አላቸው ።,spk_3a88b56f3d31,am,9.454,8.882,0.571,9.454,-23.5,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_d4d68996fe10,test,የአንድ ቋት አገልግሎቱ ከክፍያ ጋር ተያይዞ ይነሳ የነበረውን የተጠቃሚዎች ቅሬታ በመፍታት ጥራት ያለው አገልግሎት እንዲሰጡ ያስቻለ በመሆኑ አጠናክረው እንደሚቀጥሉም አመልክተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.373,9.859,0.515,10.373,-24.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8899afbbec71,test,መቼም ያንተን ህይወት ከሌሎች ጋር አታነፃፅር በፀሀይ እና ጨረቃ መካከል ንፅፅር የለም ሁለቱም የሚያንፀባርቁበት የራሳቸው ግዜ አላቸው ።,spk_3a88b56f3d31,am,8.893,8.469,0.0,8.893,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7e571d0821a6,test,ተቋማቸው የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ መረጃና የሲቪል ምዝገባ ሥርዓትን ለማዘመን እየተከናወኑ ለሚገኙ ተግባራት ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,12.254,11.087,0.486,12.254,-24.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ac5b68e37ce2,test,በዞኑ ለጨቅላ ህፃናት የወባ መከላከያ ክትባት በዘመቻ እየተሰጠ ነው።,spk_3a88b56f3d31,am,4.454,4.049,0.405,4.454,-23.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2c5d5e8cb870,test,ከአሁን በኋላ መደበኛ ትምህርታቸውን በጥሩ ሁኔታ በመከታተል ትልቅ ደረጃ ለመድረስ ጠንክረው እንደሚማሩ ገልጸዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,7.293,6.387,0.416,7.293,-24.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_daff824adf08,test,በኢትዮጵያ የአዕምሮ ጤና ተጠቂዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እንደሚገኝ በጤና ሚኒስቴር የፕሮግራም ሚኒስትር ዴኤታ ጽህፈት ቤት ሃላፊና አማካሪው አቶ ፍቃዱ ያደታ አስታውቀዋል ።,spk_3a88b56f3d31,am,11.934,11.005,0.596,11.934,-24.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ab557e8b2945,test,ቀጥሎ የተወሰኑ መደበኛ ሰዎች በመንገድ መጡ፣ ብዙዎቹ ጮክ ብለው ማጉረምረም እና ጎዳናዎቹ ንፁህ ባለመሆናቸው ንጉሡን ወቀሱ ።,spk_3a88b56f3d31,am,9.614,8.274,0.633,9.614,-24.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3f1428c92c8d,test,በምረቃ መርሃግብሩ ላይ የክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሀላፊ ወይዘሮ ገነት መኩሪያና ሌሎች የክልልና የዞን ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎችን ጨምሮ የተመራቂ ቤተሰቦችና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,12.733,12.733,0.0,12.733,-23.0,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_497fb3cdbfe5,test,ከመድረኩ ተሳታፊዎች መካከል አቶ ኦላኒ አብዲሳ እንደተናገሩት፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለአካል ጉዳተኞች የሚሰጠው ትኩረት እየተሻሻለ መጥቷል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.174,8.08,0.557,9.174,-24.0,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_a3668bcc0c63,test,አብዛኛው ለራሳችን የምንነግረው የሚቀመጥ አሉታዊ የሆነ አስተሳሰብ ከዚሁ ሳናውቀው ወደ አእምሮ ከምናስገባው ጠቃሚ ያልሆነ ሃሳብ ጋር የተያያዘ ነው ።,spk_3a88b56f3d31,am,9.414,8.339,0.793,9.414,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a55ca99993f3,test,ይሁን እንጅ ታማኝነት ጭፍን ታዛዥነት ማለት አይደለም ይልቁንስ ህጋዊ እና ትክክለኛ ለሆኑ የአገር ህጎች ።,spk_3a88b56f3d31,am,8.534,7.336,0.382,8.534,-23.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_84bbc8301ac3,test,መንግስት ከፍለው መታከም ለማይችሉ ዜጎች ነፃ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረጉ የሚበረታታና ተስፋ ሰጪ ጅማሮ ነው ብለዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,8.094,7.242,0.358,8.094,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ee3ce94cd670,test,የህክምና መሳሪያዎቹን ከተረከቡ ክልሎች መካከል የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ፕሮፌሰር ነጻነት ወርቅነህ፥ የህክምና መሳሪያዎቹ በዲጂታል ቴክኖሎጂ የተደገፉ መሆናቸው ቀልጣፋና ጥራቱን የጠበቀ የህክምና አገልግሎት መስጠት እንደሚያስችሉ ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,19.014,17.839,0.386,19.014,-25.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0958069a9a1a,test,ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የማህበረሰቡን ባህል፣ ቋንቋ እና የኪነጥበብ እሴቶችን በማልማት ለቱሪዝም ልማት ለማዋል እያደረጉ ያሉት ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተመለከተ።,spk_3a88b56f3d31,am,11.133,10.726,0.408,11.133,-23.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5a0bdbc738bb,test,2ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስርዓተ ምግብ ጉባኤ በኢትዮጵያ እና በጣሊያን አስተናጋጅነት ከሐምሌ 20 እስከ 22 ቀን 2017 በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ገልጸዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,12.293,11.927,0.0,12.293,-24.9,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_d52ef7ac1738,test,አንድ ግለሰብ የተለመደ ስራውን ማከናወን ይቸገራል ይህ ችግር ያለበት ግለሰብ የመርሳት ችግር እንዳለበት በማሰብ አስፈላጊውን ምርመራና ህክምና ሊደረግለት ይገባል ።,spk_3a88b56f3d31,am,11.293,10.631,0.662,11.293,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_01ec58bf8eed,test,በተለይ በሕጋዊነት ሽፋን ፈቃድ ያወጡት ድርጅቶች ላይ ክትትል ለማድረግ ሙከራ በተደረገበት ወቅት ሁሉም ፈቃድ ሲያወጡ ይዘውት ከነበረው ቢሮ መልቀቃቸውና አድራሻቸውን መሰወራቸው ተረጋግጧል፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,13.813,12.799,0.62,13.813,-24.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e18a18591336,test,እንዲሁም በዘርፉ እሴቶች ላይ ምርምር በማካሄድ፤ ግኝቶችን መሰረት በማድረግ በማልማት ለትውልድ ለማስተላለፍ የሚያደርጉት ጥረት መጠናከር እንዳለበትም እንዲሁ።,spk_3a88b56f3d31,am,9.534,8.631,0.464,9.534,-24.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b5f94bf60ebb,test,ሆስፒታሉ ከሚሰጠው ህክምና ባሻገር መከላከልን መሰረት ያደረገ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን ጠቁመው ይህም እንደ አገር ችግሩን ለመቅረፍ አይነተኛ ሚና አለው ብለዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.694,10.052,0.312,10.694,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0f29e0e266e8,test,በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ መስፍን ጣሰው እንደገለጹት፤ በዞኑ የወባ በሽታ ስርጭትን ለመግታት  ቅንጅታዊ ስራዎች ተግባራዊ  እየተደረጉ ነው።,spk_3a88b56f3d31,am,10.293,9.974,0.319,10.293,-24.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6a5c4842be71,test,በተለይም ደግሞ ለፍትህ ስርአቱ መስፋት፣ ሚዛናዊና ተአማኒ አገልግሎት ለመስጠት የማህበረሰብ መሪዎች የማይተካ ሚና አላቸው ብለዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,8.694,8.283,0.41,8.694,-24.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_537916023c69,test,አንድከመናገር በፊት ማሰብ በቶሎ የሚናደዱ ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ አንድ ነገር ከመናገራቸው በፊት ጥንቃቄ አያደርጉም በሚናገሩት ነገር ሰዎችን ያስቀይሙና ምነው አፌን በቆረጠው ።,spk_3a88b56f3d31,am,13.774,12.348,0.637,13.774,-24.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b6c3b4112f88,test,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ( ዶ/ር) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በተመረቀበት ወቅት ላይ የዘመን መለወጫ በዓልን ማክበር ልዩ ስሜት እንደሚፈጥር ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,12.053,10.736,0.495,12.053,-24.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_59cefcad0788,test,በዚህም የአካባቢው ማህበረሰብ ለተጨማሪ ወጪና እንግልት ሳይዳረግ በአቅራቢያው የተሻለ ህክምና ማግኘት መቻሉን አውስተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-23.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_abecf0d5af3f,test,ቢሮው በክልሉ የአዲሱን የሴቶች ልማት ህብረት አደረጃጀት አፈጻጸም በደሴ ከተማ እየገመገመ ነው።,spk_3a88b56f3d31,am,6.454,5.752,0.377,6.454,-24.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0cb7fd45de7d,test,በሌላ በኩል በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት 153 የዓይን ብሌን መሰብሰቡን ጠቅሰው ከ1 ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎች የዓይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል መግባታቸውንም አቶ ሀብታሙ ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,13.653,13.097,0.0,13.653,-25.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c5ae6cef39e9,test,ስጦታ ይዞልሽ ሊመጣ ያለንበትን ጠይቆኝ ነግሬው ነበር እና አሁንስ የት ነው ከደረሰ በኋላ ነው መልዕክት የላከልሽ እኮ የት ነው።,spk_3a88b56f3d31,am,8.454,7.71,0.419,8.454,-24.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_418bb08a633d,test,አገልግሎቱ ባለፉት አራት ወራት በኤሌክትሪክ መሠረተ ልማትና በሀይል ስርቆት ላይ የተፈፀሙ ወንጀሎችን በመለየት አስሩ ላይ የወንጀል ክስ መመስረቱን አመልክቷል።,spk_3a88b56f3d31,am,9.653,9.114,0.539,9.653,-23.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0f1cf1b7adb9,test,በጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተገነቡት  20 የአቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤቶች ከ23 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ መደረጉም ታውቋል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.414,10.023,0.391,10.414,-24.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d13b936aafdb,test,ጥሩ ያልሆነ ምሳሌ ያን ያህል የሚያስከፋ ንግግር የተናገርኩ አይመስለኝምአንቺ ራስሽ ሌላ ነገር ደብሮሽ ይሆናል እንጂግን እሺ ይቅርታ ።,spk_3a88b56f3d31,am,9.454,8.065,0.477,9.454,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ac9a6dcd65b3,test,ለችግሮች እልባት እየሰጡ ሁልጊዜም ለህብረተሰቡ ፈጣን አገልግሎትን ባልተቋረጠ መልኩ መስጠት ተገቢ ነው ብለዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,8.733,8.072,0.0,8.733,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e8f8b3148772,test,"የጌዴኦ ""ባህላዊ የባሌ ሥርዓት"" መገለጫ የሆነው የዳራሮ የዘመን መለወጫ በዓል በቀጣይ ወር መግቢያ በሀገር ውስጥና በውጭ መከበር እንደሚጀምርም ተመላክቷል።",spk_3a88b56f3d31,am,11.094,10.389,0.316,11.094,-24.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cf1d92cf6505,test,አካል ጉዳተኝነት ጥንካሬ እንጂ ያለ መቻል አይደለም ስትል  በልፋቷ የተሻለ ህይወት የምትመራው አካል ጉዳተኛዋ የአምቦ ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ፅጌ ኩመላ ገልፃለች።,spk_3a88b56f3d31,am,11.094,10.218,0.515,11.094,-26.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3822ed471063,test,ለመላዉ የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን አንድ ሺህ አራት መቶ ዘጠና ስድስተኛው የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ።,spk_3a88b56f3d31,am,10.053,7.689,0.0,10.053,-23.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9d0bc7841ae7,test,በስርዓተ ቀብሩ ላይ የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት እና የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የስራ አመራር ቦርድ አባላት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-25.4,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_051082b92c81,test,የኦሮሚያ ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ የባሌ ቅርንጫፍ ተወካይ አቶ አብዳ ሀሰን፤ በኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥና መዋዥቅ የምርጥ ዘር ማበጠር ስራቸው ላይ እንቅፋት እየፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,11.254,10.901,0.353,11.254,-24.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dadf88487639,test,ከወጣቶቹ መካከል ወጣት ሐና ተስፋዬ ተግባሩ የሁሉም ክልል ወጣቶች ትስስራቸውን እንዲያጠናክሩ የሚያግዝ እንዲሁም ህብረ-ብሔራዊ አንድነትን የሚያጎለብት መሆኑን ተናግራለች።,spk_3a88b56f3d31,am,11.934,11.078,0.517,11.934,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_77cae898b84d,test,ከዋናው ጉባኤ በተጓዳኝ 31 የጎንዮሽ ሁነቶች ይካሄዳሉ።,spk_3a88b56f3d31,am,5.093,4.6,0.493,5.093,-23.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0f01ff0fcfd1,test,መነቀፍን አትፍራ ነቀፋህን ግን አጥራው ስለ ሀሰት ስለ እውነት ተገፋ ሌሎችን ውደድ ፍቅር ስጦታ ብድር አይደለምና አልወደዱኝም ብለህ በአበዳሪዎች አንቀጽ አትካሰስ ።,spk_3a88b56f3d31,am,11.373,10.951,0.423,11.373,-25.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_93f91f3360c0,test,በምክትል ፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ ሼኽ ሙሐመድ ሸሪፍ የተመረጡ ሲሆን፤ ሼኽ ቡዲን ኑራን ዋና ጸሀፊ ሆነው መመረጣቸውንም ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,8.934,8.558,0.376,8.934,-22.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e8964706b5f3,test,በ2017 የመማር ማስተማር ሂደትን የተሳለጠ ለማድረግ የመማሪያ አካባቢዎችን የተመቻቹ ማድረግ ብሎም የትምህርት ቤቶች እድሳት ለተማሪዎችና ለመምህራን ምቹ እንዲሆኑ ለማድረግ ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,15.733,14.477,0.366,15.733,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_52b1760862e5,test,ዶክተር ጌታቸው እንደገለጹት ሶስት ቀናት በሚካሄደው የተመድ የሥርዓተ ምግብ ጉባኤ ኢትዮጵያ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የሰራቻቸውን ውጤታማ ሥራዎች በጉባኤው ተሳታፊዎች ይጎበኛሉ፡፡,spk_3a88b56f3d31,am,13.373,13.373,0.0,13.373,-24.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0565fd456f45,test,በሕይወታችንም ያሉንን እና በአካባቢያችን የሚከሰቱ አስገራሚ ነገሮችን በመተው ጥቃቅንና ነጥብ የሚመስሉ እንዲሁም የማይረቡ ነገሮች ላይ በማተኮር ጊዚያችንን እናባክናለን ።,spk_3a88b56f3d31,am,10.774,9.94,0.398,10.774,-23.5,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_534b8b3bc88b,test,በዚህም በእውቀትና በአካል የዳበረ ትውልድ ለማፍራት ፣ የትምህርት ቤቶችን ገጽታ ለመቀየር እና በዘመናዊ  ቴክኖሎጂ የታገዘ ትምህርት ለመስጠት መቻሉን ገልጸዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.573,9.718,0.454,10.573,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_20bd047aefc6,test,ፕረዘንቴሽን ልምምድ ይፈልጋል ፕረዘንት የምናደርገውን ነገር በደንብ ማወቃችንን፣ ቋንቋችንን፣ ድምፃችንን እንዲሁም ሰአት አጠቃቀማችንን የምናስተካክለው በልምምድ ነው ።,spk_3a88b56f3d31,am,12.493,10.918,0.562,12.493,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6ce9cbdfcc5,test,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)በሼይካ ፋጢማ ቢን መብሩክ የዐይነ ስውራን ትምህርት ቤት ዛሬ መዓድ አጋርተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_39e39c4f7418,test,በቃል ኪዳኑ በታቀፉ ወረዳዎች የሚገኙ እናቶች በዶሮ፣ በግና ፍየል፣ በጓሮ አትክልት ማምረት ላይ  በመሰማራት ቤተሰባቸውን የተመጣጠነ ምግብ በመመገብ የመቀንጨር ችግር እየቀነሰ እንዲመጣ ማስቻሉን አውስተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,14.813,14.17,0.317,14.813,-25.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4b845cf26902,test,በመቀጠልም ፈተናዎች ተቋቁማ ትምህርቷ ላይ በመበርታት በ2003 ዓ.ም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በዲፕሎማ ተመርቃለች።,spk_3a88b56f3d31,am,8.534,7.696,0.515,8.534,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1e585cbb3770,test,ብዙ ግዜ ሰዎች ችግር ሲያጋጥማቸው ከችግሩ ክልል ውጭ ያሉ ሌሎች መሰናክሎች ጨምሮ በማሰብ ችግሩ የበለጠ ለመፍታት አስቸጋሪ እንዲሆን በማድረግ ለመፍታት ይቸገራሉ ።,spk_3a88b56f3d31,am,11.854,10.763,0.0,11.854,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_65062974f405,test,በየቀኑ ወደ አዕምሯችን የሚመጡትን መረጃዎችን አዕምሯችን መዝግቦ የትውስታ ማህደር ክፍላችን ውስጥ ማስቀመጥ ይኖርበታል አዕምሯችን ይህንን ተግባር በትክክል ማከናወን ካቃተው ።,spk_3a88b56f3d31,am,11.493,10.779,0.714,11.493,-23.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c8f9a5dc0202,test,":- የወላይታ የዘመን መለወጫ ""ጊፋታ""ን የመሰሉ የአደባባይ በዓላት እሴቶች ለሀገራዊ አንድነትና አብሮነት መጠናከር ያላቸውን አቅም ለመጠቀም ትኩረት መደረጉን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ።",spk_3a88b56f3d31,am,13.614,13.17,0.0,13.614,-24.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e31a7049b54c,test,አንድየነገውን ቀንህን ዛሬ ማታ ለማቀድ መሰራት የሚገባቸውን ስራዎች ዝርዝር ስታዘጋጅና ቀንህ እንዴት መሆን እንዳለበት ለተወሰኑ ደቂቃዎች በአይነ ህሊናህ ስትመለከት ።,spk_3a88b56f3d31,am,11.254,10.928,0.0,11.254,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b6fc8ede6d1f,test,በተጨማሪም ወጣቶች በክልሉ ዘላቂ ሠላም እንዲሰፍን በሚደረገው ጥረት የበኩላቸውን እንዲወጡ አመልክተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-23.8,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_99925bda2cb7,test,በተያዘው የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ህብረተሰቡን በተለያየ መንገድ ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.213,9.516,0.697,10.213,-24.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8da181643e53,test,በፈረንጆቹ 2016 በተካሄደው የሥነ-ሕዝብና የጤና ዳሰሳ ጥናት መሰረት የሴት ልጅ ግርዛት በ2000 ከነበረበት 79 ነጥብ 9 በ2016 ወደ 65 በመቶ ዝቅ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,14.653,13.31,0.466,14.653,-27.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a380d32ce909,test,የህክምና መሳሪያዎቹ ዲጂታል የኤክስሬይ መመርመሪያ ማሽኖች፣ የቀዶ ህክምና መሳሪያዎች፣ የተለያዩ የጤና መመርመሪያ ግብዓቶችና የንጽህና መስጫ ላውንደሪ ማሽኖች መሆናቸውን አብራርተዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,12.573,12.573,0.0,12.573,-25.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_52d9fcfb6c7f,test,የጤና አገልግሎትን ወጥና ተደራሽ ለማድረግ ዜጎች ደምና የዓይን ብሌን በመለገስ የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ነው ዶክተር መቅደስ የገለጹት።,spk_3a88b56f3d31,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-23.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_19d1e99bace1,test,የትኛውንም የዕድገት ዕቅድ ከዳር ማድረስ የሚቻለው በየአካባቢው ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ መሆኑን ጠቅሰው፤ የኃይማኖት ተቋማት ተቀዳሚ ተልዕኮ ሁሉም ለሰላም ዘብ እንዲቆም ማስተማር መሆኑን አንስተዋል ።,spk_3a88b56f3d31,am,13.893,13.582,0.0,13.893,-24.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_09601905d544,test,የተለያዩ የስነልቦና ሊቃውንት በጥናታቸው አስደግፈው እንደሚገልፁት ከልጅነት ጊዜ የሚገነባ ማንነት ቀጣይ ህይወት የሚኖረን ስነልቦናዊ መዋቅር ላይ ትልቅ ተፅእኖ ይፈጥራል ።,spk_3a88b56f3d31,am,11.454,10.966,0.488,11.454,-23.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e49dbe3978ad,test,ፍራቻ ምን እንደሆነ፣ እንዴት እንደሚሰራና ከየት እንደሚመጣ በመረዳት፣ ከፍራቻህ ጋር ስትጋፈጥ፣ ሕልምህን ማሳካትና ሕይወትህን መቀየር በጣም ቀላል ይሆናል ።,spk_3a88b56f3d31,am,10.373,9.125,0.482,10.373,-23.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_71d7c2946a3f,test,እንደኃላፊው ገለጻ በክልሉ በዓመት 90 ሺህ ዩኒት ደም መሰብሰብ የሚያስችል አቅም አለ።,spk_3a88b56f3d31,am,5.614,5.614,0.0,5.614,-24.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_efb85dd475d9,test,ሁለት ለነገ የሚሰሩ ስራዎችን ዝርዝር ዛሬ ማታ በማዘጋጀት ምን እንደምትሰራ፣ በየትኛው ቅደም ተከተል እንደምትሰራ እንዲሁም የምትፈልጋቸውን ነገሮች ሁሉ በትክክል ማሰባሰብ ትችላለህ ።,spk_3a88b56f3d31,am,12.534,10.244,0.894,12.534,-25.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b60937d3e5e6,test,እንዴት አድርገው መጠቀም እንዳለባቸውና ስለራሳቸው ማንነት በኢንተርኔት ላይ ማጋራት ምን አይነት ጥቅም እና ጉዳት እንዳለው በሚገባ በማስገንዘብ አጠቃቀማቸውን በመቆጣጠር የወደፊት ህይወታቸውን ይበልጥ ማቅናት ይቻላል ።,spk_3a88b56f3d31,am,13.414,12.954,0.46,13.414,-24.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_61e44e1714b3,test,ከዚህ በተጨማሪ የክልሉን ቋንቋና ባህል እያጠና መሆኑን ገልፀው፤ ኮሌጁ የውስጥ ገቢውን ለማሳደግም በወተትና በማር ልማት ሥራ ላይ መሰማራቱን ተናግረዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,10.534,9.358,0.366,10.534,-23.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f21b5e6a477f,test,ልጆች ሲያጠፉ ከመቅጣት ይልቅ ምክርን ማስቀደም ልጆች በምክር ካልተመለሱ በተቀመጠው ሕግ መሰረት መቅጣት ተገቢ ነው ።,spk_3a88b56f3d31,am,8.694,7.821,0.873,8.694,-23.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9f22693d2947,test,የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አገልግሎት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ  በርካታ  ዜጎችን ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑን የጠቆሙት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሯ፤ ይህን ስራ ስኬታማ ለማድረግ ሁሉም አስተዋጽኦውን እንዲያጎለብት ጠይቀዋል።,spk_3a88b56f3d31,am,14.254,13.952,0.0,14.254,-27.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3a174d069d62,test,ኢትዮጵያ የምትገነባው ሰላማዊ የኒውክሌር ማብላያ ፕሮጀክትም የኃይል አቅርቦት አቅምን በማሳደግ ሌላኛው የህዳሴ ግድብ እንደሚሆን ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,7.832,7.832,0.0,7.832,-21.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_764da9c297ec,test,ምሩቃን በቀጣይ የራሳቸውን ሥራ ለመፍጠር እንዲችሉ ከሥራ ፈጣሪዎች ልምድ እንዲያገኙ ጠቀሜታ እንዳለው ገልጸው፣ ከቀጣሪ ድርጅቶች ፍላጎት በመነሳት በየትምህርት መስኩ የተሻለ ስራ ለመስራት እንደሚረዳም ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,13.365,12.481,0.0,13.365,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e98c41283b81,test,የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስተባባሪ ዮዳሄ አርዓያሥላሴ፤ ዜጎችን የዲጂታል መታወቂያ ባለቤት ለማድረግ ምቹ የዲጂታል አገልግሎት ተደራሽነት ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,11.931,11.019,0.0,11.931,-21.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f75ee07f9a3f,test,የቴክኖሎጂዎቹ ውጤታማነት ፍተሻ ተካሂዶባቸው ጥራታቸው መረጋገጡን ስራ አስፈጻሚው ጨምረው አስታውቀዋል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,5.949,5.949,0.0,5.949,-22.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc6d7864c797,test,መንግስት በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ ዜጎች ነጻ የጤና ምርመራ በማድረግ የበሽታውን ስርጭት ለመግታት እየሰራ እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fdb981bb7f82,test,በዚህም የአካባቢን ስነ ምህዳር መሰረት በማድረግ የዘር ብዜት፣ የሰብል ጥበቃና እንስሳት ዝርያ ማሻሻልን ጨምሮ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,10.893,10.349,0.0,10.893,-21.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a854bbbd5382,test,እስካሁን በተካሄደው ምርመራ 135 የሚሆኑት በሰው ሰራሽ አስተውሎት መሳሪያ የራጅ ምርመራ እንደተደረገላቸው አስታውቀዋል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,7.792,7.189,0.0,7.792,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92f0d6cd58fb,test,የወራቤ ግብርና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ቀድራላ ዋበላ(ዶ/ር) እንዳሉት ማዕከሉ ግብርናን ማዘመን የሚያስችል የምርምር፣ የዘር ብዜትና ቴክኖሎጂን የማስተዋወቅ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።,spk_f3df1ea327e7,am,14.448,13.722,0.0,14.448,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc8cca5b9886,test,የስማርት አዳማ ግቦች ውጤታማነት፣  ቀጣይ የከተማዋ የልማትና ዕድገት ጉዞ ሂደት ላይ ያተኮረ መፅሐፍ  ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተመርቋል።,spk_f3df1ea327e7,am,9.968,9.296,0.0,9.968,-21.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca7e9c0bd72c,test,ከአሁን በኋላ አማራጭ ሳይሆን ሰዎችን ከአገልግሎቶች፣ ከማኅበረሰቦች፣ ከተቋማት እና ከመንግሥታት ጋር የሚያገናኝ አስፈላጊ መሠረተ ልማት ነው በማለትም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,15.813,14.027,0.0,15.813,-18.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9316a15f0609,test,በቀላሉ ጥቅም ላይ የሚውሉ የውሃ ስማርት ቴክኖሎጂዎችን ለገጠሩ ማህበረሰብ በሰፊው ተደራሽ ለማድረግ ዝግጅት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,8.688,8.688,0.0,8.688,-21.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2d7f6f81aafe,test,በሀገር ደረጃ ከተነደፉ የተቋማት ማሻሻያ ፕሮግራሞች ውስጥ አንዱ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ነው።,spk_f3df1ea327e7,am,5.611,5.611,0.0,5.611,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b8145a004d59,test,በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ግብይት ስርዓት በተደራጀ ሳይሆን በተበጣጠሰ መንገድ ሲከናወን እንደነበር አስታውሰው፤ ኢትዮ ቴሌኮም በዘመን ገበያ አማካኝነት ቀልጣፋ የግብይት ስርዓት እየፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,10.693,10.356,0.0,10.693,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b52e27259d89,test,ኢትዮጵያውያን በቀላሉ የፋይዳ ዲጂታል ብሔራዊ መታወቂያ ባለቤት የሚሆኑበት ምኅዳር መፈጠሩን የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ገለጸ።,spk_f3df1ea327e7,am,6.589,6.589,0.0,6.589,-21.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_35de3d0bc715,test,በአሁኑ ወቅትም 50 በመቶ ኢትዮጵያውያን የዲጂታል መታወቂያ ባለቤት ማድረግ የሚያስችል ሥራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,5.83,5.83,0.0,5.83,-20.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2c265817975e,test,ሌላዋ የዕድሉ ተጠቃሚ ወጣት የሻረግ ልጃለም በበኩሏ፤ ስልጠናው በአስተሳሰብ፣ በፈጠራና በቴክኖሎጂ አጠቃቀም የነበረብኝን ክፍተት መሙላት አስችሎኛል ብላለች።,spk_f3df1ea327e7,am,9.901,9.318,0.0,9.901,-18.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_395e64bbc45f,test,በምስራቅ ቦረና ዞን ለመጀመሪያ ጊዜ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተደገፈ የሳንባ በሽታ ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን የዞኑ ጤና ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,7.605,7.605,0.0,7.605,-21.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c3903cdecf7d,test,ሁለቱ ተቋማት በኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚገኙ አምራቾችን ወደ ዘመን ገበያ በማስገባት ለዓለም አቀፍ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን ለመጀመሪያ ጊዜ ለሀገር ውስጥ ሸማቾች እንዲያቀርቡ የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,12.688,12.112,0.0,12.688,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d3fea9bfb7d7,test,ከአምስት ዓመት በፊት በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ራዕይ እየተመራን እጅግ አስፈላጊ ውሳኔ ወስነናል ብለዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bde647e53854,test,ነገ በይፋ በሚከፈተው አለም አቀፍ ጉባኤ ከተለያዩ የዓለም ሀገራት የተውጣጡ ተሳታፊዎች እንደሚታደሙና በዲጂታል ማንነት ዙሪያ ልምድ ልውውጥ አንደሚካሄድም ጠቁመዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,11.371,10.366,0.0,11.371,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_50fb3258bcb3,test,በአውደ ርዕዩ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ሥራ ፈጥረው ከራሳቸው ባለፈ ለሌሎች አርአያ የሆኑ ወጣቶች ልምዳቸውን አካፍለዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,7.11,6.552,0.0,7.11,-16.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f070eb1eb091,test,በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች ያላቸው ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ የጎላ መሆኑን ጠቁመው፤ መንግስት በስፋት ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡና አገልግሎት እንዲሰጡ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝም አመልክተዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,10.429,10.429,0.0,10.429,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_62fc090bdddb,test,ዘመን ገበያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚመረቱ የጨርቃ ጨርቅ፣ ምግብ ነክ፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የግንባታ ግብዓትና ሌሎች ምርቶችን የገበያ ጉድለት መሙላት እንደሚያስችል ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,9.224,8.669,0.0,9.224,-21.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34af64fd91f3,test,ለዚህም የወራቤ ግብርና ምርምር ማዕከል በምርጥ ዘር ብዜት፣ የተሻሻሉና በምርምር የተደገፉ ቴክኖሎጂዎችን በማፍለቅና በማሸጋገር ያበረከተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን አስታውሰዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,13.403,12.919,0.0,13.403,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac320973d08e,test,ተማሪዎች ብቁና ተወዳዳሪ ሆነው እንዲወጡ ከማድረግ ባለፈ በቀጣሪ ድርጅቶች ተመራጭ እንዲሆኑ የሥራና የሙያ አውደ ርዕይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እንደሚያዘጋጅም ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,11.893,10.503,0.0,11.893,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3ad746979d08,test,ምርመራውን የሚያደርጉት በዘርፉ የሰለጠኑ 10 ከፍተኛ የጤና ባለሙያዎችና በርካታ ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ተሰማርተዋል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,7.304,6.825,0.0,7.304,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f36c47a7c8d,test,በግብርና ዘርፍ የስንዴ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ በራስ አቅም የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ ከተረጂነት ለመወጣት እየተደረገ ባለው ጥረት ተጨባጭ ውጤት መገኘቱን ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,11.032,10.54,0.0,11.032,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_07819bcd96b4,test,ባለፈው ዓመት በክልሉ በበልግ፣ በመኸርና በበጋ መስኖ ልማት 1 ነጥብ 1 ሚሊዮን ሄክታር ማሳ በማልማት 142 ሚሊዮን ኩንታል ምርት መገኘቱን ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,9.864,9.461,0.0,9.864,-22.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87d372c23614,test,የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ዜጎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት በብሔራዊ ደረጃ የሚያገኙበት ሕጋዊና መሠረታዊ የመታወቂያ ዓይነት መሆኑ ይታወቃል።,spk_f3df1ea327e7,am,8.811,8.233,0.0,8.811,-21.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac2f5be7d5f0,test,የዲጂታል መታወቂያውም የዐይን፣የፊትና የጣት አሻራን ከግል መረጃ ጋር በማቀናጀት ኢትዮጵያውያን ያለአንዳች ከልካይ የሚያገኙት አገልግሎት ሆኗል።,spk_f3df1ea327e7,am,10.541,10.541,0.0,10.541,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9897b16cb338,test,በጽህፈት ቤቱ የቲቢ በሽታ መከላከያ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ አበራ ስዩም እንዳሉት ምርመራው በዞኑ አሬሮ፣ ጎሮ ዶላ፣ ምስራቅ ወላቡ፣ ዳስና ነገሌ ቦረና ከተማ ይካሄዳል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,13.291,12.013,0.0,13.291,-20.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_13aab6109e71,test,ባለፉት ዓመታት የስማርት አዳማ ግቦችን ለማሳካት የመሬት ሀብት አስተዳደርና አጠቃቀምን በማዘመን ሀብቱን ከምዝበራ መታደግ  መቻሉን አክለዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,9.112,9.112,0.0,9.112,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_91ca31a606e5,test,አስተባባሪው እንዳሉት ጤና ሚኒስቴርም ለዞኑ ቆላማ አከባቢዎች ለምርመራ አገልግሎት የሚውል ሰባት ሚሊዮን የሚገመት የራጅ መመርመሪያ መሳሪያ ድጋፍ አድርጓል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,9.112,8.784,0.0,9.112,-21.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b18e20afdb59,test,በኦሮሚያ ክልል ከተሞች በዲጂታል ቴክኖሎጂ ታግዘው አገልግሎትና ልማታቸውን እንዲያፋጥኑ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ መንግሥት ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ሃላፊ  አብዱልአዚዝ ዳውድ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_f3df1ea327e7,am,12.651,12.283,0.0,12.651,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ba30a902d36,test,የሐረሪ ክልል ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ ጆርዳን ይስሃቅ በበኩላቸው፤ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በመጀመሪያው ዙር በሰባት ተቋማት ወደ 26  አገልግሎቶችን እየሰጠ  መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,12.989,12.463,0.0,12.989,-21.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d063c8d6867f,test,ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ምሩቃን ሥራ ፈጣሪ የሚሆኑበትን እቅም ከማጎልበት ባሻገር ከቀጣሪ ተቋማት ጋር የሚያገናኙ መድረኮችን እያመቻቸ መሆኑን አስታወቀ።,spk_f3df1ea327e7,am,8.621,8.289,0.0,8.621,-18.3,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_895825dff8c9,test,የፋይዳ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያም ዜጎች በከተማና በክልል ተቋማት የማይቀያየር፣ ዘመናዊና የታመነ አገልግሎት እንዲያገኙ ከፍተኛ ጠቀሜታ ይሰጣል።,spk_f3df1ea327e7,am,9.224,8.786,0.0,9.224,-22.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b0994e33ece,test,በዚህም የትራንስፖርት አገልግሎቱን በእጅጉ በማሳለጥ በየጊዜው እየጨመረ ላለው የብዙሃን ትራንስፖርት ፍላጎት ምላሽ እየሰጠ ስለመሆኑ ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,7.792,7.792,0.0,7.792,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b5997a98dad1,test,በአውደ ርዕዩ ላይ ሲካፈሉ ከነበሩ የዩኒቨርሲቲው ተማራቂ ተማሪዎች መካከል ራሔል ተፈሪ በሥራ አመራር ትምህርት ክፍል በከፍተኛ ውጤት ለመመረቅ መዘጋጀቷን ገልጻ፣ አውደ ርዕዩ ከቀጣሪ ድርጅቶች ጋር ስለሚያገናኝ በቀጣይ የሥራ ዕድል ለማግኘት መልካም መሆኑን ገልጻለች።,spk_f3df1ea327e7,am,15.963,15.316,0.0,15.963,-21.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_13711df70a12,test,"""ኢንተርፕሪነሮችን""  ለማፍራት፣ ክህሎት መር የስራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በተደረገው ጥረት አበረታች ውጤቶች መገኘታቸውን አንስተዋል ።",spk_f3df1ea327e7,am,8.811,8.811,0.0,8.811,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cf793c7613fc,test,በዚህም ዘመን ገበያ አምራቾች ምርታቸውን በቀላሉ ለሸማቹ ማቅረብ እንደሚያስችል ገልጸው፤ ጥራት ያላቸው ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለሸማቾች ማቅረብ ያስችላል ብለዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,9.03,8.622,0.0,9.03,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_23af96a57163,test,በሌማት ትሩፋት፣ በአረንጓዴ ዐሻራና በሌሎች የግብርና ሥራዎችም የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት በማሳደግ በኩል ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ነው የጠቆሙት።,spk_f3df1ea327e7,am,9.149,8.591,0.0,9.149,-22.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7dd821c1f403,test,የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የተሟላ መሰረተ ልማት በማልማት በሚያስተዳድራቸው 14 የኢንዱስትሪ ፓርኮች ከ200 በላይ ግዙፍ ኩባንያዎች እንዳሉ ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,9.864,9.507,0.0,9.864,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f3cf45367838,test,ተቋሙ ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ ከ2 ሺህ 500 በላይ ለሆኑ የውሃ ባለሙያዎች የብቃት ማረጋገጫ ምዘና መስጠቱን አመልክተዋል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,7.832,7.27,0.0,7.832,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a31054c80133,test,ኢትዮጵያውያን ከኢንዱስትሪዎች ጥራት ያለው ምርት እንዲያገኙ ያስችላል ያሉት ዋና ሥራ አስፈፃሚው፤ የአምራቾችና ሸማቾችን ተጠቃሚነት እንደሚያጠናክር ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,9.789,9.449,0.0,9.789,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bff7e029daa2,test,በዚህም ዘመን ገበያ የንግድ ስርዓቱን በማዘመን በኢትዮጵያ መደበኛ የኤሌክትሮኒክ ግብይት መፍጠር ያስችላል ብለዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,5.685,5.685,0.0,5.685,-20.4,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_69121f3e808d,test,የቢሮው ምክትልና የእርሻ ዘርፍ ኃላፊ ዓለምይርጋ ወልደስላሴ በዚህ ወቅት እንዳሉት በግብርናው ዘርፍ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የግብርና ምርምር ማዕከላት ተጨማሪ አቅም እየሆኑን ነው።,spk_f3df1ea327e7,am,11.248,10.415,0.419,11.248,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_012b0addca84,test,በዚህ ዓመትም 159 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማምረት ግብ ተጥሎ ወደ ተግባር መገባቱን ነው ምክትል ቢሮ ኃላፊው የተናገሩት።,spk_f3df1ea327e7,am,6.512,6.512,0.0,6.512,-21.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_034f1c952699,test,ፋይዳ በሲቪል ምዝገባና ነዋሪዎች አገልግሎት፣ ለፋይናንስ ዘርፉና ለሌሎች አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ምቹ መደላድል መፍጠሩንም ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,7.304,6.895,0.409,7.304,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_549645f529ad,test,አገልግሎቱም ቀደም ሲል ይታይ የነበረውን እንግልትና የተወሳሰበ የአሰራር ችግር የፈታ በመሆኑ መደሰታቸውን ጠቁመው፤ እንዲህ ያሉ የዘመኑ አሰራሮች በሌሎችም መጠናከር እንዳለባቸው ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,10.805,10.486,0.0,10.805,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2afa8b65148a,test,በመርሃ ግብሩ ላይ ከሶስት ሺህ ለሚበልጡ ሰዎች ነጻ የሳንባ በሽታ ምርመራ ለመስጠት ታቅዶ ወደ ስራ መገባቱንም አክለዋል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,6.627,6.627,0.0,6.627,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d8c8d62040b,test,መሶብ የአንድ ማዕከል ፈጣንና የተሻለ  አገልግሎት እንዲያገኙ ያስቻላቸው መሆኑን ተገልጋዮች ገለጹ።,spk_f3df1ea327e7,am,4.744,4.744,0.0,4.744,-20.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3b9c5e3f8413,test,በመሆኑም መንግስት አማራጭ የተሽከርካሪ አቅርቦትን በማስፋት የትራንስፖርት አገልግሎት ተደራሽነት ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,6.965,6.965,0.0,6.965,-22.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0f5738917ed,test,መንግስት በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን ለማስፋት ልዩ ትኩረት ሰጥቷል።,spk_f3df1ea327e7,am,4.669,4.669,0.0,4.669,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dce63bd54ee4,test,ቴክኖሎጂዎቹን ከከተማ በራቁና የውሃ ተጠቃሚ ባልሆኑ አካባቢዎች በሰፊው ለማሰራጨት 21 ሳይቶች መለየታቸውን ጠቁመው፤ አካባቢዎቹ ከአምስት እስከ አስር ሜትር ባለ ርቀት ከመሬት ውስጥ በቀላሉ ውሃ የሚገኝባቸው መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_f3df1ea327e7,am,15.512,14.661,0.0,15.512,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3edd87779be5,test,ቴክኖሎጂዎቹ ለመጠጥ፣ ለምግብ ማብሰያ፣ ለመታጠቢያ እንዲሁም ለእንስሳትና ለጓሮ አትክልት የሚሆን ውሃ ለመሳብ ያላቸው ጠቀሜታ የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,8.091,8.091,0.0,8.091,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_16099e904f2a,test,የብዙኃን ትራንስፖርት ፍላጎትን ከማሟላት አኳያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በረኦ ሃሰን ገለጹ።,spk_f3df1ea327e7,am,11.248,10.408,0.0,11.248,-21.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba9e4a7cfb87,test,ይሄንን ሥርዓት ‘ፋይዳ’ ብለን እንጠራዋለን፤ ፋይዳ ካርድ ብቻ አይደለም፤ሲሉም ገልጸዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,4.891,4.891,0.0,4.891,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef4fcad84b8d,test,በግብርና፣ በአግሮ ፕሮሰሲንግ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በሌሎችም ዘርፎች በተለያዩ የትምህርት ተቋማት የሚማሩ ተማሪዎች በድርጅቱ የተግባር ትምህርት እንዲያገኙ ከማድረግ ባለፈ የሥራ ዕድል እየተፈጠረላቸው መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_f3df1ea327e7,am,16.014,15.416,0.0,16.014,-21.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_94b88fd37c5b,test,ሌላኛዋ የትምህርት ቤቱ የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪ መዓዛ ከበደ፤ በአዲስ መልክ ተግባራዊ የተደረገው የትምህርት መርሃ ግብር እራሳችንን እንድናበቃ እያስቻለን ነው ብላለች።,spk_59a907a5db23,am,10.854,10.854,0.0,10.854,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3e7312dd178,test,በጋራ ጉባኤው በሴቶችና ማህበራዊ ዘርፍ የሚሰሩ ተቋማት እቅዶች በውጤታማነት እየተተገበሩ መሆናቸውን መገንዘባቸውን ተናግረዋል።,spk_59a907a5db23,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_40c897396a55,test,"""የቱሉ ዲምቱ እና ቱሉ ሻቶ"" የህዝብ ማመላለሻ ባለንብረቶች ማህበር የቦርድ ሰብሳቢዎች ኢብራሂም ማማና ዘሪሁን ብሩ ከተማዋ ያለባትን የትራንስፖርት ችግር ለመፍታት እንደሚሰሩ ገልፀዋል።",spk_59a907a5db23,am,11.854,11.854,0.0,11.854,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5170d9e6ed6,test,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያውያን ሕብረ ብሔራዊነት መገለጫ የሆነውን ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጳጉሜን 4 ቀን 2017 በይፋ መርቀዋል።,spk_59a907a5db23,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_baf50869b127,test,አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት ስሎቪኒያ ሙሉ ድጋፍ እንደምታደርግም ገልጸዋል።,spk_59a907a5db23,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-15.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_291e5f0bfab9,test,በክረምት ወቅት በነበረው ዝናብ የወንዝ ሙላትና ጎርፍ በመሳሰሉ ምክንያቶች የተራራቁ ቤተዘመዶችና ህዝቡ የወንዝ ሙላቱ ቀንሶና ብርሃን ፈንጥቆ ዳግም የሚገናኙበት፣ የሚጠያየቁበትና ለፈጣሪ ምስጋና የሚያቀርቡበት መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_59a907a5db23,am,16.294,16.294,0.0,16.294,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c472a7cb9ab2,test,በተለይ ከተማዋን ስማርት ለማድረግና የተሳለጠ የህዝብና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲኖር የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶች ስራ እንዲጀምሩ መደረጉን ገልፀዋል።,spk_59a907a5db23,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00dee704a065,test,ኢኖቬሽን በጤናው ዘርፍ ጥራት ያለው አገልግሎት ለማቅረብ፣ ተደራሽነትን ለማስፋትና ደህንነቱ የተጠበቀ አገልግሎት ማቅረብ እንደሚያስችል ተናግረዋል።,spk_59a907a5db23,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e871109f885b,test,የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ውጤታማነት ለማሳደግ በቴክኖሎጂ በታገዘ አሠራር የማስደገፍ ጉዳይ ትኩረት የተሰጠው መሆኑን አመልክተዋል።,spk_59a907a5db23,am,15.854,15.854,0.0,15.854,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf8560fef02a,test,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተግባራዊ የተደረገው ይሕው ኤኒሼቲቭ ማሕበረሰቡ ችግኝ ተከላን ባህል እንዲያደርገው አስችሎታል ብለዋል።,spk_59a907a5db23,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b8c6334b2643,test,ከለውጡ ወዲህ ለቱሪዝም ዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ከአምስቱ የኢኮኖሚ ምሶሶዎች መካከል አንዱ እንዲሆን መደረጉ ይታወቃል፡፡,spk_59a907a5db23,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6c1ec623f80,test,የኢጋድ የኃይል አክራሪነት የመከላከል እና የመቆጣጠር የልህቀት ማዕከል አክራሪነት እንዲቀንስ በማድረግ ረገድ አስተዋጽኦ እያደረገ እንደሚገኝ ያነሱት ዋና ፀሐፊው ወጣቶችም ድርሻቸውን እየተወጡ ነው ብለዋል።,spk_59a907a5db23,am,13.934,13.934,0.0,13.934,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abc0dcf85f6f,test,የትምህርት ምዘና መማርን የመለካት ጉዳይ ብቻ እንዳልሆነ ጠቅሰው፥ አሁናዊ ቁመናን በመረዳት ቀጣይ መዳረሻን የሚመራ ቁልፍ መሳሪያ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_59a907a5db23,am,6.333,6.333,0.0,6.333,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a47db798d46c,test,በመርኃ ግብሩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ መንግስት የዜጎችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በርካታ ተግባራትን ማከናወኑን ገልጸዋል።,spk_59a907a5db23,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3c7852b64c4,test,የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ወርቁ ጋቸና(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ሰው ሰራሽ አስተውሎት ቅንጦት ሳይሆን የመጪው ዘመን መወዳደሪያ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_59a907a5db23,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-14.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52775d6544aa,test,ኩባንያው ስትራቴጂክ የሆነውን ሚስጥራዊ ህትመት ከኢትዮጵያ ባለፈ ለሌሎች ሀገራት ተደራሽ ለማድረግ በኢትዮጵያ ግዙፍ የህትመት ፋብሪካ እየገነባ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_59a907a5db23,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-17.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5edce10935ff,test,በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በንቃት በመሳተፍ የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማድረግ መዘጋጀቱንም ወጣት ሚሊዮን ጠቁሟል።,spk_59a907a5db23,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26975a09279e,test,ባህር ዳር ከተማ በጨዋታው ላይ ያገኘውን የቁጥር ብልጫ መጠቀም አልቻለም።,spk_59a907a5db23,am,3.494,3.494,0.0,3.494,-19.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a8cdea12528,test,በሆረ ሀርሰዴ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች በዓሉን በድምቀት ለማክበር የሚያስችሉ ናቸው ሲሉ የኢሬቻ በዓል ተሳታፊዎች ገለፁ።,spk_59a907a5db23,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccd092f77cf0,test,"ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የኪነ-ጥበብ ውድድር የመክፈቻ ስነስርዓት ""ጥበባት ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ብስራት"" በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።",spk_59a907a5db23,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aaefcbde585a,test,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና መንግስት ወጪውን መሸፈኑ ዜጎችን ለማብቃትና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ለማድረግ የታለመ ትልቅ ዕድል ነው ብሏል።,spk_59a907a5db23,am,7.173,7.173,0.0,7.173,-16.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_caf2d556c1a7,test,ውድድሩ እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2017 የሚቆይ ሲሆን ከመላው ኢትዮጵያ የተወጣጡ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የሚሳተፉበት ሲሆን በብሔራዊ ቴአትር ለመጀመሪያ ጊዜ የተጓዥ ተውኔት እንደሚቀርብም ጠቁመዋል።,spk_59a907a5db23,am,15.373,15.373,0.0,15.373,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_470c473cd1b1,test,በመጪው መስከረም ሴቶችን በግብርናው ዘርፍ የበለጠ ተጠቃሚና ተሳታፊ የሚያደርግ የአምስት ዓመት ፕሮግራም ይፋ ይደረጋል ብለዋል።,spk_59a907a5db23,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a61331e52af,test,ዕውቀታቸውን በማጎልበት የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የሚያስችል እድል እንደተፈጠረላቸው የአዲስ አበባ ከተማ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ገለጹ።,spk_59a907a5db23,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_326e92d35f22,test,ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በርካታ ፈተናዎችን አልፎ እውን የሆነ፤ የኢትዮጵያዊያን የአንድነት ውል ማሰሪያ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡,spk_59a907a5db23,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6285d481eea,test,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ሊቨርፑል እና ማንችስተር ሲቲ ዛሬ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_59a907a5db23,am,3.293,3.293,0.0,3.293,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4145866c59c,test,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት  የክልሉ  ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እንደገለጹት፤  በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሚከበሩ የአዲስ ዘመን መለወጫ በዓላት እሴቶች ለአብሮነት፣ ለአንድነትና  ለሰላም ግንባታ መጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ  አላቸው።,spk_59a907a5db23,am,16.893,16.893,0.0,16.893,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_497a476f2e29,test,ይህም ወጣቶች ተሰጥኦዋቸውን አውጥተው ለመጠቀም ትልቅ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።,spk_59a907a5db23,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa25253642c3,test,በአፍሪካ ጥቂት የማይባሉ ሀገራት ሲስተሞቻቸውን ከሌሎች ሀገራት በማምጣት የሚጠቀሙ በመሆኑ ከሀገራት ጋር በሚፈጠሩ አለመግባባቶች የሲስተም መዘጋት ሲያጋጥምና ይህም የሀገራትን እንቅስቃሴ ሲያግድ ይስተዋላል ነው ያሉት፡፡,spk_59a907a5db23,am,13.334,13.334,0.0,13.334,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d0f788ec8f8,test,ዘመናዊ የመስኖ ቦዮችን እና ግድቦችን ዲዛይን ማድረግ የግብርና ምርታማነትን ከማሳደጉም በላይ አርሶ አደሩ በዝናብ ላይ ብቻ ተመስርቶ እንዳይቀር ዘላቂ መፍትሄ ይሰጣል።,spk_59a907a5db23,am,13.934,13.934,0.0,13.934,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74e7a4e0ebd0,test,"የከምባታ የዘመን መለወጫ በዓል የሆነው ""መሳለ"" አብሮነትና ትስስርን የሚያጠናከር አስደናቂ እሴት መሆኑን አንስተው በአግባቡ ተጠብቆ ከትውልድ ወደ ትልውድ ሊተላለፍ ይገባል ብለዋል።",spk_59a907a5db23,am,11.893,11.893,0.0,11.893,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_746777d0d8ef,test,​የኒውክሌር ቴክኖሎጂ ልማት በአስተማማኝ፣ የረጅም ጊዜና ንጹህ የኃይል ምንጭነት ከፍተኛ ትኩረት እያገኘ መምጣቱን አንስተዋል።,spk_59a907a5db23,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b1e706beca0,test,ጨዋታው ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ በቪላ ፓርክ ስታዲየም ይካሄዳል።,spk_59a907a5db23,am,4.013,4.013,0.0,4.013,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b84640da292,test,አስተያየታቸውን ከሰጡን የበዓሉ ተሳታፊዎች መካከል አርቲስት ጋሩማ ሁንዴ ኢሬቻ አንድነት የሚጠነክርበት የፍቅርና የወዳጅነት የሚጎላበት ነው ብለዋል።,spk_59a907a5db23,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0eafce5ee26,test,ድጋፉን የአውሮፓ ህብረት ሚስዮን ምክትል መሪ አኒያስካ ካምፒኒስኪ፣ በኢትዮጵያ የስፔን አምባሳደር ግዮርሞ ሎቬዝ ማህሊላን በኢትዮጵያ የጣሊያን ኤምባሲ ሚስዮን ምክትል መሪ ሉካ ካርፔንቴሪ ለዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ኃላፊዎች አስረክበዋል።,spk_59a907a5db23,am,24.694,24.694,0.0,24.694,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c620c12f8db,test,በዞኑ በአዲሱ የትምሕርት ዘመን 592ሺሕ 298   ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር  ምዝገባ  እየተከናወነ መሆኑ ተመልክቷል።,spk_59a907a5db23,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2375a439538,test,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ አቶ ፀጋዬ ማሞ በበኩላቸው፣ ኢትዮጵያ የበርካታ ባህልና ታሪክ ባለቤት የሆኑ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች መገኛ ናት ብለዋል።,spk_59a907a5db23,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcff1b088f78,test,አግሮ ቱሪዝም የሚባለው አዲሱ ዘርፍ ቱሪስቶች በገጠር አካባቢዎች በመሄድ የእርሻ ስራን የማጥባት እና የማጨድ ተግባራትን በተግባር እንዲሞክሩ የሚያስችል ልምድ ነው።,spk_59a907a5db23,am,14.094,14.094,0.0,14.094,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_d42dd116a210,test,በ80 ጨዋታዎች አስቶንቪላ 102 ግቦችን ሲያስቆጥር ኤቨርተን 79 ጎሎችን ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_59a907a5db23,am,3.614,3.614,0.0,3.614,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc622a210e18,test,በታላቁ ህዳሴ ግድብ የተፈጠረውን የንጋት ኃይቅ ጨምሮ በርካታ ደሴቶች መኖራቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_59a907a5db23,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7b7accdab58,test,የዲጂታላይዜሽን አገልግሎት የአሰራር ፍጥነትን፣ ቁጥጥርንና ተጠያቂነትን ጭምር እውን በማድረግ ለዜጎች ቀልጣፋና ፍትሃዊ አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል ብለዋል።,spk_59a907a5db23,am,4.854,4.854,0.0,4.854,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4907a7327ff7,test,ባለ ብዙ ፎቅ ህንፃዎችን ሲገነቡ የአሳንሰር እና የድንገተኛ አደጋ መውጫ ደረጃዎችን አቀማመጥ ተደራሽ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ማድረግ በህግ አስገዳጅ የሆነ የምህንድስና መስፈርት ነው።,spk_59a907a5db23,am,13.493,13.493,0.0,13.493,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f338f944363,test,የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ሊቨርፑል በዘንድሮው የውድድር ዓመት ወጥነት የሌለው ብቃት እያሳየ ይገኛል።,spk_59a907a5db23,am,3.293,3.293,0.0,3.293,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0168e9e4578,test,በተግባር እና በንድፈ ሀሳብ የተደገፈው ስልጠና ሰልጣኞች ተግባራዊ የሆነ በቂ እውቀት የሚያገኙበት እና በአቪዬሽን ኢንዱስትሪው ውጤታማ የሚያደርጋቸው ነው ብለዋል።,spk_59a907a5db23,am,4.814,4.814,0.0,4.814,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_92abf931b413,test,የሀገር እድገትና የዜጎችን የልማት ጥያቄ በመንግስት ጥረት ብቻ መመለስ አዳጋች በመሆኑ በጎ ፈቃደኝነትን በማስረፅ የተከናወኑ የልማት ተግባራት ጉልህ ፋይዳ እንዳላቸው አንስተዋል።,spk_59a907a5db23,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_405d76be473e,test,የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ወጣቶች ጉልበትና እውቀታቸውን አቀናጅተው ማህበረሰቡን በተለያዩ ዘርፎች እንዲያገለግሉ በማድረግ በኩል  ፋይዳው የጎላ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_59a907a5db23,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8df763f01e36,test,የዓለም አቀፍ የሕዝብ ድጋፍ አስተዳደር ማናጀርና የመርሲ ሺፕስ ዳይሬክተር ዶክተር ዋልት ጆንሰን አፍሪካዊያን ለጋራ ዓላማ በጋራ መስራትና መለወጥ አለባቸው ብለዋል፡፡,spk_59a907a5db23,am,5.454,5.454,0.0,5.454,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a612c41cd9e9,test,በቅርቡ ከጅቡቲ፣ ከሶማሊያ እንዲሁም ከኮሞሮሶና ሌሎች ሀገራት የመጡ የአቪዬሽን ሰልጣኞችን ማሰልጠኑን ተናግረዋል።,spk_59a907a5db23,am,4.774,4.774,0.0,4.774,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a95a7705a09,test,የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ የሀገርን ሁለንተናዊ ልማትና እድገት ለማሳካት ጠንካራ መሰረት ያኖረ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ገለጹ።,spk_59a907a5db23,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6924913ded81,test,የውጤታማ አመራር ሥርዓት አንዱ አካል የሆነው የውጤት ስምምነት መሆኑን ገልጸው፤ ይህ ውል ለእቅዶች መሳካት ባለቤትነት፣ ግልጽነትና ተጠያቂነትን ለማጠናከር ያስችላል ብለዋል።,spk_59a907a5db23,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-16.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d035617f1521,test,"በዚሕ ወቅት  የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን  እንዳመለከቱት፤  የቦሮ ሽናሻ  የዘመን መለወጫ  ""ጋሪ ዎሮ"" በዓል የይቅር ባይነት ፣ የአንድነትና የአዲስ ዓመት ማብሰሪያ ሥነ-ሥርዓት የሚከወንበት  ነው።",spk_59a907a5db23,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d73308c7f310,test,ማዕከሉ በቴክኖሎጂ የታገዘ ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት መስጠት የሚያስችል በመሆኑ ተጠያቂነትን ለማስፈንም እንደሚረዳ ተናግረዋል።,spk_59a907a5db23,am,5.293,5.293,0.0,5.293,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ab4ac4e2b5e,test,የማረቆ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጀማል አማሮ እንደገለፁት ለህብረተሰቡ የተሟላ አገልግሎት ለመስጠት ህዝቡን ያሳተፈ ስራ መጀመሩን ተናግረዋል ።,spk_59a907a5db23,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d1dfd035b13,test,የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አብዱልረሽድ አብዱላሂ፤ የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ የተሳካና ጥሩ ተሳትፎ የታየበት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_59a907a5db23,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a3eb2263015,test,"የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ (ዶ/ር) ፤  ለጋሞ ""ዮ-ማስቃላ፣  ለዘይሴ "" ቡዶኬሶ""  እና  ለግድቾ "" ባላካዳቤ"" በዓላት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።",spk_59a907a5db23,am,14.174,14.174,0.0,14.174,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c7c2c8104e9,test,በዚህም በ2030 አዲስ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ታማሚ እንዳይኖር የተያዘውን ሀገራዊ ግብ ለማሳካት የሚያስችል ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል፡፡,spk_59a907a5db23,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2003affdcd0d,test,ተመራቂዎች ከመደበኛው የመምህርነት ሙያ ጎን ለጎን የኢትዮ-ኮደርስ ስልጠናን በማጠናቀቃቸው በቴክኖሎጂ የተደገፈ የማስተማር ስራን ማከናወን እንደሚችሉ አስረድተዋል።,spk_59a907a5db23,am,10.534,10.534,0.0,10.534,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_025f91078e63,test,የምስራቅ ኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ-ኢንዱስትሪ ትስስር ፎረም ምስረታ በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል።,spk_59a907a5db23,am,4.774,4.774,0.0,4.774,-16.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_078bdbfcaf64,test,የአጀንዳ ማሰባሰብና ተሳታፊዎችን የመለየት ስራ በአብዛኛው መከናወኑን ጠቁመው የልየታ ስራው ባልተሰራባቸው ውስን አካባቢዎችም በቀጣይ ለማከናወን እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_59a907a5db23,am,14.653,14.653,0.0,14.653,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a7aafaf991e,test,የግድቡን መጠናቀቅ በማስመልከትም ዛሬ በአዲስ አበባ የግድቡን የግንባታ ሂደት፣ የሕዝብ ተሳትፎና ስኬቱን የሚያሳይ የፎቶና የስዕል አውደ ርዕይ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተከፍቷል።,spk_59a907a5db23,am,18.733,18.733,0.0,18.733,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5781c65420b8,test,ከሰላም የሚገኘው ትርፍ እልፍና የሁሉንም አካላት አሸናፊነት የሚያረጋግጥ በመሆኑ ሌሎችም የሰላምን መንገድ ሊከተሉ ይገባል ሲሉ የኢትዮጵያ ኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዋና ጸሐፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ገለጹ፡፡,spk_59a907a5db23,am,16.613,16.613,0.0,16.613,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2ce52bedaf3,test,ቀጣናዊ ድርጅቱ በዘረጋው የግጭት አስቀድሞ መከላከል እና ምላሽ የአሰራር ማዕቀፍ አማካኝነት ወጣቶች የማህበረሰባቸው ሰላም አይንና ጆሮ እንዲሆኑ እየተሰራ እንደሚገኝ አስረድተዋል።,spk_59a907a5db23,am,12.094,12.094,0.0,12.094,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9199e68021e0,test,የኢሬቻ በዓል የተራራቀ የሚቀራረብበት፣ ህብረ ብሄራዊነት የሚደምቅበት እና አዲስ ተስፋ የሚሰነቅበት ነው ሲሉ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር ወንድሙ ሴታ ገለጹ፡፡,spk_59a907a5db23,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1919c83fca2,test,"10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም ""የከተሞች ዕድገት ለኢትዮጵያ ልህቀት” በሚል መሪ ሀሳብ በአፋር ክልል ሰመራ ሎጊያ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡",spk_59a907a5db23,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-16.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7272b4ed0364,test,በከተማ ፕላን ዝግጅት ወቅት ለመኖሪያ ለንግድ እና ለአረንጓዴ ስፍራዎች የሚሆን ቦታን በተመጣጠነ ሁኔታ መከፋፈል ነዋሪዎች ጤናማ እና ምቹ በሆነ አካባቢ እንዲኖሩ ያደርጋል።,spk_59a907a5db23,am,14.573,14.573,0.0,14.573,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3afd0eb215e0,test,ይህን ስትራቴጂ በመንግሥት መዋቅር ብቻ ሳይሆን አካዳሚውም እንዲፈትሸው እጋብዛለሁ ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማብራሪያቸው።,spk_59a907a5db23,am,4.053,4.053,0.0,4.053,-17.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7cc9979496ba,test,7ኛው የኢሬቻ ፎረም ዛሬ በቢሸፍቱ ከተማ ሆራ ሀርሴዴ አዳራሽ  በርካታ ተሳታፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል።,spk_59a907a5db23,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d31faab99ca,test,በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የህግ የስነ-ምግባርና ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ዳይሬክተርና የፕሮግራሙ አስተባባሪ ታደለች ቦጋለ፤ የተቋሙ ሠራተኞች በየሶሰት ወሩ በቋሚነት ደም እየለገሱ እንደሚገኙ ገልጸዋል።,spk_59a907a5db23,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57d643f0c2cd,test,ማንኛውም የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት የውሃ መውረጃ ቱቦዎችን እና የእግረኛ መንገዶችን ያካተተ ካልሆነ በክረምት ወራት ጎርፍ በማስከተል በነዋሪው ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል።,spk_59a907a5db23,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a364eb3c005b,test,በዚህ መሀል ነው እንግዲህ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመስጠት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮና የተጠሪ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች ወዳሉበት የመጡት።,spk_59a907a5db23,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_20c59101a8f2,test,ኢትዮጵያና ስሎቪኒያ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስና በህዋ ሳይንስ በትብብር እንደሚሰሩ ገለጹ።,spk_59a907a5db23,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-16.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_40ac1b948e8d,test,በከተማ አስተዳደሮች እየቀረቡ ካሉት አውቶቡሶች በተጨማሪ የህዝብ ማመላለሻ ባለንብረቶች ማህበራት በከተማ ትራንስፖርት አገልግሎት ላይ እንዲሳተፉ እየተደረገ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_59a907a5db23,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e30496b95ec7,test,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት ገለጻ፤ ሉዓላዊነት በየዘመኑ ካለ ጉዳይ ጋር እያደገ የሚሄድ መሆኑን አብራርተዋል፡፡,spk_59a907a5db23,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-15.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc0fa9ceb15d,test,በመድረኩም የሁሉም ክልሎች፣ የአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሃላፊዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት መሳተፋቸውም እንዲሁ ይታወቃል።,spk_59a907a5db23,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-15.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22df19984651,test,በሆቴል ውስጥ የሚሰሩ ምግብ አብሳዮች የተለያዩ ሀገራት የሆኑ ባህላዊ እና ዘመናዊ ምግቦችን በጥራት ማዘጋጀት መቻላቸው የሆቴሉን ተወዳዳሪነት እጅግ ከፍ ያደርገዋል።,spk_59a907a5db23,am,13.733,13.733,0.0,13.733,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b27e2946388,test,የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትሯ ጫልቱ ሳኒ ፎረሙን አስመልክቶ የተዘጋጀውን ኤግዚቢሽን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።,spk_59a907a5db23,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-16.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52a7287090ed,test,የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የስራዎቻቸው ማዕከል ሊያደርጉ እንደሚገባ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ።,spk_59a907a5db23,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba9139a1d9ff,test,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት እስከ ታህሳስ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_59a907a5db23,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-16.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b01230358e33,test,በፎረም ምስረታው የምክክር መድረክ ላይ የሐረማያ፣ ድሬዳዋ፣ ሰመራ፣ ጅግጅጋ፣ ኦዳ ቡልቱና ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲዎች፣ የትምህርት ሞያ ስልጠና ኮሌጆች እንዱሁም በቀጠናው የሚገኙ የመንግስት እና የግል ኢንዳስትሪ ተወካዮች ተገኝተዋል።,spk_59a907a5db23,am,15.813,15.813,0.0,15.813,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1345c93f9f2f,test,ችግኞችን በጥራት በመትከል በመንከባከብ በምግብ ራስን ለመቻል የሚደረገውን ጥረት ማገዝ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_59a907a5db23,am,6.574,6.574,0.0,6.574,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb5b962c7de9,test,ሜድሮክ ኢንቨስትመንት ያደረገው የኩላሊት ህክምና ማሽንና ሌሎች ቁሳቁሶች ድጋፍም የትብብር ስራው ማሳያ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_59a907a5db23,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e29a06fe28ef,test,የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ የልዩ አዳሪና ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች 3ኛ ዓመት የትምህርት ፌስቲቫል በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል።,spk_59a907a5db23,am,11.373,11.373,0.0,11.373,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2476ea19edde,test,የፕላን እና ልማት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ዛሬ በሸገር ከተማ አስተዳደር ለገጣፎ ኢፋ ቦሩ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ችግኝ በመትከል አሻራቸውን በማኖር ላይ ናቸው።,spk_59a907a5db23,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47192f77ceda,test,የአምስት ሚሊዮን የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና መርሃ ግብር በክልሉ በታቀደው መሰረት እየተከናወነ እንደሚገኝም አመልክተዋል፡፡,spk_59a907a5db23,am,3.574,3.574,0.0,3.574,-16.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ed72e2c7416,test,በሚስጥራዊ ህትመት ስራ ላይ የተሰማራው ኢን ግሩፕ ኩባንያ ዋና ስራ አስፈጻሚ አኜ ዲአሎ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በአጭር ጊዜ ተግባራዊ ባደረገችው ዲጂታል መታወቂያ ውጤታማ ሆናለች ብለዋል።,spk_59a907a5db23,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-17.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_107757a57bad,test,በሁለትዮሽ ጉዳዮች ስሎቪኒያ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስና በስፔስ ሳይንስ ያላትን የዳበረ አቅም በማሸጋገር ዙሪያ በጋራ ለመስራት በአጽእኖት መወያየታቸውን ገልጸዋል።,spk_59a907a5db23,am,10.774,10.774,0.0,10.774,-16.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82c0014e4801,test,የወንጀል መከላከልና ምርመራ አቅሙን ማሳደግ መቻሉን ጠቁመው፤ የወንጀል መከላከል የኮሙኒቲ ፖሊሲንግ እና መረጃ ላይ የተመሰረተ እንዲሆን መሰራቱን ተናግረዋል፡፡,spk_dcbb9b57e9ae,am,15.534,13.037,0.575,15.534,-31.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c48fdb6008c,test,የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በ2018 በጀት ዓመት ሀገራዊ ዕቅድና በተቋሙ የ5 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ አፈጻጸም ዙሪያ የውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡,spk_dcbb9b57e9ae,am,12.454,11.604,0.366,12.454,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3616e7efacf0,test,ክትባቱ በማዕከላዊና ደቡብ ጎንደር፣ በሰሜንና ምስራቅ ጎጃም ዞኖች እንዲሁም፣ በጎንደር፣ በደብረ ታቦር፣ ባሕር ዳርና  ደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደሮች እንደሚሰጥ ተመላክቷል።,spk_dcbb9b57e9ae,am,16.814,13.984,1.265,16.814,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1470895865fe,test,ለመርሃ ግብሩ ስኬታማነትም ከክልል ጀምሮ እስከ ታችኛው የመንግስት መዋቅር ድረስ ቅንጅት መፈጠሩን ገልጸው፤ ለዚህም በርካታ ወጣቶችን በማንቀሳቀስ ህዝቡን በተለያዩ መልኩ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_dcbb9b57e9ae,am,19.213,17.036,1.229,19.213,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb7df49885c9,test,በኮሚሽኑ የማዕከላዊ ፖሊስ ኢንተለጀንስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ሞገስ ቸኮለ ፤ ኮሚሽኑ ባለፉት አምስት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች ውጤታማ ስራዎች መሥራቱን ተናግረዋል፡፡,spk_dcbb9b57e9ae,am,16.334,13.89,0.0,16.334,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ac57272eafe,test,ሰላምና ደህንነትን ከማረጋገጥ ጎን ለጎንም በልማት ስራዎችም ላይ እየተሳተፈ ትላልቅ ሀገራዊ ለውጥ ባስገኙ ስራዎች ውስጥ አሻራ ማኖሩንም ጠቁመዋል፡፡,spk_dcbb9b57e9ae,am,13.573,11.755,0.716,13.573,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a514f8b6937,test,ኢትዮጵያን የሜዲካል ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ ከግሉ ዘርፍ ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ፣ ፈጠራ የታከለበት የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥን ማስፋት ትኩረት እንደሚሰጠውም ተናግረዋል።,spk_dcbb9b57e9ae,am,15.934,14.83,0.0,15.934,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47086f03b16f,test,በዚህም በሀገር ደረጃ የተሻለ ሰላም እና ደኅንነት እንዲኖር ማስቻሉን ጠቁመው ይህንንም  ከሌሎች የጸጥታ ተቋማት ጋር በመቀናጀት እውን ማድረጉን አንስተዋል፡፡,spk_dcbb9b57e9ae,am,17.773,12.753,1.294,17.773,-31.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d3815fdeb96,test,በቀጣይም ሀገር የያዘቻቸው የልማት ዕቅዶች በውጤታማነት እንዲከናወኑ ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃት እንደሚወጣም ጠቁመዋል።,spk_dcbb9b57e9ae,am,11.813,10.011,0.939,11.813,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_086f9dba05f8,test,ማይክ ኪንግ ይባላሉ። እ.አ.አ በ2004 ባለቤታቸው አንጂ ወደ ኢትዮጵያ ለጉብኝት መጥተው ከተመለሱ በኋላ በተለያየ ችግር ውስጥ የሚገኙ ቤተሰቦችን ለመደገፍ ሀሳብ ይወጥናሉ።,spk_25abfe38355c,am,17.974,12.937,1.369,17.974,-32.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_588a805de92a,test,እስካሁን ድረስ በዓለም ዙሪያ በሙሉ ጥቅም ላይ እንዲውል የተፈቀደ የኮሮና ቫይረስ ክትባት የለም።,spk_25abfe38355c,am,10.133,5.812,1.382,10.133,-33.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a52f1d31ab5f,test,በክልሉ ለጎርፍ ተጋላጭ ከሆኑ 9 ዞኖች በሚገኙ 28 ወረዳዎች ውስጥ ይበልጥ ተጋላጭ በሆኑ 25 ወረዳዎች ኮሚሽኑ  145 ሚሊዮን ብር በመመደብ የጎርፍ መከላከያ ግንባታዎች መከናወናቸውን አስታውቀዋል።,spk_25abfe38355c,am,18.814,13.653,1.679,18.814,-27.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_977d5475ff29,test,ናፍታሊ ቤኔት ቃለ መሐላ በመፈጸም የጠቅላይ ሚኒስትርነት ስልጣናቸውን ከኔታንያሁ ተረክበዋል።,spk_25abfe38355c,am,11.053,5.684,2.199,11.053,-33.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c05fa100d3e0,test,በተለይ በምስራቅ ተጎራባች ክልሎች እየተገነቡ የሚገኙት የኮሪደር ልማቶች የትራፊክ ፍሰትን አስተማማኝ በማድረግ አደጋን ለማስቀረት ወሳኝ አስተዋጽኦ እንደሚኖራቸው አንሰተዋል።,spk_25abfe38355c,am,13.973,10.414,0.803,13.973,-28.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f2e777225902,test,ሰብአዊ ቀውሶችን በመከላከል ረገድ የማይተካ ሚና ያላቸው አለም አቀፍ የሰብአዊ ድጋፍ ሰጪ ተቋማትም የችግሩን አሳሳቢነት ተረድተው ሊሰሩ እንደሚገባ አመልክተዋል።,spk_25abfe38355c,am,13.973,10.639,1.219,13.973,-34.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d04acc87638b,test,ደቡብ አፍሪካ፣ ቪየትናም፣ አውስትራሊያ፣ ጃፓን፣ ካናዳ፣ ቺሊና ባርባዶስ ሃሳቡን በይፋ መቀበላቸውን ከገለጹ አገራት መካከል ተጠቃሽ መሆናቸውን የኢነርጂ ዎርልድ ዘገባ ያመለክታል።,spk_25abfe38355c,am,17.573,13.555,1.499,17.573,-32.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6a3b790f7c14,test,ለተጎጂዎችና ለቤተሰቦቻቸው መጽናናትን የተመኙት ዋና ጸሐፊው ኢጋድ ለሶማልያ መንግሥትና ህዝብ ማንኛውንም ድጋፍ ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_25abfe38355c,am,14.493,10.298,2.128,14.493,-34.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_58d79d844ec2,test,የባቡር ጣቢያው ይህን ያደረገው ተገልጋዮች በጉዟቸው ወቅት መጽሐፍ የማንበብ ልምድ እንዲያዳብሩ ለማስቻል እንደሆነ ለንድን ታወን የተሰኘ ድረ ገጽ ዘግቧል።,spk_25abfe38355c,am,16.053,9.934,1.562,16.053,-31.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4033245fa353,test,በአሜሪካም 37 ግዛቶች የቫይረሱ ስርጭት እየጨመረ መምጣቱን  የአሜሪካ የተላላፊ በሽታዎች ተቋም ሀላፊ  አንቶኒዮ ፉቺ  ጠቁመዋል።,spk_25abfe38355c,am,14.414,9.324,1.694,14.414,-33.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f369eda5ea4f,test,"ቃል አቀባይዋ አክለውም “ቡድኑ ፓኪስታን ያቀረበችው የአባልነት ጥያቄ የትብብርና አብሮ የመለወጥ ፍላጎት የያዘ ጥያቄ መሆኑን መሰረት አድርጎ ቀና ምላሽ እንደሚሰጠን ተስፋ እናደርጋለን"" ብለዋል።",spk_25abfe38355c,am,16.654,11.205,0.93,16.654,-35.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e6990afef8f3,test,በእንግሊዝ ለንደን በሚገኝ አንድ የባቡር ጣቢያ ውስጥ ተገልግጋዮች መጽሐፍትን በድምጽ ቅጂ ማግኘት የሚችሉበትን የገና ዛፍ ቅርጽ የያዘ ቤተ መጽሃፍት አገልግሎት እየሰጠ ነው።,spk_25abfe38355c,am,13.854,10.333,1.925,13.854,-33.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e71b298a2e51,test,ይሁንእንጂ በሀገሪቱ የሚኖሩት ዜጎች የቫይረሱን ስርጭት መቆጣጠር የሚያስችሉ እንደ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስክ መጠቀምን፣ መሰባሰብን ማስወገድና ከቤት ውጭ የሚደረጉ እንቅስቀሴዎችን መቀነስ የሚሉትን መመሪያዎችን እያከበሩ አለመሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_25abfe38355c,am,25.194,18.183,2.248,25.194,-32.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_355febb937db,test,በአሁኑ ወቅት በሆስፒታሉ ውስጥ ገና ሙከራ ላይ ያለ መድኃኒት እየወሰዱ እንደሆነና ባለቤታቸው ሜላኒያ ትራምፕ አብረዋቸው መሆናቸው ተገልጿል።,spk_25abfe38355c,am,12.854,8.539,1.812,12.854,-32.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_555af9b19bdc,test,በሩሲያ ፌዴሬሽን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ቻም ኡጋላ ኡሪያት የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሩሲያው ፕሬዝዳንት አቀርበዋል ፡፡,spk_25abfe38355c,am,15.733,10.363,1.828,15.733,-33.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1af8ec938e53,test,ስምምነቱ የአፍሪካ ባንኮች እና አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ደንበኞቻቸው በአህጉራዊ እና አለምአቀፍ ንግድ ላይ የበለጠ እንዲሳትፉ ያስችላቸዋል ተብሏል። በሚቀጥሉት ሶስት ዓመታት ውስጥ የ450 ሚሊዮን ዶላር አጠቃላይ የንግድ ልውውጥ መጠንን ለመደገፍ ያለመ እንደሆነም ነው የተጠቆመው፡፡,spk_25abfe38355c,am,27.294,18.98,2.183,27.294,-32.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_fd4deb5e285f,test,እንደ ጥናቱ ውጤት ከሆነ በህንድ የነዳጅ ዋጋ በ10 በቶ መጨመሩ፣ የስራ አጥ ቁጥር መጨመሩና የደሞዝ መቆረጥ በቀን ከ2 የአሜሪካ ዶላር በታች የሚያገኙ ሰዎች ቁጥርን በየቀኑ በ75 ሚሊየን እንዲያሻቅብ ማድረጉ ተገልጿል፡፡,spk_25abfe38355c,am,20.534,14.961,1.356,20.534,-31.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_15f8368ae778,test,የሆስፒታሉ ቺፍ ክሊኒካል ዳይሬክተር ዶክተር እንዳለ ፍቅሬ በዚህ ወቅት እንዳሉት ሆስፒታሉ በክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተሳተፈ ነው፡፡,spk_25abfe38355c,am,12.133,9.028,0.0,12.133,-28.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_687de0675e99,test,ጉባኡው በትምህርት ፋይናንስ፣ በኮቪድ-19 ምክንያት የተዘጉ ትምህርት ቤቶችን ዳግም በመክፈት፣ በአካቶ ትምህርት፣ በመማር ማስተማር ሂደትና እና በዲጅታል ትምህርት ዙሪያ ያተኮረ ነው።,spk_25abfe38355c,am,15.854,11.228,1.126,15.854,-33.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a2d98110543a,test,ይህም ሪፖርት የኮሮና ቫይረስ በሀገሪቱ ከተከሰተ ጀምሮ በየዕለቱ ሲመዘገቡ ከነበሩ ዕለታዊ ቁጥሮች ከፍተኛ እንደሆነ ተዘግቧል።,spk_25abfe38355c,am,11.973,8.933,1.507,11.973,-32.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3a2fe94d19d3,test,የታዳሽ ሃይል አቅርቦትን በሶስት እጥፍ ለማሳደግ ለቀረበው ጥሪ የበርካታ አገራት ድጋፍ ማግኘቱ ተገለጸ።,spk_25abfe38355c,am,9.893,6.165,1.881,9.893,-34.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_56a9643cea27,test,ተጎጂዎቹ በዓረብ ባህረ ሰላጤ በነበራቸው ቆይታ ሥራ ባለማግኘታቸው ወደ አፍሪካ በመመለስ ላይ እንደነበሩም  ድርጅቱ  አስታውቋል፡፡,spk_25abfe38355c,am,10.973,7.393,1.591,10.973,-32.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a8d3d9219c94,test,በጉባኤው የሚነሳው ሃሳብ የሁለት መቶ አገራት ይሁንታ የሚፈልግ መሆኑን የተነገረ ሲሆን የአውሮፓ ህብረት፣ አሜሪካና ዩናይትድ አረብ ኤምሬት ጥሪውን በግንባር ቀደምነት የተቀበሉ ናቸው።,spk_25abfe38355c,am,15.813,11.665,0.313,15.813,-33.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d27b939357a9,test,የፕላሰቲክ ምርቶች እድገት እ.ኤ.አ በ1950 ከነበረበት 2ሚሊዮን ቶን 2017 ሶስት መቶ አርባ ስምንት ሚሊዮን ቶን መድረሱን መረጃዎች ያሳያሉ።,spk_25abfe38355c,am,15.934,11.642,0.678,15.934,-33.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d18690ab2c06,test,ኢትዮጵያ ብሪክስን መቀላቀሏ ከሩሲያ ጋር ያላትን ትብብር የበለጠ የሚያጠናክረው መሆኑን የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ገለጹ።,spk_25abfe38355c,am,17.174,11.547,0.352,17.174,-32.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9eeafab48824,test,ትራምፕ በትዊተር ላይ በለቀቁት ቪዲዮ መጠነኛ መገርጣት ይታይባቸዋል። በሙከራ ላይ ያለ መድኃኒት መውሰዳቸው፣ እድሜያቸው 74 መድረሱና ከፍ ያለ ክብደት ያላቸው መሆኑ ነገሩ አሳሳቢ እንዲሆን አድርጎታል።,spk_25abfe38355c,am,17.694,11.823,1.446,17.694,-34.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a75b471337eb,test,በዱባይ እየተካሄደ ባለው የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት የአገራት መሪዎች የታዳሽ ሃይል አቅርቦትን በዓለም አቀፍ ደረጃ በሶስት እጥፍ ለማሳደግ መስማማታቸውን ተዘግቧል።,spk_25abfe38355c,am,16.573,12.053,0.879,16.573,-35.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a813d3c9f077,test,አምባሳደሩ የሹመት ደብዳቤያቸውን ባቀረቡበት ወቅት ፕሬዝዳንት ፑቲን ባስተላለፉት መልዕክት ኢትዮጵያና ሩሲያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከመሰረቱ 125 ዓመታትን ያስቆጠሩ ወዳጅ አገራት መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_25abfe38355c,am,18.334,12.917,1.642,18.334,-34.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_19630fc68d80,test,ባለፈው ሳምንት በአሜሪካ የተከሰተውን ሁከት ተከትሎ የፕሬዚደንቱ ግላዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ቀውስ ውስጥ መግባታቸውና ከየአቅጣጫውም ወቀሳ እየበረታባቸው መሆኑ ይታወቃል፡፡,spk_25abfe38355c,am,17.253,12.81,1.377,17.253,-33.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2b828238b2a8,test,ይህም ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዕውን መሆን ወሳኝና ተቋቋሚነትን ለመገንባት፣እድገትን ለመፍጠር እና ዕድሎችን እንዲሁም ስራዎችን የሚፈጥር ማገገምን የሚያበረታታ ነው ብለዋል።,spk_25abfe38355c,am,18.213,12.498,1.053,18.213,-32.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_94e33ac21846,test,የስጋት መጋራት ስምምነቱ በአፍሪካ ገበያዎች እያደገ የመጣውን የንግድ ፋይናንስ፣ ምግብ፣ ኢነርጂ፣ ማኑፋክቸሪንግ፣ ጤና አጠባበቅ ባሉ አስፈላጊ የኢኮኖሚ ዘርፎች ፍላጎት ለማሟላት ያለመ ነው።,spk_25abfe38355c,am,19.014,12.555,2.393,19.014,-31.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6baaff07d638,test,በሰላም ሚኒስቴር የሚኒስትሩ አማካሪ አቶ አበበ ወርቁ በስልጠናው እንደገለጹት፥ ዘላቂ ሰላምና ልማትን በማረጋገጥ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ዘመን እውን ለማድረግ በቅንጅት እየተሰራ ነው።,spk_25abfe38355c,am,15.854,10.929,1.94,15.854,-27.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_bb5f0f9f2b94,test,ፓኪስታን ከብዙዎቹ የብሪክስ አባል ሀገራት እንዲሁም ከአዳዲሶቹ ጥያቄ ያቀረቡ አገራት ጋር ወዳጅነት እንዳላት መግለጻቸውን ዥንዋ አስነብቧል።,spk_25abfe38355c,am,12.934,8.309,2.038,12.934,-36.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ffdfef45e6bc,test,አሜሪካ በሰብአዊ መብት ሽፋን በሌሎች ሀገራት ጣልቃ በመግባት ያልተገባ ተጽእኖ እንደሚትፈጥር ሩዋንዳን ጨምሮ በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት አሜሪካ ያሳደረችው አሉታዊ ተጽእኖን ጋዜጠኛ አን ጋሪሰን በዝርዝር አብራርታለች።,spk_25abfe38355c,am,18.093,13.405,1.547,18.093,-30.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_883ff0f01420,test,በመግለጫቸው ብዙኃንን ለሞትና ለከፍተኛ ጉዳት የዳረገውን የሽብር ጥቃት በጥብቅ እንደሚያወግዙት አስታውቀዋል።,spk_25abfe38355c,am,11.053,7.451,1.956,11.053,-34.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b5a7517c6d21,test,በዚምባብዌ በኮሮና ቫይረስ የወጣው አስቸኳይ ጊዜ አዋጅን የተላለፉ 105 ሺህ ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ ፡፡,spk_25abfe38355c,am,9.653,6.88,1.565,9.653,-32.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1845b275b910,test,የመጽሐፍት የገና ዛፉ በውስጡ 270 በሚደርሱ የመጽሐፍት መደርደሪያዎች ከ4ሺህ በላይ መጽሐፍትን በውስጡ መያዙም ተዘግቧል።,spk_25abfe38355c,am,13.653,9.114,1.932,13.653,-31.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3bee1f34117a,test,የዛምቢያ የአንድ አየር መንገድ በበኩሉ ሰራተኞች ባጁን ማድረጋቸው እንደሚቀጥሉ ያስታወቀ ቢሆንም ሰራተኞቹ ባጁን አድርገው የሚያሳየው ፎቶ ከማህበራዊ ሚዲያ ገጽ መነሳቱ በዘገባው ተመልክቷል።,spk_25abfe38355c,am,16.733,11.673,2.382,16.733,-36.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_33f52561ad29,test,ጋዜጠኛ አን ጋሪሰን “አሜሪካ እጇን ከአፍሪካ ላይ ማንሳት አለባት” በማለት በነበራት ቃለምልልስ በአጽንኦት አንስታለች።,spk_25abfe38355c,am,14.573,9.093,0.0,14.573,-32.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b0e46487b754,test,ከዛ ጊዜ ጀምሮ ጥንዶቹ ከ2 መቶ 50ሺህ ዩሮ በላይ በማሰባሰብ ኢትዮጵያውያንን በተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች እየደገፉ ይገኛሉ።,spk_25abfe38355c,am,12.493,9.563,1.5,12.493,-32.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_cb54e94c9405,test,የህወሃት ቡድን በሰሜን እዝ ላይ ከፈጸመው ክህደት በኋላ የኢትዮጵያ መንግስት የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ያደረገውን የህግ ማስከበር ዘመቻ መገናኛ ብዙሃኑ ተጨባጭ መረጃ ከማቅረብ ይልቅ ሀሰተኛ መረጃን ለአለም እያሰራጩ ነው ብለዋል፡፡,spk_25abfe38355c,am,19.694,14.718,2.922,19.694,-33.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_185c7048aad9,test,ወደ ትግራይ የተሰባሰበው የህወሓት ጁንታ አመራር ባለፈው ጥቅምት ወር በመከላከያ ሰራዊት ሰሜን እዝ ላይ ጥቃት መሰንዘሩን በዝርዝር ታስረዳለች።,spk_25abfe38355c,am,14.653,10.105,2.133,14.653,-29.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_cceddc446f43,test,ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በቅርቡ በሩሲያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ የተለያዩ የትብብር ስምምነቶች መፈረማቸው ግንኙነቱን ከፍ ወዳለ ደረጃ እንዳሻገረው መግለጻቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_25abfe38355c,am,19.573,14.197,1.402,19.573,-34.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9b20fa32cd92,test,የወሎ የኒቨርሲቲ አስተዳደርና ልማት ምክትል ፕሬዚዳንት ተወካይ አቶ ጌትነት ካሴ በበኩላቸው እንዳሉት፣ ዩኒቨርሲተው ሰላምን ለማጠናከርና ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር በሚደረገው ጥረት በጥናትና ምርምር የበኩሉን እገዛ እያደረገ ነው።,spk_25abfe38355c,am,19.134,13.939,1.859,19.134,-29.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_eae2a8e5f45b,test,እንደ ሀገር የተጀመረውን ዲጂታል የትራፊክ አደጋ የመከላከል ስራ በትክክል ዕውን በተደረገበት ድሬዳዋ መሠረታዊ ለውጥ ማምጣቱን ጠቅሰው ተሞክሮውን በማስፋት አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_25abfe38355c,am,16.373,12.067,1.831,16.373,-27.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,4,0 clip_6c89ac930698,test,በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ስምንት ስደተኞች ውሃ ውስጥ ሰጥመው ሕይወታቸው ሲያልፍ፣ በርካቶች መቁሰላቸውን ዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ገለጸ፡፡,spk_25abfe38355c,am,12.733,8.473,1.233,12.733,-33.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_316682b87020,test,ቻንስለሯ ይሄን ያስጠነቀቁት ትላንት ረቡዕ በጀርመን ከ6 ሺህ 600 በላይ አዲስ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን እንዳገኘች ሪፖርት ከተደረገ በኋላ ነው።,spk_25abfe38355c,am,15.493,9.803,1.852,15.493,-33.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0728a039357a,test,የቫይረሱን ዳግም ማገርሸት ተከትሎ ጀርመን ከፍተኛ የስጋት አካባቢዎች ላይ ተጨማሪ ዕቀባዎች ሊደረግ እንደሚችል ቻንስለር አንጌላ ሜርክል  አስጠንቅቀዋል።,spk_25abfe38355c,am,15.053,10.725,1.126,15.053,-32.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b67ef4be6e82,test,በዞኑ ስልጠናው ከተጀመረ ወዲህ 20 ሺህ 266 ሰልጣኞች የተመዘገቡ ሲሆን 14 ሺህ 671ዱ ስልጠናውን አጠናቅቀው የምስክር ወረቀት እንደተሰጣቸው አመልክተዋል።,spk_626175f44c6f,am,11.012,10.025,0.0,11.012,-36.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b9e432334ba9,test,ለዚህም ሀገራዊ የኑክሌር ኃይል ፕሮግራምን በቅርቡ መጀመሯንና የኑክሌር ኃይል ኮሚሽንን በማቋቋምም በይፋ ወደ ሥራ መገባቱን ጠቁመዋል።,spk_626175f44c6f,am,7.153,7.153,0.0,7.153,-38.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6a961b28873,test,ቀጣይነት ያለው፣ ደህንነቱ የተረጋገጠና የተመጣጠነ የምግብ አቅርቦትን ተደራሽ የማድረግ ዓላማ ላለው የኢትዮጵያ የምግብና ስርዓተ-ምግብ ፖሊሲ ስኬት የምርምር ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,11.161,10.67,0.0,11.161,-39.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03524de4d737,test,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይፋ የተደረገው የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን ኮደርስ ኢኒሼቲቭ ወጣቶች በኦንላይን የኮዲንግ ስልጠና የሚወስዱበት ሂደት ነው፡፡,spk_626175f44c6f,am,9.825,9.825,0.0,9.825,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_adbb0e8052f4,test,በኤክስፖው ላይ የቴክኖሎጂ ክህሎት ያላቸው ኢትዮጵያዊያን፣ የግልና የመንግስት ኩባንያዎች የነቃ ተሳትፎ ማድረግ እንደሚገባቸውም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።,spk_626175f44c6f,am,7.265,7.265,0.0,7.265,-37.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_afd3176460fe,test,በዲጂታል 2025 ስትራቴጂ የተመዘገቡ ስኬቶችን ወደተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር የስታርት አፕ አዋጅን ጨምሮ ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓቶች ተግባራዊ እየተደረጉ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,9.412,8.924,0.0,9.412,-39.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad6aa62f6743,test,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ አራተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ቅዱስ ጊዮርጊስ በ15 ነጥብ ከነበረበት አራተኛ ደረጃ  ወደ አምስተኛ ዝቅ ብሏል።,spk_626175f44c6f,am,8.113,8.113,0.0,8.113,-36.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_96e3f55c7761,test,ፊውቸር ቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 በመጪው ኅዳር ወር በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል እንደሚካሄድ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_626175f44c6f,am,11.068,9.427,0.0,11.068,-34.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f2e60e310c8f,test,ከነዚህ መካከልም እስካሁን ከ45 ሺህ 95 በላይ የሚሆኑት ስልጠናውን አጠናቀው የምስክር ወረቀት መውሰዳቸውን አቶ ተካልኝ  ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.733,8.247,0.0,8.733,-35.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e50482cfe7d7,test,ሻደይ በዓል አንድነት ይበልጥ የሚጠነክርበት በዓል በመሆኑ ታዳሚዎችም እሴቱን በጠበቀ መልኩ እንዲያከብሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_626175f44c6f,am,10.484,8.975,0.0,10.484,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5e671e2fd9de,test,በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ስነ ምህዳር ማስፋት የሚያስችሉ በርካታ ስራዎች ይከናወናሉ ሲሉ የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና ( ዶ / ር ) ገለጹ ።,spk_626175f44c6f,am,14.073,12.841,0.0,14.073,-33.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aae1927fd4cf,test,ኢትዮጵያ የምትበለጽገው የራሳችንን የሰው ሀይልና  የተፈጥሮ ሀብት አቀናጅተን በማልማት ነው በሚል ጽኑ አቋም በሰራናቸው ስራዎች የብልጽግና መሰረት እየተጣለ ይገኛል ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.094,7.737,0.357,8.094,-42.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_80e8f5f7a29a,test,በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ምትኬ ብርሃኑ እና ቢታኒያ አስተረፍ የማሸነፊያ ጎሎችን ከመረብ ላይ አሳርፈዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.393,7.42,0.0,8.393,-35.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0e6545fbc3b,test,ከዚህ ቀደም ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ውስን ዓላማን ብቻ ለማስፈፀም እንደነበር ገልጸው፤ ኢትዮጵያ ምን ዓይነት ጋዜጠኝነት ትፈልጋለች የሚለውን መመለስ የሚያስችል የተቀናጀ ስልጠና አልነበረም ብለዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,12.009,11.594,0.0,12.009,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_084bec25036a,test,ሊቨርፑል 10 ጊዜ ዋንጫውን በማንሳት የውድድሩ ስኬታማ ክለብ ነው። ማንችስተር ሲቲ ስምንት እና ማንችስተር ዩናይትድ ስድስት ጊዜ ውድድሩን በማሸነፍ ይከተላሉ።,spk_626175f44c6f,am,9.653,8.847,0.0,9.653,-37.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_30622ece510d,test,ኢትዮጵያም ወደ ዲጂታል ስርዓት መግባት የሚያስችላትን የህግ ማዕቀፍ እንዲሁም ስትራቴጂ በማዘጋጀት ወደ ስራ እንደገባች  ገልጸዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.545,8.019,0.0,8.545,-34.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1839409c8248,test,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ምክትል ሃላፊ እና የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ፣ ልማትና እና አስተዳደር ዘርፍ ሃላፊ አቶ ከበደ ሻሜቦ እንዳሉት የኮደርስ ስልጠና በንቃት እየተሰጠ ነው።,spk_626175f44c6f,am,14.174,12.716,0.0,14.174,-35.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3f57207886d2,test,በሌላ መርሐ - ግብር ባህርዳር ከተማ ሀዲያ ሆሳዕናን 1 ለ 0 አሸንፏል። በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ግርማ ዲሳሳ በ 36 ኛው ደቂቃ በፍጹም ቅጣት ምት የማሸነፊያውን ጎል አስቆጥሯል።,spk_626175f44c6f,am,12.705,11.248,0.0,12.705,-36.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_419fb2087c2e,test,በውሃ ዘርፍ ላይ ስልጠና ለሚሰጡ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት አስፈላጊውን ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ጠቁመው በአመት የሚያሰለጥናቸው ባለሙያዎች ቁጥር እያደገ መምጣቱንም አብራርተዋል።,spk_626175f44c6f,am,11.708,10.664,0.0,11.708,-38.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60bb21fb6dec,test,ማዕከሉ የተሻሻሉ ጊደሮችን ለተጠቃሚዎች ተደራሽ በማድረግ ላይ እንደሚገኝም ጠቁመዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,4.121,4.121,0.0,4.121,-40.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1d381ee5b89a,test,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትልቅ አቅም ይፈጥራል።,spk_626175f44c6f,am,11.254,10.909,0.0,11.254,-40.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cf79a0f2bac0,test,የዲጂታል ትራንስፖርት ማዕቀፍ፣ ስማርት መሰረተ ልማት፣ ዲጂታል የነዳጅ የክፍያ ስርዓት፣ ዲጂታል የትኬት መቁረጫና የክፍያ ዘዴ፣ ስማርት የመኪና ማቆሚያዎችና ዲጂታል የትራፊክ አስተዳደር ስርዓት መዘርጋታቸውን አንስተዋል።,spk_626175f44c6f,am,13.911,13.911,0.0,13.911,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_54067f15802f,test,የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ ፍትሐዊ እና ተጠያቂነት የሚያሰፍን ሆኖ ከንክኪ የፀዳ በመሆኑ ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል እንደሆነም ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.828,8.378,0.0,8.828,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d060dd7f81e5,test,በጉባኤው በመማር ማስተማሩ ዘርፍ ስምንት ጥናታዊ ጽህፎች ቀርበው ውይይት እንደሚደረግባቸው ጠቁመው፤  የጥናቶቹን ግኝቶች መሰረት በማድረግ ወደ ተግባር እንዲቀየሩ በትኩረት ይሰራል ብለዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,11.213,10.773,0.0,11.213,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6465ef615f5e,test,የኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ልማት መሻት በጤና፣ በትምህርት፣ በኢንዱስትሪ ዕድገትና በአካባቢ ጥበቃ ከማሳለጥ ባሻገር የኒውክሌር ባለሙያዎች፣ መሐንዲሶች፣ ተቆጣጣሪዎች፣ ተመራማሪዎችና የፖሊሲ አውጪ ትውልድ የሚቀርፅ ዕድል ነው ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,14.094,12.018,0.0,14.094,-36.8,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_d82f6fa6d32f,test,መቀሌ 70 እንደርታ በስምንት ነጥብ 19ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_626175f44c6f,am,4.743,4.419,0.324,4.743,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_161ecf811d1b,test,ይህን ለመቅረፍ ፕሮጀክቱ በሐሳብ ደረጃ ምርምር ሲደረግበት ለረጅም ጊዜ የቆየ መሆኑን አንስተዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.903,7.448,0.415,8.903,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7070acafd116,test,ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደ የኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ ባሉ ጠንካራ የዲጂታል መሠረተ ልማት በመገንባትና ሰፊ ክህሎት ከማፍራት አኳያ ኢትዮጵያ አመርቂ ውጤቶችን በማስመዝገብ ላይ እንደምትገኝ መጥቅሳቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ተናግረዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,12.854,11.312,0.0,12.854,-40.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e785153b9224,test,የፌዶ ፓወር ሶሉሽን ቺፍ ቴክኒሽያን ኦፊሰር ሄኖክ አማኑኤል በበኩሉ፤ ድርጅቱ የሚያመርታቸው ጄኔሬተሮች ዋነኛ የኃይል አማራጭ መሆን መጀመራቸውን ጠቁሟል፡፡,spk_626175f44c6f,am,12.793,10.172,0.384,12.793,-40.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc74c7065cda,test,ሪፎርሙን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ ደግሞ የሰው ሀይል ማሰልጠን ፣ መሰረተ ልማቶችን ማሟላት፣ ቴክኖሎጂዎቹን ማበልጸግና ግንባታዎችን ማስፋትና ለተገልጋዩ የግንዛቤ ፈጠራ መስጠት ከሚተገበሩት ዋና ዋና ተግባራት መካከል መሆናቸውን አቶ ዳምጠው ገልጸዋል።,spk_626175f44c6f,am,16.471,15.304,0.0,16.471,-36.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b3077ac8557,test,የኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ኮሚሽነር ሳንዶካን ደበበ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ አስተማማኝ፣ ተዓማኒነትና ሰላማዊ የኒውክሌር መርሃ ግብር ለመገንባት ቁልፍ እርምጃ ጀምራለች።,spk_626175f44c6f,am,9.543,8.342,0.0,9.543,-34.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bc620fbcf0d9,test,የፖሊስ የኢኖቬሽን እና የቴክኖሎጂ ማዕከል በቅርቡ ወደ ስራ እንደሚገባ ጠቁመው ፖሊስን በቴክኖሎጂና በሌሎችም ግብዓቶች የማጠናከር ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,10.108,10.108,0.0,10.108,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d46809ee9907,test,የብሔራዊ ዲጂታል ክፍያ ስትራቴጂ (2026-2030) በፋይናንስ አገልግሎት ውስጥ አካታችነትን እንደሚያጎለብት እና ፈጠራን እንደሚያበረታታም ነው የገለጹት ገዥው።,spk_626175f44c6f,am,13.063,13.063,0.0,13.063,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b25c7cac4bed,test,በጉባኤው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)ን ጨምሮ ከኮሜሳ አባል ሀገራት የተውጣጡ የሀገራት መሪዎች ተሳትፈዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,6.287,5.388,0.359,6.287,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff4e07ed7244,test,በዘንደሮ አመት በኦሮሚያ ክልል በአጠቃላይ በከንቲባ ደረጃ በሚተዳደሩት በ52 ከተሞች በተሟላ መልኩ አገልግሎቱን ለማስፋት እየተሰራ እንደሚገኝ አንስተው በቀጣይ እስከ ቀበሌዎች ድረስ ስራው የሚቀጥል መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,11.893,11.366,0.0,11.893,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1608db496283,test,በተለይም ሴቶችን በፋይናንስ ተጠቃሚ በማድረግ የብድርና ቁጠባ አገልግሎት እንዲያገኙ እንደሚያስችል ገልፀዋል።,spk_626175f44c6f,am,5.572,5.572,0.0,5.572,-40.7,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_fb3c61c9ae76,test,የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ በዜጎች የአኗኗር ዘይቤና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ እመርታ ማምጣቱን የዘርፉ ምሁራን ገለፁ፡፡,spk_626175f44c6f,am,6.413,6.059,0.376,6.413,-37.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_39bb701dad66,test,የቁሉምሳ ግብርና ምርምር ማዕከል የሚያወጣቸውን የተሻሻሉ የስንዴ ዝርያዎቸን ለአርሶ አደሩ ተደራሽ የማድረጉን ተግባር አጠናክሮ መቀጠሉንም  አስታውቀዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.188,7.464,0.304,8.188,-43.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_be3e9459bc04,test,የውላጋ ቴክኖሎጂ መስራችና ስራ አስኪያጅ ኡስማን በላይ የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ፕሮግራምን በ2013 ዓ.ም ክረምት ላይ እንደተቀላቀለ ተናግሯል፡፡,spk_626175f44c6f,am,12.028,10.617,0.314,12.028,-33.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ee1be82463d4,test,የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ(ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የተያዘውን ራዕይ እውን ለማድረግ በተከናወኑ ስራዎች ተጨባጭ ውጤት እየተመዘገበ ነው።,spk_626175f44c6f,am,9.973,9.421,0.0,9.973,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cf8a7a6e157e,test,በወላይታ ሶዶ ከተማ ከ63 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የፈሳሽ ናይትሮጂን ማምረቻ፣ ማቀነባበሪያና ማሰራጫ ማዕከል የፌደራልና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በተገኙበት በቅርቡ ተመርቆ ሥራ መጀመሩ የሚታወስ ነው።,spk_626175f44c6f,am,14.153,12.944,0.0,14.153,-38.5,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_3245c3d9dc4e,test,በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ስድስት ሁለተኛ ጨዋታ ካሜሮን ጋቦንን 1 ለ 0 አሸንፋለች።,spk_626175f44c6f,am,7.473,6.201,0.311,7.473,-37.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3cc87b8e05d9,test,የመረጃ ልውውጦችና ኦን ላይን ግብይቶች እንዲስፋፉ በማድረግም በተለይ በርካታ ወጣቶች በዘርፉ የራሳቸውን ሥራ ፈጥረው ገቢ እንዲያመነጩ ያደረገ ስትራቴጂ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,13.345,11.287,0.59,13.345,-35.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_da199a4f35bb,test,አዲሱ ፖሊሲ የስፖርት ልማቱ በመንግስት፣ በህዝብና በግሉ ዘርፍ ቅንጅት እንዲከናወን ያስችላል ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,6.305,6.305,0.0,6.305,-39.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7c4fb02a46a,test,ሌላኛዋ የማዕረግ ተመራቂ ሃያት አብደላ በበኩሏ ያስመዘገበችውን ከፍተኛ ውጤት ለማምጣት ሙሉ ጊዜዋን ለጥናት በመስጠት በርትታ መስራቷን ተናግራለች።,spk_626175f44c6f,am,9.863,9.863,0.0,9.863,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6fc25a54b6c,test,የአፍሪካ ዋንጫ ከተጀመረ 68 ዓመታትን አስቆጥሯል። እ.አ.አ በ1957 የተካሄደውን የመጀመሪያውን የአፍሪካ ዋንጫ ያዘጋጀችው የምስራቅ አፍሪካዊቷ ሀገር ሱዳን ናት።,spk_626175f44c6f,am,14.607,14.129,0.0,14.607,-35.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60984e6037d7,test,የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሙሉቀን ቀሬ፥በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ የዲጂታል ኢኮኖሚ ተወዳዳሪነት ማሳደግ የሚያስችል አቅም ተፈጥሯል ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,10.391,10.391,0.0,10.391,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fb14287bf3d9,test,የኢትዮጵያ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በምስራቅ አፍሪካ የስልጠና ልህቀት ማዕከል ለመሆን የሚያስችል የአቅም ግንባታ እና ሎጂስቲክስ የማሟላት ስራ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ።,spk_626175f44c6f,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-38.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f720bb71f54e,test,የቻይና እና የአፍሪካ የጤና ትብብር ይበልጥ እየጠነከረ መምጣቱን ገልጸው፤ አጋርነታቸውም ወደ አዲስ ምዕራፍ መሸጋገሩን ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.772,8.247,0.0,8.772,-38.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e10982f86595,test,የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ መሆኑን ገልጸው፤ ይህ ወደ ኋላ እንዳይመለስ የኃይል ምንጭን አስቀድሞ ማዘጋጀት ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል።,spk_626175f44c6f,am,9.751,9.751,0.0,9.751,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5187c7b7ba6b,test,ኤክስፖው በአይሲቲ ፓርክ የተገነቡና በግንባታ ሂደት የሚገኙ የቴክኖሎጂና ፈጠራ ልማት ስራዎችን ለማስተዋወቅ መልካም አጋጣሚ እንደሚሆን አስታውቀዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.601,7.807,0.0,8.601,-38.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9d15b8fa025d,test,ፎረሙ አዲስ አበባን በህዋ ሳይንስ ዘርፍ የዲፕሎማሲ ማዕከል ለማድረግ ከሚከናወኑ ተግባራት አንዱ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_626175f44c6f,am,6.532,6.532,0.0,6.532,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c3490a2b6085,test,ይህም ትውልዱ ጠቃሚ ሀሳብ ማፍለቅንና አብሮነትን የሚያጎለብት እንዲሆን ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በምርምር መደገፍም ተገቢ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.207,8.207,0.0,8.207,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4b368b506fa,test,ሚኒስቴሩ ከኢትዮጵያ አይሲቲ ፓርክ ጋር በመተባበር የኢትዮጵያን ቴክኖሎጂ፣ ፈጠራ የኢንቨስትመንት ዕድሎችን፣ ፊውቸር ቴክኖሎጂ ኤክስፖ፣ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂና የ5 ሚሊዮን ኢትዮ-ኮደርስ ኢኒሼቲቭ ተግባራትን በማስመልከት ለመገናኛ ብዙኅን መግለጫ ሰጥቷል።,spk_626175f44c6f,am,15.209,14.12,0.0,15.209,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e77eee242f20,test,ይህን ተከትሎ በርካታ ስታርታፖች በቴክኖሎጂ በመታገዝ በሚሰሯቸው ስራዎች የፋይናንስ አገልግሎቶች፣ የግብርና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የሎጂስቲክስና የኢ-ኮሜርስ ዘርፎች በስፋት ተደራሽ እንዲሆኑ እያስቻሉ ነው፡፡,spk_626175f44c6f,am,11.407,10.109,0.0,11.407,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb991e52b472,test,በበዓሉ አከባበር ላይ አባ ገዳዎች፣ አባ መልካዎች፣ አባ ሙዳዎች፣ ሃደ ሲንቄዎችና ወጣቶችን ጨምሮ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ታድመዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,10.973,10.656,0.0,10.973,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3669c33d4192,test,ሌላኛው ታካሚ አቶ ተስፋዬ ሌጀቦ፤ ሆስፒታሉ ለአካባቢው ማሕበረሰብ ባዘጋጀው ነፃ የሕክምና አገልግሎት በቂ ምርመራና ሕክምና ማግኘት መቻላቸውን ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,10.748,9.697,0.0,10.748,-34.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_46d1f0d2787f,test,የተቋማት አሰራር በስፋት ዲጂታላይዝ እየተደረገ በመሆኑ ከወዲሁ የሳይበር ደህንነት ዝግጁነታቸው እንዲጨምር የሚያስችሉ ስራዎች ይሰራሉ ብለዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,9.934,9.304,0.305,9.934,-39.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_0981cc37442a,test,በኦሮሚያ ክልል በ5 ከተሞች የተጀመረውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማስፋት የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ።,spk_626175f44c6f,am,10.052,9.278,0.0,10.052,-36.0,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_394a51e12777,test,የዓለም አቀፍ አቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሚካኤል ቹዳኮቭ፤ የኢትዮጵያ የኒውክሌር ልማት ለአፍሪካና ዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ወሳኝ ወደ ፊት የመራመድ ምልክት እንደሆነም ገልጸዋል።,spk_626175f44c6f,am,11.991,10.563,0.0,11.991,-32.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4de8fee2980,test,የዲጂታል ዘርፉን ተደራሽነትና ውጤታማነት ለማረጋገጥ የኔትወርክ መሠረተ ልማት ዝርጋታን በይበልጥ ማስፋፋት እንደሚገባ ያመላከቱት ደግሞ በዩኒቨርሲቲው የኔትወርክ ቡድን መሪ አያሌው ነገሮ ናቸው።,spk_626175f44c6f,am,12.367,11.184,0.0,12.367,-35.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a2285cb2d032,test,የኢትዮጵያን የኒውክሌር ልማት መርሃ ግብር ደህንነት፣ አስተማማኝነትና ዘላቂነትም ከሀገራዊ ራዕይ ጋር የተጣጣመ እንዲሆን የሚያደርጉትን ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።,spk_626175f44c6f,am,11.764,10.832,0.0,11.764,-32.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_89b96d27c20a,test,ውጤቱን ተከትሎ ሪያል ማድሪድ በ15 ነጥብ ሶስተኛ፣ ሞናኮ በዘጠኝ ነጥብ 20ኛ ደረጃን ይዘዋል።,spk_626175f44c6f,am,6.569,6.569,0.0,6.569,-38.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f2e6a0ac7f47,test,የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት በመዘርጋት፣ የዲጂታል አገልግሎት በማስፋት እንዲሁም ብሔራዊ መታወቂያ ተደራሽ በማድረግ በኩል አመርቂ ሥራዎች መሰራታቸውን ለአብነት አንስተዋል።,spk_626175f44c6f,am,10.447,9.867,0.0,10.447,-39.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d8000770a5d2,test,ሽልማቶቹን በማስመልከት የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ቃል አቀባይ ረዳት ኮሚሽነር ሞገስ ቸኮል መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_626175f44c6f,am,5.892,5.892,0.0,5.892,-34.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_490c43b18a24,test,በፖሊስ ምርመራ እና ወንጀል መከላከል ላይ ያተኮሩ የሪፎርም ስራዎች መከናወናቸውን ለአብነት ጠቅሰው፤ በዚህም በቴክኖሎጂ በታገዘ ወንጀል መከላከል ስራ ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን ጠቁመዋል።,spk_626175f44c6f,am,10.071,9.352,0.719,10.071,-36.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_da8b507ee3a4,test,በየደረጃው ያለው አመራር በፈጠራና በፍጥነት የታከለ ለውጥ ፈጣሪ ዜጎችን ለማፍራት እንዲችልና ለዚህም ምቹ ስነ-ምህዳር ለመፍጠር ታስቦ መድረኩ መዘጋጀቱን አስረድተዋል።,spk_626175f44c6f,am,10.391,10.391,0.0,10.391,-36.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_57aae6fb743b,test,በጉብኝቱ ወቅት አስተያየታቸውን ከሰጡን መካከል የጋና የሠራተኛ፣ ሥራና የሥራ ስምሪት ሚኒስትር አብዱል-ራሺድ ፔልፑዎ ፤ አዲስ አበባ በፈጣን እድገት ላይ መሆኗን መመልከታቸውን ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,11.972,10.242,0.0,11.972,-34.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7bf88c06226e,test,ባለፉት አምስት አመታት የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት በመዘርጋት፣ የዲጂታል አገልግሎት በማስፋት እንዲሁም የዲጂታል መታወቂያ ተደራሽ ከማድረግ አኳያ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸው አንስተዋል።,spk_626175f44c6f,am,9.274,9.274,0.0,9.274,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a897b931844a,test,በክልሉ የፕሮግራሙን ተደራሽነት በማስፋት ተጨማሪ የምዝገባ ማዕከላት ለመጨመር የሚያስፈልገውን የሰው ሃይል የማሰማራትና የአቅም ግንባታ ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,13.434,12.052,0.0,13.434,-41.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_bd09be3f66dd,test,ለፕሮጀክቱ በአምስት ዓመት ትግበራ 16 ሚሊዮን ብር በጀት የተያዘለት መሆኑንም አክለዋል።,spk_626175f44c6f,am,6.644,5.634,0.0,6.644,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_588af8544178,test,ግብጽ ውድድሩን ሰባት ጊዜ በማሸነፍ ስኬታማዋ ሀገር ናት።,spk_626175f44c6f,am,2.974,2.974,0.0,2.974,-36.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9146e95d11ef,test,በሻምፒዮንስ ሊጉ ከ9ኛ እስከ 24ኛ ደረጃ ይዘው የሚያጠናቅቁ ክለቦች በማጣሪያ ወደ ጥሎ ማለፍ ለመግባት ይጫወታሉ።,spk_626175f44c6f,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-36.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6557559bf3ce,test,የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት የእውቅ ሙያተኞች መፍለቂያ መሆኑን በማውሳት፥ ኢትዮጵያ ያላትን ባህልና እሴት በአግባቡ በማስተዋወቅና ጥራት ያለው አገልግሎት በመስጠት የበለጠ እንዲተጋ አስገንዝበዋል።,spk_626175f44c6f,am,12.593,12.094,0.0,12.593,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_84d1775e0078,test,ከዘጠኝ ጨዋታዎች በኋላ ወደ አሸናፊነት የተመለሰው ወላይታ ድቻ በ 19 ነጥብ 17 ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል። በውድድር ዓመቱ ሶስተኛ ድሉን አስመዝግቧል።,spk_626175f44c6f,am,11.254,9.753,0.316,11.254,-34.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_753b9908a6ed,test,በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የደረጃ ጨዋታ ናይጄሪያ ግብጽን በመለያ ምት አሸንፋለች።,spk_626175f44c6f,am,4.854,4.273,0.581,4.854,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3257c7ba0726,test,በተቋማቱ ከፍተኛ አቅም ያለው የዳታ ማዕከል፣ የሶፍትዌር ልማት፣ ዘመናዊ የጂም ግንባታና ሌሎች አገልግሎቶችን የማዘመን ስራ መሰራቱን ጠቅሰዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.393,7.118,0.304,8.393,-34.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b6e68deebb2a,test,የፎረሙ አባል የሆኑት የዲላ፣ የወላይታ ሶዶ፣ የአርባ ምንጭና የጂንካ ዩኒቨርሲቲዎች 150 ኩንታል የእህል ዱቄትና 600 ሺህ ብር የገንዝብ ድጋፍ ዛሬ ማድረጋቸውን ገልፀዋል።,spk_626175f44c6f,am,12.348,11.632,0.0,12.348,-35.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ece311ae676f,test,በጉባኤው የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት ብርሃን አስማሜ(ዶ/ር) እንደገለጹት ተቋሙ በቴክኖሎጂ የታገዘ ተግባር ተኮር ትምህርት በመስጠት ላይ አተኩሮ እየሰራ ነው።,spk_626175f44c6f,am,11.953,11.378,0.0,11.953,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_42e6586ab6fc,test,በወሰዳቸው አራት ኮርሶች ከመሠረታዊ የኮምፒዩተር እውቀት ጀምሮ አርተፊሻል ኢንተለጀንስ እና ፕሮግራሚንግ ላይ በቂ ክህሎት ማግኘቱን ተናግሯል።,spk_626175f44c6f,am,9.505,9.505,0.0,9.505,-36.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ae4e11299039,test,ቡድኑ በ15 ነጥብ 13ተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_626175f44c6f,am,3.253,3.253,0.0,3.253,-36.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd5deaaab356,test,የትምህርት ንቅናቄን በማጠናከርም  ወደ ትምህርት ገበታ ያልመጡ ተማሪዎችን ከማህበረሰቡ ጋር በመተባበር በአጭር ጊዜ ውስጥ  ወደ ትምህርት ቤት ለማስገባት ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,15.373,12.864,0.0,15.373,-42.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bdfb3039f292,test,በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር  ሰላምን በማፅናት  የትምህርት  ጥራትን የማስጠበቁ ተግባር በድጋፍና  ክትትል ተጠናክሮ መቀጠሉን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ።,spk_626175f44c6f,am,11.425,10.1,0.0,11.425,-40.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_14ce8a5001b3,test,የፌዴራል ፖሊስ ውጤታማ የለውጥ ስራዎች ዓለም አቀፍ እውቅና እያስገኙ መሆኑን ጠቁመው ለአብነትም የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያ ምርጥ የፖሊስ መተግበሪያ ተብሎ መሸለሙን አንስተዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.884,8.884,0.0,8.884,-36.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0a4c50688de6,test,በሌሎች ጨዋታዎች ፉልሃም ብራይተንን 2 ለ 1 ሲያሸንፍ በርንሌይ እና ቶተንሃም ሆትስፐርስ ሁለት አቻ ተለያይተዋል።,spk_626175f44c6f,am,6.588,6.011,0.0,6.588,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cec077b69c5c,test,በዚሁ ምድብ በአሁኑ ሰዓት ሴኔጋል ከቦትስዋና በታንጀር ስታዲየም ጨዋታቸውን እያደረጉ ይገኛል።,spk_626175f44c6f,am,6.588,6.288,0.0,6.588,-36.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_858a55598343,test,በክልሉ ፕሮግራሙ ከተጀመረ ከግንቦት 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ አሁን 340 ሺህ ዜጎች መመዝገባቸውን ጠቅሰው፤ ከዚህ ውስጥ 180 ሺህ የሚሆኑት ከጅግጅጋ ከተማ ውጭ ባሉ ወረዳዎችና ዞኖች የተመዘገቡ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_626175f44c6f,am,14.473,13.043,0.0,14.473,-40.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_428f9aa46772,test,እየተስተዋሉ ላሉ ተደራራቢና ተለዋዋጭ ክስተቶች ተገቢ ምላሽ ለመስጠት መንግስት ፈጠራና ፍጥነት የታከለበት ተግባር እያከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.132,7.821,0.0,8.132,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c3b2d52f5c51,test,የኢትዮጵያ የኒውክሌር ልማት ርዕይም ከህዝቧ የዕድገት ምኞት ባለፈ ከአፍሪካ የመለወጥ ህልም ጋር የተጣጣመ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_626175f44c6f,am,6.871,6.407,0.0,6.871,-33.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d3c8eb212bd5,test,የዛሬ 10 ዓመት የምትኖረው ኢትዮጵያ በአፍሪካ በብዙ ነገር ግንባር ቀደም ትሆናለች ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያኔ ትርክት መገንባት የመሻት ጉዳይ ሳይሆን የኃላፊነት ጉዳይ ነው ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,10.465,10.084,0.409,10.465,-37.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_378632aabd89,test,ስርዓተ- ምግብ ሁለንተናዊ እና ሁሉን አቀፍ መሆኑ በኢትዮጵያ ዘላቂና አካታች የምግብ ስርዓት የሽግግር ጉዞ እውን እንዲሆን ትልቅ ጠቀሜታም አለው።,spk_626175f44c6f,am,7.961,7.512,0.0,7.961,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3b0ae8fc7091,test,ከንቲባ አዳነች አቤቤ “ብሩህ  አዕምሮዎች  በክህሎት የበቁ ዜጎች” በሚል መሪ ቃል የሚከበረውን 15ኛውን ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ አውደ ርዕይ መርቀው ከፍተዋል።,spk_626175f44c6f,am,9.334,8.369,0.0,9.334,-44.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2b333c7990e5,test,ሲዳማ ቡና በ20 ነጥብ ሊጉን እየመራ ነው። ሀዲያ ሆሳዕና፣ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ፣ መቀሌ 70 እንደርታ እና አርባምንጭ ከተማ ከ17ኛ እስከ 20ኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛሉ።,spk_626175f44c6f,am,14.287,14.287,0.0,14.287,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0f3e301ead75,test,በተለይ በአብዛኛው ወጣቶች የሚሳተፉባቸው አዳዲስ የሥራ ዘርፎች እንዲስፋፉ የቴክኖሎጂው ዘርፍ የላቀ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝም አመልክተዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,9.993,8.127,0.542,9.993,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3a9d8d6b73c6,test,የአማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ክልላዊ የሥራ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።,spk_626175f44c6f,am,8.225,6.64,0.0,8.225,-35.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e9b9422c299,test,አምራችና ጤነኛ ዜጋ ለመፍጠር በምርት ሂደት ደህንነቱ የተጠበቀ ምግብ እንዲመረትም የፖሊሲ ግብዓት መስጠት ተቋሙ ትኩረት ካደረገባቸው ጉዳዮች ውስጥ መሆናቸውን ዘርዝረዋል።,spk_626175f44c6f,am,12.233,10.909,0.0,12.233,-36.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9c89951dc7ef,test,በሁሉም ዘርፍ ውጤታማ የሆነ ብቁ እና ተወዳዳሪ  ዜጋን ለማፍራት የታዳጊዎችንና የወጣቶችን የፈጠራና የክህሎት አቅም ለማጎልበት የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ።,spk_626175f44c6f,am,12.213,9.288,0.0,12.213,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_534591ffcc5a,test,የማድሪድ ደርቢ በሪያል ማድሪድ አሸናፊነት ተጠናቋል።,spk_626175f44c6f,am,2.711,2.711,0.0,2.711,-32.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_adbdbf07fcb3,test,ስልጠናው ለሁለት ወራት የሚሰጥ ሲሆን፥ ታዳጊዎቹ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ መሰረታውያን፣ ሮቦቲክስ፣ ፕሮግራሚንግና ሌሎች ትምህርቶችን እንደሚወስዱም ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-37.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1ea71fc9d3ad,test,በሶማሌ ክልል ከ340 ሺህ በላይ ዜጎች  የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ማከናወናቸውን የክልሉ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ።,spk_626175f44c6f,am,8.313,7.647,0.0,8.313,-40.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2abbc012cda6,test,የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ፕሮግራም በቴክኖሎጂ ላይ የነበረኝን ዝንባሌ እንዳሳድግ አስችሎኛል ብላለች፡፡,spk_626175f44c6f,am,6.588,6.588,0.0,6.588,-38.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_223c33b3d744,test,የሆለታ ግብርና ምርምር ማዕከል ተወካይ ዶክተር ድሪባ ሁንዴ፥ ማዕከሉ የእንስሳት ዝርያን ከማሻሻል ባለፈ የእንስሳት ጤናን መጠበቅ የሚያስችሉ የጥናትና የምርምር ስራዎች እያከናወነ ነው ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,8.414,7.336,0.0,8.414,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cead9d930fad,test,ድሬዳዋ ከተማ በ16 ነጥብ 12ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። ሁለቱም ቡድኖች ወደ አሸናፊነት መንገድ ለመመለስ ይጫወታሉ።,spk_626175f44c6f,am,7.413,6.849,0.0,7.413,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_671ac3976532,test,ቪዚት ኢትዮጵያ የቱሪዝም ዕምቅ ሀብት፣ የቱሪዝም መዳረሻዎች ለአለም የሚያስተዋውቅ ድረገፅ መሆኑ ተገልጿል።,spk_626175f44c6f,am,6.774,5.673,0.361,6.774,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6a9b90f2c42a,test,በዚህ መሰረት በ2018 በጀት አመት በአንደኛ ዙር በሸገር፤ በቢሾፍቱ፤ በአዳማ፤ በሻሸመኔና ጅማ ከተሞች መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መጀመሩን አስታውቀዋል።,spk_626175f44c6f,am,10.052,9.531,0.0,10.052,-36.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5e1a5d40db79,test,በክልሉ በወላይታ ዞንም በርካታ ዜጎች ተመዝግበው የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዕውቀትን ለማስፋት መንግስት ባመቻቸው ዕድል ተጠቃሚ እየሆኑ እንደሚገኙ የዞኑ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ አበራ አሉላ ተናግረዋል።,spk_626175f44c6f,am,12.423,11.072,0.329,12.423,-35.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ae0cbc78ad5,test,የጤና ምርመራ፣ የምክር እና ሕክምና የሚያካትተው  አገልግሎቱ  “በጎ ፈቃደኝነት ለጤናማ ማሕበረሰብ” በሚል መሪ ሀሳብ  ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት  እንደሚካሄድ ተመልክቷል።,spk_626175f44c6f,am,13.628,12.379,0.0,13.628,-34.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ee0309e671c9,test,ሀገር በቀል እፅዋትን በመጠቀም ለእንስሳት ህክምና የሚያገለግሉ መድሃኒቶችን የማፍለቅ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ንጉሴ ደቻሳ ገለጹ።,spk_626175f44c6f,am,11.594,11.594,0.0,11.594,-39.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_89744a9cd8dd,test,መመሪያው ከተሽከርካሪዎች  የሚወጣው የበካይ ጋዝ ልቀት በጤና ላይ የሚያስከትለውን አሉታዊ ተፅዕኖ እና ወደ ከባቢ አየር የሚለቀቀውን የሙቀት አማቂና በካይ ጋዝ ልቀት መጠንን ለመቀነስ የሚያስችል መሆኑ ተመልክቷል፡፡,spk_626175f44c6f,am,14.983,13.413,0.0,14.983,-35.1,male,18-24,amhara,16000,5,0 clip_87b070038fa0,test,የመጀመሪያው ብሔራዊ የኒውክሌር ኃይል መርሃ ግብር ሚናና ኃላፊነት የተቋም ትግበራ አውደ ጥናት የምክክር መድረክ መካሄድ ጀምሯል።,spk_626175f44c6f,am,7.831,7.05,0.0,7.831,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d04b6e75cd4d,test,አሁን ላይ በሳይበር ደህንነት ዘርፍ እያስተማረች እንደምትገኝ ጠቁማለች፡፡,spk_626175f44c6f,am,3.614,3.614,0.0,3.614,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9b907b361385,test,በቀጣይም በሰው ሰራሽ ዘዴ የማዳቀል፣ የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን የመጠቅምና ባለሙያዎች ተጨማሪ ክህሎት እንዲያገኙ የማድረግ ሥራዎች ይጠናከራሉ ብለዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,8.244,7.563,0.0,8.244,-43.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4a530f763d25,test,ምድረገነት ሽሬ በሊጉ ባከናወናቸው ዘጠኝ ጨዋታዎች በሶስቱ ድል ሲቀናው  ሁለት ጊዜ ተሸንፏል። በቀሪ አራት ጨዋታዎች ደግሞ ነጥብ ተጋርቷል። በዘጠኙ ጨዋታዎች ላይ ስምንት ግቦችን ሲያስቆጥር ስድስት ግቦችን አስተናግዷል።,spk_626175f44c6f,am,14.133,14.133,0.0,14.133,-37.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56c4908035a7,test,ሀገራዊ የሳይበር ደህንነትን ለማስጠበቅ አስተዳደሩ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ጠቁመው፥ ወቅቱን የሚመጥን ብቁ፤ ዕውቀት እና ክህሎት ያለው  የሰው ኃይል ለማፍራት የሳይበር ታለንት ስልጠና አጋዥ መሆኑን  ጠቁመዋል።,spk_626175f44c6f,am,14.871,12.894,0.507,14.871,-36.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f8f81f3aeb30,test,"ዩኒቨርሲቲው 5ኛውን ""የመምህራን፣ ትምህርትና ስነ ባህሪ"" ሀገር አቀፍ ጥናትና ምርምር ጉባኤ በደሴ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡",spk_626175f44c6f,am,8.169,7.752,0.417,8.169,-31.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_57ea738b72ef,test,በኦሮሚያ ክልል ጅማ ከተማ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ለመጀመር የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ  መሆኑ ተገለጸ።,spk_626175f44c6f,am,7.172,7.172,0.0,7.172,-36.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f592a200098a,test,ዘመናዊውን የመማር ማስተማር ዘዴን ከሀገር በቀል እውቀት ጋር ጭምር በማጣጣም ባህሉንና እሴቱን የጠበቀ፣ በስነ ምግባር የታነጸ፣ በክህሎት የዳበር ትውልድ ማፍራት ይገባል ብለዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,11.594,11.594,0.0,11.594,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_132b5fc5c7b2,test,“በዲጂታል የታገዘ ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ” በሚል መሪ ሀሳብ የመንግስት ተቋማት ተወካዮችን፣ የልማት አጋሮችን፣ የኢንዱስትሪ መሪዎችን እና ባለሙያዎችን የተሳተፉበት አውደ ጥናት ተካሂዷል።,spk_626175f44c6f,am,11.274,11.274,0.0,11.274,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0cf7c0fc686,test,አዳማ በተሻለ መልኩ የከተማ ልማት ስራዎች ከተከናወነባቸው ከተሞች መካከል አንዷ መሆኗን ጠቅሰው ከተማዋ ወደ ዘመናዊ ከተማነት እየተሸጋገረች መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_626175f44c6f,am,11.087,11.087,0.0,11.087,-37.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_96ea195a036b,test,በቀጣይም የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ትግበራን ዕውን ለማድረግ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መሠረተ ልማቶችን ማስፋት ቁልፍ ተግባር መሆን እንዳለበትም አስታውቀዋል።,spk_626175f44c6f,am,10.391,8.713,0.565,10.391,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_04c640675db0,test,አራተኛው የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ፕሮግራም ሃምሌ 25 ቀን 2017 ዓ.ም መጀመሩ ይታወሳል፡፡,spk_626175f44c6f,am,5.911,5.911,0.0,5.911,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_078dc20e2d53,test,ፒኤስጂ እና ኒውካስትል ዩናይትድ በተመሳሳይ 13 ነጥብ በግብ ክፍያ ተበላልጠው ስድስተኛ እና ሰባተኛ ደረጃን ይዘዋል።,spk_626175f44c6f,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-37.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b9e41f667bb1,test,የእንስሳት ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር ዝርያን ለማሻሻል የተጀመሩ ውጤታማ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የእንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዳኛቸው በየነ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_626175f44c6f,am,10.052,8.412,0.0,10.052,-44.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fb771d643eda,test,ይህም ምርቶች እንዳይደበላለቁ እንዲሁም ለፈጠራ ባለቤቶች ዕውቅና ለመስጠት ያስችላል ብለዋል።,spk_626175f44c6f,am,5.591,5.161,0.0,5.591,-35.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_18d15ae31919,test,ማምሻውን በመሐመድ አምስተኛ ስታዲየም የተደረገው ጨዋታ በመደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ያለ ግብ አቻ ተጠናቋል።,spk_626175f44c6f,am,6.734,6.358,0.0,6.734,-36.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ddc5c269f4be,test,የኢትዮጵያ ብዝሃ ሕይወት ኢኒስቲትዩት የብዝሃ-ሕይወት ሃብቶች ወጥነት ባለው መልኩ ጥቅም ላይ ማዋል የሚያስችል ሀገር አቀፍ የማህበረሰብ አቀፍ ዘር ባንክ ጥምረት በመመስረት ለባለድርሻ አካላት ይፋ አድርጓል።,spk_626175f44c6f,am,13.327,12.224,0.0,13.327,-38.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d5108448bd0b,test,አካታች የዲጂታል ኢኮኖሚ እድገትን ማፋጠን፣ ሁሉን አቀፍ የዲጂታል ተደራሽነትን ማሳደግ እና ኢትዮጵያን ለዲጂታል የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ተመራጭ መዳረሻ ማድረግ ከስትራቴጂው ዓላማዎች መካከል መሆኑንም አክለዋል።,spk_626175f44c6f,am,13.133,13.133,0.0,13.133,-31.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff69496ae5cd,test,የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ ኢትዮጵያን የሚመስል ዘመኑን የዋጀ የመገናኛ ብዙኃንና የጋዜጠኝነት ሙያ ያስፈልጋል ብለዋል፡፡,spk_626175f44c6f,am,6.041,6.041,0.0,6.041,-39.0,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_c03ee5381a73,test,የመጀመሪያው ብሔራዊ የኒውክሊየር ኃይል መርሃ ግብር ሚና እና ኃላፊነት የተቋም ትግበራ አውደ ጥናት የምክክር መድረክ ሁለተኛ ቀን ቀጥሏል።,spk_626175f44c6f,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba48c0ee9a63,test,ተጋጣሚው ድሬዳዋ ከተማ በበኩሉ ካደረጋቸው 12 ጨዋታዎች መካከል በአራቱ ሲያሸንፍ በተመሳሳይ አራት ጊዜ ሽንፈት አስተናግዷል። አራት ጊዜ ደግሞ ነጥብ ጥሏል። ዘጠኝ ግቦችን ሲያስቆጥር 14 ጎሎች ተቆጥረውበታል።,spk_626175f44c6f,am,13.213,12.187,0.0,13.213,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_80364b4da729,test,የራይድ መስራችና ስራ አስፈጻሚ ሳምራዊት ፍቅሩ በበኩላቸው፥ በትራንስፖርት ዘርፉ ዲጂታላይዜሽንን የሚደግፉ ምቹ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን ገልፀዋል።,spk_626175f44c6f,am,10.553,10.553,0.0,10.553,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5033bb5debb7,test,የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ፕሮግራም መከፈቱ በዘርፉ የቴክኖሎጂ እውቀትና ክህሎት እንዳገኝ አስችሎኛል ነው ያለው።,spk_626175f44c6f,am,6.212,6.212,0.0,6.212,-35.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f16c8cfeab6b,test,በምስራቅና ደቡብ አፍሪካ ሀገራት የጋራ ገበያ(ኮሜሳ) የመሪዎች ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ የዲጂታል መሠረተ ልማት ለሀገር በቀል ኢኮኖሚ ዕድገት ቁልፍ ጉዳይ አድርጋ እየሰራች መሆኑን ማስገንዘብ እንደቻለች የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም ገለጹ።,spk_626175f44c6f,am,20.423,17.714,0.0,20.423,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_135aeaf6efc7,test,በዘንድሮው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ120 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ በ17 ዘርፎች ላይ ነፃ አገልግሎት ለህብረተሰቡ የመስጠት ተግባር መጀመሩን አውስተዋል።,spk_f87b7286ec10,am,11.614,9.118,0.375,11.614,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_030fbc2b1647,test,አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ የተያዘውን ግብ ለማሳካት በመንግስት ከሚከናወነው የጤና ዘርፍ ኢንቨስትመንት ጎን ለጎን የግሉ ዘርፍም ሰፋፊ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑ ይታወቃል፡፡,spk_f87b7286ec10,am,13.014,11.338,0.364,13.014,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcd6f01b4c14,test,በቻይና-አፍሪካ ትብብር ፎረም የድርጊት መርሀ-ግብር ላይ እንደተመላከተው የአፍሪካ ሀገራት እና ቻይና በሰላም እና መረጋጋት ዙሪያ በትብብር ለመስራት ባደረጉት ስምምነት መሰረት ፈተናዎችን ከምንጊዜውም በተጠናከረ የትብብር መንፈስ መወጣት እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_f87b7286ec10,am,16.854,14.229,0.373,16.854,-35.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9d91ea593ae,test,አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ተከትሎ ራስ ገዝ  ለመሆን የትምህርት ሚኒስቴር መስፈርቶችን ማሟላት በሚያስችል አግባብ ላይ እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_f87b7286ec10,am,6.694,6.321,0.372,6.694,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_520349ce0e4f,test,"የመውሊድን በዓል በመረዳዳት በአንድነት እያከበሩ መሆኑን በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ በ""ገታ"" መስጅድ የበዓሉ ተሳታፊዎች ገለፁ።",spk_f87b7286ec10,am,11.014,7.757,0.356,11.014,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c610885be996,test,የበዓሉ ተሳታፊ ሼህ ሲራጅ መኮንን እንደገለፁት የመውሊድ በዓል የተቸገሩት የሚረዱበትና አንድነት የሚጎለብትበት ነው።,spk_f87b7286ec10,am,8.973,7.205,0.361,8.973,-35.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f483f8e0be6,test,በተለይም በኢኮኖሚ እድገት እና ሁሉንም ወገን ያከበረ ፖለቲካዊ አጋርነትን እውን በማድረግ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጠናከረ የመጣ የትብብር ሥርዓት መፈጠሩን ገልጸዋል።,spk_f87b7286ec10,am,11.653,8.159,0.371,11.653,-34.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23f90f9c5568,test,ኢንስቲትዩቱ በግብርና ኤክስቴንሽን እና ምርትን ለማሳደግ፣ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገርና ሁሉን አቀፍ የግብርና ስርዓቶችን ለማስተዋወቅና በግብርናው ዘርፍ የእውቀት ልውውጥን ለማጎልበት ባከናወናቸው ተግባራት ሽልማቱ እንደተበረከለት ተጠቅሷል፡፡,spk_f87b7286ec10,am,14.813,12.975,0.362,14.813,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21aedeacdc84,test,በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የፍትሕ ሚኒስትሯ፥ የቻይና-አፍሪካ ትብብር ፎረም በአፍሪካ ሀገራት እና በቻይና መካከል ያለውን መልካም ግንኙነት ይበልጥ እያጠናከረ መምጣቱን ገልጸዋል።,spk_f87b7286ec10,am,12.414,9.579,0.389,12.414,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5b578f95afa,test,የመድኃኒት አቅርቦት ስርዓቱን ለማዘመን እየተከናወነ ያለውን ተግባር ለማጠናከር የባለድርሻ አካላት የጋራ ጥረት አስፈላጊ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።,spk_f87b7286ec10,am,10.653,9.463,0.388,10.653,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43f494f06f7f,test,በፎረሙ ላይ ኢትዮጵያ፣ አልጄሪያ፣ ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ፣ ግብጽ፣ ኬንያ፣ ሞሮኮ፣ ሞዛምቢክ፣ ናይጄሪያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ዩጋንዳ፣ ዛምቢያ እና ዚምባቡዌ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።,spk_f87b7286ec10,am,11.774,9.136,0.349,11.774,-34.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c041c9205999,test,የቻይና-አፍሪካ የዐቃብያነ ሕግ የትብብር ፎረም ከምን ጊዜውም በላይ ተለዋዋጭ ሆኖ በመጣው የቴክኖሎጂ ሥነ-ምህዳር እና የባለብዙ ዋልታ የአለም ሥርዓት ፈተናዎች እና በመልካም አጋጣሚዎች ላይ ሀሳብ ለመለዋወጥ ጥሩ አጋጣሚ የሚፈጥር ነው ሲሉ የፍትሕ ሚኒስትር ሐና አርዓያሥላሴ ገለጹ።,spk_f87b7286ec10,am,17.814,15.05,0.383,17.814,-35.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_990ce2a685ae,test,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አብዱልሙኒየም አልበሽር አገልግሎቱ ውል የተገባለት የመድኃኒት አቅርቦት ስርዓት አበረታች ውጤት እየተመዘገበበትና ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ነው ብለዋል።,spk_f87b7286ec10,am,14.614,11.907,0.437,14.614,-35.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55f4948b910f,test,በመድረኩ በመድኃኒት አቅርቦት ሰንሰለት ስርዓት የተሻለ ስኬት እንዲመዘገብ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና ተሰጥቷል።,spk_f87b7286ec10,am,7.934,6.352,0.69,7.934,-34.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cba18db0528,test,ሆስፒታሉ ለአንድ ሳምንት በዘመቻ በሰጠው ነጻ የዓይን ቀዶ ሕክምና አንድ ሺህ 730 ሰዎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አስታውቋል።,spk_f87b7286ec10,am,8.653,7.741,0.456,8.653,-35.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3bd04c39d656,test,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ በበኩላቸው የመድኃኒት አቅርቦት ተደራሽነት ላይ የተደረገው ማሻሻያ የተራዘመ የግዢ ሂደት ላይ ለውጥ ማምጣት ማስቻሉን አስረድተዋል።,spk_f87b7286ec10,am,11.534,9.942,0.357,11.534,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eaf569b9b5e8,test,የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ ያስመረቃቸው ፕሮጀክቶችም የሀገራዊ ዕቅድ አካል የሆኑና ከክልሉ ተጨባጭ ሁኔታ አንጻር ተቃኝቶ የተዘጋጀ የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ውጤቶች መሆናቸውንም ጠቅሰዋል።,spk_8aa022517f75,am,12.254,12.254,0.0,12.254,-24.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_407c9b1a3246,test,በተለይ ወጣቱ የነገ አገር ተረካቢ በመሆኑ አሁን በሀገሪቱ እየታየ ያለውን ልማት ለማስቀጠል የበኩሉን አስተዋጽኦ ማድረግ አለበት ሲል ገልጿል።,spk_8aa022517f75,am,9.854,8.849,0.0,9.854,-25.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f4d48e9f79d1,test,ኢንጅነር ወንድሙ ሴታ በዚሁ ወቅት፣ ኢሬቻ ኢትዮጵያ ካሏት ድንቅ የአደባባይ በዓላት መካከል አንዱ ነው ብለዋል፡፡,spk_8aa022517f75,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-20.4,male,18-24,other,16000,4,0 clip_dd52ee185ae7,test,የዛሬ የውይይት መድረክ ዓላማም ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተወጣጡ ወጣቶች፣ሴቶችና አካል ጉዳተኞች ለቀጣይ የኮሚሽኑ ሥራ ምክረ ሀሳብ እንዲሰጡና ምክክር ባህል ሆኖ እንዲቀጥል ሚናቸውን እንዲወጡ ማስቻል ነው ብለዋል።,spk_8aa022517f75,am,15.653,14.192,0.0,15.653,-22.8,male,18-24,other,16000,5,0 clip_aa486899c1a8,test,ለሁለት ቀናት በሚቆየው መድረክ ከክልሉ የተወጣጡ ወጣቶች፣ ሴቶችና አካል ጉዳተኞች እየተሳተፉ ሲሆን የሀገራዊ ምክክር ምንነትና የእነዚህ የህብረተሰብ ክፍሎች ሚናን የሚያሳይ ሰነድም ለውይይት ቀርቧል።,spk_8aa022517f75,am,13.934,12.327,0.0,13.934,-24.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3354f30d55be,test,የኢትዮጵያን ሰላማዊ የኒውክሌር ኃይል አማራጭ የሀገሪቱን የልማት ትልሞች የሚያሳካ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_8aa022517f75,am,6.213,5.304,0.0,6.213,-33.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6133cbe995de,test,የኢትዮጵያን ልማትና ማንሰራራት በጥበብ ሥራዎች በማጉላት ሙያዊ ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን የሁለተኛው ሀገር አቀፍ የኪነ-ጥበብ ውድድር ተሳታፊዎች ገለፁ።,spk_8aa022517f75,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-25.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7d7fb44a80f6,test,የሁለገቡ የጥበብ ሰው አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል።,spk_8aa022517f75,am,10.334,9.617,0.0,10.334,-23.2,male,18-24,other,16000,4,0 clip_dd01c67c7a11,test,ስለ ኮሚሽኑና የምክክሩ ሂደት ህዝቡ የተሻለ ግንዛቤ እንዲኖረው በማድረግ ረገድ ላበረከቱት የላቀ አስተዋጾም በኮሚሽኑ ስም ምስጋና አቅርበዋል፡፡,spk_8aa022517f75,am,10.454,9.95,0.503,10.454,-26.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0ad039e5e614,test,ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሊጉ ያደረጋቸውን 10 ጨዋታዎች አሸንፏል። 28 ግቦችን በጨዋታዎቹ ላይ ሲያስቆጥር አምስት ግቦችን ተቆጥሮበታል። ቡድኑ በ30 ነጥብ ሊጉን እየመራ ነው።,spk_8aa022517f75,am,11.414,10.705,0.35,11.414,-23.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d39b7d3e4bc7,test,ሴቶች በሂደቱ ኮሚሽኑን እያገዙ አጀንዳቸውን በማስመዝገብና በበጎ ፈቃደኝነት በመሳተፍ ለምክክሩ ሰኬታማነት እያገዙ ይገኛል ብለዋል።,spk_8aa022517f75,am,9.133,8.443,0.0,9.133,-23.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_497a7f274a7f,test,ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ደበበ እሸቱ በሀገር ውስጥና በዓለም አቀፍ ደረጃ ኢትዮጵያ በማገልገል ላበረከተው ጉልህ አስተዋጽኦ በሐምሌ 13/2015 ዓ.ም አንጋፋው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የክብር ዶክትሬት ተበርክቶለታል።,spk_8aa022517f75,am,16.613,15.88,0.304,16.613,-28.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_38b31234ea50,test,የግብርናም ሆነ የገጠር ትራንስፎርሜሽን ግቦችን ማሳካት የሚቻለው ለሕብረተሰቡ የተቀላጠፈ አገልግሎት በመስጠት መልካም አስተዳደር ማስፈን ሲቻል እንደሆነ  መገንዘብ እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_8aa022517f75,am,13.133,12.757,0.0,13.133,-26.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_725996248675,test,በመዲናዋ በ2017 ዓ.ም በበጎ ፈቃድ ስራዎች ከ16 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ሰው ተኮር የልማት ስራዎችን ማከናወን መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_8aa022517f75,am,13.493,12.692,0.0,13.493,-30.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_731835bdc24f,test,በሰላም እጦት በዋናነት ተጎጂዎች ሴቶች፣ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች በመሆናቸው ሃገራዊ መግባባት ለመፍጠር በሚደረገው ጥረት እነዚህ የህብረተሰብ ክፍሎች ሚናቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል፡፡,spk_8aa022517f75,am,12.733,12.367,0.0,12.733,-25.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_57cc68d682d5,test,መምህር ያዕቆብ  አስፋው በበኩላቸው መስቀል የእርቅ ምሳሌ በመሆኑ የተጣላን ታርቀን፣ የበደልን ክሰን በዓሉን ማክበር  አለብን ሲሉ ተናግረዋል፡፡,spk_8aa022517f75,am,9.854,9.245,0.0,9.854,-23.3,male,18-24,other,16000,5,0 clip_3642d97b4707,test,በተለያዩ አደረጃጀቶች የታቀፉ ሴቶች፣ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች ለልዩነትና አለመግባባት መንስኤዎች ናቸው ያሏቸውንና ሀገራዊ መግባባት ሊፈጠርባቸው ይገባል የሚሏቸውን የአጀንዳ ሀሳቦች በማደራጀት ለኮሚሽኑ ማስረከባቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_8aa022517f75,am,16.893,15.558,0.0,16.893,-22.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ce847ee88393,test,የኪነጥበብ ባለሙያዎቹ ትናንት የመነባንብ፣ ሙዚቃና ውዝዋዜ እንዲሁም የፋሽን ትርኢት ውድድር አካሂደዋል።,spk_8aa022517f75,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-24.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_592a25e31ca1,test,ዛሬ የተመረቀው የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የለውጥ ፕሮጀክት የሪፎርሙ ውጤት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_8aa022517f75,am,6.253,5.86,0.0,6.253,-23.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_381359ad81c2,test,ከተማ አስተዳደሩ በልዩ ትኩረት ጊዜውን የዋጀ የጤና ተቋማት እየገነባ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_8aa022517f75,am,5.694,5.694,0.0,5.694,-23.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c8c34da8481c,test,የመንግሥት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የዘመናት ቋጠሮዎችን የምንፈታበት፣ የሕዝብ እርካታ ለመጨመርና ዕድገትን ለማቀላጠፍ የግድ ነው ብለዋል።,spk_8aa022517f75,am,9.614,8.94,0.0,9.614,-25.8,male,18-24,other,16000,4,0 clip_826969941f20,test,የኢትዮጵያን ልማትና ማንሰራራት ለማብሰር የጥበብ ሚና የጎላ ነው ያለው ደግሞ ከሶማሌ ክልል የመጣው መሀመድ ካሊድ ነው።,spk_8aa022517f75,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-21.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5c19ccd9ccde,test,በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሽ የሆኑት ወይዘሮ አሰጋሽ ጎሳ ለ121ኛ ጊዜ ደም መለገሳቸውን ጠቁመው፤ በዚህም ህይወት እየታደጉ በመሆኑ የሕሊና እርካታ እንደሚሰማቸው አመልክተዋል።,spk_386bac79b91d,am,10.873,9.997,0.415,10.873,-20.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_77fb52ddb753,test,የተሻሻለው የኢትዮጵያ የምግቦች አዘገጃጀትና ንጥረ ነገር ይዘት ሰንጠረዥም በትምህርት፣ በሥነ-ምግብና በጤና ዘርፍ ፖሊሲዎችና የምግብ ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ግብዓት ከፍተኛ ጥቅም እንደሚኖረው ተናግረዋል።,spk_386bac79b91d,am,12.633,11.035,0.717,12.633,-20.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f278380f753,test,ይህም ከጊዜ ወደ ጊዜ በበጎ ፍቃደኝነት ደም ለመለገስ የሚመጡ ስዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን የሚያሳይ መሆኑን አመላክተዋል።,spk_386bac79b91d,am,6.593,6.593,0.0,6.593,-29.9,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_98e426c15144,test,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ፣ የቀድሞ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የአዳም ፋውንዴሽን መስራችና የቦርድ ሊቀ መንበር ደመቀ መኮንን እና ተጋባዥ እንግዶች በመርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተዋል።,spk_386bac79b91d,am,10.633,9.793,0.0,10.633,-21.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_b67589708058,test,የግንዛቤ ፈጠራ ሥራ መሻሻል፣ የሕዳር ወር የዐይን ብሌን ልገሳ ወር በሚል በንቅናቄ መመራቱ፣ ሰኔ ወርም ዓለም አቀፍ የዐይን ብሌን ልገሳ ቀን በንቅናቄ መከበሩና የተለያዩ ፎረሞችና ምክክሮች ላይ ስለጉዳዩ በስፋት ማስገንዘብ መቻሉ ለ2017 ከዕቅድ በላይ መሳካት ምክንያቶች መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_386bac79b91d,am,19.433,17.285,0.542,19.433,-19.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_8aecdc43e37d,test,የግንዛቤ ፈጠራ ስራውን ተከትሎ ከጊዜ ወደ ጊዜ ስለ ደም ልገሳ ያለው አመለካከት ለውጥ እየታየበት እንደሚገኝ አስታውቀዋል፡፡,spk_386bac79b91d,am,6.593,6.138,0.455,6.593,-18.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb96605a3b33,test,በ2018 በጀት ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ450 በላይ የዐይን ብሌኖችን በማሰባሰብ፣ በማዘጋጀት፣ በመመርመርና በማሰራጨት ብርሃን ለመመለስ በዕቅድ መያዙንም ገልጸዋል።,spk_386bac79b91d,am,11.914,10.513,0.617,11.914,-19.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8be631b4672,test,ማንኛውም ሰው በደም እጦት ምክንያት እንዳይጎዳ በጎፈቃደኛ ለጋሾች ደም እንዲለግሱ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_386bac79b91d,am,6.114,5.498,0.616,6.114,-18.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_08014a351257,test,በተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት ከበጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች ከ423 ሺህ በላይ ዩኒት ደም መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ደምና ሕብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡,spk_386bac79b91d,am,11.153,10.287,0.507,11.153,-20.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d081bfa0977,test,የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ይታገሱ ደሳለኝ፤ ዜጎች የምግብ ንጥረ ነገር ይዘቶችን በቀላሉ መገንዘብ በሚያስችላቸው አግባብ መጽሐፉ መዘጋጀቱን ገልጸዋል።,spk_386bac79b91d,am,10.514,10.514,0.0,10.514,-21.2,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_bcf3e7313e39,test,600 ሰዎች ከኅልፈት በኋላ የዐይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል ይገባሉ የሚል ግብ ተጥሎ በተከናወነው የትምህርትና ቅስቀሳ ሥራ 719 ሰዎች ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል እንዲገቡ ማድረግ ተችሏል ነው ያሉት።,spk_386bac79b91d,am,12.313,11.59,0.0,12.313,-21.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_8294c338cf2a,test,የደም ልገሳ ተግባር የሰዎችን በተለይም የእናቶችን ህይወት መታደግ በመሆኑ ህብረተሰቡ ደም መለገስን ባህል በማድረግ ህይወት እንዲታደግ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_386bac79b91d,am,8.954,8.438,0.516,8.954,-20.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_d317c3bce103,test,እንዲሁም ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል የሚገቡ ሰዎችን ቁጥር 1ሺህ 500 ለማድረስ መታቀዱንም ጨምረው ጠቅሰዋል።,spk_386bac79b91d,am,6.553,6.553,0.0,6.553,-19.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_022969bedca3,test,መምህራን የትናንት ታሪክን በማወቅ፣ ዛሬ በመረዳትና ነገን በመገንዘብ የተሻለች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ በማስረከብ በኩልም ጉልህ ድርሻ እንዳላቸው ተናግረዋል።,spk_4933ee09f76a,am,10.12,8.06,0.629,10.12,-37.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e6233c84922,test,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ በበኩላቸው ኢትዮጵያ የመድሃኒት አቅርቦት ግዢ ስርዓትን  ለማሳለጥ  የህግና አሰራር ማሻሻያዎችን እያደረገች መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4933ee09f76a,am,8.653,7.189,0.312,8.653,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa1bf5a50608,test,ከዛሬ ጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት በሚካሄደው ውይይት የአፍሪካ ሀገራት የመድሀኒት አቅራቢ ተቋማትና የሚመለከታቸው አካላት ያላቸውን ልምድ የሚጋሩበት ነው።,spk_4933ee09f76a,am,12.014,9.803,0.0,12.014,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79ded7c6a674,test,በኦሮሚያ ክልል የትራፊክ አደጋ መንስኤዎችን በጥናት በመለየት ለመፍትሄው በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ትራንስፖርት ኤጀንሲ ገለፀ።,spk_4933ee09f76a,am,7.934,6.614,0.349,7.934,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4d65dab5263,test,በዚህም ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት የአሽከርካሪዎች ከፍጥነት በላይ መጓዝን መቆጣጠር፣ የአሽከርካሪዎችን የሙያ ብቃት ማሳደግና እና በመንገድ አጠቃቀም ላይ የእግረኞችን ግንዛቤ ማሳደግ ላይ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_4933ee09f76a,am,12.534,10.961,0.0,12.534,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac7d819d593a,test,ሽልማት እና ዕውቅና የተሰጣቸው ተቋማት፣ ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች በበኩላቸው፥ የተሰጣቸው ዕውቅናና ሽልማት በቀጣይ ጠንክረው በመስራት የበለጠ ውጤታማ ለመሆን እንደሚያነሳሳቸው ገልጸዋል።,spk_4933ee09f76a,am,11.74,9.495,0.989,11.74,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e38bdf6fee3d,test,በሚኒስቴሩ እና ቱር ኢትዮጵያ የተመራ ቡድን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ካፋ ዞን የቱሪስት መዳረሻዎችን ጎብኝቷል።,spk_4933ee09f76a,am,7.333,6.564,0.0,7.333,-24.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_9e839932a21c,test,በተለይ ከኮቪድ 19 መከሰት በኋላ ሀገራት የህክምና ግብዓት አቅርቦትን በራስ አቅም ለመሸፈን የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራትን እያከናወኑ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_4933ee09f76a,am,9.454,8.258,0.0,9.454,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc993b7f87c8,test,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪ እና የማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አማረች ባካሎ (ዶ/ር) በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት፣ መንግስት ለአገር ብልጽግና መረጋገጥ በትኩረት እየሰራ ነው፡፡,spk_4933ee09f76a,am,11.493,10.115,0.324,11.493,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5e71335af3e5,test,ተፈጥሯዊና ታሪካዊ የቱሪስት መስህብ መዳረሻ ሥፍራዎችን የማልማቱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_4933ee09f76a,am,6.454,5.667,0.381,6.454,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0155269aac09,test,መንግስት የህብረተሰብ አቀፍ የጤና አገልግሎትን ለማስፋፋት በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ የጤና ተቋማት የራሳቸውን ስልታዊ መንገድ በመጠቀም የፋይናንስ ምንጫቸውን ማሳደግና የተሻለ የስራ ከባቢ መፍጠር እንደሚጠበቅባቸውም አብራርተዋል።,spk_4933ee09f76a,am,14.854,12.95,0.0,14.854,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_12c0e9ab8b14,test,ከእንስሳት ወደ ሰው የሚተላለፉ በሽታዎችን ለመከላከል ከልየታ ጀምሮ እስከ መፍትሄው የሚጠቁም በምርምር የተደገፈ ተግባር እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ።,spk_4933ee09f76a,am,8.573,7.358,0.0,8.573,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92b087b8c6f5,test,ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አልፎ በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ የጤና ዘርፍ ለመገንባት የሚያስችል ስርዓት ዘርግታ እየሰራች መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪ እና የማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አማረች ባካሎ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_4933ee09f76a,am,15.014,12.205,0.349,15.014,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_51aac42d2aa5,test,አፍሪካ ትልቅ አቅም ያላት መሆኑን አንስተው በአህጉሪቱ የሚገኙ ሀገራት ያላቸውን አቅም ማጎልበት እንደሚጠበቅባቸውም ተናግረዋል።,spk_4933ee09f76a,am,7.534,6.123,0.652,7.534,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b19630fde014,test,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ዛሬ ከችልድረን ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን(CIFF) መስራች እና የቦርድ ሊቀመንበር ሰር ክሪስቶፈር ሆን ጋር መወያየታቸውን ገልጸዋል።,spk_4933ee09f76a,am,11.493,10.023,0.55,11.493,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bdd5681da282,test,)፡ -በደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ በተያዘው የትምህርት ዘመን  ከ15 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም ተጠቃሚ  እንደሚሆኑ የከተማው አስተዳደር  ትምህርት መምሪያ አስታወቀ።,spk_4933ee09f76a,am,10.28,7.898,0.99,10.28,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d0afc4571ba0,test,በዚህም ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ተቋማት፣ ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች የመኪና እና የምስክር ወረቀት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።,spk_4933ee09f76a,am,7.48,6.077,0.688,7.48,-39.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_153373792702,test,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ መምህራን ጋር ተወያይተዋል።,spk_4933ee09f76a,am,5.42,3.944,1.172,5.42,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b14794593fe5,test,በከተማው አስተዳደር  የ2018 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራም ዛሬ ተጀምሯል።,spk_4933ee09f76a,am,6.02,4.849,0.563,6.02,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_83636df67ee6,test,ህብረተሰቡም የተፈጥሮ ምህዳርን ያስጠበቀ ደንን ለቱሪስት መስህብነት ማዋሉ የሚደነቅ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4933ee09f76a,am,7.574,5.586,0.336,7.574,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_04186d2ffdf7,test,በዚህ ወቅት የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ እንዳሉት የህክምና ግብዓት አቅርቦትን ለማረጋገጥ ጠንካራ የግዢና ቁጥጥር ስርዓትን መዘርጋት ይጠይቃል።,spk_4933ee09f76a,am,9.334,7.812,0.0,9.334,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_66b858f21940,test,የዕውቅና መርኃ ግብሩ ከፍተኛ ውጤት ያመጡትን ይበልጥ የሚያበረታታ ሌሎችንም በቁጭት የሚያነሳሳ መሆኑን አንስተዋል።,spk_4933ee09f76a,am,8.12,6.206,1.119,8.12,-39.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_509457fc11e8,test,በአፍሪካ የመድሀኒት አቅርቦትን በራስ አቅም ለመሸፈን የጋራ ጥረትና አቅምን ማጎልበት እንደሚያስፈልግ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።,spk_4933ee09f76a,am,8.854,6.753,0.346,8.854,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_58ba277f270a,test,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አሁን ያለንበት ዘመን ውሸት እና ጩኸት የነገሰበት ነው፤  ውሸት እና ጩኸት ደግሞ የተሰራ ነገር ያፈርሳል ብለዋል።,spk_4933ee09f76a,am,8.92,6.833,0.6,8.92,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e5c350000893,test,በውድድር ዓመቱ 10ኛ ድሉን ያስመዘገበው አርሰናል በ33 ነጥብ መሪነቱን አጠናክሯል።,spk_4933ee09f76a,am,5.454,4.563,0.0,5.454,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b9a735d938db,test,በዚህ ረገድ በካፋ ዞን የቱሪስቶችን ቀልብ የሚስቡ በርካታ መዳረሻዎች እንዳሉ መረዳቱን አንስቷል።,spk_4933ee09f76a,am,5.173,4.576,0.0,5.173,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed04df5bbae3,test,ችግሩን ለመፍታት የህብረተሰቡን ግንዛቤ እና የአሽከርካሪዎችን ሥነ ምግባር ከማሳደግ ባለፈ የተሽከርካሪ የቴክኒክ ብቃት ማረጋገጥ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4933ee09f76a,am,10.053,8.165,0.747,10.053,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7c02bf060a9b,test,የኢትዮጵያ መድሀኒት አቅራቢ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አብድልቃድር ገልገሎ በአነስተኛ መጠን የሚፈለጉ መድሀኒቶች ግዢ ከዋጋና መጠን አንፃር ፈታኝ መሆኑን አንስተዋል።,spk_4933ee09f76a,am,9.934,8.129,0.324,9.934,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2f063127f45c,test,እንደ አቶ ሌችሳ ገለጻ የአሽከርካሪዎች ሙያዊ ብቃት ማነስና የስነ ምግባር ጉድለቶችን ለመፍታት ማሰልጠኛ ማዕከላት በቴክኖሎጂ የተደገፈ ስልጠና እንዲሰጡ የቁጥጥር ሥራ ተከናውኗል።,spk_4933ee09f76a,am,10.493,8.562,0.0,10.493,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_093f8661d141,test,በመዲናዋ የተገነቡ የተሽከርካሪ፣ የብስክሌት፣ የእግረኛ ፣ የታክሲ መጫኛና ማውረጃ ተርሚናሎች፣  ፓርኪንጎች፣ የመንገድ ላይ መብራት እና መተላለፊያ ምልክቶች የትራፊክ እንቅስቃሴውን በማሳለጥ  ላይ ናቸው ፡፡,spk_2dc40fe1d381,am,16.613,13.008,0.63,16.613,-25.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_8b3aaaf906b7,test,በከተማው የሚገነቡ ህንጻዎች የመኪና ማቆሚያ አገልግሎትን ታሳቢ በማድረግ ለደንበኞቻቸው ምቹ መኪና ማቆሚያ ማመቻቸት እንደሚጠበቅባቸው የገለጹት ደግሞ አቶ ነጋ አስፋው ናቸው ፡፡,spk_2dc40fe1d381,am,13.414,11.305,1.312,13.414,-29.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_4a711f78f88a,test,የመኪና ማቆሚያ አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑት ወይዘሮ ዝናሽ ድሪባ እና ወይዘሮ ሰርካለም አዲሱ የህንጻ ስር መኪና ማቆሚያዎቹ ለመኪናቸው ደህንነትና የመንገድ ላይ ትራፊክ መጨናነቅን ለመቀነስ ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡,spk_2dc40fe1d381,am,13.854,11.798,0.862,13.854,-27.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_9f4b4c153a69,test,በከተማዋ የሚታየውን የትራፊክ መጨናነቅ ለመቀነስ የከተማ አስተዳደሩ ዘርፈ ብዙ የመሰረተ ልማት ግንባታ በማከናወን ላይ የሚገኝ ሲሆን የኮሪደር ልማቱን መሰረት ያደረጉ ሰፋፊ መሰረተ ልማቶችን በመገንባት  አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል፡፡,spk_2dc40fe1d381,am,14.194,12.763,0.982,14.194,-26.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_87ff0af28d8b,test,ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥና ልማትን ለማጠናከር የወጣቶች ተሳትፎ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ገልጸዋል።,spk_2dc40fe1d381,am,7.934,6.205,0.978,7.934,-27.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_8a3866544712,test,የሴንቼሪ አዲስ ሪል ስቴት ስራ አስኪያጅ አቶ ፈለቀ ሹሜ በበኩላቸው ፤ሪል ስቴቱ በሚገነባቸው ፕሮጀክቶቹ ከሶስት እስከ ስድስት የምድር ውስጥ ወለል ለመኪና ማቆሚያ በመገንባት አገልግሎት  እንዲሰጡ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_2dc40fe1d381,am,14.754,13.026,0.931,14.754,-28.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_6a14df97273f,test,ከዚህ ባለፈ በመዲናዋ የሚገነቡ ህንጻዎች የመኪና ማቆሚያ አገልግሎት እንዲሰጡ በከተማ አስተዳደሩ የግንባታ ፈቃድ የሚሰጣቸው ሲሆን ይህም የትራፊክ መጨናነቅን ለመቀነስ አይነተኛ ሚና ይጫወታል።,spk_2dc40fe1d381,am,14.733,12.015,0.943,14.733,-27.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_57c84cb16198,test,የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ኤልያስ ዘርጋ ባለስልጣኑ በከተማዋ ሰላማዊና ደህንነቱ የተጠበቀ የትራፊክ እንቅስቃሴ እንዲኖር በትኩረት እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_2dc40fe1d381,am,12.174,10.511,0.962,12.174,-27.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_621e22dc24b3,test,በኢንስቲትዩቱ የተሰሩት የጥናትና ምርምር ስራዎች ለጋራ ትርክት ግንባታ ሂደት ትልቅ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ በመሆናቸው ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።,spk_2dc40fe1d381,am,11.614,9.995,0.808,11.614,-27.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_5090f0efbe07,test,በሐረሪ ክልል አዳዲስ የተገነቡ ትምህርት ቤቶች እና ማስፋፊያና ጥገና የተደረገላቸው ተጨማሪ መማሪያ ክፍሎች ተመርቀው አገልግሎት መስጠት ጀመሩ።,spk_2dc40fe1d381,am,13.813,9.799,1.21,13.813,-28.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_ab618c635b35,test,ሃላፊዎቹ እንደገለጹት የመኪና ማቆሚያዎቹ የተለያዩ አገልግሎቶችን ለማግኘት የሚመጡ ደንበኞች መኪናቸውን ለማቆም እንዳይቸገሩና ስጋት እንዳይገባቸው አድርገዋል፡፡,spk_2dc40fe1d381,am,12.573,10.67,1.479,12.573,-26.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_b82953fec034,test,ከኢትዮጵያ ህዝብ አብዛኛው በወጣቶች የዕድሜ ክልል ላይ የሚገኝ ነው፤ ይህ የህብረተሰብ ክፍል ለሀገር ልማትና ሰላምን ለማጽናት ጉልህ አስተዋጽኦ አለው።,spk_2dc40fe1d381,am,10.614,8.784,0.861,10.614,-23.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_a41fbcf59e1a,test,ማኅበራዊ ድጋፍ (ከጓደኞች፣ ቤተሰብ፣ የድጋፍ ቡድኖች ጋር መነጋገር) የሚሉትን ዘርዝረዋል።,spk_3ba86b69595f,am,7.774,7.469,0.0,7.774,-19.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_203af831fb10,test,የክልሉ ብሔረሰቦች ባህል፣ ቋንቋና ወግ እንዲለማ የማድረግ ሥራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አመላክተዋል።,spk_3ba86b69595f,am,7.454,7.116,0.0,7.454,-21.4,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_08a090c533ab,test,"""ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለሀገራዊ አንድነት"" በሚል መሪ ሃሳብ 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በክልል ደረጃ ሚዛን አማን ከተማ በፓናል ውይይት ተከብሯል።",spk_3ba86b69595f,am,13.414,12.974,0.0,13.414,-20.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0f057101deef,test,ማምሻውን በኢትሃድ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ኦማር ማርሙሽ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ቲጃኒ ራያንደርስ ቀሪዋን ጎል ከመረብ ጋር አገናኝቷል። አንቶኒ ኢላንጋ ለኒውካስትል ብቸኛውን ጎል አስቆጥሯል። በጨዋታው ላይ ማንችስተር ሲቲ በኳስ ቁጥጥር ብልጫ ወስዶ ቢጫወትም የግብ እድሎችን በመፍጠር ረገድ ቡድኖቹ ተመጣጣኝ ነበሩ።,spk_3ba86b69595f,am,22.014,21.347,0.0,22.014,-21.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c17feeb56d63,test,በሌላ በኩል ከቦታ ወደ ቦታ ተጓጉዘው ህክምና ማድረግ ለማይችሉ ኬንያውን ደግሞ ቤት ለቤት የህክምና አገልግሎት የሚሰጡ 60 ሺ የጤና ባለሙያዎች ስልጠና እንደሚሰጣቸውም ነው የተነገረው፡፡ እስከ ከዛሬ ድረስ በኬኒያ 12ሺ 750 ሰዎች በኮቪድ 19 መያዛቸው ተረጋግጧል፡፡,spk_3ba86b69595f,am,24.174,19.39,0.0,24.174,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_44fbf8d425ed,test,በ10ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የተገናኙት ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሜዳ ጨዋታቸውን አድርገዋል።,spk_3ba86b69595f,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-21.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1eefe9f72e97,test,በኮሮና ቫይረስ ተይዘው ካገገሙ ሰዎች የሚወሰደው ይህ ‘ፕላዝማ’ የተሰኘው የደም ክፍል  የሰውነትን አንቲ ቦዲ በማሳደግ  በሽታን የመቋቋም አቅምን ያሻሽላል ነው የተባለው ፡፡,spk_3ba86b69595f,am,12.893,11.2,0.0,12.893,-23.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5f4ce352c8ee,test,በካሜሮን ዱዋላ የተወለደው ባሌባ አባቱ ለደቡብ አፍሪካ እና ካሜሮን ክለቦች ተጫውቶ አሳልፏል። እ.አ.አ በ2023 ከፈረንሳዩ ሊል ወደ ብራይተን በማምራት ድንቅ ጊዜን እያሳለፈ ይገኛል።,spk_3ba86b69595f,am,17.093,15.208,0.0,17.093,-21.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bc12ea908353,test,በህገ መንግስቱ መሰረት የመንግሥት አሠራር ግልጽ፣ አሳታፊና ተጠያቂነትን ለማስፈን የነቃና የተደራጀ ማኅበረሰብ ለመፍጠር ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑ ይታወቃል፡፡,spk_3ba86b69595f,am,9.454,8.888,0.565,9.454,-18.7,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_a1a5ec6c6be7,test,በዞኑ የሴቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሆነ የገለጹት ደግሞ የሰሜን ሸዋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ  ተክለየስ በለጠ ናቸው፤።,spk_882c8439c582,am,10.133,9.773,0.361,10.133,-29.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e34abb9b6c5d,test,የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ሃላፊ  ዘላለም አረጋ ፤  በክልሉ የሴቶችን  ማህበራዊ ፣ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ  እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_882c8439c582,am,10.854,10.047,0.37,10.854,-30.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a0defb1bea7a,test,የሲያደብርና ዋዩ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ  ተፈሪ በሱፍቃድ እንዳሉት፤ ሴቶች በዘላቂ ሰላም ማስፈን ላይ ያላቸውን አስተዋጽኦ ከማጠናከሩ ጎን ለጎን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነታቸውን ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቷል።,spk_882c8439c582,am,12.334,11.965,0.368,12.334,-30.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_33c4b5350a59,test,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከስድስት ዓመታት በፊት ከኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት የጥበብ እድገት ለሀገር አንድነት እና እድገት ያለውን አስተዋጽኦ አስመልክቶ የጋራ መግባባት ላይ መደረሱን አስታውሰዋል።,spk_882c8439c582,am,11.254,10.13,0.366,11.254,-34.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ea7c9f424ee8,test,በውይይቱ መድረክ የተገኙት ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) እንደገለጹት ፤ በክልሉ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ሲደረግ በቆየው እንቅስቃሴ  የሴቶች አደረጃጀቶች የበኩላቸውን አስተዋጽኦ አበርክተዋል።,spk_882c8439c582,am,11.454,10.112,0.37,11.454,-31.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_52b1a1b444b3,test,ዜጎች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገቢ አገልግሎት እየሰጡ አይደለም ብለው ቅሬታ ማቅረብ እንደሚችሉ የገለጹት ዋና ዕንባ ጠባቂዋ፤ ተቋሙ በፍርድ ቤት የተያዙና ከጸጥታ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን የማየት ኃላፊነት አልተሰጠውም ብለዋል፡፡,spk_882c8439c582,am,8.313,7.932,0.382,8.313,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac70fcc4eb86,test,አስተማማኝና ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የኃይማኖት ተቋማት እየተወጡ ያለውን ሚና ማጠናከር ወሳኝ መሆኑን የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ፀኃፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ገለጹ።,spk_f428158225f1,am,13.414,12.584,0.0,13.414,-25.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_1e523caf2278,test,መልካም አዲስ ዓመት፤ መልካም የሥራ ዓመት ይሁንልን።,spk_f428158225f1,am,3.253,3.253,0.0,3.253,-22.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_58e40acb5d09,test,ሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምግብ ስርዓት ጉባኤ ከሐምሌ 20 እስከ 22 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በአዲስ አበባ የሚካሄድ ሲሆን ኢትዮጵያም ዝግጅቷን አጠናቃ እንግዶችን እየተቀበለች ትገኛለች።,spk_f428158225f1,am,10.454,9.953,0.5,10.454,-22.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_0de7ae876fca,test,የአርባ ምንጭ ከተማ ከንቲባ ተወካይና የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ መስከረም ዛፉ ፤በከተማዋ የሚካሄደው 5ኛው ሀገር አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የተሳካ እንዲሆን ከህዝብ ጋር በቅርበት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_f428158225f1,am,11.653,11.034,0.317,11.653,-22.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_59f1fc1e9d84,test,በሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምግብ ስርዓት ጉባኤ ላይ ለመሣተፍ የተለያዩ ሀገራት መሪዎችና እንግዶች አዲስ አበባ በመግባት ላይ ያገኛሉ።,spk_f428158225f1,am,8.213,7.651,0.562,8.213,-22.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_f1f26e46b63e,test,የአርባ ምንጭ ከተማ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ገበየሁ ፃራ በበኩላቸው ሰላም ለሁሉም መሠረት በመሆኑ በአካባቢው ያለው የሰላም ፀጋ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_f428158225f1,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-22.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_9f306817f688,test,"""ያለ ሰላም መኖር አንችልም ሰላም ለሰው ልጆች የመጀመሪያውና ተቀዳሚ የህልውና አጀንዳ ነው"" ሲሉም ተናግረዋል።",spk_f428158225f1,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-22.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_6a197271cf49,test,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፡-,spk_f428158225f1,am,4.333,4.333,0.0,4.333,-23.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_acb4722d2214,test,ይህም የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል በእጅጉ ያግዛል ነው ያሉት።,spk_f428158225f1,am,2.853,2.853,0.0,2.853,-23.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_6d408f426d31,test,የምግብ ስርዓት ጉባኤው በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም በጣልያን ሮም የተካሄደው የመጀመሪያ የተመድ የምግብ ስርዓት ጉባኤ ላይ የተገቡ ቃሎች ትግበራ ሂደትን መነሻ በማድረግ የሚካሄድ ነው።,spk_f428158225f1,am,10.414,10.109,0.0,10.414,-22.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_a09c9387a1cc,test,የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ህብረት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚካሄደው ጉባኤ ቅድመ ዝግጅት ዙሪያ ዛሬ በአርባ ምንጭ ከተማ መክሯል።,spk_f428158225f1,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_601595fc8c7d,test,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ምክትልና የሰላም እሴት ግንባታና ብዝሃነት አያያዝ ዘርፍ ኃላፊ አቶ በቀለ ሎኮርማ በበኩላቸው ክልሉን የሰላም ተምሳሌት ለማድረግ የተቀናጀ ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_f428158225f1,am,13.493,13.493,0.0,13.493,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_67aa5d7429a5,test,ከዛሬ ነገ ይበልጣል። ያልተነካ ብዙ ሀብት አለው። እኛም ከትናንት የተማርነው ብዙ ልምድ አለን። ያካበትነው ብዙ ወረት አለን። ነገ ከትናንት የበለጡ ታላላቅ ዕቅዶች ከፊታችን አሉ። እነዚህ ዕቅዶች ሲፈፀሙ የትናንትናዋን ኢትዮጵያ ከነገዋ ኢትዮጵያ የሚለዩ ናቸው። የኢትዮጵያን ማንሠራራት መሠረት አስይዘው ብልጽግናችንን ይበልጥ የሚያረጋግጡ ናቸው።,spk_f428158225f1,am,23.453,21.539,0.489,23.453,-24.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_2d077c660836,test,በዚህም ባለፈው በጀት አመት ለ68 ሺህ መምህራን ስልጠናው እንደተሰጠ አስታውሰው፤ በዘንድሮው በጀት አመት ለ80 ሺህ መምህራን በቀጣይ ስልጠና እንደሚወስዱ ጠቅሰዋል።,spk_f428158225f1,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-22.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_1a228c331eb9,test,ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከትምህርት ጋር በተያያዘ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ቅድመ መደበኛ ላይ ትኩረት ተደርጎ  እየተሰራ ይገኛል።,spk_f428158225f1,am,4.694,4.694,0.0,4.694,-24.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_ed7464941537,test,በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ቀሲስ ታጋይ ታደለ፤ አስተማማኝና ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሃይማኖት ተቋማት ሚና መጠናከር ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_f428158225f1,am,7.534,7.133,0.401,7.534,-24.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_8bd5c13ee848,test,በተያዘው ዓመት 4 ነጥብ 2 ሚሊየን ህፃናት የቅድመ መደበኛ ትምህርት እየተከታተሉ እንደሚገኙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_f428158225f1,am,5.973,5.973,0.0,5.973,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_4fec7b276ef9,test,ሀገር አቀፍ ኹነቱ የሃይማኖት ተቋማቱ ለሰላም፣ ለልማት እና ለአንድነት እንዲሁም ለሰላም እሴቶች መፅናት እያደረጉት ያለው ተግባር እንዲጎለብት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው ብለዋል።,spk_f428158225f1,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_68229bd5cb81,test,ኢንስቲትዩቱ ትኩረት ከሚሰጥባቸው ስራዎች መካከል በዘርፉ የሰው ሃይል ማጎልበትና ግንዛቤ መፍጠር አንዱ መሆኑን ገልፀው 4ኛ ዓመቱን የያዘው የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የክረምት ስልጠናም ተጠቃሽ እንደሆነ አንስተዋል።,spk_e589416995e3,am,13.594,13.594,0.0,13.594,-16.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12fc25721e81,test,መንግስት ለቱሪዝም ዘርፉ የሰጠውን ትኩረት ተከትሎ ከስልጠና ባለፈ ችግር ፈቺ ምርምሮችን እያደረገ መሆኑንም ነው ያነሱት።,spk_e589416995e3,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-14.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5665497a1f93,test,ኢትዮጵያ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን በመቅረጽ በዘርፉ ላይ እመርታዊ ለውጥ ማስመዝገቧን ጠቅሰው፤ ለሌሎች ሀገሮች ልምዷን ለማካፈል ዝግጁ መሆኗንም አረጋግጠዋል፡፡,spk_e589416995e3,am,10.873,10.873,0.0,10.873,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b5a1beb8e09,test,ማንችስተር ሲቲ ደካማ የማጥቃት እንቅስቃሴ አድርጓል። ይህን ተከትሎም 198 ኛው የማንችስተር ደርቢ በማንችስተር ዩናይትድ አሸናፊነት ተጠናቅቋል።,spk_e589416995e3,am,8.274,8.274,0.0,8.274,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9328149cf830,test,መንግሥት ህጎችንና አሠራሮችን በማሻሻል የመገናኛ ብዙሃንን በአይነትና በቁጥር ማስፋት መቻሉን ገልጸዋል።,spk_e589416995e3,am,7.534,6.759,0.775,7.534,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ee3a2ffc0c6,test,የባንኩ የፋይናንሺያል ሴክተር ልማት ዳይሬክተር ስቴፋን ናሌታምቢ በበኩላቸው ይህ አጋርነት ለአፍሪካ ባለው ቁርጠኝነት የሚታወቀው ከክሬዲት አግሪኮል ኮርፖሬት እና ኢንቨስትመንት ባንክ የሀገር ውስጥ ባንኮችን የበለጠ በመደገፍ ተጨማሪ የንግድ ፋይናንስን ለመስራት ያስችላል በማለት ተናግረዋል።,spk_e589416995e3,am,19.501,19.501,0.0,19.501,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d86bbd6895f5,test,የስልጠና መርሃ ግብሩ ከ3 ዓመት በፊት በ15 ተማሪዎች እንደተጀመረ ገልፀው አሁን ላይ በርካታ ተስፋ ሰጪ ውጤቶች እየተመዘገቡበት እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_e589416995e3,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70598e164755,test,ከሊጉ መሪ አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት የማጥበብ እድል አምክኗል። ቡድኑ ባለፉት አራት ጨዋታዎች አላሻነፈም።,spk_e589416995e3,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dbf08a2fd39e,test,ባለፉት ሁለት ዓመትት የመምህራንን አቅም በማጎልበት በኩል ሰፋፊ ስራዎች መከናወናቸውንና በዚህም ስኬቶች መመዝገባቸውን ጠቁመዋል።,spk_e589416995e3,am,8.584,8.584,0.0,8.584,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cca5f9875904,test,በዘርፉ መሰረታዊ እውቀት ኖሯቸው ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ስልጠናዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።,spk_e589416995e3,am,6.333,6.333,0.0,6.333,-14.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1c1381f6ef8,test,በክልሉ የሚከበሩ የብሄረሰቦች የዘመን መለወጫ በዓላት አብሮነትን ከማጠናከር ባለፈ ለቱሪዝም ኢንደስትሪው ጉልህ ሚና ማበርከታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_e589416995e3,am,6.833,6.833,0.0,6.833,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0bfafa7feaf,test,በተመሳሳይ በዛሬው ዕለት መቻል ከድሬዳዋ ከተማ ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_e589416995e3,am,5.793,5.793,0.0,5.793,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f85d66752e7e,test,አርባምንጭ ከተማ በሊጉ እስከ አሁን 12 ጨዋታዎችን አከናውኖ ስድስት ጊዜ ሲሸነፍ በተመሳሳይ በስድስቱ አቻ ወጥቷል። በአምስት ነጥብ የመጨረሻውን 20ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_e589416995e3,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_466ca798bbe8,test,የደቡብ ደቡብ ትብብር ምክትል ዋና ፀሐፊ ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም በበኩላቸው፤ ዘላቂ ልማት የሚለካው በመሰረተ ልማት ዝርጋታ ብቻ ሳይሆን በእውቀትና በእሴት መጎልበት እንዲሁም በማህበረሰብ ለውጥ ጭምር መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_e589416995e3,am,15.905,15.905,0.0,15.905,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fc37192b9d3,test,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ አምስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ማንችስተር ሲቲ በ 43 ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_e589416995e3,am,6.593,6.593,0.0,6.593,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fb7f00b2add,test,የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተግባር ተኮር እንቅስቃሴው ተልዕኮውን በላቀ ብቃት እየተወጣና ውጤታማ እየሆነ ይገኛልም ብለዋል።,spk_e033f449811e,am,9.653,8.33,0.678,9.653,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89ff3784c217,test,በምገባ መርሃ ግብሩ ተጠቃሚ ከሆኑ ተማሪዎች መካከል ተማሪ ዲቦራ እንዳለ፤ ምገባው ከተጀመረ በኋላ የእርሷን ጨምሮ የበርካታ ተማሪዎች ውጤት መሻሻሉን ተናግራለች።,spk_e033f449811e,am,11.973,10.787,0.37,11.973,-33.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81063d40b886,test,ስለችግሩ አሳሳቢነት፣ እንዴት መከላከል እንደሚቻል፣ በአመራረትና በአመጋገብ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ፈጠራ እየተካሄደ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_e033f449811e,am,12.293,9.782,0.596,12.293,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_242fa3973e03,test,በተለይም በጎ ፈቃደኞችን በተደራጀ መልኩ በማስተባበር የተማሪዎች ምገባን የማስፋት ሥራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,9.614,7.728,0.832,9.614,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c033bd1c1f2a,test,የደቡብ ኦሞ ዞን አካል ጉዳተኞች ተወካይ ህብስት መንክር በበኩላቸው ኮሚሽኑ በመሰል መድረኮች ሀሳባችንን እንድናቀርብ እና በአንድ ልብ እንድንሳተፍ እያከናወነ ያለው ተግባር የሚደነቅ ነው ብለዋል።,spk_e033f449811e,am,17.294,13.58,0.554,17.294,-33.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_456001b7fb38,test,ኮሌጆቹ በአዲሱ የለውጥ እሳቤ ፈጠራን፣ ቴክኖሎጂን፣ ክህሎትንና የምርምር ብቃትን መሰረት ያደረገ ጥራት ያለው ስልጠና በመስጠት የበቃ የሰው ኃይል የማፍራት ተልእኮን እየተወጣ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_e033f449811e,am,15.854,13.626,0.625,15.854,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2201d978beb,test,የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ተማሪዎች በቂ እውቀት እና ክህሎት በመያዝ ትምህርታቸውን እንዲያጠናቅቁ እና የተሻለ የመማር ማስተማር እንዲኖር ዝግጅት መደረጉን አመልክተዋል።,spk_e033f449811e,am,13.694,11.654,0.527,13.694,-34.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1daefb8fe955,test,በአሁን ወቅትም ማህበሩ 260 የሚሆኑ ተማሪዎችን በየቀኑ የመመገብ ሥራ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጾ ምገባውም በተማሪዎች ውጤትና ጤና ላይ ለውጥ እያመጣ መሆኑን ገልጿል፡፡,spk_e033f449811e,am,15.813,12.176,0.586,15.813,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_479267be61ff,test,መንግስት ተከራካሪ በሆነባቸው የፍትሃ ብሄር ጉዳዮች በሚያጋጥሙ ችግሮችና መፍትሄዎች፤ የክልሉ ማህበረሰብ ድርጅቶች አዋጅና የአስተዳደር ስነ-ስርዓት አዋጅ ላይ ከባለድርሻ አካላት  ጋር የውይይት መድረክ በባህር ዳር እየተካሄደ ይገኛል።,spk_e033f449811e,am,16.453,15.017,0.514,16.453,-34.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0787bd30e5d,test,የምገባ ፕሮግራሙ ከተጀመረ ወዲህ በትምህርት አቀባበላቸው ደካማ የነበሩ ተማሪዎች በአቀባበላቸውና በሥነ ምግባራቸው በጎ ውጤት መታየቱን ጠቅሰው ማርፈድና መጠነ ማቋረጥም ቀንሷል ብለዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,15.174,13.094,0.85,15.174,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e768bc86ae53,test,በመሆኑም ህዝቡ በተወካዮቹ በኩል የሰጠውን አጀንዳ የመፈጸም ኃላፊነት በኮሚሽኑ ላይ መጣሉን አክሎ ዕድሉን በመጠቀም ለኮሚሽኑ ስራ ስኬታማነት የበኩላችንን እንወጣለን ብሏል።,spk_e033f449811e,am,16.694,14.121,0.366,16.694,-33.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b09c6f0f85fa,test,የአውራዳ ኢንዱስትሪያልና ኮንስትራክሽን ኮሌጅ ዲን አቶ እዮብ መንገሻ በበኩላቸው ኮሌጁ የራሱ ሕንፃ ሳይኖረው ከሶስት ዓመት በፊት በአውራዳ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ተማሪዎችን ተቀብሎ ሲያስተምር እንደነበረ ገልፀዋል።,spk_e033f449811e,am,18.174,14.713,0.543,18.174,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8319b53290a,test,ተግባሩ ለአንድ ተቋም ብቻ የሚተው ሳይሆን ቅንጅታዊ አሰራርንና የአመራሩን ቁርጠኝነት የሚጠይቅ መሆኑን በመገንዘብ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_e033f449811e,am,14.133,12.037,0.466,14.133,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70a1890b085e,test,የምስራቅ በር መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህርት አስቴር ከበደ ፤ በትምህርት ቤቱ በ2017 ዓ.ም የተማሪዎች ምገባ ከመጀመሩ በፊት በመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ ዘርፈ ብዙ ችግሮች ነበሩ ብለዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,15.934,13.21,1.035,15.934,-33.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f6069dd3fee,test,አዕምሮው የዳበረና አካሉ የጎለበተ ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመገንባት ህፃናት የተመጣጠነ ምግብ እንዲያገኙ በማድረግ ችግሩን የመቀነስ ተግባር ወደ ላቀ ደረጃ ማሳደግ እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_e033f449811e,am,12.733,11.312,0.854,12.733,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64792a6dd917,test,የአውራዳ ኢንዱስትሪያልና ኮንስትራክሽን ኮሌጅ በ2007 የመሰረት ድንጋይ ተቀምጦለት ግንባታው የተጀመረ ቢሆንም በተለያየ ምክንያት ግንባታው ዘግይቶ ቆይቶ አሁን ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡,spk_e033f449811e,am,14.973,12.097,1.034,14.973,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fabd8c3ee6e,test,በመድረኩም የሴቶች፣ የወጣቶች እና የአካል ጉዳተኞች ተወካዮች እንዲሁም የሚዲያ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_e033f449811e,am,8.614,6.984,0.749,8.614,-32.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da879e043cd4,test,የትምህርት ዘመኑን በውጤታማነት ማጠናቀቅ የሚያስችል አቅም መፈጠሩንም ጠቁመዋል።,spk_e033f449811e,am,6.413,5.654,0.759,6.413,-32.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14de6c8754b8,test,መምህራንም በትምህርት ላይ ያለውን ውጤታማነት ለማሳደግ እና በስነ ምግባር የታነጸ ትውልድ ለማፍራት ሚናቸውን አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,11.493,10.22,0.423,11.493,-31.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0e5a5afc15a,test,በክልሉ የምግብ ስርዓትና ስርዓተ ምግብ ምክር ቤት ምስረታ ፕሮግራምና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ትውውቅ መድረክ በባህርዳር ከተማ ተካሂዷል።,spk_e033f449811e,am,13.133,10.795,0.665,13.133,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e53b6d399cc,test,የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ቀዳማዊ ሚኒሊክ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በመገኘት የትምህርት አጀማመርን ተመልክተዋል።,spk_e033f449811e,am,11.213,10.196,0.425,11.213,-36.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a03972e208ba,test,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እና የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ሜሪጆይ ኢትዮጵያ በሀዋሳ ያቋቋመውን የኩላሊት እጥበት ማዕከል መርቀው በይፋ ስራ አስጀምረዋል።,spk_e033f449811e,am,12.813,10.592,0.696,12.813,-32.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39ebae0575a2,test,ከዚህ ጋር ተያይዞ በመማር ማስተማር ስራው ላይ እንቅፋት ተፈጥሮ እንደነበር አስታውሰው፣ አሁን የኮሌጁ ግንባታ መጠናቀቅ  ችግሩን  እንደሚፈታው ተናግረዋል ።,spk_e033f449811e,am,9.774,8.311,0.388,9.774,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e58f83a9eca2,test,በከተማው በአራት ክፍለ ከተሞች በሚገኙ ሰባት ትምህርት ቤቶች ከአንድ ሺህ 200 በላይ ተማሪዎች በበጎ ፈቃደኞች የትምህርት ቤት ምገባ ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,13.094,11.928,0.418,13.094,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8506338f7de,test,የስርዓተ ምግብ ትግበራን አጀንዳ በማድረግ ህብረተሰቡ በንጥረ ነገር የበለፀጉና የተለያዩ የምግብ አይነቶችን በማምረት ለህፃናትና እናቶች ቅድሚያ በመስጠት እንዲመገብ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,15.254,13.804,0.371,15.254,-33.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9659d489de66,test,ለተግባራዊነቱም የማህበረሰቡን የደም የመለገስ ባህል ለማሳደግ የወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀቶችና ትምህርት ቤቶች  በማሳተፍ ባለፉት አምስት ወራት  202 ሺህ ዩኒቲ ደም ተሰብስቧል ብለዋል።,spk_e033f449811e,am,14.973,12.274,0.754,14.973,-32.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57a1fbaaa4a3,test,የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመንን በስኬት ማጠናቀቅ የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ገለጹ።,spk_e033f449811e,am,9.414,7.823,0.348,9.414,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7471f37aeed9,test,"የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በወላይታ ሶዶ ከተማ ""የሴቶች፣ የወጣቶች፣ እና የአካል ጉዳተኞች ሚና እና አስተዋጽኦ ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ"" በሚል መሪ ሃሳብ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል።",spk_e033f449811e,am,14.373,13.051,0.778,14.373,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b77e3ae88ed,test,እነዚህ ስራዎች የዘንድሮውን የትምህርት ዘመን ውጤታማ ለማድረግ ትልቅ አቅም እንዳላቸው ገልጸው፤ ተማሪዎች በወቅቱ ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመጡ ከክልል እና ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች ጋር ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,17.053,13.942,0.516,17.053,-35.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c1597e81420,test,ማእከሉ  ከሌሎች ህክምና ማዕከላት ባነሰ ክፍያ ከሰኞ ጀምሮ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ገልፀው ህብረተሰቡ የማዕከሉ አባል በመሆን የአገልግሎቱን ቀጣይነት እንዲያረጋግጥ ጠይቀዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,13.573,12.438,0.508,13.573,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca9f6b74ad68,test,ሚዲያ በኢትዮጵያ የልማት ሥራዎች ውስጥ ሕዝብን በማሳወቅ፣ ውይይትን በማዳበር እና ብሔራዊ የእድገት ርምጃን በመደገፍ ቁልፍ ሚና አለው ሲሉም ገልጸዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው።,spk_e033f449811e,am,12.934,11.47,0.391,12.934,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78fcb82be904,test,በሀዋሳ ከተማ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በማጎልበት የተማሪዎች ምገባን የማስፋት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች መምሪያ ገለፀ፡፡,spk_e033f449811e,am,13.934,11.622,0.446,13.934,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b4c14ea5450,test,ከዚህ ቀደም በአማራ፣ በድሬዳዋ፣ በሀረር፣ በቤንሻንጉል ጉሙዝ እና በሶማሌ ክልሎች ተመሳሳይ መድረኮች መካሄዳቸውን አስታውሰው ተደራሽነቱን በማስፋት የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,14.694,12.495,0.64,14.694,-35.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1943fb85bbf,test,ከከተማው ነዋሪዎች መካከል አቶ መላኩ መኩሪያና አባ ጴጥሮስ አበበ ኮሌጁ ተመርቆ ለአገልግሎት በመብቃቱ ብቁ የሰው ኃይል ለማፍራት ትልቅ ድርሻ አለው ብለዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,13.213,10.797,0.847,13.213,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fff69f091e7b,test,የበጎ ፈቃድ ስራውን በበጋ ወራት ለማስቀጠል የወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀቶች ከሚያደርጉት የበጎ ፍቃድ የደም ልገሳ ባሻገር ህብረተሰቡን  በማስገንዘብ ረገድ  ያላቸውን ሚና  እንዲያጠናክሩ መድረኩ መዘጋጀቱን  ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,16.933,14.186,0.42,16.933,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29c054b1181e,test,ወይዘሮ ትርሀስ የትውልድን እጣ ፈንታ የተሻለ ለማድረግ መስራት እርካታና ደስታን የሚሰጥ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,6.574,5.857,0.36,6.574,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80aa420e813f,test,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በወቅቱ እንደገለፁት በክልሉ የመቀንጨር ችግርን ለመከላከል ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ እየተሰራ ነው።,spk_e033f449811e,am,13.334,11.847,0.365,13.334,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae95286d5a79,test,ይሁን እንጂ የኮሌጁ ግንባታ ሳይጠናቀቅ ለዓመታት መዘግየቱ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለቅሬታ ዳርጎት እንደነበር ገልፀው፣ አሁን ለምረቃ በመብቃቱ  መደሰታቸውን ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,13.014,10.579,0.66,13.014,-32.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23b4e7bb1053,test,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሕክምና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነት በማሳደግ ጤናማና አምራች ዜጋን የማፍራቱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለፁ።,spk_e033f449811e,am,12.973,11.593,0.539,12.973,-31.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0cfb708c5b8b,test,የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ዐቢይ አንደሞ (ዶ/ር) በበኩላቸው በክልሉ 20 የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች መኖራቸውን ጠቅሰዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,14.854,12.081,0.406,14.854,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df98665a07bd,test,በማህበሩ አስተባባሪነት ተማሪዎችን ከሚመግቡ ግለሰቦች መካከል ወይዘሮ ትርሀስ በርሄ፤ በምስራቅ በር የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤትን ጨምሮ በሌሎችም ተማሪዎችን እንደሚመግቡ ተናግረዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,13.934,11.902,0.435,13.934,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee286d09995b,test,የሰቆጣ ቃል ኪዳን አስተባባሪና የርዕሰ መስተዳደሩ የምግብና ስርዓተ ምግብ አማካሪ አቶ ባዘዘው ጫኔ በበኩላቸው ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ለምግብና ስርዓተ ምግብ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_e033f449811e,am,16.413,14.101,0.424,16.413,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4344340c9f41,test,የከተማ አስተዳደሩ በጎ ፈቃደኛ ወጣት ዳዊት ይደነቅ በበኩሉ እንዳለው፤ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማህበረሰቡን ማገዙ ከፈጠረለት ውስጣዊ እርካታ በተጨማሪ ማህበራዊ ሃላፊነትን ለመወጣት አስችሎታል።,spk_e033f449811e,am,13.653,11.473,0.675,13.653,-33.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_69c1f33c2d7c,test,እለቱ በሶማሌ ክልል በውይይትና ሌሎችም መርሃ ግብሮች የተከበረ ሲሆን የክልሉ ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ሙሴ አህመድ፤ በመርሃ ግብሩ ላይ በመገኘት ባደረጉት ንግግር የዲጂታል ልማት ስራዎች በክልሉ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_e033f449811e,am,18.893,16.523,0.506,18.893,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_99201a54d840,test,ሀገራዊ ምክክር እንደ ኢትዮጵያ ላሉ በጦርነትና አለመግባባት አባዜ ውስጥ ለቆዩ ሀገራት ብርሃን ፈንጣቂ ነው ያለው ደግሞ የጎፋ ዞን ወጣቶች ተወካይ በኃይሉ በልጅጌ ነው።,spk_e033f449811e,am,14.573,10.911,0.676,14.573,-34.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50245e2067bc,test,ተማሪዎች በቤተሰቦቻቸው የኢኮኖሚ አቅም ማነስ የተነሳ በትምህርታቸው ላይ የሚገጥሟቸውን ተግዳሮቶች ለማስቀረት በበጎ ፈቃደኞች አማካይነት እየተከናወነ ያለው ምገባ ውጤት እያስገኘ ነው ብለዋል፡፡,spk_e033f449811e,am,14.694,12.405,0.584,14.694,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_613f82a530f7,test,በመርሐ ግብሩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት የተገኙ ሲሆን በዲጂታል ዘርፉ የተከናወኑ ዋና ዋና ስራዎችን የሚያመላክቱ ስራዎች ለእይታ ቀርበዋል።,spk_e033f449811e,am,13.534,11.613,0.38,13.534,-32.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38ee9b1ba9ba,test,በክልሉ የምግብ ስርዓትና ስርዓተ ምግብ ምክር ቤት የ2018 በጀት አመት ዕቅድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።,spk_e033f449811e,am,10.254,9.081,0.802,10.254,-32.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d824a61c94d,test,ግጭትና አለመመግባባቶች በሚከሰቱበት ወቅት አካል ጉዳተኞች ግንባር ቀደም ተጠቂዎች እንደሚሆኑ ጠቁመው በሀገራዊ ምክክሩ የጎላ ተሳትፎ በማድረግ የአካል ጉዳተኞችን መብት ለማረጋገጥ እንሰራለን ሲሉ ገልጸዋል።,spk_e033f449811e,am,16.694,15.272,0.42,16.694,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbc0032d6b96,test,የተማሪዎች ውጤት እንዲሻሻል የወላጆች እና የመምህራን ሚና የማይተካ መሆኑን ጠቅሰው፤ ተማሪዎችም ለትምህርታቸው በቂ ጊዜ በመስጠት በፕሮግራም መመራት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_e033f449811e,am,13.534,11.781,0.609,13.534,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc081aad0b20,test,በመሆኑም የመድረኩ ተሳታፊዎች የምክክር ሂደቱን ከዳር ሆነው ከመመልከት ይልቅ የወከሉትን ህዝብ ፍላጎት ተረድተው ባለቤትነቱ እስኪረጋገጥ መስራት እንደሚገባም መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_e033f449811e,am,14.813,12.616,0.362,14.813,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_202d6d2f272b,test,ይህም በደም እጦት ምክንያት የሚሞቱ እናቶችና ዜጎችን ቁጥር ዜሮ ማድረግ እንደተቻለ ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,5.173,4.794,0.38,5.173,-32.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_62faf1b1c623,test,በተያዘው የበጋ ወራት ከ12ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞችን ለማሳተፍ ታቅዶ  እስካሁንም ከ9ሺህ 300 በላይ በጎ ፈቃደኞች አገልግሎት እየሰጡ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_e033f449811e,am,13.694,12.392,0.695,13.694,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e7afd1379a5,test,ሚኒስትር ዴኤታዋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ የትምህርት ጥራት፣ ተደራሽነት፣ ፍትሀዊነት እና ተገቢነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ሪፎርሞች ተቀርጸው ተግባራዊ እየተደረጉ ነው።,spk_e033f449811e,am,13.653,11.42,0.377,13.653,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff6afb35f63b,test,በአማራ ክልል በስርዓተ ምግብ የተቀመጡ ግቦችን በመተግበር የመቀንጨር ችግርን ለመከላከል እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት አበረታች ውጤት እየተገኘ  መሆኑን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)  አስታወቁ።,spk_e033f449811e,am,18.694,16.589,0.375,18.694,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fd73957b244,test,ከጤናው ዘርፍ ባለፈም በሌሎች መስኮች የዲጂታል አሰራርን በማስፋት ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት የመስጠትና አሰራሮችን የማዘመን ጥረት ተጠናክሮ ቀጥሏል ብለዋል።,spk_e033f449811e,am,13.133,11.65,0.377,13.133,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_006e4e6c0321,test,በፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ ስነ ስርአት ላይ ሚኒስተሯ እንደተናገሩት መንግስት በሀገሪቱ የሚገኙ ዋና ዋና የቱሪስት መዳረሻዎችን በማደስ፣ በመንከባከብና በመጠበቅ ረገድ ውጤታማ ተግባራት አከናውኗል፡፡,spk_3f2757ff7d79,am,11.454,10.735,0.355,11.454,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad7843e83f84,test,በዚህም በከተማው በሁሉም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ ወረዳዎች 114 የወጣት ስብዕና መገንቢያ ማዕከላት ተገንብተው 18 ዓይነት አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋል፡፡,spk_3f2757ff7d79,am,11.954,9.676,0.646,11.954,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0b3fc60aad0,test,በተጨማሪም ጥናቶቹ የወንጀል አይነቶችን በመለየት የህዝቡን የሰላም ባለቤትነት ለማረጋገጥና የህግ የበላይነትን ለማስከበር የሚያስችሉ መሆናቸውንም አክለዋል።,spk_3f2757ff7d79,am,8.813,8.442,0.372,8.813,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0317cc0e20eb,test,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ኮሌጁ ያከናወናቸው የጥናትና ምርምር ውጤቶች የስልጠና ስርዓቱን አካሄድ ለማሻሻል፣ የፍትህ አገልግሎትና የወንጀል መከላከል ስራን ውጤታማ ለማድረግ ወሳኝ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_3f2757ff7d79,am,11.053,10.375,0.375,11.053,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f10950672b25,test,የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሌጅ ዋና ዳይሬክተር ረዳት ኮሚሽነር ጎሳዬ ከበደ በበኩላቸው በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ኮሌጁ 22 የጥናትና ምርምር ስራዎችን ማከናወኑን ተናግረዋል።,spk_3f2757ff7d79,am,9.733,8.564,0.376,9.733,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c92339a43bf2,test,በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አራት ወጣት ስብዕና መገንቢያ ማዕከል ተጠቃሚ የሆነው ወጣት ዘሪሁን ጥላሁን በማዕከሉ መፅሐፍትን በማንበብ ጊዜውን እያሳለፈ መሆኑን ተናግሯል፡፡,spk_3f2757ff7d79,am,9.174,8.828,0.346,9.174,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5abf38e02b71,test,በተለይ የሰለጠነ የፀጥታ ኃይልን በማብቃት የሰው ሀብት ልማት ስራን ከማከናወን ጎን ለጎን የወንጀል መከላከልና የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የጥናትና ምርምር ስራዎችን እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_3f2757ff7d79,am,11.213,10.396,0.368,11.213,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cf64e6682df,test,በዚህም  የጣና ሃይቅን ጨምሮ ሌሎች የውሃ አካላትን ከብክለት ለመጠበቅ  በሚደረገው ጥረት  የ‘’ጽዱ ኢትዮጵያ’’ ኢኒሼቲቭ  ማገዙን አስረድተዋል።,spk_4305fd5c2636,am,12.534,11.216,0.438,12.534,-33.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_dfdfee22e214,test,በክልሉ በዓለም ቅርስነት የተመዘገበው የጢያ ዓለም አቀፍ መካነ ቅርስ በ3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር የማስፋፊያ ፕሮጀክት ግንባታ እንደሚከናወንለት ጠቁመዋል፡፡,spk_4305fd5c2636,am,13.834,12.004,0.0,13.834,-32.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_97bb0f9edd14,test,በቅንነት በታማኝነትና በዕውቀት ያስተዳድራሉ ብለው ላመኑባቸው ዑለማዎች ድምፅ መስጠታቸውን የገለጹት ደግሞ የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ጀውሃር ሙሀመድ ናቸው፡፡,spk_4305fd5c2636,am,15.114,14.483,0.0,15.114,-32.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7ed71361b098,test,የግንባታ ሥራው ሆቴል፣ የተለያዩ የመዝናኛ ስፍራዎችን እንዲሁም የግብይት ማዕከላትንና የመሰብሰቢያ አዳራሾችን አካቶ እንደሚከናውንም ተናግረዋል።,spk_4305fd5c2636,am,11.313,11.313,0.0,11.313,-31.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f82a2eb77121,test,የምስራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙስጠፋ ሀሰን፤ የጢያ ዓለም አቀፍ መካነ ቅርስ በሀገሪቱ ከሚገኙና በዓለም ቅርስነት ከተመዘገቡ የቱሪስት መዳረሻዎች እንዱና ዘመን ተሻጋሪ ታሪካዊ ቅርስ ነው ብለዋል፡፡,spk_4305fd5c2636,am,18.154,17.574,0.0,18.154,-30.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_98e214e0a26c,test,በመድረኩ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና በጎ ፈቃደኞች ተሳትፈዋል።,spk_4305fd5c2636,am,7.074,7.074,0.0,7.074,-28.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_08cd2d1336b5,test,አርቲስት ደበበ እሸቱ /ጋሽ ደቤ/ በኢትዮጵያ ዘመናዊ የኪነ ጥበብ ታሪክ ታላቅ ዐሻራ ያኖረ አርቲስት እንደነበር ተገልጿል።,spk_4305fd5c2636,am,10.694,9.564,0.0,10.694,-29.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0fb412f11618,test,የታላቁ አርቲስት ደበበ እሸቱ የቀብር ሥነ ስርዓት ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ይፈጸማል።,spk_4305fd5c2636,am,11.633,10.853,0.416,11.633,-29.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_df0dd17a2500,test,የሃይማኖት አባቶች በተከታዮቻቸው ዘንድ ያላቸውን ተሰሚነትና ተቀባይነት በመጠቀም አለመግባባቶች በውይይት ብቻ መፍትሔ እንዲያገኙና የሀገርን ቀጣይነት የሚያረጋግጥ ዘላቂ ሰላም ማምጣት ላይ በጋራ እንሰራለን ብለዋል።,spk_c46ff425271d,am,17.654,14.884,0.512,17.654,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70e97fc75619,test,ልጆችን  በተሟላ የመዝናኛ ቦታ ማዝናናት አዕምሯቸው ለትምህርት ዝግጁ እንዲሆንና የተለያዩ ትምህርታዊ ልምዶች እንዲቀስሙ የሚያግዝ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_c46ff425271d,am,10.254,8.632,0.0,10.254,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8fdf01f7cc8,test,ኢትዮ ቴሌኮም በዚህ የሽልማት መርሃ-ግብር ከዚህ ቀደም አራት የኤሌክትሪክ መኪኖችን እንዲሁም 13 ባለሶስት እግር ተሽከርካሪዎችን ለባለ ዕድለኛ ደንበኞቹ ማስረከቡን ገልጿል፡፡,spk_c46ff425271d,am,11.614,10.809,0.0,11.614,-21.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_393345426a8c,test,በዚህ ረገድ ጠቅላይ መምሪያው ብቁ የሰው ኃይል ማፍራትን ጨምሮ በቴክኖሎጂ ራሱን በማደራጀት እያደረገ ያለው ጥረት የሚደነቅና ተጠናክሮ የሚቀጥል እንደሆነ አረጋግጠዋል።,spk_c46ff425271d,am,11.493,10.325,0.0,11.493,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aaf5a379cbf1,test,በአዲስ አበባ የህዝብ መዝናኛ ቦታዎች አስተዳደር ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ነፃነት ዳባ ከተማዋን ለነዋሪዎችና ለእንግዶች ውብ፣ ሳቢና ምቹ ለማድረግ የሚያስችሉ መሰረተ ልማቶች እየተገነቡ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡,spk_c46ff425271d,am,15.493,13.831,0.326,15.493,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d02a8e69dd0,test,"ወጣቶች የዛሬ ዓመት ለመገናኘት ቀጠሮ ይዘው በተለያዩበት ቤት በመሰባሰብ በዓሉን ማክበር በአካባቢው የተለመደ ነው። ወጣቶቹ ወደሚሰባሰቡበት ቤት ሲመጡ ከባቄላ ጋር ተደባልቆ የተዘጋጀ ቆሎ ከየቤታቸው በጉራጊኛ ""ሟነ"" ተብሎ በሚጠራና ከጨርቅ በሚዘጋጅ ከረጢት ይዘው ይመጣሉ። ዕለቱም የልጆች ቆሎ ቀን ይባላል።",spk_c46ff425271d,am,23.014,20.433,0.0,23.014,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71fe6cd43052,test,ያየህይራድ በጥልቅ አንባቢነቱና ከቤተሰብ የወረሰውን የኢትዮጵያ አፍቃሪነቱን በጥበብ ስራዎቹ የገለጠ ድንቅ ባለሙያ እንደሆነ ገልፀዋል።,spk_c46ff425271d,am,9.373,8.574,0.0,9.373,-24.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af458dadf1cc,test,"ኮሚሽኑ ""ለስኬታማ ሀገራዊ ምክክር የሃይማኖት ምሁራን ሚና"" በሚል መሪ ሀሳብ ከተለያዩ ሃይማኖት ተቋማት ምሁራን ጋር በአዲስ አበባ ውይይት እያደረገ ነው።",spk_c46ff425271d,am,12.293,8.979,0.924,12.293,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_3ca16e51c66d,test,የገና በዓል በጉራጌዎች ዘንድ ከሃይማኖታዊ ይዘቱ በተጨማሪ ያለው ባህላዊ አንድምታ የተለየ ያደርገዋል። ገና በጉራጌዎች ዘንድ የልጆችና የወጣቶች ልዩ የደስታና የነፃነት ማንፀባረቂያም ነው። በዚህም ከሃይማኖታዊ መገለጫው ባለፈ ገና በጉራጌዎች ዘንድ ያለምንም እምነት ገደብ በጉጉት ይጠበቃል።,spk_c46ff425271d,am,19.733,17.022,0.304,19.733,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4f0ee923fe6,test,ተማሪ ኤልሻዳይ ታምሩ በበኩሏ እረፍት ስትሆን ወደ ፓርኩ በመምጣት ራሷን እንደምታዝናና ተናግራ ፓርኩ የያዛቸው መጫወቻዎች በውስጣቸው ትምህርት ያዘሉ መሆናቸውን ጠቅሳለች።,spk_c46ff425271d,am,12.174,11.396,0.0,12.174,-22.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_693f30b5f9ad,test,"የገና መጫወቻ ቆልማማ እንጨት በጉራጊኛ ""ድቤ"" ሲባል እንደ ኳስ ሚመታውና ከአስታ ግንድ ስር ተጠርቦ የሚዘጋጀው ሩር ""ቁየ"" ወይም ""አንቃት"" ተብሎ ይጠራል። አሁን አሁን ግን ሩሩን ወይም ""ቁየው""ን በቃጫ ኳስ ጠፍሮ በማበጀት መጫወት እየተለመደ መጥቷል። የገና ጨዋታውም በበዓሉ ዋዜማ ቀን ከሰአት በኋላ ማታ ደግሞ በጨረቃ ጭምር ይካሄዳል።",spk_c46ff425271d,am,27.494,24.406,0.345,27.494,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c697f80be9c9,test,ከዚያም ወደ ውጭ በመውጣት በመስክ ላይ ቀኑ ሙሉ የገና ጨዋታን ሲጫወቱ ይውላሉ። ደስታው ልዩ ነው። የገና ጨዋታ ላይ ጥበብ ሞገሷን ታገኛለች።,spk_c46ff425271d,am,10.573,9.001,0.0,10.573,-23.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00bfc058cb57,test,እንደአንድ ባለድርሻ አካል በምክክር ሂደቱ በመከባበር፣ በመደማመጥና ርህራሄ በተሞላበት መንፈስ በመመካከር፤ በሌላ በኩል ሌሎች የምክክሩ ተሳታፊዎች በዚሁ መንፈስ በምክክሩ ሂደት ላይ እንዲሳተፉና ወደ መግባባት እንዲመጡ ምሁራዊና አባታዊ ሚናቸውን እንዲወጡ ነው የጠየቁት።,spk_c46ff425271d,am,19.413,18.019,0.313,19.413,-23.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70081a75851b,test,• ለጥርስና ተያያዥ ህመም አጋላጭ ምክንያቶች በርካታ መሆናቸውን ያነሱት ዶክተር ካሰች፤ ከእነዚህ መካከል፡- የጥርስ ባክቴሪያ፣ የተመጣጠነ አመጋገብ አለመኖር (ጣፋጭ ምግቦችን ማዘውተር)፣ በትጋት የአፍ ንጽህናን አለመጠበቅ፣ ሲጋራ ማጨስ፣ አልኮል መጠጣት፣ ጫት መቃም እና አደጋዎች ጥቂቶቹ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_c46ff425271d,am,21.174,19.678,0.0,21.174,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b34e023c8601,test,ኩባንያው በቀጣይም ደንበኞቹን ተሸላሚ የሚያደርገውን ቴሌ ፕለይ የተሰኘ የሽልማት መርሐ ግብሩን እንደሚያስቀጥልም ተገልጿል።,spk_c46ff425271d,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-21.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00dac2b9d261,test,የነጻ ሕክምናው ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል አቶ ተሾመ እሸቴ በሰጡት አስተያየት ለዓመታት የዓይን ብርሃናቸውን በማጣታቸው ተቸግረው ቆይተዋል።,spk_aa3b57c89431,am,8.694,8.115,0.579,8.694,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_873df0a8c20e,test,ረቂቅ ፖሊሲው በተለይም አካል ጉዳተኞች በየወቅቱ ሲያቀርቡት የነበረውን የትምህርት፣ የጤና እና ሌሎች ጥያቄዎች ምላሽ የሚሰጥ ነው ብለዋል።,spk_aa3b57c89431,am,9.414,8.071,0.538,9.414,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2896e986ac86,test,በተያዘው አዲስ ዓመትም በሀገሪቱ የተሻሻሉ የወንጀልና የፍታብሔር ህጎች በቴክኖሎጂ እንዲደገፉ የማድረግ ስራም እንደዚሁ ትኩረት የሚሰጠው መሆኑን አንስተዋል።,spk_aa3b57c89431,am,10.813,9.456,0.321,10.813,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27aafe4048c4,test,በ2017 ዓ.ም አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እውቅናና ሽልማት ተሰጠ።,spk_aa3b57c89431,am,7.973,7.253,0.721,7.973,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f155e57e1bc2,test,ህብረተሰቡ ራሱንና ቤተሰቡን ካልታሰበ ድንገተኛ ወጪ ለመጠበቅ የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል መሆን እንዳለበትም ነው ያስገነዘቡት፡፡,spk_aa3b57c89431,am,8.293,7.445,0.848,8.293,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1145d7f57b2d,test,በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ደግሞ ወጪውን ከተማ አስተዳደሩ እንደሚሸፍን ጠቁመዋል።,spk_aa3b57c89431,am,7.013,6.286,0.727,7.013,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9786735601bb,test,በጤና ጣቢያና በሆስፒታሎች ከ2 ነጥብ 83 ሚሊዮን በላይ አባላትና ቤተሰቦቻቸው ከቀላል እስከ ከፍተኛ የህክምና አገልግሎቶችን ማግኘታቸውን ተናግረዋል።,spk_aa3b57c89431,am,10.854,9.393,0.62,10.854,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd19f8e463e7,test,የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶቹን መርቀው ስራ ያስጀመሩት የጨፌ ኦሮሚያ ምክትል አፈ-ጉባዔ ኤልያስ ዑመታ እንዳሉት የኦሮሚያ ልማት ማህበር በክልሉ በተለያዩ ዞኖች በሚያከናውነው የልማት ስራ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ እያደረገ ነው።,spk_aa3b57c89431,am,15.293,13.445,0.665,15.293,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3190065d4f5b,test,የህዳሴ ግድቡ ግንባታ መጠናቀቅ ለኢትዮጵያውያን የዘመናት ቁጭት መልስ የሚሰጥና ወደ ከፍታዋ የሚመልስ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ የሚከፍት መሆኑንም አንስተዋል።,spk_aa3b57c89431,am,9.893,8.672,0.67,9.893,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9643c5bd8a32,test,የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አንድነትና አብሮነት ያረፈበት የጋራ አሻራ መሆኑንም ነው የገለፁት።,spk_aa3b57c89431,am,7.494,7.168,0.0,7.494,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a3b07dff3f8,test,ግድቡ አጋጥመውት የነበሩ ችግሮችን በጠንካራ አመራርና በህዝቦች የተባበረ ክንድ ማጠናቀቅ የትውልዱ ትልቅ ታሪክ ነው ብለዋል።,spk_aa3b57c89431,am,8.334,7.52,0.36,8.334,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7519e270418d,test,ሪጅኑ በተያዘው የበጀት ዓመት የደንበኞችን ፍላጎት ለማርካትና አገልግሎቱን ለማስፋት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሩ ገልፀዋል።,spk_aa3b57c89431,am,11.454,9.288,0.57,11.454,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_843280a8f397,test,መክፈል የሚችሉ የህብረተሰብ ክፍሎች አቅማቸውን ባገናዘበ ዓመታዊ መዋጮ በመክፈል የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አባል እንደሚሆኑ ተናግረዋል።,spk_aa3b57c89431,am,9.774,8.556,0.564,9.774,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24def0c7adc7,test,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ2018 የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_aa3b57c89431,am,7.814,6.714,0.321,7.814,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d544996ea7d,test,በአፋር ክልል ለሚከሰቱ አደጋዎች ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚያስችል አቅም እየተፈጠረ መሆኑን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።,spk_aa3b57c89431,am,9.653,7.967,1.053,9.653,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_291f6db15434,test,ከዚህ ውስጥም የዜጎች ዋስትንና ለማረጋገጥ የፍትሕ ስርዓቱን ለማዘመን የጀመራቸውን ተግባራት አጠናክሮ ይቀጥላል  ነው ያሉት።,spk_aa3b57c89431,am,7.373,6.561,0.496,7.373,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bfcee0e34699,test,የአፋር ክልል የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ምክትል ኮሚሸነር አቶ አካደር ኢብራሂም እንዳሉት፤ በክልሉ ለሚከሰቱ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል አቅሞች ተፈጥረዋል።,spk_aa3b57c89431,am,12.854,11.214,0.564,12.854,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_34b0cde49d9d,test,የአካል ጉዳተኞች ጉዳይ ለመንግስት ብቻ የሚተው አይደለም የሚሉት ሚኒስትር ዴኤታዋ፤ የሚወጡ ሕጎችና ደንቦች ተግባራዊና ስኬታማ ለማድረግ የሁሉም አካላት ርብርብ ያስፈልጋል ነው ያሉት።,spk_aa3b57c89431,am,11.334,10.551,0.422,11.334,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_790d3d896463,test,አደጋ ሲከሰት በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት ከሚያስችሉ ዝግጅቶች መካከል አንዱ የእርሻ ስራን ማስፋፋት እንደሆነ ጠቅሰው፤ በዚህም 1 ሺ 802 ሄክታር መሬት በተለያየ ዘር ተሸፍኖ እየለማ እንደሚገኝ ገልፀዋል።,spk_aa3b57c89431,am,14.653,13.187,0.662,14.653,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_298dfd0fd7ea,test,አዲሱ ዓመት ሰላም የሚጸናበት እና የተጀመሩ የልማት ሥራዎች በስኬት የሚጠናቀቁበት እንደሚሆን የመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሐመድ ገለጹ፡፡,spk_aa3b57c89431,am,9.334,8.47,0.449,9.334,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4309f32b04d7,test,የመማር ማስተማር ሥርዓቱን ምቹ የማድረግና የትምህርት ግብዓቶችን የማሟላት ሥራ በስፋት ሲሠራ መቆየቱን ገልጸው፤ በዚህም የተማሪዎች ውጤት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ እና እያደገ መምጣቱን አመልክተዋል።,spk_aa3b57c89431,am,12.094,11.155,0.331,12.094,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d004241e48c2,test,በዚህም ባለፈው ዓመት በተሰሩ ስራዎች አመርቂ ውጤት መመዝገቡን በማንሳት፥ በመዲናዋ በ2017 ዓ.ም ከ2 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_aa3b57c89431,am,12.934,11.492,0.597,12.934,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1716dd91ad2b,test,6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል።,spk_aa3b57c89431,am,7.534,6.779,0.419,7.534,-31.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ade902d4631,test,የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) በወቅቱ ህዳሴ ግድብ የተለያዩ ውጣ ውረዶችን አልፎ ለፍፃሜ መድረሱ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ኩራትና ደስታ ነው ብለዋል።,spk_aa3b57c89431,am,12.854,12.016,0.0,12.854,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e54950902f0a,test,የኦሮሚያ ልማት ማህበር በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ቀርሳ ወረዳ ከ72 ሚሊዮን ብር በላይ ያስገነባውን የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለአገልግሎት እንዲበቃ አደረገ።,spk_aa3b57c89431,am,9.813,8.584,0.553,9.813,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b231c6773d0,test,በዚህም የ108 ኪሎ ሜትር መካከለኛና ዝቅተኛ ኃይል ተሸካሚ መስመር ዝርጋታ፣ የ119 ትራንስፎርመሮች ተከላና የ55 ኪሎ ሜትር የእንጨት ምሰሶዎች በኮንክሪት የመተካት ሰራዎች መከናወናቸውን አስረድተዋል።,spk_aa3b57c89431,am,16.773,13.962,1.199,16.773,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1282e36994e,test,ለዚህም መንግስትና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት፣ አጠቃላይ ህብረተሰቡ እና የዘርፉ ምሁራን በጋራ መስራት ይጠበቅብናል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_11e7c856a1f8,am,9.094,7.58,0.518,9.094,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f1f837da4b84,test,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ወጣቶች ለሰላም፣ አንድነት፣ አብሮነት፣ ለሀገር ብልፅግና ወሳኝ ሚና አላቸው፡፡,spk_11e7c856a1f8,am,13.893,10.561,0.577,13.893,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba9a17366860,test,የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የአረንጓዴ አሻራ ልማት ሥራዎችን ለማጠናከር፣ አቅመ ደካማ ወገኖችን ለማገዝና መሰል የልማት ሥራዎችን ለማከናወን ጠቀሜታው የጎላ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_11e7c856a1f8,am,12.493,10.808,0.0,12.493,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e276ed53a9e,test,ለዘላቂ ልማትና ኢኮኖሚያዊ እድገት የወጣቶች ሚና ወሳኝ መሆኑን በማንሳት፤ ወጣቶች ልማት ላይ በስፋት እንዲሳተፉ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_11e7c856a1f8,am,10.614,9.074,0.422,10.614,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f76cd1dbd7df,test,አንድነቷ የፀና፣ የበለፀገችና ህብረብሄራዊ ኢትዮጵያን ለመገንባት ወጣቶች ያላቸውን አቅም በመጠቀም ሚናቸውን እንዲወጡም ጠይቀዋል፡፡,spk_11e7c856a1f8,am,11.934,8.878,0.456,11.934,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9425efd0d752,test,የህዝብን ሀብት የሚመዘብሩና አገልግሎትን የሚያጓትቱ አካላትን ጸንተን እንታገላለን ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ህዝቡም ሌቦችን በመከላከልና በማጋለጥ ተባባሪነቱን እንዲያጠናክር ጠይቀዋል።,spk_11e7c856a1f8,am,15.507,13.405,0.529,15.507,-26.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd53af2d6a7f,test,በመሆኑም እነዚህን ሀብቶች በጥናትና ምርምር በማገዝ በማሳደግና በመጠበቅ የትውልዱ እሴትና የሀገር ሀብት አድርጎ ማዝለቅ ይገባል ብለዋል።,spk_11e7c856a1f8,am,12.293,10.019,0.488,12.293,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_26766b5f072e,test,የወላይታን ባህል፣ ቋንቋና ጥልቅ እሴቶች ይበልጥ በማስተዋወቅ ለትውልድ ለማስተላለፍ የሚደረገው ጥረት ጥሩ ጅምር መሆኑን አስተያየት ሰጪዎቹ አንስተዋል።,spk_11e7c856a1f8,am,12.493,9.667,0.538,12.493,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5014f8cc2834,test,የጠቅላይ ሚኒስትሩ የወጣቶች እና ስፖርት አማካሪ ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ በበኩላቸው፤ ወጣቶች ግንባር ቀደም የሰላም ዘብ የመሆን ሀገራዊ ኃላፊነት አለባቸው ብለዋል።,spk_11e7c856a1f8,am,13.174,11.027,0.0,13.174,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_be52d39e3e1a,test,የኢትዮጵያ ወጣቶች ውይይት ለሰላም ማህበር ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወጣት ኢንጂነር ጫላ አሰፋ፤ ሰላም እያንዳንዳችን የምንገነባው የጋራ ህንፃ መሆኑን ገልጿል።,spk_11e7c856a1f8,am,14.653,10.686,0.422,14.653,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_36f538a75b33,test,የአምቦ ከተማ በጎ ፈቃደኞች ክረምቱን ተከትሎ ሊያጋጥም የሚችል የትራፊክ አደጋን ለመከላከል የበኩላቸውን ድርሻ እየተወጡ መሆናቸውን ገለጹ።,spk_547a8338e286,am,7.734,7.407,0.326,7.734,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6b491c3f692,test,ከሌሎች ጓደኞቹ ጋር በክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ ማከናወናቸውን አስታውሶ፣ በተያዘው የበጋ ወቅትም በአገልግሎቱ ተሳትፎውን በማጠናከር አቅመ ደካሞችን ለማገዝ ዝግጁ መሆኑን ተናግሯል።,spk_547a8338e286,am,10.653,10.306,0.0,10.653,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_95814a7da20d,test,በቀጣይም የዳኝነት አገልግሎቱንና የመረጃ አያያዙን ለማዘመን የዌብ ሳይትና የቪዲዮ ኮንፈረንስ እንዲሁም ሌሎች አገልግሎቶችን ወደ ሥራ ለማስገባት የሚያስችሉ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_547a8338e286,am,12.014,10.62,0.636,12.014,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bb9578b69fff,test,የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በስድስተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አምስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ መንግሥት ባለፉት ዓመታት የቱሪዝም ዘርፉን ለማሳደግ ትኩረት በመስጠት አዝጋሚ የነበረውን ጉዞ ወደ ጉልህ የእድገት አንቀሳቃሽ ሞተር መለወጥ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_547a8338e286,am,18.413,17.657,0.41,18.413,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_252834c9be96,test,ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው 20 ዘመናዊ ተገጣጣሚ ቤቶችን ያስገነቡት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በኬኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከድሬዳዋ አስተዳደር ጋር በመተባበር እንደሆነ በመርሃ ግብሩ ተገልጿል።,spk_547a8338e286,am,12.094,11.374,0.72,12.094,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_338a4e8ee063,test,በጥናትና ምርምር በመደገፍ ወደ ምርት ማስገባት እንደሚገባ ገልጸው፥ ኢንስቲቲዩቱ የምርምር ውጤቶች እና እውቀቶች ወደ ምርት እንዲገቡ የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አመላክተዋል።,spk_547a8338e286,am,11.053,10.317,0.4,11.053,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d31d79f34067,test,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በበጋ ወራት በሚከናወን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ188 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የክልሉ ሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።,spk_547a8338e286,am,10.254,9.58,0.317,10.254,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4945d81dea3a,test,ፈቱዲን ጀማል የማሸነፊያ ጎሎቹን ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_547a8338e286,am,3.413,3.413,0.0,3.413,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c749b20170f,test,ወቅቱ ክረምት ከመሆኑ ጋር ተያይዞም እግረኞች ለትራፊክ አደጋ እንዳይጋለጡ ከከተማው ትራንስፖርት ጽህፈት ቤት ሰራተኞች ጋር በመተባበር የመንገድ ደህንነትን ለማሳለጥ እየሰራ መሆኑን ነው የገለጸው።,spk_547a8338e286,am,10.133,9.775,0.0,10.133,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_20b38388dbc9,test,ሌላው የጉባዔው ተሳታፊ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አቡበከር አዶሽ እንዳሉት ለትምህርት ጥራት እና ተደራሽነት የተጀመሩ የለውጥ ስራዎችን ለማሳካት  ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ የተሻለ ስራ ተሰርቷል።,spk_547a8338e286,am,12.254,11.609,0.0,12.254,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b7f3196d1bc,test,ይሁን እንጂ ከግብዓት አንጻር አሁንም አብዛኛው ከውጭ የሚገባ መሆኑን ጠቅሰው፥ ይህን ለማስተካከል ለመድሃኒት ግብአት የሚውሉ በርካታ ጸጋዎችን ወደ ጥቅም መቀየር እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_547a8338e286,am,10.094,9.344,0.376,10.094,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0fe1b7742d0e,test,በመንግስት እና በህዝብ ሀብት ላይ ከሙስና ጋር በተያያዝ 179 መዝገቦች ቀርበው 149ኙ ውሳኔ ማግኘታቸውንም ጠቁመዋል።,spk_547a8338e286,am,8.334,7.838,0.495,8.334,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e5c2757e9791,test,የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ትምህርት ቤቶቹን ለመማር ማስተማር ስራ ምቹ ከማድረግ ባለፈ የትምህርት መሣሪያዎችን የማሟላትና የመምህራንን አቅም ማጎልበት ላይ በተጠናከረ ሁኔታ እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_547a8338e286,am,11.973,10.722,0.49,11.973,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f71b4d6bb12a,test,ይህም የፌደራል መንግስት ዜጎች ሰብዓዊ ጉዳት እንዳይደርስባቸው ያለውን ጠንካራ አቋም በተግባር የሚያረጋግጥ መሆኑንም ነው ያብራሩት።,spk_547a8338e286,am,9.414,8.903,0.51,9.414,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef0c8b696dd5,test,ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የስብሰባ ማዕከል አለመኖር ፈታኝ እንደነበር ያስታወሱት ሚኒስትር ዴኤታው፤ የአዲስ ኮንቬንሽናል ማዕከል እውን መሆን ትልቅ ለውጥ በማምጣት ለኮንፈረንስ ቱሪዝም መበራከት ወሳኝ ሚና ተጫውቷል ብለዋል።,spk_547a8338e286,am,12.293,11.128,0.425,12.293,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_19534834f231,test,ቡድኑ ይህ አልበቃ ብሎት ለእያንዳንዱ ድጋፍ ፈላጊ ዜጋ ከሚሰጥ የፍጆታ ድርሻ ላይ መዋጮ እንደሚሰበስብም ነው የተናገሩት።,spk_547a8338e286,am,8.213,7.866,0.0,8.213,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d9c6a799089b,test,በየዓመቱ የሚከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የህዝብን ማህበራዊ ትስስር በማጎልበት የጋራ ትርክትን ለመገንባትና አንድነትን ለማጠናከር እያገዘ መሆኑን ገልጸው፣ በቀጣይም ይህን ተግባር አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ አመልክተዋል።,spk_547a8338e286,am,13.133,12.159,0.417,13.133,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f86e1d0ae978,test,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አመራር አባላት ከኢትዮጵያ አካል ጉዳተኛ ሴቶች ብሔራዊ ማህበር ጋር በመሆን የ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን ከሴት አካል ጉዳተኞች ጋር አክብረዋል።,spk_687855f16e54,am,14.334,12.863,0.348,14.334,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f58cd81adeb,test,በዛሬው ዕለት የተደረገው የበዓል ምገባም ደስታን እንደፈጠረላቸው እና ይህንን ላደረጉ አካላትም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_687855f16e54,am,8.813,7.828,0.328,8.813,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c270ee0f26f5,test,ማህበሩ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ እስካሁን ድረስ የሴት አካል ጉዳተኞች ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ እየሠራ እንደሚገኝም ጠቅሰዋል።,spk_687855f16e54,am,11.094,10.162,0.62,11.094,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0959da26f10,test,በማዕድ ማጋራት፣ በጤና መድሕን አገልግሎትና በሌሎችም የበጎ አድራጎት ተግባራት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ወገኖች ማሕበሩ  ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝና አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አብራርተዋል።,spk_d842ae3cf315,am,11.633,9.182,0.0,11.633,-40.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f70265b3cf67,test,•  ሕክምናው እንደ ዕጢው ዓይነት እና የህመም ደረጃ እንደሚወሰን አስገንዝበዋል። በመሆኑም የመድኃኒት (Chemotherapy)፣ የጨረር እና የቀዶ ጥገና ሕክምናዎች እንደ ሁኔታው እንደሚሰጡ አብራርተዋል።,spk_d842ae3cf315,am,11.034,7.095,0.0,11.034,-42.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee94bfaef42b,test,ለሶስት ቀናት በሚካሄደው ሲምፖዚየም ከትምህርት ቢሮው፣ ከመምህራን ማህበርና ከክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የዘርፉ አመራሮች፣ ባለሙያዎችና ተመራማሪዎች እየተሳተፉ ነው,spk_d842ae3cf315,am,11.354,8.906,0.0,11.354,-40.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c37cb436fc4,test,በተለይ በባህላዊ የሰላም እሴቶች ግጭትን ቀድሞ ከመከላከል ባለፈ ተከስቶ ሲገኝም የጋራ አሸናፊነትን ባረጋገጠ መልኩ መቋጨቱ ለዘላቂ የሰላም ግንባታ ተመራጭ ነው ብለዋል።,spk_d842ae3cf315,am,11.594,8.957,0.0,11.594,-40.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ce61a9c5dc0,test,በመድረኩ የተገኙት ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የክልሉ መንግስት በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዘርፎች አካታች ማህበረሰብ ለመገንባት እየሰራ ነው።,spk_d842ae3cf315,am,10.313,6.564,0.0,10.313,-42.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42eb26ee2dc6,test,በምረቃ ስነ ስርአቱ ላይ የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ፣ የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ሃይሉ ጀልዴ፣ የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ የስራ ሃላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ ሃደ ሲንቄዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_d842ae3cf315,am,12.633,10.03,0.0,12.633,-41.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a35fd0d012d,test,በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተጠቃሚ ከሆኑ ዘርፎች መካከል ቱሪዝም አንዱ መሆኑን አንስተዋል።,spk_7b598b2959f4,am,6.253,5.292,0.0,6.253,-18.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c303fe0f5c9a,test,"በጎንደር ለዘንድሮው የጥምቀት በዓል ""አንድ እንግዳ ለአንድ ቤተሰብ"" በሚል መርህ ከ2 ሚሊዮን በላይ የውጭና የሀገር ውስጥ እንግዶችን ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ገለጹ።",spk_7b598b2959f4,am,16.613,14.534,0.0,16.613,-18.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b3a96f9ec813,test,አረንጓዴ አሻራ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎችን እየፈጠረልን ነው ሲሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ገለጹ።,spk_7b598b2959f4,am,7.614,5.96,0.0,7.614,-18.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_823a8dfe42ed,test,"የኦሮሞ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት 18ኛውን የጥናትና ምርምር ጉባዔ ""በእሴታችን ትውልድን እንገንባ"" በሚል መሪ ሃሳብ በኦሮሞ ባህል ማዕከል እያካሄደ ነው።",spk_7b598b2959f4,am,11.133,9.62,0.0,11.133,-18.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b9d9bc979653,test,ከኦሮሚያ ክልል በመምጣት በሲምፖዝየሙ የተሳተፉት  ሀደ ስንቄ ሸምሲያ ጉመህ በበኩላቸው፤  የመደመር መንግስት የአብሮነት እሴትን በማጉላት  እንደ ሀገር ተጨባጭ ለውጥ  ማምጣት እንደሚቻል ማሳየቱን ጠቁመዋል።,spk_ddfbe9a693b8,am,13.493,13.066,0.0,13.493,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d84ad74f35ed,test,የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ ታረቀኝ ወርቅነህ በበኩላቸው፤ የኢሬቻ በዓል እሴቶችን ለሀገር ማንሠራራትና ሁለንተናዊ ብልጽግና ማዋል ይግባል ብለዋል።,spk_ddfbe9a693b8,am,13.334,10.736,0.58,13.334,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7ee86d568d0,test,20ኛውን የብሄሮች፣ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀንን በማስመልከት የተዘጋጀ ሲምፖዝየም በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል፡፡,spk_ddfbe9a693b8,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25f364d280df,test,የሮቤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ተወካይ  ፈይሴ አለሙ በበኩላቸው፤  ባንኩ ለማሕበረሰቡ ከሚሰጠው የፋይናንስ አገልግሎት በተጓዳኝ ለአቅመ ደካሞችና አካል ጉዳተኞች ያደረገው ድጋፍ ለሌሎችም ተቋማት በአርአያነት የሚወሰድ ነው ብለዋል።,spk_ddfbe9a693b8,am,16.053,15.004,0.0,16.053,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_757e2c835981,test,ዲስትሪክቱ ለእነዚህ ወገኖች  በነፍስ ወከፍ  አምስት ሊትር ዘይት፣ 25  ኪሎ ግራም የዳቦ ዱቄትና 1ሺህ 300  ብር  በጥሬ ገንዘብ  ደጋፍ መደረጉን የዲስትሪክቱ ኃላፊ  ሙዲን ገመዳ በርክክቡ ሥነ-ሥርዓት ላይ ገልጸዋል።,spk_ddfbe9a693b8,am,14.454,13.705,0.748,14.454,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53395f23bd77,test,በተጨማሪም ለግዛት አስተዳዳሪነትና ለከንቲባነት እንዲሁም ማዘጋጃ ቤታዊ (City council) እና አውራጃ (County) ምርጫ ለሚወዳደሩ 13 እጩዎች ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል።,spk_d54b9d03a641,am,12.493,10.673,1.157,12.493,-29.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_162b78407e61,test,በተለያዩ የትምህርት መስኮች የተመረቃችሁ ተማሪዎች ለሀገር እና ለህዝብ የሚጠቅሙ አሻራዎችን ለማኖር መዘጋጀት አለባችሁ ሲሉ የአለም የምግብ ዋስትና ሎሬት እና የሳይንስ አዋርድ ተሸላሚው ፕሮፌሰር ገቢሳ ኤጄታ ገለጹ።,spk_abd4140652d1,am,18.194,16.313,0.0,18.194,-30.2,male,18-24,other,16000,4,0 clip_09287ab6fa02,test,የማገዶ ቆጣቢ ምድጃ ስርጭቱ የደን ጭፍጨፋን ለመቀነስ፣ የእናቶችን ጤና ለመጠበቅና ለእንጨት ለቀማ የሚያውሉትን ጊዜና ጉልበት ለሌሎች የልማት ስራዎች ለማዋል የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_9890aadb9e8f,am,10.254,9.944,0.0,10.254,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e73e14b382d7,test,እንደ ምክትል ፕሬዝዳንቱ ገለፃ ዩኒቨርስቲው ከመማር ማስተማር ስራው በተጨማሪም ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምሮችን እንዲሁም የማህበረሰቡን ማህበራዊ ችግሮች የማቃለል ተልዕኮውን አጠናክሮ ቀጥሏል ።,spk_39933ecbaf84,am,13.793,12.631,0.598,13.793,-40.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9479a20fe736,test,በዩኒቨርስቲው የኢ-ለርኒግ' ስራን ለማቀላጠፍ  ዘመናዊ የዲጂታል ስቱዲዮ ገንብቶ ወደ ስራ ማስገባቱን እና ዘመናዊ የሪፈራልና የማስተማሪያ ሆስፒታል በከፊል አገልግሎት ማስጀመሩ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ወሳኝ ድርሻ እያበረከተ መሆኑን አክለዋል።,spk_39933ecbaf84,am,19.314,16.783,0.462,19.314,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0e7ceeadcf81,test,በቀጣይም በእንስሳትና በሰው ጤና እንዲሁም በአካባቢ ጥበቃ ላይ የዓለም ጤና ድርጅት መርህን በመከተል ትብብርን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ አስገንዝበዋል።,spk_4320f4c9aff6,am,10.653,9.509,0.367,10.653,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_1248b5e4e81f,test,ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ በአርብቶ አደር አካባቢዎች እንስሳት ሃብት ላይ የሚደርሰውን ተፅዕኖ ለመቀነስ በአረንጓዴ የኢኮኖሚ ስትራቴጂ የተደገፈ የመቋቋም አቅም እየገነባች ትገኛለች።,spk_4320f4c9aff6,am,13.053,12.328,0.0,13.053,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_743c276d81f9,test,ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ዘላቂ የእንስሳት ሃብት ልማት በመገንባት ረገድ በአርዓያነት የሚወሰድ ውጤት እያስመዘገበች እንደምትገኝ የዓለም እንስሳት ጤና ድርጅት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ባባ ሱማሬ ገለጹ።,spk_4320f4c9aff6,am,16.854,15.021,0.624,16.854,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d9ec87298c7,test,በእንስሳት ሃብት ጥበቃና ምርታማነት ላይ የተተገበሩ የአሰራር ሥርዓቶች የዘርፉን ውጤታማነት በማሻሻል የሚታይ ለውጥ ማስገኘታቸውን ገልጸዋል።,spk_4320f4c9aff6,am,9.934,8.573,0.338,9.934,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89141980ca54,test,የህብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያለው ጠንካራ የጤና ቁጥጥር ስርዓት ለመፍጠር ተግባራዊ የሆኑ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።,spk_d12e2c6f3c8f,am,9.774,8.821,0.415,9.774,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5120e497f918,test,ኃላፊውም በማብራሪያቸው የሰላም ጠንቅ በመሆን የሚንቀሳቀሰው የጽንፈኛ ቡድኑ የጥፋት እቅድ በህዝቡና በጸጥታ ሃይሉ ትብብር እየመከነ መሆኑን አንስተው ህግ የማስከበር ስራው ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_892b6c515dce,am,14.414,13.01,0.725,14.414,-24.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_5bde95e62152,test,በምረቃው ስነ ስርዓት ላይ የክልሉና የዞኑ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የሀገር ሽማግሌዎችና ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።,spk_3185d66c793e,am,7.873,7.129,0.744,7.873,-19.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5df355a7c05e,test,በክልሉ  በሁሉም አካባቢዎች የሚከናወኑ የልማት ፕሮጀክቶች በፍጥነትና በጥራት ተገንብተው ለአገልግሎት እንዲበቁ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_3185d66c793e,am,12.674,11.371,0.603,12.674,-23.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_fb966750e8d2,test,መሰረተ ልማቶቹ የሰው ተኮር እሳቤዎች ማሳያ መሆናቸውን ጠቁመው የጤና ተቋማቱ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ተደራሽነትን በጉልህ የሚያሳድጉ መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_3185d66c793e,am,11.873,10.085,0.848,11.873,-29.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_dc6c0fd31986,test,ዩኒቨርሲቲው የድሬዳዋን የምስራቅ የሀገሪቱ ክፍል የንግድና የኢንዱስትሪ ማዕከል የመሆን ራዕይ ለማሳካት  ከኢንዱስትሪዎች ጋር ትስስር በመፍጠር በጥናትና ምርምር ዘርፍም  ውጤታማ ስራ እያከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_86161db736b3,am,12.213,11.729,0.0,12.213,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_63e90d42e82e,test,የጤና አገልግሎት ዘርፍ አንዱ ሲሆን በዚህም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_86161db736b3,am,6.614,5.987,0.0,6.614,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6aaffc98b15e,test,ተማሪዎች ከንድፈ ሀሳብ ባለፈ በኢንዱስትሪዎች እየቀሰሙ የሚገኙት የተግባር ዕውቀትና ክህሎት የአገርን የብልጽግና ጉዞ በላቀ ብቃት ለማሳካት እንደሚያስችል አስታውቀዋል።,spk_86161db736b3,am,11.254,10.929,0.324,11.254,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a9b1ddea588,test,ይህን ችግራቸውን በመረዳት የማያ ከተማ መስተዳድርና ነዋሪዎች ቤታቸውን በመገንባታችው መደሰታቸውን ተናግረዋል።,spk_3e47e1153394,am,9.454,7.276,0.366,9.454,-32.1,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_3b1e00809fc6,test,በበጀት ዓመቱ 4 ነጥብ 2 ሚሊዮን ህጻናትን በቅድመ መደበኛ ትምህርት ተቀብለናል ሲሉም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስታውቀዋል።,spk_3e47e1153394,am,12.573,7.974,0.55,12.573,-31.1,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_636a1f34325d,test,በዞኑ የሚገኙትን ተፈጥሯዊ፣ ሰው ሰራሽና ታሪካዊ የቱሪስት መዳረሻዎችን በማልማትና በማስተዋወቅ ከዘርፉ የሚገኝን ገቢ ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራም ገልፀዋል፡፡,spk_3e47e1153394,am,21.893,13.131,0.638,21.893,-29.0,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_bb1cbac86bbf,test,በኮንፍረንሱ መክፈቻ መምህራንንና ትምህርትን የተመለከቱ የተለያዩ አህጉራዊ ስትራቴጂዎች ይፋ ተደርገዋል።,spk_34f9056d7b00,am,6.574,6.574,0.0,6.574,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_392e803312ef,test,በማብራሪያቸውም የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማህበረሰብን ከማገዝ ባለፈ የባህል ትስስርና ህብረ ብሄራዊ አንድነትን ለማጠናከር የላቀ ፋይዳ እንዳለው አንስተዋል።,spk_34f9056d7b00,am,10.534,9.467,0.463,10.534,-25.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3590831e20d8,test,ለመሆኑ የጨቅላ ሕጻናት ኢንፌክሽን መንስዔ ምንድን ነው?,spk_f93731e00f28,am,2.853,2.539,0.314,2.853,-24.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6d9971c4ccf1,test,በፕሮጀክቱ በተለያዩ ቋንቋዎች የተዘጋጁ የጽሁፍና የድምጽ መረጃዎች በተንቀሳቃሽ ስልኮች ተደራሽ እንዲሆኑ ይደረጋል ብለዋል።,spk_f93731e00f28,am,7.114,6.545,0.568,7.114,-23.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c5fe97dc9760,test,ኢትዮጵያ እየመከረች ነው ያሉት ኮሚሽነሩ፥ የሃይማኖት ተቋማትና ምሁራኑ ለሀገር ጸንቶ መቀጠልና ለዘላቂ ሰላም የላቀ ሚናቸውን እንዲወጡ ምክክሩ ታሪካዊ ዕድል ፈጥሯል ብለዋል፡፡,spk_840d8a3a0cdb,am,10.694,10.383,0.0,10.694,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08d34fe6ef65,test,በእንግሊዝ ኤፍኤ ካፕ የሶስተኛ ዙር መርሃ ግብር ዛሬ ሶስተኛ ቀኑን ይዟል።,spk_840d8a3a0cdb,am,5.034,3.787,0.819,5.034,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c02c65565bdd,test,ቀጣይነት ያለው የመንግስት ቁርጠኝነት፣ በጤና አጠባበቅ መሠረተ ልማት ላይ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ፣ አስፈላጊ አገልግሎቶችን ማስፋፋት እና ጥራት ያለው አገልግሎትን በማህበረሰብ እና በፋሲሊቲ ደረጃ ለማድረስ በተሰሩ ስራዎች ውጤቱ መምጣቱንም ገልጸዋል።,spk_840d8a3a0cdb,am,13.854,13.245,0.0,13.854,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0650893d10d8,test,የክልሉን ሰላም የማጽናትና  የልማት ስራዎችን አጠናክሮ የማስቀጠል ተግባር እየተከናወነ መሆኑን ጠቁመው ሕብረተሰቡም ድጋፉን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አመልክተዋል።,spk_310fd7ebc95f,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_284dec918d7e,test,ሐይቅ ከተማንና አካባቢውን ጨምሮ በክልሉ የተለያዩ  አካባቢዎች በቱሪዝም፣ በግብርና፣ በሌማት ትሩፋትና በሌሎችም ዘርፎች አበረታች ውጤት ማስመዝገብ መቻሉን እና ይህም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።,spk_310fd7ebc95f,am,14.774,14.129,0.0,14.774,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13a507aa05ea,test,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) በሲምፖዚየሙ ማጠናቀቂያ ላይ እንደገለጹት፣ የትምህርት ተቋማት ብቁ ዜጋን ማፍራት ቀዳሚ ተልኳቸው ነው።,spk_310fd7ebc95f,am,15.493,14.325,0.0,15.493,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a75c8947760a,test,አሁንም በተለያዩ ተቋማትና ግለሰቦች እጅ የሚገኙ ቅርሶችን ለማስመለስ የት ቦታ እና ማን ጋር ምን አይነት ቅርስ ይገኛል የሚለውን የመለየት ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።,spk_310fd7ebc95f,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70627665cde8,test,በ2017ዓ.ም የክረምት ህክምና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለአምስት ሚሊዮን ዜጎች ነፃ የጤና አገልግሎት እንደሚሰጥ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ አስታወቁ።,spk_fb633c0b6ba8,am,11.094,10.608,0.486,11.094,-25.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f4326e44df3b,test,አምና በተደረገው የክረምት ህክምና በጎ ፈቃድ ከ400 በላይ የተበላሹ የህክምና መሳሪያዎችን በመጠገን ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ወጪ ማዳን መቻሉን ጠቁመዋል።,spk_fb633c0b6ba8,am,12.014,11.234,0.405,12.014,-25.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_21ba4efa02be,test,የገንዳውሃ ከተማ እስልምና ምክር ቤት የህዝብ ግንኙነት ሙሐመድ ይማም፤ የነብያችን ልደት እርስ በእርስ በመጠያየቅና በመረዳዳት የሚከበር በዓል ነው ብለዋል።,spk_bfe62e1051c6,am,14.973,11.294,0.604,14.973,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ec572ad45ef,test,ድርጊቱ ከሃይማኖትም ሆነ ከባህላችን አፈንግጦ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖውን እያሳረፈ መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_fc8cd84fc8f8,am,8.553,7.923,0.0,8.553,-23.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f72278d80840,test,የአሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብረሃም አታ በበኩላቸው፣ እርስ በርስም በመያያዝ በአካባቢያችን እየተከናወኑ ያሉ ትልልቅ የልማት ስራዎችን በማጠናከር ለሀገራዊ ማንሰራራት የሚጠበቅብንን መወጣት ይገባናል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_2b8690733454,am,14.573,14.217,0.357,14.573,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22993c2f8020,test,ለዚህም በ2013 ዓ.ም የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎትን መጠቀም ካለባቸው የማህበረሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ የሆኑት 18 በመቶ ብቻ እንደነበር አስታውሰው፣ በ2017 ዓ.ም ሽፋኑ አድጎ 72 በመቶ መድረሱን በማሳያነት ጠቅሰዋል።,spk_2b8690733454,am,16.733,16.103,0.63,16.733,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e0dcaf2070f,test,በሁሉም ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተጨማሪ ግንባታ፣ጥገና፣ግቢ ማስዋብ እንዲሁም ለአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_b0b66d5b2e8e,am,17.854,14.728,0.0,17.854,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f03589aba844,test,የትምህርት ሥራ የሁሉንም ትብብር ስለሚፈልግ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ እንዲጎለብት፤ የትምህርት አመራሮች፣መምህራንና ወላጆችም ተማሪዎች በወቅቱ እንዲመዘገቡ እንዲያደርጉ ኃላፊዋ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_b0b66d5b2e8e,am,19.213,15.531,0.0,19.213,-28.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_af67c0c8c482,test,የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ለቅድመ አንደኛ ትምህርት የሚሰጠው ትኩረት መጠናከር እንዳለበት አንስታ ለዚህም የበኩሏን እንደምትወጣ ተናግራለች።,spk_b714c439f776,am,10.254,9.893,0.361,10.254,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_865ee1c09e3b,test,የመምህራን መሠረታዊ ጥያቄዎች በመንግሥት ደረጃ ትኩረት እንደተሰጣቸው ገልጸው በክልሉ በማኅበር ለተደራጁ መምህራን የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ የመስጠት ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_d8017c1b63f1,am,13.233,12.784,0.0,13.233,-19.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f9aaa0b9e937,test,በትምህርታቸው ላገኙት ውጤት እውቅናና ሽልማት መሰጠቱ በቀጣይ ይበልጥ ጠንክረው እንዲማሩና ሌሎችም ፈለጋቸውን እንዲከተሉ የሚያነሳሳ መሆኑን በአማራ ክልል ተሸላሚ ተማሪዎች ገለጹ።,spk_d8017c1b63f1,am,14.633,13.79,0.345,14.633,-18.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26f86aba0c4e,test,የተለያዩ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በደም እጥረት ዜጎች እንዳይጎዱ ለማገዝ  የክረምት በጎ አገልግሎቱን ተቀላቅለዋል ብለዋል።,spk_16af9ebb3dc3,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-26.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_96a04b2a9c7a,test,ከዚህ ባለፈ 81 ሺህ ተማሪዎችን በትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብር ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አመልክተዋል።,spk_16af9ebb3dc3,am,4.894,4.559,0.0,4.894,-37.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d859bc3a04c9,test,በመስከረም ወር ሕዝብ በስፋት ወደ አደባባይ በመውጣት ከሚያከብራቸው በዓላት መካከል የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በዓላት በተከታታይ እንደሚከበሩ አመልክተው፤ ለዚህም ዝግጅት መደረጉን ገልጸዋል።,spk_2f26aa94444d,am,14.534,12.636,0.399,14.534,-23.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_552e4a8bd00c,test,በዚህም በዞኑ ያለው ሰላምና መረጋጋት በአስተማማኝ መልኩ መቀጠሉን አንስተው፤ የጸጥታ ኃይሉ ከሕዝቡ ጋር በመተባበር የሰላም ግንባታ ስራው ይቀጥላል ብለዋል።,spk_12798e29c8e9,am,12.414,9.858,0.637,12.414,-29.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a93eebe79ef,test,በበጎ ፈቃድ ከማገልገል ባለፈ ሥራ ፈጣሪና ለሥራ ተነሳሽነት እንዲኖረን ምቹ ሁኔታ ፈጥሮልናል ብላለች።,spk_85483f5a015d,am,8.293,7.969,0.325,8.293,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_92d63071713c,test,ይህንን ወደ ተግባር በመቀየር ስራ ፈጣሪ ለመሆን እንደሚተጋ ተናግሯል።,spk_85483f5a015d,am,4.274,4.274,0.0,4.274,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80c80dc9bdec,test,የአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በላይ በዛብህ፤ ፕሮጀክቱ በክልሉ በተመረጡ 56 ወረዳዎች የሚተገበር ነው ብለዋል።,spk_c01625d67ac7,am,8.454,7.569,0.0,8.454,-28.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ae477b6eab01,test,ኢትዮጵያ ዘላቂና የማይበገር የጤና ስርዓት ለመገንባት ያለመ ህዝብን ያማከለ የጤና አገልግሎት አቅርቦትን ተግባራዊ እያደረገች መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ገለጹ።,spk_dd2b30d483af,am,20.174,19.052,0.0,20.174,-24.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c04496e5c931,test,የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ህዝቦች ኑሮና ኢኮኖሚ በአብዛኛው ከእንስሳት ሃብት ልማት ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነው።,spk_dd2b30d483af,am,8.493,8.054,0.0,8.493,-24.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_52efaab4a878,test,እንዲሁም በአገር አቀፍ ደረጃ በአፋር፣ በትግራይ፣ በኦሮሚያና በሲዳማ ክልሎች ማህበሩ መሰል ድጋፎችን በማድረግ የእናቶችና ህፃናት ሞትን ለመቀነስ ሙያዊ ግዴታውን እየተወጣ እንደሚገኝም አስታውቀዋል።,spk_2a8f1544286b,am,12.254,9.785,0.865,12.254,-40.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24a6c13f62c4,test,ዛሬ ለአገልግሎት የበቃው የውሀ ፕሮጀክት በባሌ ዞን ውሀ ጽህፈት ቤት፣ በአጋር አካላትና በህብረተሰቡ ተሳትፎ ተገንብቶ ለአገልግሎት መብቃቱን አክለዋል።,spk_879f8eba98a5,am,14.293,12.186,0.0,14.293,-19.9,male,,,16000,3,0 clip_0a71dd371745,test,በዚህ ወቅት የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እንደገለፁት መንግስት የተሻሻለ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ እያከናወነ ባለው ተግባር አበረታች ውጤት ተመዝግቧል።,spk_9fe95152f367,am,11.454,9.914,0.465,11.454,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d56875ac22d4,test,የሰላም ተምሳሌት የሆነው የጋሞ ዞን ሕዝብ  ለሀገር ሰላም ፣  ዕድገትና ልማት ሲያበረክት የቆየውን ድጋፍ አጠናክሮ መቀጠል እንደሚጠበቅበትም አመልክተዋል።,spk_70dca04bd150,am,11.1,10.612,0.488,11.1,-20.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc15681701b7,test,በዚህም   ከፍ  ያለው ደስታ እንደፈጠረላቸው ገልጸዋል።,spk_70dca04bd150,am,4.66,4.194,0.466,4.66,-18.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_68b8ee8518ad,test,ይህም በአንድ አገልግሎት ሰጪና ተቀባይ መካከል የሚደረግ አገልግሎትን ባልተገባ መንገድ ለማግኘት የሚደረግ ህጋዊ ያልሆነ ክፍያ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_33fd44708e16,am,8.534,7.845,0.0,8.534,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf07ae943075,test,የበጎ ፈቃድ ጤና ምርመራው የጤና ሁኔታቸውን በአግባቡ ማወቅ እንዳስቻላቸው የተናገሩት ደግሞ ሌላዋ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ወይዘሮ ውብት አበራ ናቸው።,spk_4a3604840bb3,am,9.514,8.747,0.766,9.514,-30.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0f840679bf6,test,በዚህም መሰረት በሀገሪቱ በዛሬው እለት የኡላማዎች ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ እየተካሄደ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f3f45fa7febc,am,7.093,6.236,0.489,7.093,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ad2cb5d423e,test,ኢትዮጵያ ሁልጊዜ እያደገች እና እየተለወጠች ነው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተናገሩ፡፡,spk_f3f45fa7febc,am,10.133,9.507,0.0,10.133,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9020cc017e7,test,ቀዝቃዛ የአየር ሁኔታ ቫይረስ በቀላሉ እንዲሰራጭና ሰውነታችን የበለጠ ተጋላጭ እንዲሆን ምቹ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ ምክንያት እንደሚሆንም ተመላክቷል፡፡,spk_9ef2f6045c1d,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_57464e816c34,test,በቀጣይም የጀመሩትን የደም ልገሳ ተግባር ሌሎችንም በማስተባበር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ነው የገለጹት።,spk_9ef2f6045c1d,am,6.093,6.093,0.0,6.093,-26.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0ffbe4bca6be,test,አብሮነትን የሚያጠናክሩ ባህላዊ እሴቶችን ለትውልዱ ማስተማር የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶችና የባህል መሪዎች ግንባር ቀደም ሚና መሆኑን የተናገሩት ደግሞ አቶ ተፈራ ኦይቻ የተባሉ ሌላው የጋሞ የሀገር ሽማግሌ ናቸው።,spk_c4f06a5aed5a,am,24.994,18.076,1.444,24.994,-26.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ab509d367b5,test,በፈተናው አርሴማዊት ግሩም እና ተማሪ አናንያ መንግስቱ እያንዳንዳቸው 560 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት አስመዝግበው  ለከፍተኛ ትምህርት ተዘጋጅተዋል።,spk_bc056a85a17d,am,12.8,10.451,0.742,12.8,-24.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_89eb71cb474f,test,በብልፅግና ፓርቲ የአፋር ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኀላፊ መሐመድ ሁሴን፤ በበኩላቸው በጎ ተግባራችን ለአብሮነታችን እና ለሰላማችን ጥሩ መሰረት የሚያኖር ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_bc056a85a17d,am,14.1,11.869,0.834,14.1,-26.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8809e6adf047,test,የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ምክትል ኃላፊና የፊስካል ፖሊሲ፣ ሲቪል እና ትብብር ዘርፍ ኃላፊ አቶ ስንታየሁ ስምኦን፤ በበኩላቸው ከወላይታ ዞን አልፎ ለብዙ አካባቢዎች አገልግሎት በመስጠት የሚታወቀውን ሆስፒታል ዳግም ስራ ለማስጀመር የሁላችንም ጥረት ያስፈልጋል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_4f7c80039764,am,16.634,14.344,0.887,16.634,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a6fe0204530,test,የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዩሱፍ ሰኢድ በበኩላቸው በተቀናጀው የ3ተኛው ዙር የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በገጠርና በከተማዋ የሚገኙ 97 ሺህ 300 ህፃናት እንደሚከተቡ ገልፀዋል።,spk_4f7c80039764,am,13.553,11.339,0.809,13.553,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6761da18bec8,test,በዚሁ መድረክ ላይ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ እና የዲላ ክላስተር አስተባባሪ መሪሁን ፍቅሩ (ዶ/ር)፤ የሆስፒታሉን አገልግሎት ለማስጀመር የተቀናጀ ጥረትና ርብርብ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4f7c80039764,am,15.954,13.471,0.805,15.954,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e53920aa6132,test,በዓሉ ከጳጉሜን ቀናት ጋር በማስተሳሰር በየአገራቱ በሚገኙ የኢትዮጵያ ሚሲዮኖች ተከብሯል።,spk_4f7c80039764,am,7.753,5.94,0.86,7.753,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f3266217f3a,test,ካሁን ቀደም የማሾ ምርት አጠቃቀም ላይ  በቂ ግንዛቤ እንዳልነበራቸው አስታውሰው፤ አሁን ግን ልጆቻቸውን በአግባቡ ለመመገብ ስልጠናው  መልካም መሆኑን  ገልጸዋል።,spk_ed67d891a58b,am,12.854,11.135,0.462,12.854,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbb0909276ec,test,የወጣቶችና የምሁራን ዘርፍ የመጅሊስ ምርጫ ግልጽና አሳታፊ በሆነ አግባብ መከናወኑን በአዲስ አበባ የተለያዩ መስጅዶች ያነጋገርናቸው የምርጫ አስፈፃሚዎች ገለፁ።,spk_ed67d891a58b,am,15.573,15.573,0.0,15.573,-18.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cb8d7dd706a,test,በዋግና አካባቢው የስርዓተ ምግብ ችግር ለመፍታት  በንጥረ ነገር ይዘታቸው የበለጸጉ  እንደ እንቁ ዳጉሳ ፣ማሾና ቦለቄ ያሉ ሰብሎችን በቆላማ አካባቢዎች ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_ff04bc9b90cb,am,17.433,16.474,0.0,17.433,-19.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5dfae48e9690,test,ዕዙ ለሬጅመንትና የሻምበል አመራሮች ያዘጋጀው የአቅም ግንባታ ስልጠና በተጠናቀቀበት ወቅት ሜጀር ጄኔራል ዘውዱ ሰጥአርጌ  እንዳመለከቱት፤  ዕዙ  በተሰማራባቸው ግዳጆች ሁሉ የሕግ የበላይነትንና ሰላምን በማስከበር አበረታች ውጤቶችን  አስገኝቷል።,spk_ff04bc9b90cb,am,19.034,17.712,0.0,19.034,-18.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b3a9502fec7a,test,የጤና ሚኒስቴር አምቡላንሶቹን በክልሉ ለዱብቲ፣ አይሳኢታና መሐመድ አክሌ መታሰቢያ ሆስፒታሎች  አስረክቧል።,spk_8a21d48e69c4,am,5.6,3.627,1.468,5.6,-28.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_590c725cc204,test,ለዚህም አዳዲስ ስልቶችና እርምጃዎችን መውሰድ እንደሚገባ ጠቅሰው የሰው ኃይሉን በቴክኖሎጂ እውቀትና ክህሎት ማብቃት፣ ማዋሃድና የህዝቡን ተጠቃሚነት ማስፋት ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_e17f2b018066,am,8.233,8.233,0.0,8.233,-21.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_e21f5d9a46ab,test,ተቋማቱ ባደረጉት የሳይበር መከላከልና ማጥቃት ውድድር የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ኢትዮጵያን በመወከል በአንደኝነት ማጠናቀቁን ጠቅሷል።,spk_e17f2b018066,am,6.513,6.513,0.0,6.513,-32.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_3afb67dab3f4,test,በአሁኑ ወቅት አስክሬናቸው ወደ ሚሌኒየም አዳራሽ እየተሸኘ ሲሆን ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት የክብር ሽኝት ከተረገላቸው በኋላ ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ ሥርዓተ ቀብራቸው የሚፈፀም ይሆናል።,spk_663505a78fea,am,14.053,13.656,0.398,14.053,-25.8,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_2df0b0596cc7,test,የክትባት ዘመቻውን ለማስፈጸም የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን አመልክተው፤ ለዚህም በቂ ባለሙያዎችና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች እንዲሁም  አስፈላጊው ግብዓት መሟላቱን ገልፀዋል።,spk_663505a78fea,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-20.5,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_7329968d5519,test,አብሮነታችንን በማስቀጠል ለሀገራችን አንድነትና ሰላም እየጸለይን፤ አንድነታችንን የበለጠ እናጠናክራለን ሲሉም ገልጸዋል።,spk_3aed1723ba67,am,10.614,8.809,0.0,10.614,-24.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_155a90826e1c,test,የክልሉን ሰላም የማጽናትና  የልማት ስራዎችን አጠናክሮ የማስቀጠል ተግባር እየተከናወነ መሆኑን ጠቁመው ሕብረተሰቡም ድጋፉን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አመልክተዋል።,spk_35437370bc8e,am,11.454,9.388,0.0,11.454,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f02ab4bb2f7c,test,ከኢትዮጵያ በተለያዩ ምክንያቶች የወጡ ቅርሶችን ለማስመለስ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን አስታውቋል።,spk_35437370bc8e,am,8.774,7.158,0.335,8.774,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfc7e7f8a59a,test,ከሀገር የወጡ ቅርሶችን ለማስመለስ በሚደረገው ጥረት ለተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) እንደማስረጃ የሚቀርበው ተለይቶ የተሰነደ ማስረጃ ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_35437370bc8e,am,14.014,11.432,0.0,14.014,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ecfe563488c,test,በውይይት መድረኩ የክልል፣ የዞን፣ የወረዳና የከተማ አመራሮችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።,spk_35437370bc8e,am,8.174,6.618,0.311,8.174,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a47537bddb0,test,በ2018 በጀት ዓመት ከ46 ሺህ በላይ  የቤተሰብ መሪዎች በማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ታቅፈው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን ገልጸዋል።,spk_2e6965c69566,am,13.313,13.006,0.0,13.313,-20.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8ef9f83dc462,test,በዞኑ በሽታውን ለመከላከል በ11 ወረዳዎች ከአንድ ሚሊዮን በላይ  የአልጋ አጎበር ለተጠቃሚዎች የተከፋፈለ ሲሆን፣ በስድስት ወረዳዎች 200 ሺህ መኖሪያ ቤቶች የኬሚካል ርጭት መካሄዱን ገልጸዋል።,spk_2e6965c69566,am,14.594,14.286,0.0,14.594,-19.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_485fdc4cc2e1,test,በተለይም በወሊድ ምክንያት የሚያጋጥም የእናቶች ሞት ለመቀነስ ደም አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት በበጎ ፈቃድ የሚያደርገውን የደም ልገሳ እንደሚያጠናክር ገልጿል።,spk_a6239c7281ce,am,13.094,10.543,0.0,13.094,-36.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_57a092492d9f,test,ማራኪ የእግረኛ መንገዶች፣ የአደባባዮች ውበት፣ የትራፊክ መብራቶች እና ሌሎች የሚታዩ ለውጦች አዲስ አበባ የለውጥ ድባብ እንድትፈጥር አድርጓል።,spk_a6239c7281ce,am,11.213,9.279,0.0,11.213,-33.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_9e361cdbb3fe,test,ከሐይቅ ከተማ እና ተሁለደሬ ወረዳ ከተውጣጡ የሕብረተሰብ ክፍሎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ተካሄዷል።,spk_66eb27380475,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-27.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5deac830d9a,test,ኢትዮ-ቴሌኮም በጋምቤላ ክልል የኔትዎርክ መሰረተ ልማት አገልግሎቱን ተደራሽ ከማድረግ ባለፈ ማህበራዊ ሃላፊነቱን በመወጣት ላይ  መሆኑን ገለጸ።,spk_f98957e2bd70,am,10.053,9.158,0.895,10.053,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bc0afd4ac2c,test,የፕሮግራሙ ክለሳ በዚህ ዓመት ወደ ዩኒቨርሲቲ በገቡ ተማሪዎች ላይ ተግባራዊ የሚደረግ ሲሆኑ በመሰረታዊነት የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ በኩል ትልቅ ሚና እንደሚኖረው አስታውቀዋል፡፡,spk_1020466d6620,am,12.293,11.826,0.0,12.293,-22.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c78bfcb70725,test,በዘካና አውቃፍ ኮሚሽን ምሥረታው ላይ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተገኘተዋል፡፡,spk_1020466d6620,am,6.534,6.534,0.0,6.534,-21.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_229705e7911a,test,ሽልማቱ የተቋሙ ሰራተኞችና አጋር አካላት የትጋት ውጤት መሆኑን ገልጾ፤ በቀጣይም የአርሶ አደሮችንና የገጠር ማህበረሰቦችን ዘላቂ ልማትና የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ከአጋር ደርጅቶች ጋር በቁርጠኝነት እንደሚሰራ አረጋግጧል፡፡,spk_1020466d6620,am,18.174,16.149,0.0,18.174,-23.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_291d37afc35a,test,ያነጋገራቸው የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች ተናገሩ።,spk_8b6091cb0fce,am,3.853,3.316,0.537,3.853,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cdc4db94ad7,test,የ'ኒው ኤራ' የመጀመሪያ ደረጃ መካከለኛ ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪ ዩናታል ወልዳይ÷ የማጠናከሪያ ትምህርቱ ቀጣይ ዓመት ለሚወስዱት የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እንድንዘጋጁ በማድረግ ከፍተኛ ጠቀሜታ እየሰጣቸው መሆኑን ገልጿል።,spk_bbe98b240d06,am,19.494,13.666,0.395,19.494,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_15b7f48e44b1,test,"""ባለፉት አምስት ዓመታት የመርሃ ግብሩ ተጠቃሚ በመሆን የ11 ቤተሰቤን አባላት የምግብ ክፍተት ለመሸፈን ችያለሁ፤ ከዚህ ዓመት በኋላም ራሴን ችዬ ከመርሃ ግብሩ እሰናበታለሁ"" ብለዋል።",spk_e4c4e09a6256,am,11.9,11.482,0.418,11.9,-19.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b01377450300,test,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮማንደር ለማ ላቾሬ በበኩላቸው ከጥንቃቄ ጉድለት የተነሳ የትራፊክ አደጋ በመጨመሩ በሰውና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው ብለዋል፡፡,spk_e4c4e09a6256,am,16.26,13.119,0.436,16.26,-36.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3844f60b589d,test,በደሴ ከተማ ቦሩ ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታል በተደረገላቸው ነፃ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ሕክምና በሰው ተመርተው መጥተው የዓይን ብርሃናቸው ተመልሶ በራሳቸው መመለስ በመቻላቸው መደሰታቸውን ታካሚዎች ገለጹ።,spk_6c21995f1d6f,am,10.053,9.306,0.367,10.053,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f4bffd7e678,test,የዞኑ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሙራድ ረሻድ እንዳሉት፤ በክረምት ወቅት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ809 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።,spk_92233504504f,am,14.573,12.923,0.479,14.573,-27.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_970930500793,test,የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ማንደፍሮ ከፍያለው በበኩላቸው የጤና ባለሙያውን ጥቅማ ጥቅም በማስከበር ልምድ ያላቸው ሐኪሞች ተረጋግተው እንዲሰሩ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝም አመልክተዋል።,spk_92233504504f,am,16.593,15.958,0.635,16.593,-24.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c954057f1bea,test,የምክክር መድረኩ ነገም ቀጥሎ እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡,spk_2853717350f0,am,3.534,3.055,0.479,3.534,-35.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9285bc7018b,test,በዓሉ በርካታ ሰዎች የሚታደሙበት ትልቅ የአደባባይ በዓል መሆኑን ጠቁመው በዓሉን በተለመደው መልኩ በጎ እሴቱን በሚገባ በማንጸባረቅ መከበር እንዳለበት አስገንዝበዋል።,spk_2853717350f0,am,10.373,9.686,0.688,10.373,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7cd7d29e95b,test,ለዚህም ለመምህራን አቅም ግንባታ የተለያዩ ኤኒሼቲቮች ተቀርጸው ተግባራዊ እየተደረጉ መሆኑን ገልጸው፤ የአፍሪካ የ2063 የልማት ዕቅዶች ዕውቀት መር በሆነ መንገድ ቢተገበሩ ውጤታማ ይሆናሉ ብለዋል።,spk_2853717350f0,am,12.334,11.273,0.54,12.334,-35.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e4ec37d29aa,test,ሌላዋ ወይዘሮ ወርቄ ልጅ ዓለም እንዳሉት በበጎ ፈቃደኝነት ደም መለገሳቸው ገልጸው በበጋ ወራትም የሚቀጥሉ መሆኑን አንስተዋል።,spk_2853717350f0,am,9.053,7.542,0.739,9.053,-32.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac9a663dbb8c,test,በመርሐግብሩ ቦሌ፣አቃቂ ቃሊቲ፣ ለሚ ኩራ እና ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተሞች እና የተለያዩ ወረዳዎች ተሸላሚ ሆነዋል::,spk_df9bb1515094,am,9.86,8.256,1.604,9.86,-34.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_b869c60edbe3,test,የህክምና አገልግሎቱ በሆስፒታሉ መጀመር ከዚህ በፊት ህክምናውን ለማግኘት ወደ መሃል አገር የሚደረጉ ጉዞዎችንና ሌሎች  ወጪዎችን ማስቀረት አስችሏል ብለዋል ።,spk_85ee958de3b5,am,11.774,10.306,0.0,11.774,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_463e4138ae7b,test,በሀገር ውስጥ ለሚገኙ 55 የደም ባንኮች አስፈላጊው ድጋፍ እና ክትትል እየተደረገ መሆኑን ጠቁመው,spk_1d2392757b42,am,7.213,5.284,0.0,7.213,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5cfe55f0cd44,test,በክልሉ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች  በመደበኛ ፍርድ ቤቶች ላይ የሚታይን  የስራ ጫና በመቀነስ  ማገዛቸውን  የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ገዛሊ አባሲመል ገለፁ።,spk_22660ab2e3b7,am,10.174,9.814,0.359,10.174,-32.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b4a3fa67603,test,የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ዜጎችን የፍትሕ እጦት ለመፍታት፣ ለህግ የበላይነት መረጋገጥ ሚናውን ይወጣል ብለዋል፡፡,spk_38ed465b85ea,am,8.774,8.176,0.597,8.774,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f31a3f544c3,test,በትምህርት ቤቶች የደም ልገሳ ክበቦችን በማቋቋም የተማሪዎችን ግንዛቤ የማሳደግ ሥራ በትኩረት መሰራቱንም እንዲሁ።,spk_815f2c1845a3,am,9.114,9.114,0.0,9.114,-25.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e00dab3725b,test,ለስራው መሳካት ከታችኛው መዋቅር ጋር የልየታና የተጠናከረ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የገለፁት ኃላፊዋ፣ ስራውም በ14 የተለያዩ የስራ ዘርፎች እንደሚከናወን ጠቁመዋል።,spk_056688822c90,am,12.854,11.711,0.4,12.854,-23.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e3d70796c495,test,በበዓሉ ለሰላም እሴት ግንባታና በሁሉም ዘርፍ አስተዋፅኦ ያለው በመሆኑ ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ እንዲቆይ መስራት እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_056688822c90,am,11.454,9.908,0.0,11.454,-24.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e654bcccc17b,test,አገልግሎቱ ከክረምት ባሻገር ዓመቱን ሙሉ ባህል ሆኖ እንዲቀጥል ሰፊ ስራ እየተሰራ መሆኑን የጠቀሱት የቢሮ ኃላፊዋ፣ ተግባሩ አብሮነትና መረዳዳት እንዲጎለብት ትልቅ አስተዋፅኦ እያበረከተ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_056688822c90,am,15.213,14.525,0.0,15.213,-21.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2333f8f552e2,test,ጽህፈት ቤቱ የችግሩን ስፋት ከግምት በማስገባት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የዓይን ሞራ ግርዶሽ ችግር ላለባቸው ሰዎች ለሰባት ቀናት የሚቆይ የህክምና አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_446b3ae8656d,am,12.434,6.96,0.601,12.434,-44.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c6440bab674c,test,በአንድ ወር ውስጥ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ዝርጋታ በማጠናቀቅ ነዋሪዎቹን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈፃሚ አንዋር አብራር ገልጸዋል።,spk_cc3685465884,am,12.873,12.16,0.366,12.873,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45a07f228b6b,test,በብልጽግና ፓርቲ የቤንች ሸኮ ዞን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ደግፌ ኩድን፤ በቤተክርስቲያኗ የተደረገው የማዕድ ማጋራትና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ለሌሎችም አርአያ የሚሆን ስራና የሚመሰገን ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_cc3685465884,am,18.154,16.287,0.0,18.154,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_842e3de8447a,test,የድጋፉ ተጠቃሚ የሆኑ ተማሪዎችና ወላጆችም በቤተክርስቲያኗ ለተደረገላቸው መልካም ተግባር ምስጋና አቅርበዋል።,spk_cc3685465884,am,8.153,6.738,0.344,8.153,-24.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b81284e3e1bd,test,የፌዴራል ፖሊስ የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ራሱን በሰው ኃይል እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ማደራጀቱን  የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ገለጹ።,spk_44d4dca63f74,am,10.934,9.634,1.299,10.934,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bc7e932a37aa,test,በአምስት የተለያዩ ዘርፎች የሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ ከነሐሴ 9 እስከ 11 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌዴራል በየመስጅዶች እየተካሄደ መሆኑ ይታወቃል።,spk_44d4dca63f74,am,12.293,11.3,0.0,12.293,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b85960123fd5,test,ዩኒቨርሲቲው የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና መከታተያ ዳይሬክቶሬት ከማቋቋም ጀምሮ በሰለጠነ የሰው ሃይልና በግብአት በማጠናከር ለሙስና የተጋለጡ አሰራሮችን ከሰው ንክኪ ነፃ የሆኑ አሰራር ማመቻቸቱንም አንስተዋል፡፡,spk_b28d2d536a0b,am,13.073,12.081,0.533,13.073,-31.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f48fc2bfd8b8,test,አንድ ትልቅ ክስተት ወይም አነስተኛ ውጥረት የሚያስከትሉ የህይወት ሁኔታዎች መገንባቱ ከመጠን በላይ ጭንቀት ሊፈጥር ይችላል ።,spk_03fdb450bd17,am,9.371,8.07,0.452,9.371,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_096f88e5abc0,test,የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ብሌን ገብረመድህን በመድረኩ ላይ እንደገለፁት፣ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ያማከለ  አካታችና አሳታፊ ምክክር በማካሄድ ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት እየተሰራ ነው።,spk_2d8aa9dec6f6,am,13.893,13.478,0.0,13.893,-34.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_51b2bd1b8aca,test,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም፤ ለወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 6 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።,spk_2d8aa9dec6f6,am,11.493,8.734,0.0,11.493,-40.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5ab839336e13,test,የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚሁ ወቅት፤ መዲናዋን የጤና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ በልዩ ትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_32349db34f1c,am,9.094,8.778,0.315,9.094,-32.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8697bbfb6bfa,test,የአንጎል ዕጢ በጣም አልፎ አልፎ የሚከሰት በሽታ ነው ማለት አይቻልም ያሉት ዶክተር ያሬድ፤ በዓመት ከ100 ሺህ ሰዎች መካከል ከ10 እስከ 15 ያህሉ በአንጎል ዕጢ ይጠቃሉ። በሁሉም የዕድሜ ክልል እና ጾታ ሊከሰት ይችላል ብለዋል።,spk_cfea74a11a7d,am,17.24,14.473,1.716,17.24,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c003a453865,test,•  ጤናማ አመጋገብ እና የኑሮ ዘይቤን መከተል፤ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ማዘውተር፤ አልኮልና ሲጋራ አለመውሰድ (እየወሰዱ ከሆነ ማቆም)፤,spk_cfea74a11a7d,am,9.98,8.656,1.324,9.98,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_3aba59edec04,test,•  የማሰብ እና የማስታወስ ችግሮች (ቀላል ነገሮችን መርሳት፣ ትኩረት ማድረግ አለመቻል)፤,spk_cfea74a11a7d,am,5.8,4.361,1.439,5.8,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_83c283f700d4,validation,በዚህም በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች 17 ሺህ 520 ትምህርት ቤቶችን በመገንባት ከ2 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ለመቀበል መቻሉን ነው የገለጹት።,spk_5e8585151e7c,am,10.774,10.774,0.0,10.774,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0c5ab644ba7,validation,ለዚህም በአፍሪካ በርካታ ሀገራት ቀለሙን በመጋራት በተለያዩ አቀማመጦችና ምልክቶች እየተጠቀሙበት ዘመናትን ተሻግረዋል።,spk_5e8585151e7c,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe2a03f31bdb,validation,ምሁራን ትውልዳዊ፣ ማኅበረሰባዊ፣ ኢንዱስትሪያላዊና ዓለም አቀፋዊ ሚናዎች እንዳሏቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጠቁመዋል።,spk_5e8585151e7c,am,6.854,6.854,0.0,6.854,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b291eca7d252,validation,በኦሮሚያ ክልል በሴቶችና ህጻናት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን የመከላከል ቅንጅታዊ ስራዎች ውጤት እያሳዩ መሆኑን የክልሉ ሴቶችና የህፃናት ጉዳይ ቢሮ ገለጸ።,spk_5e8585151e7c,am,14.133,14.133,0.0,14.133,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a85f5f7ea4a3,validation,ምሁራን ጠያቂ፣ አሰላሳይና ሀገር ወዳድ ትውልድ የመፍጠር እንዲሁም በፈተና ውስጥ አልፎ ሀገር የሚገነባ ትውልድ የማፍራት ኃላፊነት እንዳለባቸው ገልጸዋል።,spk_5e8585151e7c,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_419a6daac9a5,validation,ሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ የመክፈቻ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን መሰብሰቢያ አዳራሽ መካሔድ ጀምሯል።,spk_5e8585151e7c,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53b65fa53402,validation,የክልሉ የዓይን ሞራ  ግርዶሽ ህክምና ማስጀመሪያ የንቅናቄ መርሃ ግብር ዛሬ በአዳማ ተካሄዷል።,spk_5e8585151e7c,am,5.614,5.614,0.0,5.614,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_3906ae89379c,validation,የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃርን ጨምሮ የተለያዩ የኃይማኖት አባቶችና በጎ ፈቃደኞች በድሬዳዋ የመስቀል ደመራ በዓል ማክበሪያ ስፍራን አጸዱ።,spk_5e8585151e7c,am,12.534,12.534,0.0,12.534,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d694b56223fe,validation,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራው ላይ የተሰማራው ወጣት ታደሠ አለልኝ በሰጠው አስተያየት ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በአናጺነት ሙያው በቤት እድሳትና ግንባታ ሥራ በመሳተፍ የድርሻውን እየተወጣ መሆኑን ተናግሯል።,spk_5e8585151e7c,am,12.414,12.414,0.0,12.414,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a635bc3bfd2,validation,በሁለት ዙር 43 ነጥብ 5 ሚሊየን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሐፍት ታትመው ለክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ማሰራጨቱን ገልጿል፡፡,spk_5e8585151e7c,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b838f0ffe891,validation,በድሬዳዋ በዓላትን በመተሳሰብና በመተባበር ማክበር የተለመደ መሆኑን አንስተው የዘንድሮውን መስቀል ደመራ በዓል በፍቅር፣ በአብሮነት እና በመተጋገዝ ለማክበር ተዘጋጅተናል ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,15.094,15.094,0.0,15.094,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e0b6380e074,validation,ከቤተሰብ ጀምሮ በትውልድ ቀረጻና ሙስናን በድፍረት በማጋለጥ ተግባር ላይ ሁሉም የበኩሉን ሚና እንዲወጣም አሳስበዋል።,spk_5e8585151e7c,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_c0c60fbc5734,validation,የአውሮፓ ህብረት ከጣሊያንና ስፔን መንግስታት ጋር በመተባበር ለጤና ዘርፉ መጠናከር ድጋፍ ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጸዋል።,spk_5e8585151e7c,am,6.333,6.333,0.0,6.333,-16.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df009dcb1ee8,validation,የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ የማኅበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወርቀሰሙ ማሞ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ሁሉን አቀፍና  ደረጃውን የጠበቀ የእናቶች፣ የጨቅላ ህጻናትና የልጆች ጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚድዋይፎች ሚና ጉልህ ነው።,spk_5e8585151e7c,am,23.053,23.053,0.0,23.053,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd08168c0520,validation,የቦሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ እሸቱ ለማ(ዶ/ር) በበኩላቸው ኢሬቻ የፍቅር፣ የአንድነት እና የአብሮነት በዓል መሆኑን ጠቁመው በዓሉ በተሳካ ሁኔታ እንዲከበር ሁላችንም የበኩላችንን ልንወጣ ይገባል ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,13.454,13.454,0.0,13.454,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fa90d14b8bd,validation,በነበራቸው ቆይታም የኢትዮጵያን እምቅ ባህላዊ እሴቶች ከማስተዋወቅ በተጨማሪ የበርካታ ሀገራትን ባህል የማወቅ እድሉ  እንዳጋጠማት ገልፃለች።,spk_5e8585151e7c,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16e0d1b8b426,validation,የአዋሽ ወንዝ ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን የሰበታ ሀዋስ፣ ዳዋ እና ኢሉ ወረዳዎች እንዲሁም በምዕራብ ሸዋ ዞን ደግሞ የኤጀሬ፣ ወልመራ እና ኤጀርሳ ለፎ ወረዳዎች ላይ ጉዳት አድርሷል።,spk_5e8585151e7c,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1dd6c1917020,validation,ትምህርት ቤቱ ስምንት የመማሪያ ክፍሎች፣ ቤተ መጻሕፍት፣ የመምህራንና የአስተዳደር ቢሮዎች እንዲሁም የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ያካተተ እንደሆነም ገልጸዋል።,spk_5e8585151e7c,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_68994325a1fe,validation,ከመፍትሄዎቹ መካከልም ሀገርና ህዝብን ለመጉዳት የጥላቻ ይዘት ያላቸውን መልዕክቶች የሚያሰራጩ አካላትን ለመቆጣጠር የወጡ አዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎችን ተግባራዊ ማድረግ አንዱ መሆኑን አመላክተዋል፡፡,spk_5e8585151e7c,am,13.254,13.254,0.0,13.254,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_279012e9500e,validation,በ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 2 ሺህ500 ቤቶችን ለመገንባት እቅድ መያዙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ።,spk_5e8585151e7c,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a23def6398d,validation,ችግሩን በዘላቂነት ለመቀነስ ሴቶችን የማብቃት፣ ግንዛቤ የመፍጠር እንዲሁም ወንጀል ፈጻሚዎችን በህግ ተጠያቂ ለማድረግ  በቅንጅት  እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28deae21cb24,validation,በተለይም በየአካባቢው ያሉ ውብ የሆኑ የኢትዮጵያውያን ባህል እና እሴቶችን ጠብቀን በማልማት ለትውልድ ለማስተላለፍ ተቀናጅተን መትጋት አለብን ሲሉም  ገልጸዋል።,spk_5e8585151e7c,am,11.813,11.813,0.0,11.813,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_958034acb36b,validation,በ2017 የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በርካታ ሰው ተኮር ተግባራት እንደሚፈጸሙ ገልጸው፤ 18 የተለያዩ በጎ ፈቃድ ተግባሮችን ለመተግበር መታቀዱን አብራርተዋል።,spk_5e8585151e7c,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3aeb3226d176,validation,ድጋፉ የተደረገው ለመቀሌ፣ ለጎንደር፣ ለባህርዳር፣ ለሀረማያ፣ ለጅማ እና ለአዳማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሎች መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_5e8585151e7c,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c591b2e922a2,validation,ሌላኛዋ የዩኒቨርሲቲው የኮምፕዩተር ሳይንስ ተመራቂዋ ሄርሜላ ደመቀ  በበኩሏ፤   ባገኘችው እውቀት ስራን በመፍጠር ራሷንና ሀገሯን ለማገልገል መዘጋጀቷን  ገልጻለች።,spk_5e8585151e7c,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4641aec0c595,validation,በፓናል ውይይቱ ላይ ምሁራን፣ የሚዲያ አካላት፣ ማህበራዊ አንቂዎችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡,spk_5e8585151e7c,am,7.053,6.747,0.307,7.053,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09c617ff93f6,validation,የአማራ ልማት ማህበር/አልማ/ በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከ150 ሚሊየን ብር በሚበልጥ  ወጪ ያስገነባቸው የተለያዩ የልማት ፕሮጀከቶች ለአገልግሎት ማብቃቱ ተገለጸ።,spk_5e8585151e7c,am,12.813,12.813,0.0,12.813,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1aeadf2dc19e,validation,የመድረኩ ተሳታፊዎችም ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች ከገዳ ስርዓት አስተምህሮትም ያፈነገጡ በመሆናቸው ችግሩ እንዲቀረፍ ኃላፊነታቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል።,spk_5e8585151e7c,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7cdf2ce32145,validation,በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ  የፌዴራል፣ የክልል ተጋባዥ እንግዶች እና የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ ተገኝተዋል ።,spk_5e8585151e7c,am,5.053,5.053,0.0,5.053,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_723070ec7c04,validation,ዘንድሮ ከ12 ክልሎች እና 2 ከተማ መስተዳድሮች በአጠቃላይ 112 ወጣቶች መሳተፋቸውን ጠቁመው በየዓመቱ እያደገ በመጣው በዚህ ስራ አብሮነትን የሚያጠናክሩ በርካታ ተግባራት እንደሚከናወኑም ተናግረዋል።,spk_5e8585151e7c,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_93e4748a7dde,validation,የክልሉ መንግሥት ባለፉት ዓመታት ባደረገው ጥረት፣ በአጋር አካላት ድጋፍና በማህበረሰቡ ተሳትፎ በተሰሩት ሥራዎች የትምህርት ተደራሽነት መሻሻል መቻሉን አስታውሰዋል።,spk_5e8585151e7c,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed59221aea3c,validation,በብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል  ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ይሁን አሰፋ እንደገለፁት ወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት የህዝብ ለህዝብ ትስስርን የሚያጠናክር ነው፡፡,spk_5e8585151e7c,am,12.094,12.094,0.0,12.094,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53d484f3eb0e,validation,ከተለያዩ የኃይማኖት ተቋማት የመጡ አባቶችና የተለያዩ እምነት ተከታይ ወጣቶች የበዓሉን ስፍራ በጋራ ማፅዳታቸው የህብረትና የፍቅር ማሳያ መሆኑንም አንስተዋል ።,spk_5e8585151e7c,am,11.694,11.694,0.0,11.694,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_329dac08657e,validation,በሽኝት ሥነ-ሥርዓቱ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች የፕሮፌሰሩ የሥራ ባልደረቦችና ወዳጅ ዘመዶች ተገኝተዋል።,spk_5e8585151e7c,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c167ab7f5564,validation,በተደረገው እንቅስቃሴ በእነዚህ ወረዳዎች በውኃ ተከበው የነበሩ 22 ሺህ የሚጠጉ ዜጎችን በማውጣት ድጋፍ እንዲያገኙ ተደርጓል ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7fc6a3279b90,validation,በዚህም የምሁርነትን ምንነት፣ መገለጫና ተግባራዊ ሚናን አስመልክቶ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል።,spk_5e8585151e7c,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_7dcc8f7aa022,validation,ከተጎጂዎች መካከል አቶ ዳመነ ቀነኒ እንዳሉት፤ ወንዙ ከዚህ በፊት ጉዳት ቢያደርስም የአሁኑን ያህል ጉዳቱ በርትቶ አያውቅም።,spk_5e8585151e7c,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51fbc174c837,validation,በባሌ ዞን በማህበር ለተደረጁ ሴቶች ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በቢሮው የተደረገው የዳቦ ማሽንና የእህል ወፍጮ ድጋፍ የጥረቱ ማሳያ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_5e8585151e7c,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a3e594e03dd,validation,በክትባት ለመከላከል የሚቻሉ እንደ ኩፍኝና ፖሊዮን የመሳሰሉ በሽታዎች አስቀድሞ የመከላከል ስራ እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_5e8585151e7c,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_019e4a9e28b1,validation,በዘህ ወቅት በመምሪያው የወጣቶች አደረጃጀት ማካተትና ተሳትፎ ቡድን መሪ አቶ አወቀ ሀይለማሪያም እንዳመለከቱት፤  በከተማው እየተከናወነ ያለው የበጋ ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት  በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ እየተከናወነ ነው።,spk_5e8585151e7c,am,15.334,15.334,0.0,15.334,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_894b5dab7b8e,validation,በዞኑም በጉዳዩ ዙሪያ ግንዛቤ የማሳደጊያ ስራዎችን በማከናወን ችግሩን ለመቀነስ የተጀመሩ ስራዎች ይጠናከራሉ ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb3b2726ea09,validation,ወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደር እና ሎጅ ተፈጥሮ፣ ታሪክ፣ ቅርስ እና ባህል በአንድ ተሳስሮ የሚገኝበት ድንቅ አካባቢ ነው ሲሉ የሕዝብ እና የግል መገናኛ ብዙሃን አመራሮችና ባለሞያዎች ገለጹ።,spk_5e8585151e7c,am,14.614,14.614,0.0,14.614,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,5,0 clip_3269eb5f3e8e,validation,መንግስት በተፈጥሮ የታደሉ አካባቢዎችን በመለየት እያለማ ያለው ሥራ አበረታች እና ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ነው ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_42536a0cb355,validation,በዚህም የማህበረሰቡን የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5e8585151e7c,am,5.133,5.133,0.0,5.133,-17.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_03a60a6c74f7,validation,በአዲስ አበባ፣ ድሬዳዋ እና ሐረሪ ክልል አንደኛ ደረጃ የመጽሐፍ ተማሪ ጥመርታ 1 ለ 1 መድረሱን ገልጸው፤ በሌሎች ክልሎች ደግሞ 1 ለ 3 መሆኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_5e8585151e7c,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31ec2e6f9edd,validation,የምሥራቅ ጎጃም ዞን ምክትል አስተዳዳሪ ዋለ አባተ በበኩላቸው፤ የአማራ ልማት ማህበር የተለያዩ ልማቶችን ለማህበረሰቡ  ተደራሽ በማድረግ መንግስትን እያገዘ ያለ የልማት ማህበር ነው ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,13.614,13.614,0.0,13.614,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64901700f12c,validation,የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ ነዋሪዎችና ሌሎችም እየተሳተፉበት የሚገኘው የድጋፍ ሰልፉ በደቡብ ወሎ  ዞን የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል።,spk_5e8585151e7c,am,11.813,11.813,0.0,11.813,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fc6c8377bef,validation,በዚህም በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከአባላት እና ከደጋፊዎች ባሰባሰበው ከ150 ሚሊየን ብር በላይ ገንዘብ ከ30 በላይ የልማት ፕሮጀክቶችን ማከናወን መቻሉን ገልጸዋል።,spk_5e8585151e7c,am,13.094,13.094,0.0,13.094,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f447fa592b7c,validation,ፖሊዮና ሌሎች መሰል በሽታዎችን ከሀገር ለማጥፋት በተያዘው አቅጣጫ እንደ ክልል በዘመቻ ህጻናት ክትባት እንዲወስዱ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_5e8585151e7c,am,13.614,13.614,0.0,13.614,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e018e0fb2907,validation,የማዕከሉ የትወና ባለሙያ አርቲስት ግዮን አለምሰገድ እንደገለጸው በቱርክ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ላይ በመሳተፍ የኢትዮጵያን ባህላዊ እሴቶች አጉልተው ማሳየት ችለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,10.133,10.133,0.0,10.133,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,5,0 clip_482c0403a3d8,validation,በዚህም በዓሉ ሀይማኖታዊ ትውፊቱን ጠብቆ እንዲከበር ኮሚቴ በማዋቀር ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን ገልፀዋል።,spk_5e8585151e7c,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df472f7a7efd,validation,ዛሬ ይፋ የተደረገው የዓይን ሞራ  ግርዶሽ ህክምና ለሁለት ዓመታት የሚቆይ መርሃ ግብር መሆኑን ገልፀው 100 ሺህ የዓይን ሞራ ግርዶሽና የዓይን ቆብ መቀልበስ ቀዶ ጥገና የሚፈልጉ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እንደታቀደም ተናግረዋል።,spk_5e8585151e7c,am,14.774,14.774,0.0,14.774,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_5024a0e3fa08,validation,የ6ኛ ክፍል ፈተና በየትምህርት ቤቶቹ የሚሰጡ ሲሆን የ8ኛ ክፍል ደግሞ በክላስተር በተለዩ 115 ማዕከላት እንደሚሰጥ ተናግረዋል።,spk_5e8585151e7c,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a44caf7b3921,validation,ግድቡ ለጎብኚዎች ክፍት መደረጉ የአካባቢው ማህበረሰብ፤ የቱሪዝም ዘርፉ ተዋናዮች ልዩ ልዩ ምርቶችንና አገልግሎቶችን ለቱሪስቶች በማቅረብ ምጣኔ ሀብታዊ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስችላል ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c9499a32a0df,validation,ከበዓሉ ታዳሚዎች መካከል አቶ ወልደ ገብርኤል ሽፈራውና ኢንስፔክተር አድነው አሰፋ በሰጡት አስተያየት፤ ሙስናን የመከላከል ተግባር ውጤታማ እንዲሆን የመንግሥትና ሕዝብ ቁርጠኝነት ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,13.334,13.334,0.0,13.334,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ed0e36e61d6,validation,ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ጳጉሜን 4 ቀን 2017 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መመረቁ ይታወቃል።,spk_5e8585151e7c,am,6.574,6.574,0.0,6.574,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc13c22e9e55,validation,ቢሮው  የሴቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲሁም ጥቃቶችን ለመከላከል ያለመ የውይይት መድረክ በባሌ ዞን ከባለድርሻ አካላት ጋር ተካሂዷል።,spk_5e8585151e7c,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f48364545bff,validation,ኢሬቻ ሁሉም ህብረተሰብ የሚሳተፍበት እንደሆነም ነው የተናገሩት።,spk_5e8585151e7c,am,3.293,3.293,0.0,3.293,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc446c9fdedb,validation,ኪንግ ኦፍ አባይ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ዛይድ ዘይዳን መዳረሻው ኢትዮጵያ ያላትን የቱሪዝም ሀብት ገልጦ ያሳየ ድንቅ ቦታ ነው ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3f0f8dbd3d6,validation,የመኖሪያ ቤት እድሉ ተጠቃሚ የሆኑ ወገኖች ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_5e8585151e7c,am,4.614,4.614,0.0,4.614,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd4af8ddda31,validation,"በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የወጣቶች ክንፍ  ኃላፊ ወጣት ሚካኤል ዋዳ በበኩሉ ""የወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መልካም ተሞክሮን ለማስፋት አቅም  አለው"" ብሏል ፡፡",spk_5e8585151e7c,am,12.213,12.213,0.0,12.213,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_336e616f81b7,validation,በመርሐግብሩ ላይ የኦሮሚያ ክልል የጤናው ዘርፍ አመራሮች፣ የሻሸመኔ ከተማ የጤና ባለሙያዎች፣ የአዳማና ሌሎች ከተሞች ተወካዮች የተሳተፉ ሲሆን በመድረኩም በተላላፊ በሽታዎች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ተሰጥቷል።,spk_5e8585151e7c,am,16.253,16.253,0.0,16.253,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_767d83ba9598,validation,ከቅድመ አንደኛ እስከ 8ኛ ክፍል እጥረት የታየባቸውን (እንግሊዝኛ፣ ሂሳብና አካባቢ ሳይንስ) የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሐፍት እጥረት ለመቅረፍ ከአጋር አካላት ጋር በመሆን በ20 ሚሊየን ዶላር ተጨማሪ የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሐፍት እየታተሙ ነው ብለዋል፡፡,spk_5e8585151e7c,am,15.454,15.454,0.0,15.454,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5913c3f3f05a,validation,ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤቱ በተያዘው የበጀት ዓመትም ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ለማሰባሰብ አቅዶ የንቅናቄ መርሃ ግብር እያካሄደ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_5e8585151e7c,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f7c5e058deb,validation,በስፋራው ተገኝተው ድጋፍ ካደረጉ ባለድርሻ አካላት መካከል በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምዕራብ ሪጅን የአምቦ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ ባይሳ ቦሶና፣ የዲስትሪክቱ ሠራተኞች ከወር ደመወዛቸው በማዋጣት ለተጎጂዎች ድጋፍ አርገዋል ብለዋል።,spk_5e8585151e7c,am,14.653,14.653,0.0,14.653,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_973e237ab1d9,validation,በክልሉ የ6ኛ ክፍል ፈተና በ418 ትምህርት ቤቶች የሚሰጥ ሲሆን፤ የ8ኛ ክፍል ፈተና ተፈታኞች ደግሞ ከ310 ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_5e8585151e7c,am,11.813,11.813,0.0,11.813,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6f8680b611d,validation,በተጨማሪም 500 ሺህ ለሚሆኑ ለከተማዋ ነዋሪዎች በድግግሞሽ ማዕድ የማጋራት ዕቅድ መያዙንም አመልክተዋል።,spk_5e8585151e7c,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b17c92da14b,validation,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልም የቋንቋ ብዝሃነት ያለበት በመሆኑ በተለያዩ ቋንቋዎች ዜና እና ፕሮግራሞችን ተደራሽ በማድረግ ሀገራዊ ተልዕኮውን ለመወጣት የሚያደርገውን ጥረት የሚያግዝ በመሆኑ ከክልሉ ኮሙንኬሽን ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የተደረገው ስምምነት ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።,spk_87f604225074,am,20.694,17.386,0.309,20.694,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_721f229750f5,validation,በተለይም በመሬት ልማት፣ በካዳስተር እና በማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ ዘርፎች ትኩረት ተደርጎ የሚሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_87f604225074,am,10.414,7.688,1.072,10.414,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_07fe8e72903c,validation,የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ አቢቲ ኤዳኦ በበኩላቸው በክልሉ ህገወጥ የሰዎች ፍልሰትን ለመግታት ለወጣቶች የግንዛቤ ማስረጽ ስራ እየተሰራ ነው።,spk_87f604225074,am,13.133,10.514,1.329,13.133,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_190759132864,validation,የወጣቶችና የመዲናዋ ነዋሪዎች በጎ ዐሻራን የማኖር ሰው ተኮር አገልግሎት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ጠቁመዋል።,spk_87f604225074,am,8.373,7.147,1.226,8.373,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48d091129f33,validation,“ጥርን በባሕር ዳር” ሁነቶች የከተማዋን የቱሪዝም መስሕቦች ይበልጥ በሚያስተዋውቁ ዝግጅቶች እንደሚከናወኑ የባሕርዳር ከተማ አስተዳደር ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ።,spk_87f604225074,am,12.373,9.796,1.186,12.373,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_513af519a4a8,validation,ዛሬ በተካሄደው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወጣቶች ምክር ቤት ምስረታ ላይ  በሥራ አስፈጻሚነት የተመረጡ 15 ወጣቶችም ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።,spk_87f604225074,am,10.893,8.179,2.313,10.893,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_876cfab79896,validation,የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የሶሰተኛ ዲግሪ(PhD) ትምህርት ፕሮግራም የማስጀመሪያ መርሃ-ግብር በማካሄድ ላይ ይገኛል።,spk_87f604225074,am,7.894,6.249,1.281,7.894,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48839c370d74,validation,ወጣቶች በዘላቂ ልማት ግቦች ትግበራ ላይ ያላቸውን ቁርጠኝነት ማሳደግ እና በአገር ልማት ያላቸውን ተሳትፎ የሚያጠናክሩ አዳዲስ ሀሳቦች እና የትብብር መንገዶች መፍጠር የሚጠበቁ  ውጤቶች ናቸው ብለዋል።,spk_87f604225074,am,13.493,11.179,1.02,13.493,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_a2b06f0b7f4c,validation,በበርካታ ሀገራት የሚታየው መሰል ዝርፍያ በኢትዮጵያም ከለውጡ በፊት ምልክቶች ታይተው እንደነበር አስታውሰዋል፡፡,spk_87f604225074,am,9.694,7.031,1.01,9.694,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca3f9885842f,validation,ወጣቶቹ በትራፊክ አገልግሎት፣ በደም ልገሳ፣ በማዕድ ማጋራት፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በቤት እድሳት፣ በክረምት ትምህርትና ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሌሎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶችን እያከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_87f604225074,am,15.094,12.829,1.254,15.094,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_76125d2e9e16,validation,አውስትራሊያዊቷ ጄሲካ ሁል፣ ፖርቹጋላዊቷ ሳሎሜ አልፎንሶ እና ፈረንሳያዊቷ አጋት ጉሌሞት ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል።,spk_87f604225074,am,11.774,8.756,1.418,11.774,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_be9cf72b96af,validation,ሌብነትን በመቀነስ ጉልህ አስተዋጽኦ የሚያበረክተው የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከል ቁጥርን በዋና ዋና ከተሞች በማስፋፋት በቅርቡ ወደ 20 እንደሚያድግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አስታወቁ፡፡,spk_87f604225074,am,15.973,11.915,0.0,15.973,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c3808152668,validation,በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ በተግባር የታየውን ህብረ ብሔራዊ አንድነት በሌሎች የልማት ስራዎችም አጠናክረን ማስቀጠል ይገባናል ሲሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_87f604225074,am,16.053,12.031,0.852,16.053,-33.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5121a600bfb,validation,"""ሃቢታት ፎር ሂዩማኒቲ"" በድሬዳዋ ከተማ በ38 ሚሊዮን ብር ያስገነባቸው 28 ዘመናዊ ቤቶች ዛሬ ተመርቀው ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች ተሰጥተዋል።",spk_87f604225074,am,12.454,9.967,1.544,12.454,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_067b0dc327f3,validation,ከገጠር እስከ ከተማ የጤና ተደራሽነትን የማስፋትና የዜጎችን ጤና በመጠበቅ ረገድም ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን አንስተዋል።,spk_87f604225074,am,9.893,7.953,1.078,9.893,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56a2d1be594f,validation,ከዚህም በተጨማሪ ክልሉ ኢትዮጵያዊያንን ያስተሳሰረው የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መገኛ በመሆኑ ትልቅ የስበት ማዕከል ስለመሆኑ አንስተው፥ በቀጣይ ኢትዮጵያን አሻጋሪ የሚያደርጉ የሚዲያ ስራዎችን ከክልሉ መንግስት ጋር በቅርበት እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።,spk_87f604225074,am,17.213,13.981,1.134,17.213,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11554de2be9a,validation,እንዲሁም በዓሉ ፍቅር፣ ሰላምና አንድነት የሚንጸባረቅበት ሆኖ ለመጪው ጊዜ ተስፋ የሚሰነቅበት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_87f604225074,am,9.133,7.318,0.667,9.133,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3be78eca2fd1,validation,"""በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የወደቀን ማንሳት፣ የተቸገረን መርዳት፣ የህሊናና የአካል ሰላም የሚሰጥ ተግባርን መፈፀም ባህል መሆን ያለበት ጉዳይ ነው"" ብለዋል።",spk_87f604225074,am,11.213,8.627,1.259,11.213,-32.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_044ff6be8175,validation,በውይይት መድረኩ ላይ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ፣ የክልሉ ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ጀሚላ ሲምብሩ፣ አባ ገዳዎች፣ ሃዳ ሲንቄዎች እና ምሁራን ተገኝተዋል።,spk_87f604225074,am,15.094,10.584,0.655,15.094,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b11757fb5a57,validation,የአዲስ አበባ ሰማይ ዝናብ አዝሏል፤ ወቅቱም ክረምት ነው። ለዝናብ ሸብረክ ባላለው የኮሪደር ልማት እየተዋበች ያለችው መዲናዋ ክረምትና በጋውን የሰው ተኮር ማህበረሰባዊ ተግባራትን ባህል እያደረገች ትገኛለች።,spk_87f604225074,am,16.253,11.759,1.606,16.253,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3aabbc35b9d1,validation,በትምህርት ዘመኑ የመማር ማስተማር ስራውን የሚያቀላጥፉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ሲከናወኑ መቆየታቸውን ገልጸው በዚህም በመንግስት በጀት እና በህብረተሰብ ተሳትፎ የተጨማሪ መማሪያ ክፍሎች ግንባታ፣ የመምህራን መኖሪያ ቤቶች ግንባታ እና የዲጂታል ፓርኮች ግንባታ ሲካሄድ መቆየቱን ገልጸዋል።,spk_87f604225074,am,19.494,16.121,1.094,19.494,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7494021d436,validation,የከተሞችን ፈጣን እድገት የሚመጥን አገልግሎት ለማቅረብ በዘጠኝ የክልሉ ከተሞች የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶችን ዲጂታል የማድረግ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን አንስተዋል።,spk_87f604225074,am,12.733,10.663,1.087,12.733,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80cd39d8016d,validation,የክልሉ መንግስትም ተቋሙ ለሚያከናውናቸው ስራዎች አስፈላጊውን ትብብርና እገዛ የሚያደርግ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_87f604225074,am,7.614,6.276,0.895,7.614,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86a43703f8a7,validation,በአማራ ክልል በህዝብና በመንግስት ትብብር የተቋቋሙ 43 የማህበረሰብ መድሃኒት ቤቶች በተመጣጣኝ ዋጋ የመድኃኒት አቅርቦት አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡,spk_87f604225074,am,14.334,11.281,0.0,14.334,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bee1f0f916a,validation,አዲስ የሲኒማ ኮምፕሌክስ ለሲኒማው ዘርፍ ጥራት መሻሻልና ዕድገት ወሳኝ ምዕራፍ የሚከፍት ነው ሲሉ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ገለፁ።,spk_87f604225074,am,11.254,9.323,0.848,11.254,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_924959550d28,validation,በቀጣይም ዓለም አቀፍ የማከማቻ መጋዘኖችን ደረጃ የጠበቀ የማስፋፊያ ስራ የማከናወን እቅድ ተይዞ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_87f604225074,am,12.094,8.53,1.383,12.094,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ffcecd5d8f5,validation,በተለይም የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትን ዲጂታላይዝ በማድረግ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎትን ማረጋገጥ ተችሏል ብለዋል።,spk_87f604225074,am,10.293,8.521,0.995,10.293,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59e7923f6096,validation,በአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የተሰሩ የሪፎርም ሥራዎች የከተማዋን ዕድገት የሚመጥን የፖሊስ ተቋም እየተገነባ መሆኑን የሚያመለክት መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ገለጹ።,spk_87f604225074,am,16.294,13.057,1.48,16.294,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55f2b627659c,validation,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመረው የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች ባህል እየሆነ መምጣቱን ጠቁመው፤ የተሟላ መሰረተ ልማት ያሟሉ ቤቶች ለዜጎች ተደራሽ እንዲሆኑ እድል መፍጠሩን ገልጸዋል።,spk_87f604225074,am,18.373,15.11,0.453,18.373,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_93a70be044a6,validation,በዚህም በተያዘው ክረምት ከ300ሺህ በላይ ወጣቶች በ17 የተለያዩ መስኮች የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶችን ለመስጠት መዘጋጀታቸውን አረጋግጠዋል።,spk_87f604225074,am,11.973,9.674,0.833,11.973,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5804cf15d77b,validation,የፌደራል ተቋማት በድሬዳዋ ተገኝተው የማህበራዊ አገልግሎት ችግሮችን ለማቃለል እያከናወኑ የሚገኙት ተግባራት አበረታች ናቸው ያሉት ደግሞ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ናቸው።,spk_87f604225074,am,14.293,10.754,0.419,14.293,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94caf706203e,validation,ዩኒቨርሲቲው የሰለጠነ የሰው ኃይል በማፍራት የፖሊስ ተልዕኮን የመፈጸም አቅም ለማሳደግ ዘመኑን በዋጀ ሙያዊ እውቀት ብቁ ሰልጣኞችን ከማፍራት አኳያ አመርቂ ስራዎችን በማከናወን ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_87f604225074,am,15.254,12.231,0.0,15.254,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8ff4ae99819,validation,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማህዲ በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ የባለብዙ ባህል፣ እሴትና ወግ ባለቤት አገር ነች ብለዋል።,spk_87f604225074,am,11.133,8.43,0.767,11.133,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46fc6333d2ee,validation,በመሆኑም መንግስት ችግሩን ለመቀነስ ከህዝብ ጋር በመተባበር በቁርጠኝነት ይሰራል ብለዋል፡፡,spk_87f604225074,am,6.373,5.575,0.799,6.373,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22ef456e5e6a,validation,በቴክኖሎጂ፣ በሰው ኃይል አደረጃጀት፣ በሎጂስቲክ እና ምቹ የሥራ አካባቢ በመፍጠር ረገድ የተከናወኑ ተግባራት ለሌሎች አርአያ የሚሆኑ ናቸው ብለዋል።,spk_87f604225074,am,10.373,8.404,0.983,10.373,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6029fb10fa83,validation,በከተማው የትራፊክ ፍሰት የሚበዛባቸው አካባቢዎች ላይ በመሆን ተሽከርካሪዎች ፍጥነትና መስመራቸውን ጠብቀው እንዲጓዙ፣ ህብረተሰቡንም ከትራፊክ አደጋ የመጠበቅ ተግባር እያከናወነ በመሆኑ ኩራት እንደሚሰማው ገልጿል።,spk_87f604225074,am,15.573,12.81,1.224,15.573,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b0917cecaa0,validation,ሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ እንዲሳካ ወጣቶች አቅማቸውን በማስተባበር የሚያደርጉትን ሁለንተናዊ ተሳትፎና ድጋፍ ማጠናከር እንዳለባቸው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_87f604225074,am,14.313,10.9,0.981,14.313,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86f3528a9814,validation,በሊጉ ካደረጋቸው ሰባት ጨዋታዎች መካከል ሶስቱን ያሸነፈው ተጋጣሚው ድሬዳዋ ከተማ በተመሳሳይ ሶስት ጊዜ ተሸንፏል። በአንድ ጨዋታ ነጥብ ተጋርቷል። አምስት ግቦችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ ስምንት ግቦችን አስተናግዷል።,spk_87f604225074,am,16.933,12.049,2.431,16.933,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5de609ba8efb,validation,ከለውጡ በኋላ የተሻለ ስራ በመሰራቱ በመንግስት ባለስልጣን በኩል መሰል ዝርፍያ እምብዛም አይታይም ብለዋል፡፡,spk_87f604225074,am,8.934,6.768,0.995,8.934,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_463edf66d9e2,validation,የኢሬቻ በዓል ማህበራዊ ትስስርን የማጠናከሪያ አንዱ መድረክ እየሆነ መምጣቱን የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ ተናገሩ።,spk_87f604225074,am,11.694,9.296,0.457,11.694,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d6c5ae78d4d,validation,የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ እያደገ ለመጣው ፖሊሳዊ አገልግሎት ይበልጥ መጠናከር የበኩሉን እየተወጣ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_87f604225074,am,8.934,7.182,0.414,8.934,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8e12bb3d470,validation,ብዝሃነትን የጥንካሬ ምንጭ በማድረግ ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ እድገት እውን መሆን ማዋል አስፈላጊ ነው ብለዋል።,spk_87f604225074,am,10.094,6.676,2.426,10.094,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c0dced00686,validation,ይህም የወንጀል መከላከል፣ ምርመራ እና የትራፊክ ቁጥጥር ሥራዎችን በተቀናጀ አግባብ ለመምራት የሚያስችል እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_87f604225074,am,9.293,7.248,0.57,9.293,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5fd43238303,validation,የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመካከለኛው ምስራቅና ለአፍሪካ አገራት ክትባቶቹን እንደሚያጓጉዝ ነው የተገለጸው።,spk_87f604225074,am,9.133,6.319,1.458,9.133,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2da197e39477,validation,በተለይም በሴቶችና ህጻናት ላይ ጥቃት የሚፈጽሙ ወንጀለኞች ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙ በማድረግ በኩል ከፍተኛ መሻሻል አሳይቷል ብለዋል።,spk_87f604225074,am,9.934,7.956,1.22,9.934,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6c0a861f204,validation,ስልጠናውን ከወሰዱ መካከል 27 ርዕሳነ መምህራን፣ 113 የ2ኛ ደረጃና 484 የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መምህራን ይገኙበታል ብለዋል፡፡,spk_87f604225074,am,12.573,9.903,0.945,12.573,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a50d4c0cd8f,validation,በተለይም የህብረ ብሔራዊነት መገለጫዎችንና ዕድሎችን በአግባቡ መጠቀም ላይ ሁሉም ዜጋ በሃላፊነት መስራት እንዳለበትም አስገንዝበዋል።,spk_87f604225074,am,11.014,8.089,0.723,11.014,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_403acf1cb1b3,validation,ክረምት በመጣ ቁጥር ለእረፍት የሚወጡ ተማሪዎች፣ ወጣቶች፣ የመንግሥትና የግል ድርጅት ሠራተኞች በትራፊክ ፍሰት ማሳለጥ፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በማጠናከሪያ ትምህርት፣ በህክምና አገልግሎት፣ በደም ልገሳ፣ በቤት እድሳትና ሌሎች በጎ ሥራዎች ይሰማራሉ።,spk_87f604225074,am,21.053,14.632,0.0,21.053,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd886ce93e70,validation,የትስስር ስራው ወደ ምስራቅ አፍሪካ አገራት የሚመጡ ጉብኝዎች  ኢትዮጵያንም መዳረሻቸው አድርገው እንዲጎበኙ ለማድረግ ሰፊ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሆነ ጠቅሰዋል።,spk_87f604225074,am,12.373,9.926,0.399,12.373,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5cf0d13328c,validation,ከ'ሃቢታት ፎር ሂዩማኒቲ' ጋር በመተባበር የተገነቡትና ዛሬ ርክክብ የተደረገባቸው ቤቶችም የዚሁ ጥረት ማሳያ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ ድርጅቱ ላደረገው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።,spk_87f604225074,am,14.174,10.765,1.55,14.174,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16d9fcff05b0,validation,በአሁኑ ወቅትም በኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና ቆንስላ ጽሕፈት ቤቶች የቱሪዝም መዳረሻ ቦታዎችን የማስተዋወቅ ስራን ዋነኛ ተግባራቸው አድርገው እየተንቀሳቀሱ ነው ብለዋል፡፡,spk_87f604225074,am,12.694,9.894,1.382,12.694,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_131da8bba6fc,validation,የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የክረምት በጎ ፈቃድ ነፃ የህክምና አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ገለፀ።,spk_87f604225074,am,11.373,9.116,1.309,11.373,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88c0390f7ca0,validation,በብልፅግና ፓርቲ የአፋር ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኀላፊ መሐመድ ሁሴን፤ በበኩላቸው በጎ ተግባራችን ለአብሮነታችን እና ለሰላማችን ጥሩ መሰረት የሚያኖር ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_87f604225074,am,14.694,12.104,0.49,14.694,-32.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3fa84e93020,validation,በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ቴዎድሮስ ምህረት፤ የፍትህ አገልግሎት ጥራት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን የማረጋገጥ ስራ በተቀናጀ መልኩ እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_87f604225074,am,13.094,11.091,0.354,13.094,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c74a55d7823,validation,የትራንስፖርትና የነዋሪዎቿን የዕለት ከዕለት እንቅስቃሴ ሙቀትና ቅዝቃዜ፣ ዝናብና ፀሐይ አይበግሩትም።  ተማሪዎቿ ክረምቱን ለእረፍት ወጥተዋል፤ በአንድ በኩል የሚዝናኑበትና አካላዊ እንቅስቃሴ የሚያዘወትሩበት ቦታ ተገንብቶላቸዋል። በሌላ በኩል በተለያዩ የበጎነት ሥራዎች የሚሰማሩባቸው የበጎ ፈቃድ ስምሪቶች አሉ።,spk_87f604225074,am,22.814,18.56,1.144,22.814,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a497ad536718,validation,ይህንኑ ተከትሎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ እ.ኤ.አ. በኦገስት 1998 በፖርቹጋል ሊዝበን ባካሄደው ስብሰባ በየአመቱ ኦገስት 12 /ነሐሴ 6 (በኢትዮጵያ) የዓለም ወጣቶች ቀን ሆኖ እንዲከበር በደነገገው መሰረት በአውሮፓያኑ አቆጣጠር ከ2001 ጀምሮ መከበር ጀምሯል።,spk_87f604225074,am,22.334,18.283,0.893,22.334,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_375d8d75fccf,validation,በኢትዮጵያም ቀኑን መሠረት በማድረግ የወጣቶችን ተሳትፎ የሚያጎለብቱ የተለያዩ ተግባራትን በማከናወን የወጣቶች ጉዳይ ትኩረት እንዲሰጠው በርካታ ስራዎች ሲከናወኑ መቆየታቸውን ነው አቶ አድነው የተናገሩት።,spk_87f604225074,am,13.893,11.021,1.426,13.893,-33.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_816de188d052,validation,የፍርድ ቤቶችን አሰራር በቴክኖሎጂ የታገዘ ፍትሃዊና ቀልጣፋ የማድረግ ጥረት በልዩ ትኩረት እየተከናወነ መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ቴዎድሮስ ምህረት ተናገሩ።,spk_87f604225074,am,12.733,10.115,0.726,12.733,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb1241530665,validation,የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በሙያዊ እውቀትና በስነ-ምግባር የታነጹ ብቁ ሰልጣኞችን ለማፍራት የተጣለበትን ኃላፊነት በሚገባ እየተወጣ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ገለጹ።,spk_87f604225074,am,16.093,12.566,1.003,16.093,-34.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_98b054722a28,validation,የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ወጣቱ በሀገሩ የልማት ስራዎች ላይ የነቃ ተሳትፎ ማድረጉን እንዲቀጥል ጥሪ  አቅርበዋል።,spk_87f604225074,am,8.694,6.724,0.658,8.694,-34.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5cce758158fd,validation,መንግስት ወጣቶች በሀገራዊ የልማት ግቦች  ያላቸውን ተሳትፎ የሚያጎለብቱ ስራዎች እያከናወነ እንደሚገኝ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_87f604225074,am,10.553,8.527,0.765,10.553,-35.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f4a19bb99e3,validation,በመድረኩ ላይ ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የከተማ ከንቲባዎችና የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_87f604225074,am,8.813,7.529,0.784,8.813,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d69ceb4cda0,validation,የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በዕውቀትና ክህሎት የዳበረ የፖሊስ ሠራዊት በማፍራት የማይተካ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሰብሳቢ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ።,spk_87f604225074,am,14.934,12.293,0.0,14.934,-32.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cdf9e6dc25b6,validation,የትምህርት ማህበረሰቡ አስፈላጊውን ሁሉ እገዛና ትብብር በማድረግ የትምህርት ተቋማትን በባለቤትነት በመገንባትና ግብዓት በማሟላት የሚጠበቅበትን ሚና ሁሉ ሊወጣ እንደሚገባም አሳስበዋል።,spk_87f604225074,am,14.774,11.555,1.194,14.774,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_84d895ac5830,validation,የመደመር መንግስት በዋርካ የተመሰለውን ከባድ ዝርፍያ ለመቆጣጠር የሚችል ቁመና መፍጠሩን በመግለጽ ከአረም ጋር የተመሰለውን ቀላል ሌብነት ለመቆጣጠር ትግል ይፈልጋል ነው ያሉት።,spk_87f604225074,am,13.733,11.134,0.0,13.733,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_218edd0a5926,validation,የሀዋሳ ደብረ ምህረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ትምህርት ቤት ተማሪዎች የሆኑት አርሴማዊት ግሩም፣ አናንያ መንግስቱ እና አንተነህ ማስረሻ በ2017 ዓ.ም በተሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ  ፈተና የላቀ  ውጤት በማምጣት ለከፍተኛ ትምህርት የተዘጋጁ ተማሪዎች ናቸው።,spk_87f604225074,am,19.733,15.715,0.726,19.733,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_a15371e7c108,validation,የኮሪደር ልማት የጎስቋላ ከተሞችን ገፅታ መቀየሩን እንደ አብነት ያነሱት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ይህንኑ በአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓት መድገም እንደሚገባም ተናግረዋል።,spk_87f604225074,am,11.774,9.704,0.711,11.774,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5889e9000f14,validation,በ18ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር በአርባምንጭ ከተማ ሽንፈት ያስተናገደው ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ይጫወታል።,spk_87f604225074,am,11.094,8.989,1.534,11.094,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d088048463e,validation,በክልሉ የፍትህ ስርዓቱን ቀልጣፋና ፍትሃዊ በማድረግ የመብት ጥሰቶችን ለመከላከል ትኩረት በመስጠት እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ በሴቶች እና ህጻናት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን መከላከል የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑንም ቢሮው ገልጿል።,spk_87f604225074,am,19.053,15.817,0.818,19.053,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3af055e5f618,validation,ጠሬጴዛ ወንበርና የተለያዩ የትምህርት መርጃ ቁሳቁሶች አቅርቦትና የመምህራን መኖሪያ ቤቶች ግንባታም የዝግጁቱ አካል እንደሆኑ ገልጸዋል፡፡,spk_87f604225074,am,11.973,8.457,1.745,11.973,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b69ad47b02d,validation,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤ፣ ተቋሙ ላለፉት ዓመታት በመላው ኢትዮጵያ ባሉት 38 ቅርንጫፎቹ በተለያዩ ቋንቋዎች ኢትዮጵያን የማስተዋወቅ ስራዎችን በስፋት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_87f604225074,am,15.534,13.143,0.667,15.534,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_631bd64d88b0,validation,ሌብነትን በሁለት መንገድ መክፈል እንደሚቻል የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አንደኛው ቀለል ያለ ዝርፍያ ተብሎ እንደሚታወቅ ተናግረዋል፡፡,spk_87f604225074,am,10.293,7.225,0.327,10.293,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2b68f311a78,validation,በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ ወይዘሮ የሺወርቅ አያና እንደገለጹት ወጣቶች ባለራዕይ በመሆን ባላቸው እውቀትና ክህሎት ለሀገር የብልጽግና ጉዞ መሳካት የበኩላቸውን ሊወጡ ይገባል።,spk_87f604225074,am,19.053,16.108,1.172,19.053,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66ef6fc0bb51,validation,በአሁኑ ወቅት የ70/30 የቤት ልማት ፕሮግራም በአዲስ አበባ በስፋት እየተተገበረ ሲሆን ከ89 ሺህ በላይ ቤቶችን ለመገንባት በተገባው ውል ግንባታ እየተከናወነ ይገኛል።,spk_87f604225074,am,12.274,10.113,1.173,12.274,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8bd73ed25844,validation,የማርችንግ ባንዱ ቡድን መሪ ሌተናል ኮሎኔል ዘመቻ በዲ በበኩላቸው፥ ቡድኑ በሠራቸው የሙዚቃ ሥራዎች እና የመድረክ ላይ እንቅስቃሴዎቹ ከፍተኛ አድናቆት ማግኘቱን ገልፀዋል።,spk_87f604225074,am,13.813,10.856,1.511,13.813,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59fd469e82de,validation,"ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በመደመር ሐሳብ ላይ የጻፉት አራተኛውንና ""የመደመር መንግሥት"" የተሰኘውን አዲስ መጽሐፍ በተመለከተ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቃለ መጠይቅ አድርገዋል።",spk_87f604225074,am,15.213,12.113,1.012,15.213,-32.0,male,18-24,addis_ababa,16000,5,0 clip_5e537392231e,validation,በአስር አመት መሪ የልማት እቅድ 4 ነጥብ 4 ሚሊዮን ቤቶችን በተለያዩ አማራጮች ለዜጎች ለማቅረብ መታቀዱን ጠቁመው፤ ከዚህ ውስጥ በየዓመቱ 440 ሺህ ቤቶች ተደራሽ ማድረግ ይጠበቃል።,spk_87f604225074,am,13.854,11.309,0.84,13.854,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_79afa7f1f33b,validation,ለመማር ማስተማር የሚያግዙ ግብዓቶችን በማሟላት፣ ከደረጃ በታች የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል፣ በቴክኖሎጂ የታገዙ አዳዲስ ትምህርት ቤቶችን በመገንባትና መሰል ለትምህርት ጥራት እንዲሁም ተደራሽነት የሚያግዙ ተግባራት ከየትኛውም ልማት ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ይከናወናሉ ብለዋል።,spk_87f604225074,am,22.014,17.549,1.511,22.014,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_362fe1103b8b,validation,ብዝኃ ሕይወት የህልውናችን መሰረትና የኢኮኖሚያችን የጀርባ አጥንት ነው ያሉት የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢው፤ ስትራቴጂውና የድርጊት መርሃ ግብሩን በአግባቡ ተርጉሞ ገቢራዊ ማድረግ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡,spk_87f604225074,am,14.614,11.95,1.117,14.614,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8f63316c5bd,validation,የኢትዮጵያ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ፕሬዝዳንት ኡስታዝ ሀይደር ከድር በበኩሉ፤ ሊጉ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ትላልቅ ተግባራት ማከናወኑን ገልጿል።,spk_87f604225074,am,10.614,8.202,0.464,10.614,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_102747802259,validation,በፈተናው አርሴማዊት ግሩም እና ተማሪ አናንያ መንግስቱ እያንዳንዳቸው 560 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት አስመዝግበው  ለከፍተኛ ትምህርት ተዘጋጅተዋል።,spk_87f604225074,am,11.973,10.001,0.992,11.973,-33.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d54be36806b5,validation,ኢሬቻን የመሰሉ በዓላት ለሀገር ግንባታ እና ለህብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከር ያላቸው ፋይዳ ትልቅ መሆኑን አንስተዋል።,spk_87f604225074,am,8.694,7.135,1.104,8.694,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e6464d8de24,validation,"በተለይም በክረምት ወቅቶች ወጣቶች በብዛት የሚሳተፉበት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች እየተከናወነ ሲሆን በአፋር ክልል ""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል መሪ ሃሳብ በዛሬው እለት በይፋ ተጀምሯል።",spk_87f604225074,am,17.613,14.384,1.426,17.613,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_263e04963fcf,validation,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከችልድረን ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን(CIFF) መስራች እና የቦርድ ሊቀመንበር ሰር ክሪስቶፈር ሆን ጋር ተወያይተዋል።,spk_788a3a295100,am,9.354,8.641,0.0,9.354,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e68d08e2260,validation,የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) እንደገለጹት በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ መምህራንን የማብቃት ሥራ በተከታታይ እየተሰራ  ይገኛል።,spk_788a3a295100,am,9.713,7.586,0.808,9.713,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d705b5037964,validation,የሲዳማ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የኩላሊት እጥበት ማእከሉን መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_788a3a295100,am,9.713,7.795,0.652,9.713,-41.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6956ef7a1704,validation,በዓሉንም ስናከብር ይቅርባይነት፣ ደግነትና ርህራሔን በማሳየትና ሌሎችን በመደገፍና በማገዝ መሆን አለበት  ሲሉ አክለዋል።,spk_788a3a295100,am,8.393,7.691,0.702,8.393,-35.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_389a01e64fe0,validation,በቀጣይም በክልሉ በዜጎች ላይ ሊፈፀሙ የሚችሉ የመብት ጥሰቶችን አስቀድሞ ለመከላከል ከባለድርሻ አካላት ጋር የተጀመረው ቅንጅታዊ ስራ ይበልጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ርዕሰ መስተዳደሯ ገልፀዋል።,spk_788a3a295100,am,11.434,9.754,0.803,11.434,-34.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0236949925bb,validation,ያላትን እምቅ ሃብት በአግባቡ ጥቅም ላይ ማዋል ባለመቻሉ ለበርካታ ዓመታት ስሟ ከተረጂነት ጋር ሲነሳ መቆየቱን አውስተዋል።,spk_788a3a295100,am,8.633,7.22,0.572,8.633,-39.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9687f49b2a03,validation,በዓሉን በማስመልከት የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥቷል።,spk_788a3a295100,am,7.274,5.578,0.748,7.274,-38.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee81f66ca213,validation,በጉጂ ዞን ባለፈው ዓመት በ935 የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች 32 ሺህ 725 ህጻናት የመማር እድል እንዳገኙም አስታውሰዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,9.514,7.66,0.0,9.514,-41.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_130bbd445b3c,validation,እንደ ባለታሪኮቹ ገለጻ፣ በርካታ ወጣቶች በአገር ሰርተው ከመለወጥ ይልቅ የማያውቁትን አገር በመናፈቅ ለተለያዩ አደጋዎች ይጋለጣሉ።,spk_788a3a295100,am,8.553,6.254,1.034,8.553,-41.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f8752ab1252,validation,የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በቅርቡ የጀመረው የካንሰር የጨረር ሕክምና አገልግሎት ከእንግልትና ከውጣ ውረድ ታድጎናል ሲሉ ታካሚዎች ተናገሩ፡፡,spk_788a3a295100,am,9.594,5.418,0.0,9.594,-43.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e757dc811442,validation,ሆስፒታሉ በቅርቡ በጀመረው የጨረር ሕክምና አገልግሎት ከ100 በላይ የካንሰር ሕሙማን አገልግሎት ማግኘት እንደቻሉም አስታውቋል፡፡,spk_788a3a295100,am,7.633,6.749,0.0,7.633,-41.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7d4431a6205,validation,የትራፊክ አደጋን ለመከላከል በሚደረገው ሁሉን አቀፍ ጥረት የባለድርሻ አካላት ትብብርን በማሳደግ ከግንዛቤ ፈጠራ ባለፈ የተሽከርካሪ ደህንነት ቁጥጥር ስራ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,11.233,9.764,0.0,11.233,-37.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9dc26d8ed8ac,validation,በድሬዳዋ የለገሐር አደባባይ እየተከበረ በሚገኘው የመስቀል ደመራ በዓል ላይ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ በርቶሎሜዎስ እና የየአድባራቱ  አስተዳዳሪዎች፣ የኃይማኖት አባቶች፣ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ተማሪዎችና አመራሮችን ጨምሮ ሌሎችም የሕብረተሰብ ክፍሎች ታድመዋል።,spk_788a3a295100,am,20.953,13.999,0.62,20.953,-43.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_098f12f047d6,validation,በቀጣይም የቱሪስት መዳረሻዎችን በማልማት፣ ሙዚየምና ቅርሶችን በመጠገን፣ በመጠበቅና በማስተዋወቅ የተሻለ ገቢ እንዲገኝ ይሰራል ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,10.313,7.895,0.499,10.313,-37.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7af6722d36b,validation,የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ ፕሮቮስት ሙሉቀን ተስፋዬ(ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ሆስፒታሉንና ኮሌጁን የላቀ የህክምና አገልግሎት ማዕከል ለማድረግ መሰረተ ልማት ማሟላትና የአገልግሎት አሰጣጡን ማሻሻል ላይ የተለያዩ የሪፎርም ስራዎች ተሰርተዋል።,spk_788a3a295100,am,17.073,14.786,0.0,17.073,-35.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e6122570745,validation,የቁልቢ ገብርኤል ንግሥ ክብረ በዓልን  መደጋገፍን ፣አብሮነትንና አንድነት ይበልጥ በሚያጎላ መልኩ እንዳከበሩ የበዓሉ ታዳሚ ምዕመናን ተናገሩ።,spk_788a3a295100,am,10.514,8.055,1.184,10.514,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0f98f508c10,validation,ከተጀመረ አራት ዓመት የሆነው የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በወጣቶች መካከል ትስስር በመፍጠር ለሀገራዊ መግባባት አስተዋጽኦ ማበርከቱን የገለፁት ደግሞ በሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ እንደገና ፈቃዱ ናቸው።,spk_788a3a295100,am,16.553,13.986,0.558,16.553,-35.6,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_b4daf14f322e,validation,በተለይ በዛሬው እለት በዞኑ ቀርሳ ወረዳ በሃ ኮሱም እና በረካ ቀበሌ ለአገልግሎት ያበቃቸው የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች የአካባቢው ማህበረሰብን ችግር የሚፈቱ መሆናቸውን አመልክተዋል።,spk_788a3a295100,am,13.274,10.858,0.449,13.274,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c47f413b6972,validation,ሌላው የበዓሉ ታዳሚ አቶ ተስፋዬ ታፈሰ፤  ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ከመጡት ምዕመናን ጋር በዓሉን በጋራና በአብሮነት ማክበራቸውን ተናግረዋል።,spk_788a3a295100,am,9.553,8.695,0.498,9.553,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75e58b997b16,validation,ፕሮጀክቶቹ በከተማ አስተዳደሩ በጀት ብቻ ሳይሆን ህዝብን በማስተባበር እንደሚገነቡም ነው ከንቲባ አዳነች አቤቤ የገለጹት፡፡,spk_788a3a295100,am,7.553,6.754,0.325,7.553,-36.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0067fa6068f5,validation,እውቅናና ሽልማቱ የተበረከተው በመዲናዋ በሚገኙ ከመንግስት እና ግል ትምህርት ቤቶች ከ500 በላይ ውጤት ላስመዘገቡ 336 ተማሪዎች ናቸው።,spk_788a3a295100,am,10.914,9.423,0.478,10.914,-42.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa5259a512a5,validation,በክልሉ አዲስ ለተደራጁ የቀበሌ መዋቅሮች  6ሺህ 800 የሞተር ብስክሌቶች ተከፋፍለዋል።,spk_788a3a295100,am,5.913,4.148,0.67,5.913,-41.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d01b416526b,validation,መንግስት የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ደረጃቸውን የጠበቁ ቅድመ መደበኛና የሌሎች የመደበኛ ትምህርት ቤቶችን ግንባታ እንደሚያስፋፋ አስታውቀዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,10.754,7.916,0.0,10.754,-43.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e160a7532659,validation,ሌላው የዚሁ ወረዳ ነዋሪ አቶ ለሚ ባለሚ በበኩላቸው አሁን በአካባቢያችን ያማረ መዝናኛ ስፍራ የተሰራበት ቦታ ቆሻሻ የሚጣልበትና ለእይታም የማይማርክ ነበር ይላሉ።,spk_788a3a295100,am,12.594,6.063,1.289,12.594,-42.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b8b5042e2ab5,validation,የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ ከተመረቀበት ጊዜ አንስቶ ያለ ምንም መቆራረጥ አገልግሎት እየሰጠ ነው ያሉት ነዋሪዎቹ ረጅም ጊዜ እንዲያገለግልም አስፈላጊውን ጥበቃና እንክብካቤ እያደረጉ መሆናቸውንም ተናግረዋል።,spk_788a3a295100,am,12.233,11.107,0.313,12.233,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23e6351deba9,validation,የክልሉ ትራንስፖርት ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ ባንቻየሁ ድንገታ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት፥ አዲሱን የዘመን መለወጫ በዓል ስናከብር አቅመ ደካሞችንና አረጋውያንን መጠየቅና መርዳት ይኖርብናል ብለዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,11.754,9.952,0.564,11.754,-35.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7ad4cba1601,validation,አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነት እና የስኬት እንዲሆን ተመኝተዋል።,spk_788a3a295100,am,4.833,4.525,0.0,4.833,-35.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4719293be4a,validation,የእውቀት መዳረሻ ሀገርና ህዝብን ማገልገል መሆኑን ያነሱት ተመራቂዎቹ ስራ ፈጣሪ በመሆን ለሌሎች ወጣቶችም ምሳሌ ለመሆን እንደሚሰሩ ተናግረዋል።,spk_788a3a295100,am,9.393,8.421,0.45,9.393,-39.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1664147cf543,validation,በሌላ በኩል ጠመዝማዛ፣ ዳገትና ቁልቁለት ያለባቸው መሬቶች መኖራቸው የአሽከርካሪዎችን ልዩ ጥንቃቄ እንደሚሻ ጠቁመው፣ ከአደጋ ራስንና ሌሎችን ለመጠበቅ በጥንቃቄ እያሽከረከሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_788a3a295100,am,14.313,11.836,0.814,14.313,-34.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b24281a1ad72,validation,በዚህም መሰረት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል ለሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ በዛሬው እለት ከጁምአ ሰላት በኋላ የድምፅ አሰጣጥ ስነ ስርአት የሚካሄድ ይሆናል።,spk_788a3a295100,am,11.674,7.931,1.275,11.674,-38.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9a7a161ffdc,validation,የሕክምና ቡድኑ በሚኖረው ቆይታ የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎችን የመለየት፣ የምርመራና የህክምና አገልግሎት ከመስጠት በተጓዳኝ ለተጨማሪ ህክምና ከሆስፒታሉ ጋር የማገናኘት ስራ እንደሚሰራም አስረድተዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,15.114,11.766,0.884,15.114,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7589553db5f,validation,በአይሳኢታ ከተማ የሚገኘውና ግንባታው ላለፉት ሶስት አስርት ዓመታት ተቋርጦ የነበረው የሱልጣን አሊሚራህ መስጅድ ለምርቃ መብቃቱም የዚሁ ጥረት አካል ነው ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,10.873,8.084,1.155,10.873,-37.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71440664272f,validation,በአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከ3 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች የመስህብ ሀብቶችን መጎብኘታቸው ተገለጸ።,spk_788a3a295100,am,10.633,9.142,0.565,10.633,-35.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78986f6fcbc0,validation,ተመራቂዎች በቆይታቸው የጨበጡትን እውቀትና ክህሎት በመጠቀም ያስተማራቸውን ማህበረሰብ በሙያቸው ማገልገል እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_788a3a295100,am,8.393,6.987,0.452,8.393,-38.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_085447beac83,validation,የተደረገው ድጋፍ በተለይም በኮሌራ በሽታ ከመያዝ አኳያ ስጋት ላለባቸው አካባቢዎች አስፈላጊ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_788a3a295100,am,7.354,5.089,0.383,7.354,-43.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec62a4952956,validation,የሆረ ሀረሰዴ ኢሬቻ በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል።,spk_788a3a295100,am,4.274,3.303,0.51,4.274,-40.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2fffe431829f,validation,በዓለም ላይ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ስድስት ሚሊዮን ማለፉ ወደ ሶስተኛ ዓመት እየገባ የሚገኘው ወረርሽኝ አሁንም ከፍተኛ የጤና ስጋት ሆኖ መቀጠሉን የሚያሳይ እንደሆነ የአሶስዬትድ ፕሬስ ዘገባ ያመለክታል።,spk_788a3a295100,am,16.794,13.868,0.552,16.794,-35.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13b3bc1c3301,validation,የኢትዮጵያ የባህላዊ ምግቦች ፌስቲቫል ነገ በሸገር ከተማ ይደረጋል።,spk_788a3a295100,am,4.913,3.782,0.714,4.913,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8c3bbf7372a,validation,በመርሃ ግብሩ የፌዴራል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት አመራሮችና የአፋር ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸኸ መሐመድ አወል ሃያትን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_788a3a295100,am,14.034,11.431,0.782,14.034,-38.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb7ca67e82ec,validation,ባለፉት አምስት የሊግ ጨዋታዎች በነበራቸው የእርስበርስ ግንኙነት ማንችስተር ዩናይትድ ሶስት ጨዋታዎችን ሲያሸንፍ ኤቨርተን አንድ ጊዜ ድል ቀንቶታል። አንድ ጨዋታ አቻ ተለያይተዋል።,spk_788a3a295100,am,11.393,10.049,0.0,11.393,-39.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_67cddcd962be,validation,በዚህም በትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ላይ ተጨባጭ ለውጦች መገኘታቸውን አስታውቀዋል።,spk_788a3a295100,am,5.793,4.93,0.517,5.793,-39.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe91e6d91b57,validation,የፓን አፍሪካ ጤና አጠባበቅ ፎረም ሊቀ-መንበር አበበ በቀለ (ፕ/ር) በበኩላቸው፤ የቀዶ ህክምና ሙያተኞች ቅንጅታዊ አሰራራቸውን በማጠናከር በቀዶ ህክምና ዙሪያ የሚያጋጥሙ ችግሮች ላይ መፍትሔ መስጠት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,15.473,10.952,0.589,15.473,-41.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_064048eecbea,validation,በአማራ ክልል በጥናት ለተለዩ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ዕውቅና ለመስጠት እና ስራ ለማስጀመር የሚያስችል ዝግጅት ማጠናቀቁን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት  አስታወቀ።,spk_788a3a295100,am,10.313,8.491,0.543,10.313,-39.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1cdb6b90e8e7,validation,በመድረኩ የአስጎብኚ ማህበራት ተወካዮችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_788a3a295100,am,4.793,4.285,0.509,4.793,-37.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_54c16993e490,validation,የአካባቢው ማህበረሰብ እና የፀጥታ አካላት ለምዕመናኑ ላደረጉት አቀባበል፣ድጋፍና ትብብር ምስጋና ያቀረቡት ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ በንግስ ባዓሉ ላይ የተገኙት ወይዘሮ አየለች በየነ ናቸው።,spk_788a3a295100,am,12.434,10.507,0.538,12.434,-36.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_faa234e86e13,validation,የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በውይይቱ ወቅት በሰጡት የሥራ መመሪያ የፀጥታና ደህንነት መዋቅሩ ከኅብረተሰቡ ጋር በመተባበር ኃላፊነቱን በአግባቡ የተወጣ በመሆኑ አጠቃላይ ያለፉት ሁነቶች በመላው ሀገሪቱ በሰላም መጠናቀቃቸውን ገልፀዋል።,spk_788a3a295100,am,18.873,15.775,0.59,18.873,-39.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a5157ea3226,validation,በተለይም በኢትዮጵያ የማንሰራራት ዘመን ላይ በገንዘብ፣ በእውቀትና ተሞክሮ በማምጣት ለስኬት እንዲበቃ የተጀመረው ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_788a3a295100,am,11.233,9.081,0.794,11.233,-37.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d57180ab110a,validation,ወደ አዲስ አበባ ሄዶ ለመታከም የኢኮኖሚ አቅም ስለሌላቸው ለብዙ ጊዜ ከሕመማቸው ጋር እንደቆዩ አስታውሰው፤ ሆስፒታሉ በቅርቡ በጀመረው የጨረር ሕክምና አገልግሎት ተጠቃሚ በመሆን ከበሽታው መዳናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,12.274,9.398,0.537,12.274,-42.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f69bcf6f39d,validation,በመድረኩ የክልሉና የከተማ አስተዳደሩ የዘርፉ አመራሮችና የአካል ጉዳተኞች ተወካዮች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_788a3a295100,am,7.114,5.569,0.769,7.114,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78c5cddc8256,validation,የአዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ለሚ ጉታ (ዶ/ር)፤ የትምህርት ዘርፍ መጠናከር ለአንድ ሀገር እድገትና ማንሰራራት ወሳኝ መሆኑን አንስተው በዚህ ረገድ የመንግስት ጥረት የሚደነቅ ነው ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,12.434,9.814,0.647,12.434,-36.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0eafcfb831ba,validation,በመሆኑም ለምርጫ የተመዘገበ ሁሉም ህዝበ ሙስሊም በተጠቀሱት ቀናት በነቂስ ወጥቶ ድምጹን እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,8.873,6.548,0.572,8.873,-41.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_778a465a04c8,validation,የተሻለ የወተት ምርት የሚሰጡ ላሞችን ወደ ማዕከሉ በማስገባት በዘመናዊ መልኩ ለማርባት አቅደን ወደ ስራ ገብተናል ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,7.913,3.82,0.788,7.913,-42.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_76c7339ccf2b,validation,የትምህርት ቁሶችን ከጤና ቢሮ የተረከቡት የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሱልጣን አልይ፣ እየተከናወነ የሚገኘው የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ትምህርት ለትውልድ ሀገራዊ ንቅናቄ እንዲሳካ እያገዘ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,13.473,10.681,0.522,13.473,-38.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6e72d40a3c8,validation,የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ተቋማት ክህሎት ያላቸውና ውጤታማ ባለሙያዎችን እንዲያፈሩ በሚያስችል መልኩ ይቃኛሉ ብለዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,7.753,6.76,0.0,7.753,-39.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b97438c0923,validation,በአማራ ክልል  በሚገኙ  የጤና ተቋማትን የፅዱ ኢትዮጵያ ኢኒሸቲቭን በመተግበር  ለተገልጋዩ ሕብረተሰብ ጽዱ፣ ሳቢና ምቹ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ  ጤና ቢሮ አስታወቀ።,spk_788a3a295100,am,12.034,8.296,0.0,12.034,-42.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_58ed15f44356,validation,የተካሄደው ሪፎርም ኢትዮጵያ በዘርፉ የአፍሪካ የልህቀት ማእከል እንድትሆን የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ ስለመሆኑ አብራርተዋል።,spk_788a3a295100,am,9.274,7.22,0.0,9.274,-40.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9937625297b7,validation,ለዚህም ለግሉ ዘርፍ የላቀ ትኩረት በመስጠት በተለያዩ የልማት ዘርፎች እንዲሰማራ ሁለንተናዊ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,8.473,7.419,0.598,8.473,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba65960fcbfa,validation,በዓሉ የመተጋገዝ እሴትን ከማዳበር ባሻገር  አብሮነትና አንድነትን  ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑን  ገልጸው፤ በዚህም በዞኑ የልማት ስራዎችን በትብብርና ቅንጅት በመስራት ለላቀ ስኬት እየተጋን ነው ብለዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,13.633,11.554,0.32,13.633,-40.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad4972695d3f,validation,የክልሉ መንግስትን ወክለው በበዓሉ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ አቶ ጌቱ ነገዎ፣ በዓሉን ስናከብር  ያሉንን መልካም እሴቶች በማጎልበትና በአዲስ አስተሳሰብ ለአገር የምንተጋበት መሆን ይገባል ሲሉ ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,13.473,11.59,0.0,13.473,-36.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f17a807dcbd,validation,እነዚህ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ሥራዎች አመቱን ሙሉ ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ዶክተር ፅጌረዳ ተናግረዋል።,spk_788a3a295100,am,7.234,5.046,1.538,7.234,-35.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd8bac6eba00,validation,የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታልና ኮሌጁ በአገልግሎት አሰጣጥ ለሌሎች ምሳሌ የሚያደርጋቸውን የተለያዩ የሪፎርም ስራዎችን እየተገበሩ ነው ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,7.234,6.796,0.0,7.234,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b55b0d58e3ad,validation,በመድረኩ የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው እንዲሁም ከሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ የሃይማኖት አባቶች፣ የስራ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_788a3a295100,am,16.113,13.572,0.714,16.113,-39.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78f951f5d2a3,validation,በዚህ  ወቅት  በወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተሰማሩ ወጣቶች  ያገኙትን መልካም ተሞክሮ አካፍለዋል።,spk_788a3a295100,am,6.833,5.978,0.537,6.833,-40.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24b127d031fb,validation,የሀይማኖት ተቋማት በዘላቂ ሰላም ግንባታ ሂደት ያላቸውን ጉልህ ሚና አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) አስታወቁ።,spk_788a3a295100,am,11.194,7.936,1.035,11.194,-41.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57283d22307c,validation,በራስ አቅም የበለጸጉት እነዚህ መተግበሪያዎች የጤና ስርዓቱን በጉልህ የሚያግዙ መሆናቸውን አንስተው፤ በጤና ስርዓቱ ላይ የራሳቸውን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,12.434,9.464,0.812,12.434,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c577adf02cf,validation,የህፃናትን የትምህርት ውጤታማነት ለማረጋገጥ በየትምህርት ቤቱ የተጀመረው የምገባ መርሃ ግብርም ተማሪዎች ተረጋግተው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ጠቁመዋል።,spk_788a3a295100,am,10.434,8.798,0.734,10.434,-39.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_562f7b770dc2,validation,በውጭ አገራት የሚገኙ የድሬዳዋ ተወላጆች እና ወዳጆች ለድሬዳዋ ሁለንተናዊ ዕድገት እያበረከቱ የሚገኙትን አስተዋጽኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ የጠየቁት ደግሞ ከንቲባ ከድር ጁሃር ናቸው።,spk_788a3a295100,am,12.473,10.216,1.287,12.473,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95fee9694596,validation,ሁነቱ የዓለም አቀፉ አቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ(አይኤኢኤ) የብሔራዊ እንስሳት ጤና ምርመራ ቤተ ሙከራዎች ኔትወርክ(ቬትላብ ኔትወርክ) እንስሳት እና የጀርባ አጥንት ካላቸው እንስሳት ወደ ሰው የሚተላለፉ ድንበር ተሻጋሪ በሽታዎች በመለየት እና በመከላከል እንዲሁም የምግብ ደህንነትን ለማሻሻል ያላቸው ሚና ውይይት እንደሚደረግበት ከኢኒስቲትዩቱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_788a3a295100,am,25.073,14.034,0.707,25.073,-44.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7117cb4fdcdc,validation,በተለይ ማህበሩ ባለፉት ሶስት ዓመታት በቀርሳ ወረዳ በ371 ሚሊዮን ብር 37 ፕሮጀክቶችን ማከናወኑን ጠቁመው በዛሬው እለትም ለአገልግሎት የበቃው የንፁህ መጠጥ ውሃም የፕሮጀክቱ አካል መሆኑን አመላክተዋል።,spk_788a3a295100,am,13.274,12.145,0.0,13.274,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_215923c503e4,validation,· የአዲስአበባ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢና ለዘጠኝ ዓመታት ዋና ሰብሳቢ,spk_788a3a295100,am,6.394,4.146,0.72,6.394,-43.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d06173a6d862,validation,ወጣት ሃይለሚካኤል ስዩም በበኩሉ፥ ከዋዜማው ጀምሮ ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የተገኘን ምዕመናን በዓሉን ሃይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ፣ በደስታና እርስ በርስ በመደጋገፍ አክብረነዋል ብሏል።,spk_788a3a295100,am,13.834,8.872,0.863,13.834,-42.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6525855afb5a,validation,የእናቶችን ሀገር በቀል እውቀት ወደ ቀጣዩ ትውልድ የማሻገር አላማ እንዳለውም ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,5.913,4.562,0.8,5.913,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5d8a60a2456,validation,በከፍተኛ ክብር መመረቅ ከሚያስገኘው ደስታ ሌላ ሀገራዊ ኃላፊነት ለመወጣት አደራ መቀበልም ጭምር እንደሆነ ነው የገለጸው።,spk_788a3a295100,am,7.633,6.826,0.355,7.633,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4878b2b18e39,validation,በተመሳሳይ የተሽከርካሪዎች የቴክኒክ ምዘና ማዕከል ላይ ቁጥጥር ከማድረግ ጎን ለጎን  የአሽከርካሪዎችን ሙያዊ ስነ ምግባር ለማሳደግ ለ105 ሺህ  አሽከርካሪዎች  ስልጠና ተሰጥቷል ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,11.633,10.269,0.45,11.633,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1235871c1027,validation,በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ፣ የሀድያና ስልጤ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የቦርድ ሰብሳቢ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ፥ መስቀል የሰላም፣ የአንድነት፣  የድኅነት በዓል ነው ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,16.953,12.29,0.851,16.953,-39.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d749b41c103c,validation,ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሥራዎቻቸው ከአገራዊ እቅዶችና ፖሊሲዎች ጋር የተጣጣመ እንዲሆን ማድረግ ሌላው የትኩረት አቅጣጫ መሆኑን አንስተው፤ ይህም የአገርን ሁለንተናዊ ዕድገት ለማሳለጥ ፋይዳው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,13.434,10.83,1.298,13.434,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_102c5df67c6d,validation,አገልግሎቱ በ2003 ዓ.ም በአራት ክልሎች በ13 ወረዳዎች መጀመሩን አስታውሰው፣ በአሁኑ ወቅት በ1ሺህ 195 ወረዳዎች እና በሁሉም ክልሎችና ሁለት ከተማ አስተዳደሮች 63 ሚሊዮን ዜጎችን ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,16.713,12.606,0.525,16.713,-39.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7116460d156,validation,በቦኬ ወረዳ ቦኬ ጥቃ ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ወርቅዬ ስለሺ እንዳሉት በመኖሪያ ቤታቸው እርጅናና መፈራረስ ለብርድና ዝናብ ሲጋለጡ እንደነበር አስታውሰው፤ በዚህም ለጤናና ሌሎች ለማህበራዊ ችግሮች እንዳጋለጣቸው አስታውሰዋል።,spk_788a3a295100,am,17.073,14.196,0.798,17.073,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_05f950304ad4,validation,ዛሬ በተሰጠው እውቅና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ለእያንዳንዳቸው ታብሌት ኮምፒውተር ተበርክቶላቸዋል።,spk_788a3a295100,am,7.314,6.447,0.407,7.314,-38.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73da5bf6afe0,validation,ታዳሚዎቹም የኮሪደር ልማት ስራዎችን በመጎብኘት፣ ባህላዊ ምግቦችንና ቁሶችን በመመልከት፣ የአካል ብቃት ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች በማድረግ እየተሳተፉ ይገኛሉ።,spk_788a3a295100,am,10.473,8.663,0.969,10.473,-31.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ecb5b090c42,validation,ሕክምናው ከኪውር ብላይንድነስ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር እየተሰጠ ሲሆን የታካሚዎች የትራንስፖርትና የምግብ ወጪ በመሸፈን ሕክምናውን እንዲያገኙ እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,12.114,9.678,0.552,12.114,-36.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f9dd2a8fd36c,validation,በሆስፒታሉ ነፃ የምርመራና የህክምና አገልግሎት እያገኙ መሆኑን የባሌ ሮቤ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_788a3a295100,am,7.513,5.368,0.672,7.513,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aaee2c4f2cfc,validation,የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) በወቅቱ ህዳሴ ግድብ የተለያዩ ውጣ ውረዶችን አልፎ ለፍፃሜ መድረሱ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ኩራትና ደስታ ነው ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,12.473,11.039,0.325,12.473,-36.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2dc5f44d6bd,validation,ወጣት ሀሊድ ተማም በበኩሉ በዓሉ በድምቀት እንዲከበር ከክርስቲያን ጓደኞቹ ጋር ከተማውን ከማስዋብ ጀምሮ በጸጥታ ማስከበር ሥራ መሰመራታቸውን ተናግሯል፡፡,spk_788a3a295100,am,10.954,5.643,1.158,10.954,-42.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6aa63d61c85f,validation,በተያዘው በጀት አመትም ከፍተኛ የተማሪ ቁጥር ያላቸውን ትምህርት ቤቶች ደረጃ ለማስጠበቅና የፈረቃ አሰራርን ለማስቀረት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,9.954,7.571,1.094,9.954,-40.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2030b47c2520,validation,የተማሪዎችን የትምህርት ውጤት ለማሻሻል ትኩረት መደረጉን የተናገሩት ኀላፊው በተለይም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን ለማሻሻል ዘንድሮ የታየውን አዎንታዊ ለውጥ የማጠናከር ስራ ይሰራል ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,13.993,9.966,0.831,13.993,-42.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c8b8275e1d8,validation,በተጨማሪም ኢንቨስትመንትን መሳብና በቱሪዝም ዘርፍ ዘላቂ ልማት እንዲኖር ማስተዋወቅ፣ የባህል ዲፕሎማሲ ማሳደግ ከዓላማዎቹ መካከል መሆናቸው ተመላክቷል።,spk_788a3a295100,am,9.914,6.876,0.721,9.914,-42.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_511e9801db4c,validation,በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና የትምህርት አመራሮች ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ሙሉቀን ንጋቱ (ዶ/ር) ለትምህርት ጥራትና ተደራሽነት መንግስት በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,11.594,9.865,0.876,11.594,-39.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26824bb05858,validation,በክልሉ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ የእንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ቢሮና አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስተባባሪነት እየተተገበረ በሚገኘው የመማክርት መድረክ ላይ  የክልል፣ የዞንናሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_788a3a295100,am,13.674,11.392,0.454,13.674,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1040bfbe49af,validation,በመድረኩ ከተሳተፉ አካል ጉዳተኞች መካከል ዝማም አቡሃይ በሰጡት አስተያየት፤ አካል ጉዳተኞች በሀገራዊ ምክክር ዝግጅት ላይ መካፈላቸው ለሀገር ዘላቂ ሰላም ግንባታ ያላቸውን ሚና እንዲያሳድጉ አቅም የፈጠረ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_788a3a295100,am,15.274,8.75,0.79,15.274,-43.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_961aa19fa692,validation,ተማሪዎች ዛሬ የተሰጣቸው ሽልማት በቀጣይ ሕይወታቸው ጠንክረው በመስራት ለአገራቸው የበኩላቸውን የላቀ ድርሻ እንዲያበረክቱ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,8.873,8.059,0.419,8.873,-38.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_115704e86783,validation,በውይይት መድረኩ ላይ በክልሉ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።,spk_788a3a295100,am,8.073,6.47,0.541,8.073,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc3032395666,validation,በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና የሃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።,spk_788a3a295100,am,16.794,12.082,0.354,16.794,-42.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c06ae960716e,validation,የአፍሪካ የበሽታ ቁጥጥርና መከላከል ማዕከል የሀገር ውስጥ አምራቾች አስተባባሪ ዶክተር አበበ ገነቱ ውይይቱ በአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት የሚተገበር የጋራ የመድሀኒትና ክትባቶች የማዕቀፍ ግዢን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,14.393,13.52,0.43,14.393,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e81d4097a593,validation,ባህላዊ የዳኝነት ሥርዓት እርቅና ሰላምን በማውረድና ከባህል ያፈነገጡ ልማዶችንና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ጭምር በማውገዝ የማስቀረት ስራዎችን ያከናውናል ያሉት ደግሞ ሐይቻ ክፍሌ ጀቦ ናቸው።,spk_788a3a295100,am,13.594,10.689,0.82,13.594,-36.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bceef0b9824f,validation,ስድስተኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አምስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ተካሄዷል።,spk_788a3a295100,am,6.793,6.354,0.439,6.793,-40.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1027595f9dc2,validation,የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ተግባራት ተረጂነትን  በማስቀረት ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመሸፈን ከፍተኛ ሚና እንዳላቸው የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_788a3a295100,am,15.313,12.754,0.606,15.313,-37.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_688f75b6922a,validation,2018 ዓ.ም በመላው አገራችን ሰላም በተሟላ መንገድ የሚሰፍንበት እና የተጀመሩ ስራዎች በስኬት የሚጠናቀቁበት ይሆናል ነው ያሉት፡፡,spk_788a3a295100,am,9.514,7.872,0.651,9.514,-36.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b55c65c8f73,validation,በአይሳኢታ የተገነባው ጥንታዊ መስጅድ ለክልሉ ቱሪስት መስህብነት ተጨማሪ አቅም የሚፈጥር መሆኑንም ርዕሰ መስተዳድሩ ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,8.954,6.488,1.13,8.954,-36.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_613f739a3fb1,validation,ቅንጅታዊ አሰራሩ በፈጠረው   ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ ከ12 ሽሕ በላይ ውሾችን መከተብ መቻሉን አንስተዋል።,spk_788a3a295100,am,7.913,6.689,0.38,7.913,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_289b29a6869c,validation,በተያዘው በጀት ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ 550 ሺህ ዩኒት ደም ከበጎ ፈቃደኞች ለመሰብሰብ ታቅዶ ወደተግባር መገባቱን የኢትዮጵያ ደም እና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ።,spk_788a3a295100,am,14.553,10.755,0.744,14.553,-35.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f9b0ab33094e,validation,2ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስርዓተ ምግብ ጉባኤ በኢትዮጵያ እና በጣሊያን አስተናጋጅነት ከሐምሌ 20 እስከ 22 ቀን 2017 በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,11.674,9.635,1.338,11.674,-35.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cc4e03ab362,validation,በአቅራቢያው በመታደስ ላይ የሚገኘው የሱልጣን አሊሚራህ ቤተ መንግስትና ሌሎች መዳረሻዎች መኖራቸውን ጠቁመው የቱሪዝም ዘርፉን የማልማትና እንዲያንሰራራ የማድረግ ጥረት ይቀጥላል ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,13.713,10.439,0.863,13.713,-37.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4739f0ef18e5,validation,በተያዘው የበጀት ዓመትም  ከአጋር አካላት ጋር በማስተባበር በጤና  ተቋማት የግብዓት አቅርቦቱን በማጎልበት የሕክምና አገልግሎቱን የማዘመን ስራ እንደሚከናወን አስረድተዋል።,spk_788a3a295100,am,9.594,8.908,0.344,9.594,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbd1c4fb41a8,validation,በኢትዮጵያ ዘላቂ እና አካታች የምግብ ስርዓት ሽግግርን ለማሳካት የሁሉም አካላት ሚና ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ፡፡,spk_788a3a295100,am,7.753,5.855,0.777,7.753,-33.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_931e480b70dd,validation,የአገሮችን የማምረት አቅም የሚያሳድግ መሆኑን የተናገሩት ፕሬዚዳንት ራማፎሳ፤ “ለዚህ ሁሉ መሳካት የሴቶችን የኢኮኖሚ ተሳትፎ ማጎልበት ይገባል” ሲሉ አሳስበዋል።,spk_788a3a295100,am,11.633,8.871,0.908,11.633,-39.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce0b90dff6a9,validation,የደሴ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ፣ የደሴ ከተማና የደቡብ ወሎ ዞን የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ዛሬ ያዘጋጁት ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ሰላማችንን ከማጽናት ባለፈ የከተማችን ልማት እንዲፋጠን ለአመራሩ አቅሞ፣ ሞራልና ጉልበት የሚጨምር ነው ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,19.753,15.183,0.936,19.753,-38.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b5b91fb0831,validation,የሆስፒታሉ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሲሳይ ተበጀ እንደገለጹት፣ ሆስፒታሉ በዓይን ሞራ ግርዶሽ የተጠቁ ወገኖችን ለማገዝ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ነፃ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ሕክምና መስጠት ጀምሯል።,spk_788a3a295100,am,11.674,10.453,0.0,11.674,-37.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f8bc4e1f103,validation,መንግስት የፍትህ ስርዓቱን ለማዘመን የጀመራቸው ተግባራቶችን  አጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ገለጹ።,spk_788a3a295100,am,7.314,6.482,0.493,7.314,-37.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_85efb35bbdd6,validation,የክልሉ መንግስት በከፍተኛ ወጪ ገዝቶ ለሆስፒታሉ በቅርቡ የሰጠው የሲቲ ስካን የሕክምና መሳሪያ በሆስፒታሉ ላይ ይነሳ የነበረውን ጥያቄ የመለሰ እንደሆነ  መገንዘባቸውን አንስተዋል።,spk_788a3a295100,am,13.393,10.063,0.638,13.393,-37.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b734cb31325,validation,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልዑክ 7ኛውን ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በማስመልከትም ከክልሉ አመራሮች እና ከአሶሳ ከተማ ነዋሪዎች ጋር የችግኝ ተከላ አካሂደዋል፡፡,spk_788a3a295100,am,10.434,10.074,0.0,10.434,-33.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcfb24d46de3,validation,ሰላምና አንድነትን ለማጽናት እጅ ለእጅ ተያይዘን ግንባር ቀደም ሆነን በቅንጅት እንሰራለን ያሉት ደግሞ የደሴ መካነኢየሱስ ቤተክርስቲያን ቄስ መስፍን ጌታሁን ናቸው።,spk_788a3a295100,am,11.114,8.701,0.844,11.114,-39.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7257d6694a20,validation,ከመድረኩ ተሳታፊዎች መካከል አባ ገብረማርያም ገብረኪዳን በሰጡት አስተያየት እንዳሉት፤ በሀይቁ ውስጥ የሚገኙ ባህላዊና ተፈጥሯዊ ቅርሶችን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተደረገ ያለው ጥረት ሃብቱን የበለጠ ለማስተዋወቅ የሚያስችል ነው።,spk_788a3a295100,am,14.873,12.909,0.876,14.873,-35.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4db1e484976,validation,በዚህም በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች 17 ሺህ 520 ትምህርት ቤቶችን በመገንባት ከ2 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ለመቀበል መቻሉን ነው የገለጹት።,spk_788a3a295100,am,10.633,8.373,0.928,10.633,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09afdcef6282,validation,የአሽከርካሪዎች ከፍጥነት ወሰን በላይ መጓዝ፣ የሙያ ብቃት ማነስ፣ የተሽከርካሪ የቴክኒክ ችግር እንዲሁም የእግረኞች የጥንቃቄ ጉድለት በጥናቱ ለትራፊክ አደጋ መንስኤ ተብለው ተለይተዋል ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,12.114,10.681,0.0,12.114,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52b0a56af8d2,validation,በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ሊቀመንበሩ ቃል ገብተዋል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,6.314,5.615,0.317,6.314,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a4cc7d918d7,validation,የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሞያ ንጋቱ ማሞ እንደገለጹት፤ የ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል ሊኖር ከሚችል የአደጋ ተጋለጭነት አንጻር በዓሉ በሰላም ተከብሮ አልፏል ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,12.473,10.012,0.528,12.473,-37.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bde4e4f52a2c,validation,የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና የሎጂስቲክስ አገልግሎት በጅማ ከተማ በማህበራዊ አገልግሎት ስራ ያደሳቸውን የአቅመ ደካማ ዜጎች መኖሪያ ቤቶችን አስረክቧል።,spk_788a3a295100,am,9.034,8.336,0.698,9.034,-39.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24c7676dcdba,validation,ይህም ቅርሶችን ለዓለም በማስተዋወቅ በርካታ ቱሪስት እንዲጎበኛቸውና ከዘርፉ ክልሉም ሆነ ሀገሪቱ የሚገባቸውን ጥቅም እንዲያገኙ የሚያስችል መሆኑን አስረድተዋል።,spk_788a3a295100,am,11.034,8.454,0.67,11.034,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c1b2ca3d9f0,validation,በእለቱም በቀርሳ ወረዳ ከ33 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባ ድልድይ  በጨፌ ኦሮሚያ ምክትል አፈ-ጉባዔ ኤልያስ ዑመታና የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ወይዘሮ ሚስኪ መሀመድ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።,spk_788a3a295100,am,14.954,13.657,0.546,14.954,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5e4aebb00a7,validation,ይህም የለውጡ መንግስት የህብረተሰቡን ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ ለመመለስ ያለውን ቁርጠኝነት ያሳየ ነው ብለዋል።,spk_788a3a295100,am,6.553,6.553,0.0,6.553,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_292edd07e64d,validation,የክትባት ድጋፉ ኢትዮጵያ የኮሌራ በሽታን ለመከላከል የምታከናውናቸውን ተግባራት እንደሚያግዝ እምነታቸው መሆኑን በመግለጽ፤ ድጋፉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_788a3a295100,am,9.274,6.484,0.36,9.274,-42.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b19da2bd279,validation,ልማትና ብልጽግና የሚገኘው ደግሞ አስተማማኝ ሰላም ሲኖር በመሆኑ በየምትሄዱበት አካባቢ የሠላም አምባሳደር ልትሆኑ ይገባል ነው ያሉት።,spk_788a3a295100,am,8.873,7.309,0.369,8.873,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3e4772a53c2,validation,በኪነ-ጥበብ መርሃ ግብሩ ላይ የህዳሴ ግድብን የተመለከቱ ግጥሞች፣ መጣጥፎች፣ ወጎችና አጫጭር ፅሁፎች በታዋቂ ገጣሚያንና ፀሐፍት ቀርቧል።,spk_788a3a295100,am,9.194,7.405,0.327,9.194,-39.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f1e349fa262,validation,በወላይታ ሶዶ ከተማ በአንድ ባለሃብት በ60 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ የትምህርት ቤት ህንፃ ዛሬ ተመር ቋ ል።,spk_788a3a295100,am,7.434,4.792,0.91,7.434,-41.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3ec3311a968,validation,በዚህም ችግራቸው በአጭር ጊዜ ውስጥ ተፈትቶ ሰላም በመውረዱ ፊታቸውን ወደ ልማት ማዞራቸውን ገልጸዋል።,spk_788a3a295100,am,7.314,6.172,1.141,7.314,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf6902708675,validation,የጤና ተቋማቱ ግንባታ በከተማ አስተዳደሩ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ መስፈርትን ያሟሉ እንዲሆኑ እየተደረገ ያለውን ጥረት የሚያግዝ ነው ብለዋል።,spk_a1350eef8846,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-24.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_76cbfca628ad,validation,በንዴት ውስጥ ሆነን በሚፈጠር ጭንቀት ወቅት ሰውነታችን አድሬናሊን በብዛት ያመነጫል፣ ይህ ደግሞ የሰዎች ዘረ መል ላይ ጉዳት ስለሚያደርስ እስከ ሞት ሊዳርግ ይችላል ነው የተባለው ።,spk_a1350eef8846,am,13.854,13.854,0.0,13.854,-24.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_f9211611b8cf,validation,በዓላቱ ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ትውፊታቸውን ሳይለቁ አንድነትን በሚያጎላ ሁኔታ እንዲከበሩ ከጸጥታ አካላት ጋር በጥምረት ለመስራት ተዘጋጅተናል ብለዋል።,spk_a1350eef8846,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-21.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_f2cab4daafc8,validation,አንድ አንድ ጊዜ ከእህቶቼ ጋር ስለ ህይወት እናወራለን፣ እና አብዛኛውን ጊዜ የሚያነሱት ስላለፈው ህይወታቸው ነው የሚያወሩት።,spk_a1350eef8846,am,8.754,8.754,0.0,8.754,-20.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_4d846685a9ea,validation,የምንጠቀመውን ሀብት መወሰን ግዜ፣ ገንዘብ ወዘተ የምንንቀሳቀሰው በተወሰነ ሀብት እንደመሆኑ እንደ ችግሩ አንገብጋቢነት አትራፊ በሆነ ሁኔታ ለመፍታት ማቀድ ያስፈልጋል ።,spk_a1350eef8846,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-24.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_775d97800364,validation,በመላው ዓለም የኢትዮጵያን ጥበብ፣ ኃይል፣ ተሰጥኦ፣ ባህል፣ ታሪክ ምልክቶችን የሚገልጡ ስራዎችን መስራቱንም አስታውሰዋል።,spk_a1350eef8846,am,7.654,7.654,0.0,7.654,-27.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_1c4da4339477,validation,የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በአዲስ አበባ የሚካሔደውን 2ኛውን የዓለም የምግብ ሥርዓት ጉባኤ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_a1350eef8846,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-24.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_fd394f0352de,validation,በአማራ ክልል የወሳኝ ኩነት የኦንላይን ምዝገባ አገልግሎትን ተግባራዊ በማድረግና ቀልጣፋ አሰራርን በመዘርጋት ረገድ ውጤት መመዝገቡን የክልሉ ወሳኝ ኩነቶች አገልግሎት አስታወቀ።,spk_a1350eef8846,am,10.973,10.973,0.0,10.973,-20.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_3dbe52202544,validation,የሚከሰተው ሁል ጊዜ ወይም ብዙ ጊዜ እራስዎን ከሰውነትዎ ውጭ እያዩ እንደሆነ ሲሰማዎት ወይም በዙሪያዎ ያሉ ነገሮች እውን እንዳልሆኑ ሲገነዘቡ ወይም ሁለቱም ሲሰማዎት ነው።,spk_a1350eef8846,am,13.893,13.893,0.0,13.893,-20.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_300fb4ddf9bc,validation,ጥሩ ስሜት ፍቅር አድናቆት እና ተስፋ ውስጥ ስንሆን ልባችን በቀጣይነት በተደራጀ ወጥነት የሚመታ ሲሆን በሌላ በኩል በመጥፎ ስሜት ተስፋ መቁረጥ ።,spk_a1350eef8846,am,12.373,12.373,0.0,12.373,-22.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_68e1b8a016b4,validation,የአዕምሮ ጤና ችግር ያለባቸው ሰዎች እራሳቸውን ከኮሮና ቫይረስ በሽታ እንዲከላከሉ በሚገባቸው መንገድ እናስተምራቸው፣ እንዲተገብሩም እንደግፋቸው ።,spk_a1350eef8846,am,9.733,9.397,0.0,9.733,-23.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_9cc477797263,validation,ተስፋ አለመቁረጥ ማለት መቀየር የማንችለውን ነገር መቀበል እውነታውን መጋፈጥ፣ መቀየር የምንችለው ላይ አቅማችንን ማዋል ስንችል ነው ።,spk_a1350eef8846,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-23.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_5d60578c86ae,validation,ፈተናው በዩኒቨርሲቲው ሦስት ግቢዎች እየተሰጠ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ኤልያስ ዓለሙ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_a1350eef8846,am,8.733,8.299,0.0,8.733,-24.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_b92e9d448c21,validation,አራት የሳምባ ህመም ተጋላጭ ያደርጋል የሀርቫርድ የህብረተሰብ ጤና ትምህርት ቤት ተመራማሪዎች እንዳስታወቁት አብዝተው የሚናደዱ ሰዎች ለመተንፈሻ አካል ችግር የመጋለጥ እድላቸው የሰፋ ነው ።,spk_a1350eef8846,am,13.573,13.232,0.0,13.573,-22.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_6ab290c8cb6d,validation,አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ሰዎች ገንዘባችንን ወይም ስራችንን ይነጥቁናል ወይም ሌሎች መራር የሆነ የህይወት ስንክል ያገኘን ይሆናል ።,spk_a1350eef8846,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-23.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_8d3034ed1359,validation,የአዕምሮ ህመም ባብዛኛዉ የሚከሰተዉ ግን ተጋላጭነታቸዉ ከፍ ያሉ ሰዎች ላይ፣ ሌሎች የሚቀሰቅሱ ምክንያቶች ወይም ስነ ልቦናዊ ዉጥረቶች ሲፈጠሩ ነዉ ።,spk_a1350eef8846,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-21.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_2cc33bf631f9,validation,የአፍሪካ ሕብረት የገጠር ግብርና ልማት፣ የውሃና አካባቢ ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ 6ኛ መደበኛ ስብሰባውን ’’በአፍሪካ አስተማማኝና ዘላቂ የምግብ ሥርዓት መገንባት’’ በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ማካሄድ ጀምሯል።,spk_a1350eef8846,am,13.334,13.334,0.0,13.334,-24.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_2203325c2964,validation,ለምሳሌ ስለ ሥራ በጣም ከተጨነቁ ለልጅዎ በሥራ ላይ በጣም አድካሚ ቀን ነበረኝ፣ ከሻይ እና ከመጽሐፍ ጋር እዝናናለሁ በማለት ይናገሩ ።,spk_a1350eef8846,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-26.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_f0c8ac4a955a,validation,እኛ አሁን እግዚአብሔርን እያመለክን ነው፣ እርሱንም ለማምለክ ብዙ ነገር እያደረግን ነው፣ እኔ ግን አንድ ፍርሃት አለኝ እግዚአብሔር እያመለካችሁኝ አይደለም እንዳይል።,spk_a1350eef8846,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-21.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_13f368482602,validation,በዚህም የመረጃ ነፃነት ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ሀገር በቀል ህግ ወደ መሆን መሸጋገሩን ጠቅሰዋል።,spk_a1350eef8846,am,10.354,10.354,0.0,10.354,-21.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_728013a12358,validation,አእምሮ በቀን ውስጥ ምን መስራት እንዳለበት ካልተነገረው ድብርት ውስጥ ይገባል በቀን ውስጥ ምን መከወን እንዳለብዎ ።,spk_a1350eef8846,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-22.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_92a1df704bdc,validation,በሜታል ሄልዝ አዲስ የተዘጋጀውና የአእምሮ ጤና ላይ ትኩረት ያደረጉ የሥዕል ስራዎች የቀረቡበት አውደርዕይ በገብረክርስቶስ ደስታ ዘመናዊ የሥነጥበብ ሙዚየም ውስጥ ሲካሄድ ቆይቷል።,spk_a1350eef8846,am,15.414,15.414,0.0,15.414,-21.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_4636bc542d18,validation,እነዚህን ሃገር በቀል እውቀቶች በጥናትና ምርምር ሥራዎች ታግዞ በማልማት ለትውልድ እንዲተላለፉ እየሰራ መሆኑንም አመልክቷል።,spk_a1350eef8846,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-24.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_07559b5f50c6,validation,ለአብነት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት በጉራጊኛ ቋንቋ ማስተማሪያ መፅሀፍት፣ በፊደላት ቀረጻና መተግበሪያ አፕልኬሽኖችን እንዲሁም በመማር ማስተማር ስነ ዘዴ ላይ እየሰራ መሆኑን ጠቅስዋል።,spk_a1350eef8846,am,13.414,12.842,0.0,13.414,-23.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_04c516c3ed61,validation,ኢትዮጵያ ጉባኤውን የምታስተናግደው ዘርፈ ብዙ ስኬቶችን በማስመዝገብ የማንሰራራት ጉዞን በጀመረችበት ወቅት ነው። ለጉባኤው በተሞክሮነት የምታካፍላቸው በርካታ ስኬቶችም አላት።,spk_a1350eef8846,am,15.414,15.104,0.0,15.414,-24.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_f5eaa7651422,validation,በዚህም ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋን በራስ አቅም ለመቋቋም የሚደረገውን ጥረት እንዲያግዝ ስራውን አጠናክሮ ለመቀጠል መድረኩ ትልቅ ግብዓት እንደሚሆን ተናግረዋል።,spk_a1350eef8846,am,12.754,12.754,0.0,12.754,-20.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_3dda662e9d64,validation,በውይይቱ ላይ የተሳተፉ አስተያየት ሰጪዎች እንዳሉትም ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የህዝቡን ተሳትፎ እንደሚያጠናክሩ ተናግረዋል።,spk_a1350eef8846,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-26.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_a2b0b55dc0c8,validation,አሁን የተጀመረው የኦንላይን የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ አሰራሩን ቀልጣፋ፣ ቀላልና ጥራት ያለው በማድረግ በኩል አበረታች ውጤት ማስገኘቱን ገልጸዋል።,spk_a1350eef8846,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-21.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_a785a7673d56,validation,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን በሰጡት ማጠቃለያ፤ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት በታላቅ የአርበኝነት መንፈስ ለጋራ ስኬት በትጋት መስራት እንደሚኖርበት አሳስበዋል።,spk_a1350eef8846,am,14.133,14.133,0.0,14.133,-23.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_af1f77f9a6c1,validation,በዓለም ቅርስነት የተመዘገበውን የመስቀል ደመራ በዓል በአብሮነት በድምቀት ለማክበር መዘጋጀታቸውን  የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_a1350eef8846,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-22.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_848fc29041db,validation,ይህም ሕክምናውን ለማግኘት በአዲስ አበባ ጥቁር አንበሳ እና ጳውሎስ ሆስፒታሎች የነበረውን ወረፋና የሰዎች መጨናነቅ እያቃለለ መሆኑ ነው የተመላከተው።,spk_a1350eef8846,am,11.373,11.373,0.0,11.373,-22.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_df6fe50d0e8d,validation,ይህንንም ነኝ ብሎ የተቀበለውን የራሱን ምስል ወስዶ የሚመዝንበትና ለራሱ የሚሰጠውን ዋጋ የሚተምንበት ሚዛን በልቡ ይኖራል ።,spk_a1350eef8846,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-20.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_13f7c9233f59,validation,የዩኒቨርሲቲው ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር በላይ ሰምአኒ፤ ዩኒቨርስቲው ሀገራዊ ፍላጎትን መሰረት ያደረጉ የትምህርት ፕሮግራሞችን ይበልጥ ለማስፋፋት የጀመራቸውን ጥረቶች የሚቀጥል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a1350eef8846,am,14.174,13.256,0.0,14.174,-24.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_1503b43677a0,validation,ቀላሉን ነገር አታካብድ በተሰኘው የትርጉም ስራው የምናቀው ዶር ዮናስ ላቀው ዐዲስ የትርጉም ስራ ለንባብ አቅርቦልናል ።,spk_a1350eef8846,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-20.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_239bc38dff96,validation,ወጣቶቹ በቆይታቸው የፅዳት፣ የደም ልገሳ፣ አረጋውያንን የመንከባከብ፣ ህሙማንን የመጠየቅና ሌሎች በጎ ተግባራትን እንደሚከናውኑም ጠቁመዋል፡፡,spk_a1350eef8846,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-20.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_6ca4725f6871,validation,በዓሉን ባህላዊና ታሪካዊ ይዘት ጠብቆ በማክበር ተጨማሪ የቱሪስት መስህብ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a1350eef8846,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-24.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_c6ffe196ba04,validation,በአዋጁ ማንኛውም ሰው ከማንኛውም መንግስታዊ አካል መረጃ የመጠየቅ፣ የማግኘትና የማስተላለፍ መብት የሚሰጥ፣ መንግስታዊ አካላት መረጃ አትሞ ማውጣት እንዳለባቸው እንዲሁም በጊዜ በተገደበ ሁኔታ መረጃ የመስጠት ድንጋጌ የያዘ መሆኑ መልካም ጎኖቹ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a1350eef8846,am,19.573,19.573,0.0,19.573,-23.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_f3bdded60bea,validation,ለዚህም አመቺ የህግ ማዕቀፎችና አሰራሮች ተበጅተው አስገዳጅ የምግብ ዘይትና የስንዴ ዱቄት ማበልፀግ ደረጃዎች ተግባራዊ እንደሚደረጉም ተናግረዋል።,spk_a1350eef8846,am,13.254,12.427,0.0,13.254,-23.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_6ca186fe9324,validation,ከሰሞኑ ላይ በተላለፈ ፕሮግራም አንዲት እናት እራሱን ከማጥፋቱ በፊት ብዙ ምልክቶችን ያሳየኝ ነበር አለተረዳሁትም በማለት በፀፀት ሲያለቅሱ አይተናታል ።,spk_a1350eef8846,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-23.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_6bd747544d48,validation,የምንቀርባቸው ሰዎች ከባድ ህመም ሲያጋጥማቸው እነሱ ሲሰማቸው የነበሩት ስሜቶች ለተወሰነ ጊዜ መሰማት ወይም ያመማቸው ህመም ቢኖርብኝስ ብሎ መፍራት እስካልተደጋገመ ድረስ ኖርማል ነገር ነው።,spk_a1350eef8846,am,14.893,14.893,0.0,14.893,-21.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_ddd23d192e68,validation,የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የህብረተሰቡን ተሳትፎ በማረጋገጥና የመንግስትን ክፍተት በመሙላት ዘርፈ ብዙ ጥቅም እያስገኘ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_a1350eef8846,am,17.134,17.134,0.0,17.134,-24.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_fbe993dfdc3c,validation,በአሉ ብሄር ብሄረሰቦችን ጨምሮ በርካታ ህዝብ ታድሞበት በደማቅ ሁኔታ መከበሩንም ገልጸዋል።,spk_a1350eef8846,am,5.293,5.293,0.0,5.293,-24.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_dea2afb923bb,validation,አፍሪካ በየዓመቱ ከ50 እስከ 100 ቢሊዮን ዶላር የምግብ ምርቶችን ከውጭ ታስገባለች ያሉት ኮሚሽነሩ÷ ይህም የግብርና ምርታማነትን በማዘመን ማስቀረት የሚቻል መሰረታዊ ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a1350eef8846,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-24.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_67b0bb76f6b6,validation,አእምሮ ዕለታዊ ተግባራትን እንዳያከናውን ከሚፈትኑት ነገሮች አንዱ ዕፆች ናቸው ይነስም ይብዛ አእምሮን ይመርዛሉ ማናቸውም አእምሮን ጤናማ ባልሆነ መልኩ የሚያነቃቁ ዕጾች ተግባሮን ያውኩታል ።,spk_a1350eef8846,am,17.933,17.933,0.0,17.933,-21.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_31d715b85571,validation,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በከተማ ደረጃ የማጠቃለያ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡,spk_a1350eef8846,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-22.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_5a669332e5aa,validation,የህዝብን የልማት ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ለዘላቂ ሰላም መስፈን የበኩላቸውን እንደሚወጡ የባህር ዳር ከተማ ወጣቶች ገለጹ።,spk_a1350eef8846,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-24.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_822d320f84dc,validation,ለዘላቂ ሰላም አጥብቀው እንደሚሰሩ የገለጹት ደግሞ አቶ ጓዴ አራጋው ናቸው። ችግሮች በሰላም እንዲፈቱ እንደሀይማኖት አባት የበኩላቸውን ጥረት ሲያደርጉ እንደቆዩ አስታውሰው፤ በቀጣይም ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ሚናቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።,spk_a1350eef8846,am,21.974,21.253,0.0,21.974,-24.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_b43e864df03b,validation,ከዚህ በፊት በፃፋቸው መጽሐፍቶቹ እንዲሁም በንቁ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳትፎው የምናውቀው ዶር ኤልያስ ገብሩ አሁን ደግሞ አርምሞ የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ እንካችሁ ብሎናል ።,spk_a1350eef8846,am,13.414,13.414,0.0,13.414,-22.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_3864bd18e920,validation,በጉባኤው የሀገራት መሪዎች፣ ሚኒስትሮች፣ ሳይንቲስቶች፣ የምግብ አምራቾች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች፣ የሴቶች ድርጅቶች፣ የግሉ ዘርፍ ተዋናዮች እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች ይሳተፋሉ።,spk_a1350eef8846,am,14.174,14.174,0.0,14.174,-23.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_e471c8ad4ac7,validation,በወረዳው ባለፉት 3 ዓመታት ከ21 ሺህ በላይ የአልጋ አጎበሮች ለማህበረሰቡ መሰራጨቱን የጠቆሙት ኃላፊው የህብረተሰቡን ግንዛቤ የማሳደግና የወባ ትንኝ መራቢያ ቦታዎችን የማፅዳት ስራ በትኩረት መከናወናቸውን ተናግረዋል።,spk_a1350eef8846,am,16.213,15.843,0.0,16.213,-21.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_e2c576bcd49a,validation,ስሜታዊነት አርቆ ማሰብ ያለመቻል ምልክት ነው ስሜታዊነት የተስፋ መቁረጥ ምልክት ነው ስሜታዊነት የመሸነፍና አቅም የማጣት ምልክት ነው ።,spk_a1350eef8846,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-25.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_f1af71d8cc7f,validation,ሕይወት ጀምሮ የመጨረስ ሂደት ነች የዚህች ሕይወት ጥራትና ስኬት የሚለካው ደግሞ በየጊዜው ጀምረን በብቃት በምንጨርሳቸው ነገሮች ነው በትምህርት ዓለም በፍቅርና በቤተሰብ ዓለም ።,spk_a1350eef8846,am,13.653,13.653,0.0,13.653,-27.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_57e45aa805b8,validation,አንዳንድ የህይወት አጋጣሚዎች ከጉዳት በዘለለ ምንም ዋጋ የሌላቸው ሊመስሉን ይችላል ነገር ግን ሁሉም አጋጣሚዎች ሌላ አዲስ ነገር ለመማር እና ለመሞከር እድል ይፈጥሩልናል ።,spk_a1350eef8846,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-21.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_d9a382e32d19,validation,የክልሉ   ጤና ቢሮ አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ሁለት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ብር የሚገመት የትምሕርት ቁሳቁስ ድጋፍ ዛሬ አድርጓል።,spk_a1350eef8846,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-21.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_eea6baf89ee8,validation,ስለዚህ በ ዛሬው ውሏችን ከአምላክ ውብ ተደርጎ የተሰጠንን አዕምሮ በመጠቀም በስራ ቦታ በትምህርት ቤት ወይም በቤት ውሰጥ ቀና አስተሳሰብ ።,spk_a1350eef8846,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-27.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_93d12d2fd159,validation,መንግስት ስራውን ለማገዝ የሚያስችሉ ማሽነሪዎችን በማቅረብ የነበሩ የአሰራርና የህግ ክፍተቶችን የመሙላት ስራ እያከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_a1350eef8846,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-22.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_ff6d04729184,validation,ደህንነትን የመከላከያ ድርሻ ብቻ ሳናደርግ ሁላችንም በፅናት የራሳችን ኃላፊነት ብናደርገው የምናገኘው ለውጥ ያስደንቀናል፣ ፅናት የአንድ ጊዜ ምግብ ሳይሆን ዘወትር ልንመገበው የሚያስፈልግ ነው ።,spk_a1350eef8846,am,13.774,13.774,0.0,13.774,-23.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_22fe2031be9b,validation,እንደ ፍሮይድ ገለፃ፣ ምንም እንኳን እነዚህን ውስጣዊ ተጽዕኖዎች የማናስተውል ቢሆንም በባህሪያችን እና በማንነታችን ላይ ተጽዕኖ ማድረጋቸውን ይቀጥላሉ ።,spk_a1350eef8846,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-22.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_4a8227115a26,validation,የቤጊ ወረዳ ሚሊሻና ጸጥታ አስተዳዳር ጽህፈት ቤት ሃላፊ ተስፋ ብራሃኑ፤ በወረዳው የተፈጠረውን አስተማማኝ ሰላም በማጽናት የልማት ስራዎችን በተጠናከረ መልኩ ለማስቀጠል የትብብር ስራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_a1350eef8846,am,16.573,16.573,0.0,16.573,-24.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_6197798d4fe0,validation,በርክክብ ሥነስርዓቱ ላይ የተገኙት የፌደሬሽን ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ትግሉ መለሠ እንዳሉት የበጎ ፈቃድ ሥራዎች መደጋገፍና አብሮነትን በማጠናከር ሕብረ ብሔራዊነትን ለማጎልበት ፋይዳው የጎላ ነው።,spk_a1350eef8846,am,17.893,17.587,0.0,17.893,-25.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_f9b9686b7857,validation,ይህንንም እውን ለማድረግ በፌዴራልና በክልሎች የተለያዩ ኮሚቴዎች ተደራጅተው ወደ ስራ መግባታቸውን አስታውቀዋል።,spk_a1350eef8846,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-23.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_cf9ef89baa90,validation,በዓላቱን ለማክበር ወደ ሀገር ቤት የሚመጡ እንግዶችን ቆይታ ያማረ ለማድረግ የሴቶች ተሳትፎ ከመቼውም በላይ ጎልቶ መውጣት አለበት ሲሉ ተናግረዋል።,spk_a1350eef8846,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-20.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_4c1b1ce2bc6b,validation,ታማኝ መሪዎች እና ሠራተኞች ለተቋማቸው ተልዕኮ ስኬት መሳካት አስፈላጊ የሆኑ ማናቸውንም ተግባሮች በታማኝነት ለመሥራት ቁርጠኝነት አላቸው ።,spk_a1350eef8846,am,10.414,10.414,0.0,10.414,-28.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_42d2a93bd189,validation,የውሃ አዘል እብጠት ሕመም ሌሎች መንስኤዎች ሰውነታችን ላይ የሆርሞን መዛባት፣ የኩላሊት ችግር፣ የልብ በሽታ እና የሊምፋቲክ ሥርዓታችን ላይ የሚፈጠሩ ችግሮች ናቸው።,spk_a1350eef8846,am,11.454,11.454,0.0,11.454,-25.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_11738b3e4459,validation,ድንገተኛ እና ከፍተኛ የፍርሃት፣ ጭንቀት ስሜት መኖር ሲሆን ይህ ስሜት ብዙውን ጊዜ ቀስቃሽ የለውም እንደውም በእንቅልፍ ላይ እያሉ አልያም ዘና እያሉ ሊነሳ ይችላል ።,spk_a1350eef8846,am,11.553,11.553,0.0,11.553,-23.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_65885c7792ed,validation,ግን ያንን የመጀመሪያ እርምጃ ከወሰዱ በኋላ፣ እነሱ እንዳሰቡት ከባድ እንዳልሆነ ይገነዘቡ ይሆናልና እነሱም በዚህ ረገድ ጥሩ ሊሆኑ ይችላሉ ።,spk_a1350eef8846,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-27.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_ae949e76c77b,validation,እንደውም ወርቅ በእሳት ተፈትኖ አንፀባርቆ እንደሚወጣው ያንን ከባድ ጊዜ ስናልፍ ወርቅ የሆነ ስብዕና እንደሚኖረን መርሳት የለብንም ።,spk_a1350eef8846,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-26.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_609042d9ac69,validation,ለዚህም በቤት ውስጥ ለልጁ በጥሩ ሁኔታ ምሳሌ መሆን፣ ለእያንዳንዱ እንቅስቃሴያቸው ትኩረት መስጠት እንዲሁም ከልጆች ጋር በስሜታቸው ዙሪያ መነጋገር እድገታቸው በጥሩ ሁኔታ እንዲሄድ ያደርጋል።,spk_a1350eef8846,am,13.213,12.912,0.0,13.213,-21.6,male,18-24,,16000,4,0 clip_3cd02c2c5257,validation,ዓለም አቀፉ የፀረ-ጾታዊ ጥቃት ቀን (የነጭ ሪቫን ቀን) በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ34ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ20ኛ ጊዜ ነው የሚከበረው።,spk_a1350eef8846,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-23.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_78c147e3b5d3,validation,የ2017 ዓ/ም ወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ ወጣቶች ሀዋሳ ከተማ የገቡ ሲሆን የተለያዩ በጎ ተግባራትን እያከናወኑ ይገኛሉ፡፡,spk_a1350eef8846,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-19.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_4551fb72a76b,validation,የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ዛሬ ጠዋት በሀዋሳ ከተማ ፍቅር ሀይቅ ዳርቻ የጽዳት ስራ ያከናወኑ ሲሆን በቀጣይም የተለያዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራትን ያከናውናሉ፡፡,spk_a1350eef8846,am,11.813,11.813,0.0,11.813,-20.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_46b27fd4f4ab,validation,የአይጠየፍና መርሆ ግቢ አብያተ መንግስታትንና የደሴ ሙዚየምን ጨምሮ ሌሎች ታሪካዊ፣ ሐይማኖታዊና ተፈጥሯዊ የቱሪስት መስሕቦችን እንግዶች እየጎበኙ መሆኑን አንስተዋል።,spk_a1350eef8846,am,13.174,12.032,0.0,13.174,-28.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_40f63a1f92f5,validation,እነዚህ ቫይረሶች አሉታዊ አስተሳሰቦች ናቸው ምቀኝነት፣ ክፋት፣ በማይረቡ ነገሮች መጨነቅ አእምሮን ያውካሉ ይህን ቫይረስ ለማጽዳት መልካም መልካሙን መተግበር ብቻ ይበቃል ።,spk_a1350eef8846,am,12.213,12.213,0.0,12.213,-22.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_81eaeedae204,validation,ስለሆነም እነዚህን እንዲሁም ሌሎችን የመከላከያ መንገዶችን ሳንዘናጋ በመተግበር እራሳችንን እና የምንወዳቸውን ከኮሮና ቫይረስ በሽታ እንጠብቅ ዶር ሊያ ታደሰ ።,spk_a1350eef8846,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-22.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_994483726580,validation,ባንኩ በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር፣ በመሰረተ ልማትና በሌሎችም ሰው ተኮር ፕሮጀክቶች ተሳትፎ በማድረግ በማህበራዊ ተሳትፎ የድርሻውን እየተወጣ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_a1350eef8846,am,11.854,11.854,0.0,11.854,-23.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_8261b0b446b0,validation,የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል በአዲስ አበባ እና ቢሾፍቱ መስከረም 24 እና 25 እንደሚከበር የኦሮሞ አባ ገዳዎች ሕብረት መግለጻቸው ይታወቃል።,spk_a1350eef8846,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-24.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_444fa937b756,validation,ለሀገር ክብር፣ ጥቅምና ገጽታ ቀይ መስመር ማበጀት እንደሚያሻም ነው ዑስታዝ አቡበከር ያስገነዘቡት።,spk_a1350eef8846,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-22.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_7ca365b22832,validation,"""አሁን ላይ ከባድ ዝናብ ቢዘንብ ባልዲና ሳፋ እቤት አልዘረጋም"" የሚሉት ወይዘሮ ዋጋ ሌሎች አቅመ ደካሞችን ከሰቀቀን ህይወት ለማውጣት ወጣቶች የጀመሩትን ተግባር አጠናክረው እንዲቀጥሉም ጠይቀዋል።",spk_a1350eef8846,am,14.614,14.614,0.0,14.614,-26.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_8cb9b035e05c,validation,የስሜት ብልህነት ማለት ስሜታችንን የማወቅ የመረዳት የመምራት ችሎታ ነው ጥሩ የስሜት ብልሀት ያላቸው ሰዎች የተመሰገኑ በማንኛውም ሁኔታ የተረጋጉ የሩጫ ህይወት የማይመሩ ።,spk_a1350eef8846,am,13.454,13.454,0.0,13.454,-29.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_b00eca23f495,validation,ክብደት መስጠት ባለብህ ጉዳዮች ላይ ክብደት ስጥ ቀለል ማድረግና አንዳንዴም ማለፍ ባለብህ ጉዳዮች ላይ ጊዜህን አታባክን ።,spk_a1350eef8846,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-24.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_61539d9ec94c,validation,በባሌ ዞን ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋን በራስ አቅም ለመደጋገፍ የተቋቋመው ቡሳ ጎኖፋ ስርዓት የበለጠ እንዲጠናከር የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ  እንዲጠናከር ተጠየቀ። የቡሳ ጎኖፋ የመረዳዳትና ሀብት የማሰባሰብ ስራን ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ መድረክ በባሌ ሮቤ ተካሂዷል።,spk_a1350eef8846,am,25.613,24.303,0.0,25.613,-20.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_c6d5eb81f02f,validation,"በዚሕ ወቅት  የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን  እንዳመለከቱት፤  የቦሮ ሽናሻ  የዘመን መለወጫ  ""ጋሪ ዎሮ"" በዓል የይቅር ባይነት ፣ የአንድነትና የአዲስ ዓመት ማብሰሪያ ሥነ-ሥርዓት የሚከወንበት  ነው።",spk_a1350eef8846,am,18.613,18.613,0.0,18.613,-23.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_6d4fd1c51244,validation,የጋራ ጉባኤው ሲጀመር የተለያዩ ክፍተቶች እንደነበሩ አስታውሰው፤ አሁን ላይ እየተደረገ ባለው የክትትልና የድጋፍ ሥራዎች መሻሻሎች መጥተዋል ነው ያሉት።,spk_a1350eef8846,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-25.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_fcb39da5e1ed,validation,በዚህም በጥናት የተለዩ የኢትዮጵያውያን ባህላዊ ምግብና መጠጦች በኩሪፍቱ አፍሪካ ቪሌጅ መቅረባቸውን ገልጸዋል።,spk_a1350eef8846,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-24.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_251bda59eabd,validation,ሌሎች ደግሞ ቀላል የፕላስቲክ ቀዶ ጥገና እንዳካሄዱ ተናግረዋል የፕላሲት ቀዶ ጥገናው ክፋቱ ችግሩን ሙሉ በሙሉ መቅረፍ አለማቻሉ ነው ።,spk_a1350eef8846,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-26.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_3f9c005af124,validation,በሀገራችን የተሰሩ ጥናቶችም ቢያንስ እስከ ሃያ ስምንት ድረስ የሚደርሱ የህብረተሰባችን ክፍሎች ለተለያዩ የአዕምሮ ህመሞች ተጋላጭ ሊሆኑ እንደሚችሉ ያሳያል ።,spk_a1350eef8846,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-22.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_7bed4b613f8c,validation,የየቀን ልምምድህ ስንፍና ከሆነ ነገ አለም ሁሉ ጥሎህ ሲሄድ ከኋላ ቀርነት ጋር ለመታገል ራስህን አዘጋጅ ።,spk_a1350eef8846,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-20.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_a2cc54580848,validation,ታላቁ ገጣሚ ጸጋዬ ገመድህን አብረን ዝም እንበል በተሰኘው ግጥሙ ውስጥ ተስፋ መቀነን ነው መቼም የሰው ልጅ አይችለው የለም ይለናል ።,spk_a1350eef8846,am,12.373,12.373,0.0,12.373,-25.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_4bffe01fe22f,validation,በቤተሰብ ተመሳሳይ ችግሮች ካሉ፣ ከወር አበባ ጋር ተያይዞ የስሜት መለዋወጥ የሚያጋጥማቸው ከነበረ፣ በቀደመ እርግዝናቸው ተመሳሳይ ችግር አስተናግደው ከነበረ ተጋላጭነታቸውን ይጨምረዋል።,spk_a1350eef8846,am,13.014,13.014,0.0,13.014,-21.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_fda1d6fc362b,validation,መምህሩ ከተቸገረው ወጣት አጠገብ ተቀምጠው እጁን ያዙት ህመሞችህ ልክ እጅህ ላይ እንዳሉት እፍኝ ጨው ቅንጣቶች ናቸው፣ አያንሱም አይበዙም ።,spk_a1350eef8846,am,12.934,12.559,0.0,12.934,-22.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_9898eefe69ec,validation,የትምህርት ፌስቲቫሉ የተማሪዎችን እውቀትና ክህሎት ለማዳበርና ልምድ በመለዋወጥ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ብቁ የሚሆኑበትን ተጨማሪ እድል እንደሚፈጥርም ገልጸዋል።,spk_a1350eef8846,am,12.674,12.674,0.0,12.674,-23.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_f00f677d6acb,validation,ሙዚየሙ በሼኽ ሆጀሌ መካነ መቃብር እና የችሎት አዳራሽ አጠገብ መገኘቱ ደግሞ ለጎብኚዎች በቀላሉ ተደራሽ ለመሆን መልካም አጋጣሚ እንደሆነም ኃላፊዋ ጠቅሰዋል።,spk_a1350eef8846,am,12.334,11.63,0.304,12.334,-23.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_3b5862a588c3,validation,የሥነ ልቦና ባለሙያዎች የመቋቋም ችሎታ ማለት ከባድ ችግሮች፣ አደጋዎች፣ አሰቃቂ ሁኔታዎች ወይም ከፍተኛ ጭንቀት ሲያጋጥሙ በጥሩ ሁኔታ የመላመድ ችሎታ እንደሆነ ይገልጹታል።,spk_a1350eef8846,am,13.614,13.614,0.0,13.614,-22.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_dee5063d6157,validation,ፆታዊ ጥቃት መንስኤው ሴቶችን እኩል በሆነ መልኩ ክብራቸውንና ሰብአዊነታቸውን ያለመቀበል ነው ፆታዊ ትንኮሳ አካላዊ ጥቃት የቅርብ አጋር ጥቃት ፆታዊ ጥቃት ።,spk_a1350eef8846,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-23.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_41b9f70bd577,validation,በዚህ የስነልቦና ችግር ላይ ጥናት ያደረጉ ሙህራን በጥናታቸው እንዳረጋገጡት ለህመምተኞች የህመማቸው ምልክቶች በጣም የሚያስጨንቅና የሚያሳዝን ስለሚሆን ከብዙዎቹ ጥቂቶቹ እራስን ስለማጥፋት አስበው እንደሚያውቁና ።,spk_a1350eef8846,am,17.134,17.134,0.0,17.134,-26.3,male,18-24,,16000,4,0 clip_d9f09749ada8,validation,ይህም የመንግስት ተቆጣጣሪ አካላትና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው በማድረግ በትብብር የሚሰራ ስራ ነው ብለዋል።,spk_a1350eef8846,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-23.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_b8eaa895d475,validation,አባ ገዳ ጎበና ሆላ በሰጡት መግለጫ የዘንድሮው ኢሬቻ ህብረትን በሚያጠናክር መልኩ በፍቅር እና በአንድነት ተከብሯል ብለዋል።,spk_a1350eef8846,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-23.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_995efab918d9,validation,በዚህ መስክ የተሰማሩ ባለሙያዎች ሰፊ እና የተለያዩ ተግባራትን የሚፈፅሙ ሲሆን ከነዚህም መካከል የሰራተኞችን አመለካከት እና ባህሪ ማጥናት ተቋማቱን መገምገም ።,spk_a1350eef8846,am,12.174,12.174,0.0,12.174,-28.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_740e9318d02f,validation,የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ አዲስ ከተሾሙት የህብረቱ የሴቶች፣ የሰላም እና ደህንነት ልዩ ልዑክ አምባሳደር ላይቤራታ ሙላሙላ ጋር በአዲስ አበባ የመጀመሪያ ስትራቴጂካዊ ውይይት አድርገዋል።,spk_a1350eef8846,am,14.614,14.614,0.0,14.614,-25.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_ec527324cfdc,validation,በአማራ ክልል በዘንድሮው የትምህርት ዘመን 2 ነጥብ 8 ሚሊዮን ተማሪዎችን የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት እየተከናወኑ  መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_a1350eef8846,am,12.293,11.98,0.0,12.293,-24.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_1eef09aaba2a,validation,ዋነኛው ደግሞ የአስተዳደሩ በተለይም የስራ አስኪያጁ አቶ ጀማል ሺፋ ቅንነትና ከባለሞያዎች ጋር አብሮ ለመስራት ያላቸው ቁርጠኝነት ነው ።,spk_a1350eef8846,am,10.493,10.096,0.0,10.493,-24.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_4aacf66c781a,validation,ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌት እና የኤሌክትሮኒክስ ቁሶችን ይዞ ወደ ትምህርት ቤት መግባት እንደማይቻል ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ።,spk_a1350eef8846,am,10.313,10.313,0.0,10.313,-24.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_9ae8a393dc06,validation,የመልካ በሎ ኢፋ ባስ ቀበሌ ነዋሪ ሼህ ኢብራሂም ኑሬ እንዳሉት ደደር ከተማ ድረስ ተጉዘው የህክምና አገልግሎት ያገኙ እንደ ነበር አስታውሰው የሆስፒታሉ ስራ መጀመር ትልቅ ደስታ እንደፈጠረባቸው ተናግረዋል።,spk_a1350eef8846,am,13.793,13.491,0.0,13.793,-22.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_c74002c049e0,validation,የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተከናወኑት ተግባራት  በተማሪዎች ውጤት ላይ መሻሻሎች እየታዩ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።,spk_a1350eef8846,am,11.893,10.992,0.0,11.893,-24.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_ee7c5ec0ebfc,validation,የዩኒቨርሲቲና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ እንዲሳተፉ የማስተባበር ሚናዋን ለመወጣት ማቀዷን የገለጸችው ደግሞ የሰሜን ጎጃም ዞን ነዋሪ ወጣት ማሬ ፀጋ ናት።,spk_a1350eef8846,am,13.893,13.893,0.0,13.893,-24.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_8d2ed8d23dc4,validation,ድጋፉ የተደረገውም የመውሊድና የመጪውን አዲስ ዓመት በአል ምክንያት በማድረግ መሆኑን ጠቁመው ድጋፉም የስንዴ ዱቄት፣ አምስት ሊትር ዘይትና ጥሬ ገንዘብ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_a1350eef8846,am,12.973,12.973,0.0,12.973,-24.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_69585dcf162e,validation,ማዕከሉ ባስተላለፈው መልዕክት የዘሚን ፈርቀዳጅነትን፣ ታታሪነትን፣ እና ለአደጋ ተጋላጭ ለሆኑ ወገኖቻችንን እራስን መስጠትን በማሰብ ባለንበት ሆነን የዘሚን ሕይወት እናክብር ።,spk_a1350eef8846,am,12.614,12.614,0.0,12.614,-26.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_75ea4806b0da,validation,ሆስፒታሉ የመልካ በሎ ወረዳ ነዋሪዎችን ጨምሮ በአዋሳኝ ክልሎች፣ በዞንና ወረዳ የሚገኙ  500 ሺህ ሰዎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ አመልክተዋል።,spk_a1350eef8846,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-22.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_deca7cab49ba,validation,ጥሩ ፅሁፍ ማንበብ ትኩረት መሳብ እና በዛው አፍታ ውስጥ እንድትቆዩ በማድረግ ውጥረቶች እንዲወገዱ እና ዘና እንድትሉ ያደርጋል ።,spk_a1350eef8846,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-21.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_f12c1252b3b6,validation,)፡ - አብሮነትና አንድነትን ይበልጥ በማጠናከር ሰላምን በዘላቂነት ማስጠበቅ የሁሉም ተግባር መሆን አለበት ሲሉ አባ ገዳዎች እና ሃደ ሲንቄዎች ተናገሩ።,spk_a1350eef8846,am,12.454,12.454,0.0,12.454,-23.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_5def75706d18,validation,ሰላም የሁሉም መሰረት መሆኑን አንስተው፤ ወደ ሰላም የመጡ ወገኖች  መንግስት የሰጣቸውን እድል ተጠቅመው የበደሉትን  ሕዝብ እንዲክሱ ለማድረግ ሚናቸውን እንደሚያጠናክሩ ተናግረዋል።,spk_a1350eef8846,am,13.133,13.133,0.0,13.133,-25.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_ae9fb46a21fa,validation,በራስ አቅም ሰብዓዊ ድጋፍን ለማሟላት በተቀናጀ የአመራር ሥርዓት ስኬቶችም የብዝኅ ዘርፍ ኢኮኖሚ ተጨባጭ ውጤቶች ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_a1350eef8846,am,13.614,12.599,0.0,13.614,-24.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_b0bf79d9db75,validation,የቻይና-አፍሪካ የዐቃብያነ ሕግ የትብብር ፎረም መካሄዱ ተለዋዋጭ በሆነው የአለም ሥርዓት ሀሳብ ለመለዋወጥ ጥሩ አጋጣሚ የሚፈጥር መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_a1350eef8846,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-23.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_cd226eff03cf,validation,እናም ማንኛውም አይነት ጭንቀት፣ ፍርሃት፣ ድብርትና የመሳሰሉት ችግሮች እየተከሰቱባችሁ ያላችሁ ወገኖቼ ከላይ ካሉት የአዕምሮ ጤና ባለሙያዎች ።,spk_a1350eef8846,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-24.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_4be2172f0805,validation,ኮሚሽኑ በሀገር ውስጥ ብቻ ሳይወሰን ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በሂደቱ እንዲሳተፉ ጥረት ማድረጉን አንስተዋል።,spk_a1350eef8846,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-25.0,male,18-24,,16000,4,0 clip_fe308bfd85b9,validation,እነዚህ ኅዋሳት ጤናማ እንዳልሆኑ ገልጸው፤ ለአብነትም አንጎላችንን በመጫን ወይም የአንጎል ግንኙነት ሥርዓት በመቀነስ የተለመዱ ሥራዎችን እንዳይፈጽም ያደርጋሉ ብለዋል። ይህ ሂደትም አንጎላችን በብዙ መልኩ እንዲጎዳ ያደርጋል ነው ያሉት።,spk_a1350eef8846,am,16.854,16.326,0.0,16.854,-24.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_d76b13c2ba4f,validation,ሲቀጥል ከቻላችሁ እንደው በአካባቢያችሁ ከሚገኝ ሰው ፍቅር ይያዛችሁ፣ በአካባቢያችሁ ስል በጣም በቅርባችሁ ካለ ሰው አይደለም፣ ግን ቢያንስ ቀርቦ ለማውራት እና ለማግኘት እንኳን ከሚሆን ሰው ጋር ሲሆን መልካም ነው።,spk_a1350eef8846,am,16.893,16.893,0.0,16.893,-20.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_b43944832f2d,validation,በየቀኑ ወደ አዕምሯችን የሚመጡትን መረጃዎችን አዕምሯችን መዝግቦ የትውስታ ማህደር ክፍላችን ውስጥ ማስቀመጥ ይኖርበታል አዕምሯችን ይህንን ተግባር በትክክል ማከናወን ካቃተው ።,spk_a1350eef8846,am,11.653,11.653,0.0,11.653,-25.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_ead0f49dc76e,validation,የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ ታረቀኝ ወርቅነህ በበኩላቸው፤ ኢሬቻ የአንድነት፣ የወንድማማችነት፣ የሰላም፣ የአብሮነትና የዕርቅ ሀገራዊ እሴቶች ጎልተው የሚንጸባረቁበት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,9.014,8.651,0.363,9.014,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a6ef6a62d02,validation,የአርማወር ሐንሰን ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አፈወርቅ ካሱ (ፕ/ር) የየም ሃገር በቀል መድኃኒት አሰባሰብ  ከፈውስ ባለፈ የአብሮነት ውጤት ነው ብለዋል። ።,spk_c21679cc8672,am,8.614,7.838,0.368,8.614,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f35c742b3c26,validation,በተጨማሪም የተለያዩ ስታንዳርዶችና የአሠራር ሥርዓቶች መዘጋጀታቸውን፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከፌደራል እስከ ቀበሌ መዋቅር ኖሮት እንዲሠራ እየተደረገ መሆኑን፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አሥተዳደርን ማከናወንን ጨምሮ አገልግሎቱ እንዲሰርጽ የማድረግ ሥራ እየተከናወነ መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,16.014,14.856,0.381,16.014,-25.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6dec20de147,validation,ጥናቱ የቅጠል ተክሉን ፀረ ኦክሲደንት፣ ፀረ የቆዳ መቆጣት እና አልትራ ቫዮሌትን የመጠበቅ ባህርያቶች ላይ በጋራ ለሚያመጡት ውጤት ብርሀን የሰጠ ነው።,spk_c21679cc8672,am,8.414,8.066,0.348,8.414,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccab0f62da74,validation,ከተጠቃሚዎች መካከል የዲላ ከተማ ነዋሪ አቶ ኑሬድን ኢብርሃም ድጋፉ በዓሉን በደስታና በሰላም እንዲያሳልፉ ማድረጉን ጠቅሰዋል።,spk_c21679cc8672,am,7.253,6.456,0.357,7.253,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b3bbaeba8d6,validation,የሀገር ሽማግሌ አቶ ገብሬ ሞገስ በበኩላቸው፤ በተሳሳተ መንገድ ጫካ የገቡ ታጣቂዎች ከድርጊታቸው ተጸጽተው ወደ ሠላም እንዲመጡ በማድረግ በኩል የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ ተናግረዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,9.334,8.607,0.35,9.334,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fac3eff73792,validation,የትራንስፖርት ደንብን በሚተላለፉ አሽከርካሪዎች አማካኝነት በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት እየደረሰ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c21679cc8672,am,5.173,4.81,0.364,5.173,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9a7d7d3b1ac,validation,በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ማሾ ኦላና  በዚሁ ወቅት፤ የገዳ ስርዓት አካል የሆነው  ኢሬቻ የህዝቦች ትስስር የሚጠናከርበት፣ አብሮነትና ወንድማማችነት የሚጸናበት በዓል ነው ብለዋል።,spk_c21679cc8672,am,9.973,9.621,0.353,9.973,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74d84cf74cf2,validation,ታጣቂዎች ሠላምን ምርጫ አድርገው እድሉን ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ያሳሰቡት ደግሞ አቶ አስረስ መሃመድ ናቸው።,spk_c21679cc8672,am,5.534,5.165,0.368,5.534,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b96cf76e6c5b,validation,ትልቁ ተልእኳችን ሰላም ነው ያሉት መምህር ዳንኤል የሃይማኖት ተቋማት ሰላምን የመገንባት ትልቅ አቅም ያለን በመሆኑ ስለ ሰላም አጥብቀን ልንሰራ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,8.014,7.279,0.405,8.014,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2e26454f8f8,validation,በመሆኑም የሰዎችን መረጃና ሀሳብ የመሰብሰብ፣ የመቀበልና የማሰራጨት ህገ መንግስታዊ መብት ለማስጠበቅ በአዲስ ህግ መተካቱ በመንግስትና በዕንባ ጠባቂ ተቋሙ ታምኖበት ራሱን ችሎ የመረጃ ነፃነት አዋጅ መዘጋጀቱን ገልጸዋል።,spk_c21679cc8672,am,10.614,10.26,0.353,10.614,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9efad2961046,validation,እኛ የሀገር ሽማግሌዎች ከቀደሙ አባቶቻችን የተቀበልነው ዘመን ተሻጋሪ የሽምግልና እሴቶች ያሉን በመሆኑ ለእርቅ ለፍቅርና ለአንድነት በመጠቀም ሰላምን ለማጽናት ተግተን እንሰራለን ብለዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,10.414,9.203,0.354,10.414,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_807eed42e454,validation,ሲጋራ አለማጨስ፣ አልኮል አለመጠቀም፣ የስኳር ህመምና ከፍተኛ ደም ግፊት ካለም የመድኃኒት አወሳሰድን አለማስተጓጎል፣ በዓመት ሁለት ጊዜ የልብ ጤና ምርመራ ማድረግ፣ አመጋገብ ላይ ስብ አለማብዛት እና አብዝቶ አለመቀመጥ የልብ ህመምን ለመከላከል እንደሚያግዙ ነው ያስረዱት፡፡,spk_c21679cc8672,am,13.454,12.134,0.351,13.454,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae642865c8f7,validation,የምዕራብ ሸዋ ዞን ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በየነ በበኩላቸው፥ የሳምንቱ መታሰብ ዋና ዓላማ በጤናው ዘርፍ ያሉ የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ማሻሻልና ከአጋር አካላት ጋር ትብብር ማጠናከር ነው።,spk_c21679cc8672,am,10.373,9.652,0.35,10.373,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42e9e509d9ba,validation,ባለስልጣኑ ችግሩን ለመፍታት ተከታታይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ከባለድርሻ አካላት ጋር እያከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,5.934,5.581,0.353,5.934,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9981974c430d,validation,መሐመድ አብዱልቃድር በበኩላቸው ኢሬቻ በህብረት የሚከበር የፍቅር፣ የሰላምና ኢትዮጵያ ካሏት አስደናቂ የአደባባይ በዓላት መካከል አንዱ ነው ብለዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,8.133,7.572,0.562,8.133,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38bf4bf68055,validation,የህመም ስሜቱ እጅግ ከፍተኛ ከሆነ እና ለህመሙ መንስኤ በህክምና የተረጋገጠ ምክንያት ካለ ከሀኪምዎ ጋር መማከር እና ተገቢዉን ህክምና ማድረግ ይመከራል።,spk_c21679cc8672,am,8.334,7.451,0.409,8.334,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e928fa8c567,validation,የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ዘሪሁን ኮርሜ፥ ኢሬቻ የአብሮነት፣ የምስጋና እና የመልካም ምኞት መግለጫ በዓል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.133,7.745,0.389,8.133,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_425191803775,validation,በአካባቢው የሀገር ባህል መድኃኒት አዋቂው አቶ ጌታቸው ሃይለማርያም በበኩላቸው የሚቀመሙት መድኃኒቶች ህመምን ከመፈወስ ባለፈ በሽታን አስቀድሞ ለመከላከል ጠቃሚ እንደሆኑ ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.373,8.02,0.354,8.373,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2d1e1591358,validation,የጉባኤው ተሳታፊ መላእከ ገነት ቆሞስ አባ ብርሃነ መስቀል ደርበው እንደገለፁት፤ ሠላም በጋራ ጥረትና ርብርብ የሚረጋገጥ በመሆኑ ለሠላም ግንባታ በሚደረገው ጥረት ተሳትፎአችንን አጠናክረን እንቀጥላለን።,spk_c21679cc8672,am,10.254,9.911,0.343,10.254,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe33deda15bd,validation,የመንግስታቱ ድርጅት እኤአ በ1948 ባወጣው የሰብዓዊ መብቶች መግለጫ አንቀጽ 19 ላይ የመረጃ ነፃነት መሰረታዊ ሰብዓዊ መብት መሆኑን መደንገጉን አውስተዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.254,4.709,0.366,8.254,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1193d9135207,validation,የጎንደር ከተማና የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሰላም እሴት ግንባታ ዙሪያ ያዘጋጁት ሕዝባዊ የሰላም ጉባኤ ዛሬ ተካሄዷል፡፡,spk_c21679cc8672,am,6.373,6.007,0.366,6.373,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_beb3bbf424e0,validation,የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ  ምስክር  ነጋሽ( ዶ/ር) በበኩላቸው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በየጊዜው የነገ ሀገር ተረካቢ ለሆኑ ታዳጊዎችና ተማሪዎች የተለያዩ ድጋፎች እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,9.813,9.415,0.398,9.813,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a63e3ae2685,validation,በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው የልማት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ የጠቆሙት የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አባላቱ በሀሳብ የበላይነት ላይ በመመስረት ለሀገር እና ህዝብ ተጠቃሚነት በጋራ መስራት እንደሚገባ አጽንዖት ሰጥተዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,11.614,10.221,0.351,11.614,-35.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8beeb224c71b,validation,እነዚህ የኢሬቻ እሴቶች የበለጸገችና ጠንካራ ህብረ ብሔራዊ አንድነት ያላት ሀገር ለመገንባት ትልቅ አቅም መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_c21679cc8672,am,6.173,5.809,0.364,6.173,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f1352ec5c3a,validation,ለዚህም ደግሞ የባለድርሻ አካላት ሚና ወሳኝ መሆኑን አንስተው፥ የጤና መረጃ ሳምንት ማክበር ያስፈለገበት ምክንያት የጤናው ዘርፍ መረጃ ስርዓት ጥራትና ወጥነት ላይ የበለጠ ለመስራት መሆኑንም ተናግረዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,8.973,8.199,0.35,8.973,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35d9411816f3,validation,ከፍጥነት ወሰን በላይ እና አልኮል ጠጥቶ ማሽከርከር፣ የትራፊክ መብራት መጣስ ዋነኞቹ የደንብ መተላለፍ የተፈጸመባቸው መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_c21679cc8672,am,6.894,6.134,0.454,6.894,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8517c34a992,validation,የብስክሌትና የእግረኛ መንገድን ጨምሮ ማረፊያ፣ መዝናኛና  የስፖርት ማዘውተሪያን በማካተት የተገነባ መሆኑን አንስተው በሁለተኛው ዙርም በተጠናከረ መልኩ መቀጠሉን ገልጸዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.053,7.674,0.38,8.053,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_308390190b13,validation,ከነዋሪዎቹ መካከል አባ ቦኩ አደም መሀመድ፣ አቶ አህመድ መሀመድ እና አቶ መሀመድ ሙሳ፤ በከሚሴ ከተማ በተለይም የእግረኛ መተላለፊያ መሰረታዊ ችግር እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.573,8.219,0.354,8.573,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c8f5364a57c,validation,የደረት ውጋት በግራ በኩል ወይም መሐል ላይ፣ ከወትሮው የተለየ ድካም፣ ትንፋሽ ማጠር፣ ከመደበኛው የተለየ የልብ ምት መኖር፣ የሰውነት በተለይም እግር አካባቢ እብጠት፣ ራስን መሳት እና ሳል የልብና ተያያዥ ህመም ምልክት ሊሆኑ እንደሚችሉ ነው የሚገልጹት፡፡,spk_c21679cc8672,am,12.373,10.916,0.406,12.373,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e348315a0b2e,validation,የኢሜግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት በዚህ ወቅት እንደገለጹት አገልግሎቱ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።,spk_c21679cc8672,am,7.854,7.469,0.385,7.854,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a9ec23e2b8e,validation,መጽሐፉ በ አስራ ስምንት ምዕራፎችና በ ሦስት መቶ ሀያ ሁለት ገጾች ሰፊ ሳይንሳዊ እውቀትን ያካተተ ሲሆን፣ ማንኛውም ሰው በቀላሉ ሊረዳው በሚችል መልኩ መዘጋጀቱ ተገልጿል።,spk_c21679cc8672,am,8.133,7.731,0.402,8.133,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22bf214c61c5,validation,አራት ወይም አምስት ፍሬ ካሮቶችን በደንብ መፍጨት እና መጭመቅ በመቀጠልም ይህን የካሮት ጭማቂ መጠኑ ባልበዛ አነስተኛ ውሃ ማዋሃድ እና አንድ የሻይ ማንኪያ ማር መጨመር።,spk_c21679cc8672,am,8.614,8.265,0.348,8.614,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42468926612c,validation,በዚሁ መሰረት አሁን ላይ የ4 ነጥብ 8 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት ግንባታ እየተካሄደ መሆኑን ጠቁመው በፍጥነትና በጥራት ለማጠናቀቅ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.293,7.936,0.357,8.293,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22adf7d79759,validation,የመረጃ ተደራሽነትና ማጋራት ላይ የተዘጋጀውን መመሪያ ይፋ ማድረግና የፓናል ውይይቶችን ማካሄድ በሳምንቱ ከሚካሄዱ ሁነቶች መካከል እንደሆኑም ነው አቶ ተስፋዬ የተናገሩት፡፡,spk_c21679cc8672,am,9.094,8.287,0.42,9.094,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_266314007c7a,validation,የበዓሉ ታዳሚ ውዱ አሰፋ እንዳሉት ኢሬቻ መላው ኢትዮጵያውያን በአንድነት፣ በአብሮነትና በወንድማማችነት የሚከብሩት በዓል ነው፡፡,spk_c21679cc8672,am,6.253,5.896,0.357,6.253,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_382cb52ca51d,validation,የከሚሴ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት ጽህፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ ኢስማኢል ናስር፤ በከተማዋ በመጀመሪያው ዙር የ1 ነጥብ 2ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት ተገንብቶ ለአገልግሎት መብቃቱን ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.973,8.598,0.376,8.973,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7652bd1c97e8,validation,እንደ ምክንያታቸው እና ባህሪያቸው የሚለያዩ ቢሆንም የሚጋሯቸው ምልክቶች የመቅላት፣ የማሳከክ፣ የመላጥ ባህሪያት ሲሆኑ ደረጃቸው ከፍ ሲል ውሀ መሳይ ፈሳሽ ማዠት እንዲሁም በተቃራኒው ከፍተኛ ድርቀት እና መጥቆር ያሳያሉ።,spk_c21679cc8672,am,12.014,11.33,0.353,12.014,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c94cafc08312,validation,የሴቶችን የመሬት ባለቤትነት ለማረጋገጥ ከግብርና ሚኒስቴርና ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰሩ መሆኑን ጠቅሰው፣ አሁን ላይ የሴቶች የመሬት ባለቤትነት ሽፋን 60 በመቶ ደርሷል ብለዋል።,spk_c21679cc8672,am,9.694,8.957,0.373,9.694,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e39452322037,validation,ውድ የቻናላችን ተከታታዮቻችን ዛሬ ይዘንላችሁ የቀረብነው በየእለት ኑሮዋችን ውስጥ ሊያጋጥመን የሚችለውን የሰውነት ማሳከክ መንስኤ ምን ሊሆን እንደሚችል እንዲሁም በቤት ውስት ምን ማድረግ እንደሚቻል ለመጠቆም ወደናል ተከታተሉን።,spk_c21679cc8672,am,10.774,10.111,0.343,10.774,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_93e9f16db303,validation,ሰላም በመንግስት ጥረት ብቻ የሚረጋገጥ ባለመሆኑ በከተማው ህዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የተጀመሩ የልማት ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለፍጻሜ እንዲበቁ በማድረግ በኩል የሃይማኖት ተቋማትና የሀገር ሽማግሌዎች ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥልም አሳስበዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,11.893,11.084,0.349,11.893,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b672916e1482,validation,በአንድ ጊዜ አንድን ነገር ይስሩ፣ ሁሉንም ነገር በአንድ ጊዜ ለመስራት መሞከር ጭንቀትን ስለሚያባብስ እንደ ስራዎቹ ጠቃሚነትና አስቸኳይነት ቅደም ተከተል በማሲያዝ በአንድ ጊዜ አንድን ነገር ይስሩ።,spk_c21679cc8672,am,8.694,8.339,0.355,8.694,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e10388d969aa,validation,በሆረ ፊንፊኔ የሚከበረው የኢሬቻ በዓል በስኬት እንዲጠናቀቅ ህዝቡ የእንግዳ ተቀባይነት እሴቱን ማጎልበትና አብሮነትን ማጉላት እንደሚገባው ጠቁመዋል።,spk_c21679cc8672,am,7.213,6.849,0.365,7.213,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfe880f84691,validation,ኢሬቻ የፍቅር መገለጫ እንዲሁም ሁሉንም ኢትዮጵያውያን በአንድነት የሚያሰባስብ በዓል መሆኑን የገለጹት ደግሞ ወይዘሮ እጸገነት በሪሁን ናቸው፡፡,spk_c21679cc8672,am,6.133,5.769,0.365,6.133,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee44a0113e89,validation,እያንዳንዳችን ወደዚህች ምድር የመጣነው ያለ ዓላማና ምንክንያት ስላልሆነ ለእኛ በህይወት መኖር ለራስና ለሌሎች የሚያበረክተው ጥቅም ስላለው በህይወት የመኖራችንን ዓላማ ጠንቅቀን ማወቅ ያስፈልጋል።,spk_c21679cc8672,am,9.893,9.524,0.37,9.893,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd2e711101ec,validation,በኦሮሚያ ጤና ቢሮ የእቅድ በጀት እና የስራ ግምገማ ክትትል ዳይሬክተር አቶ ለሜሳ ታደሰ እንደገለጹት፥ መንግስት በጤና ፖሊሲና ስትራቴጂዎቹ በዋነኛነት ትኩረት ከሰጣቸው ጉዳዮች አንዱ የጤና መረጃ ስርዓቱን ማዘመን ነው።,spk_c21679cc8672,am,11.213,10.312,0.356,11.213,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_149b0ad2d709,validation,ዩኒቨርሲቲው ከመማር ማስተማሩ ተግባር በተጓዳኝ ችግር ፈቺ የምርምር ፕሮጀክቶችን በማከናወን የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክና ምርምር ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት በዛብህ ወንድሙ ናቸው።,spk_c21679cc8672,am,11.614,11.222,0.391,11.614,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_87c8e03eedb8,validation,ይህ የአብዛኛው ሰው ግራ አጋቢ ጥያቄ ነው የጆሮ ጬኸት ማለት ምንም አይነት ድምፅ በአካባቢው ላይ ሳይኖር ነገር ግን ጆሮአችን ውስጥ የምንሰማው ድምፅ ሲኖር ማለት ነው።,spk_c21679cc8672,am,7.774,7.009,0.367,7.774,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b04bf932d65f,validation,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በከተማ ደረጃ የማጠቃለያ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡,spk_c21679cc8672,am,5.814,5.117,0.36,5.814,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e91faa197fc,validation,የጋምቤላ ክልል እምቅ አቅም ያለው መሆኑን ተከትሎ የፕሮግራሙ የሙከራ ትግበራ በክልሉ እንዲጀመር መደረጉን አስታውቀዋል።,spk_c21679cc8672,am,6.253,5.543,0.364,6.253,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5cf87edf50af,validation,የትራፊክ ማኔጅመንት የስራ ባልደረባ ሆነው ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ባልተወጡ 14 ተቆጣጣሪዎች ላይ የእርምት እርምጃ መወሰዱንም ጨምረው አስታውቀዋል።,spk_c21679cc8672,am,7.494,7.038,0.455,7.494,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23643471c01f,validation,በአብዛኛው በከተማ አካባቢ የቀይ ጥሬ ስጋ ከበዓል እለት ጀምሮ እሰከ ሳምንት በማቀዝቀዣ በማቆየት ስለሚበላ ለጤና ችግር እንደሚያመጣ የተለያዩ ጥናቶች በማስጠንቀቅ አዘውትረን ቀይ ስጋን እንዳንመገብ ጠቁመዋል።,spk_c21679cc8672,am,9.694,8.998,0.351,9.694,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b318f14056e,validation,የጎንደር ከተማ ኡለማዎች ምክር ቤት ሰብሳቢ ሀጂ ኢብራሂም መሃመድ በበኩላቸው፤ ሃይማኖታዊ አስተምህሮን መሰረት በማድረግ የእምነቱ ተከታዮች ለሰላም አጥብቀው እንዲሰሩ የዘወትር ጥረት እንዳርጋለን ብለዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,10.133,9.762,0.371,10.133,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5446ee6c331,validation,ኢሬቻ ብሔር ብሔረሰቦች በጋራ የሚያከብሩትና በርካታ የዓለም ቱሪስቶች የሚታደሙበት መሆኑን በማንሳት፥ ሕብረ ብሔራዊ አንድነትና የኢትዮጵያ ድንቅ ባህል ጎልቶ የሚታይበት መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_c21679cc8672,am,8.813,8.451,0.362,8.813,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f59bf3271fb,validation,"የ2018 የኢሬቻ በዓል ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሐሳብ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ደረጃ ተከብሯል።",spk_c21679cc8672,am,8.774,7.839,0.347,8.774,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_168e2420213f,validation,የከሚሴ ከተማ የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ውበት ከመሆንም ባለፈ ለእግረኞች ለመንቀሳቀስ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_c21679cc8672,am,6.173,5.813,0.36,6.173,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9f5d8567f76,validation,የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን የምንለው ከኩላሊት እስከ ውሃ ሽንት ማስወገጃ ጫፍ ድረስ የሚከሰተ የኢንፌክሽን ዓይነት ሲሆን በማንኛውም ጾታ ላይ እና እድሜ ይከሰታል።,spk_c21679cc8672,am,7.253,6.902,0.351,7.253,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78a8486c8c6f,validation,የየም ማህበረሰብ  ባህላዊ የመድኃኒት ለቀማ ስርዓትም  ጤናን  ከመጠበቅ ባለፈ  ተፈጥሮን የመጠበቅ እሴት አካል መሆኑን አንስተዋል።,spk_c21679cc8672,am,9.174,8.802,0.372,9.174,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da39cbb28d69,validation,በዚህም ምክንያት እግረኞች በተሽከርካሪ መንገድ ላይ በመጓዝ ለሞትና ለአደጋ ይዳረጉ እንደነበር ገልጸው  የኮሪደር ልማቱ መሰራቱ ችግሩን የፈታው ስለመሆኑ ተናግረዋል።,spk_c21679cc8672,am,8.254,7.871,0.383,8.254,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_91cc4396e7f2,validation,የምዕራብ ሸዋ ዞን የጤና ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት የጤና መረጃ ሳምንት ከዛሬ ጀምሮ ለአምስት ቀናት እየተከበረ ነው፡፡,spk_c21679cc8672,am,6.574,6.202,0.372,6.574,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_07609246d67d,validation,ቀኑን ብሔሮችና ብሔረሰቦች በጋራ፣ በእኩልነትና በመከባበር ማክበራችን ለአብሮነታችን ወሳኝ ነው ብላለች።,spk_c21679cc8672,am,5.093,4.719,0.374,5.093,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45aab1f5f87e,validation,ዛሬ የተመረቀው የቆንዳ ሆስፒታል ለወረዳውና  ለአጎራባች አካባቢዎች ነዋሪዎች  አገልግሎት የሚሰጥ  ነው ያሉት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ፤  የክልሉ መንግስት የጤና አገልግሎት ለሕብረተሰቡ  ተደራሽ  በማድረግ ተጠቃሚነቱን ይበልጥ የማጎልበት ተግባር እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,15.653,14.532,0.0,15.653,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee8a3a2a6089,validation,በሥነ ምግባር  ታንፆ በእውቀት የበቃና ለብሔራዊ ጥቅሞች መከበር  የሚተጋ ትውልድ በመገንባት  ረገድ የድርሻቸውን እንደሚወጡ  የአማራ ክልል መምህራን ገለጹ።,spk_2f37e807734d,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6e56bd92e25,validation,"""የስራ ባህልና ምርታማነት ለሀገር ሉዓላዊነት"" በሚል መሪ ሃሳብ ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው።",spk_2f37e807734d,am,7.854,7.44,0.0,7.854,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4da8ae19a0f7,validation,የአንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ አስክሬን ሽኝት መርሃ -ግብር በብሄራዊ ቴአትር እየተካሄደ ይገኛል።,spk_2f37e807734d,am,6.053,5.701,0.0,6.053,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d247dfc0a217,validation,በተለይም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት የተጀመረው ትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ውጤት እያስገኘ መሆኑን ጠቅሰው የትምህርት ጥራትን ማሻሻል የሚያስችሉ ሌሎች ተግባራትም እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,12.493,11.787,0.31,12.493,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0dac42f97fb7,validation,የፓናል ውይይቱ የስራ ባህልን በማሻሻል፣ በስራ ዕድል ፈጠራ፣ ከህሎትን  በማልማት አገራዊ ዕድገትን ዕውን ለማድረግ በሚደረገው እንቅስቃሴ ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን እንዲወጡ ግንዛቤ መፍጠር ላይ ያተኮረ ነው።,spk_2f37e807734d,am,12.534,11.826,0.0,12.534,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59452eb10f3f,validation,የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ እንዳሉት፤ ከተማዋን ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ በሚሰሩ ስራዎች ሁሉ የበጎ ፈቃደኛ ወጣቶችና የሰላም ሰራዊት አባላት ጉልህ ሚና እየተጫወቱ ነው።,spk_2f37e807734d,am,12.133,11.715,0.0,12.133,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8337bc8fe42,validation,ይህ በእንዲህ እንዳለ በወልዲያው የውይይት መድረክ  የከተማው አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ አስራት በሪሁን ፤ ከተማዋን  ከፍ ወዳለ ደረጃ ለማድረስ መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_2f37e807734d,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d38ac3c8eccc,validation,የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሀላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አለምፀሐይ ጳውሎስ በበኩላቸው፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች  አብሮነት እና ማህበራዊ ትስስርን የሚያጠናክሩ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_2f37e807734d,am,10.893,9.855,0.346,10.893,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48311fdddc8d,validation,ኮሚሽኑ የሴቶችና ወጣቶች አደረጃጀቶች፣ የኃይማኖት ተቋማትን ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ህዝቡን የማስገንዘብና የማንቃት ስራ እየሰራ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_2f37e807734d,am,11.854,10.729,0.306,11.854,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9014b30f2fa1,validation,በክልሉ ትምህርት ቢሮ አዘጋጅነት 34ኛው የትምህርት ጉባኤ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄዷል።,spk_2f37e807734d,am,5.373,5.373,0.0,5.373,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b1bff12d2d6,validation,በምረቃው ሥነ-ሥርዓት  ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ በላቸውን ጨምሮ  ሌሎችም ከፍተኛ  አመራሮችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_2f37e807734d,am,9.534,8.551,0.478,9.534,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7c5be00a372,validation,ዛሬ በሳቢያን ጠቅላላ ሆስፒታል ወደ አገልግሎት የተሸጋገረው የፅኑ ህሙማን ህክምና ማዕከል የዚህ ጥረት ማሳያ መሆኑን አንስተዋል።,spk_2f37e807734d,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27980fd28f72,validation,በመድረኩ የተገኙት አቶ ገብረመስቀል ትምህርት የሰውን ልጅ በሁለንተናዊ ዘርፍ የሚቀርጽ መሳሪያ ስለሆነ በትኩረት ሊሰራበት ይገባል ብለዋል።,spk_2f37e807734d,am,9.454,8.194,0.77,9.454,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2782936e17ba,validation,ለሁለት ቀናት የሚቆየው ስልጠና በየአካባቢው ያሉ ሀብቶችን አልምቶ መጠቀምና ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመሸፈን ብቁ ቁመና መገንባት የሚቻልባቸውን አማራጮች ለማየት እድል የሚፈጥር ስለመሆኑም ተገልጿል።,spk_2f37e807734d,am,14.893,13.873,0.0,14.893,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a7105e2883b,validation,በርካታ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የጠቆሙት ኮሚሽነሩ ተረጂነትን መቀልበስ የሁሉም ዜጋ ሃላፊነት ነው ብለዋል።,spk_2f37e807734d,am,7.534,6.817,0.369,7.534,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f022c9c28eb3,validation,ማህበሩ የመምህራንን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እየሰራ መሆኑን ገልጸው፣ የመምህራንን የጤና አገልግሎት ተደራሽነት ለማስፋት በክልሉ ስድስት ከተሞች የሕክምና ማዕከላትን ለማስገንባት የቦታ ርክክብ መደረጉን ጠቅሰዋል።,spk_2f37e807734d,am,15.373,13.455,0.383,15.373,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_54b51e0d1a97,validation,በጤናው ዘርፍ እየተሰሩ የሚገኙ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅሰው፤ የሆስፒታሉ ባለሙያዎች ህሙማንን በትህትናና  በቅንነት ለማገልገል የጀመሩትን ስራ አጠናክረው እንዲቀጥሉ አስገንዝበዋል።,spk_2f37e807734d,am,12.373,11.628,0.352,12.373,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a671dba18200,validation,ለዚህም በየደረጃው ያለው የዘርፉ አመራር በኃላፊነትና ተጠያቂነት መንፈስ በሙሉ አቅሙ የትምህርት ዘርፉን ውጤታማ ማድረግ የሚያስችሉ ስራዎችን ማጠናከር እንዳለበት  አስገንዝበዋል።,spk_2f37e807734d,am,10.694,9.541,0.359,10.694,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f6b5807991b,validation,በዚህ ወቅት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት፤ የክልሉ መንግስት የዜጎችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን የሚያሳድጉ በርካታ ተግባራት እያከናወነ ነው ።,spk_2f37e807734d,am,9.133,8.462,0.672,9.133,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6ca970a4dfc,validation,የክልሉ ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ የ2018 ዓ.ም መሪ ዕቅድ እና የክረምት ስራዎች ንቅናቄ መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ  በጉታራ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል።,spk_2f37e807734d,am,12.213,11.074,0.429,12.213,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e33e2af5374c,validation,ከዚህ ልምድ በመውሰድ በሁሉም አካባቢ በመተጋገዝ እና በመደጋገፍ መቀጠል ይኖርበታል ነው ያሉት ።,spk_2f37e807734d,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd22878485b2,validation,የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ በበኩላቸው ትምህርት ብቁ እና የተሻለ ትውልድ ለማፍራት ከፍተኛ ሚና እንዳለው ጠቁመው ለትውልዱ ጥራት ያለውን ትምህርት ለማድረስ እየተከናወነ ያለው ተግባር ሊጠናከር ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_2f37e807734d,am,13.454,13.026,0.0,13.454,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88a697eab4ea,validation,የላቀ ውጤት የሚያስመዘግቡ ተማሪዎችን፣ መምህራንና ተቋማትን በመሸለምና እውቅና በመስጠትም እንዲበረታቱና በቀጣይ የተሻለ እንዲሰሩ ትኩረት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,10.454,9.251,0.407,10.454,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48ada8578d1a,validation,በመድረኩም የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር)፣ የስራ ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ፣ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ  አቶ ሰይፈ ደርቤ፣ የፌዴራል  እና ክልል ከፍተኛ  የመንግስት የስራ ሀላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_2f37e807734d,am,18.613,16.361,0.301,18.613,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33faeb840333,validation,በበጀት ዓመቱ የትምህርት ስልጠና ጥራት እና የስነ-ምግባር ችግርን በመቅረፍ ብቁ ዜጎችን ለማፍራት በተሰራው ስራ የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,8.614,8.252,0.362,8.614,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d45baba1796,validation,በተጨማሪም በካፋ ዞን ሳይለም ወረዳ ከ78  ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የያዶታ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅና የያዶታ ጤና ጣቢያ ቀዶ ጥገና ማዕከልንም መርቀዋል ።,spk_2f37e807734d,am,12.534,12.087,0.0,12.534,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f58995bff979,validation,ለተስተካከለ ጤናማ ሕይወት የግድ ውኃ መጠጣትን ልማድ ማድረግ እንደሚገባም መክረዋል።,spk_2f37e807734d,am,4.814,4.366,0.447,4.814,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd2a82b0fa2f,validation,ባዳዎችና ባንዳዎች ትስስር በመፍጠር የሀገርን ሰላምና ልማት  ለማደናቀፍ ቢጥሩም በመንግሰትና በሕዝብ ትብብር እየመከነባቸው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,8.573,7.843,0.0,8.573,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ffdc68f9302,validation,በግዙፉ ዓባይ ላይ የተገነባው ባለግርማው ድልድይ ለባህርዳር ከድልድይም በላይ መለያ ቀለሟ፣ የቱሪዝም መዳረሻዋ መሆኑን ተመልክተናል ነው ያሉት።,spk_2f37e807734d,am,8.893,8.021,0.305,8.893,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a5c5a69f16d4,validation,የሆስፒታሉ መገንባት ሕብረተሰቡ የተሻለ የጤና አገልግሎት እንዲያገኝ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_2f37e807734d,am,6.013,5.5,0.514,6.013,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_423f5727bcc3,validation,ይህ ፓርክ ከዩኒቨርሲቲው ባሻገር እንደ ሀገር በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ግዙፍ እና ልዩ የምርምር ማዕከል በመሆን የላቀ ፋይዳ እንደሚኖረው  አስረድተዋል።,spk_2f37e807734d,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2fd74c23baf,validation,የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ ፍትሃዊ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተጀመረው ተግባር ውጤት እየተመዘገበበት መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,7.293,6.767,0.0,7.293,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d20d902cf5bc,validation,ለዚህም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ባለድርሻ አካላት ከፀጥታ ተቋማት ጋር በቅንጅት መስራት እንደሚኖርባቸው አመልክተዋል።,spk_2f37e807734d,am,8.174,7.063,0.441,8.174,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1985cd63a957,validation,ባህርዳር ውበቷን እና ክብሯን የሚመጥኑ የመናፈሻ ስፍራዎች እየተገነቡ፤ የኮሪደር ልማቱም ከውበት የተሻገረ ልማት አሳላጭ ሆኖ በፍጥነት እና ፈጠራ እሴቶች እያማረች ነው ብለዋል፡፡,spk_2f37e807734d,am,11.573,10.87,0.355,11.573,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88c753cfd7d6,validation,ከዚህም ባለፈ ዩኒቨርሲቲዎቹ ሙያዊ ተልዕኳቸውን በላቀ ብቃት ተመራማሪዎችን ለማፍራት ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው ።,spk_2f37e807734d,am,6.774,6.419,0.355,6.774,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a9773c170fb,validation,ከደብረበርሃኑ መድረክ ተሳታፊዎች ውስጥ  የደብረ ብርሃን አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር ውሂብ ገብረማሪያም በሰጡት አስተያየት፤  በሥነ ምግባሩ የታነፀ፣ ታታሪና ሀገር ወዳድ ትውልድ ለመገንባት  በሚደረገው ጥረት የመምህራን ሚና የማይተካ መሆኑን አንስተዋል።,spk_2f37e807734d,am,16.053,13.914,0.38,16.053,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afcb378c7c1e,validation,የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ወንድወሰን ልሳነወርቅ፤ በከተማው የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና ግብአት በማሟላት የትምህርት ጥራቱን ለማስጠበቅ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_2f37e807734d,am,10.213,9.469,0.36,10.213,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc133a42f871,validation,ጊዜን በአግባቡ መጠቀም በመቻሌ ለተሻለ ውጤት አብቅቶኛል ያለችው ደግሞ የ12ኛ ክፍል ፈተና ወስዳ 506 ውጤት ያስመዘገበችው ተማሪ ሰሎሜ አሰፋ ናት።,spk_2f37e807734d,am,11.854,10.687,0.699,11.854,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_f3b7acf09849,validation,የጨፌ ኦሮሚያ ቋሚ ኮሚቴ አመራሮች የተሳተፉበት በሙስና መከላከል ሂደት ላይ ያተኮረ ግንዛቤ ማሳደጊያ መድረክ በአዳማ ተካሄዷል።,spk_2f37e807734d,am,7.654,7.238,0.415,7.654,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1b095a586d2,validation,የክልሉ መንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማትና ዕውቅና ተሰጥቷል ።,spk_2f37e807734d,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3689f06f2db,validation,በውይይቱ ላይ የተሳተፉት የህብረተሰብ አባላትም በዓላቱ በድምቀት እንዲከበሩ የበኩላቸውን እንደሚወጡ ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,6.854,6.854,0.0,6.854,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_068b771222f0,validation,በተለይ ባለፉት አራት ዓመታት በተከታታይ አንድም ተማሪ ማሳለፍ ያልቻሉ ትምህርት ቤቶች እንዳሉ አንስተው፤ እነዚህ ትምህርት ቤቶች በአግባቡ ችግራቸውን ፈትሸው መፍትሔ ላይ መስራት አለባቸው ብለዋል።,spk_2f37e807734d,am,11.493,9.919,0.505,11.493,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9acbb2ba4e84,validation,ህብረተሰቡም የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል በሚከናወኑ ስራዎች አጋዠ ሀይል በመሆን የተሻለ ትውልድ የመገንባቱን ሂደት ማገዝ እንዳለበት አክለዋል።,spk_2f37e807734d,am,8.213,7.681,0.532,8.213,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b88ef492f1be,validation,የደብረ ብርሃን ትምህርት መምሪያ ምክትል ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዓለማየሁ በበኩላቸው፤ መንግስት ሰላምና ልማት በማረጋገጥ የዜጎችን ህይወት ለመለወጥ  በቁርጠኝነት እየሰራ ነው ብለዋል ⵆ,spk_2f37e807734d,am,10.334,9.567,0.766,10.334,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4add7c3e9d9,validation,እነዚህን የመሰሉና ታላላቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን በማሳካት ሀገሪቱን ከድህነት ለማላቀቅ በሚደረገው ጥረት መምህራን ትውልድን በመቅረጽ ሚናቸውን ይበልጥ ማጠናከር እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።,spk_2f37e807734d,am,11.573,10.957,0.0,11.573,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ee565bde87a,validation,በዚሁ ወቅት በብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሃላፊ አቶ ከፍያለው ተፈራ እንደገለጹት፤ በየደረጃው ያለው አመራር በዕውቀትና ክህሎት የዳበረ ትውልድ ለመገንባት መረባረብ አለበት።,spk_2f37e807734d,am,11.373,10.125,0.353,11.373,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1014c0d2c1ea,validation,በተመሳሳይ የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ  ከመምህራን ጋር በአገራዊና ከባቢያዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የምክክር መድረክ አካሄዷል።,spk_2f37e807734d,am,8.133,7.636,0.0,8.133,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28f0d5e3f0f0,validation,መንግስት ብሔራዊ ጥቅሞችን ለማስከበር የሚያስችል ታላላቅ ፕሮጀክቶችን አቅዶ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_2f37e807734d,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42cceda461ca,validation,ተማሪዎች ሙሉ ጊዜያቸውን ለትምህርት በመስጠት ማጥናት ከቻሉ የተሻለ ውጤት ያመጣሉ  ያለው ተማሪው፤  በቀጣይም በትምህርቱ በርትቶ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ እንደሚጥር ገልጿል።,spk_2f37e807734d,am,9.934,8.779,0.0,9.934,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6a7c415ec72,validation,በከተሞቹ በተካሔዱ መድረኮች ላይም የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ መምህራንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_2f37e807734d,am,6.413,5.992,0.422,6.413,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c86fa2ebf610,validation,በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት በዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ከስድስት ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱና አስፈላጊ ማህበራዊ ድጋፍ አግኝተው ከቤተሰባቸው ጋር እንዲቀላቀሉ መደረጉንም ገልፀዋል።,spk_2f37e807734d,am,12.573,11.725,0.0,12.573,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f111a6d58c9,validation,በተለይም ከማህበራዊ ዘርፍ ውስጥ የጤና አገልግሎት ተደራሽነትንና ጥራቱን ለማሻሻል በተወሰደው እርምጃ የዛሬውን ጨምሮ ባለፉት የለውጥ ዓመታት አራት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ተመርቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ ተደርጓል ብለዋል።,spk_2f37e807734d,am,13.813,12.921,0.0,13.813,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16e53333b2b1,validation,ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም የመሸፈን ሀገራዊ ግብን የሚያሳኩ ተግባራትን ማጠናከር እንደሚገባ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_2f37e807734d,am,10.133,9.413,0.318,10.133,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0dea08abab7b,validation,የመምሪያው ኃላፊ አቶ ያምራል ታደሰ በመድረኩ ላይ እንደገለጹት፤ የተረጋጋ አገርን በመገንባት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ማስቀጠል የሁሉንም ጥረት ይጠይቃል።,spk_2f37e807734d,am,9.293,8.276,0.525,9.293,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af82759b77ab,validation,የኦሮሚያ ክልል ስነ-ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አብደላ ኦገቴ በበኩላቸው ሙስናን ለመከላከል ጠንካራ አሰራርና ህጎች እንዲወጡ በማድረግ የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_2f37e807734d,am,12.213,11.514,0.0,12.213,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b48e8198126,validation,የሶማሌ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ መሀመድ ሼኽ አዳን፣ በትምህርት ዘመኑ ያለው አጀማመር ካለፉት ጊዜያት ለውጦች ቢኖሩትም አሁንም ክትትል እና ድጋፍ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_2f37e807734d,am,10.454,9.925,0.0,10.454,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a45b6406bc55,validation,ብልጽግናን ለማረጋገጥ ትምህርት ላይ አተኩሮ መስራት እንደሚገባ ገልጸው በክልሉ ሁሉም አካላት በትምህርት ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት እንዲሰሩም መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_2f37e807734d,am,10.053,9.118,0.36,10.053,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_76dae1564338,validation,የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በበኩላቸው፤ የቆንዳ የመጀመሪያ ሆስፒታል በክልሉ መንግስት 120 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ መገንባቱን ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,8.973,7.986,0.357,8.973,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_54c068c6d708,validation,በተገነቡት የንጽህ መጠጥ ውሃ ተቋማት ከ188 ሺህ 950 በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_2f37e807734d,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a1ed179a6d2,validation,"""የባዳዎችና የባንዳዎችን ቅዠት በማምከን አንፀባራቂ ድሎችን  እናስመዘግባለን"" በሚል መሪ ሃሳብ መምህራን የተሳተፉበት የውይይት መድረኮች ዛሬ በደብረ ብርሃን፣  ባሕርዳር፣ ወልዲያ እና ደብረ ማርቆስ ከተሞች ተካሂዷል።",spk_2f37e807734d,am,13.774,12.424,0.362,13.774,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c68efb921f4c,validation,ከተሸላሚዎች  መካከል ከሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት የመጣው ተማሪ ፍራአንሲ መኮንን ፤ ለውጤት ያበቃው ለትምህርቱ የሰጠው ትኩረት እና የጥናት ሰዓቱን በአግባቡ መጠቀሙ መሆኑን ተናግሯል።,spk_2f37e807734d,am,12.534,10.722,0.0,12.534,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08c919870671,validation,የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እና ተጠሪ ተቋማት በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብርን ዛሬ አስጀምረዋል።,spk_2f37e807734d,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03570394e71a,validation,ዛሬ የተመረቀው የቆንዳ ሆስፒታል በሕብረተሰቡ ሲነሳ ለቆየው ጥያቄ መልስ የሰጠ መሆኑን የገለጹት ደግሞ   የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ናቸው ።,spk_2f37e807734d,am,9.614,9.152,0.0,9.614,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de1963c51463,validation,የመምህራንን አቅም ለመገንባትም በክረምቱ ወራት ከ100 ሺህ በላይ መምህራን ሥልጠና መውሰዳቸውን አንስተው ይህም ተግባር ከክልሎች ጋር በመተባበር እንደሚጠናከርም ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,11.373,10.526,0.0,11.373,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8195b65ef284,validation,ሌሎች ተማሪዎችም ትምህርታቸውን በአግባቡ በመከታተልና በርትተው በማጥናት ለውጤት መብቃት እንደሚችሉ አስተያየት ሰጥቷል።,spk_2f37e807734d,am,6.973,6.658,0.316,6.973,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d79c06febe4,validation,በዚህም መምህራን ትውልድን በመገንባት ረገድ ያላቸውን አበርክቶ በማሳደግ ለሀገር ሰላምና ልማት አስተዋፅኦ የሚያበረክት ንቁ ዜጋን ማፍራት ላይ የነበራቸውን ሚና ማጠናከር እንዳለባቸው አስረድተዋል።,spk_2f37e807734d,am,10.774,9.538,0.0,10.774,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2afb8e140092,validation,ማዕከሉ በጤና ሚኒስቴርና በአስተዳደሩ የበጀት ጥምረት ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ በሚሆን ወጪ መገንባቱንም ጠቅሰዋል።,spk_2f37e807734d,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_839d410b1c11,validation,የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት  የጤና አገልግሎት ለሕብረተሰቡ  ተደራሽ በማድረግ  ተጠቃሚነቱን  ይበልጥ  የሚያጎለብት  ተግባር   እያከናወነ  መሆኑ ተገለጸ።,spk_2f37e807734d,am,9.094,8.715,0.379,9.094,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2833349e6bd8,validation,በዚህም በአካባቢው ያለውን ጸጋ ተጠቅሞ ሰርቶ ለማደግ ከቤተሰብ ጀምሮ ያለው የስራ ባህል እንዲለወጥ መስራት ይገባል ነው ያሉት።,spk_2f37e807734d,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26a2859c3cd5,validation,በዞኑ የእናርጅ እናውጋ ወረዳ የደመና ቀበሌ ነዋሪ አቶ ምሳ አዳነ እንደገለጹት በቀበሌያቸው በተገነባ የንጹህ መጠጥ ውሃ ተቋም ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_2f37e807734d,am,11.213,10.046,0.0,11.213,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e6f2ddd863c,validation,የብልጽግና ጉዟችን መዳረሻም እንደሃገር ወደሚመጥነን ከፍታ መሸጋገር ነው ሲሉም አክለዋል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመልዕክታቸው።,spk_2f37e807734d,am,8.414,8.077,0.0,8.414,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bfa2689f9476,validation,በዓመቱ አንድም ተማሪ ከትምህርት ገበታ ውጭ እንዳይሆን ሲሰራ መቆየቱን ገልጸው ይህም ውጤት እንደተገኘበት ጠቁመዋል።,spk_2f37e807734d,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e65e0800c5a,validation,በተመሳሳይ በባሕርዳር ከተማ በተካሂደው መድረክ የከተማ አስተዳደሩ  ስራና ክሕሎት መምሪያ ኃላፊ አቶ ዘመነ አሰፋ  እንደገለጹት ፤ መምህራን ሀገር ወዳድና ለብሔራዊ ጥቅሞች መከበር የሚተጋ  ትውልድ መፍጠር አለባቸው።,spk_2f37e807734d,am,12.414,11.325,0.332,12.414,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e78e0b766791,validation,ለአብነትም  በገበያ ማረጋጋት፣ ለመምህራን የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲያኙ እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ጠቅሰዋል።,spk_2f37e807734d,am,7.654,7.654,0.0,7.654,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_97c8d16725c9,validation,በተለይ አቅመ ደካሞች በዓሉን ተደስተው እንዲያሳልፋ ከሚፈጸመው እርድ ማዕድ መጋራት እንደሚገባም ጠቁመዋል።,spk_2f37e807734d,am,7.253,6.442,0.382,7.253,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c0b2745de3e,validation,የሳብያን ጠቅላላ ሆስፒታል ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ ያስገነባው ዘመናዊ የፅኑ ህሙማን ህክምና ማዕከል ከንቲባ ከድር ጁሃር፣ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ፅጌረዳ ክፍሌና የሆስፒታሉ አመራሮች በተገኙበት ዛሬ ተመርቋል።,spk_2f37e807734d,am,14.454,12.434,0.518,14.454,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_34e0a64599ea,validation,ከዶዶላ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት የመጣው ተማሪ አማን ሀሺም በበኩሉ፣ በአዳሪ ትምህርት ቤቱ የተመቻቸውን በቂ የትምህርት መርጃ ግብዓትን በአግባቡ ተጠቅሞ  በርትቶ በማጥናት ከፍተኛ ውጤት ማምጣቱን ተናግሯል።,spk_2f37e807734d,am,13.694,11.732,0.489,13.694,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72a91428c92e,validation,በጨፌ ኦሮሚያ የአስተዳደር፣ ህግና ሰው ሀብት ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ገብሬ ዑርጌሶ በወቅቱ እንዳሉት ኮሚሽኑ የሙስና መከላከል ስራውን እንዲያሳካ ተገቢው ትኩረት ተሰጥቶ የክትትልና ቁጥጥር ስራ እየተከናወነ ይገኛል።,spk_2f37e807734d,am,15.854,13.72,0.332,15.854,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_896d850bbc46,validation,በህብረተሰቡ ዘንድም በሙስናና ብልሹ አሰራር ዙሪያ የአስተሳሰብና የባህሪ ለውጥ እንዲመጣ በስነ-ምግባርና ስብዕና ግንባታ ላይ የሚሰራው ስራ ይጠናከራል ብለዋል።,spk_2f37e807734d,am,10.334,9.343,0.614,10.334,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b193edfe01d7,validation,አርቲስት ደበበ በሀገር ፍቅርና በብሄራዊ ቴአትር (በቀድሞ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ) መድረክ ላይ ለበርካታ ዓመታት በተዋናይነትና በአዘጋጅነት ሰርቷል።,spk_2f37e807734d,am,8.213,7.798,0.0,8.213,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f541324be414,validation,መምህርት ዘመት ወልደፃድቅ፤ አሁን ላይ የሰፈነውን ሰላም  ለማፅናትና ለብሔራዊ ጥቅሞች  መከበር  የሚተጋ ትውልድን ለመገንባት  የበኩላቸውን እየተወጡ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2f37e807734d,am,10.973,9.325,0.529,10.973,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af02ab0ef88a,validation,ላብራቶሪዎቹም ዘመኑን የዋጁና ቴክኖሎጂዎችን የያዙ በመሆናቸው በጤና ምርመራ ስራ ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ተናግረዋል።,spk_562ba2d80c63,am,11.194,9.549,0.507,11.194,-28.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6b7926e31ebc,validation,የሐረሪ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አብዲ አሚን በበኩላቸው ቀደም ሲል አገልግሎቱን በሚፈልጉ ዜጎች ላይ ሲደርስ የቆየውን እንግልትና ወጪን ያስቀራል ብለዋል።,spk_562ba2d80c63,am,17.154,11.861,1.176,17.154,-28.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3cbc8fe4507f,validation,የጤና ሚኒስቴር ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በ96 ሚሊዮን ወጪ ያስገነባው  የጤና ምርመራ ላቦራቶሪ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር  ኦርዲን በድሪና የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።,spk_562ba2d80c63,am,24.593,17.347,0.941,24.593,-28.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5e46135ecc36,validation,ግንባታቸው የተጠናቀቁት ፕሮጀክቶች አሁን ላይ 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ህዝብ ተጠቃሚ እያደረጉ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_562ba2d80c63,am,7.913,7.319,0.0,7.913,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_962de75ec63d,validation,የ'ኒው ኤራ' የመጀመሪያ ደረጃ መካከለኛ ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪ ኤፍራታ ታምሩ÷ በክረምት ወራት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚሰጠው የማጠናከሪያ ትምህርት ውጤታችን እያሻሻለ ነው ብላለች።,spk_562ba2d80c63,am,19.034,14.892,1.829,19.034,-25.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6344859de73c,validation,በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመንም 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ሃብት በማሰባሰብ ትምህርት ቤቶችን በማዘመን ስኬታማ የአሰራርና የአደረጃጀት ስርዓት እንዲፈጠር መደረጉን ገልጸዋል።,spk_562ba2d80c63,am,21.113,17.514,0.0,21.113,-27.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3399c79d14ec,validation,በዚህም በሽታን አስቀድሞ በመከላከልና አክሞ በማዳን በኩል  አመርቂ ውጤት እያሳየ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_562ba2d80c63,am,10.633,7.817,0.591,10.633,-29.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0261105edfc1,validation,ይህም ተግባር  መንግስት ለጤናው ዘርፍ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የሚያሳይ እንደሆነ አመልክተዋል።,spk_562ba2d80c63,am,10.194,6.675,0.791,10.194,-29.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_77dbd68173de,validation,መንግስት ጥራት፣ ብቃትና ቀጣይነት ያለው የላብራቶሪ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ከፍተኛ መዋዕለ ነዋይ በመመደብ እየሰራ ይገኛል ያሉት ደግሞ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሃይሉ ናቸው።,spk_562ba2d80c63,am,19.873,14.995,0.645,19.873,-28.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3a08ab3598ff,validation,የሻደይ ተጫዋች ልጃገረዶችም የሻደይ ባህልና እሴትን የጠበቀ አለባበስ እና ጌጣጌጦችን እንዲጠቀሙም አስገንዝበዋል።,spk_562ba2d80c63,am,11.233,9.335,0.954,11.233,-29.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6bc931498484,validation,በክልሉ የንጹህ መጠጥ እና የኃይል ተደራሽነትን ከማስፋት አንፃር በቀጣይም የተጠናከረ የልማት ስራ የሚከናወን መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_562ba2d80c63,am,10.473,8.522,0.757,10.473,-30.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8baf9a903e51,validation,የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቆ መመረቁን በማስመልከት በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማን ጨምሮ በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች እየተካሄዱ ይገኛሉ።,spk_562ba2d80c63,am,14.553,12.544,0.0,14.553,-29.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_961dd3f1792b,validation,በጉባዔው ተሳታፊ ከሆኑት መካከል የሲዳማ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በየነ በራሳ በበኩላቸው የትምህርት ዘርፉን ሪፎርም ለማሳካት ሀገራዊና ክልላዊ ሪፎርሞችን በማቀናጀት ተደራሽነትና ጥራትን ማረጋገጥ ተችሏል ብለዋል።,spk_59197d564340,am,23.073,20.127,0.375,23.073,-28.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7a4208fa8a6d,validation,የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅ ኩረጃ ለማስቀረት የሚያስችል ግንዛቤ ከመስጠት ባለፈ  የግብአት አቅርቦትን ማሟላት ላይም በሰፊው መሰራቱን አንስተዋል።,spk_59197d564340,am,13.153,11.129,0.0,13.153,-30.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_005226d7a69f,validation,በዚህም ከ945 ሚሊዮን 600 ሺህ ብር በላይ የሚገመቱ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውንና በዚህም የህብረተሰቡ የእርስ በእርስ መደጋገፍ ባህል እያደገ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_59197d564340,am,20.794,16.355,1.297,20.794,-28.4,female,18-24,other,16000,4,0 clip_91d1f4dcac72,validation,በዓሉ በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ የተጀመረውን ጥረት የከተማ አስተዳደሩ በቅርበት እንደሚደግፍም ተናግረዋል።,spk_59197d564340,am,7.753,7.425,0.329,7.753,-33.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3ce1990d340d,validation,በአዳማ ከተማ ኢፋ ቦሩ የታክሲ ባለንብረቶች ማህበር የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ጃለታ አዱኛ፤ ደም ለሚያስፈልጋቸው  ሰዎች እሳቸውን ጨምሮ የማህበሩ አባላት ለ2ኛ ጊዜ በበጎ ፈቃድ ደም ለመለገስ መነሳሳታቸውን ገልጸዋል።,spk_59197d564340,am,23.953,19.034,0.406,23.953,-24.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8ebff605da8c,validation,መቐለ ዩኒቨርሲቲ ከማስተማር ስራው ባለፈ በጥናትና ምርምር ስራው ተግቶ በመስራት ለላቀ ውጤት መብቃቱን አንስተው ይህም በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_59197d564340,am,14.233,13.48,0.0,14.233,-26.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8a3bb46bf0f2,validation,ሮቦቱ ካሜራ የተገጠመለትና በርቀት በመተግበሪያ አማካኝነት ለመቆጣጠር የሚቻል ነው።,spk_59197d564340,am,7.793,6.776,0.478,7.793,-31.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a99a210cc920,validation,ዘርፉ በቴክኖሎጅ የታገዘ እንዲሆን ታስቦ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዘርፉ የተገኘው አበረታች ውጤት ይበልጥ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አሳስበዋል።,spk_59197d564340,am,15.034,11.87,1.014,15.034,-30.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a377ca3ecf5f,validation,የአዳማ ደም ባንክ በበጀት ዓመቱ 11 ወራት በተደረገው እንቅስቃሴ 21 ሺህ ዩኒት ደም መሰብሰቡን አስታወቀ።,spk_59197d564340,am,11.073,7.889,0.37,11.073,-25.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_99fd9fe45964,validation,በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተገነባ የዓይን ባንክ ማዕከል የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት ዛሬ ተመርቋል።,spk_59197d564340,am,9.153,8.759,0.395,9.153,-28.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_97bc16423b35,validation,ከክልል ጀምሮ በሚከናወነው የተጠናከረ የመከላከል ስራም ለውጥ መምጣቱን ጠቅሰው ከሶስት ወራት ወዲህ በበሽታው የሚያዙ ታካሚዎች ቁጥር እየቀነሰ መምጣቱን አስታውቀዋል፡፡,spk_59197d564340,am,13.553,13.102,0.0,13.553,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b57c237ea714,validation,በአፍሪካ ለዜጎች  የድጂታላይዜሽን ቴክኖሎጂን በተመጣጣኝ ዋጋ ተደራሽ ለማድረግ መስራት እንደሚገባም ገልጸዋል።,spk_59197d564340,am,10.194,9.304,0.416,10.194,-29.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_99dff731f731,validation,በቱኒዚያ  ዋና ከተማ ተግባራዊ የተደረገውን ከእንቅስቃሴ ዝግ የማድረግ እርምጃ ለመቆጣጠር የሚያስችል የፖሊስ ሮቦት ሌላው በአገሪቱ የተሰራ የፈጠራ ውጤት ነው።,spk_59197d564340,am,12.754,11.764,0.0,12.754,-34.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_efa481cc1c7f,validation,ቱርክ ባለፈው ዓመት ከአንድ ሚሊየን በላይ ተከታይ ያላቸውን የማህበራዊ ሚዲያዎች በሀገሪቱ ወስጥ ህጋዊ ተወካይ እንዲኖራቸው እና የሚያሰራጯቸውን መረጃዎች በመረጃ ቋት ውስጥ እንዲያስገቡ የሚያስገድድ ህግ አውጥታ ስራ ላይ አውላለች፡፡,spk_59197d564340,am,19.393,16.922,0.377,19.393,-28.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_befe4f326e9d,validation,እነዚህን እሴቶች አልምቶ ከማስተዋወቅ ባለፈ ለትውልድ እንዲተላለፉና ለሀገር ሰላምና ልማት እንዲውሉ ይበልጥ መስራት ይገባል ብለዋል።,spk_59197d564340,am,11.153,10.265,0.382,11.153,-29.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3f8fa4c5b454,validation,በጸሀይ ብርሃን የሚሰራና ሰዎች እጃቸውን ወደ ማሽኑ ሲያስጠጉ ውሃና ሳሙና የሚረጭ የእጅ መታጠቢያ የተሰራው ደግሞ በጋናዊው ሊስትሮና ወንድሙ ሲሆን፤ ማሽኑ  ከ25 ሰከንዶች በኋላ ውሃና ሳሙና ማፍሰሱን ያቆማል።,spk_59197d564340,am,17.953,16.309,0.502,17.953,-29.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ba3850c90960,validation,በዚህ ክረምትም በከተማው ሊደርስ የሚችለውን የትራፊክ አደጋ ለመከላከል በጎ ፍቃደኛ ወጣቶችን፣ ባለድርሻ አካላትን፣ ህብረተሰቡን እና አሽከርካሪዎችን በአንድነት በማስተባበር ሥራዎች እየተሰሩ ነው ብለዋል።,spk_59197d564340,am,14.393,13.512,0.0,14.393,-22.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_09aded7e170e,validation,የቱኒዚያ መሃንዲሶች በኦን  ላይን  ሳንባን በጨረር በመርመር አንድ ሰው በቫይረሱ መያዙንና አለመያዙን ለመለየት የሚያስችል ፈጠራ ሰርተዋል።,spk_59197d564340,am,15.873,12.938,0.474,15.873,-28.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e5106fafa471,validation,የአፍሪካ ህብረት መሪዎች የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና 13ኛ ልዩ ጉባኤ ትናንት በዌቢናር ተካሂዷል።,spk_59197d564340,am,14.434,11.742,0.0,14.434,-29.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_196257aadf8f,validation,ምክር ቤቱ ወጣቶች በሀገር ጉዳይ ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ጠቁሞ፤ ወጣቶች ክረምቱን በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እንዲያሳልፉ መልዕክት አስተላልፏል።,spk_59197d564340,am,12.594,11.362,0.348,12.594,-28.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_816845b50a5c,validation,ከአህጉሩ የኢኮኖሚ ልማት ጋር በተያያዘ ከዚህ ቀደም የተደረጉ ስምምነቶች፣ የወጡ ደንቦችና የተደረጉ ስብሰባዎች ፍሬ የሚያፈሩበት ዘመን ላይ መድረሳቸውን አመልክተዋል።,spk_59197d564340,am,14.034,13.083,0.0,14.034,-28.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c7a0742c2f3e,validation,በክልሉ የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪ ወጣት በሪሁን ዘውዴ በበኩሉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባር በአካባቢው የአቅመ ደካሞችን የተለያየ ችግር እየፈታ በመሆኑ ተግባሩ መጠናከር አለበት ብሏል።,spk_59197d564340,am,18.314,14.902,0.0,18.314,-28.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_17cd93c1d65b,validation,ይህም ወጣቶች የሀገር ፍቅር  እንዲኖራቸውና በሁሉም አካባቢዎች የማሕበረሰቡ እሴቶች ጎልተው እንዲወጡ የሚያደርግ መሆኑን ገልፃለች።,spk_59197d564340,am,10.153,9.106,0.463,10.153,-26.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_572b4038ae7c,validation,የጊፋታ በዓል የተጣሉ የሚታረቁበት፣ ቂም የሚሻርበትና ወዳጅ ዘመድ የሚጠያየቅበት ነው ያሉት ደግሞ የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ እታገኝ ኃይለማርያም፣ በዓሉ የተቸገሩትንና አቅመ ደካሞች የሚደገፉበት የአብሮነት በዓል ነው ብለዋል።,spk_59197d564340,am,23.794,22.866,0.0,23.794,-27.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_72bc94cecde7,validation,የደም አቅርቦትንና ፍላጎትን ለማጣጣም የደም ባንኩ አዳማ ከተማን ጨምሮ በምስራቅ ሸዋና አርሲ ዞኖች ውሰጥ ከበጎ ፍቃደኞች ደም እንደሚሰበስብ ተናግረዋል።,spk_59197d564340,am,18.713,14.631,0.641,18.713,-21.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e8f2e5d18c4b,validation,በኬንያ የብር ኖቶችን በኬሚካል የሚያጸዳ ከእንጨት የተሰራ ሳኒታይዘር መሳሪያ የተሰራ ሲሆን፤ የብር ኖቶችን ማሽኑ ውስጥ በማስገባት ለማጽዳት የሚያስችል ነው።,spk_59197d564340,am,14.073,12.397,0.372,14.073,-30.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e055ab1b719b,validation,‘ዶክተር ካር’ የተሰኘው ሮቦት በሴኔጋል ዳካር የፖሊ ቴክኒክ ተማሪዎች የተሰራ ሲሆን የጤና ባለሙያዎች በኮሮና ቫይረስ  ከተያዙ ታካሚዎች ጋር የሚፈጠረውን ንክኪ ለመቀነስ የሚያስችል ነው።,spk_59197d564340,am,18.514,15.608,0.418,18.514,-32.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a1c13a133a76,validation,የኢንተርኔት መሰረተ ልማት ማስፋፋት፣የዲጅታል ክህሎት ማሳደግ፣ትክክለኛው የፖሊሲ ማዕቀፎች መቅረጽ  የሚገባ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_59197d564340,am,12.514,10.314,0.34,12.514,-36.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_24fd25c825a8,validation,የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአንድ ዓመት ተኩል የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የፌዴራልና የክልል የዘርፉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተደርጎበታል።,spk_59197d564340,am,14.553,11.826,0.0,14.553,-29.7,female,18-24,other,16000,4,0 clip_5d1a6e014ee1,validation,የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና የንግድ እንቅስቃሴዎች በመጪው በፈረንጆቹ ጥር 1 ቀን 2021 እንዲጀመር ውሳኔ ተላለፈ።,spk_59197d564340,am,10.914,10.914,0.0,10.914,-28.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_58b372f13435,validation,በኢትዮጵያ የጸጉር አስተካካዮች የቫይረሱን ንኪኪ ለመቀነስ በተከለለ ክፍል ሆነው የደንበኞቻቸውን ጸጉር ማስተካከል የሚቻልበት ፈጠራ መስራታቸውም በዘገባው ተካቷል።,spk_59197d564340,am,13.914,11.779,0.526,13.914,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_6a7ef43c081d,validation,አዲሱ ህግ የማህበራዊ ሚዲያዎችን የሚቆጣጠር ተቋም እንደሚመሰረትም ተናግረዋል፡፡,spk_59197d564340,am,6.873,5.276,0.404,6.873,-36.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7a4a2f2383e9,validation,ዛሬ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት የሆነው የዓይን ባንክ ማዕከል ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ህዋስ አገልግሎት እና የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ በመተባበር መገንባቱን አንስተዋል።,spk_59197d564340,am,17.913,13.323,0.0,17.913,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8212e14f453c,validation,"ደቡብ አፍሪካ 3 ሚሊየን ሰዎች በኮቪድ 19 ሲያዝባት የሰሜን አፍሪካዋ ሞሮኮ ደግሞ 947,307 ሰዎች ተይዘውባታል፡፡",spk_59197d564340,am,15.514,11.979,0.431,15.514,-32.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8571b6a3da36,validation,የመርመሪያ ማሽኑ ከመጸደቁና ስራ ላይ ከመዋሉ በፊት የቁጥጥር ሂደቶችን ማለፍ እንደሚገባውም ተመልክቷል።,spk_59197d564340,am,9.194,7.861,0.313,9.194,-31.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a2bb8c461730,validation,በሃገሪቱ የፕላስቲክ ኢንዱስትሪው 60 ሺህ የሚጠጉ የስራ ዘርፎችን የሚያቅፍ ሲሆን መንግስት ፕላስቲክ የሚያደርሰውን የአካባቢ ብክለት ለመከላከል የተለያዩ ተግባራት እያከናወነ መሆኑ ተመልክቷል።,spk_59197d564340,am,16.953,15.851,0.0,16.953,-25.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bd5da2f047d0,validation,ከዚህ ጎን ለጎን  በተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር በክልሉ ከ40 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ  መቻሉን  ተናግረዋል።,spk_59197d564340,am,10.313,8.297,0.0,10.313,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_eba6aa982c2c,validation,በደቡብ አፍሪካ የኮቪድ 19  ምርመራ ውጤት እስከ ሶስት ቀናት ሊፈጅ የሚችል ሲሆን፤ በ65 ደቂቃዎች ውስጥ ውጤት የሚሰጥ ማሽን በደቡብ አፍሪካውያን የፈጠራ ባለሙያዎች ተሰርቷል።,spk_59197d564340,am,14.313,13.811,0.0,14.313,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4eed1481d3f3,validation,ሚኒስቴሩ ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ  የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ  ያለሙ  የመማሪያ መጻህፍት ህትመት በማከናወን  ለክልሎች  ማከፋፈሉን  ለአብነት አንስተዋል።,spk_59197d564340,am,12.114,11.618,0.0,12.114,-21.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e2c02bf849ad,validation,የደም ልገሳ፣ የአረጋውያን የመኖሪያ ቤት ዕድሳትና ግንባታ፣ የችግኝ ተከላ፣ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት፣ የትራፊክ አደጋ መከላከል የግንዛቤ እንዲሁም ሌሎች ዘርፎች መከናወናቸውን ጠቅሰው የበጎ ፈቃድ ስራ ባህል እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል።,spk_59197d564340,am,25.873,21.657,0.0,25.873,-25.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_100df1848649,validation,“ምንም እንኳን የተለያየ የኢኮኖሚ ደረጃና የቅድሚያ ትኩረት ቢኖረንም 55ቱም የህብረቱ አባል አገሮች በአንድነት ቆመናል” በማለት ገልጸው፤ “እ.አ.አ ጥር 1 ቀን 2021 በአህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ጥላ ስር የንግድ እንቅስቃሴ መጀመር የአህጉራዊ ትስስር መገለጫ የሆነ መሰረተ ድንጋይ እናኖራለን” ብለዋል።,spk_59197d564340,am,26.674,26.674,0.0,26.674,-23.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9f6a056e2502,validation,እርስ በርስ የመደጋገፍ ባህልን በማጎልበት የአቅመ ደካሞችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር በተቀናጀ መንገድ የመፍታት ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) አስታወቁ።,spk_59197d564340,am,17.834,16.268,0.0,17.834,-24.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3140bfc34076,validation,በኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ክትባት የወሰዱ ሰዎች ቁጥር 21 ሚሊዮን 524 ሺህ 528 መድረሱን ሚኒስቴሩ አስታውቋል።,spk_59197d564340,am,14.434,12.965,0.467,14.434,-23.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ce9bb69c0679,validation,በጋራ ተግባቦቱም ባለድርሻ አካላት፤ የሴቶችና ህፃናትን ጉዳዮች የስራቸው አካል አድርገው እንዲሰሩና ቅንጅታዊ አሰራርን ለማጠናከር መሆኑም ተመላክቷል።,spk_59197d564340,am,12.434,11.144,0.0,12.434,-29.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_be55e8a3c72a,validation,በአንድ የዘጠኝ አመት ኬንያዊ ተማሪ የተሰራ ንኪኪን የሚያስቀር በእግር በመርገጥ የሚሰራ አውቶማቲክ የእጅ መታጠቢያም በአፍሪካ ከተሰሩ የፈጠራ ውጤቶች መካከል ተጠቅሷል።,spk_59197d564340,am,15.993,14.09,0.0,15.993,-29.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b3462da02163,validation,የተማሪዎችን መጠነ ማቋረጥን  ለማቃለልም  ማህበረሰቡን  በማሳተፍ ከ 30 ሺህ በላይ ህጻናትን ተጠቃሚ ያደረገ  የትምህርት ቤት  ምገባ ፕሮግራሙ  በአስተዳደሩ ተግባራዊ   መደረጉን   ገልጸዋል።,spk_59197d564340,am,20.154,15.186,0.364,20.154,-29.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b7fdfc907e38,validation,በተለይ የደም ልገሳ ባህልን ለማዳበር በትምህርት ቤቶች፣ በደም ልገሳ ክበቦች እና ማህበራት ጋር የተለያዩ መድረኮችን በማዘጋጀት የግንዛቤ ማስጨበጫና የንቅናቄ ሥራዎች እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_59197d564340,am,17.514,15.682,0.0,17.514,-22.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_690d4d85dc2a,validation,በክልሉ ፈጣንና ዘመኑን የሚመጥን የፍትሕ አገልግሎት ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆን ሲከናወን የቆየው ተግባር አበረታች ውጤት እየታየበት መሆኑን አንስተዋል።,spk_59197d564340,am,13.274,11.561,0.488,13.274,-29.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_cff731b41a00,validation,የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአንድ አመት ተኩል የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም ጥሩና ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ያመለከቱት ደግሞ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ናቸው።,spk_59197d564340,am,13.633,12.892,0.0,13.633,-30.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7f784759a819,validation,የተፈጥሮ ሃብቷ የኤሌክትሪክ መኪናዎች እና የስማርት ስልኮችን ለማምረት  የሚያስችሉ  ማዕድናት ይገኙበታል፡፡ ቨርንጋጋ ፓርክም እነዚህ የመሳሰሉ ማዕድናት ያሉት ነው፡፡ ከመሬት በታች እንዲሁም በተፈጥሮ እና በዱር እንስሳት ሀብቶች የበለፀገ ነው ፡፡,spk_59197d564340,am,18.634,15.03,0.379,18.634,-33.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8059f1c2d13d,validation,በክልሉ ባለፈው ዓመት በተመሳሳይ ወቅት በተከናወኑ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት ከ8 ሚሊዮን በላይ በጎ ፈቃደኞችን በማሰማራት ከ14 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ማዳን መቻሉን ከቢሮው የተገኘው መረጃ ያሳያል።,spk_59197d564340,am,18.194,16.306,0.606,18.194,-28.3,female,18-24,other,16000,4,0 clip_4207b86161aa,validation,በሲዳማ ክልል ማህበረሰብን ባሳተፈ መልኩ በንቅናቄ እየተከናወኑ ባሉ የወባ በሽታን የመከላከል ተግባራት ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡,spk_59197d564340,am,13.434,12.669,0.0,13.434,-27.7,female,18-24,other,16000,4,0 clip_cfc8a502b8ac,validation,ሌላው የጉባዔው ተሳታፊ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አቡበከር አዶሽ እንዳሉት ለትምህርት ጥራት እና ተደራሽነት የተጀመሩ የለውጥ ስራዎችን ለማሳካት  ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ የተሻለ ስራ ተሰርቷል።,spk_59197d564340,am,21.034,16.893,0.437,21.034,-26.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_418353c4de17,validation,የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ፤ የፍትሕ ስርዓቱን ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_59197d564340,am,10.553,9.178,0.0,10.553,-31.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a4b3e18abade,validation,ጉባዔውን የመሩት የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ “በአሁኑ ወቅት የአፍሪካ አህጉርን አዲስ ዘመን ማምጣት የምንችልበት ወቅት ላይ እንገኛለን” ብለዋል።,spk_59197d564340,am,19.674,16.275,0.374,19.674,-27.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4526fe9c5820,validation,የፈጠራ ባለሙያዎች የኮቪድ 19 በሽታ ስርጭትን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ በርካታ የፈጠራ ውጤቶች ተሰርተዋል።,spk_59197d564340,am,8.834,8.089,0.42,8.834,-30.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_472600cf9aac,validation,የአገሪቱ ተመራማሪዎች መሳሪያው ቫይረሱን የመለየት እድሉ 90 በመቶ መሆኑን መግለጻቸውና ስራው በሂደት ላይ እንደሆነም በዘገባው ተመልክቷል።,spk_59197d564340,am,15.274,10.32,0.636,15.274,-35.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b33bddf00968,validation,የከተማ አስተዳደሩ ትራንስፖርት ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፋይሳ ተሬሳ እንዳሉት በከተማው የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ በቅንጅት እየተሰራ ነው።,spk_59197d564340,am,10.633,9.918,0.0,10.633,-22.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c5d6d1081ff5,validation,የደቡብ አፍሪካ መንግስት የፕላስቲክ ብክለትን ለመከላከል በታዳሽ ኃይልና መልሶ ጥቅም በማዋል ላይ የሚሰማሩ ስራ ፈጣሪዎችን በተደራጀ ሁኔታ ለማቋቋም እየሰራ እንደሚገኝ ገልጿል።,spk_59197d564340,am,17.713,15.894,0.0,17.713,-23.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_981e0946a64c,validation,አህጉራዊ የጋራ ገበያ መፍጠር ህልማቸው የነበሩ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት መስራች አባቶች ሃሳብ እውን የሚሆንበት ጊዜ መቃረቡንም ተናግረዋል።,spk_59197d564340,am,11.873,11.873,0.0,11.873,-22.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_506f343b7888,validation,የፈጠራ ባለሙያዎቹ እንደገለጹት፤ ሮቦቱ በታካሚ ክፍሎች በመንቀሳቀስ ሙቀት መለካት፣ መድሃኒቶችና መድሃኒቶችን ማቅረብ ይችላል።,spk_59197d564340,am,12.553,9.886,0.763,12.553,-33.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bf85fd9cff13,validation,በአርብቶ አደር አካባቢ የትምህርት ተደራሽነትን ለማስፋፋት በልዩ ሁኔታ የተቀረጸ ዕቅድ መዘጋጀቱን ጠቅሰው፤ የቅድመ አንደኛና አንደኛ ደረጃ እንዲሁም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ተሳትፎን ለማሳደግ እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_913811892884,am,12.053,10.553,0.851,12.053,-33.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e43ac9d9d6c0,validation,በመድርኩ ላይ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ተወካይ ወይዘሮ ሙሉካ መሐመድ፤ የፍርድ ቤቶችን አሰራር በቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲሰጡ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_913811892884,am,11.614,9.142,0.937,11.614,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_523593921f1b,validation,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት የተጀመረው አቅመ ደካሞችንና የተቸገሩ ወገኖችን የማገዝ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉ ይታወቃል።,spk_913811892884,am,7.333,6.388,0.566,7.333,-31.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2375ec53c479,validation,የማሕበረሰብ ውይይትና  በየደረጃው ያለው አመራር የነቃ ተሳትፎ መጎልበት እንዳለበት  አስረድተዋል።,spk_913811892884,am,5.894,3.396,0.433,5.894,-39.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_15206e63824c,validation,የተሰጣት እውቅናና ሽልማት በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ጠንክራ እንድትማር የሞራል ስንቅ እንደሚሆናት ነው የገለጸችው፡፡,spk_913811892884,am,6.293,5.559,0.369,6.293,-31.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ca231e1d824,validation,ሀገር በቀል እውቀቶችን እና ዕሴቶችን በማጎልበት ለትውልድ ለማሸጋገር የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ  የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው  (ዶ/ር) ገለፁ።,spk_913811892884,am,9.614,8.085,0.434,9.614,-29.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1511632779d0,validation,የባስ ካፒቴን ዳኜ ካሳ በበኩሉ፤ አገልግሎቱ ለተጠቃሚዎች እና ለአሽከርካሪዎች ከሚሰጠው ጥቅም ባሻገር ለስራቸው ቅልጥፍና ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ተናግሯል፡፡,spk_913811892884,am,12.334,5.957,1.007,12.334,-43.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6489901a82c1,validation,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የገጠር ኮሪደር ስራው ገጠርን የማሻገር እና የገጠሩን አርሶ አደር ህይወት የማዘመን አላማ ያነገበ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_913811892884,am,8.733,7.084,0.653,8.733,-28.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1fd04023ebaa,validation,ኢሬቻ በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ ለፈጣሪ አምላክ ምስጋና የሚቀርብበት፤ ከሰው ጋር ሰላም፣ ፍቅር እና አብሮነት የሚከናወንበት፤ አዲስ ተስፋና ብሩህ ዘመን የሚበሰርበት በዓል ነው ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_913811892884,am,11.973,10.139,0.641,11.973,-30.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dafa16cfeb0,validation,በኪነ-ጥበብ እና ሥነ-ጥበብ ፈጠራ ልማት ዘርፍ የተዘጋጀ የጥበባትና ፈጠራ ኢንዱስትሪ የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ነው።,spk_913811892884,am,6.213,5.102,0.582,6.213,-31.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fc47a136e54,validation,በምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት  የፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ  ዘሃራ ሁመድ እንዳመለከቱት፤ የሕዝብ  ለሕዝብ ትስስርና አብሮነትን ይበልጥ ለማጠናከር  በትኩረት እየተሰራ  ነው።,spk_913811892884,am,8.133,7.674,0.0,8.133,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1529f00b60c,validation,የሰላም  እሴቶች ግንባታና  ሕዝቡን በመሠረተ ልማት ለማስተሳሰር የተጀመረውን ስራ በማጎልበት ሀገራዊ የብልፅግና ጉዞን ማሳካት የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_913811892884,am,8.213,7.748,0.465,8.213,-31.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d144545775ed,validation,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ መኪዩ መሀመድ በመክፈቻው ስነ ስርአት ላይ እንዳሉት የስፖርት ዘርፉን  ከመዝናኛነት ባለፈ  ለአብሮነትንና ለወንድማማችነት  ያለውን አቅም ለማጎልበት እየተሰራ ነው ።,spk_913811892884,am,10.774,9.347,0.774,10.774,-28.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b9e37ffa631,validation,እውቅናና ሽልማቱ የተበረከተው በመዲናዋ በሚገኙ ከመንግስት እና ግል ትምህርት ቤቶች ከ500 በላይ ውጤት ላስመዘገቡ 336 ተማሪዎች ናቸው።,spk_913811892884,am,10.893,5.859,0.914,10.893,-40.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f398dc2584ae,validation,የታላላቆቻችንን በዓል የምናከብረው የእነርሱን አርአያ ለመከተል ምክንያት እንዲሆነን ነው፡፡ ምን እንደሠሩ? ምን እንዳስተማሩ? ምን እንደገጠማቸው? ፈተናዎችን እንዴት እንዳለፉ? ታሪካቸውን እያነሣን እንማርበታለን፡፡,spk_913811892884,am,11.334,8.931,0.544,11.334,-29.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd0eb29e0abe,validation,በዚህም የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ እና ምርቶችን ለገበያ በማቅረብ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ማሳደግ እንደሚቻል ነው ያነሱት።,spk_913811892884,am,7.814,6.014,0.726,7.814,-28.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_93793bd4705f,validation,ይህን አጠናክሮ ከማስቀጠል ጎን ለጎን  በሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ ይበልጥ አተኩሮ መስራት ይገባል ነው ያሉት።,spk_913811892884,am,5.053,4.453,0.601,5.053,-28.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_22cead96ed30,validation,አጥቂው መንግስቱ ወርቁ በ84ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት ግብ ኢትዮጵያን በድጋሚ አቻ አደረገ። ጨዋታው በመደበኛ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ ሁለት አቻ በሆነ ውጤት በመጠናቀቁ ጨዋታው ወደ ጭማሬ ሰዓት አምርቷል።,spk_913811892884,am,11.174,9.266,0.778,11.174,-31.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_300283ab4078,validation,ከዚህ ቀደም በመኖሪያ ቤት እጦት ምክንያት ቀን በፀሐይ ሌት በቁር ስንሰቃይ ቆይተናል ሲሉ ያሳለፉትን ችግር አስታውሰዋል።,spk_913811892884,am,6.333,5.53,0.324,6.333,-30.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad0ac8ff77bd,validation,ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የአካዳሚ ነጻነታቸው ተጠብቆ እንዲሰሩ፣ የአስተዳደርና የሰው ሃይል ልማታቸው የተሻሻለ እንዲሆን እንደሚደረግም ገልጸዋል።,spk_913811892884,am,8.733,7.205,0.0,8.733,-27.2,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_5e22e7bc3ac1,validation,በክልሉ በሰው የመነገድ፣ በህገወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር የማሻገርና ተዛማጅ ወንጀሎችን መከላከል የሚያስችልና የተለያዩ ተቋማትን ያካተተ የትብብር ጥምረት ተቋቁሞ ሥራዎችን እየሰራ ይገኛል።,spk_913811892884,am,9.934,8.643,0.341,9.934,-30.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4d322bcea43,validation,የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማቱ በትግራይ ክልል በመቀሌና ውቅሮ ከተሞች በ23 ሚሊዮን ብር ወጪ በፍጥነትና በጥራት እንዲሁም ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ የተገነቡ 20 መኖሪያ ቤቶችን ለአቅመ ደካማ ወገኖች በትናንትናው ዕለት አስረክበዋል።,spk_913811892884,am,12.534,11.502,0.0,12.534,-32.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f3a5b45fbb7,validation,የክልሉ ስራና ስልጠና ቢሮ የስራ ስምሪትና የስራ ገበያ መረጃ ዳይሬክተር ጌታሰው መንጌ እንደገለጹት በ 2017 በጀት ዓመት ዜጎች በሃገር ውስጥ የሥራ አማራጮችና በውጭ ሃገራት የሥራ ስምሪት ተጠቃሚ መሆን የሚያስችሉ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_913811892884,am,12.213,11.161,0.0,12.213,-30.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_32374f425642,validation,ፖሊስ የሀገርን ሰላምና ልማት ለማጽናትና የሁልጊዜም ግዳጁን ለመወጣት በአስተማማኝ ቁመና ላይ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_913811892884,am,6.934,5.61,0.315,6.934,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_62f301406895,validation,የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሳሙኤል አበበ በበኩላቸው በክፍለ ከተማው ባሉት 10 የሚደርሱ የስብዕና መገንቢያ ማዕከላት በርካታ ወጣቶች አገልግሎት እያገኙ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_913811892884,am,11.754,9.348,1.751,11.754,-30.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b5baee48eb9,validation,በፍጻሜው ጋና ቱኒዚያን 3 ለ 2 በማሸነፍ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ የአፍሪካን ዋንጫ ማንሳት ችላለች።,spk_913811892884,am,5.213,4.814,0.4,5.213,-28.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ddc75c5a8e6,validation,የሀገርን ባሕልና እሴት ለማስተዋወቅ በባሕላዊ ውዝዋዜ ዘርፍ እየተሳተፈች መሆኑን የገለጸችው ደግሞ ሌላኛዋ የፌስቲቫሉ ተሳታፊ ወጣት ሀና የኋላእሸት ናት።,spk_913811892884,am,7.894,6.902,0.408,7.894,-29.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b34e9c732b8e,validation,የመኖሪያ ቤቶቹን ቁልፍ ከተረከቡ አቅመ ደካማ ወገኖች መካከል ወይዘሮ መዓሩ አስረ እና ወይዘሮ አሰለፈች ተካ ይገኙበታል።,spk_913811892884,am,6.814,5.484,0.998,6.814,-29.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f713ae72c57,validation,የሥነ-ጥበብ ፈጠራ ስራዎችን ለገዥ ትርክት እና ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መጠቀም እንደሚገባ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻህፍት ዋና ዳይሬክተር ሰርጸ ፍሬስብሀት ገለጹ።,spk_913811892884,am,8.573,7.695,0.48,8.573,-32.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b34e06a8701b,validation,በሃገር ውስጥ ከ1 አንድ 1 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የመስሪያ ቦታ በማመቻቸትና የመንቀሳቀሻ ብድር በመስጠት የስራ እድል መፈጠሩን አንስተዋል።,spk_913811892884,am,10.534,8.626,0.0,10.534,-31.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6a486482177,validation,ቀኑ በተለያዩ ክልሎች ከተከበረ በኋላ ነሐሴ 18 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ እንደሚከበር አመልክተዋል።,spk_913811892884,am,8.934,8.14,0.45,8.934,-30.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b4a6bedda96,validation,የባህላዊ ዕሴቶች መጠናከር ለእርስ በርስ ትስስርና ለሀገር እድገት የሚያበረክተውን ፋይዳ እውን ለማድረግ መሰል የማስተዋወቅ ተግባራት መከናወናቸውንም አመላክተዋል።,spk_913811892884,am,9.053,7.436,0.644,9.053,-29.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb47c29e1eba,validation,ጥምረቱ የክልሉን ስራና ስልጠና፣ ፖሊስና ፍትህ ቢሮን ጨምሮ ሌሎች ተቋማትን በማካተት ወንጀሉን መከላከል የሚያስችሉ የግንዛቤና የሥራ እድል ፈጠራ እንዲሁም ተጋላጮችን ወደ ቤተሰቦቻቸው የመመለስ ተግባራትን በማከናወን ላይ ነው።,spk_913811892884,am,12.254,10.75,0.752,12.254,-31.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f72e1835d83,validation,የመውሊድንም በዓል ስናከብር የነቢዩ መሐመድን(ሰዐወ) ፈለግ እናጠናለን፣ ከሕይወታቸው እንማራለን፤ ፈተናን የተሻገሩበት መንገድ ለእኛ ብርታት ይሆነናል፡፡ አስተምህሯቸውን እያስታወስን ራሳችንን እንመዝንበታለን፡፡,spk_913811892884,am,12.774,10.803,0.735,12.774,-30.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a5612451c03,validation,ቦርዱ ምርጫውን አሳታፊ እና አካታች በሆነ መልኩ ለማካሄድ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን ገልጿል፡፡,spk_913811892884,am,5.133,4.269,0.544,5.133,-30.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b009e109ba13,validation,2ኛ ተከሳሽ አቶ ወልደአብ ደምሴ ክብረት በኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የግብርና ግብዓት ምርትና አቅርቦት ዐብይ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የአፈር ማዳበሪያ ግዢ ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበረ፣,spk_913811892884,am,10.493,9.396,0.653,10.493,-30.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_31d3d888e9ff,validation,"ቢሮው  ከኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ጋር በመተባበር ""በለውጡ የተለወጠ ወጣት"" በሚል መሪ ሃሳብ  ያዘጋጁት ፌስቲቫል ተካሄዷል።",spk_913811892884,am,6.894,5.556,0.393,6.894,-28.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e92ceeaa3395,validation,የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ተቋማት ምሁራን ክህሎት ያለው አምራች ዜጋ በማፍራት በኢኮኖሚ ልማት ላይ ጉልህ ሚና እየተጫወቱ እንደሚገኙ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር ዓባይ ገለጹ።,spk_913811892884,am,11.334,10.313,0.325,11.334,-31.6,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_f978cc56a333,validation,ከሲምፖዚየሙ ተሳታፊዎች መካከል ቅድስት ትዕዛዙ የጉራጌ የእደ ጥበብ ወጤቶችን በሲምፖዚየሙ ማስተዋወቅ መቻላቸውንና በዚህም የገበያ ትስስር እንደፈጠረላቸው ተናግረዋል።,spk_913811892884,am,8.694,7.3,0.336,8.694,-29.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_75565b605c72,validation,ጊዜውን በአግባቡ በመጠቀም ለተሻለ ውጤት እንደሚተጋ የገለጸው ደግሞ በዞኑ የቢፍቱ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ የአብስራ ታደሰ ነው።,spk_913811892884,am,7.013,6.033,0.431,7.013,-29.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_59d3616750bb,validation,ከንቲባዋ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_913811892884,am,3.614,3.14,0.474,3.614,-26.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b97d2edb8cd0,validation,"ዘንድሮም የዓለም የወጣቶች ቀን ""የተደመረ የወጣቶች አቅም ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት"" በመሪ ሀሳብ በኢትዮጵያ በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ይገኛል።",spk_913811892884,am,9.174,6.968,0.568,9.174,-29.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7dc1eede9476,validation,“ዛፍ እየተከልክ የፍርድ ቀን ቢደርስ፣ ሳታቋርጥ ዛፍ መትከልህን ቀጥል” እንዳሉት፣ ፈተናዎች ቢበዙም፣ መሰናክሎች ቢደረደሩም እስከ ሕቅታ ድረስ ለሀገራችን እና ለሕዝባችን መልካም መሥራትን እንቀጥላለን፡፡ ከመልካም ሥራ የተሻለ በምድርና በሰማይ ሰውን የሚያስከብር ሕዝን የሚጠቅም ነገር ስለሌለ፡፡,spk_913811892884,am,17.933,14.389,0.883,17.933,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cbcb117df1e,validation,ለዚህ ውጤት የበቃው ጠንክሮ በመማሩ እና ለፈተና በቂ ቅድመ-ዝግጅት በማድረጉ መሆኑን ገልጿል፡፡,spk_913811892884,am,5.814,4.712,0.721,5.814,-30.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e47cd42480f,validation,እነዚህን እየተመገበ ያደገ ሰው ሊቀነጭርና ሊራብ አይችልም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የገጠር ኮሪደር ስራ መቀንጨርን ለመከላከል እንደሚያግዝም አመልክተዋል።,spk_913811892884,am,8.973,7.361,0.675,8.973,-29.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e461837d8ff,validation,በተለይ የመንግስት አመራር አካላት፣ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች፣ የዓለም አቀፍ የልማት አጋሮች የተቀናጀ ጥረት ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።,spk_913811892884,am,8.373,4.747,0.764,8.373,-39.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4706e53acb3f,validation,ተመራቂዎች ባገኙት ዕውቀት ሀገራቸውን በታማኝነትና በስነ-ምግባር ማገልገል እንዳለባቸውም አሳስበዋል።,spk_913811892884,am,5.614,5.187,0.427,5.614,-29.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b21fb292bf5b,validation,ከአዳዲስ የትምህርት ቤቶች ግንባታ ጎን ለጎን ነባር ትምህርት ቤቶችን የመጠገንና በትምህርት ቤቶች 460 ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች የመገንባት ሥራ መከናወኑን አመልክተዋል።,spk_913811892884,am,9.053,7.872,0.63,9.053,-31.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd4a6329d68e,validation,በዛሬው እለት የተካሔደው ፌስቲቫል በማዕከላቱ የወጣቶችን ተሳትፎና ተሞክሮ ለማስተዋወቅ እና ልምድ ልውውጥ እንዲኖር ለማድረግ ነው ብለዋል።,spk_913811892884,am,6.774,5.684,0.429,6.774,-29.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8af7848f4ebb,validation,በዞኑ ቋንቋና ቱባ ባህላዊ እሴቶች ሳይበረዙ ተጠብቀው ለትውልድ እንዲሸጋገሩና እንዲተዋወቁ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_913811892884,am,8.053,7.431,0.622,8.053,-28.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_97d81d845bf2,validation,በአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የወጣቶች ማብቃት ዳይሬክተር  አቶ ንብረት ይሁኔ በበኩላቸው፤ ወጣቱ ትውልድ ብቁ የሆነ ክሕሎትን ከማዳበር ባሻገር በአስተሳሰብ የተሻለ ቁመና እንዲኖረው እየተሰራ ነው።,spk_913811892884,am,10.813,9.369,0.0,10.813,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd01bb87c512,validation,ከዚህም በላይ በህገወጥ መንገድ ዜጎችን ድንበር ለማሻገር የሞክሩ ደላሎች እና ከ 6 ሺህ በላይ ዜጎችን በህብረተሰቡ ጥቆማና በፀጥታ አካላት ክትትል ተይዘው ወደ ቤተሰቦቻቸው የመቀላቀል ሥራ መሰራቱንም አመልክተዋል።,spk_913811892884,am,9.774,9.257,0.0,9.774,-30.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5a7ca2fda2c,validation,የክልሎች ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች፣ የድሬዳዋ እና የአዲስአበባ ከተማ መስተዳድሮች ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች እየገነቡ ያሉት ወረቀት አልባ የፍትህ አገልግሎትንም (ኢ-ኮርት) እስከ ቀበሌ ተደራሽ ለማድረግ የተጀመሩ ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_913811892884,am,11.934,10.474,0.701,11.934,-31.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a763ae63723a,validation,በአማራ ክልል ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ወንጀልን ለመከላከል ያለመ የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል።,spk_913811892884,am,6.774,5.651,0.547,6.774,-26.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e3312227792,validation,በኢትዮጵያ ያለውን የመቀንጨር ችግር መቅረፍ የሚያስችሉ እንቁላል፣ ማር፣ ስጋ፣ ዶሮ፣ ፍራፍሬ፣ ጎመን እና ሰላጣን ጨምሮ በየጓሮው የሚለሙ በቂ ንጥረ ነገር ያላቸው ምግቦች እንዳሉ አንስተዋል።,spk_913811892884,am,11.373,9.548,0.604,11.373,-30.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c7bc7882974,validation,የፌስቲቫሉ ተሳታፊ ወጣት ቤተልሔም ሙሉጌታ፤ በቴኳንዶ ስፖርት መሳተፏን ገልጻ፤ በቀጣይም ሀገሯን በመወከል በዘርፉ የመወዳደር ሕልም እንዳላት ነው የገለፀችው።,spk_913811892884,am,8.694,7.22,0.0,8.694,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4bbab5f3ff3,validation,በመዲናዋ የተከፈቱት የስብዕና መገንቢያ ማዕከላት ክሕሎት እና የዳበረ ስብዕና ያለው ወጣት ለማፍራት እያስቻሉ መሆኑን የአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ገለጸ።,spk_913811892884,am,7.654,6.728,0.463,7.654,-32.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2605231fcfac,validation,የከተማ አስተዳደሩ የህብረተሰቡን የፍትህ አገልግሎት ተደራሽነት ለማሳደግ ከመደበኛ ፍርድ ቤቶች በተጨማሪ ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን በመደገፍ ወደ ስራ እንዲገቡ ማድረጉንም ገልጸዋል።,spk_913811892884,am,8.553,7.319,0.572,8.553,-27.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6565d87b02b3,validation,የዘንድሮው በዓል የሚከበረው 2017ን በምናሰናብትበት ዋዜማ ላይ ነው፡፡ በዚህ ጊዜ “ከትዕግሥት እና ከዕውቀት በተሻለ ሊጣመሩ የሚገባቸው ነገሮች የሉም” ያሉትን የነቢዩን ቃል እናስታውሳለን፡፡ ያለንበት ጊዜ የኢትዮጵያ ማንሠራራት እውን የሆነበት ጊዜ መሆኑ ይታወቃል፡፡,spk_913811892884,am,18.053,12.532,0.437,18.053,-31.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a864843ddac,validation,በአከባበሩ ላይ ወጣቶች፣ የወጣት አደረጃጀቶች፣ ምሁራን፣ ተጽእኖ ፈጣሪ ግለሰቦች፣ የግሉ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት፣ የኪነ -ጥበብ ባለሙያዎች እና ሌሎች እንግዶች ይሳተፋሉ።,spk_913811892884,am,9.614,8.763,0.851,9.614,-29.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_50d1cd040235,validation,የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡሕ በበኩላቸው፤ የመድረኩ መጠናከር የምስራቅ ተጎራባች ክልሎች የጀመሩትን ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞ በስኬት ለማረጋገጥ እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_913811892884,am,11.014,9.067,0.511,11.014,-30.9,male,25-34,addis_ababa,16000,5,0 clip_340748b768d0,validation,ነሐሴ 28 ቀን 2017 ዓ.ም,spk_913811892884,am,3.253,2.755,0.0,3.253,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3af1870514b0,validation,3ኛ ተከሳሽ አቶ ተንሳይ ሜጫ ወ/ስላሴ በኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የኮርፖሬት ሀብት አመራር ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የአፈር ማዳበሪያ ግዢ ኮሚቴ አባል የነበረ፤,spk_913811892884,am,10.733,9.168,0.864,10.733,-32.0,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_e6eda4a9d70e,validation,የምስራቅ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች  የሰላም እሴቶች ግንባታና ግንኙነታቸውን ማጠናከር ላይ የመከረ መድረክ   በድሬዳዋ እየተካሄደ ይገኛል።,spk_913811892884,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-31.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca0f43023468,validation,በመድረኩ ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ የጥምረቱ አባላትና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_913811892884,am,4.413,3.914,0.499,4.413,-30.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_66d88920b795,validation,ከዚህ ውስጥም ወጣቶች ስብዕናቸውን የሚገነቡበትና ክህሎታቸውን የሚያዳብሩበት 114 ማዕከላት ተገንብተው የተለያዩ አገልግሎቶች እየሰጡ እንደሚገኙ ተናግረዋል።፡,spk_913811892884,am,8.973,7.469,0.857,8.973,-28.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_33dd107ac7ad,validation,ፈጣሪ የደከምንበትን ባርኮ የለመንነውን ሰጥቶናል፡፡ የኢትዮጵያ ብልጽግና የበለጠ እውን እንዲሆን ደግሞ ነቢዩ እንዳሉት ዕውቀትና ትዕግሥትን አጣምረን እንጓዛለን፡፡ ዕውቀት ብርሃን ሆኖ ይመራል፡፡ ትዕግሥት ደግሞ ፈተናዎችን በጽናት እንድንሻገር ያደርጋል፡፡ ይሄንንም ከነቢዩ መሐመድ(ሰዐወ) ተምረናል፡፡,spk_913811892884,am,15.373,12.753,0.0,15.373,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_72438f383fc2,validation,በመሆኑም እንደወትሮው ሁሉ የዘንድሮውን የኢሬቻ በዓል በድምቀት ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ ባማረ መልኩ ለማክበር ያደረግነውን ቅድመ ዝግጅት ከዋዜማው ጀምሮ በጋራ በምናከናውነው ተግባር የከተማችንን የሰላም ተምሳሌትነት፣ የህዝባችንን የሰላም ዘብነት እና እንግዳ ተቀባይነት በማረጋገጥ ይሆናል ብለዋል።,spk_913811892884,am,15.573,13.696,0.0,15.573,-29.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_77d0700b05fd,validation,በተለይ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ የሚከናወነው የጤና አገልግሎት አሰጣጥ የሚበረታታና መስፋት ያለበት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_913811892884,am,6.333,5.481,0.306,6.333,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4866483d1e8,validation,የፍትህ ተርጓሚዎች አመታዊ ጉባኤ በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሂዷል።,spk_913811892884,am,3.494,3.047,0.446,3.494,-26.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6426bbb87b9,validation,በርካታ ዜጎች በደላሎች ተታለው ባህር አቋርጠው ለመውጣት በሚያደርጉት ህገወጥ እንቅስቃሴ ህይወት እስከማጣት የደረሱበት አጋጣሚ እንዳለም አስታውሰዋል።,spk_913811892884,am,7.734,6.855,0.0,7.734,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_321774e210d5,validation,የገጠር ኮሪደር ስራን ለማስፋትና ለማጠናከር የጋራ ቁርጠኝነት እንደሚያስፈልግ ጠቅሰው፤ ይህን ኢኒሼቲቭ በጥቂት ዓመታት ውስጥ ማስፋት ከተቻለ በኢትዮጵያ የሚፈለገውን ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል አመልክተዋል።,spk_913811892884,am,10.174,9.027,0.552,10.174,-28.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_da630c272e5b,validation,የተሰራው ሥራ ከችግሩ ስፋት አንፃር በቂ እንዳልሆነ ገልጸው፣ ቅንጅታዊ ስራን በማጎልበት የሃገር ውስጥ የስራ እድል ፈጠራና የውጭ ሃገራት የሥራ ስምሪት ተግባሩ እንዲጠናከር ይበልጥ መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_913811892884,am,10.373,9.233,0.306,10.373,-30.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_68ca53cf2f5f,validation,የዛሬው የምስራቅ ተጎራባች ክልሎች የምክክር መድረክ እነዚህ ተግባራት በተቀናጀ መንገድ እንዲፈፀሙ መደላድል ይፈጥራል ብለዋል።,spk_913811892884,am,6.614,5.861,0.0,6.614,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_21b51a44ce53,validation,የአርሶ አደሩን ኑሮ መቀየር መቻሉ አስደሳች መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህ መልካም ጅማሮ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም አሳስበዋል።,spk_913811892884,am,7.734,6.435,0.828,7.734,-29.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_70ed16b8ebaa,validation,በወልቂጤ ከተማ ለሁለት ቀናት የተካሄደው የጉራጌ ባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም ተጠናቋል።,spk_913811892884,am,4.654,3.815,0.838,4.654,-28.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_419b91817794,validation,በዚህም ወንጀሉን ለመከላከል ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ጥምረት ተዋቅሮ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው፣,spk_913811892884,am,6.934,4.914,0.673,6.934,-29.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ad2a15d7f42,validation,ሌላኛው ተማሪ ናኦል ደሳለኝ በበኩሉ፥ከመምህራን እገዛ በተጨማሪ ጊዜውን በቤተ መጻህፍት በማሳለፍ የተሻለ ውጤት ለማምጣት ከወዲሁ ተግቶ እየሰራ መሆኑን ተናግሯል።,spk_913811892884,am,8.493,8.032,0.0,8.493,-28.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eae42ea5e550,validation,የአርሶ አደሩን ህይወት በመቀየር በኢትዮጵያ የሚታሰበውን ለውጥ እውን ማድረግ እንደሚቻል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_913811892884,am,6.534,6.534,0.0,6.534,-28.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1721d24ff9f4,validation,በፌስቲቫሉ የወጣቶች ባህላዊና ዘመናዊ ውዝዋዜ፣ ሰርከስ ትርኢት፣ የቴኳንዶና የካራቴ  ስፖርት፣ ቲያትር እና ክብደት ማንሳት ትርኢቶች ቀርበዋል፡፡,spk_913811892884,am,6.973,6.65,0.323,6.973,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_269d0767a7f7,validation,ከተማ አስተዳደሩም ወጣቶች በአስተሳሰብ፣ በአካልና በስብዕና የዳበረ እንዲሆኑ የስብዕና መገንቢያ ማእከላትን ማጠናከር አንዱና ዋነኛው ነው ብለዋል።,spk_913811892884,am,7.774,6.946,0.314,7.774,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7662cbd19a51,validation,በዚህም ለውጭ ሃገራት የሥራ ስምሪት ተገቢ ስልጠና በመስጠትና በሙያ ብቃት ተወዳዳሪ እንደሆኑ በማድረግ 87 ሺህ 900 ዜጎች ወደ ተለያዩ ሃገራት በህጋዊ መንገድ ተልከዋል ብልዋል።,spk_913811892884,am,9.733,9.127,0.0,9.733,-29.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fdc77bd2766,validation,ማጠቃለያው ላይ ርዕሰ መስተዳደር እንዳሻው (ዶ/ር) እንደገለጹት ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ በክልሉ የባህል፣ እደጥበብና ቋንቋ ልማት ላይ ሰፋፊ ሥራዎች ተሰርተዋል።,spk_913811892884,am,8.653,7.214,0.455,8.653,-28.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_004ffd01ca07,validation,በዚህም መሰረት የፍርድ ቤቶችን አሰራር በቴክኖሎጂ የታገዘ ፍትሃዊና ቀልጣፋ የማድረግ ጥረት ተጠናክሮ ቀጥሏል ብለዋል።,spk_913811892884,am,6.373,5.98,0.394,6.373,-30.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_04dcfbd78c4b,validation,በመድረኩ በፌዴራል እና በክልል ፍርድ ቤቶች የለውጥ ፍኖተ ካርታ አፈጻጸም ወቅት የታዩ መልካም ተሞክሮዎች እና ተግዳሮቶች፣ የዳኝነት አገልግሎትን ዲጂታላይዝ  ማድረግ በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ውይይት ተደርጓል።,spk_913811892884,am,11.414,9.187,0.695,11.414,-29.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ccdd6575116,validation,ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የህዝብ በዓላቱን በማልማትና በማስተዋወቅ እሴታቸው ተጠብቆ በድምቀት እንዲከበሩ እየሰራ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_e468445efd31,am,9.594,8.198,0.0,9.594,-31.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_92a75ca7173c,validation,ይህ መድኃኒት አዲስነቱ ለኮሮና ቫይረስ ሕክምና ቢውል ሕይወት ለመታደግ ይጠቅማል መባሉ እንጂ ከዚህ ቀደም ያልነበረና አዲስ የተገኘ መድኃኒት አይደለም።,spk_e468445efd31,am,11.393,9.758,0.465,11.393,-26.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_fbc345848a98,validation,እንዲሁም  309 ዲጂታል ፓርኮች መገንባታቸውንና በ3 ሺህ 882 የትምህርት ቤቶች ደግሞ ደረጃ የማሻሻል ስራ መከናወኑን አውስተዋል።,spk_e468445efd31,am,9.954,9.552,0.402,9.954,-28.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_a2eb1e7ff054,validation,ከሐምሌ18  እስከ ሐምሌ 19 ቀን 2017 ዓ.ም  ባሉት ቀናት ከጨለንቆ እስከ ቀርሳ ከተማ ባሉት ከተሞች ዋና መንገድ ላይ ከባድ ተሽከርካሪ ማለፍ ክልክል መሆኑንም ረዳት ኮሚሽነር ናስር ጠቁመዋል።,spk_e468445efd31,am,14.434,13.019,0.405,14.434,-32.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_a3115f4061cc,validation,ከዚህ ቀደም የታካሚ ካርድ ተፈልጎ ስለማይገኝ ለብዙ እንግልት እና ምልልስ ይዳረጉ እንደነበር አስታውሰው በዚህ ወቅት በአጭር ጊዜ ውስጥ ካርድ አውጥተው የህክምና አገልግሎት ማግኘት መቻላቸውን ገልጸዋል።,spk_e468445efd31,am,12.153,11.393,0.369,12.153,-29.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_3bf32e327c85,validation,ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎች የዓድዋን ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡,spk_e468445efd31,am,5.713,5.713,0.0,5.713,-28.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_a327a0dc46c4,validation,እናቱ ፅዳት እየሰራች ልጆቿን ለማሳደግ ደፋ ቀና ስትል ገና በለጋ እድሜው ሊያግዛት ቆሻሻ እየሰበሰበ መሸጥ ጀመረ ።,spk_e468445efd31,am,8.034,8.034,0.0,8.034,-28.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_8466990ae514,validation,ክብረ በዓላቱን በሀገር አቀፍ፥ በአህጉር አቀፍ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቅ ሀገራዊ ገፅታን ለመገንባት ከመገናኛ ብዙሃን ብዙ ስራ እንደሚጠበቅ ገልጸዋል፡፡,spk_e468445efd31,am,9.914,8.96,0.421,9.914,-31.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_52bb27a16e21,validation,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ ማዕከል ባለሙያዎች በቀረቡ የስምምነት ማጸደቂያ ረቂቅ አዋጆች ላይ ጥያቄ እና አስተያየት ሰጥተዋል።,spk_e468445efd31,am,7.753,7.753,0.0,7.753,-30.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_779f89dc65b7,validation,የኦሮሞ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ምክትል ዳይሬክተር ዝናቡ አስራት ተቋሙ የሕዝብን ታሪክ፣ ቋንቋ፣ ባህልና ዕውቀት መሰረት ያደረጉ ጥናቶች በማከናወን የባህል ሕዳሴን ለመደገፍ መቋቋሙን ገልጸዋል፡፡,spk_e468445efd31,am,11.993,11.617,0.0,11.993,-28.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_29b7bfdf6f98,validation,ዜጎች ሃይማኖታዊ እና ሕዝባዊ በዓላትን በድምቀት እና በአብሮነት እንዲያከብሩ መንግሥት አበክሮ እንደሚሰራም አስታውቋል።,spk_e468445efd31,am,7.713,7.255,0.458,7.713,-26.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_d3d22bc47d87,validation,በዓላቱ አዲስ ዓመት መምጣትን ተከትሎ አዲስ ተስፋና አዲስ ብርሃን በማንፀባረቅ ሕብረተሰቡ በአብሮነት በአደባባይ  የሚያከብራቸው እንደሆኑ ጠቅሰዋል።,spk_e468445efd31,am,9.073,9.073,0.0,9.073,-28.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_3221fef7061d,validation,በተያዘው የትምህርት ዘመን የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ ረገድ በመንግስት የተጀመሩ ስራዎች ስኬታማ እንዲሆኑ የላቀ ሚናችንን እንወጣለን ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,9.194,8.512,0.0,9.194,-25.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_cbe90ec8d184,validation,ሱቃችሁ ውስጥ የሚሸጡት የሴት ቦርሳዎች ዲዛይናቸው በጣም ያምራል፣ ነገር ግን ከጥቁር እና ከቡናማ ቀለም ውጪ ሌላ ደማቅ ቀለማት ያሏቸው አማራጮች ካሉ እስኪ አሳዩኝ።,spk_e468445efd31,am,13.354,10.287,0.6,13.354,-26.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_9de8ce6bcc71,validation,ለዚህ ህመም ህክምና የሚሰጡ ሀኪሞች ስፔሻሊስቶች ሳይካትሪስት፣ ክሊኒካል ሳይኮሎጂስት እና የመጀመሪያ ደረጃ እንክብካቤ ሰጪ አካላት ናቸው ።,spk_e468445efd31,am,11.594,10.035,0.0,11.594,-28.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_fe120da3b586,validation,በግርድፉ ወደ እኛ ስናመጣው ደስተኛ ለመሆን ህይወት ፈተና አልባ እስክትሆን መጠበቅ አይገባንም በችግሮቻችን መሀልም ሆነን ደስተኛ መሆን ይቻላል ትላለች ።,spk_e468445efd31,am,10.754,9.401,0.314,10.754,-24.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_596db856ed29,validation,በተጨማሪም በዩኒቨርሲቲው ዘመናዊ የዳታ ማዕከል፣የ10 ኪሎ ሜትር አስፋልት እና አራት ኪሎ ሜትር የውስጥ ለውስጥ መንገድና ሌሎችም ግንባታዎች እየተገባደዱ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,12.354,11.239,0.301,12.354,-28.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_8d161a1741be,validation,ስለዚህ ደምና በደም ውስጥ ያሉ ለፀጉር ዕድገት አስፈላጊ ንጥረ ነገሮች ፀጉራችን ወደሚበቅልበት የራስ ቆዳ ማድረስ አስፈላጊ ከሆኑ ነገሮች የአንበሳ ድርሻውን ይጫወታል።,spk_e468445efd31,am,13.514,12.202,0.0,13.514,-27.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_18335689b35a,validation,የቀድሞው የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋዜጠኛ ገብረሕይወት ካህሳይ ሥርዓተ ቀብር ወዳጅ ዘመዶቹ እና የሙያ አጋሮቹ በተገኙበት በአዳማ ቅዱስ መድኃኒዓለም ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ተፈፀመ።,spk_e468445efd31,am,12.914,11.499,1.415,12.914,-24.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_b0a8965d2ce3,validation,በዚህም በመዲናዋ የተጀመረውን ማስ ስፖርት አንድ መፍትሄ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,6.194,6.194,0.0,6.194,-28.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_72c58bf7281c,validation,በ2018ዓ.ም አዳዲስ ከ80 በላይ የከፍተኛ ትምህርት ፕሮግራሞች እንደሚከለሱ ተመላክቷል፡፡,spk_e468445efd31,am,8.034,6.961,0.588,8.034,-28.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_272488c19c9a,validation,በመድረኩ ላይ የክልሉ ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ የክልሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ሃላፊዎችና ከየተቋማቱ የተወጣጡ  የውስጥ ኦዲተሮች ተሳትፈዋል።,spk_e468445efd31,am,9.793,8.257,0.925,9.793,-21.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_667d04a492fe,validation,በ2017 በጎ ፈቃድ ስራዎች ከ16 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጡ ሰው ተኮር የልማት ስራዎችን ማከናወን መቻሉንም ተናግረዋል።,spk_e468445efd31,am,10.194,10.194,0.0,10.194,-24.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_94895230ff11,validation,ለሁሉም ሰው ሁሉንም ነገር ልትሆን አትችልም ከእኛ መካከል ምርጥ የሆኑት ይህን ያውቁታል ለምን ቅድሚያ መስጠት እንዳለብህ እወቅ ።,spk_e468445efd31,am,9.034,7.807,0.397,9.034,-23.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_986abbdc7da9,validation,በጥናት እንደተረጋገጠው በተገቢው ሁኔታ ያልተያዘ የመሰልቸት ስሜት በአደንዛዥ እጽ ለመለከፍ ለአልኮል መጠጥ ራስ ለማጋለጥና ብዙ ምግብን ለመመገብ አሳልፎ ይሰጣል ከዚህም በተጨማሪ ለድብርት ስሜት ።,spk_e468445efd31,am,17.634,15.692,0.0,17.634,-25.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_7e9426eeab34,validation,ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ በደመራ ማመቻቸት ላይ መሳተፉን ጠቅሶ፤ በዓሉ ሐይማኖታዊ ይዘቱን ጠብቆ በተሳካ መልኩ  በፍቅር እንዲከበር  አሁን ላይ እያስተባበርን እንገኛለን ብሏል።,spk_e468445efd31,am,11.553,10.435,0.0,11.553,-34.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_7a3190bac70f,validation,የዚህ ታላቅ ውድድር መስራች የሆነውን ጀግናው አትሌታችንን ሻለቃ ኃይሌ ገ/ሥላሴን፣ እንዲሁም አጠቃላይ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አመራሮችን ባለሙያዎችንና አስተባባሪዎችን ለዘመን ተሻጋሪ ሥራችሁ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,14.473,13.075,0.488,14.473,-31.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_bc144f832d73,validation,ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የሲቪልና ፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳን እኤአ በ1993 ከፈረመች በኋላ የሰዎችን መረጃ የመጠየቅ፣ የመቀበልና የማስተላለፍ ነፃነት ተቀላቅላለች ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,12.914,12.236,0.0,12.914,-28.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_6ee7b969e8bc,validation,ጀግንነት ማለት የፍርሃት አለመኖር ሳይሆን በፍርሃት ላይ ማሸነፍ እንደሆነ ተምሬአለሁ ጎበዝ ሰው ማለት የማይፈራ ሰው አይደለም፣ ፍርሃቱን የሚያሸንፍ እንጂ ይለናል ኔልሰን ማንዴላ ።,spk_e468445efd31,am,13.194,10.718,0.603,13.194,-29.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_17ffb8620eb3,validation,ደግነት ዋጋው እጥፍ ድርብ እንደሆነ አንስተው፣ ድጋፍ ያደረጉላቸውን አካላት አመስግነዋል።,spk_e468445efd31,am,5.513,5.513,0.0,5.513,-32.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_7ef5fe9dd613,validation,የአፍሪካ የትምህርት ምዘና ማሕበር ጉባኤ የኢትዮጵያን ማንሰራራት ለአፍሪካውያን የምናሳይበትን ዕድል ይፈጥራል ሲሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡,spk_e468445efd31,am,10.553,9.359,0.356,10.553,-30.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_e4bee8caf3e1,validation,በብሪታኒያ እና ሌሎች ሀገራት መድኃኒቱ በተመራማሪዎች ጥብቅ ድጋፍ እንደሚወሰድ የሚናገሩት የጤና ባለሙያዎቹ በተጓዳኝ ሕመም ላሉ ሌሎች የመተንፈሻ ችግሮች ዙሪያ መድኃኒቱ ሲሰጥ እንደነበር አንስተዋል።,spk_e468445efd31,am,14.434,13.295,0.0,14.434,-29.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_59cf7605307d,validation,የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን የሀገር ፍቅር እንዲሰርጽና የህዝቦች እሴት ጎልቶ እንዲወጣ ያደርጋል ስትል የገለጸችው ደግሞ ወጣት ኢየሩሳሌም ሰማልኝ ናት።,spk_e468445efd31,am,9.754,9.006,0.408,9.754,-33.8,male,18-24,southern,16000,4,0 clip_e55421e0e22c,validation,እንዲሁም አካላዊ ወይም ስሜታዊ ውጥረት ምልክት ሊሆን ይችላል፣ የተለየ የደም ካንሰር ያለባቸው ሰዎችም ከፍተኛ የነጭ የደም ሴሎች ብዛት ሊኖራቸው ይችላል።,spk_e468445efd31,am,11.914,9.523,0.522,11.914,-26.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_d0df98f190f8,validation,ትጉህ ጋዜጠኛ ከተሰጠው መረጃ ጀርባ የሚያይ፣ ለብሄራዊ ጥቅም የሚቆም እና ለክስና ወቀሳ ያልቸኮለ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e468445efd31,am,5.994,5.994,0.0,5.994,-23.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_9168022861e2,validation,ፕረዘንቴሽን ልምምድ ይፈልጋል ፕረዘንት የምናደርገውን ነገር በደንብ ማወቃችንን፣ ቋንቋችንን፣ ድምፃችንን እንዲሁም ሰአት አጠቃቀማችንን የምናስተካክለው በልምምድ ነው ።,spk_e468445efd31,am,12.153,10.025,0.357,12.153,-25.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_c25405e454ae,validation,የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የ2017 ዓ.ም. ምርጫ በታላቅ ስኬት መጠናቀቁን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ,spk_e468445efd31,am,7.954,7.954,0.0,7.954,-25.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_9b1ddc62d9b1,validation,ተሳታፊዎች፣ የፀጥታ አካላት፣ በጎ ፈቃደኞች፣ የሚዲያ ባለሙያዎችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ለውድድሩ ስኬት ለነበራችሁ በጎ አስተዋፅኦ ከልብ አመሰግናለሁ ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,11.313,9.944,0.0,11.313,-31.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_504ffedea859,validation,በሆስፒታሉ በተከናወነ የማስፋፊያ ስራ የአእምሮ፣ የካንሰር፣ የኩላሊት እና ሌሎች የህክምና አገልግሎቶች በተሻለ መልኩ እየተሰጡ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_e468445efd31,am,8.514,8.175,0.338,8.514,-27.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_9ca01a25216d,validation,በማብራሪያቸውም በክልሉ ለወባ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎችን በመለየት በተቀናጀ መልኩ የመከላከል፣ የቁጥጥር፣ ክትትልና ድጋፍ እንዲሁም የህክምና አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_e468445efd31,am,9.954,9.345,0.305,9.954,-30.9,male,18-24,southern,16000,4,0 clip_812062630969,validation,“በውይይትና በንግግር ችግሮችን በመፍታት ለዘላቂ ሰላም መስፈን ልንተጋ ይገባል “ ያሉት ደግሞ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን የባህርዳርና የደሴ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ አቡነ ልሳነ ክርስቶስ  ናቸው ።,spk_e468445efd31,am,12.993,12.449,0.0,12.993,-25.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_719fa7f9f531,validation,ዋናው መንገድ በመኪና አደጋ ምክንያት ስለተዘጋጋ ታክሲ ሰልፍ ይዘን ከምንጠብቅ፣ በአቋራጭ መንገድ በሚሄደው የህዝብ አውቶቡስ ተሳፍረን ብንሄድ ጊዜያችንን እንቆጥባለን።,spk_e468445efd31,am,11.914,9.633,0.483,11.914,-28.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_9dd2b4c35266,validation,መምሕራኑ  ከወዲሁ ብቁ ሆነው  እንዲዘጋጁ እያገዟቸው መሆኑን ጠቅሶ፤ ይሕም በቀጣይ ዓመት በሚሰጠው ሀገር አቀፍ ፈተናው  የተሻለ ውጤት ለማምጣት እንደሚረዳው ገልጿል።እኛም በሚገባ  እያጠናን ነው ብሏል።,spk_e468445efd31,am,14.594,12.444,0.553,14.594,-30.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_010c452de0f4,validation,ብዝኃነት የልዩ ልዩ መገለጫዎች ስብጥር ውጤት በመኾኑ የላቀ ዐቅም እና ውበት የሚፈጥር ጌጥ እንደኾነም አስገንዝበዋል፡፡,spk_e468445efd31,am,9.713,9.351,0.363,9.713,-29.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_6e8edf3be4c3,validation,በአዲስ አበባ ከተማም የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ ብፁዓን አባቶችና የሀገራት አምባሳደሮች በተገኙበት በመስቀል አደባባይ በደማቅ ኃይማኖታዊ ዝማሬና ሥርዓት ሲከበር ውሏል።,spk_e468445efd31,am,10.993,10.506,0.0,10.993,-26.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_863b7234fdd7,validation,በጤናው ዘርፍ እየተሰሩ የሚገኙ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅሰው፤ የሆስፒታሉ ባለሙያዎች ህሙማንን በትህትናና  በቅንነት ለማገልገል የጀመሩትን ስራ አጠናክረው እንዲቀጥሉ አስገንዝበዋል።,spk_e468445efd31,am,11.914,10.513,0.58,11.914,-29.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_4b23890bf236,validation,ሊፈርስ በተቃረበ ቤታቸው በክረምት ለዝናብና ውርጭ፤ በበጋ ደግሞ ለፀሐይና ነፋስ ተጋልጠው ሲኖሩ እንደነበር የገለጹት ደግሞ በአነደድ ወረዳ የአንበር ቀበሌ ነዋሪ ወይዘሮ አይቸሽ ተሾመ ናቸው።,spk_e468445efd31,am,14.834,13.947,0.5,14.834,-28.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_d7c474523dce,validation,“በተለያዩ አካባቢዎች እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች ከዕምነትና እሴቶቻችን ጋር አብረው የማይሄዱ መሆናቸውን ተገንዝበን ችግሮቻችንን ቁጭ ብለን በመነጋገርና በመመካከር በመፍታት ሰላምን ማፅናት ከእያንዳንዳችን ይጠበቃል” ሲሉም መልእክት አስተላልፈዋል ።,spk_e468445efd31,am,16.753,15.664,0.0,16.753,-25.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_1ebb91bc9af8,validation,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለኢኮኖሚ ዕድገትና ለማኅበራዊ ለውጥ የጎላ ድርሻ እንዳለው የሀገራት ተሞክሮ እንደሚያሳዩ ጠቁመው ከዚህ ልምድ በመውሰድ በኢትየጵያ በስፋት መከናወን እንዳለበት ታምኖበት በትጋት እየተተገበረ ነው ብለዋል፡፡,spk_e468445efd31,am,13.034,11.811,0.517,13.034,-30.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_f22379311940,validation,አእምሯችን በየጊዜው የሚነሱ ችግሮችን ለመፍታት በማሰብ ከመጠመዱ የተነሳ ስለሰው ተራ ወሬ ከማውራት የመቆጠባችን ሁኔታ ይቀጥል ።,spk_e468445efd31,am,11.194,9.566,0.388,11.194,-23.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_3c7f48f5ba17,validation,ከዚህ በተጨማሪ የበሽታው ምልክት የታየባቸውን ሰዎች በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ የጤና ተቋም በመውሰድ የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ ይግባል ሲሉም አስገንዝበዋል።,spk_e468445efd31,am,10.034,10.034,0.0,10.034,-28.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_de23fdfca489,validation,የጎንደር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዠ ኮማንደር አንተነህ ቴዎድሮስ በበኩላቸው፣ የሰላምን አማራጭ የተከተሉ 15 የቀድሞ ታጣቂዎች የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሳሪያቸውን በማስረከብ ማህበረሰቡን ለመቀላቀል መምጣታቸውን ገልፀዋል።,spk_e468445efd31,am,12.514,12.023,0.49,12.514,-28.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_214668ebc8df,validation,ይህ አሲድ ደግሞ አጥቂ ሕዋሳት በሚመጡበት ጊዜ ይከላከላቸዋል፣ ይገድላቸዋል፣ ነገር ግን ብዙ ሴቶች ብልታቸው ውስጥ የሚኖረውን ተፈጥሯዊ ፈሳሽ ወይም እርጥበት እንደ ቆሻሻ በመቁጠር ውስጥ ድረስ እየገቡ ይታጠባሉ።,spk_e468445efd31,am,16.994,15.232,0.0,16.994,-28.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_333962f4b88f,validation,"""የትምህርት ምዘናን ለማሸጋገር ጥራት ያለው ትምህርትና በመረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ"" በሚል መሪ ሀሳብ የሚካሄደው 41ኛው የአፍሪካ ትምህርት ምዘና ማህበር ዓመታዊ ጉባኤ ከመጪው ሰኞ ነሐሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት በስካይ ላይት ሆቴል ይካሄዳል።",spk_e468445efd31,am,16.794,14.503,0.0,16.794,-33.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_e91fa660d243,validation,አቶ ጌታሁን ስባኒ በበኩላቸው ፤ በአገልግሎት ብዛት ያረጀው መኖሪያ ቤታቸው እየፈራረሰ ክረምት ከበጋ ዝናብና ፀሃይ  እየተፈራረቀባቸው እንደቆዩ  አውስተዋል።,spk_e468445efd31,am,15.354,12.627,0.0,15.354,-30.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_41d91e1d00ce,validation,በ2017 በጀት አመት ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን በላይ ህጻናት በሰቆጣ ቃል ኪዳን መርሃ-ግብር ተጠቃሚ መሆናቸው ተገለጸ።,spk_e468445efd31,am,9.233,8.588,0.315,9.233,-27.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_332ac2bf4dde,validation,ፍራሹ ላይ በጉልበቷ ሸብረክ አለችና በዝግታ እያንቃነቀችው ወንድሜ መስ አንተ መሳይ እያለች ስትቀሰው ፍንጥር ብሎ ተነሳና ሲሮጥ የመጣ ያክል ዙርያውን እየቃኘ ያለከልካል።,spk_e468445efd31,am,16.073,14.104,0.341,16.073,-28.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_8186418de66a,validation,በተለይ ወጣቶች፣ አገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶች፣ ተቋማትና ባለሃብቶች በእውቀት፣ በጉልበት፣ በግብአትና በገንዘብ ያደረጉት ድጋፍ የማይተካ ሚና እንዳለውም ጠቁመዋል።,spk_e468445efd31,am,12.153,12.153,0.0,12.153,-25.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_29d5d212355f,validation,ጉባኤው በአባል ሀገራት መካከል ጠንካራና ተዓማኒነት ያለው የትምህርት ምዘና ስርዓት መገንባት የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_e468445efd31,am,6.194,6.194,0.0,6.194,-31.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_9195140a46c1,validation,የአምቡላንሶችን አገልግሎት በማዘመን የእናቶችን እና ህፃናትን ሞት ለመቀነስ የተጀመረው ሥራ ውጤት እያስገኘ በመሆኑ  በቀጣይም ይጠናከራል ያሉት አቶ ጸጋዬ፣ በዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት ቅንጅታዊ ስራው እንደሚቀጥልም አመልክተዋል።,spk_e468445efd31,am,15.313,14.087,0.402,15.313,-32.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_3baf0cf9126a,validation,ታራሚዎችን ከመቀባበል ባለፈ በሀገራቱ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑንም አብራርተዋል።,spk_e468445efd31,am,6.314,5.272,0.701,6.314,-29.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_06c68ee4bca6,validation,መንግስት የትምህርት ስብራትን ለመጠገን አዲስ ፖሊሲና ሥርዓተ ትምህርት በመቅረጽ ተግባራዊ ሲያደርግ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_e468445efd31,am,8.034,7.125,0.5,8.034,-29.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_b7051e4ed5f0,validation,ከአዳማ ከተማ የቦሌ ክፍለ ከተማ ጎሮ ወረዳ ነዋሪ ሸሪፍ ኢብራሂም እንደገለፁት ቀደም ባለው ጊዜ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት በአካባቢያቸው ባለመኖሩ እድሜያቸው ለቅድመ መደበኛ ትምህርት የደረሱ ሕጻናት የትምህርት እድል በቅርበት አያገኙም ነበር።,spk_e468445efd31,am,16.154,14.399,0.472,16.154,-27.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_2b75a3216cb4,validation,ዲቦራ ፋውንዴሽን ዳውን ሲንድረም ባለባት አራተኛ ልጃቸው ዲቦራ አባዱላ ስም በሰኔ ወር ሁለት ሺህ አስራ አንድ ዓም በአቶ አባዱላ አነሳሽነት የተመሠረተ ነው ።,spk_e468445efd31,am,14.793,12.703,0.0,14.793,-29.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_304184c22c56,validation,የፓናል ውይይቱ የስራ ባህልን በማሻሻል፣ በስራ ዕድል ፈጠራ፣ ከህሎትን  በማልማት አገራዊ ዕድገትን ዕውን ለማድረግ በሚደረገው እንቅስቃሴ ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን እንዲወጡ ግንዛቤ መፍጠር ላይ ያተኮረ ነው።,spk_e468445efd31,am,14.434,13.436,0.463,14.434,-29.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_817d81ce76a3,validation,የምትፈልገውን ነገር ካልተከታተልከው አትጨብጠውም ካልጠየክ መልሱ ሁልጊዜ የእምቢታ ነው ወደፊት ካልተራመድክ ዘወትር ራስህን ባለህበት ታገኘዋለህ ።,spk_e468445efd31,am,11.233,9.48,0.0,11.233,-24.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_0ece4ef467f0,validation,ለዚሕም ከሲዳማ ትምሕርት ቢሮ ጋር በመቀናጀት እየሰራ እንደሚገኝ ጠቅሰው፤  የክሕሎትና  የዕውቀት ስልጠና በመስጠት  ተቋሙ እያገዘ ነው ብለዋል፡፡,spk_e468445efd31,am,8.633,7.837,0.0,8.633,-31.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_88ddf63d2ec5,validation,ወጣቶች የክረምት ወራትን ሕብረተሰቡን በማገዝ ተሳትፏቸው ሊያጠናክሩ እንደሚገባ  የጠቆሙት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ይበልጥ እንዲለመድ እና የወጣቶች ተሳትፎ እንዲያድግ  እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,14.393,13.109,0.466,14.393,-30.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_858cfb4d32e5,validation,የምገባ መርሀ ግብሩ የወላጆችን ጫና እየቀነሰ እና የህጻናት የትምህርት ፍላጎትን እየጨመረ መምጣቱን ጠቅሰዋል።,spk_e468445efd31,am,7.673,7.319,0.0,7.673,-31.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_ce9611fe4d29,validation,በተያዘው የበጋ ወራት ከ12ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞችን ለማሳተፍ ታቅዶ  እስካሁንም ከ9ሺህ 300 በላይ በጎ ፈቃደኞች አገልግሎት እየሰጡ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_e468445efd31,am,9.553,9.061,0.492,9.553,-22.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_b31ffca56f64,validation,የሲዳማ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምሕርት ቢሮ ሀላፊ አቶ በየነ በራሶ እንዳመለከቱት፤  በክልሉ ተማሪዎችን ለማብቃት   በተቀናጀ መንገድ እየተሰራ ነው።,spk_e468445efd31,am,9.434,8.608,0.443,9.434,-32.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_b10c0387ceb0,validation,የዐይን ሞራ፣ ግላኮማ፣ የዐይን መንሸዋረር፣ የእንባ መውረጃ ቱቦ መዘጋት፣ የብርሃን መቀበያ መላቀቅ፣ የብሌን ጠባሳ፣ የዐይን ድርቀት እና የመነጽር ድጋፍ የሚሉት ከዐይን ህመሞች መካከል ጥቂቶቹ መሆናቸው ይጠቀሳል።,spk_e468445efd31,am,15.194,14.31,0.0,15.194,-31.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_dfb497671351,validation,ምሩቃን የቀሰሙትን እውቀት በመጠቀም ፈተናዎችን በመፍታት በተሰማሩበት የስራ መስክ ለውጤት እንዲበቁም   አሳስበዋል።,spk_e468445efd31,am,7.154,6.812,0.0,7.154,-37.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_7d8884cce3ca,validation,በአለም ጤና ድርጅት የዲጂታልና ኢኖቬሽን ክፍል ዳይሬክተር ዶክተር አላኢን ቢ ላብሪኩ በበይነ መረብ ባስተላለፉት መልዕክት ኢትዮጵያ የጤና ዘርፉን አገልግሎት ጥራት ለማረጋገጥ ለኢኖቬሽን የሰጠችውን ትኩረት አድንቀዋል።,spk_e468445efd31,am,14.713,13.271,0.0,14.713,-30.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_e47867271bdc,validation,የእንቅልፍን አጠቃላይ የሆነ የጤና ጠቀሜታዎች መቼም ዘርዝሮ መጨረስ ቢያቅትም ለዛሬ ከማስታወስ ጋር ያለውን ጠቀሜታ እናውራ እስኪ በእንቅልፍ ሰዓት አዕምሯችን መረጃዎችን ያጠናክራል ።,spk_e468445efd31,am,15.793,13.323,0.702,15.793,-22.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_c2954fbe5267,validation,የቦሩ ሜዳ ጠቅላላ ሆስፒታሉ ባለፉት ዓመታት በዘመቻ ብቻ 19ሺህ ለሚጠጉ ሰዎች ነጻ የዓይን ሞራ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት መስጠቱን ከሆስፒታሉ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_e468445efd31,am,13.754,12.208,0.0,13.754,-32.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_fb3f0fda8227,validation,በኪነ ጥበብ ዘርፍ ከከያኒው በተጫማሪ የኪነ ጥበብ ምሁራንም በእውቀት መሳተፍ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_e468445efd31,am,5.274,5.274,0.0,5.274,-25.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_218cfede77b3,validation,በምዘናና ፈተና ዓለም አቀፍ ተሳትፎን ማሳደግ፣ በምርምር የታገዘ የትምህርትና ምዘና ስርዓት ማንበር፣ ዘላቂ ትብብር መፍጠር፣ በጋራ መስራት የጉባኤው የትኩረት መስኮች መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_e468445efd31,am,11.434,10.254,0.642,11.434,-28.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_8cdd47eff192,validation,የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች  ከፍተኛ ምክር ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሙሀመድ ሁሴን በበኩላቸው፤  ወላጆች ሕጻናት በወቅቱ እንዲያስከትቡ በማስተባበር እንደሚደግፉም ተናግረዋል።,spk_e468445efd31,am,11.194,10.143,0.543,11.194,-29.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_4f3e662a3a89,validation,ወይዘሮ አለምጸሀይ ሀይሉ በበኩላቸው፤ ትምህርት ቤቱ  ከመሰራቱ  በፊት ልጆቻቸው ትምህርት ለማግኘት በእግራቸው ብዙ ርቀት ለመጓዝ  ይገደዱ እንደነበር ጠቅሰዋል።,spk_e468445efd31,am,9.073,8.597,0.0,9.073,-26.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_71c9670aaca7,validation,በመድረኩ ላይ መልእክት ያስተላለፉት አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ፥ ብዝኃነት የተሰናሰነ ዐቅም መኾኑን በመረዳት የማንነት፣ የሐሳብ፣ የታሪክ፣ የባህል እና የመሳሰሉትን ብዝኃነቶች የሚያስተናግድ ሥርዐት እየዳበረ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡,spk_e468445efd31,am,16.474,15.634,0.511,16.474,-30.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_3fd6ec9a88db,validation,ለፍትህ ስርዓቱ ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጸው፤ ከሀገር ብሔራዊ ጥቅም ጋር የሚያያዝ ትልቅ ጠቀሜታ ያለው ስምምነት መሆኑን አመልክተዋል።,spk_e468445efd31,am,7.673,7.673,0.0,7.673,-29.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_8a045302975e,validation,የውጭ ሀገር እንግዶቼ የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግብ እና የቡና አፈላል ስነስርዓት በደንብ ማየት እና መቅመስ ስለሚፈልጉ፣ ዛሬ ማታ ምርጥ ወደ ሆነ የባህል ሬስቶራንት ይዣቸው እሄዳለሁ።,spk_e468445efd31,am,14.274,11.912,0.471,14.274,-26.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_b0b356a24ff4,validation,ባህርዳር ውበቷን እና ክብሯን የሚመጥኑ የመናፈሻ ስፍራዎች እየተገነቡ፤ የኮሪደር ልማቱም ከውበት የተሻገረ ልማት አሳላጭ ሆኖ በፍጥነት እና ፈጠራ እሴቶች እያማረች ነው ብለዋል፡፡,spk_e468445efd31,am,15.073,12.589,0.547,15.073,-31.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_822ccb9705f5,validation,በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የደሴ ከተማ ጤና መምሪያ ኃላፊና ማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ  አቶ ሰይድ የሱፍ እንዳሉት፤  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሕብረተሰቡን በማህበራዊ ዘርፍ ተጠቃሚ እያደረገ ይገኛል።,spk_e468445efd31,am,10.954,10.208,0.0,10.954,-33.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_f5c9d3ccea29,validation,"ጋዜጠኝነት ከሚነገራቸውና ከሚሰሙት ባሻገር ጎርጉረው ማየት ካልቻሉ ጥፋት ያመጣል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ""ተቹን፣ ጠይቁን ግን አትቅጠፉ ፣ አትዋሹ"" ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።",spk_e468445efd31,am,14.354,13.082,0.326,14.354,-25.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_051479954de6,validation,በአሜሪካዊው አሰልጣኝ ቤንጃሚን ዚመር የሚመራው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን  በግማሽ ፍጻሜው በዩጋንዳ 3 ለ 0 መሸነፉን ተከትሎ ለአፍሪካ ዋንጫ የማለፍ የመጀመሪያ እድሉን ሳይጠቀም ቀርቷል።,spk_e468445efd31,am,15.633,14.949,0.685,15.633,-29.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_ab2e1c0ad9e2,validation,የሙያተኛውን አቅም መገንባት ለታካሚዎች የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ጥራትና ደህንነት ለማሳደግ እንደሚያስችልም  ተናግረዋል።,spk_e468445efd31,am,8.834,8.022,0.491,8.834,-29.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_e2ae5256262f,validation,አስተዳደሩ በቀጣይም ይህ ውድድር እንደ ሌሎች ዓለም አቀፍ የጎዳና ላይ ውድድሮች ይበልጥ ተጠቃሽና ተተኪዎች የሚፈሩበት እንዲሆን ይበልጡኑ አበክሮ ይሠራል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_e468445efd31,am,15.034,13.098,0.389,15.034,-33.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_70b36b34cddc,validation,ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ለ14ኛ ጊዜ በተለያዩ መርሀ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 232 ተማሪዎች ማስመረቁን አንስተው፤  ከዚህም ውስጥ 13ቱ በሶስተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ መሆናቸውንም ተናግረዋል።,spk_e468445efd31,am,12.354,12.045,0.309,12.354,-29.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_5654c8d77189,validation,በሜሪ ላንድ የህክምና ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በተደረገው ጥናት መሰረት የአባት ስሜት እና የአዕምሮ ሁኔት የሚወለደው ልጅ የአዕምሮ ሁኔታ ላይ ተፅዕኖ እንደሚያሳድር ታወቀ ።,spk_e468445efd31,am,10.114,8.789,0.418,10.114,-25.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_45f28fa3cb62,validation,በየአመቱ  መርሃ ግብሩ ህጻናትን ከመቀንጨርና ከሞት ከመታደግ አንጻር ያመጣው ለውጥ ተገምግሞ ውጤት የተገኘበት መሆኑንም አንስተዋል።,spk_e468445efd31,am,10.514,10.131,0.0,10.514,-28.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_56cce9003d55,validation,የብዙዎቻችን ችግር በህይወት የምንቆይበትን ዋና አላማ አለመረዳታችን ነው ያለምክንያት የሚገፋ ሕይወት አታካች ነው ተግባሮቻችን እንወቅ ።,spk_e468445efd31,am,11.674,9.428,0.0,11.674,-30.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_92401a75ffed,validation,አውቶቡሱ መነሻ ጣቢያው ላይ ከደረሰ በኋላ ሙሉ ሰው እስኪሞላ ድረስ ቢያንስ ለአርባ አምስት ደቂቃ ያህል ስለሚጠብቅ፣ ስብሰባው ላይ ላለማርፈድ ቶሎ ብለን ታክሲ ተከራይተን ብንሄድ ይሻላል።,spk_e468445efd31,am,14.434,11.99,0.762,14.434,-26.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_7eea1043e937,validation,ለዚህም ከ57ሺህ በላይ መምህራን፣ ሱፐርቫይዘሮችና በየደረጃ ያሉ ሙያተኞች እስከ መጪው መስከረም ወር መጨረሻ ድረስ የማስተማር ስነ-ዘዴ ላይ ስልጠና ይወስዳሉ ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,11.153,10.694,0.46,11.153,-25.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_16d0760a3cde,validation,የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በራስ ገዝነት እንዲካተቱ መደረጉ የመማር ማስተማር፣ የምርምርና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራዎችን በተሻለ ደረጃ ማከናወን የሚያስችላቸው መሆኑን አንስተው፤ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ አካቶ እየሰራ ስለመሆኑ አስረድተዋል።,spk_e468445efd31,am,18.073,17.359,0.0,18.073,-29.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_68f390ec4ac3,validation,ከዚህ ቀደም ነበሩ የመሠረተ ልማቶች አካል ጉዳተኞችን ታሳቢ ያደረጉ እንደልነበር አስታውሰው፤ የኮሪደር ልማቱ ሰፊ የእግረኛ መንገድን ያካተተ በመሆኑ ከትራፊክ አደጋ ነፃ ሆነን  መንቀሳቀስ እንድንችል በማመቻቸት ተጠቃሚ አድርጎናል  ሲሉ ገልጸዋል።,spk_e468445efd31,am,17.073,16.575,0.0,17.073,-29.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_97b99763da97,validation,ክትባቱ የሚሰጠውም በማዕከላዊና ደቡብ ጎንደር፣ በሰሜንና ምስራቅ ጎጃም ዞኖች እንዲሁም በጎንደር፣ በባህር ዳር፣ በደብረ ታቦርና በደብረ ማርቆስ ከተሞች መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e468445efd31,am,9.633,8.99,0.644,9.633,-29.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_22ddc90e90ab,validation,የዚህ አይነቱ ዘመናዊና ደረጃቸውን የጠበቁ አገልግሎቶች ተደራሽ መሆናቸው ድሬዳዋ በኢንዱስትሪና በቱሪዝም ዘርፎች እያከናወነች የምትገኘውን ስራዎች ለማላቅ እንደሚያስችልም አክለዋል።,spk_e468445efd31,am,13.274,11.732,0.579,13.274,-28.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_211750b1a893,validation,በዓሉ የሚከበርበትን ሥፍራም በጋራ ማጽዳታቸውን ጠቁሞ ደመራውን በመትከል እያመቻቸን ነው ሲል ገልጿል።,spk_e468445efd31,am,7.873,6.528,0.0,7.873,-34.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_70c8a4124405,validation,ሌላው ወጣት ደጀኔ ብርሃኑ በበኩሉ፤ መስቀል  የሰላም፣ የፍቅርና የአንድነት በዓል በመሆኑ የደመራ በዓልን በድምቀት ለማክበር ተዘጋጅተናል ብሏል።,spk_e468445efd31,am,9.393,7.896,0.426,9.393,-33.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_ad67236ff438,validation,በምስራቅ ጎጃም ዞን በክረምት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን በቤት እድሳትና በሰብል ልማት ድጋፍ ያገኙ አቅመ ደካሞች ገለጹ።,spk_e468445efd31,am,9.153,8.457,0.354,9.153,-28.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_32126d87ea8a,validation,ኢትዮጵያ የተለያየ ባህል፣ ቋንቋ፣ እምነትና ሌሎች ሃብቶች ባለቤት በመሆኗ ብዝኃነታችን ውበትና ጌጣችን መሆኑን ለአለም ህዝብ ማሳየት ይኖርብናል ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,10.034,9.61,0.424,10.034,-26.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_f3a1801a4075,validation,ከጤናቢስ ሶሻል ሚዳያዎች፣ ሃሰተኛ ወሬዎችና ዜናዎችን ሲከታተሉ ከመዋል መታቀብ፣ እንዲሁም የማይሆኑ ሃሳቦችን ሲያሰላስሉ ከመዋል አስተሳሰብን መቆጣጠር አስፈላጊ ነው ።,spk_e468445efd31,am,13.713,11.731,0.399,13.713,-25.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_ece7d994bbee,validation,ከተመራቂዎች መካከል 13ቱ በሶስተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ መሆኑም ተነግሯል።,spk_e468445efd31,am,5.434,5.073,0.0,5.434,-31.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_2c4665734f54,validation,በመድረኩ የክልሉ ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ሀላፊ አቶ አንድነት አሸናፊ እና የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ልዩ አማካሪ አቶ ሰብስቤ ሻዎኖን ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ናቸው።,spk_e468445efd31,am,10.633,10.321,0.0,10.633,-27.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_90c88da593bb,validation,ዛሬ በከተማዋ ደብረታቦር  የኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን አቅራቢያ በሚገኘው አደባባይ ላይ የክልል፣ የዞንና የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች፣ ህዝቡና የበዓሉ ባለቤት ወጣቶች በተገኙበት በድምቀት እየተከበረ ይገኛል ብለዋል።,spk_e468445efd31,am,11.713,11.338,0.0,11.713,-25.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_2fc27b3b7f02,validation,በተጨማሪም የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ የሚበዛባቸውን ስፍራዎች በባለሙያ በማስጠናት የማስተካከያ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_e468445efd31,am,7.913,7.604,0.31,7.913,-27.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_97eeb7c915d7,validation,ከዚህ ጎን ለጎን የሚተገብሩት ስርዓተ ትምህርት ወቅቱን ያማከለ እና ቴክኖሎጂንም ያካተተ እንዲሆን መደረጉን ገልጸዋል።,spk_e468445efd31,am,8.073,6.042,1.557,8.073,-25.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_b33158847d3f,validation,ይህ ወጣት ቡድን በሊጉ ውድድር ላይ ተከታታይ እና ወሳኝ ጨዋታዎችን በማሸነፍ፣ ዘንድሮ የዋንጫው ባለቤት ለመሆን ከማንም ጊዜ በላይ እጅግ ተቃርቧል።,spk_e468445efd31,am,12.713,9.259,0.0,12.713,-28.8,male,18-24,southern,16000,5,0 clip_71821553188d,validation,ከምረቃው ሥነ-ሥርዓት  በተጓዳኝ  የችግኝ ተከላና የደም ልገሳ  መርሃ ግብርም ተከናውኗል።,spk_e468445efd31,am,6.513,6.513,0.0,6.513,-23.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_c5c0a45d6d14,validation,ይህ የተፈጠረው ያልተጠበቀ ችግር ነገሩን ሁሉ ግራ ስላጋባኝ፣ ስለ ሁኔታው ዝርዝር መረጃ እና ቀጣይ መወሰድ ስላለበት እርምጃ በግልፅ አሳውቀኝ።,spk_e468445efd31,am,10.954,9.231,0.349,10.954,-27.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_549d7f4b8797,validation,ትናንት ባልተሳካልን ጉዳይ በመጸጸት ግዚያችንን ከማባከን እና ደስታችንን ከማጣት ይልቅ ዛሬ በጃችን ላይ ያለ እና ብዙ ጥሩ ነገር የምንከውንበት መሆኑን እናስብ ።,spk_e468445efd31,am,13.354,11.188,0.307,13.354,-23.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_681f4f97ba54,validation,አራተኛው የቴክኖሎጂ አብዮት በኢኖቬሽን፣ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስና ሌሎች ዘርፎች የመጣውን ዕድል በጤናው ዘርፍ ለመጠቀም ከኢትዮጵያ ጋር እንደሚሰሩም ገልጸዋል።,spk_9f4d1934856f,am,11.614,9.099,0.552,11.614,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12170a789473,validation,የዛሬው ድጋፍ ታካሚዎቹ በሳምንት ሶስት ቀን የተሟላ የእጥበት ህክምና የሚያገኙበትን የማሽን እና የአልጋ ቁሳቁስ ያሟላ ነው ብለዋል ከንቲባዋ።,spk_9f4d1934856f,am,9.653,8.558,0.432,9.653,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_5cf9ac2136cd,validation,የነቀምቴ ከተማ በኬ ጀማ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወደ ሁለተኛ ደረጃ የማሳደግ መርሀ ግብር የክልሉና የከተማዋ አመራሮችና የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል።,spk_9f4d1934856f,am,12.674,10.464,0.517,12.674,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55054e7e774f,validation,የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የስራዎቻቸው ማዕከል ሊያደርጉ እንደሚገባ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ።,spk_9f4d1934856f,am,9.534,7.986,0.356,9.534,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af834ba432f6,validation,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጤና ጣቢያዎችን የሕክምና አገልግሎት ጥራት ለማሳደግ ለግብአትና ለሰው ሃይል ማሟላት ሥራ ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።,spk_9f4d1934856f,am,11.333,9.188,0.623,11.333,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9136029a2632,validation,ይህም በክልሉ የወባ ጫና በከፍተኛ ሆኔታ በሚታይባቸውና በተመረጡ 5 ወረዳዎች ክትባቱን ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁንም ተናግረዋል ።,spk_9f4d1934856f,am,10.274,9.321,0.443,10.274,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f427b9582b79,validation,ኢትዮጵያ የምታስተናግዳቸው ጉባኤዎች ያለምን የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲካሄዱ ለማድረግ ከጉባኤዎቹ ቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ እስከ ፊፃሜ ድረስ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሰው ኃይል ስምሪት መደረጉን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ።,spk_9f4d1934856f,am,15.173,13.108,0.423,15.173,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5bcd3e248401,validation,ክትባቱም የወባ ስርጭት ባለባቸው 58 ወረዳዎች እንደሚካሄድም ዶክተር ደረጄ አመልክተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,6.913,5.918,0.563,6.913,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_90fd827c6760,validation,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ ዓሊ በበኩላቸው፥ የአካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ መንግስት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,13.413,11.135,0.614,13.413,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_879b7550a3c0,validation,የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ወጣቶች ጉልበትና እውቀታቸውን አቀናጅተው ማህበረሰቡን በተለያዩ ዘርፎች እንዲያገለግሉ በማድረግ በኩል  ፋይዳው የጎላ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,9.653,8.763,0.315,9.653,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dcec9f66789,validation,በእለቱ በኮሚሽኑ ታራሚዎችን በማረምና በማነጽ ሥራዎች ላይ የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የኮምሽኑ የፖሊስ አባላትና ሲቪል ሠራተኞችም የእውቅናና የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቷል።,spk_9f4d1934856f,am,14.533,13.001,0.0,14.533,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24024f44ecb2,validation,በጉባኤው ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በየነ በራሳ እንዳሉት ትምህርት ቤቶችን ለመማር ማስተማር ስራ ምቹ በማድረግ የትምህርት ስብራቱን ለመጠገን የተለያዩ ተግባራት ሲከናወኑ ቆይተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,14.627,12.423,0.453,14.627,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ebe4a5535dc,validation,በአጠቃላይ በክልሉ በትምህርት ሴክተሩ ለውጥ የመጣ ቢሆንም አሁንም በርካታ መሰራት ያለባቸው ተግባራት መኖራቸውን ገልጸው ተማሪዎች ብቁና ተወዳዳሪ ሆነው እንዲወጡ መላው የትምህርት ማህበረሰብና የክልሉ ነዋሪ በትኩረት መስራት አለበት ብለዋል።,spk_9f4d1934856f,am,16.034,13.233,0.626,16.034,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8bcbe71c183c,validation,ኢትዮጵያ የወባ በሽታ መከላከያ ክትባትን  በመስጠት በሽታውን ለማጥፋት ጥረት እያደረጉ ካሉ 22 የአፍሪካ ሀገራት አንዷ መሆኗን ጠቅሰዋል።,spk_9f4d1934856f,am,9.093,9.093,0.0,9.093,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_99ad900ca31c,validation,የዛሬው ድጋፍ የታካሚዎችን ቁጥር በእጥፍ የሚያሳድግ እና ለቀጣይ ሶስት ዓመታት ያልተቋረጠ የኩላሊት እጥበት ህክምናን መስጠት የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_9f4d1934856f,am,9.733,8.252,0.336,9.733,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f46ca1057247,validation,የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተቋማትን ዕቅድና ክትትል ሲገመግም፣ ስራዎቻቸው ለሀገራዊ ሰላም ከሚያበረክቱት አስተዋፅኦ አንጻር ሊቃኝ እንደሚገባ በመድረኩ የተገለፀ ሲሆን የሰላም የቁጥጥር ስርዓትን ባህል ማድረግም የሰላም አካቶ ትግበራን ስኬታማ ለማድረግ ወሳኝ መሆኑም ተጠቅሷል።,spk_9f4d1934856f,am,19.173,16.752,0.427,19.173,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7dbc67b3e43,validation,የጥርስ ህመም ያለባቸው ሰዎች ወደ ሕክምና ተቋም በመሄድ ያለውን የህመም ሁኔታ በምርመራ አረጋግጠው የሕክምና ዕርዳታ ማግኘት እንደሚጠበቅባቸው መክረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,10.454,8.664,0.485,10.454,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7068fe5e5498,validation,የሜሪጆይ ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስኪያጅ ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ በበኩላቸው፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሀገር ወዳድ ዜጎች መገለጫና የጤናማ ማህበረሰብ መፍጠሪያ መንገድ ነው ብለዋል።,spk_9f4d1934856f,am,10.813,9.765,0.338,10.813,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_adf9c101287c,validation,የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበርና ከሜሪጆይ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ዓለም አቀፍ የበጎ ፈቃድ ቀንን በፓናል ውይይትና በተለያዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራት አክብሯል።,spk_9f4d1934856f,am,11.053,9.217,0.497,11.053,-34.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eea794c2303c,validation,በመሆኑም የአካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ መንግስት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸው፥ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_9f4d1934856f,am,12.194,10.203,0.536,12.194,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5791deb94ac,validation,የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ማቲዎስ ጋርሾ በወቅቱ እንደገለፁት መንግስት ለህብረተሰቡ ፍትሀዊ፣ ቀልጣፋና ጥራት ያለው የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ ነው።,spk_9f4d1934856f,am,12.834,10.655,0.566,12.834,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c025cac32832,validation,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የፕሮግራም ዘርፍ አስተባባሪ አቶ መና መኩሪያ በበኩላቸው፥ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታ  በስፋት የሚከሰትበት መሆኑን አንስተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,12.933,11.384,0.538,12.933,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f5946eb6d27,validation,ለአገልግሎት ክፍት የተደረገው የማኅበረሰብ መድኃኒት ቤትም የዚሁ አንዱ ማሳያ መሆኑን ጠቁመው መድኃኒት ቤቱ የአቅርቦት እጥረት እንዳይገጥመውም የቅርብ ክትትልና ድጋፍ እንደሚደረግለትም ተናግረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,11.713,10.079,0.61,11.713,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dbf3444c5f67,validation,የፕላን እና ልማት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ዛሬ በሸገር ከተማ አስተዳደር ለገጣፎ ኢፋ ቦሩ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ችግኝ በመትከል አሻራቸውን በማኖር ላይ ናቸው።,spk_9f4d1934856f,am,12.133,10.072,0.379,12.133,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_382ba8774b40,validation,ምክር ቤቱ በዛሬ የከሰዓት ውሎ የክልሉን የ2018 በጀት መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።,spk_9f4d1934856f,am,7.333,6.283,0.0,7.333,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82f83499fcc4,validation,ኅብረተሰቡ እስከአሁን እያሳየ ላለው ድጋፍ ምስጋውን እያቀረበ በቀጣይ ለሚኖሩ አጠቃላይ የፀጥታና የትራፊክ ደንብ ለማስከበር በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ትብብሩን አጠናክሮ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጥሪውን አቅርቧል።,spk_9f4d1934856f,am,14.627,12.546,0.471,14.627,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39fdf6d88b80,validation,ከዚህ በተጓዳኝም  ከ3 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ የአልጋ አጎበሮች የወባ ጫና ላሉባቸው አካባቢዎች እንደሚሰራጩም ጠቁመዋል።,spk_9f4d1934856f,am,9.413,7.769,0.444,9.413,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3dd4dc5909e,validation,በወቅቱም የቤንች ሸኮ ዞን ምክትል ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን እንደገለጹት መንግሥት እያከናወነ ያለው ሰው ተኮር ልማት አቅመ ደካማ ወገኖች የጤና አገልግሎትን በቅርበት እንዲያገኙ አድርጓል።,spk_9f4d1934856f,am,14.434,12.093,0.352,14.434,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0ab13a33195,validation,በወቅቱም ሚኒስትር ዴኤታው እንደገለፁት፤ የወባ በሽታን በ2030 ለማጥፋት እየተደረገ ባለው ርብርብ የጸረ ወባ ክትባት ዘመቻው ከፍተኛ እገዛ አለው።,spk_9f4d1934856f,am,10.467,8.819,0.571,10.467,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a904aafc61e,validation,እነዚህን ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ ለመመለስም በአሁኑ ወቅት ሀገራዊ ንቅናቄ እየተካሄደ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_9f4d1934856f,am,7.774,5.726,0.493,7.774,-35.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82b1686380b1,validation,በመሆኑም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታና ደኅንነት ኃይሎች ጋር በመቀናጀት ጉባኤዎቹ ያለምን የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲካሄዱ ለማድረግ ከጉባኤዎቹ ቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ እስከ ፊፃሜ ድረስ በቴክኖሎጂ የታገዘ የሰው ኃይል ስምሪት አድርጓል ብሏል።,spk_9f4d1934856f,am,17.794,15.865,0.319,17.794,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_423c604fd646,validation,በጉባኤው በአስራ ሁለተኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት እንደሚሰጥም ተጠቁሟል።,spk_9f4d1934856f,am,9.633,7.445,0.736,9.633,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_947fae6e96a3,validation,በክልሉ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ህብረተሰቡን ለማገልገል ከተዘጋጁ ወጣቶች መካከል በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የእንጂባራ ከተማ ወጣት ሚሊዮን የኔው እንደገለጸው፣ ወጣቶች በሀገር የሰላምና ልማት እንቅስቃሴ ላይ ያላቸው ተሳትፎ ከፍተኛ ነው።,spk_9f4d1934856f,am,17.334,14.435,0.451,17.334,-32.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05cd86250cab,validation,ነጻ የህክምና አገልግሎትና የማጠናከሪያ ትምህርት፣ የአቅመ ደካሞችና አረጋውያን ቤት ግንባታ የማህበረሰብ አገልግሎት  ከ135 ሺህ 900 በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ እንደተቻለም አስረድተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,14.334,11.757,0.441,14.334,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3dc1be8f0c7f,validation,ከዚህ በተጨማሪ የትራፊክ ፍሰቱን ለማሳለጥ በርካታ የትራፊክ ፖሊሶችም ስምሪት ወስደው የትራፊክ ቁጥጥርና ክትትል እንደሚያደርጉ እየገለፀ መንገዶች እንዳይጨናነቁ ኅብረተሰቡም የድርሻውን እንዲወጣ ይጠይቃል።,spk_9f4d1934856f,am,14.853,12.488,0.33,14.853,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6dab0a507e3b,validation,በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በንቃት በመሳተፍ የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማድረግ መዘጋጀቱንም ወጣት ሚሊዮን ጠቁሟል።,spk_9f4d1934856f,am,8.094,7.147,0.0,8.094,-31.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a96bab72c1c,validation,የግብዓት ጉዳይ ፈታኝ ሆኖ መቆየቱን ያነሱት ኃላፊው፥ ዛሬ ከሜድሮክ የተረከቧቸው 20 የኩላሊት እጥበት ማሽን፣ 10 ዘመናዊ የታካሚዎች አልጋ እና ሌሎች የህክምና ግብዓቶች ፋይዳቸው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_9f4d1934856f,am,13.854,10.887,0.39,13.854,-32.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95c79e123a38,validation,የአፍ እና የጥርስ ንጽህናን መጠበቅ (ከቁርስና ከእራት በኋላ በቀን ሁለት ጊዜ ከ3 እስከ 5 ደቂቃ ጥርስን መቦረሽ)፤,spk_9f4d1934856f,am,9.614,7.687,0.714,9.614,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb0a1b698872,validation,በቀይ መስቀል ማህበር የደቡብ ኢትዮጵያ ቅርንጫፍ አባላት፣ የበጎ ፈቃደኞችና የቅርጫፍ ጉዳዮች ዘርፍ ኃላፊ አቶ መላኩ መስፍን በበኩላቸው፤ ማህበሩ ከ3 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን በማስተባበር በክልሉ ለሚከሰቱ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች ሰብዓዊ ምላሽ እየሰጠ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_9f4d1934856f,am,20.373,16.738,0.537,20.373,-33.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_485d491fd295,validation,እስከ ነሐሴ 19/2017 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባን በማካሄድ መስከረም 5/2018 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራውን በይፋ ለማስጀመር ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የንቅናቄ መድረክ መካሄዱን አንስተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,18.147,13.609,0.337,18.147,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a92490e7cd85,validation,በመንግስት አስተዳደር በውሳኔ ሰጪነት ጠንካራ ተሳትፎ እንዲያደርጉ፣ መብትና ጥቅሞቻቸው እንዲከበሩ እንዲሁም የዘመናዊ ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,11.653,10.495,0.59,11.653,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e42453e94e64,validation,በትምህርት ጉባኤው ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በተማሪዎች የተሰሩ የፈጠራ ስራዎችና ዐውደ ርዕይ መርቀው ከፍተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,9.027,7.962,0.487,9.027,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86ae0f7896a9,validation,የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሃንስ ጫላ በበኩላቸው፥ ከዚህ ቀደም በዘውዲቱ መታሰቢያ እና በዳግማዊ ምኒልክ አጠቃላይ ስፔላይዝድ ሆስፒታሎች በ20 የኩላሊት እጥበት ማሽኖች ለ144 ታካሚዎች አገልግሎት ሲሰጥ እንደነበር አውስተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,15.053,12.931,0.467,15.053,-32.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f48390d74fe2,validation,በጉባኤው ላይ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንታዬ ከበደ፣ የክልል ሴክተር ቢሮ ኃላፊዎች፣ የዞንና የወረዳ አስተዳዳሪዎች፣ የከተማ ከንቲባዎችና የትምህርት ሴክተር አመራሮች ተገኝተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,14.594,10.724,0.601,14.594,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_838f12aedf79,validation,ዓለም አቀፉ የአካል ጉዳተኞች ቀን በኢትዮጵያ ዘንድሮ ለ34ኛ ጊዜ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።,spk_9f4d1934856f,am,7.493,6.403,0.692,7.493,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ffda0c99acb5,validation,ሚኒስትር ዴኤታው  የወባ መከላከያ ክትባትና የአልጋ አጎበር ስርጭትን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን ቱርሚ ከተማ በመገኘት በይፋ አስጀምረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,11.813,9.55,0.808,11.813,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f479ab007702,validation,በእስካሁኑ የምክክር ሂደትም በተለይም አካል ጉዳተኞች፣ ሴቶችንና ወጣቶች በንቃት እንዲሳተፉ ስለመደረጉ አንስተው፥ በቀጣይም ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_9f4d1934856f,am,12.547,9.573,0.397,12.547,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f6cdf0c9587,validation,ጉባኤው የዘርፎችን እቅድ ከማዳመጥ ባለፈ መሬት ላይ የተሰሩ ሥራዎችን በክትትልና ድጋፍ በተግባር ያረጋግጣል ያሉት ሚኒስትሯ፤ ይህን የሚሰራ የሱፐርቪሽን ቡድን መኖሩን አመልክተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,12.893,10.731,0.4,12.893,-32.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e097a2000965,validation,በዚህም ከመላ ሀገሪቱ ወደ አዲስ አበባ የሚመጡ ታካሚዎችን እንግልት ለመቀነስ መስራቱን ጠቅሰው፥ አገልግሎቱን ለማስፋትም ዳያስፖራውን ጨምሮ በመንግሥትና በግል አጋርነት በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_9f4d1934856f,am,15.573,13.006,0.429,15.573,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_783da29da148,validation,በዋናነትም ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት ያስቀመጠችውን እቅድ ለማሳካት የላቀ ሚና እንደሚኖረውም ነው ያመለከቱት።,spk_9f4d1934856f,am,8.174,7.092,0.0,8.174,-32.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_93befe8349dc,validation,ለዚህም የሲዳማ የትምህርት ንቅናቄን በማወጅ ከመንግስትና ከማህበረሰቡ ተሳትፎ ከ555 ሚሊዮን ብር በላይ በመመደብ 5 ሺህ 300 የሚሆኑ ትምህርት ቤቶችን፣ የመማሪያ ክፍሎችንና  የትምህርት መገልገያ ቁሳቁስን የማደስ ስራ መሰራቱን ጠቁመዋል።,spk_9f4d1934856f,am,17.893,15.711,0.0,17.893,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50804a498b3a,validation,በመሆኑም ዓለም አቀፉ የአካል ጉዳተኞች ቀን ሲከበር ለሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነታቸው ይበልጥ ለመስራት በመዘጋጀት መሆን አለበት ብለዋል።,spk_9f4d1934856f,am,9.507,8.697,0.498,9.507,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f3da2607d68,validation,የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ኢንጂነር ሰለሞን ሌዊ በከተማዋ የተከፈተው ሞዴል መድኃኒት ቤት ለማኅበረሰቡ ጥያቄ ምላሽን የሰጠ ተግባር መሆኑን ገልጸዋል።,spk_9f4d1934856f,am,10.594,9.536,0.0,10.594,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1787ca916e00,validation,ፖሊስ ወንጀልን በመከላከልና የክልሉን ሰላም በማፅናት ለብሔራዊ ጥቅም መጠበቅ ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል ብለዋል።,spk_9f4d1934856f,am,8.254,6.687,0.639,8.254,-34.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf1ba015a973,validation,የሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አህመድ፥ ሜድሮክ ለአቅመ ደካሞች እያደረገ እና የህሙማንን ህይወትን የሚታደግ ስራ እያከናወነ መሆኑን ገልጸው፥ በዚህም ተቋማዊ ክብር እና ደስታ ይሰማናል ብለዋል።,spk_9f4d1934856f,am,15.934,13.391,0.437,15.934,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_be74635fb2f1,validation,"""በጎነት የኢትዮጵያዊያን መገለጫ ነው’’ ያለው ደግሞ በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳ ውሃ ከተማ የሚኖረው ወጣት ብሩክ ወርቄ ነው።",spk_9f4d1934856f,am,8.094,6.963,0.0,8.094,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfcadfa202bf,validation,ደም መለገስ ሕይወትን ማስቀጠል በመሆኑ በደስታ እንደምታደርገው የተናገረችው ደግሞ በመርሀ ግብሩ ላይ ደም ስትለግስ ያገኘናት ወጣት ጽዮን ጎይቶም ናት።,spk_9f4d1934856f,am,10.373,8.478,0.0,10.373,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a04294ddbd5,validation,በመዲናዋ አዳዲስ ልማቶችንና ነባር ቅርሶችን በአንድነት ያሰናሰለ ድንቅ የልማት ሂደት እንደተመለከቱ የተናገሩት ደግሞ በሲዳማ ክልል የሀገር ሽማግሌና የሃይማኖት መምህር ፓስተር ቦጋለ ወልደሃና ናቸው።,spk_9f4d1934856f,am,12.973,10.824,0.547,12.973,-34.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f311f98457a8,validation,የወባ መከላከያ ክትባት  በሽታን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ እንደሚያደርግ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ገለፁ።,spk_9f4d1934856f,am,10.373,8.794,0.489,10.373,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e56ee2ea2e1e,validation,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተግባራዊ የተደረገው ይሕው ኤኒሼቲቭ ማሕበረሰቡ ችግኝ ተከላን ባህል እንዲያደርገው አስችሎታል ብለዋል።,spk_9f4d1934856f,am,11.014,8.604,0.519,11.014,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a365d2be92cc,validation,በክልሎች በተካሄደ የድጋፍና ክትትል ስራ ጠንካራ ጎኖች፣  ክፍተቶችና ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ተለይተው አቅጣጫ የተቀመጠባቸው መሆኑንም አንስተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,10.194,8.618,0.0,10.194,-32.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a23f391d79a,validation,ድርጅቱ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,5.293,4.522,0.353,5.293,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9bd3ce11890,validation,እለቱ ሲከበርም የአካል ጉዳተኞችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማጠናከር ብሎም በማህበረሰቡ ዘንድ ክብርና እንክብካቤ እንዳይለያቸው በማስገንዘብ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_9f4d1934856f,am,11.973,10.513,0.4,11.973,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d188477570bd,validation,የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ፤የአካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን አንስተዋል።,spk_9f4d1934856f,am,13.347,11.048,0.663,13.347,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eaa8a96ea4ef,validation,በማህበራዊ አገልግሎት በተለይም በትምህርትና ሌሎችም ዘርፎች ተሳትፎና ተጠቃሚነታቸውን ለማጎልበት ዘርፈ ብዙ ተግባራት መከናወናቸውንም ጠቅሰዋል።,spk_9f4d1934856f,am,11.233,9.858,0.392,11.233,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7cfc5a2cf49e,validation,በክልሉ በመደበኛ እና ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ለዜጎች ፈጣንና ቀልጣፋ የፍትህ አገልግሎቶች ተደራሽ ለማድረግ የተዘረጉ አሰራሮችና ሪፎርሞችን  ከክልሉ ውጭ ላሉትም  ልምድ  ማካፈላቸውን  ተናግረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,13.893,12.426,0.487,13.893,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c93ceb7a9867,validation,የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጀችው 2ኛው የአፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ጉባኤን ጨምሮ የአፍሪካ-ካሪቢያን መሪዎች ጉባኤ እና በቀጣይም የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ ከተማ ይካሄዳሉ።,spk_9f4d1934856f,am,20.133,17.417,0.54,20.133,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e97038e0cf96,validation,ድርጅቱ ህይወት በሚያድኑ ተግባራት እያደረገ ላለው ድጋፍም በማመስገን፥ በቀጣይም አቅም የሌላቸውን ዜጎች እና ህሙማንን የመደገፍ የጋራ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።,spk_9f4d1934856f,am,10.934,9.539,0.414,10.934,-32.5,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_56dcc90454ab,validation,ለእዚህም ባለፉት ዓመታት ከ60 ሺህ በላይ ወጣቶች ወደተለያዩ ክልሎች ተሰማርተው የልማት ሥራ ማከናወናቸውን በማሳያነት ጠቅሰዋል።,spk_9f4d1934856f,am,9.094,8.02,0.0,9.094,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce0f8f509e24,validation,በዞኑ የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር የማኅበረሰብ ሞዴል መድኃኒት ቤት አገልግሎት ማስጀመሪያና የአማን ጤና ጣቢያ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ማስቀመጥ መርሃ ግብር ዛሬ ተካሄዷል።,spk_9f4d1934856f,am,11.553,10.054,0.408,11.553,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b29c5f0597ae,validation,የዩኒቨርሲቲና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ እንዲሳተፉ የማስተባበር ሚናዋን ለመወጣት ማቀዷን የገለጸችው ደግሞ የሰሜን ጎጃም ዞን ነዋሪ ወጣት ማሬ ፀጋ ናት።,spk_9f4d1934856f,am,13.854,12.298,0.306,13.854,-32.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36b7ecd0af20,validation,ወጣቶች በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ህብረተሰቡን በማገልገል የክልሉን ልማት ከማፋጠን ባለፈ የእርስ በርስ ግንኙነታቸው እየተጠናከረ መምጣቱም ተመላክቷል።,spk_9f4d1934856f,am,9.653,8.856,0.0,9.653,-33.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11b621bc6743,validation,ክትባቱ በአለም የጤና ድርጅት ውጤታማነቱ የተረጋገጠ እና አስተማማኝ መሆኑን አንስተው፥ወላጆችና አሳዳጊዎች ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ህፃናትን በማስከተብ የዜግነት ግዴታቸውን እንዲወጡም አሳስበዋል ።,spk_9f4d1934856f,am,14.053,11.997,0.542,14.053,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74c19f843c18,validation,የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ምክትል የቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሮ ሂዳያ አሊ፤ ለአካል ጉዳተኞች ተሳትፎና ተጠቃሚነት በመንግስት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት መልካም ጅምሮች መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,13.507,11.14,0.496,13.507,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5688c700579b,validation,የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፤ በምክክር ሂደቱ የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎ እንዲጠናከር እየሰራ መሆኑን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ገለጹ።,spk_9f4d1934856f,am,11.073,8.831,0.631,11.073,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e99714ec869,validation,በኦሮሚያ ክልል  የትምህርት ጥራትን  ለማረጋገጥ በሚከናወኑ ተግባራት የትምህርት ቤቶች  ደረጃን  ለማሻሻል  ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_9f4d1934856f,am,12.354,9.479,0.57,12.354,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3c5517eb452,validation,በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረውን የለውጥ ጉዞ በመቀላቀል የክልሉን የትምህርት ጥራት ችግሮችን ለይቶ ለመፍታት ከመላው የትምህርት ማህበረሰብ ጋር በመምከር ወደ ስራ እንደተገባ ተናግረዋል።,spk_9f4d1934856f,am,12.067,9.843,0.425,12.067,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18aa63f347b0,validation,አራተኛው የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት የሰላም ኮንፍረንስ የኢትዮጵያ ሃይማኖቶች ተቋማት ጉባኤ ከሐረሪ ክልል  የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው መሆኑ ተመልክቷል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,11.674,11.674,0.0,11.674,-20.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4bec6a62fc09,validation,በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት ቀሲስ ታጋይ ታደለ፤ አስተማማኝና ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሃይማኖት ተቋማት ሚና መጠናከር ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,11.514,11.514,0.0,11.514,-21.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2dec5553963e,validation,ማህበረሰብን በማሳተፍ ለመማር ማስተማር ስራው ውጤታማነት የሚረዱ ግብዓቶችን የማሟላት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተናግረዋል፡፡,spk_dfd3f28b4b1e,am,11.514,11.514,0.0,11.514,-24.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed588bf6f92d,validation,"አየር መንገዱ በ""ኢቲ ሆሊዴይስ"" አማካኝነት መንገደኞች በአዲስ አበባ ሲያልፉ ጎብኝተው የሚሄዱበት አሰራር ከቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ተግባራዊ መደረጉን አስታውሰዋል፡፡",spk_dfd3f28b4b1e,am,7.793,7.793,0.0,7.793,-21.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7b91714b223,validation,በቀጣይም መንግስት ለዜጎች ጠንካራ የማህበራዊ ጥበቃ ስርዓት ለመዘርጋት የጀመረውን ተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,9.514,9.514,0.0,9.514,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d98c9a3457a,validation,ኢትዮጵያ ሁልጊዜ እያደገች እና እየተለወጠች ነው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተናገሩ፡፡,spk_dfd3f28b4b1e,am,12.633,12.633,0.0,12.633,-21.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad89d76b9b75,validation,በዚህም በፀጥታ ችግር የተነሳ የመንግሥት አገልግሎት ሳያገኙ የቆዩ በርካታ ቀበሌያት አገልግሎት እንዲያገኙ ስለመደረጉም ለአብነት አንስተዋል፡፡,spk_dfd3f28b4b1e,am,5.913,5.913,0.0,5.913,-23.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32d75c0e3665,validation,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 100 ቀናት የማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ግምገማ ከሚኒስትሮች ጋር በመሆን በኮይሻ ግድብ አካሂደዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,14.233,14.233,0.0,14.233,-22.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cce4858250ff,validation,የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ ጥሩ ዝግጅት የተደረገበት፣ ነፃ፣ ፍትሃዊና ተአማኒ መሆኑን ገልጸው የዑለማዎች ምርጫው በዚህ ደረጃ እንዲካሄድ የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድና በየደረጃው ያለው ኮሚቴ ላደረጉት ጥረትና ትብብር አመስግነዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,7.394,7.394,0.0,7.394,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e7020f0f44e,validation,በክልሉ ስድስት ማዕከላት የሚገነቡ ህንጻዎች የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ማቀላጠፍን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ዲዛይን ወጥቶላቸው ወደ ግንባታ መገባቱንም አስታውቀዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,13.313,13.313,0.0,13.313,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c640238322b,validation,ቀኑ ሲከበር እውቅናና የሜዳሊያ ሽልማት ከተበረከተላቸው መካከል በከተማው የመስከረም 16 አንደኛና መለስተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር ዘመኑ ዓለም እንደገለጹት ሽልማቱ የበለጠ ለመስራት የሞራል ስንቅ የሚሆን ነው።,spk_dfd3f28b4b1e,am,6.873,6.873,0.0,6.873,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a6694e7fa41,validation,የዘርፉን ስብራት ለመጠገን የመምህራን አቅም ግንባታ ላይ እና የትምህርት ግብዓት ማሟላት ተግባር በሥርዓተ ትምህርት ክለሳ ተቃኝቶ እየተሠራ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,5.833,5.833,0.0,5.833,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6c7a88188a6,validation,ዜጎች የተሻለ የፍትህ አገልግሎት እንዲያገኙ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው ፍርድ ቤቶች በነፃነት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ እንዲሁም የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ ለሚሰራው ስራ ፍርድ ቤቶችን ዲጂታላይዝ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,18.794,18.32,0.0,18.794,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9145ac5c08c7,validation,የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ ሙሉዓለም አቤ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ በከተማ አስተዳደሩ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ውጤታማ የመማር ማስተማር ሥራ መከናወኑን ጠቅስዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,11.434,11.434,0.0,11.434,-21.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_04c0f52c476a,validation,ከእዚህ በተጨማሪ በሕክምና ተቋማት በበጎ ፈቃደኞች ነጻ የምርመራና የሕክምና አገልግሎት እንዳገኙ ጠቁመው የእርስ በእርስ መደጋገፉ አቅም የሌላቸውን ወገኖች ተጠቃሚ እያደረገ በመሆኑ ይጠናከር ብለዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,16.553,16.553,0.0,16.553,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4bb53e949f66,validation,ለሀገር ሰላምና ልማት መጠናከር የወጣቶች የነቃ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን ገልጸው፣ መንግስት ለወጣቱ የሰጠውን ልዩ ትኩረት በመጠቀም በሁሉም የልማት መስኮች የሚያደርጉትን ተሳትፎና ያላቸውን ተጠቃሚነት ሊያሳድጉ ይገባል ብለዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,19.113,19.113,0.0,19.113,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23b0e37ae730,validation,የአርባ ምንጭ ከተማ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ገበየሁ ፃራ በበኩላቸው ሰላም ለሁሉም መሠረት በመሆኑ በአካባቢው ያለው የሰላም ፀጋ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,12.793,12.793,0.0,12.793,-21.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cabcc737d8c6,validation,በኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት ተወካይ ዶክተር ናምቢያር ቤጆይ በበኩላቸው፤ የታካሚዎችን ደህንነት መጠበቅና ለህፃናት ከተወለዱበት ቀን ጀምሮ እንክብካቤ በማድረግ ደህንነታቸውን መጠበቅ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,7.513,7.513,0.0,7.513,-22.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b502263b623,validation,ከበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠቃሚ የከተማው ነዋሪዎች መካከል  ወይዘሮ ታደለች መርሻ ማዕድ ማጋራትና በአልባሳት ድጋፉ ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,11.354,11.354,0.0,11.354,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6950f867d82,validation,በመድረኩ ባለፈው በጀት ዓመት አፈጻጸምና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት የተደረገ ሲሆን በጤናው ዘርፍ የተሸለ ውጤት ላስመዘገቡ ተቋማትና ባለሙያዎችም እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል፡፡,spk_dfd3f28b4b1e,am,9.834,9.834,0.0,9.834,-20.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2553002a30dd,validation,"'ሃይማኖቶች ለሰላም፣ ለአንድነት እና ለአብሮነት"" በሚል መሪ ሃሳብ የተዘጋጀው አራተኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ ዛሬ በሐረር ከተማ ኢማም አህመድ ስታዲየም ነው  እየተካሄደ ያለው።",spk_dfd3f28b4b1e,am,16.433,16.433,0.0,16.433,-19.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1fc9025060c,validation,የደም ለጋሾችን ቁጥር ለማሳደግ በትምህርት ቤቶችና በተለያዩ ህዝባዊ መድረኮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች በመሰራት ላይ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_dfd3f28b4b1e,am,4.753,4.753,0.0,4.753,-24.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_574aa4c199df,validation,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፡-,spk_dfd3f28b4b1e,am,4.394,4.394,0.0,4.394,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_689954a140e4,validation,ተመራጮች የክልሉን ወጣቶች ወክለው በተለያዩ መድረኮች እንደሚሳተፉ ገልጸው፣ በቀጣይ እንቅስቃሴያቸው ምክንያታዊ በመሆን ለወጣቶች ሁለንተናዊ ድምፅ ሊሆኑ ይገባል ሲሉም አሳስበዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,14.313,14.313,0.0,14.313,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_49569e804605,validation,በአማራ ክልል የደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ ጥላሁን ደጀኔ በዞኑ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙ ተናግረዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,13.914,13.914,0.0,13.914,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_89cc215655c4,validation,በስልጠናው ማስጀመሪያ ላይ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ቡልቶሳ ሂርኮ(ዶ/ር) እንደገለፁት የተማሪዎችን እውቀትና ክህሎት ለማጎልበት የማስተማር ስነ-ዘዴ ላይ ማሻሻያ የማድረግና የመምህራን አቅም የመገንባት ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_dfd3f28b4b1e,am,12.473,12.473,0.0,12.473,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb9832903544,validation,በኦሮሚያ ክልል ተግባራዊ የተደረገው የ“ቡሳ ጎኖፋ” ስርዓት ለተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮች በራስ አቅም ጠንካራ ሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ ምቹ ሁኔታ እየፈጠረ መሆኑን የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አወሉ አብዲ አስታወቁ።,spk_4b1fbf6951af,am,14.973,12.704,0.496,14.973,-35.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_05e8b9630e57,validation,በዘርፉ ፍትሀዊ አሰራርን ለማስፈን የሚያስችል ምቹ ቀጣናዊና አህጉራዊ ትስስር ለመፍጠር የሚመከርበት መድረክ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,8.614,7.116,0.651,8.614,-35.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_99d3c3367ff1,validation,የዓለምን ህዝብ መመገብ የሚያስችል በቂ ምርት ማምረት፣ በስፋት ወደ ገበያ ማቅረብ፣ ለሁኔታዎች የማይበገር አመራረትና የእሴት ሰንሰለት መዘርጋት ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,13.454,9.494,0.0,13.454,-36.3,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_60fb6cdfb587,validation,የክልሉ መንግስትም ለስራው ውጤታማነት ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,6.894,6.369,0.0,6.894,-40.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5a3ef0f15f65,validation,በድሬዳዋ የዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አስተዳደሩን ውብና ምቹ የመኖሪያ ማዕከል የማድረግ ሂደትን በሚያጠናክር  መንገድ የሚተገበር መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር አስታወቀ።,spk_4b1fbf6951af,am,12.854,10.072,0.0,12.854,-34.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_453cd2aa249f,validation,ሚኒስቴሩ የ2017 በጀት ዓመት የጤና ስርዓት ኢኖቬሽንና ጥራት ማሻሻያ አፈጻጸም ግምገማና እና የ2018 እቅድ ትውውቅ መድረክ በአዳማ እያካሄደ ነው።,spk_4b1fbf6951af,am,11.133,8.535,0.392,11.133,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_14137083b6f9,validation,የግል ዘርፍ የጤና ተቋማት ከነበሩበት 15 ሺህ ወደ 28 ሺህ በግል የጤና ተቋማት የሚሰሩ ባለሙያዎችም ከ 30 ሺህ ወደ 120 ሺህ ማደጉን ገልጸዋል፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,11.573,8.768,0.436,11.573,-40.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_905bc24a0c1f,validation,ኢሬቻ ኢትዮጵያ ለዓለም የምታበረክተው ድንቅ እሴቷ ነው ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,8.534,5.447,0.307,8.534,-36.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_29db437ffd6a,validation,በኢትዮጵያ የስዊዘርላንድ አምባሳደር ሪካርዳ ቻንዳ በበኩላቸው፤ ስዊዘርላንድ እና ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች በጋራ እየሰሩ እንደሚገኙ አስታውቀዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,10.293,7.545,0.386,10.293,-35.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_91bb94536821,validation,የጉራጌ ዞን አስተዳደር ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ደሳለኝ ፈቀደ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በየአካባቢው ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ለመርዳት እያገዘ ነው።,spk_4b1fbf6951af,am,11.053,9.454,0.763,11.053,-36.3,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_9f8c921bb6af,validation,በክልሉ የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት እያከናወናቸው የሚገኙ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ስራዎች ህዝቡን ተጠቃሚ እያደረጉ መሆኑን አንስተዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,11.334,9.079,1.169,11.334,-37.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_207b98a63293,validation,የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋዬ በበኩላቸው በክልሉ በነበረው ችግር የቱሪዝም እንቅስቃሴው ተጎድቶ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,9.373,8.308,0.0,9.373,-37.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_384cf7c8f429,validation,እንዲሁም በትምህርትና ምዘና ስርዓት ዙሪያ ያሉ እሳቤዎች፣ ቴክኖሎጂዎች፣ ልምዶችና ተሞክሮዎች እንደሚቀርቡም ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,7.654,6.528,0.475,7.654,-36.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_787cd4251684,validation,የ2018 ዓም የመስቀል ደመራ በዓል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች  ተከብሯል፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,8.194,7.604,0.0,8.194,-38.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6f4db5953e5b,validation,የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ምክትል ኀላፊ አቶ ኑር ጣሂር እንደተናገሩት ድርጅቶቹ ተጣምረው መሥራታቸው የህዝብን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚያስችል ነው።,spk_4b1fbf6951af,am,11.094,9.25,0.0,11.094,-39.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b02f241e6dde,validation,በፌስቲቫሉ ላይም ባሕላዊ እሴትና ትውፊቶችን የሚያንጸባርቁ የጎዳና ላይ ትዕይንቶች እንደሚቀርቡ ጠቁመው፤  ይህም የቱሪስቶችን ቆይታ በማራዘም የከተማውን ሕዝብ ከቱሪዝም ዘርፉ ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,14.973,12.494,0.869,14.973,-36.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ef4e62cb48e5,validation,የስደት መረጃና ትንተና ሥርዓት ሁለተኛው ምዕራፍ አገልግሎቱ ያለውን አቅም ይበልጥ ለማጎልበት እንደሚያግዘው ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,8.614,6.873,0.383,8.614,-33.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0bbfe61728ef,validation,በተጨማሪም በአገልግሎት ዘመን ያረጁና በ11 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ላይ የተቀበሩ የውሃ ትቦዎችን በመጠገን የውሃ አቅርቦት መቆራረጥን ማሻሻል ተችሏል ብለዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,12.454,9.086,0.348,12.454,-36.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a8eaf6c7c134,validation,ተማሪዎች ከመደበኛ የመማር ማስተማር ጎን ለጎን የሀገራቸውን የመስህብ ሃብቶች አውቀው እንዲያሳውቁ እንደሚሰራ የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_4b1fbf6951af,am,9.854,7.742,1.577,9.854,-34.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f82bc9833d19,validation,የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት በበኩላቸው የፍትህ ተደራሽነቱን ለማሳለጥ ፍርድ ቤቶችን ዲጂታላይዝ የማድረጉ ስራ በልዩ ትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,11.373,9.308,0.501,11.373,-41.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_758ce2dd723d,validation,የሀገርንና የህዝብን ሰላምና ልማት መጽናትና መጎልበት ዘወትር በመንፈሳዊ ጸሎት ማሰብና ተሳትፎውን በማጠናከር የሚጠበቅበትን ለመወጣት አበክሮ ሊሰራ እንደሚገባም አስገንዝበዋል ፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,12.133,10.537,0.0,12.133,-40.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ad670188ffdf,validation,የፅህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ገላና መኮንን እንደገለፁት፤ ለከተማው ነዋሪዎች የንጹህ መጠጥ ውሃ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ 5 ነጥብ 03 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ ማምረት ተችሏል።,spk_4b1fbf6951af,am,13.973,10.241,0.377,13.973,-34.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8f21511ddd58,validation,"ከንቲባዋ ዛሬ ፊሶን ሪል እስቴት እየገነባቸው ያሉትን 1,000 ቤቶች ተዘዋውረን ተመልክተናል ብለዋል።",spk_4b1fbf6951af,am,6.973,5.452,0.0,6.973,-38.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_398005a730a6,validation,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ የወጣቶችን ተጠቃሚነትና ተሳትፎ የሚያረጋግጡ በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ ነው።,spk_4b1fbf6951af,am,10.014,8.957,0.435,10.014,-39.7,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_2ae803b8b95d,validation,በሌላ በኩል አፍሪካ ሕገ መንግሥታዊ አስተዳደርን ለማስፈን የምታደርገው ጥረት የተለያዩ ተግዳሮቶች እያጋጠሙት እንደሚገኝ አንስተዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,9.774,7.506,1.335,9.774,-39.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_87def681dcc0,validation,የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ መላከ ህይወት ቀሲስ ንጉሴ ባወቀ እንዳሉት ምዕመኑ በመስቀሉ የተከፈለለትን ታላቅ ዋጋ በማሰብ አቅመ ደካሞችን በመርዳት፣ በአብሮነትና በፍቅር መሆን እንዳለበት ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,14.653,12.569,0.373,14.653,-36.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_325630351138,validation,4ኛው የአፍሪካ ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤቶች እና መሰል ተቋማት ዓለም አቀፍ ሲምፖዝየም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።,spk_4b1fbf6951af,am,7.534,6.364,0.596,7.534,-40.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_973ea73c14de,validation,የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አብዱልቃድር ገልገሎ በበኩላቸው ስምምነቱ ተቋማዊ የለውጥ ስራን የሚያቀላጥፍ ነው ብለዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,11.133,8.391,0.664,11.133,-36.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f94050331caa,validation,ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት፥ ወደ ህብረተሰቡ በመውረድ የጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን አስከፊነት በማስተማር ተጨባጭ ለውጥ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,13.213,11.234,0.364,13.213,-38.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a8b9bcd6ca0e,validation,ከዚህ በተጨማሪ የህብረተሰቡን እርስ በእርስ የመረዳዳት እሴቶች በማጠናከር የጋራ ተጠቃሚነትን እያረጋገጠ መሆኑንም ነው የገለጹት።,spk_4b1fbf6951af,am,9.534,7.44,0.887,9.534,-37.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6cd2c8bca8ba,validation,በዚህም በስድስቱ ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ አስር ቀበሌ ነዋሪዎች ላይ ጉዳት ማድረሱን ጠቅሰው በአደጋው በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውንና የንብረት ጉዳት መድረሱንም ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,13.614,11.914,0.3,13.614,-38.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d435fc85fd68,validation,በሆስፒታሉ በተከናወነ የማስፋፊያ ስራ የአእምሮ፣ የካንሰር፣ የኩላሊት እና ሌሎች የህክምና አገልግሎቶች በተሻለ መልኩ እየተሰጡ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,12.813,8.291,1.587,12.813,-39.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ff266ca5f1b0,validation,ድርጅቱ በተቋቋመ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከ27 ሚሊዮን በላይ አባላት በማፍራት እና ፈንድ በማፈላለግ የማህበረሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር ከመሠረቱ ለማስወገድ በርካታ ተግባራት ማከናወን መቻሉን ገልጸዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,13.334,11.408,0.415,13.334,-36.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_293722e46124,validation,ኢትዮጵያን በትምህርትና ምዘና ስርዓት ልምዷን የምታካፍልበት መድረክ እንደሚኖር ጠቅሰው ጉባኤው ለአፍሪካ የትምህርት ስርዓት መሻሻል የጎላ አበርክቶ እንዳለውም አንስተዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,11.454,8.646,0.477,11.454,-35.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f94cd1658d73,validation,ፕሮጀክቱ ባለፉት አምስት ዓመታት በክልሉ 8 ወረዳዎች በተመረጡ አካባቢዎች የ49 ትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና የአዳዲስ ትምህርት ቤቶች ግንባታ በማከናወን ለአገልግሎት ማብቃቱን ቤል ቢቾክ (ዶ/ር) አውስተዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,16.573,12.944,1.029,16.573,-32.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_821ffd57a5b0,validation,በጎንደር እየተከናወነ ያለው የቱሪዝም ልማትና የከተማው ማስዋብ ስራዎች የውጭና የሀገር ውስጥ የጎብኚዎችን ቁጥር ለማሳደግ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ ተገለጸ።,spk_4b1fbf6951af,am,10.493,8.837,0.614,10.493,-37.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e9e98fd78263,validation,የገዳ ስርአት እሴቶችን በማስረጽ በህዝቡ ውስጥ ሰላምና አብሮነት እንዲጎለብት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።,spk_4b1fbf6951af,am,6.694,5.91,0.0,6.694,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dd816ac8d20f,validation,ስልጣንን በሕገ መንግሥታዊ ስርዓትና በህዝብ ድምፅ ከማግኘት ይልቅ በመፈንቅለ መንግሥትና በተቃውሞ የማግኘት ዝንባሌ በአህጉሪቱ ከሚገጥሙ ችግሮች መካከል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,12.614,9.732,1.143,12.614,-38.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_300fd29540e7,validation,የነቀምቴ ከተማ ከንቲባ አቶ ምስጋኑ ቱሉ በበኩላቸው የነቀምቴ ከተማ የውሃ ተደራሽነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,11.014,7.158,0.47,11.014,-41.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_df64633c8424,validation,በዚህም የጠላትን እኩይ ዓላማ በማክሸፍ ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ሥራዎች እየተፋጠኑ ነው ብለዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,7.093,5.685,0.53,7.093,-37.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5dd8b66cd0bb,validation,የወጣቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ የፖሊሲ ዝግጅቶች፣ የአደረጃጀት ምቹ ሁኔታ መፍጠር፣ የስራ ፈጠራ ስራዎች፣ የትምህርት ጥራትና ተደራሸነት፣ ወጣት ተኮር የጤና አገልግሎቶችና ሌሎች በርካታ ስራዎችን ጠቅሰዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,18.893,11.74,0.983,18.893,-38.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_107ee5cfd20b,validation,በጉባኤው የማጠናቀቂያ ቀንም የሕብረቱ አባል ሀገራት ሚኒስትሮችና የልማት አጋሮች በተገኙበት ከ2026 እስከ 2035 በአህጉሪቱ የሚተገበረው የካምፓላ አጀንዳ ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።,spk_4b1fbf6951af,am,18.713,12.359,0.782,18.713,-37.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4290f6399ba7,validation,የምገባ ሥራው መመገብ ብቻ ሳይሆን የትምህርት ጥራትን ከማስጠበቅ ባለፈ ተማሪዎችን በትምህርት እንዲሳተፉ እንደሚያደርግ አስገንዝበዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,8.813,7.813,0.526,8.813,-37.8,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_4bfbebc8c5f5,validation,"የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ሃላፊ ወይዘሮ መሰረት አመርጋ በበኩላቸው እንዳሉት ""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል የተጀመረው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዘንድሮም ተጠናክሮ ይቀጥሏል።",spk_4b1fbf6951af,am,14.973,9.295,0.784,14.973,-39.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2a9c71180245,validation,ይህንን ይበልጥ በማሳደግ የተቋማቱን የህዝብ አመኔታ ለማጉላትና  አሰራራቸውን እንዲያዘምኑ ምክር ቤቱ ድጋፍ ማድረጉን አንስተዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,9.094,7.478,1.147,9.094,-40.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_583c2ebb806c,validation,በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የሕብረተሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት በማቋቋም ከተረጂነት ለማውጣት የተለያዩ ተግባራት በስፋት እየተከናወኑ ስለመሆኑም ተናግረዋል፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,10.454,8.896,0.541,10.454,-38.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_66b0ca50bc1a,validation,አርሶ አደሩም ባገኘው ድጋፍ በመታገዝ የሚያከናውነውን ምርትና ምርታማነት የማጎልበት ስራ ማጠናከር ይገባል ሲሉ ጠቁመዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,8.614,7.506,0.543,8.614,-37.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e7320d21a6f9,validation,የስራ አካባቢን ፅዱና ምቹ ከማድረግ አኳያም የግል ዘርፉን በማስተባበር ጭምር መሰራቱን አስታወሰው ይህን ግን የጤና አመራሮች ማስቀጠል እንደሚገባቸው ገልጸዋል፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,12.893,10.218,1.759,12.893,-40.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_43384f746d43,validation,በተለይም በስደተኞች ዙሪያ በርካታ ተግባራትን በጋራ እያከናወኑ እንደሚገኙ በመጠቆም፣ በቀጣይም ትብብራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,9.813,8.414,0.462,9.813,-39.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2562c8dae4d7,validation,የሚጠበቀው ደግሞ በዓሉን ትውፊቱን፣ እሴቱን፣ አሳታፊነቱን ጠብቆ በማክበር እና በማስተዋወቅ መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,11.053,7.836,0.0,11.053,-36.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cbe1714ff67d,validation,በመጭው ቅዳሜና እሁድ ቅድመ ጉባኤ የሚደረግበት መርሀ ግብር እንዳለም ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,4.694,4.268,0.425,4.694,-40.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_94c570b97e74,validation,"የ""ቡሳ ጎኖፋ"" ስርዓት ከገዳ ስርዓት የመነጨ የኦሮሞ ህዝብ ነባር የእርስ በርስ የመረዳጃ ዘዴ ሲሆን የኦሮሚያ ክልል መንግስት ህጋዊ መሰረት ሰጥቶት እየተተገበረ ይገኛል።",spk_4b1fbf6951af,am,12.293,10.818,0.0,12.293,-36.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cb1a56a413ad,validation,የመምሪያው ምክትል ሃላፊ ሲስተር ምሳ ታረቀኝ በመድረኩ እንደተናገሩት የተቋቋሙት የማህበረሰብ መድሃኒት ቤቶች በጤና መድህን አባላት ይቀርቡ የነበሩ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን የፈቱ ናቸው፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,13.293,10.626,0.358,13.293,-38.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bb7d6b2c31b7,validation,ድጋፍ ከተደረገላቸው መካከል በክልሉ ሶፊ ወደራ ሶፊ ቀበሌ አርሶአደር ፋጡማ ኡስማን፤ ድጋፉ ምርታማነት የማጎልበት ስራ ለማጠናከር እንደሚያስችላቸው ተናግረዋል።ለተደረገላቸውም ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,13.694,12.051,0.518,13.694,-36.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_75e383f99ea2,validation,ጽህፈት ቤቱ በፈጠረላቸው ግንዛቤ መሠረት የሴት ልጅ ግርዛት እና ያለዕድሜ ጋብቻ በሴቶች ላይ የሚያደርሱትን ጉዳት መከላከል እንደሚገባቸው ለሌሎች ለማስተማር ዝግጁ መሆናቸውንም አክለዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,11.854,9.865,0.878,11.854,-42.8,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_63f54e5c8801,validation,ከዚህም ባለፈ ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ያከናወነቻቸውን የልማት ስራዎች የምታሳይበት መርሀ ግብር መዘጋጀቱን ገልጸዋል፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,8.133,6.908,0.665,8.133,-35.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_024be7309dcb,validation,በአፍሪካ ሕገ መንግሥታዊነትን የአስተዳደርና የአንድነት መሰረት በማድረግ የጋራ ደህንነትና ብልፅግናን ማረጋገጥ እንደሚገባ የኢፌዲሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ገለጹ።,spk_4b1fbf6951af,am,11.614,10.098,0.0,11.614,-38.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_829c97a334e8,validation,ጥምረቱ በህብረተሰቡ ውስጥ አገልግሎት ከመሥጠት ባሻገር እንደ ጤና፣ ትምህርት እና ግብርና ዘርፍ ያሉ ማህበራዊ ተግዳሮቶችን ለመፍታት የበኩሉን እንደሚወጣም ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,12.653,9.815,0.99,12.653,-38.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_384706414ce7,validation,በመሆኑም በአፍሪካ የጋራ ደህንነት እና ብልጽግናን ለማረጋገጥ ሕገ መንግሥታዊነትን የአስተዳደርና የአንድነት መሰረት አድርጎ መስራት እንደሚገባ አመላክተዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,10.733,8.841,0.633,10.733,-35.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6e5ce40d7702,validation,አገልግሎቱ ከዓመት ዓመት እየተጠናከረ መምጣቱን ጠቁመው ይህም ዜጎች በተለያዩ ሃገራዊ የልማት ሥራዎች እንዲሳተፉ እድል እየፈጠረ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,8.454,7.911,0.0,8.454,-39.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3b139fa84cbb,validation,በ2018 በጀት ዓመትም የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ያልሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዶ ወደ ስራ መገባቱን ተናግረዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,10.334,7.37,0.364,10.334,-41.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_51ebfcab983a,validation,"""በበጎ ፍቃድ አገልግሎቱ በፅዳትና ውበት፣ በችግኝ ተከላ እና ደም በመለገስ በመሳተፌ የህሊና እርካታ አግኝቻለሁ"" ያሉት ደግሞ የወልቂጤ ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ሊድያ ሳኒ ናቸው፡፡",spk_4b1fbf6951af,am,12.053,9.639,0.0,12.053,-39.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7e01c9cb36f0,validation,በከተማው የሚስተዋለውን የመጠጥ ውሃ ችግር ሙሉ ለሙሉ ለመቅረፍ ከፅህፈት ቤቱ ጋር በመተባበር አዳዲስ የውሃ ምንጮችን በመለየት ለመስራት መታቀዱን ገልጸዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,11.733,8.76,0.469,11.733,-35.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_232a72163bba,validation,የኦሮሞ ሕዝብ እና መላው ኢትዮጵያውያን የዘንድሮውን የኢሬቻ በዓል ምስጋና የሚያቀርቡት በጋራ ድላቸው ያሳኩትን የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የደስታ ስሜት እያጣጣሙ ነው ሲልም ገልጿል፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,14.733,11.183,0.0,14.733,-36.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4aad3336cf63,validation,የንፁህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማስፋት የተሰራው ስራ ከዚህ ቀደም የመጠጥ ውሃ ለማግኘት ይገጥማቸው የነበረውን እንግልት እንደቀነሰላቸውም አመልክተዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,9.934,8.46,0.0,9.934,-35.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9aada447ad91,validation,የአፍሪካ የትምህርት ምዘና ማሕበር ጉባኤ በአባል ሀገራት መካከል ጠንካራና ተዓማኒነት ያለው የትምህርት ምዘና ስርዓት መገንባት የሚያስችል ልምድ የሚቀሰምበት ነው ሲሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_4b1fbf6951af,am,18.253,15.183,0.43,18.253,-34.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c88cbf3f0a25,validation,በመድረኩ ላይ የተገኙት የጎባ ሪፈራል ሆስፒታል ዋና ዳይሬክተር ተባባሪ ፕሮፌሰር መሐመድአማን ማማ በወቅቱ እንደገለጹት፤ ሆስፒታሉ የካንሰር ህክምናን ለማህበረሰቡ ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ ነው።,spk_4b1fbf6951af,am,12.493,10.83,0.747,12.493,-41.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4265006bc26d,validation,የቱሪዝም ሚኒስቴር ከክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር በቱሪዝም እንቅስቃሴ፣ በቅርስ ጥበቃና ፓርኮች ልማት ዙሪያ የምክክር መድረክ ዛሬ በባህር  ዳር አካሄዷል።,spk_4b1fbf6951af,am,10.653,8.858,0.378,10.653,-37.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9114d313f82c,validation,"በተጨማሪም ""ለበጎ"" የተሰኘ የአምቡላንስ ስምሪት ስርዓትና 952 የጤና መረጃ እና ምክር አገልግሎት ነጻ የስልክ ጥሪ ማዕከልን ስራ አስጀምሯል።",spk_4b1fbf6951af,am,11.774,8.014,0.0,11.774,-39.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_471d00030807,validation,በሶማሌ ክልል የሕዝቡን የመሰረተ ልማት ጥያቄ መመለስ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሀመድ ገለጹ።,spk_4b1fbf6951af,am,11.174,8.185,0.334,11.174,-40.4,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_5e6ffbb25329,validation,የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ ምክትል ኃላፊ አቶ ተስፋዬ ሀይሉ በነበራቸው ቆይታ በዚሁ የእርስ በርስ የመረዳዳት ሥርዓት አማካኝነት የክልሉ ህዝብ አደጋ ሲያጋጥመው በሚችለው ሁሉ እየተደጋገፈ ይገኛል ብለዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,14.733,10.582,1.119,14.733,-35.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6e82b297c576,validation,በተለይ ዲጂታል ቴክኖሎጂዎችን ማስፋትና ማጠናከር የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራትን በማከናወን ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,8.133,6.998,0.632,8.133,-40.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_009c6316c2f8,validation,እንደ ኃላፊው ገለፃ የመጠጥ ውሃ እጥረትን ለመቅረፍ በ72 ሚሊዮን ብር የውሃ ተቋማት ጥገናን ጨምሮ ሌሎች ስራዎች ተሰርተዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,9.713,7.131,0.399,9.713,-35.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5430cd819622,validation,በቀጣይ ከህብረተሰቡ የሚሰበሰቡ ገቢዎች ሕግ፣ ደንብ እና መመሪያን በተከተለ አግባብ ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የምክር ቤት አባላት አሳስበዋል፡፡,spk_4b1fbf6951af,am,9.174,7.717,0.342,9.174,-36.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_912f552a4bd0,validation,ለጉባኤው ወደ አገራችን የሚመጡ እንግዶቻችንን በትብብር ለማስተናገድ እና ለጉባኤዉ ዉጤታማነት በጋራ እንስራ ፣ ከወዲሁ እንዘጋጅ በማለት ለአልሚዎች ጥሪ አቅርበዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,10.373,8.999,0.424,10.373,-36.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_96af0f99f1a2,validation,አገልግሎቱን የበለጠ ለማሳለጥና የመድሃኒት ስርጭትን በቴክኖሎጂ ለመቆጣጠር እንደሚያስችልም ነው ያነሱት።,spk_4b1fbf6951af,am,7.314,6.427,0.345,7.314,-36.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e660594c97f8,validation,በአማራ ክልል የቱሪዝም ዘርፉን በማነቃቃት ለአገራዊ ኢኮኖሚያዊ እድገትና ለህዝብ ተጠቃሚነት የሚኖረውን አበርክቶ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አረጋ ከበደ ገለፁ።,spk_4b1fbf6951af,am,13.653,11.757,0.375,13.653,-36.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cee93a82cec1,validation,በቡሳ ጎኖፋ ከተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት ውስጥ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች የድንገተኛ አደጋ መከላከል ድጋፍ መስጠቱን ጠቅሰዋል።,spk_4b1fbf6951af,am,11.133,9.735,0.448,11.133,-36.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b4238a945b7b,validation,በመሆኑም በዩኒቨርሲቲ ቆይታችን ባገኘነው እውቀትና ክህሎት ሀገርና ህዝብን ለማገልገል ተዘጋጅተናል ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_b4e03c0b9a3d,am,6.994,6.34,0.653,6.994,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ace438828a1a,validation,ዩኒቨርሲቲው በጂኦሎጂ፣ በግብርና እና በቱሪዝም   የጀመራቸውን የምርምር ስራዎች አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባው  አሳስበዋል።,spk_b4e03c0b9a3d,am,7.713,7.272,0.0,7.713,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00204a8014f0,validation,በመሆኑም ምሩቃን ተማሪዎች ለዚህ የላቀ አገልግሎትና ሀገራዊ አደራ በብቃትና በትጋት እንዲሰሩ አሳስበዋል።,spk_b4e03c0b9a3d,am,8.034,7.417,0.617,8.034,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4be658de3b8a,validation,የዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዚዳንት በዛብህ ወንድሙ (ዶ/ር)፤ በተለይም የአርሶ አደሩን ምርታማነት ለማሳደግ፣ የጤና ሁኔታውን ለማሻሻልና ተጠቃሚነቱን ለማሳደግ በዩኒቨርሲቲ ያለፉ ወጣቶች የላቀ ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_b4e03c0b9a3d,am,15.713,14.768,0.435,15.713,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23c079ef2a27,validation,የተመረቁ ተማሪዎችም በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ባገኙት ዕውቀት የተሻለች ኢትዮጵያን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት አሻራቸውን ለማኖር መዘጋጀት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_b4e03c0b9a3d,am,9.713,8.508,0.869,9.713,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df5b0211f5a1,validation,የከተማዋ ነዋሪዎች በበኩላቸው በአካባቢያቸው ተገንብቶ ለአገልግሎት የበቃው የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ከዚህ በፊት የነበረባቸውን ችግር  እንደሚያቃልላቸው ተናግረዋል ።,spk_b4e03c0b9a3d,am,9.873,8.56,0.0,9.873,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3660a45d575d,validation,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ የሩብ ዓመቱን አፈጻጸም ሲያቀርቡ እንዳሉት፤ባለፉት ሶስት ወራት  በዘርፉ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,11.493,10.784,0.0,11.493,-29.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_82e0e513039f,validation,ኪን ኢትዮጵያ የኪነ ጥበብና ባህል ቡድን በቻይና ቤጂንግ ለአንድ ሳምንት በመቆየት የኢትዮጵያን የማንሰራራት ብስራት ለቻይናውያንና ለሌሎች ሀገራት ዜጎች የሙዚቃና የተለያዩ ትርዒቶችን በማቅረብ እንደሚያስተዋውቅ የኢቢሲ ዘገባ ያመላክታል።,spk_811f06e6cf07,am,17.453,17.453,0.0,17.453,-24.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e4b3493538ea,validation,የመረዳዳትና የመተጋገዝ እሴትን ለማጠናከር የመሳላ በዓል ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ስለመሆኑ ጠቅሰው፣ የበዓሉን ትሩፋት ለሌሎች ሀገራዊ ልማቶች በማዋል የበለፀገች ሀገርን ለመገንባት እየተደረገ ያለውን ጥረት ማጠናከር ይገባል ብለዋል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,19.093,18.316,0.0,19.093,-28.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_607548a5c268,validation,በምርቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ  የፌዴራል፣ የክልልና የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች እንዲሁም የደሴ ከተማ ነዋሪዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_811f06e6cf07,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-26.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0c7b79a5ed8b,validation,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ካሰች ኤልያስ በተለይም ሴቶች በአካባቢያቸው ያለውን የስራ ዕድል አሟጠው እንዲጠቀሙ ሥልጠና በመስጠትና የቁጠባ ባህላቸውን አሳድገው ወደ ሥራ እንዲገቡ እገዛ እየተደረገ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_811f06e6cf07,am,15.293,14.436,0.0,15.293,-29.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_98b3edd5627a,validation,በዚህም የአረጋውያን መኖሪያ ቤት ጥገና ከማስጀመር ባለፈ ለችግረኛ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ እና ሌሎች የበጎ አድራጎት ስራዎችን መከናወናቸውን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,10.873,10.873,0.0,10.873,-24.6,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_44807b38580f,validation,የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆን ነዋሪዎች አገልግሎት መስጠት የሚችል መሆኑን ገልፀው በቀጣይም አገልግሎቱ ያልተዳረሰባቸው ሰፈሮችን በመለየት የማስፋፊያ ስራ እየተሰራ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_811f06e6cf07,am,12.813,12.435,0.0,12.813,-29.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_49ae5b77c61e,validation,አህጉራዊ የጋራ የማዕቀፍ ግዢ ስርዓቱ ይህን ችግር ለመፍታት የሚረዳ መሆኑን ጠቁመው፥ በውይይቱ ላይ ኢትዮጵያ በመድሀኒት ግዢ ያላትን ልምድ እንደምታቀርብ ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,11.854,11.416,0.438,11.854,-29.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dc920f49c183,validation,የዝግጅት ምዕራፉ የአጭር፣ የመካከለኛና የረዠም ጊዜ በሚል መዘጋጀቱን ጠቁመው፤ ተግባሩ የጎብኚዎችን ፍላጎት ታሳቢ በማድረግ እንደሚከናወን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,10.254,9.62,0.0,10.254,-31.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ea62c079ea4f,validation,በተለይም ታካሚዎች ወደ ሆስፒታል ሲመጡ ስለሚፈልጉት አገልግሎት መረጃ በመስጠትና ቦታ በማመላከት እንዲሁም በመንከባከብ በጎነትን በተግባር እየገለጡ መሆኑን የተናገረው  ያሬድ ታደሰ ነው።,spk_811f06e6cf07,am,12.213,11.449,0.0,12.213,-20.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_21e65e452e73,validation,የተገነባው የጠጠር መንገድ ትራንስፖርት ለማግኘትና ምርታቸውን በቀላሉ አጓጉዘው በተሻለ ዋጋ በመሸጥ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማስቻሉን በደጀን ወረዳ የተለያዩ ቀበሌዎች ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_811f06e6cf07,am,13.653,13.281,0.373,13.653,-29.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2c5f5d72df7f,validation,እነዚህን የቱሪስት መዳረሻዎች በተገቢው ለይቶ ለማልማትና ለማስተዋወቅ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,7.133,6.629,0.505,7.133,-29.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_39ee01008347,validation,ደምና የዓይን ብሌንን መለገስ የሁሉም ዜጋ ማህበራዊና ሰብዓዊ ኃላፊነት ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት ገለጸ።,spk_811f06e6cf07,am,9.694,9.071,0.0,9.694,-25.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3702275b3728,validation,የበጎ ፈቃድ ተግባሩ በተለይ አብሮነትን የሚያጠናክርና መደጋገፍን የሚያጎለብት ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-24.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e22a52e35133,validation,እንዲሁም የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እርስ በርስ መደጋገፍንና መቀራረብን እያጎለበተ መምጣቱንም ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,5.654,5.654,0.0,5.654,-24.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3f68b963a25f,validation,ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አልፎ በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ የጤና ዘርፍ ለመገንባት የሚያስችል ስርዓት ዘርግታ እየሰራች መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪ እና የማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አማረች ባካሎ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_811f06e6cf07,am,18.534,16.337,0.0,18.534,-32.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dfce2a0f2a4e,validation,የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽመልስ ካሳ በበኩላቸው፤ ለ20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እንግዶች ወደሆሳዕና ከተማ እንደሚመጡ ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,13.414,12.487,0.0,13.414,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3ea5a7e2483f,validation,"በሚኒስቴር እና በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ትብብር ""ሀገር በቀል እውቀቶች ለዘላቂ ልማትና ሰላም"" በሚል መሪ ሃሳብ የተዘጋጀ ሀገር አቀፍ ሲምፖዚየም በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷዋል።",spk_811f06e6cf07,am,14.813,13.468,0.0,14.813,-23.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e5b8d7a5ab22,validation,ወጣት ቅድስት በሀይሉ በበኩሏ በወጣቶች ስብዕና ግንባታ የቤተሰብ፣ ትምህርት ቤት እና የመገናኛ ብዙሃን አስተዋጽኦ ሊጠናከር እንደሚገባ ገልጻለች።,spk_811f06e6cf07,am,11.334,10.964,0.0,11.334,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aba17ec61657,validation,የአርባምንጭ ሆስፒታል ነጻ የአይን ግርዶሽ  ህክምና ቡድን መሪ አቶ ደመቀ ደበበ፤  የአይን ህክምና ዶክተሮችና የጤና ባለሙያዎችን ይዘው  ወደ ነገሌ ቦረና ሆስፒታል መምጣታቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,12.493,11.805,0.0,12.493,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7b2d42a788e9,validation,በጉብኝቱ ላይ የተሳተፉት የካፋ ዞን ባሕል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ሀላፊ ታሪኳ ታከለ በበኩላቸው፣ በዞኑ 138 ተፈጥሯዊ፣ ታሪካዊና ባህላዊ የቱሪስት መዳረሻዎች መለየታቸውን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,15.493,13.498,0.0,15.493,-31.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b22cfc0a99fd,validation,ባለፉት አመታት ተግባራዊ ሲደረግ የቆየው የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ  ከአንድ ወር በኋላ እንደሚጠናቀቅ ገልፀው በቀጣይ 2030 ድረስ ተግባራዊ የሚደረገው የ5 አመት ስትራቴጂ እየተዘጋጀ እንደሚገኝ ነው የጠቀሱት።,spk_811f06e6cf07,am,19.294,17.405,0.0,19.294,-24.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a6f7de65bbdb,validation,በጎንደር ከተማ የገና እና የጥምቀት በዓላት በድምቀት እንዲከበሩ የፀጥታ መዋቅሩ የተሟላ ዝግጅት አድርጎ ወደ ሥራ መግባቱን የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተናገሩ፡፡,spk_811f06e6cf07,am,12.694,11.249,0.448,12.694,-31.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a2b6d3f7d7d3,validation,እንግዶቹ በከተማዋ በሚኖራቸው ቆይታ በዓሉን በነጻነት ተንቀሳቅሰው ማክበር እንዲችሉ የተለያዩ አካላትን ያሳተፈ የቅድመ ዝግጅት ሥራ መከናወኑን ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_34eb667d2259,validation,በክልሉ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስና የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን  ምክትል ሃላፊው አክለዋል።,spk_811f06e6cf07,am,8.934,8.044,0.302,8.934,-30.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_df63a956cbd1,validation,የከምባታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አረጋ እሼቱ እንደገለጹት በከምባታ በዘመን መለወጫነት የሚከበረው የመሰላ በዓል የማህበራዊ እሴትን ለማጠናከር ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,12.534,12.032,0.0,12.534,-27.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dc464c22a7b4,validation,በበጎፈቃድ በቤት አድሳት የተሰማራችው ወጣት ብሩክታዊት ዮሴፍ እንዳለቸው፤ የበጎ ፈቃድ ተግባር ህዝብን ያለልዩነት ለማገልገል እድል የሚፈጥር ትልቅ ተግባር መሆኑን ተናግራለች።,spk_811f06e6cf07,am,15.213,13.78,0.322,15.213,-22.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b6a5a02963ac,validation,"የክልሉ ""የአንድ ጤና   ማስተባበሪያ መማክርት መድረክ "" የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማና የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ መድረክ ዛሬ ተካሂዷል።",spk_811f06e6cf07,am,11.614,10.479,0.386,11.614,-28.9,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_b2ad31e176a5,validation,ተፈጥሯዊና ታሪካዊ የቱሪስት መስህብ መዳረሻ ሥፍራዎችን የማልማቱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_811f06e6cf07,am,8.334,7.565,0.0,8.334,-27.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_22dbf3abd0e4,validation,የገጠር መንገድ ግንባታና ጥገናው የተከናወነው በመንግሥት፣ በሕብረተሰቡና ሌሎች አጋር አካላት ድጋፍ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,8.893,8.497,0.0,8.893,-27.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8a170160beea,validation,በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች ፍትሃዊ የልማት ተደራሽነትንና የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ መንግስት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_811f06e6cf07,am,12.414,11.978,0.0,12.414,-30.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_49a17da510c6,validation,የዚሁ ከተማ ነዋሪ አቶ አብዱልሰላም መሀመድ፤ በኢድ አል አድሀ አረፋ በአል ምክንያት ለበርካታ ወገኖች ምግብና አልባሳት ድጋፍ ማድረጋቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,10.534,9.019,0.0,10.534,-32.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_37b24a331745,validation,የተሻሻለው የኢትዮጵያ የምግብ ንጥረ-ነገር ይዘት ሰንጠረዥ ጤናማ የአመጋገብ ስርዓትን ለመገንባትና በጤናና ትምህርት ተቋማት የምግብ ስርዓት ምክር ለመስጠት ያግዛል ብለዋል።,spk_811f06e6cf07,am,10.893,9.917,0.0,10.893,-29.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ce05db3207a9,validation,ህብረተሰቡም የተፈጥሮ ምህዳርን ያስጠበቀ ደንን ለቱሪስት መስህብነት ማዋሉ የሚደነቅ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,9.094,8.757,0.337,9.094,-29.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f6f43e04442a,validation,በቀጣናው የምግብ ስርዓትን ለማጠናከር እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የጋራ ቀጣናዊ እርምጃን እና ትብብርን ማሳደግ እንደሚገባ  የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ጸሀፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_811f06e6cf07,am,15.733,14.631,0.0,15.733,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8142caf6e2d1,validation,በከተማዋ እስከ ታችኛው መዋቅር ድረስ  ውይይት ሲደረግ መቆየቱን አስታውሰው የዛሬው የማጠቃለያ መድረክ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-23.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7a011af2c6b6,validation,ጉባኤው በትውልድ ግንባታ ዙሪያ ከትምህርት ተቋማት፣ ከመገናኛ ብዙሃንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,9.973,8.888,0.0,9.973,-25.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_657629eee5c3,validation,በዚህ ረገድ በካፋ ዞን በርካታ ተፈጥሯዊና ታሪካዊ የቱሪስት መስህቦች እንደሚገኙ በጉብኝታቸው መመልከታቸውን አንስተዋል።,spk_811f06e6cf07,am,9.014,8.326,0.0,9.014,-30.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5ce3065827e8,validation,የሴቶችን ፖለቲካዊ፣ የኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ብሎም ተሳትፎ ማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙም አንስተዋል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,10.454,10.064,0.0,10.454,-27.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cd1ff1d97698,validation,በተለይም ተፈጥሯዊ የቱሪስት መስህብ ሥፍራዎችን የማልማቱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጠል ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,7.814,6.888,0.0,7.814,-29.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_723bfef71b52,validation,በቀጣናው ለአየር ንብረት ተስማሚ የሆነ ዘመናዊ ግብርና እና የሰብል ዝርያዎችን ወደ አካታች የኢንቨስትመንት ሞዴሎች ማምጣት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_811f06e6cf07,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-24.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bf57c474e9d8,validation,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ሉምባ ደምሴ ፤ የአመለካከት ለውጥ ለማምጣት ከተሰራ አገሪቷን ማሻገር የሚችሉ በርካታ የሥራ መስኮች መኖራቸውን ጠቅሰዋል።,spk_811f06e6cf07,am,13.973,12.777,0.36,13.973,-29.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_74a83d41fb13,validation,በክልሉ የመገናኛ ብዙሀን መጠናከር የክልሉን የባህል እሴቶችና የልማት አቅሞች ከማስተዋወቅ ባለፈ የመረጃ ፍሰትን ለማሳደግ ጉልህ ፋይዳ እንዳለው የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ።,spk_811f06e6cf07,am,13.254,12.271,0.0,13.254,-29.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_47f420d0f7f3,validation,በተለይ ከኮቪድ 19 መከሰት በኋላ ሀገራት የህክምና ግብዓት አቅርቦትን በራስ አቅም ለመሸፈን የሚያስችሉ ውጤታማ ተግባራትን እያከናወኑ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_811f06e6cf07,am,10.774,9.988,0.344,10.774,-29.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b48ab82e8f35,validation,በትምህርታቸው ላገኙት ውጤት እውቅናና ሽልማት መሰጠቱ በቀጣይ ይበልጥ ጠንክረው እንዲማሩና ሌሎችም ፈለጋቸውን እንዲከተሉ የሚያነሳሳ መሆኑን በአማራ ክልል ተሸላሚ ተማሪዎች ገለጹ።,spk_811f06e6cf07,am,12.133,11.361,0.452,12.133,-25.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_11fc1b2be275,validation,የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 1370/2017 መሰረት ከፌደራል እስከ ታችኛው የአስተዳደር እርከን ራሱን የቻለ አደረጃጀት እንዳለው ይታወቃል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,13.573,12.854,0.0,13.573,-28.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e31a88371bab,validation,የመሰረት ድንጋቱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) እና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌትናል ጀነራል ታደሰ ወረደ አስቀምጠዋል።,spk_811f06e6cf07,am,18.733,16.616,0.0,18.733,-29.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b52367ef6229,validation,የአፍሪካ ኩራት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለው ዓለም አቀፍ ተደራሽነት መድኃኒቶችን ለማከፋፈል ግዙፍ አቅም መሆኑን ጠቅሰው፥ ደረጃቸውን የጠበቁ የማቆያ ማዕከሎች መኖራቸውንም አንስተዋል።,spk_811f06e6cf07,am,11.934,11.085,0.376,11.934,-31.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a59c2fc45cd7,validation,ወጣቶች የአደባባይ በዓላት ሀይማኖታዊና ባህላዊ ትውፊታቸውን ጠብቀው እንዲከበሩ ከፍተኛ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን ጠቅሰው ፤ ይህን ሚናቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳስበዋል።,spk_811f06e6cf07,am,11.053,11.053,0.0,11.053,-28.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bd4656e9dbac,validation,ሌላኛዋ በጎ ፍቃደኛ ወጣት መስከረም አድማሱ በበኩሏ የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ኢትዮጵያውያን በጋራ ደምቀን የምንታይበት ነው ብላለች፡፡,spk_811f06e6cf07,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-25.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_554385fc4881,validation,የተሻሻለው የኢትዮጵያ የምግብ ንጥረ-ነገር ይዘት ሰንጠረዥ የተለያዩ የምግብ ዓይነቶችን ይዘት በሳይንሳዊ ዘዴና ላቦራቶሪ ተተንትኖ ለተጠቃሚ ማድረስ የሚያስችል መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_811f06e6cf07,am,14.893,14.1,0.0,14.893,-28.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e5f15ce5f373,validation,በዓላቱን ስኬታማ ለማድረግ የተከናወኑ ሥራዎች ላይ የመከረ መድረክ ዛሬ በጎንደር ከተማ ተካሂዷል።,spk_811f06e6cf07,am,10.133,8.648,1.023,10.133,-29.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1a87528d4a9c,validation,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ በበኩላቸው ኢትዮጵያ የመድሃኒት አቅርቦት ግዢ ስርዓትን  ለማሳለጥ  የህግና አሰራር ማሻሻያዎችን እያደረገች መሆኑን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,11.133,10.129,0.0,11.133,-33.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_48bb45a57e74,validation,እንዲሁም የአካባቢውን ማህበረሰብ የእርስ በእርስ ትስስር በማጠናከር የጋራ እሴትንና ፈጣን ለውጥ ለማስመዝገብ በጎ ተፅዕኖ እያሳደረ በመሆኑ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በቅንጅት ይሰራል ብለዋል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,12.254,12.254,0.0,12.254,-28.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b4d621b01b39,validation,ሚኒስቴሩ የተለያዩ የአሰራር ሰርዓቶችን በመዘርጋትና የንቅናቄ ስራዎችን ማከናወኑን አንሰተው፤ ይህንን  በማስቀጠል በየአካባቢው ያሉ ወጣቶች  ሕብረተሰባቸውን እንዲያገለግሉ ማበረታታት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_811f06e6cf07,am,13.293,12.818,0.0,13.293,-35.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2ff7da8f62ac,validation,ቀደም ሲል ሀገር በቀል እውቀቶችን በሚፈለገው ልክ በመጠበቅና በማጎልበት ጥቅም ላይ እንዲውሉ በማድረግ በኩል ውስንነቶች እንደነበሩ አስታውሰዋል።,spk_811f06e6cf07,am,11.973,11.491,0.0,11.973,-25.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_02cd31bb69e9,validation,ይህም ተማሪዎች ለፈተናው የሚያደርጉት ዝግጅት እየተጠናከረ መምጣቱና ትምህርት ቤቱ የተለያዩ የመማር ማስተማር ዘዴዎችን መጠቀም በመጀመሩ ነው ብለዋል።,spk_811f06e6cf07,am,9.454,8.784,0.342,9.454,-27.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_03f6644f9033,validation,በጎፍቃደኛ ተስፋየ ነጋሽ በበኩሉ ፅኑ ህመማንን ወደ ህክምና ክፍል በማድረስ፤ የህክምና ካርድ በማውጣትና ሌሎች የሚያጋጥማቸውን ተግዳሮቶች እንዲፈታላቸው የመርዳት ተግባር እያከናወነ መሆኑን ተናግሯል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,14.254,13.947,0.307,14.254,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e35034360dca,validation,የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ሓዱሽ ሱባጋዲስ፤ ወጣቶችን ያካተተ የሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ በስፋት እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ አሁን ላይ 158 ሺህ ለሚሆኑ ወጣቶች ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል መፈጠሩን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,19.974,17.77,0.33,19.974,-30.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ae23a451d184,validation,የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሼህ መሐመድ ሸሪፍ በበኩላቸው፤ የከተማዋን ሰላም ማስጠበቅ የተቻለው መንግስት እና ህዝብ በጋራ በመስራታቸው ነው ብለዋል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,13.614,12.688,0.0,13.614,-32.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_de5e0729cdff,validation,የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ በወቅቱ እንደገለፁት፣ በዞኑ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ።,spk_811f06e6cf07,am,10.094,9.249,0.323,10.094,-33.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_41c66530938a,validation,"የአብሮነት፣ የአንድነትና የወንድማማችነት በዓል የሆነው ኢሬቻ ዘንድሮ ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት ""በሚል መሪ ሐሳብ በመከበር ላይ ይገኛል።",spk_811f06e6cf07,am,13.053,12.379,0.0,13.053,-26.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3ccfc986a04a,validation,የፌዴራል መንግስት የክልሉን ህዝብ የሰላምና የልማት ፍላጎት መሰረት አድርጎ ለሚያከናውናቸው የልማት ስራዎች አመስግነው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱም ግንባታው ሲጠናቀቅ ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች ጥቅም የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,16.053,14.898,0.0,16.053,-29.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1fa0ff6bd0aa,validation,የሴት ልጅ ግርዛትን ለመከላከል ብሔራዊ የጥምረት ኮሚቴ መቋቋሙን ጠቁመው ኮሚቴው መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትና አደረጃጀቶችን ያካተተ እንደሆነ አንስተዋል።,spk_811f06e6cf07,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-29.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e7eab8904b28,validation,ይህም የባሕር ዳርና  የአካባቢውን የቱሪዝም መስህቦችን  ለመጎብኘት  ተጨማሪ አቅም እንደሚሆንና በምትሰጠው አገልግሎትም ተመራጭ እንደሚያደርጋት ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-22.7,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_168e70178120,validation,ህጻናትን ማሳደግ የጋራ ሀላፊነት መሆኑን ገልጸው ህጻናትን በህብረት የማሳደግ አፍሪካዊ ባህል አሁን ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር በማጣጣም መስራት እንደሚገባም ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,15.254,13.273,0.371,15.254,-27.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5001c46928f1,validation,የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በባህል፣ በስፖርት እና ኪነ ጥበብ ልማት ዘርፍ እያከናወናቸው ያሉ ተግባራትን አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማኅበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ።,spk_811f06e6cf07,am,15.373,14.477,0.0,15.373,-30.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_df1bc61842cf,validation,አረፋ ከሐይማኖታዊ በዓልነቱ በተጨማሪ ያለው ከሌለው ጋር ተካፍሎ የሚውልበት የመረዳዳት በዓል መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_811f06e6cf07,am,7.774,7.305,0.0,7.774,-28.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d624ec3c40ef,validation,ለበዓሉ ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደከተማዋ የሚመጡ እንግዶችን ከመቀበል ጀምሮ በከተማዋ በሚኖራቸው ቆይታ አስፈላጊውን ድጋፍና እገዛ በማድረግ በዓሉን በአብሮነት እንዲያከብሩ የበኩሏን እንደምትወጣ ገልጻለች።,spk_811f06e6cf07,am,16.053,15.33,0.0,16.053,-25.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bc38c34f2f30,validation,በቀጣይም በቋሚ ኮሚቴው የተሰጡ ግብረ-መልሶችን መሰረት በማድረግ የባህል፣ የስፖርት እና ኪነ-ጥበብ ዘርፉን ለማሳደግ ከመቼውም ጊዜ በላይ በትኩረት እንደሚሰራ አጽንኦት ሰጥተዋል።,spk_811f06e6cf07,am,12.373,11.567,0.0,12.373,-27.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_58658cab58fb,validation,ባህል፣ ስፖርት እና ኪነ-ጥበብ ለቱሪስት መስህብነትና ለገጽታ ግንባታ ካላቸው ፋይዳ ባሻገር የሥራ ዕድል በመፍጠር፣ ማህበራዊ ትስስርን በማጠናከርና የሀገርን ገጽታ በመገንባት ረገድ ወሳኝ ሚና እንዳላቸውም አመልክተዋል።,spk_811f06e6cf07,am,13.813,13.321,0.0,13.813,-28.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6f2659e5bda3,validation,በባሕርዳር ከተማ ለሁለት ቀናት በሚቆየው መድረክ ከፌዴራልና ከክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የስራ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።,spk_811f06e6cf07,am,9.733,9.191,0.0,9.733,-28.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c8c27821d2ca,validation,የበዓሉ ተሣታፊ መገርሳ በዴቻ እንዳሉትም በበዓሉ ላይ የተመለከቱት አብሮነት፣ አንድነት እና ወንድማማችነት የሚያስደስት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,12.774,11.435,0.0,12.774,-25.9,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_b9c14ab48c24,validation,ለዚህም ከሆቴል ባለንብረቶች፣ ከትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች፣ ከአስጎብኚ ድርጅቶችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት በሚሰሩ ስራዎች ዙሪያ ውይይት በማካሄድ መግባባት ላይ መደረሱን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,13.373,11.687,0.0,13.373,-31.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d2035e710c70,validation,ዛሬ የተመረቀው ስቱዲዮም በክልሉ ያሉ ሀብቶችንና የልማት አቅሞችን ከማስተዋወቅ ባለፈ የመረጃ ፍሰትን በማጠናከር በኩል የጎላ ጠቀሜታ አለው ብለዋል።,spk_811f06e6cf07,am,10.774,10.397,0.0,10.774,-28.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2e1c3676b283,validation,በሲምፖዚየሙ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ ምሁራንና የሚመለከታቸው አካላት ተሳትፈዋል።,spk_811f06e6cf07,am,5.694,5.694,0.0,5.694,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ae7c9fdfdee6,validation,በአምቦ ዩኒቨርሲቲ መምህርና ተመራማሪ ብርሃኑ ከበደ(ዶ/ር)፤ ዩኒቨርሲቲው ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በተለይ ባህላዊ መድሃኒቶች በጥናትና ምርምር ታግዘው ጥቅም ላይ እንዲውሉ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,15.334,14.499,0.0,15.334,-24.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_23103e1865a3,validation,የክልሉን የቱሪስት ሀብቶችን በማስተዋወቅና የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ለማብቃት በቅንጅት መሰራቱን አንስተዋል።,spk_811f06e6cf07,am,7.814,7.346,0.0,7.814,-30.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_670e9d09c93f,validation,የኪነ ጥበብ ዘርፍን በአግባቡ ለመመራት የኪነ-ጥበብ እና የሥነ-ጥበብ ፈጠራ ልማት  የፖሊሲ፣ ደንብ እና መመሪያ ረቂቅ ሰነድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመው፤ በቅርቡም ስራ ላይ እንደሚውል ገልጸዋል።,spk_811f06e6cf07,am,14.534,13.756,0.0,14.534,-28.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b68e7566d668,validation,በዚህ ወቅት የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ እንዳሉት የህክምና ግብዓት አቅርቦትን ለማረጋገጥ ጠንካራ የግዢና ቁጥጥር ስርዓትን መዘርጋት ይጠይቃል።,spk_811f06e6cf07,am,9.573,9.184,0.0,9.573,-28.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7b924647f687,validation,በዓሉ የኢትዮጵያዊያንን የተለያዩ ቱባ ባህሎች በአንድ ቦታ ለማየትና እሴቶቻቸውን አጉልተው እንዲያወጡ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር መሆኑንም ገልጻለች።,spk_811f06e6cf07,am,10.254,9.872,0.0,10.254,-25.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_14c1dbb529f6,validation,በዳሰሳ ጥናቱ መሰረትም ክልሎች ባላቸው የጤና መድህን አባላት ልክ መሰብሰብ የሚገባቸውን ያህል መዋጮ አለመሰብሰብ፣ የአባላት ቁጥር ለመጨመር የሚሰራው ስራ አናሳ መሆን እንዲሁም ብክነትና የመልካም አስተዳደር ችግሮች እንደሚታዩ በጥናቱ ተለይቷል ነው ያሉት።,spk_811f06e6cf07,am,20.494,17.809,0.0,20.494,-28.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_44933ac7908a,validation,የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ከሁሉም ማህበረሰብ  ጋር ተግባብቶ በአብሮነት የመኖር ልምድን የሚያሳድግ መሆኑን ጠቅሶ፤ አገልግሎቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል።,spk_811f06e6cf07,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-22.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a903c0504c11,validation,የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሳሙኤል ተሰማ፣ በዞኑ የንጹህ መጥ ውሃ ሽፋንን ለማሳደግ በተሰራው ስራ ትልቅ ውጤት እየተገኘ መሆኑን ገልጸው ዛሬ ተጠናቆ ለአገልግሎት የበቃው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የህዝቡን የረዥም ጊዜ ችግር እንደሚፈታ ተናግረዋል።,spk_811f06e6cf07,am,20.573,19.355,0.0,20.573,-26.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d4c5008eddb,validation,የወንድማማችነትና የእህትማማችነት እሴትን በዘላቂነት ለማጠናከር የተጀመረውን ጥረት እውን ለማድረግ ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,8.354,7.834,0.0,8.354,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c20c4ff8052,validation,የሚያጋጥሙ ሌሎች ችግሮችም በከንቲባ ችሎት ፈጣን ምላሽ እያገኙ መሆኑን አስታውሰው በተጠናከረ መልኩ መቀጠል እንዳለበት ጠቁመዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-32.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd33869a8477,validation,ቢጻፍም ባይጻፍም ሁሉም የራሱ ታሪክ አለው በሚል አቋማቸው የሚታወቁት ፕሮፌሰሩ፤ በኢትዮጵያ የታሪክ አጻጻፍ ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን ለማረም ጥልቅ ጥናትና ምርምር ማድረጋቸውም ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,12.733,11.141,0.413,12.733,-37.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_394f7dd98196,validation,በአማራ ክልል የሴት አመራሮች ልማትን በማፋጠን ሂደት ሚናቸውን ይበልጥ እንዲወጡ  አቅማቸውን የማጎልበት ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ።,spk_7b26d9ad534d,am,9.834,8.222,0.436,9.834,-35.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_25a7c0fd4e51,validation,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የዲላ ክላስተር አስተባባሪና የግብርና ቢሮ ኃላፊ መሪሁን ፍቅሩ (ዶ/ር) እንደገለጹት በክልሉ የሰብዓዊ ድጋፍ ጥያቄዎችን በራስ አቅም ለመሸፈን በተሰራው ሥራ 268 ሚሊዮን ብር የመጠባበቂያ ፈንድ ማስቀመጥ ተችሏል።,spk_7b26d9ad534d,am,14.754,13.485,0.0,14.754,-33.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5822fe8cc6a,validation,በክልሉ  በሁሉም አካባቢዎች የሚከናወኑ የልማት ፕሮጀክቶች በፍጥነትና በጥራት ተገንብተው ለአገልግሎት እንዲበቁ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.373,9.056,0.0,9.373,-35.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_43479583376a,validation,የወባ ከፍተኛ ምጣኔ ባለባቸው አካባቢዎች ትኩረት ተደርጎ የበሽታውን ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተከናወነ ያለው ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-33.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_136ebafdea88,validation,በሀዋሳ ከተማ ተገኝቶ ደም መለገስ መቻሉ ልዩ ስሜት እንዳሳደረበት የገለፀው ወጣቱ ደም በመለገስ ክቡር የሆነውን የሰው ልጅ ሕይወት በመታደጌ ትልቅ ደስታ ይሰማኛል ብሏል፡፡,spk_7b26d9ad534d,am,11.674,10.82,0.0,11.674,-34.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_311bf7f9ce28,validation,በአርባ ምንጭ ከተማ የከንቲባ ችሎት ከመልካም አስተዳደር ጋር ለተያያዙ ቅሬታዎች ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት እያገኙ መሆኑን ተገልጋዮች ተናገሩ።,spk_7b26d9ad534d,am,8.653,8.25,0.0,8.653,-33.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2d05f0d1ebc,validation,የሙያዎች ሁሉ ቁንጮ የሆነውን መምህርነት በመደገፍ ተመራጭ እንዲሆን ትኩረት መስጠት እንደሚገባ የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር አስገነዘበ።,spk_7b26d9ad534d,am,7.753,7.39,0.0,7.753,-32.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6263e8ecfc27,validation,የመሬት መንሸራተት አደጋው የተከሰተው በአካባቢው በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,5.454,5.454,0.0,5.454,-31.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1b24a7ffde7,validation,በዓሉን ለማክበር የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል ቅድመ ዝግጅት በተደረገበት ዋዜማ የሚደረግ የአካል ብቃት እንቅስቃሴና የሩጫ ውድድር ስለመሆኑም አንስተዋል፡፡,spk_7b26d9ad534d,am,9.293,8.893,0.0,9.293,-35.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_90209dca56c3,validation,የስልጠናው ዓላማ  በየደረጃው የሚገኙ ሴት አመራሮች ተነቃቅተው  ፅናትና ቁርጠኝነትን በመላበስ የሚገጥሙ ችግሮችን በብልሃትና በጥበብ ለመሻገር የሚያግዛቸውን አቅም ለመገንባት እንደሆነ አስረድተዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,13.473,12.684,0.0,13.473,-36.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a79becbb1e9a,validation,ወጣቶቹ በቆይታቸው የፅዳት፣ የደም ልገሳ፣ አረጋውያንን የመንከባከብ፣ ህሙማንን የመጠየቅና ሌሎች በጎ ተግባራትን እንደሚከናውኑም ጠቁመዋል፡፡,spk_7b26d9ad534d,am,10.414,9.327,0.37,10.414,-35.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_109e4082c47f,validation,ከዚህ በተጨማሪ በሦስት  መኖሪያ ቤቶችና በእንስሳት ላይ ጉዳት መድረሱን  ነው ያስታወቁት።,spk_7b26d9ad534d,am,5.074,5.074,0.0,5.074,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf3300632d4a,validation,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱም የደም ግፊት፣ የስኳር፣ የማህጸን በር ካንሰር በሽታዎች የምርምራ፣ የህክምናና የምክር አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,8.774,8.368,0.0,8.774,-35.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa661ba13f02,validation,የተማሪዎች ምገባ ቀጣይነት እንዲኖረው የከተማው ማህበረሰብና ባለሃብቶች የድርሻቸውን እንዲወጡም አቶ በየነ አስገንዝበዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-33.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1df678114836,validation,የውጭ ሀገራት ሥራ ስምሪት የሚሰጠው በሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር አማካኝነት ብቻ መሆኑም ተገልጿል።,spk_7b26d9ad534d,am,5.173,4.84,0.0,5.173,-35.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_324b75cef1ff,validation,ትርፍ በማምረት ለቤተሰብ ፍጆታና ለገበያ ከማቅረብ በተጨማሪ የተለያዩ አደጋዎችን ተከትሎ ለሚነሱ የሰብአዊ ድጋፍ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል ስራ መጀመሩንም ገልጸዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,11.614,10.423,0.0,11.614,-33.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f80317db6119,validation,"አምና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት ""ከተረጂነት ወደ ምርታማነት"" በሚል የተጀመረው ኢኒሼቲቭ በክልሉ ውጤት እያሳየ መሆኑንም አስረድተዋል።",spk_7b26d9ad534d,am,9.514,8.337,0.0,9.514,-35.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_80a36ee518f8,validation,ለዚህም የቀጣይ 25 ዓመታት የልማት ዕቅድ ፍኖተ ካርታና የአምስት ዓመት ስትራቴጅክ ዕቅድ ተዘጋጅቶ ለተግባራዊነቱ አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.914,9.411,0.0,9.914,-36.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_91a14266910a,validation,ወጣቶች ለበዓሉ ታዳሚዎች የማረፊያ ቦታ ከማዘጋጀት ጀምሮ፣ እንግዶች በአግባቡ እንዲስተናገዱ ተልዕኮ ተሰጥቷቸው በአግባቡ እየተወጡ ነው ያሉት ደግሞ የርዕሰ አድባራት ወገዳማት የአሶሳ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ዋና አስተዳዳሪ መልዓከ ስብሀት ቀሲስ ኪሮስ ክፍሌ ናቸው።,spk_7b26d9ad534d,am,17.953,16.474,0.0,17.953,-34.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_53024fd34e63,validation,አገልግሎቱ በደብረ ብርሃን ከተማ የወሳኝ ኩነቶች የኦንላይን የምዝገባ ስራን ዛሬ አስጀምሯል።,spk_7b26d9ad534d,am,6.013,5.644,0.369,6.013,-35.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7b7c9464e4d,validation,ዕቅዱን ለማሳካት የሴት አመራሮችን አቅም በየደረጃው በማሳደግ  የክልሉ ልማት ተጠናክሮ እንዲቀጥል እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,7.854,7.529,0.0,7.854,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e086db3d98dd,validation,የአገልግሎቱ ኃላፊ መዓዛ በዛብህ በማስጀመሪያ ስነ ስርዓቱ ላይ እንደገለጹት ታማኝነት ያለው መረጃን በማድረስ የወሳኝ ኩነት ምዝገባን ለማዘመን በትኩረት እየተሰራ ነው።,spk_7b26d9ad534d,am,10.813,10.462,0.0,10.813,-35.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c2268b2dc72,validation,አራተኛው ዙር የወባ ጠቋሚ ጥናት ወባን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ሲከናወኑ የነበሩ ተግባራት ጥንካሬና ድክመትን ለመለየትና ቀጣይ አቅጣጫን ለማሳየት የሚረዳ መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,11.434,10.697,0.0,11.434,-32.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_40900f96956e,validation,በክልሉ ችግርን ተቋቁመው ለተሻለ ውጤታማነት የሚተጉ ሴት አመራሮችን በየደረጃው ለማፍራት ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ  አመልክተዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.313,9.313,0.0,9.313,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ffd4aeb1891,validation,በዚህም መሰረት የመልካም አስተዳደርና ተያያዥ ጉዳዮች በችሎቱ ምላሽ እየተሰጠ መሆኑን ገልጸው ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_83d9189aa546,validation,በየደረጃው የሚገኙ የስልጠናው ተሳታፊ ሴት አመራሮችም የሀገሪቱን ዕድገትና ብልፅግና ለማረጋገጥ የመሪነት ሚናቸውን ይበልጥ ሊወጡ እንደሚገባም አሳስበዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,10.473,9.907,0.0,10.473,-35.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c0a8ace0dbd,validation,የሲዳማ ክልል ሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ እመቤት ኢሳያስ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ወጣቱ ትውልድ ሀገሩን ለመገንባት የሚያስችለውን አንድነት እንዲፈጥር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው ጠቁመዋል፡፡,spk_7b26d9ad534d,am,13.514,12.37,0.398,13.514,-37.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_876137516ce6,validation,የአዳማ ከተማ ቡሳ ጎኖፋ ኃላፊ አቶ ዋዶ አብዱልከሪም፤ ቡሳ ጎኖፋ የእርስ በርስ መረዳጃ ባህልን በከተማዋ ለማጽናት እየተደረገ ባለው እንቅስቃሴ በዚህ ዓመት 56 ሺህ አዳዲስ አባላት ማፍራት መቻሉን ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,14.313,12.991,0.0,14.313,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1d7867b1817,validation,ሰዎች ሰርተው የሚለወጡበትን አቅም በማሳደግ ከእርዳታ ጠባቂነት ለመውጣት የሚሰሩ ሥራዎች በቀጣይም ሊጠናከሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,8.274,7.891,0.0,8.274,-34.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6cbfb6219c6,validation,ሌላው በጤና ሳይንስ በሁለተኛ ዲግሪ የተመረቀው ዳኜ ጨመዳ በበኩሉ ፤ ሁለተኛ ዲግሪውን ሲማር በተጓዳኝ የገቢ ማስገኛ ስራ ላይ ተሰማርቶ እንደነበር አሰታውሷል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.973,9.196,0.413,9.973,-33.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba97ad42e3cb,validation,በአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር የቅሬታና አቤቱታ ጉዳዮች የውሳኔ አሰጣጥ ሥራ ሂደት ባለሙያ ይስሀቅ እዮብ፤ የከንቲባ ችሎት ዋና ዓላማው ከህዝቡ ለሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ መስጠት መሆኑን አንስተዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,12.434,12.074,0.0,12.434,-32.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_29398caba4b7,validation,በዚህ ወቅት ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እንዳመለከቱት፤ ስፖርት የማህበረሰብን ትስስር ለማጠናከርና የወንድማማችነት እሴት እንዲጎለብት ጉልህ አስተዋጽኦ አለው።,spk_7b26d9ad534d,am,9.573,9.179,0.0,9.573,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ce83d0f89d6,validation,የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ተቋማትንና ሰራተኞቹን በማስተባበር ላደረገው የትምሕርት ቁሳቁስ ድጋፍም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,7.593,7.209,0.0,7.593,-35.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_65452132b57f,validation,በመንግሥት በኩልም ከከተማዋ ነዋሪዎች፣ ከአገልግሎት ሰጭ ተቋማት ጋር ውይይቶች መደረጋቸውን እና በየዘርፉ ኮሚቴዎች ተዋቅረው ለእንግዶች የተሳለጠ አገልግሎት ለመስጠት እየተሠራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,11.813,10.593,0.0,11.813,-32.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_46fd887f9529,validation,አሁን የተጀመረው የኦንላይን የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ አሰራሩን ቀልጣፋ፣ ቀላልና ጥራት ያለው በማድረግ በኩል አበረታች ውጤት ማስገኘቱን ገልጸዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.774,8.866,0.0,9.774,-36.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e6138e38913,validation,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ጥያቄዎችን በራስ አቅም ለመመለስ በተሰራው ሥራ 268 ሚሊዮን ብር የመጠባበቂያ ፈንድ ለመቆጠብ መቻሉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።,spk_7b26d9ad534d,am,10.633,10.299,0.0,10.633,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_255168e3785e,validation,በዓላቱን ለማክበር ወደ ሀገር ቤት የሚመጡ እንግዶችን ቆይታ ያማረ ለማድረግ የሴቶች ተሳትፎ ከመቼውም በላይ ጎልቶ መውጣት አለበት ሲሉ ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,8.754,7.993,0.334,8.754,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_864eb4d4cf3e,validation,ከውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ጋር በተያያዘ መረጃዎችን ለማግኘት በ9138 ነጻ የስልክ መስመር መደወል እንደሚቻልም አመላክተዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-35.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_edf470035b28,validation,ቢሮው በመስከረም ወር የሚከበሩ የአደባባይ በዓላትን አስመልክቶ ከሴቶች ማህበራት ጋር ውይይት አካሄዷል።,spk_7b26d9ad534d,am,6.053,5.651,0.0,6.053,-36.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_38a309f9089d,validation,ትውልድን ለማስቀጠል የዛሬ ሕጻናትን ጤና መንከባከብ ይገባል ያሉት ደግሞ የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሼሕ ሙሃመድ ኢብራሂም ናቸው።,spk_7b26d9ad534d,am,10.754,9.942,0.305,10.754,-35.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd3527cd7b40,validation,በዚህም መሰረት ክልሎች የአደጋ ጊዜ ዝግጁነታቸውን በማረጋገጥ በችግር ጊዜ በራሳቸው አቅም ምላሽ መስጠት የሚያስችል የተቀናጀ አቅም በመገንባት ላይ ይገኛሉ።,spk_7b26d9ad534d,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_092fc93e89fa,validation,የጉቶ ጊዳ ወረዳ ሆሮ አለልቱ ቀበሌ ነዋሪ ወይዘሮ ታከሉ ጉቱ በአካባቢው የጤና ተቋም ተገንብቶ ክፍት መደረጉ ከዚህ ቀደም የነበረውን እንግልት የሚያስቀር መሆኑን ገልጸዋል ።,spk_7b26d9ad534d,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d847b2a4c9d,validation,ይህ በእንዲህ እንዳለ ከመንግሥት ዕውቅናና ፈቃድ ውጭ ወደ ውጭ ሀገራት የሚደረግ የሥራ ስምሪት አለመኖሩን በመገንዘብ፤ ዜጎች ሕይወታቸውን፣ ጊዜያቸውን ብሎም ገንዘባቸው ከማጣት እንዲቆጠብ ተጠይቋል።,spk_7b26d9ad534d,am,11.354,10.21,0.0,11.354,-36.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_da86a18f8bd8,validation,ለተማሪዎች የሚደረግ የትምሕርት ቁሳቁስ ድጋፍ ከደብተርና እስክብሪቶ በላይ እንደሆነ የገለጹት ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር)፤  የማሕበራዊ የመደጋገፍና የመረዳዳት ባሕል እንዲዳብር የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,11.694,11.249,0.0,11.694,-35.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_095b970c05a8,validation,የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ኢብራሒም ተማም፥ የህክምና ቁሳቁሶቹ በክልሉ የጤና አገልግሎት ተደራሽነትንና ጥራትን ለማሻሻል አጋዥ ናቸው ብለዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,11.293,10.274,0.387,11.293,-31.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5084412af5fb,validation,የአራዳ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጌታሁን አበራ፤ የኢሬቻ በዓል ከገዳ ስርዓት ጋር ጥብቅ ቁርኝት ያለው ለፈጣሪ ምስጋና የሚቀርብበት፣ ሠላምና ፍቅር የሚጸናበት በዓል ነው ብለዋል፡፡,spk_7b26d9ad534d,am,11.993,11.544,0.0,11.993,-30.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7d364b80e2c,validation,ልኡካኑ ለክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የምግብ ቁሳቁስና የገንዘብ ጭምር በድምሩ የ43 ሚሊየን ብር ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን አሁን ላይ ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮችና የተለያዩ የህብረተሰብ ተወካዮች ጋር ውይይት እያደረጉ ይገኛሉ።,spk_7b26d9ad534d,am,14.334,13.997,0.0,14.334,-31.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec7bff9d31a6,validation,በሀገር አቀፍ ደረጃ በክልሉ የሚከበረውን 20ኛው የኢትዮጵያ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች  በዓልን በማስመልከት የተዘጋጀ የማስ ስፖርትና የ10 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል፡፡,spk_7b26d9ad534d,am,11.133,10.729,0.0,11.133,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c241aa9cf4aa,validation,በአደጋው ሳቢያ በቀበሌው ስጋት የተደቀነባቸው 200 ነዋሪዎችን ከስጋት ነጻ ወደሆነ አካባቢ በጊዜያዊነት ከማስፈር ጎን ለጎን የሰብአዊ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑንም አስተዳዳሪው ተናግረዋል ።,spk_7b26d9ad534d,am,12.014,11.15,0.0,12.014,-33.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2fbf2493d25d,validation,"""ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለሀገር ሉዓላዊነትና ለተሟላ ክብር"" በሚል መሪ ሃሳብ ሰብአዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመሸፈን የተጀመረውን ሥራ ለማጠናከር ያለመ የአቅም ግንባታ ስልጠና በወላይታ ሶዶ ከተማ ተሰጥቷል።",spk_7b26d9ad534d,am,12.954,12.124,0.0,12.954,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7cfb3e15ebc,validation,ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የእርስ በእርስ ትስስርንና ህብረ-ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር እንዲሁም የዳበረ አሰባሳቢ ትርክት ለማስረጽ የጎላ ሚና እንዳለው ተመላክቷል።,spk_7b26d9ad534d,am,12.334,11.052,0.0,12.334,-35.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1cacd0b7418,validation,የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በዓል  ሃይማኖታዊ  ትውፊቱን ጠብቆ  እንዲከበር  የሴቶች ተሳትፎ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ  ሊዲያ  ግርማ ገለጹ።,spk_7b26d9ad534d,am,12.213,10.994,0.0,12.213,-37.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_46019d173409,validation,የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አብዱልከሪም መንግስቱ በበኩላቸው ፤ የተደረገው ድጋፍ ለ737 ተማሪዎች ለእያንዳንዳቸው አንድ ደርዘን ደብተር፣ እስክሪብቶና  ቦርሳ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,11.914,11.914,0.0,11.914,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6c49a219995,validation,ወጣት ቃል ኪዳን ወሰን በበኩሏ የመስቀል ደመራ በጋራ መስራትንና አብሮነትን በማጠናከር ለውጤት መብቃት እንደሚቻል ማሳያ መሆኑን ተናግራለች።,spk_7b26d9ad534d,am,9.493,8.771,0.387,9.493,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca0827149934,validation,በሀገሪቱ ያሉ የተለያዩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እየዘመኑ መሆናቸውን ጠቁመው፤ ለአብነትም መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተጠቃሽ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.414,8.689,0.392,9.414,-34.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3860fb214c91,validation,ለትምህርት ጥራትና ብቁ መምህራንን ለማፍራት ብሎም በሙያው ለማቆየት በሀገር አቀፍ ደረጃ መምህራን የሚመሰገኑበት መድረክ በስፋት እንዲካሄድ ጠይቀዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,8.834,8.526,0.308,8.834,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5691f74f3957,validation,በመዲናዋ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎትና የትራፊክ እንቅስቃሴን ለማሻሻል እንዲሁም የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_7b26d9ad534d,am,11.313,10.206,0.0,11.313,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c55b9fb3535,validation,ከወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች መካከል ወጣት ሙስማ ናስር በወቅቱ እንዳለው በወላይታ ሶዶ ከተማ የተካሄደው የጽዳት ዘመቻ ጽዱ እና ምቹ ከተሞችን ለትውልድ ለማስረከብ መንግስት የተጀመረውን ስራ የሚያግዝ ነው።,spk_7b26d9ad534d,am,13.133,12.37,0.0,13.133,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e553af56399,validation,ስፖርት የአብሮነት እሴትን ለማጠናከር ጉልህ አስተዋጽኦ ያለው በመሆኑ  በዓሉን ምክንያት በማድረግ በሁሉም መዋቅሮች  የተለያዩ ስፖርታዊ ክንዋኔዎች ሲደረግ ስለመቆየቱም አንስተዋል፡፡,spk_7b26d9ad534d,am,9.813,9.396,0.0,9.813,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2562d0a17480,validation,የክልሉን ልማትና እድገት  ለማፋጠን የሴት አመራሮችን አቅም የማሳደጉ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,6.654,6.189,0.0,6.654,-36.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_554506ce8652,validation,ይህም  ሁለት ነጥብ ሁለት ሚሊዮን ብር እንደሚገመት ጠቁመው፤  ድጋፉም ለነገ ብቁ የጤና ባለሙያና በሁሉም ዘርፍ ሀገር አሻጋሪ ትውልድ ለመፍጠር እንደሚያግዝ ገልጸዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,10.073,9.343,0.0,10.073,-35.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab2cb33dd1b7,validation,እርሳቸውን ጨምሮ 16 አባላት ያሉት የጋራ መኖሪያ ቤት ማህበር ህጋዊ ሰውነት አግኝቶና 50 ከመቶ ቆጥቦ በማዘጋጃ ቤት በኩል የቤት መስሪያ ቦታ ሳይሰጠው ለ6 ዓመታት መቆየቱ ለማህበሩ ችግር ሆኖ እንደነበር አስታውሰዋል።፡,spk_7b26d9ad534d,am,13.893,13.204,0.0,13.893,-33.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aea8d5cfb2fe,validation,በክልሉ የመንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ ንጋቱ ዳንሳ እንደሀገር ከውጭ የሚገባውን ስንዴ በሀገር ውስጥ ምርት ለመሸፈን የተጀመረው ሥራ ከተረጂነት ለመውጣት እያገዘ ይገኛል ብለዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.313,9.313,0.0,9.313,-32.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7870baf6421d,validation,የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ወርቃለማሁ ኮስትሬ እንደገለጹት የወሳኝ ኩነት ምዝገባው በመረጃ መዛነፍ የሚደርሰውን የመልካም አስተዳደር እጦት ለመቅረፍ ያስችላል ብለዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,11.133,10.742,0.0,11.133,-35.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_229df454ab3c,validation,ከዚህ ውስጥም  የኦንላይን ምዝገባ በተጀመረባቸው 122 ጣቢያዎች 40 ሺህ የሚጠጉ ኩነቶች መመዝገባቸውን  አስረድተዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,7.513,7.123,0.0,7.513,-35.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4bcf91f595cc,validation,በውይይቱ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሊዲያ ግርማ እንዳሉት፤ የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በዓላት ሃይማኖታዊ እሴታቸውን ጠብቀው እንዲከበሩ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው።,spk_7b26d9ad534d,am,13.914,12.297,0.349,13.914,-36.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_efe91d9719d6,validation,የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ማኅበር ፕሬዝዳንት ወይዘሮ እናትዓለም እንዳለ በበኩላቸው፤ በአዲሱ ዓመት የሚከበሩ በዓላት ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መመረቅ ማግስት የሚከበሩ በመሆኑ ለኢትዮጵያዊያን ድርብ በዓላት ናቸው ብለዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,14.733,13.914,0.376,14.733,-34.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_533a9fd03262,validation,ድጋፍ ከተደረገላቸው የተማሪ  ወላጆች መካከል  አቶ  አበበ አወቀ በሰጡት አስተያየት፤  ሁለት ልጆቻቸው የድጋፉ ተጠቃሚ እንደሆኑ ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,8.014,7.344,0.0,8.014,-35.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6afa3e2cd66e,validation,በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኀላፊ  ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤  ለችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ለማስቀመጥና ሰላምን ለማረጋገጥ የሴት አመራሮችን አቅም በመገንባት ውሳኔ የመስጠት ሚናቸውን እንዲያጎለብቱ ማድረግ  እንደሚያስፈግ ተናግረዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,20.494,18.127,0.0,20.494,-36.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7cbeae6fb331,validation,በዞኑ ጉቶ ጊዳ እና ጂማ አርጆ  ወረዳዎች የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,7.133,6.265,0.393,7.133,-30.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b936a8c5f05e,validation,በአማራ ክልል የወሳኝ ኩነት የኦንላይን ምዝገባ አገልግሎትን ተግባራዊ በማድረግና ቀልጣፋ አሰራርን በመዘርጋት ረገድ ውጤት መመዝገቡን የክልሉ ወሳኝ ኩነቶች አገልግሎት አስታወቀ።,spk_7b26d9ad534d,am,10.774,10.259,0.514,10.774,-34.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5895dc1e4e96,validation,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወንድማማችነትና የእህትማማችነት እሴትን በዘላቂነት ለማጠናከር የተጀመረውን ጥረት እውን ለማድረግ ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)ገለጹ፡፡,spk_7b26d9ad534d,am,12.653,11.915,0.0,12.653,-34.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5711d37ff215,validation,በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብሕ  እንደገለጹት፤ የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት  ዘመቻው የሕፃናትን  ጤንነት  ለመጠበቅ  ያለመ ነው።,spk_7b26d9ad534d,am,12.514,11.653,0.0,12.514,-34.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b947beaaadb6,validation,አገልግሎቱን ለማጠናከርም በበጀት ዓመቱ ከህብረተሰቡና ከአባላት መዋጮ 191 ሚሊዮን ብር ሀብት በማሰባሰብ ጥቅም ላይ ለማዋል እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,10.114,9.651,0.0,10.114,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_147804059d7a,validation,ይህን ተከትሎም ኢትዮጵያ ስምምነት ወደ ፈረመችባቸው ሥድስት የመካከለኛው ምሥራቅ ሀገራት ለመሄድ የሚስችሉ ስልጠናዎችና ምዘናዎች ከተከናወኑ በኋላ ስምሪቱ እንደሚሰጥ ተመላክቷል።,spk_7b26d9ad534d,am,10.653,10.653,0.0,10.653,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc0a7e923575,validation,የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በዓላትን ባህላዊና ሃይማኖታዊ ትውፊታቸውን ሳይለቁ እንዲከበሩ ለማስቻል ሴቶች ተሳትፏቸውን ማጠናከር አለባቸው ብለዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.934,9.459,0.0,9.934,-34.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c22614d693c4,validation,በዓላቱ ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ትውፊታቸውን ሳይለቁ አንድነትን በሚያጎላ ሁኔታ እንዲከበሩ ከጸጥታ አካላት ጋር በጥምረት ለመስራት ተዘጋጅተናል ብለዋል።,spk_7b26d9ad534d,am,9.873,9.169,0.326,9.873,-35.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0818dc8c9db,validation,በክልሉ የእሳት አደጋ ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የፖላንድ መንግስት የ5 ሚሊዮን ብር ግምት ያላቸውን የተለያዩ ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርጓል።,spk_7b26d9ad534d,am,8.893,7.951,0.0,8.893,-32.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4070ffb65a0,validation,በአማራ ክልል የገና እና የጥምቀት በዓላትን ጨምሮ ሌሎች ኃይማኖታዊና ባህላዊ በዓላትን በድምቀት ለማክበር በቂ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.414,10.706,0.377,11.414,-29.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1ed4d2febd88,validation,ህብረ ብሄራዊ አንድነት እንዲጎለብት የሚያግዙ በርካታ የምርምር ሥራዎችንም አከናውነዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,6.013,5.645,0.368,6.013,-27.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_05a64af6e366,validation,የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር በከር ሻሌ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት፤ ኢትዮጵያና ኮሪያ ሪፐብሊክ ያላቸው ግንኙነት ከልማት አጋርነት ከፍ ያለና ታሪካዊ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,11.614,10.58,0.368,11.614,-31.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_cb12e8d68c14,validation,20ኛው የብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ ነገ በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳእና ከተማ ይከበራል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.293,8.282,1.011,9.293,-29.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_aa82102819d4,validation,የኢትዮጵያ ረጅም የሕዝብና የመንግሥት ታሪክ ፣.የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሰረቶችና መሳሪያዎች ፣የቀይ ባሕርና የዓባይ ሸለቆ ሚና እንዲሁም አጭር የጌዴኦ ህዝብ ታሪክን ጨምሮ በርካታ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ያተኮሩ መጻሕፍትን ጽፈዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,17.373,17.007,0.367,17.373,-27.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_dee27ccffddd,validation,በዚህም  የጣና ሃይቅን ጨምሮ ሌሎች የውሃ አካላትን ከብክለት ለመጠበቅ  በሚደረገው ጥረት  የ‘’ጽዱ ኢትዮጵያ’’ ኢኒሼቲቭ  ማገዙን አስረድተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.254,9.587,0.364,10.254,-30.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_141788ced2c3,validation,የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ኮንፍረንስ በአዳማ እየተካሄደ ሲሆን በኮንፍረንሱ ላይ በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ዕውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.334,12.99,0.344,13.334,-27.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4724a20d18f5,validation,በአማራ ክልል በክረምት  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ8 ሺህ በላይ የአቅመ ደካማ ቤቶችን  የመገንባት እና የመጠገን ስራ እንደሚከናወን ተገለጸ።,spk_c5c3a391cd2b,am,8.414,8.043,0.37,8.414,-31.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_75e4a1a158e3,validation,"""የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር እድገት"" በሚል መሪ ሀሳብ ክልል አቀፍ የጤና ባለሙያዎች ውይይት ዛሬ በጋምቤላ ከተማ ተካሂዷል።",spk_c5c3a391cd2b,am,9.573,8.265,0.421,9.573,-29.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_64d7a47c890a,validation,በቀጣይም ለጤናው ዘርፍ አገልግሎት ውጤታማነት ባለሙያዎችና አመራሮች የሚሰጡትን አገልግሎቶች ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚሰራ አብራርተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.213,8.856,0.357,9.213,-27.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_49d5307413cf,validation,የወጣቶችና ምሁራን ዘርፍ የመጅሊስ ምርጫ ሂደት ግልጽ በሆነ መንገድ በስኬት መካሄዱን እንደታዘቡ በአዲስ አበባ በተለያዩ መስጅዶች የምርጫ ታዛቢዎች ገለጹ።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.973,9.088,0.363,9.973,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b393a38a6ff0,validation,በስልጠናው የክልሉ ፖሊስ፣ የዞን፣ የልዩ ወረዳ፣ ወረዳና ከተማ ፖሊስ አመራሮችና አባላት ተሳትፈዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,5.854,5.478,0.376,5.854,-31.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_eba8c4779d8d,validation,ለዚህም በከተማው የተሰሩ የልማት ስራዎችና መሰረተ ልማቶች ወደ አደባባይ ለሚተመው ነዋሪና ጎብኚ የሚፈጥሩት ተጨማሪ ውበትና ምቾት አዲስ አበባን የስህበት ማዕከል ማድረጉ ተገምግሟል።,spk_c5c3a391cd2b,am,14.053,12.817,0.336,14.053,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3180bd80ef33,validation,የኢትዮ-ሕንድ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የትብብር መርሃ ግብርም በዕውቀትና ክህሎት የበለጸገ የሰው ሃብት በመፍጠር የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማፋጠን ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.774,12.405,0.369,12.774,-30.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f6d0afde27bb,validation,በመድረኩ ላይ የክልሉ ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ የክልሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ሃላፊዎችና ከየተቋማቱ የተወጣጡ  የውስጥ ኦዲተሮች ተሳትፈዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.733,11.016,0.383,11.733,-28.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4402870bccce,validation,በላሊበላና በጎንደር በሚከበሩ በዓላት ለሚታደሙ ቱሪስቶች ተጨማሪ በረራዎች እንዲመደቡ ቢሮው ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር እየተነጋገረ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.573,12.23,0.343,12.573,-27.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ac771e248720,validation,የትምህርት ቤቶች ግንባታዎቹ የክፍል ጥበትንና የተማሪዎች መጨናነቅን ከማቃለሉም ባሻገር ተጨማሪ ህጻናት የመማር እድል እንዲያገኙ ማገዙን ጠቁመዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.454,10.086,0.368,10.454,-27.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_bc321e4fdfa1,validation,በዓላቱ ሃይማኖታዊና ባህላዊ እሴቶቻቸውን ጠብቀው እንዲከበሩ ከአመራሮችና የሃይማኖት አባቶች ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.373,9.0,0.373,9.373,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1c2e22e7c4e9,validation,በክልሉ የሰላምና የልማት ስራዎች እንዲሳለጡ የተሰጣቸውን ሀላፊነት በበለጠ እንደሚወጡ የገለጹት ደግሞ ሳጅን ቤተል ሰጡ ናቸው፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,8.373,8.001,0.372,8.373,-30.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1b0e410ded24,validation,የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ በላይ ደጀን፤ ከተማ አስተዳደሩ ትኩረት ሰጥቶ ከሚሰራቸው ቁልፍ ተግባራት ውስጥ የወጣት ስብዕና ግንባታ ተቀዳሚ ተግባር ነው ብለዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,11.454,10.754,0.356,11.454,-30.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_89610b77edd0,validation,በድህረ እውነት እና በዲጂታል ዘመን እውነትን ማምጣት ፈታኝ መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማንኛውም ስልክ ያለው ሰው ያሻውን የሚያወራበት ዘመን በመሆኑ ሚዲያ ይህንን በማስታረቅ ህብረተሰቡን ማንቃት እንዳለበት ተናግረዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,16.413,15.024,0.354,16.413,-30.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7456dc13edfd,validation,እንዲሁም ምርቶቻቸውን በከፍተኛ ሁኔታ ወደ ገበያ በማቅረብ የምርት እጥረት እና የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ከፍተኛ ሚና የተጫወቱ የአምራች ኢንዱስትሪዎች፣ የግብርና ምርት አቅራቢዎች፣ የፖለቲካ አመራሩ እና የፀጥታ ተቋማት የቅንጅት ስራ ለተገኘው ውጤት ከተማ አስተዳደሩ ምስጋና አቅርቧል።,spk_c5c3a391cd2b,am,17.134,15.997,0.375,17.134,-33.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2b60e911f6d5,validation,የትምህርት መረጃ አያያዝ ስርዓቱን በቴክኖሎጂ ማገዝ የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ እንደሚሆን አመላክተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,7.574,7.213,0.361,7.574,-23.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0e86af2aee07,validation,ኢትዮጵያ እና ኮሪያ ሪፐብሊክ ቀደም ብለው በስታትስቲክስ አቅም ግንባታ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ማድረጋቸውን አስታውቀዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,9.854,9.081,0.343,9.854,-30.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a14523dcbe0a,validation,ማሽቃሮ በባህላዊ ክዋኔው ማህበራዊ መስተጋብርን ከማጠናከር ባሻገር ለተፈጥሮ ሀብትና ለደን ልማት ጠቀሜታ እንዳለው አመልክተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.254,8.887,0.366,9.254,-30.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7dd61193bf07,validation,የመጀመሪያው የኢጋድ ቀጣናዊ የወጣቶች የሰላም እና ደህንነት ኮንፍረንስ ትናንት በኬንያ ናይሮቢ መካሄድ ጀምሯል።,spk_c5c3a391cd2b,am,6.213,5.855,0.358,6.213,-24.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_fbadb45d39d9,validation,በተጨማሪም የገጠርና የከተማውን ማህበራዊ ችግሮች የፈቱ ድጋፎችና ልማቶች ማከናወናቸውን አስታውቀዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,7.413,7.053,0.36,7.413,-28.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5794796d8cb3,validation,የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በወቅቱ እንደገለጹት፥ እንደሃገር ያጋጠመውን የትምህርት ስብራት ለመጠገን የሚያስችሉ አዳዲስ ሪፎርሞች ተቀርጸው ተግባራዊ እየተደረጉ ነው።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.893,11.126,0.356,11.893,-30.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_851975dd573e,validation,ኢትዮጵያ በዓለም ላይ ፈጣን ኢኮኖሚያዊ እድገት እያስመዘገቡ ካሉ ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን ጠቅሰው ይህንኑ እድገት በዘላቂነት ለማስቀጠል ለፖሊሲ ግብዓት የሚሆን ጥራት ያለው የስታትስቲክስ መረጃ እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,14.954,13.664,0.368,14.954,-32.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_cdad9dc758af,validation,ከውይይት መድረኩ ጎን ለጎን የጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታልና የጋምቤላ ከተማን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የስራ እንቅስቃሴ ተሳታፊዎቹ ተዘዋውረው ተመልክተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.174,11.902,0.389,13.174,-28.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_25b2c282a491,validation,በዘንድሮው ክረምትም ካለፈው ዓመት በተሻለ መልኩ የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤቶችን ደረጃቸውን በጠበቀ መልኩ ገንብቶ ለማስረከብ በቂ ዝግጅት መደረጉንም አስታውቀዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.014,9.639,0.375,10.014,-27.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_162e11aa7730,validation,በክረምቱ በጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተከናወነ የሚገኘው የአረጋውያንና የአቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ እና እድሳት አንዱ ነው ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.254,10.867,0.387,11.254,-25.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_167c27a78aa9,validation,በአሉ የተጀመረውን የልማትና ብልጽግና ጉዞን ለማሳካት አቅም በመሆኑ  እሴቶቹን  ለማጠናከር ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል ያሉት ሀላፊው፣ የካፍቾ ህዝብ በራሱ የጊዜ አቆጣጠር በአብሮነት የሚያከብረው በዓል መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,16.174,15.045,0.373,16.174,-31.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0dd39e3d2c37,validation,በመድረኩ የፌደራል ተቋማት ኃላፊዎች፣ የክልልና የዞን አመራሮች፣ የዩኔስኮ ተወካዮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንዲሁም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.434,10.092,0.342,10.434,-29.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_78c760462ab2,validation,ሀገር አቀፍ የምግብና የጤና ግብዓቶች ቁጥጥር ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_c5c3a391cd2b,am,6.774,6.42,0.354,6.774,-27.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f7ff1f5c08d1,validation,የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል መንገሻ በበኩላቸው ቢሮው በክልሉ የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን በማልማትና በማስተዋወቅ የገቢ ምንጭ ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,14.534,13.778,0.365,14.534,-29.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_92ef43d3dc1d,validation,በባህር ዳር ከተማ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት አቅመ ደካማ ወገኖችን በተለያየ መንገድ ለመደገፍ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ተገለጸ።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.454,9.101,0.353,9.454,-22.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_388d5194ec63,validation,የአጼ ቴዎድሮስ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኤልያስ አሳዬ በበኩላቸው በክፍለ ከተማው ከ300 ለሚበልጡ አቅመ ደካሞች ከማዕድ ማጋራት በተጨማሪ የአልባሳት ድጋፍ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.934,11.55,0.383,11.934,-25.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c2f63f7894d9,validation,በአምስት ዘርፎች የሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ ነሐሴ 09 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ በዑለማዎች ዘርፍ የድምጽ አሰጣጥ መርሃ ግብር መካሄድ መጀመሩ ይታዎሳል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.653,10.983,0.354,11.653,-31.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4c2542306369,validation,በምዕራብ ሸዋ ዞን የአምቦ ወረዳ ሜጢ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት እና የቤት እድሳት የተጀመረላቸው ወይዘሮ ሻናኔ ሆርዶፋ፣ ቤታቸው በማርጀቱ ሲቸገሩ መቆየታቸውን ይናገራሉ።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.014,11.781,0.355,13.014,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_bad2840fb638,validation,"ክልላዊ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል መሪ ሀሳብ በባህርዳር ከተማ ጣና ክፍለ ከተማ ዛሬ ተጀምሯል።",spk_c5c3a391cd2b,am,9.854,9.48,0.373,9.854,-29.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9baad8964c27,validation,የዛሬ ጨዋታዎችን ተከትሎ የ20ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ተጠናቋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,4.454,4.088,0.365,4.454,-28.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2a6510ba9c79,validation,በመሆኑም ዛሬ ከአፍሪካ ልማት ባንክ እና ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም ጋር ለዚሁ ዓላማ የሚውል የፋይናንስ ድጋፍ በሚያደርጉበት ጉዳይ ዙሪያ ውይይት ተደርጓል ብለዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,11.573,11.216,0.358,11.573,-29.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a871ff3b9ed5,validation,ይህን አጠናክራ እንድትቀጥል ባንኩ የፋይናንስ ድጋፍ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,5.454,5.107,0.347,5.454,-29.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c7e05df4754a,validation,ይህም እንደ ሙፍቲ ሳሌ ያሉ ታዳጊዎች የመጫወቻ እና የመዝናኛ አማራጮችን በአካባቢያቸው እንዲያገኙ አስችሏል።,spk_c5c3a391cd2b,am,8.454,8.107,0.347,8.454,-29.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e9de33c1aa02,validation,በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሮቤ ዲስትሪክት  የዘመን መለወጫ በዓልን በማስመልከት በሮቤ ከተማ ለሚገኙ 220 አቅመ ደካሞችና አካል ጉዳተኞች ማዕድ አጋራ።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.653,10.271,0.382,10.653,-30.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7658186bccf4,validation,በጤናው ልማት ዘርፍ እንደክልል በተከናወኑ ስራዎች ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ጥረቶች ሲደረጉ መቆየታቸውንና አበረታች ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆናቸውንም ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.973,12.173,0.361,12.973,-29.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a57ae7967ad8,validation,በዚህ ሂደት የሁሉም ህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎና እገዛ ወሳኝ መሆኑን አንስተው በተለይም የወጣቶች ተሳትፎ የማይተካ ሚና አለው ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,8.854,8.466,0.387,8.854,-28.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8e46affeac8a,validation,ከለውጡ ወዲህ ለቱሪዝም ዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ከአምስቱ የኢኮኖሚ ምሶሶዎች መካከል አንዱ እንዲሆን መደረጉ ይታወቃል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,8.053,7.673,0.38,8.053,-25.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6f1ff76b0007,validation,መንግስት የፈጠረው ምቹ ሁኔታ ማህበረሰቡ ባህሉንና ቋንቋውን እንዲያሳድግ  ማስቻሉን  ደግሞ  የገለፁት የሀገር ሽማግሌ አቶ ሀይሌ ቦጋለ  ናቸው።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.893,10.816,0.634,12.893,-30.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f307131ac27e,validation,በትምህርት ዘርፍም በዚህ ዓመት 4 ነጥብ 2 ሚሊዮን ህጻናትን በቅድመ መደበኛ ትምህርት ተቀብለናል ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,7.373,6.654,0.379,7.373,-28.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f17d1f9733fa,validation,የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ከዝግጅት ምዕራፍ እስከ አጀንዳ ልየታ የምክክር ምዕራፍ ስኬታማ ተግባራትን ማከናወኑን ጠቅሰው በተጠናከረ መልኩ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.733,10.359,0.375,10.733,-29.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_118d0c9f1a9c,validation,በተለይም በዓሉ በተቋሙ ውስጥ መከበሩ በተማሪዎች መካከል የባህል፣ የቋንቋና ሌሎች ትውውቆችን በማዳበር ለአብሮነትና አንድነት መጎልበት ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ተናግራለች።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.573,12.73,0.358,13.573,-29.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d0dcc0d3304a,validation,ወጣቶች የእምነት፤ የብሔር እና የፖለቲካ አመለካከት ሳይገድባቸው ለሀገራቸው ሰላም፣ አብሮነትና ልማት የበኩላቸውን  አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ  ምክር ቤቱ በቅርበት እንደሚደግፍም ተናግረዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.893,10.185,0.344,10.893,-24.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0d22b0d922a2,validation,በዚህም በክልል ደረጃ ከ8 ሺህ በላይ የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤት ደረጃቸውን በጠበቀ መልኩ በመገንባትና በመጠገን የተሻለ ኑሮ እንዲኖሩ ይደረጋል ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.973,11.617,0.357,11.973,-26.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c09bdbfeb072,validation,በዚህም ጥቃቱን ለመከላከል ለማህበረሰቡና በየደረጃ ላሉ የጤና ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መሰጠቱን ገልፀው የጥቃቱ ሰለባዎችን ለመርዳትም በክልሉ በ12 ሆስፒታሎች የአንድ ማዕከል አገልግሎቱ እየተሰጠ ነው ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,18.453,16.747,0.725,18.453,-27.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5f84911dca1c,validation,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በመዲናዋ የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ግምገማ አድርጓል።,spk_c5c3a391cd2b,am,6.053,5.678,0.376,6.053,-28.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d88045ec4d20,validation,በመዲናዋ የሚካሄዱ የልማት ስራዎችም የበለጸገች ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ለማስተላለፍ ከፍተኛ እገዛ እንደሚያደርጉ ተናግሯል።,spk_c5c3a391cd2b,am,8.733,8.16,0.0,8.733,-28.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6f20543db4a4,validation,ዩኒቨርሲቲው እንደ አንድ የትምህርት እና ምርምር ተቋም ብቻ ሳይሆን በሀገሪቱ የፖለቲካ እና ማህበራዊ  ጉዳዮች ላይ ያሳረፈውን አሻራ የሚዳስስ  ዘጋቢ ፊልም መዘጋጀቱን ጠቅሰዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.254,12.91,0.344,13.254,-27.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_331b24bf5623,validation,በክልሉ ፆታዊ ጥቃትን ለመከላከልም በፋብሪካዎችና በትምህርት ቤቶች ግንዛቤን የመፍጠር ተግባራት በትኩረት እንደሚሰራም ጠቁመዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.174,9.8,0.373,10.174,-25.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_97723be7f79f,validation,"""ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም"" በሚል መሪ ቃል የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ በሀዋሳ እየተካሄደ ነው።",spk_c5c3a391cd2b,am,9.454,8.364,0.36,9.454,-31.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1e31109d95d7,validation,የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እና አጋር አካላት ዩኒቨርሲቲው ከሃያ አምስት ዓመታት በኋላ የት ደርሶ ማየት  እንደሚፈልጉ መልካም ምኞታቸውን በፅሁፍ በአንድ መዝገብ የሚያኖሩበት ዝግጅት መኖሩንም ጠቅሰዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,14.133,13.348,0.353,14.133,-28.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f97e5fb23aaa,validation,በባህርዳር ከተማ በሚገኘው ቶፊቅ መስጂድ የምርጫ ታዛቢ  አቶ አህመድ ቢላል በበኩላቸው፤  የዑለማዎች ምርጫ በመልካም ሁኔታ ተጀምሮ በስኬት መከናወኑ የሚያስደስት ነው ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.653,11.252,0.401,11.653,-29.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e3810b05896d,validation,በ2017 የትምህርት ዘመን ሀገር አቀፉን ፈተና ወስደው ውጤታማ በሆኑት የትምህርት ቤት ተማሪዎች መኩራታቸውን አንስተው፤  በቀጣይም የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ  በትጋት እንሰራለን  ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.053,10.799,0.354,12.053,-22.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_40471f30328b,validation,በባሕርዳር  ከተማ 123 ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ብር በሆነ ወጪ  የተገነባ የሴቶችና ህፃናት ማገገሚያ ማዕከል ዛሬ ተመርቋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,8.854,8.45,0.403,8.854,-32.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8e3e52fff021,validation,በመድረኩ ላይ ሃሳባቸውን የሰጡት የአርቲስቱ ቤተሰቦችና ወዳጆችም ያየህይራድ በሀገር ፍቅር ስሜት፣ በጥልቅ አንባቢነትና በጥበብ ስራዎች ረቂቅነቱን ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.733,11.362,0.372,11.733,-29.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d74329b3fd0a,validation,በዚህም የክልሉ ፖሊስ በታማኝነትና በቅንነት ማህበረሰቡን የማገልገል ሀላፊነቱን በበለጠ እንደሚወጣ አስታውቀዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,7.413,7.066,0.348,7.413,-28.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f43f7ca361e2,validation,በምረቃው ሥነ- ሥርዓት ላይ የተገኙት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ የመደመር መንግስት ሁሉም ዜጋ እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ የሚሆንበት ሥርዓት እየገነባ ይገኛል።,spk_c5c3a391cd2b,am,15.094,13.645,0.376,15.094,-31.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5b3dcb023e99,validation,በክረምት በጎ ፈቃድ ክልላዊ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ የፌዴራል፣ የክልል፣  የሰሜን ጎጃም ዞንና የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.334,12.959,0.375,13.334,-28.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e4eaeb77d6cd,validation,በአስተዳደሩ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በተለያዩ የስራ ዘርፎች በርካታ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ያደረጉ ተግባራት መከናወናቸውን የገለፁት ደግሞ የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ካሊድ መሐመድ ናቸው።,spk_c5c3a391cd2b,am,14.293,13.924,0.37,14.293,-28.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_80dcf3810576,validation,በክልሉ በዜግነት አገልግሎት ከሚሰጡ ተግባራት መካከል  የተማሪዎች የደም ልገሳ አንዱ መሆኑን ጠቅሰው በትምህርት ቤቶች ደም የመለገስ በጎ ተግባርን ለማሳካት የድርሻቸውን በመወጣት ምትክ የሌላትን ህይወት ለመታደግ መቻላቸውን ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,15.094,14.029,0.36,15.094,-26.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ff1834bf7ce8,validation,በሁሉም የክልሉ ዞኖች፣ የከተማ አተዳደሮችና ወረዳዎች የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ዛሬ በይፋ መጀመሩን ይፋ አድርገዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,7.614,7.23,0.384,7.614,-26.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_136e69a882c0,validation,በዓላቱ አዲስ ዓመት መምጣትን ተከትሎ አዲስ ተስፋና አዲስ ብርሃን በማንፀባረቅ ሕብረተሰቡ በአብሮነት በአደባባይ  የሚያከብራቸው እንደሆኑ ጠቅሰዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.573,9.197,0.376,9.573,-27.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1245f424e679,validation,የኢትዮ-ሕንድ የጋራ የድህረ-ምረቃ ትምህርት አስተባባሪ ፕሮፌሰር ክሪሽና ራጅ፤ ኢትዮጵያ በሰው ሰራሽ አስተውህሎትና በቴክኖሎጂ ውጤታማ ተግባራት እያከናወነች ነው ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.653,10.814,0.389,11.653,-31.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ee327ad525bb,validation,በመድረኩም ዘላቂነት ያለው  የመሬት አስተዳደር ስርዓት የኢትዮጵያ ተሞክሮ ይቀርባል ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,5.253,4.876,0.377,5.253,-23.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9d31c987af23,validation,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አብርሃም ታደሰ በዚሁ ወቅት፤ ኢሬቻ የሰላምና የወንድማማችነት ምልክት ነው ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.973,9.598,0.376,9.973,-26.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_fb8950173dd3,validation,አሁን ላይ ቱሉ በቾ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት መሆኑ ችግሩን እንደሚቀርፈው  ጠቁመዋል ፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,7.093,6.734,0.359,7.093,-27.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0df94f99c16b,validation,የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ በበኩላቸው በክላስተሩ ስር የሚገኙ የፌደራል ተቋማት በድሬዳዋ ላከናወኑት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.573,13.224,0.349,13.573,-28.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e46920fc85e5,validation,በክልሉ ጾታዊ ጥቃትን ለመከላከል የሚያስችል ቅንጅታዊ ስራ ማህበረሰቡን ባሳተፈ መልኩ እየተከናወነ መሆኑ ተመለከተ።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.053,8.318,0.398,9.053,-28.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c6025be1bc58,validation,ቤታቸው ሲታደስ ብዙ ችግር እንደሚቀላልቸው ገልጸው በጎ አድራጎት ላደረጉላቸው ሁሉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,7.413,7.052,0.362,7.413,-28.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c96763989876,validation,የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መከላከያ መንገዶች ምንድን ናቸው?,spk_c5c3a391cd2b,am,4.654,4.2,0.453,4.654,-26.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5e2d51f88875,validation,በወንዙ ሙላት ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች  በተለያዩ አካላት ጊዜያዊ ድጋፍ እየተደረገላቸው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,6.053,5.702,0.351,6.053,-33.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9217015f5694,validation,በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  አሻድሊ ሀሰን እንደተናገሩት፤  ቀደም ሲል በነበረው ችግር  የተጎዳ መሠረተ ልማትን ለመገንባት የክልሉ መንግስት ሲሰራ ቆይቷል።,spk_c5c3a391cd2b,am,14.053,12.849,0.355,14.053,-29.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_cfeb443fcc66,validation,ትምህርት ቤቱ ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል 373 ተማሪዎችን ሲያስተምር መቆየቱን አውስተው፤ በተያዘው የትምህርት ዘመንም   የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ  89 ተማሪዎችን እያዘጋጀ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.573,12.718,0.355,13.573,-24.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_af79b2265f61,validation,በዚህም የተሻለና ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት ለትውልድ ተደራሽ ከማድረግ አንጻር አበረታች ጥረቶች መደረጋቸውን አስታውሰው በቀጣይም የተጀመሩ ስራዎች በባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ጥረት ይቀጥላሉ ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.493,12.118,0.375,12.493,-28.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b9d1719fe0b4,validation,ለአካባቢው ስራ አጥ ወጣቶችና ለማህበረሰቡ የሥራ ዕድልና ሌሎች አማራጮችን ይዞ እንደሚመጣም ተስፋ ማድረጋቸውን ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,8.373,7.686,0.346,8.373,-29.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f3b5b9222147,validation,የጢያ ዓለም አቀፍ መካነ ቅርስን በማልማትና የገቢ ምንጭ በማድረግ የህዝብን ተጠቃሚነት ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰራ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) አስታወቁ።,spk_c5c3a391cd2b,am,14.293,13.043,0.391,14.293,-30.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_424de54c6e1e,validation,በትምህርት ለትውልድ ፕሮግራም ንቅናቄም የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማሻሻል የሚያስችሉ ተግባራት መከናወናቸውንና የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የተጀመሩ ስራዎችም ተስፋ ሰጪ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,13.094,12.299,0.794,13.094,-29.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9fcf15b7db65,validation,የክልሉ ሴቶች፣  ወጣቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ብርቱካን ሲሳይ ፤ የማዕከሉ መገንባት ትልቅ  ፋይዳ እንዳለው ተናግረዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.133,8.707,0.427,9.133,-31.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_faddcb94cf8a,validation,በኤጀርሳ ላፎ ወረዳ በሰዎች ለሰዎች  ግብረ ሰናይ ድርጅት በ33 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር ወጭ የተገነባው ቱሉ በቾ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የዚሁ አካል መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.934,11.54,0.394,11.934,-28.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_cf20d337ba8e,validation,በቀጣይም በመንግስት የተያዙ ትላልቅ የልማት ውጥኖች ከዳር እንዲደርሱ የአካባቢያቸውን ሰላም ለማስጠበቅና ህዝብ በማስተባበር የሚወጡትን ሚና እንደሚያጠናክሩ ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.534,10.457,0.482,11.534,-31.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d9bfe79551a7,validation,ደራሲ፣ ተርጓሚ፣አዘጋጅ እና ተዋናይ አርቲስት ደበበ እሸቱ የኢትዮጵያ ጥበብ አዘማኞች ትውልድ አካል ነበር።,spk_c5c3a391cd2b,am,8.133,7.753,0.38,8.133,-28.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1255b7f371e9,validation,ከዚህም በተጨማሪ በማዕከሉ የኮምፕዩተር፣ጂም፣ ውዝዋዜ እና የተለያዩ የኪነ ጥበብ ስልጠናዎች እየተሰጡ እንደሚገኙም ጠቅሷል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,7.614,7.261,0.352,7.614,-30.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5be49b1459d8,validation,የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ  ጎሹ እንዳላማው በበኩላቸው፤   የዳበረ ባህላዊ እሴታችን የሆነውን በጎነትን   በመተግበር የብልፅግና ጉዞን እናረጋግጣለን ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.813,11.978,0.359,12.813,-30.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e8bf695a63bc,validation,በመድረኩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ብሌን ገ/መድህን፤ በሀገሪቱ የሚስተዋሉ የቆዩ ችግሮችን በምክክር በዘላቂነት መፍታት የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.454,13.101,0.352,13.454,-31.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0d7a2860d990,validation,የፌዴራል ስነ-ምግባርና ፀረ -ሙስና ኮሚሽን ከክልል የዘርፉ አመራሮች ጋር ሀገራዊ ሙስናን የመከላከል የስራ አፈጻጸምና ቀጣይ ተግባራት ላይ በጅማ ከተማ የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.414,10.06,0.354,10.414,-33.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b0f523ee412b,validation,መርሃ-ግብሩ ኢትዮጵያ ለጀመረችው የኢኮኖሚና የማህበራዊ ዕድገት የሚመጥን ብቁ የሰው ሃይል ለማፍራት በምታደርገው ጥረት ከፍተኛ እገዛ እንደሚኖረውም ተገልጿል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.014,10.659,0.355,11.014,-30.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_46c621971d1c,validation,o ከላይ የተዘረዘሩት ምልክቶች ሲኖሩ ወደ ሕክምና ተቋም መሄድ፤,spk_c5c3a391cd2b,am,4.373,4.026,0.348,4.373,-26.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_810aaa42c2b1,validation,በተለያዩ ጊዜያት ሰብዓዊ ድጋፎችን በማድረግ ለማህበረሰቡ ያለውን አለኝታነት በተግባር ሲያሳይ መቆየቱንም አስታውሰዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,8.653,7.824,0.511,8.653,-31.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d7c067e32a54,validation,እንደሃገር በትምህርት ዘርፍ የተጀመረውን ለውጥ ተከትሎ በሲዳማ ክልልም ዘርፈ ብዙ ተግባራት መከናወናቸውን የገለጹት ደግሞ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና ትምህርት ቢሮ ሃላፊ አቶ በየነ በራሳ ናቸው፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,12.334,11.979,0.355,12.334,-29.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2aad98be1876,validation,ማኅበረሰብን  የሚያስተሳስሩ፣ የዜጎችን አመለካከት የሚቀርጹና አብሮነትን የሚያጎለብቱ መረጃዎችን ማድረስ የመገናኛ ብዙሀን  ቀዳሚ አጀንዳ  እንደሆነም አንስተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.094,10.718,0.376,11.094,-23.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a52be126072e,validation,በከተማ  አስተዳደሩ ባለፈው ዓመት የክረምት ወራት 375 የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤቶችን በመገንባትና በማደስ ለተጠቃሚዎች ማስረከብ መቻሉን አውስተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.813,10.467,0.346,10.813,-28.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1ad626dac166,validation,የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ አየለች እሸቴ በበኩላቸው፥ ባለፉት የለውጥ አመታት በአጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ የተሰሩ ስራዎች ተስፋ ሰጪ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,9.014,8.635,0.379,9.014,-30.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f4e389008c4c,validation,ማንኛውም ሰው የበሽታውን ምልክቶች ሲያስተውል በአፋጣኝ ወደ ህክምና ተቋም ሊሄድ እንደሚገባም እንዲሁ።,spk_c5c3a391cd2b,am,7.454,7.108,0.345,7.454,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2633ef1cb6c3,validation,ለሕዝብ ተገቢውን አገልግሎት መስጠት ግዴታ በመሆኑ  በተመደቡበት የሙያ መስክ ቀልጣፋና ውጤታማ አገልጋይ በመሆን ተግተው እንደሚሰሩ የተናገሩት ደግሞ  ፈንታሁን ኪሮስ ናቸው።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.774,11.071,0.362,12.774,-30.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b0b4f0bb5387,validation,በካውንስሉ ምስረታ ላይ የተገኙት የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሀይሉ ጀልዴ በበኩላቸው የካውንስሉ መመስረት ለክልሉ ሙስሊም ወጣቶች የለውጥ እና የእድገት ምዕራፍን እንደሚያበስር ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.454,12.096,0.357,12.454,-22.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_207a38414eae,validation,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ ላይ የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ አስታወቀ።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.094,11.74,0.354,12.094,-30.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_36f1bf2122d2,validation,ተሳታፊ  ሲሳይ ከበደ፤ አገልግሎት አሰጣጣቸውን  በማሻሻል የተገልጋይ እርካታን ለማሳደግ  ጠንክረው እየሰሩ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,8.653,8.303,0.35,8.653,-27.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f7d0c799394b,validation,ለወንጀል ምርመራ እና ክስ ዝግጅት ውጤታማነት ቅንጅታዊ ስራ ወሳኝ መሆኑን የሚያሳይ የመወያያ ሰነድ በክልሉ ፍትህ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ታመነ ታደሰ ቀርቧል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.293,10.409,0.381,11.293,-30.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_392aeb453a09,validation,በየአካባቢው በዓላቱን በድምቀት ማክበር እንዲቻልም ዐቢይና ንዑሳን ኮሚቴዎች ተዋቅረው የበዓል ዝግጅት መደረጉን ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,8.373,7.546,0.429,8.373,-30.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_39adf6e0f70b,validation,ሼህ መሀመድ አወል በበኩላቸው ፤ በሹመት ሳይሆን በምርጫ ያገለግሉናል ብለን ያሰብናቸውን  ዑለማዎች   መርጠናል በዚህም ደስተኛ ነን ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.934,8.86,0.369,9.934,-28.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_61f0ad687c78,validation,በድጋፉ በብልጽግና ፓርቲ የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ጽህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ጌታቸው ግዛቸው እንደገለጹት፣ የበጎ ተግባር አንዱ መገለጫው የተቸገሩ ወገኖችን ማገዝና መደገፍ ነው።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.973,12.622,0.352,12.973,-24.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0eebbccd8f0f,validation,የኢትዮ-ሕንድ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ትብብር የሰው ሃብት ልማት አቅምን ለማሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ያሉት ደግሞ የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አወል ሰይድ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.614,11.371,0.359,12.614,-32.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d667e7776f25,validation,በኢትዮጵያዊያን ትብብርና አንድነት የተሳካው የህዳሴ ግድብም ከሀገር አልፎ አፍሪካዊያንን ያስደሰተ አኩሪ የልማት ገድል መሆኑም ገልጿል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.934,8.848,0.345,9.934,-29.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_eed3bc3db559,validation,በኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን በየዓመቱ መስከረም 16 ቀን የሚከበረው የመስቀል ደመራ በመላው ኢትዮጵያ በድምቀት ተከብሯል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.414,9.047,0.367,9.414,-27.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c4e9d6cc70e1,validation,በዓላቱን ለመታደም የሚመጡ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ቱሪስቶች የሚያርፉባቸው ሆቴሎች ለእንግዶች የተሟላ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም አቶ አበበ ተናግረዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.934,12.585,0.348,12.934,-24.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_14816e076454,validation,በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌዴራል ድረስ ሂደቱን ጠብቆ የሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ማሳወቁ ይታወሳል።,spk_c5c3a391cd2b,am,15.534,15.17,0.364,15.534,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7220bf3934b0,validation,በተለይም በላሊበላ የገና በዓል እንዲሁም በጎንደር፣ በባህርዳር እና በሌሎች የክልሉ አካባቢዎች በድምቀት የሚከበሩት የከተራና የጥምቀት በዓላት በዋናነት እንደሚጠቀሱ አንስተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.414,13.051,0.362,13.414,-28.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0b7b99998607,validation,ማሽቃሮን ጠብቆ ለማቆየትና ለትውልድ ለማስተላለፍ ከሚሰራው ሥራ በተጨማሪ ለልማትና ለሰላም ያለውን አስተዋጾ ማሳደግ እንደሚገባም ጠቁመዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.534,9.136,0.398,9.534,-32.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2c1926046937,validation,በአፍሪካ ልማት ባንክ የስታትስቲክስ ከፍተኛ ባለሙያ ቪንሰንት ንገንዳኩማና በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ በስታቲስቲክስ ዘርፍ እያከናወነችው ያለው ተግባር አበረታች ነው ብለዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,13.454,13.106,0.348,13.454,-27.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_80cfb76ee593,validation,በተለይም ክረምት ከበጋ እየተከናወኑ የሚገኙ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች የእርስ በርስ መረዳዳትና አብሮነትን ከማጠናከር ባለፈ የህብረተሰቡን ማህበራዊ ችግሮች እየፈቱ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.694,13.324,0.37,13.694,-27.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_bcf78f81b543,validation,በስነ- ምግባር የታነፀ እና ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ ለማፍራት በቅንጅት እየሰሩ መሆኑንም አመራሮቹ ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,6.614,6.263,0.35,6.614,-32.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_66b613c5de6d,validation,በዘንድሮው የ2017 ዓ.ም የዑለማዎች፣ ምሁራን፣ ወጣቶች፣ ሴቶችና የስራ ማኅበራት የመጅሊስ ምርጫ ላይ በ49ሺህ 92 መስጅዶች፣ 13 ሚሊዮን 151 ሺህ 889 ህዝበ ሙስሊም እየተሳተፈ ይገኛል።,spk_c5c3a391cd2b,am,16.974,16.275,0.359,16.974,-28.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b03a0a4af77c,validation,በበጎ ምግባር የሚከናወኑ ሥራዎች የብዙዎችን ጭንቀት ስለሚያስቀር እንዲህ ያሉ መልካም ተግባራት በሌሎች ተቋማትም ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ገልጸዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.493,11.108,0.385,11.493,-30.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a7707edd3651,validation,በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የክልሉ ማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ሳዳት ነሻ በወቅቱ እንደገለጹት የክልሉ መንግስት ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት ለትውልድ ተደራሽ ለማድረግ ውጤታማ ስራዎች እያከናወነ ነው።,spk_c5c3a391cd2b,am,13.774,13.386,0.388,13.774,-27.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_62429085e4a3,validation,ሰላም ፀንቶ እንዲቀጥል ከመደገፍ ባለፈ በየተቋማቱ ቀልጣፋና ፍትሃዊ አገልግሎትን በመስጠት  የተገልጋይ  እርካታን ለማረጋገጥ እንደሚተጉ  በምዕራብ ጎንደር ዞን እና  ደሴ ከተማ አስተዳደር  የመንግስት ሰራተኞች ገለጹ።,spk_c5c3a391cd2b,am,14.893,13.617,0.352,14.893,-33.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4e07c85ec910,validation,ያነጋገራቸው የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች ተናገሩ።,spk_c5c3a391cd2b,am,3.853,3.49,0.363,3.853,-30.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e8b1d93f9dd9,validation,"""የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት"" በሚል ርዕስ የውይይት ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።",spk_c5c3a391cd2b,am,6.213,5.807,0.407,6.213,-28.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b9f4df1b9d6a,validation,በትምህርት ቤት ምገባ፣ስርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ፣ በመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች አቅም ግንባታ፣ በትምህርት ተደራሽነትና ፍትሃዊነት ላይ ዘርፈ ብዙ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,11.454,11.077,0.377,11.454,-28.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6c43c7b18355,validation,በየአካባቢው የሚከበሩ የዘመን መለወጫ በዓላት ዘላቂ ሰላምና የህዝብ አንድነት ከማጠናከር አንጻር ጉልህ ፋይዳ አላቸው ያሉት ደግሞ አቶ ሞናዬ ሞሶሌ የተባሉ ታዳሚ ናቸው።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.094,11.369,0.377,12.094,-28.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_fc696bec28a0,validation,በዕለቱ የተገኙት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ አቶ ጌታቸው ፊሊጶስ እንደተናገሩት ወጣቶች በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተሳታፊ እና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል።,spk_c5c3a391cd2b,am,12.893,11.896,0.997,12.893,-29.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7f3de7ae2511,validation,በቀጣዮቹ ዓመታትም የተጀመረውን የንቅናቄ ስራ በማጠናከር ህብረተሰቡን የጉዳዩ ባለቤት ማድረግና የፋይናስ አቅምን በማሳደግ ለውጡን ለማስቀጠል በቅንጅት እንደሚሰራ አመላክተዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,12.893,12.521,0.372,12.893,-26.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e15286d0e9d7,validation,በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የተከናወኑ ተግባራት የዘርፉን የፋይናንስ አቅም በማሳደግ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ጉልህ ሚና እያበረከቱ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_c5c3a391cd2b,am,10.774,10.055,0.362,10.774,-29.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a5d1ed179275,validation,የተቋም ግንባታ፣ የሰው ኃይል ልማትና የስታትስቲክስ መረጃ አሰባሰብ ላይ ልምድ መለዋወጥ የስምምነቱ ትኩረት መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_c5c3a391cd2b,am,9.334,8.235,0.383,9.334,-30.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_72126219219e,validation,የውይይቱ ተሳታፊዎች በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ በተገኘ ገቢ በቦንጋ ከተማ እየተገነባ ያለውን የሕዝብ ቤተ መጻህፍትና ሌሎች የልማት ሥራዎች ጎብኝተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,11.893,11.14,0.375,11.893,-23.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3eeaafc6c233,validation,አሁን ላይ በከተሞችም ሆነ በገጠሩ አካባቢ ሕብረተሰቡን በማሳተፍ ቆሻሻ ከብክለት በፀዳ መንገድ እንዲወገድ እየተደረገ  ነው ብለዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,9.254,8.319,0.478,9.254,-28.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f5cf37a9af5e,validation,በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የወረዳ-02 የሁዳ መስጅድ የወጣቶችና ምሁራን ዘርፎች የምርጫ ታዛቢ ባህሩ ሀሰን እንደተናገሩት፤ መራጮች ይወክለኛል የሚሉትን በግልጽ ተሳትፎ መምረጣቸውን ታዝበዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,14.254,12.921,0.58,14.254,-31.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2cc82a7eb423,validation,የወጣቶችና የምሁራን ዘርፎች የመጅሊስ ምርጫ ታዛቢዎች በሁሉም ዘርፍ በተካሄደው ምርጫ የተሳተፉ አካላት ህዝበ ሙስሊሙን፣ ሀገርንና ሌላውን ማህበረሰብ በአንድነት በመምራት ይወክሉናል ያሏቸውን ግልጽና አሳታፊ በሆነ መንገድ መምረጣቸውን እንደታዘቡ ተናግረዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,17.213,16.809,0.404,17.213,-26.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d341ed57a2bf,validation,በቀብር ስነ ስርአቱ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ሃላፊዎች ፣የፕሮፌሰር ላጲሶ ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶች ተገኝተዋል።,spk_c5c3a391cd2b,am,7.694,7.333,0.36,7.694,-27.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_843d12b9395f,validation,የኦሮሚያ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል መመስረት  ወጣቶች በእምነት እና  በሀገራቸው ጉዳይ በመመካከር የበኩላቸውን  አስተዋፅኦ ለማበርከት እንደሚያስችላቸው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸይኽ ሀጂ ኢብራሒም ቱፋ ገለጹ።,spk_c5c3a391cd2b,am,14.854,14.501,0.353,14.854,-23.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_fb3408a8037c,validation,ቅዱስ ጊዮርጊስ ባለፉት ስድስት ተከታታይ የሊግ ጨዋታዎች አላሸነፈም። ተጋጣሚው ድሬዳዋ ከተማ ባለፉት ሶስት ጨዋታዎች ከድል ርቋል።,spk_4c16f2096cf1,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-24.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_869afa0cbaf1,validation,ሃዋሳ ከተማ በ 24 ነጥብ አምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_4c16f2096cf1,am,3.614,3.302,0.312,3.614,-26.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dc680e0b4d27,validation,ሲዳማ ቡና በሊጉ ካከናወናቸው 14 ጨዋታዎች መካከል ስምንቱን ሲያሸንፍ የተሸነፈው አንድ ጊዜ ብቻ ነው። በቀሪ አምስት ጨዋታዎች ነጥብ ጥሏል። 18 ግቦችን ከመረብ ጋር ሲያገናኝ ስድስት ግቦች ተቆጥረውበታል። ሊጉን በ 29 ነጥብ እየመራ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,14.014,14.014,0.0,14.014,-24.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6827929c4677,validation,የ19ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር እስከ ጥር 29 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_4c16f2096cf1,am,5.013,4.628,0.0,5.013,-22.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b12233ebd9ba,validation,ዌስትሃም ዩናይትድ ከኪውፒአር፣ ደርቢ ካውንቲ ከሊድስ ዩናይትድ እና ስዋንሲ ሲቲ ከዌስትብሮም ዛሬ ከሚደረጉ የኤፍኤ ካፕ ጨዋታዎች መካከል ይጠቀሳሉ።,spk_4c16f2096cf1,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-22.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f90696ada46d,validation,ልወቅሽ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ትውልዱ ስለ ሀገሩ ባህል፣ ታሪክ እና የቱሪዝም መዳረሻዎች እንዲያውቅ ለማድረግ ያለመ ንቅናቄ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,7.814,7.069,0.0,7.814,-23.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_65a0a58f0c24,validation,ዩናይትድ የኤፍኤ ካፕ ዋንጫን 13 ጊዜ አንስቷል። የብራይተን ትልቁ ውጤት እ.አ.አ በ1982/83 ለፍጻሜ ደርሶ በዛሬ ተጋጣሚው ተሸንፎ ዋንጫ ያጣበት አጋጣሚ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,10.854,10.429,0.424,10.854,-22.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_aef0774cb795,validation,የ 16 ጊዜ የሊጉ አሸናፊ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ 19 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃን ይዟል። ድሬዳዋ ከተማ በ 18 ነጥብ 12 ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_4c16f2096cf1,am,8.573,8.198,0.0,8.573,-23.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5f9047555f44,validation,ወላይታ ድቻ በ13 ነጥብ 17ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል። ባህር ዳር ከተማ በ20 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃን ይዟል።,spk_4c16f2096cf1,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-22.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d334018d845d,validation,ሲዳማ ቡና በ34 ነጥብ ሊጉን እየመራ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,3.253,2.84,0.414,3.253,-24.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_36fbf6aa2ca2,validation,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 14ኛ ሳምንት አርሰናል ከብሬንትፎርድ ጋር ጨዋታውን ያደርጋል።,spk_4c16f2096cf1,am,5.053,4.554,0.5,5.053,-23.2,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_88426432e950,validation,ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ37 ነጥብ ሊጉን እየመራ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,2.853,2.853,0.0,2.853,-21.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4957e873d6de,validation,ማምሻውን በኤምሬትስ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ቪክቶር ዮኮሬስ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ማርቲን ዙቢሜንዲ ቀሪዋን ጎል ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_4c16f2096cf1,am,7.213,6.775,0.439,7.213,-23.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6dab5e16e24a,validation,ወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኘው ወላይታ ድቻ ባለፉት አምስት የሊጉ ጨዋታዎች አላሸነፈም። ባህር ዳር ከተማ በ15ኛ ሳምንት ከመቀሌ 70 እንደርታ ጋር ያለ ግብ አቻ ተለያይቷል።,spk_4c16f2096cf1,am,10.094,9.793,0.0,10.094,-22.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_446d4db8df66,validation,የኢትዮጵያ ቀጣዩ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ እ.አ.አ በ1963 በጋና አስተናጋጅነት በተካሄደው አራተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-25.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dbd8d0370db1,validation,የቱሪዝም ዘርፉን የማስተዋወቅ አላማ ያለው የ2018 ዓ.ም የልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ የውድድር መርሃ ግብር ዛሬ ይፋ ሆኗል።,spk_4c16f2096cf1,am,7.814,7.502,0.0,7.814,-23.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ea2adef8508c,validation,ጨዋታው አርባምንጭ ከተማ ወደ ድል ለመመለስ፣ ቦሌ ክፍለ ከተማ ተከታታይ ድሉን ለማስመዘገብ የሚያደርጉት ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,5.734,5.734,0.0,5.734,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_579a024d3188,validation,ኢትዮጵያ ከምድቡ ሁለተኛ ሆና በማጠናቀቋ ለደረጃ ጨዋታ የቀረበች ሲሆን በግብጽ 3 ለ 0 ተሸንፋለች።,spk_4c16f2096cf1,am,7.413,6.825,0.588,7.413,-25.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e5dd772c0dfa,validation,ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ አርባምንጭ ከተማ ከመቻል በአዲስ አበባ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_4c16f2096cf1,am,5.173,5.173,0.0,5.173,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2c91ca8d8f91,validation,ሱዳን እ.አ.አ 1970 ሱዳን ባዘጋጀችው ሰባተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያ ለሰባተኛ ጊዜ በአህጉራዊው የውድድር መድረክ ተሳትፋለች።,spk_4c16f2096cf1,am,9.133,8.768,0.0,9.133,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cddc9edb9485,validation,ሸገር ከተማ እና ፋሲል ከነማ ነጥብ ተጋሩ,spk_4c16f2096cf1,am,3.454,3.042,0.0,3.454,-21.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b709f955dc9c,validation,በ18ኛ ሳምንት መቻል ያሸነፈው ሸገር ከተማ ተከታታይ ድሉን ለማስመዝገብ ይጫወታል።,spk_4c16f2096cf1,am,5.093,4.543,0.55,5.093,-22.9,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_45f2bc9bc7bd,validation,የቅዱስ ጊዮርጊሱ አቤል ያለው እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንኩ አዲስ ግደይ በተመሳሳይ ስምንት ግቦችን ከመረብ ላይ በማሳረፍ የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱን በጋራ እየመሩ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,9.454,8.223,0.432,9.454,-22.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_96a7b8f1ef01,validation,ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ባለፈውም ዓመት አዘጋጅ በነበሩት ሃዋሳ፣ ጅማ፣ በቆጂ እና አርባምንጭ ላይ ለተከታታይ ዓመታት ያደረገ ሲሆን ዘንድሮም ውድድሩን ለማካሄድ ተዘጋጅቷል።,spk_4c16f2096cf1,am,9.854,9.271,0.583,9.854,-24.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ea81822bf4b5,validation,በዚህ ጨዋታ አጥቂው ላውረን ፖኩ አምስት ግቦችን አስቆጥሯል።,spk_4c16f2096cf1,am,4.454,3.881,0.573,4.454,-24.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_29c83bfe94b5,validation,በአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታዎች ላይ እየተሳተፉ የሚገኙ ስፖርተኞች በቅርቡ በተካሄደው ሁለተኛው የኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ጨዋታዎች ላይ ባስመዘገቡት ውጤት የተመረጡ መሆናቸው ይታወቃል።,spk_4c16f2096cf1,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d59d580df1ea,validation,የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታዎች በ2019 ዓ.ም በሴኔጋል ዳካር ለሚካሄደው አራተኛው የወጣቶች የክረምት ኦሊምፒክ እንደ ማጣሪያ እና መዘጋጃ የሚያገለገል ውድድር ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,9.813,9.2,0.0,9.813,-22.3,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_fae812d1db97,validation,የውድድሩ ፎርማት በየምድቡ አንደኛ ሆኖ የጨረሰ አገር ወደ ፍጻሜው እንዲሁም ሁለተኛ የወጡ አገራት ለደረጃው ያለፉበት ነበር።,spk_4c16f2096cf1,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-23.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a1c46efd4af7,validation,ምሽት 12 ሰዓት ላይ አዳማ ከተማ ከሲዳማ ቡና በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_4c16f2096cf1,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-24.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f83faf63e21d,validation,በውድድር ዓመቱ ካደረጋቸው 14 ጨዋታዎች መካከል አምስቱን ያሸነፈው ኢትዮጵያ ቡና በስድስቱ ሽንፈት አስተናግዷል። በሶስት ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርቷል። በ 14 ቱ ጨዋታዎች ላይ 13 ግቦችን ሲያስቆጥር 14 ጎሎችን አስተናግዷል።,spk_4c16f2096cf1,am,12.893,12.893,0.0,12.893,-24.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_500940b059c6,validation,በሊጉ ካከናወናቸው 15 ጨዋታዎች መካከል ስድስቱን ያሸነፈው ኢትዮ ኤሌክትሪክ በበኩሉ ሁለት ጊዜ ሽንፈት አስተናግዷል። በቀሪ ሰባት ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርቷል። 10 ግቦችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ ስድስት ጎሎችን አስተናግዷል።,spk_4c16f2096cf1,am,14.454,13.752,0.34,14.454,-24.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_02be8acc9edf,validation,ብራይተን ከአስቶንቪላ፣ በርንሌይ ከክሪስታል ፓላስ እና ዎልቨርሃምፕተን ዎንድረርስ ከኖቲንግሃም ፎረስት በተመሳሳይ ከምሽቱ 4 ሰዓት ከ30 ላይ ጨዋታቸውን ያከናውናሉ።,spk_4c16f2096cf1,am,9.373,9.015,0.359,9.373,-24.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4ef2bf83a724,validation,የሴቶች ብስክሌት የግል ሰዓት ሙከራ ውድድር ማህደር ደስታ የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች።,spk_4c16f2096cf1,am,5.574,4.921,0.313,5.574,-21.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_431f4db8ae4a,validation,ኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ በሁለቱም ጾታዎች በሰባት የስፖርት አይነቶች 70 ስፖርተኞችን እያሳተፈች ይገኛል።,spk_4c16f2096cf1,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-23.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_932d6e973a7c,validation,እ.አ.አ በ1976 ራሷ ለሶስተኛ ጊዜ ባዘጋጀችው የአፍሪካ ዋንጫ በድጋሚ ወደ ውድድር ተሳትፎ ተመልሳለች።,spk_4c16f2096cf1,am,8.174,7.822,0.0,8.174,-25.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bb4905b3e75e,validation,የውድድር መርሃ ግብሩ ዘንድሮ የደብረ ብርሃን እና ሐረር ከተሞችን አካቷል።,spk_4c16f2096cf1,am,4.654,4.654,0.0,4.654,-25.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_940a6b6050a3,validation,አህጉሪቷን የሚወክለው ኮንፌዴሬሽን ለማቋቋም መነሻ የሆነው ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር(ፊፋ) እ.አ.አ በ1956 በፖርቹጋል ሊዝበን ባካሄደው ዓመታዊ ኮንግረስ ላይ የአፍሪካ አገራት ተወካዮች ከሌሎች አህጉራዊ የእግር ኳስ ማህበራት ጋር ያደረጓቸው መደበኛ ምክክሮች ናቸው።,spk_4c16f2096cf1,am,18.213,17.068,0.0,18.213,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_98b481772ca3,validation,በሴቶች 3000 ሜትር አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ በ8 ደቂቃ ከ24 ሴኮንድ ከ59 ማይክሮ ሴኮንድ አሸንፋለች።,spk_4c16f2096cf1,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-23.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d20b17852e69,validation,ቦሌ ክፍለ ከተማ በሊጉ 14 ጨዋታዎችን አድርጎ በስድስቱ አሸንፎ በሶስቱ ተሸንፎ በአምስቱ አቻ ወጥቷል። 15 ግቦችን ሲያስቆጥር 13 ጎሎች ገብተውበታል።,spk_4c16f2096cf1,am,10.414,9.537,0.357,10.414,-24.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_25b43e2b6a30,validation,ኢትዮጵያ በመጀመሪያው የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎዋ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች።,spk_4c16f2096cf1,am,4.894,4.533,0.36,4.894,-23.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7c12eb7fd976,validation,በፍጻሜው ጋና ሱዳንን 3 ለ 0 በማሸነፍ ዋንጫውን አነሳች።,spk_4c16f2096cf1,am,4.534,3.594,0.599,4.534,-23.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5e4f48907f75,validation,የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱን የቅዱስ ጊዮርጊሱ አጥቂ አቤል ያለው በስምንት ግቦች እየመራ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,5.574,5.574,0.0,5.574,-22.3,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_30b1209940f4,validation,ዘንድሮም ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ በሚል ስያሜ በስድስት የክልል ከተማዎች ላይ ተከታታይ የሩጫ ውድድር  እንደሚያዘጋጅ አስታውቋል።,spk_4c16f2096cf1,am,11.373,10.57,0.431,11.373,-24.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a1a193924023,validation,ኢትዮጵያ በምድብ አንድ ከቱኒዚያና ሴኔጋል ጋር ተደልድላለች። በመጀመሪያ የምድብ ጨዋታዋ በቱኒዚያ 4 ለ 0 ተሸንፋለች።,spk_4c16f2096cf1,am,7.454,6.778,0.351,7.454,-23.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_383fdb859f5c,validation,በውድድሩ ለመጀመሪያ ጊዜ ስድስት ብሔራዊ ቡድኖች የተሳተፉ ሲሆን በሁለት ምድብ እያንዳንዳቸው ሶስት አገራት ተደልድለው ጨዋታቸውን አድርገዋል።,spk_4c16f2096cf1,am,7.934,7.554,0.0,7.934,-24.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1dcfdf012068,validation,መቀሌ 70 እንደርታ በሊጉ እስከ አሁን ያሸነፈው ጨዋታ ብዛት ሁለት ብቻ ነው። ስድስት ጊዜ ሲሸነፍ ሰባት ጊዜ አቻ ተለያይቷል። በ15ቱ ጨዋታዎች ላይ 10 ግቦችን ሲያስቆጥር 19 ጎሎች ተቆጥረውበታል።,spk_4c16f2096cf1,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-22.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9d50d88fba9f,validation,ተጋጣሚው ሲዳማ ቡና 18 ጨዋታዎችን አከናውኑ ዘጠኝ ጊዜ ሲያሸንፍ በሁለቱ ሽንፈት አስተናግዷል።,spk_4c16f2096cf1,am,6.413,6.056,0.358,6.413,-23.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ec6311521ad4,validation,አትሌቲክስ፣ ብስክሌት፣ ወርልድ ቴኳንዶ፣ ካራቴ፣ ጠረጴዛ ቴኒስ፣ ውሃ ዋና እና ክብደት ማንሳት ኢትዮጵያ የምትሳተፍባቸው የስፖርት አይነቶች ናቸው።,spk_4c16f2096cf1,am,8.893,7.714,0.649,8.893,-22.5,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_8d02acf02f3a,validation,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ15ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ነገሌ አርሲ እና ወላይታ ድቻ አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_4c16f2096cf1,am,6.133,5.473,0.335,6.133,-22.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0e89163e6c3e,validation,ጨዋታው አርባምንጭ ከተማ የመጀመሪያ ድሉን ለማስመዝገብ፣ መቻል ወደ ድል መንገድ ለመመለስ የሚያደርጉት ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,5.614,5.614,0.0,5.614,-23.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_17b580375934,validation,በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ማጣሪያ ዛሬ አራት የመልስ ጨዋታዎች ይካሄዳሉ።,spk_4c16f2096cf1,am,5.253,4.76,0.0,5.253,-21.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2188e75cf6b4,validation,የመጀመሪያው የአፍሪካ ዋንጫ እ.አ.አ ከየካቲት 10 እስከ 16 1957 በሱዳን ካርቱም ተካሄዷል። በውድድሩ ላይ ሱዳን፣ኢትዮጵያና ግብጽ ተሳታፊ ነበሩ።,spk_4c16f2096cf1,am,11.334,10.698,0.302,11.334,-21.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cd1a8aea160f,validation,መንግስት ልወቅሽ ኢትዮጵያ ውድድር እንዲሰፋ ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር በትብብር ይሰራል ብለዋል።,spk_4c16f2096cf1,am,5.614,5.144,0.47,5.614,-24.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fbfafb493002,validation,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ ሰባተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ሰንደርላንድ በ36 ነጥብ ከነበረበት 8ኛ ደረጃ ወደ 9ኛ ዝቅ ብሏል።,spk_4c16f2096cf1,am,7.934,7.52,0.414,7.934,-23.9,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_6bd560539df6,validation,አጥቂው ሉቺያኖ ቫሳሎ በ32ኛው በፍጹም ቅጣት ምት ያስቆጠራት ግብ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ዋንጫ ያስቆጠረችው የመጀመሪያ ግቧ ሆኖ ተመዝግቧል።,spk_4c16f2096cf1,am,9.774,9.424,0.0,9.774,-22.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_56624575dcb9,validation,የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱን የኢትዮ ኤሌክትሪኳ ዳግማዊት ሰለሞን በ18 ግቦች እየመራች ነው። የኢትዮጵያ ንግድ ባንኳ ረድኤት አስረሳኸኝ በ12 ጎሎች ትከተላለች።,spk_4c16f2096cf1,am,9.694,9.264,0.429,9.694,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_da93e1884c30,validation,በመጨረሻው የምድብ ጨዋታ ኢትዮጵያ በኮትዲቭዋር 6 ለ 1 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት ተሸንፋለች። መንግስቱ ወርቁ ለኢትዮጵያ ብቸኛዋን ግብ ከመረብ ላይ ያሳረፈ ተጫዋች ነበር።,spk_4c16f2096cf1,am,9.614,8.683,0.522,9.614,-24.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0fbc86c1a79e,validation,አርሰናል 14 ጊዜ ዋንጫውን በማንሳት የውድድሩ ስኬታማ ክለብ ነው።,spk_4c16f2096cf1,am,3.773,3.773,0.0,3.773,-24.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b3a40a18e737,validation,እ.አ.አ የካቲት 16 1957 በካርቱም ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው የፍጻሜ ጨዋታ ግብጽ ኢትዮጵያን 4 ለ 0 በማሸነፍ ታሪካዊውን የአፍሪካ ዋንጫ አነሳች።,spk_4c16f2096cf1,am,11.373,11.014,0.0,11.373,-23.9,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_cbd289ed6525,validation,በፍጻሜው ጋና ቱኒዚያን 3 ለ 2 በማሸነፍ ለሁለተኛ ተከታታይ ጊዜ የአፍሪካን ዋንጫ ማንሳት ችላለች።,spk_4c16f2096cf1,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-24.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_52de5372db88,validation,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ25ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር አርሰናል ሰንደርላንድን 3 ለ 0 አሸንፏል።,spk_4c16f2096cf1,am,4.654,4.654,0.0,4.654,-23.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4662daef4701,validation,ኢትዮጵያ በ3000 ሜትር ሴቶች እና በሴቶች ብስክሌት የቡድን የሰዓት ሙከራ የወርቅ ሜዳሊያዎችን አግኝታለች።,spk_4c16f2096cf1,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_056cda5dd126,validation,ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሊጉ እስከ አሁን ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች በስድስቱ አሸንፎ በአራቱ ተሸንፎ ስምንት ጊዜ አቻ ወጥቷል።,spk_4c16f2096cf1,am,7.213,6.467,0.377,7.213,-24.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cad91601f0bb,validation,በጉባኤው በጣሊያን ሮም ተካሂዶ የነበረው የመጀመሪያው የተመድ የሥርዓተ-ምግብ ጉባኤ ላይ የተቀመጡ አጀንዳዎች አፈጻጸም ይገመገማል።,spk_915ee5035a68,am,7.593,4.708,0.305,7.593,-39.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_379de272718f,validation,የጅማ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚደንት ታደሰ ሀብታሙ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ጅማ ዩኒቨርሲቲ በበጎ ፈቃድ ስራዎች ላይ በመሳተፍ የበኩሉን እየተወጣ ነው ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,10.594,8.903,0.817,10.594,-34.2,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7086af52f55,validation,ከሰላም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ወጣቶች ለሚወስዱት ስልጠና ጥሩ ቆይታ እንዲኖራቸው አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረጉን ጠቅሰዋል።,spk_915ee5035a68,am,6.833,5.719,0.427,6.833,-38.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_b22f45abe572,validation,በቂ ውኃ ከመጠጣት በተጨማሪ ፍራፍሬዎችንና አትክልቶችን ማዘውተር እንደሚመከርም ገልጸዋል።,spk_915ee5035a68,am,6.074,4.449,0.333,6.074,-38.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_76c76b4fdd2c,validation,ለእዚህም በክልሉ ዘንድሮ የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከወሰዱ 93 ሺህ 797 ተማሪዎች ውስጥ ከ56 ሺህ በላይ ተማሪዎች ፈተናውን ማለፋቸውን በማሳያነት ጠቅስዋል።,spk_915ee5035a68,am,15.674,8.11,0.794,15.674,-39.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f7f34f7c2a6,validation,ወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትን ይበልጥ በማጎልበት አበረታች ውጤት ማምጣቱን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_915ee5035a68,am,7.274,6.37,0.0,7.274,-38.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_216e74a70776,validation,ፋይዳ መታወቂያ የግብርና ትራንስፎርሜሽንን፣  የገጠር ፋይናንስን  የአርሶ አደሮች መረጃ አያያዝን፣ የመሬት አስተዳደር ስርዓትን ለማዘመን ቁልፍ ጉዳይ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_915ee5035a68,am,9.834,8.102,0.512,9.834,-35.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_8498ef8e7f36,validation,ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂ የውጭ ሀገር ዜጎችን ተቀብላ ጥበቃና ከለላ እያደረገችላቸው መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_915ee5035a68,am,10.594,5.066,0.528,10.594,-39.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_90176ff8a982,validation,የደንበኞችን እርካታ ማላቅ፣ ኦፕሬሽናል ልህቀትን ማሳደግ፣ የሰራተኞችን ብቃት መለካት እና የገበያ መሪነቱን ማረጋገጥ የስትራቴጂው ስኬታማነት መለኪያዎች መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_915ee5035a68,am,13.034,6.221,0.306,13.034,-39.6,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_157c02ebe9bd,validation,ዛሬ በተደረገ ሌላኛው ጨዋታ የሊጉ መሪ ኢትዮ ኤሌክትሪክ አዳማ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል።,spk_915ee5035a68,am,4.913,3.528,0.385,4.913,-39.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_d44e4478bb61,validation,በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ  በ37 ሺህ 699 ኃይል ተሸካሚ  ትራንስፎርመሮችን በመፈተሽ ማስተካከያ እየተደረገ እንደሚገኝ አብራርተዋል፡፡,spk_915ee5035a68,am,10.553,7.656,0.641,10.553,-40.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_4545ac6b62b3,validation,ወጣት ወንዶችና የልጃገረዶች ባህላዊ የጎቤና ሽኖዬ ጨዋታን በአዲስ አበባ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተገኝተው በማቅረብ የከተማዋ አመራር አባላትን እንኳን አደረሷችሁ ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,12.834,8.308,1.669,12.834,-37.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac32b0478ad2,validation,በውይይት መድረኩ ላይም የከተማው የሃይማኖት አባቶችና  የሀገር ሽማግሌዎች ተሳትፈዋል፡፡,spk_915ee5035a68,am,4.274,2.788,0.425,4.274,-41.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba61d851593f,validation,በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የወላይታ አብያተክርስቲያናት ህብረት ሰብሳቢ ፓስተር አበራ አይዴ (ዶ/ር)፤ የሰላም ጉዳይ የማይመለከተው ዜጋ ስለሌለ ለሀገር ሰላምና ልማት ስኬቶች በጋራ መስራት አለብን ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,13.194,10.531,0.348,13.194,-35.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_d44221205305,validation,ዘላቂና አካታች የሥርዓተ-ምግብ ሽግግርን ለማፋጠን በአነስተኛ ማሳ ላይ የሚያርሱ አርሶ አደሮችን ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል።,spk_915ee5035a68,am,8.514,5.322,0.324,8.514,-38.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef3b6a0254c1,validation,አባገዳ ሰቦቃ ለታ በበኩላቸው፤ ጎቤና ሽኖዬ ለረጅም ዘመናት ተጠብቀው የቆዩ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_915ee5035a68,am,8.313,5.175,0.924,8.313,-35.6,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_61b249070b5b,validation,የገንዳውሃ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አብዱልከሪም ሙሀመድ በበኩላቸው፤ የወባ መከላከያ ክትባት መጀመሩ መንግስት የማሕበረሰቡን ጤና በዘላቂነት ለመጠበቅ ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያል ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,12.274,6.755,0.0,12.274,-42.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_09a92efcccf0,validation,የተመለከቷቸው ስራዎች ኢትዮጵያ ምርታማነትን ይበልጥ ለማሳደግ ዘመናዊ እርሻ ላይ ያላትን ዕቅድ የሚያሳዩ ናቸው ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,9.594,5.449,0.445,9.594,-39.2,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8d785988961,validation,በሚደረገው ጥረት  የሕክምና ግብዓትን እስከ ቀበሌ ድረስ ለማድረስ በተደረገው ጥረት  ማሕበሩ ማገዙን  ገልጸዋል።,spk_915ee5035a68,am,8.073,5.931,0.392,8.073,-35.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_8555079fd5b6,validation,የሀገር ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት በመሆኑ ከምንም በላይ ለሰላም ፣ ለልማት መትጋትና ለሀገር ግንባታ መስራት አስፈላጊ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_915ee5035a68,am,7.114,6.443,0.305,7.114,-36.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b8a7a0bb834,validation,መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ትኩረትም የአዳሪ ትምህርት ቤቱ ግንባታ በ2013 ዓ/ም ተጀምሮ አሁን ላይ በማጠናቀቅ በተያዘው የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን እየተቀበለ ይገኛል ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,10.674,9.372,0.304,10.674,-35.2,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c09d0c3f6aa,validation,በመድረኩ ላይ የተገኙት የቢሮው ሃላፊ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር) እንዳሉት፤  የጤና ልማትና የፀረ-ወባ ማሕበር ወባን አሰቀድሞ ለመከላከል  መንግስት እያከናወነ ያለውን ተግባር በማገዝ  የድርሻውን እየተወጣ ነው።,spk_915ee5035a68,am,13.993,6.837,0.391,13.993,-37.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_c92e88c1f3e1,validation,የአማርድ 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት ዘመናዊ የመማሪያ ክፍሎችን ጨምሮ፣ ቤተ ሙከራ፣ ቤተ-መፃህፍት፣ የተማሪዎች ማደሪያና መመግቢያ ክፍሎች፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችና ሌሎች 19 ዓይነት ግብዓትን የያዘ መሆኑን ዋና አስተዳዳሪው ተናግረዋል ።,spk_915ee5035a68,am,14.914,12.96,0.365,14.914,-37.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_192b4b3565bf,validation,የዛሬው ድጋፍ ለተወሰኑ ሰዎች የተደረገ መሆኑን ጠቁመው፣ ሁሉም ሰው አጋዥ የሌላቸውን ወገኖች በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_915ee5035a68,am,7.633,6.405,0.57,7.633,-37.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_7dbd873ff555,validation,የከተማ አስተዳደሩ ጤና ጽሕፈት ቤት ሃላፊ ሲስተር ምግብ ፈንታ እንዳመለከቱት፤ የገንዳውሃ ከተማ የወባ መከላከያ ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተጀመረባቸው  አካባቢዎች አንዱ ነው።,spk_915ee5035a68,am,11.153,5.847,0.328,11.153,-42.2,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_89057261a66c,validation,በየጊዜው የሚያጋጥመው የአየር ንብረት ለውጥ አሉታዊ ተጽዕኖ አነስተኛ ማሳ ባላቸው አርሶ አደሮች ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ-ግብር ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው።,spk_915ee5035a68,am,11.514,5.682,0.425,11.514,-40.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_071e69249ae6,validation,ቀደም ሲል የነበረብኝ የመጠለያ ችግር በአስተዳደሩ ተቀርፎ ደስ ብሎኝ በሰላም የምኖርበትን ቤት በማግኘቴ አስተዳደሩን አመሰግናለሁ ያሉት ደግሞ ወይዘሮ አያልነሽ ብርሃኑ ናቸው።,spk_915ee5035a68,am,11.153,6.275,0.306,11.153,-41.3,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c7e0968bff2,validation,መንግሥት በወሰዳቸው የሪፎርም እርምጃዎች እና የመሠረተ ልማት ግንባታ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ጠንካራ መሠረት መገንባቱን ጠቅሰዋል።,spk_915ee5035a68,am,8.073,5.033,0.511,8.073,-40.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_f99bca5c64b3,validation,አዲሱ ዓመት ሠርተን ውጤታማ የምንሆንበት፣ ሰላማችንን ዘላቂና አስተማማኝ የምናደርግበት፣ ለሁላችንም የሚመችና ስኬቶቻችን ጎልተው የሚወጡበት ዓመት እንዲሆንም መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።,spk_915ee5035a68,am,11.993,6.6,0.765,11.993,-39.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff0ad25d04a3,validation,ከሃምሌ 20 -22 በአዲስ አበባ በሚካሄደው አለም አቀፍ ጉባኤ ኢትዮጵያ የሥርዓተ-ምግብ ሽግግርን ለማፋጠን እያከናወነች ያለውን ሥራ በተግባር ታሳያለች።,spk_915ee5035a68,am,9.793,4.676,0.493,9.793,-40.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_99b203bea4c4,validation,በመርሃ ግብሩ ላይ የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሮዛ ኡመር፣ ሚኒስትር ዴዔታዎች፣ የክልል ጤና ቢሮ ሃላፊዎች እና  የጤናው ዘርፍ አመራሮች  ተገኝተዋል።,spk_915ee5035a68,am,9.954,6.132,0.493,9.954,-39.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0752f5eb9ca,validation,ለዚህም የመምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች ቅጥርን ጨምሮ ለትምህርት የሚያስፈልጉ የተማሪዎች ቀለብና የትምህርት ቁሳቁስ መሟላቱን አንስተዋል ።,spk_915ee5035a68,am,9.993,6.553,1.387,9.993,-37.2,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_eea171f953f3,validation,ይህ ስራ ከተጀመረባቸው የሀገሪቱ አካባቢዎች መካከል በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳ ውሃ ከተማ ይገኝበታል።,spk_915ee5035a68,am,6.593,4.11,0.43,6.593,-39.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_17baa8134c71,validation,እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገራት ከ80 በመቶ በላይ አርሶ አደሮች የአነስተኛ ይዞታ ባለቤቶች ናቸው።,spk_915ee5035a68,am,6.194,4.862,0.346,6.194,-35.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_eeacaa33c2f8,validation,የአዲስ አበባ ከተማ ባህልና ኪነ-ጥበብ ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ባህላዊ እሴቶች የህዝቦችን ማህበራዊ መስተጋብር የሚያጠናክሩና የቱሪዝም መስህብ እንዲጨምር የሚያግዙ ናቸው።,spk_915ee5035a68,am,12.914,9.143,1.296,12.914,-35.3,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_2492470d3cde,validation,የመስቀል ደመራ በዓልን ስናከብር  አብሮነታችንን በማጠናከር፣ የእርስ በርስ የመረዳዳት እሴታችንን በመጠበቅ መሆን አለበት ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,8.354,5.856,0.328,8.354,-38.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0dd5ba4b623,validation,በበዓላት ወቅት ለአቅም ደካሞች እና አረጋዊያን የሚደረግ የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር  እርስ በርስ የመደጋገፍ ባህልን እያዳበረ መምጣቱ ተመለከተ።,spk_915ee5035a68,am,7.913,5.346,0.343,7.913,-39.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f73dda3c815,validation,ተማሪዎች ወደ አዳሪ ትምህርት ቤቱ ሲገቡ በስነ-ምግባራቸው የተመሰገኑና ከ6ኛ ክፍል ጀምሮ ያላቸው የትምህርት አቀባበል ታሪክን መሰረት በማድረግ እንደሆነ የገለፁት ደግሞ የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልደ ማርያም ናቸው።,spk_915ee5035a68,am,13.313,10.508,0.311,13.313,-37.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_30350de1b801,validation,የጎቤና ሽኖዬ ባህላዊ እሴቶችን ጨምሮ ሌሎችም ለኢትዮጵያዊያን አብሮነትና ጥብቅ የባህል ቁርኝት የላቀ ትርጉም እንዳላቸውም ገልጸዋል።,spk_915ee5035a68,am,12.633,9.06,0.861,12.633,-33.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b55265a1dc2,validation,ይህ አጋጣሚ ለእሳቸውና ለቤተሰባቸው ትልቅ ትርጉም እንዳለውም አክለዋል።,spk_915ee5035a68,am,5.713,3.383,0.37,5.713,-38.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_e12cffc345fe,validation,በምክክር ሀገራዊ ችግሮችን በመፍታት ለሀገር እድገትና ለዜጎች ተጠቃሚነት መንግስት እያደረጋቸው ያሉ ጥረቶችን አድንቀው ለዚህም ድጋፋችን ተጠናክሮ ይቀጥላል በማለት የሃይማኖት አባቶቹ አረጋግጠዋል።,spk_915ee5035a68,am,12.274,10.516,0.42,12.274,-38.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_07f55f2caed2,validation,በጉራጌ ዞን የተገነባው አማርድ 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታው ተጠናቆ ተማሪዎችን እየተቀበለ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።,spk_915ee5035a68,am,9.514,6.558,0.364,9.514,-35.6,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_54dc515d5d7c,validation,በጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ የነበረው ገብረሕይወት ካሕሳይ በስራ ባልደረቦቹ የሚወደድ ታታሪ እና ጎበዝ ጋዜጠኛም ነበረ።,spk_915ee5035a68,am,8.594,6.959,0.707,8.594,-35.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4ac08e896b5,validation,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ በእዚህ ወቅት እንደገለጹት በክልሉ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የተከናወኑ ሥራዎች ውጤት ማስገኘት ጀምረዋል።,spk_915ee5035a68,am,14.914,9.524,0.63,14.914,-40.3,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_811363f50a2a,validation,የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ፤ በ2018 ዓ.ም የአዳሪ ትምህርት ቤቱ ስራ መጀመር ትልቅ ስኬት መሆኑን አንስተው በዞኑ ትምህርትን የማስፋትና ጥራትን የማስጠበቅ ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,13.914,9.166,0.408,13.914,-39.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d0eaa1ed726,validation,በአሁኑ ወቅት ግብርና፣ ዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎት፣ ትምህርትን ጨምሮ የተለያዩ መንግሥታዊ አገልግሎቶች በኢንተርኔት እንደሚሰጡ ጠቁመው፤ በዚህ ረገድ ዘ ኔክስ አገልግሎት ወደ ስራ መግባት ትልቅ ፋይዳ አለው ብለዋል፡፡,spk_915ee5035a68,am,14.434,8.743,0.536,14.434,-38.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_b52aa74db4a6,validation,የውይይቱ ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየት ጥምረቱ በዘርፉ ወቅታዊነትን ያገናዘበና አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_915ee5035a68,am,6.753,4.834,0.531,6.753,-39.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_39daa0d0c4d8,validation,ኢትዮጵያ ህገወጥ የሰዎች ማዘዋወር ወንጀልን በመከላከል የተሻለ የፍልሰት አስተዳደር ለመፍጠር ዓለምአቀፍ ስምምነቶችን ከማፅደቅ ባሻገር የህግ ማዕቀፎችን በማውጣት እየተገበረች ነው ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,11.834,6.052,0.706,11.834,-40.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_f9140d5f1ad6,validation,ሌላኛው ድጋፍ የተደረገለት አካል ጉዳተኛ ወጣት ዳዊት ማናና በበኩሉ ቢሮው በዓሉን ምክንያት በማድረግ ስላደረገው ድጋፍ ምስጋናውን አቅርቧል።,spk_915ee5035a68,am,9.274,7.471,0.369,9.274,-35.3,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba6546059ca2,validation,በዚህም መሠረት በዛሬው ዕለት በሁሉም ክፍለ ከተሞች የተገነቡ 381 ቤቶች ቁልፍ ለአቅመ ደካሞችና ለሀገር ባለውለታዎች መተላለፉን አስታውቀዋል።,spk_915ee5035a68,am,12.233,4.657,0.367,12.233,-41.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a4ae27ffabd,validation,ጋዜጠኛ ገብረሕይወት የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን ከተቀላቀለበት ከሐምሌ ወር 1983 ዓ.ም. ጀምሮ በጡረታ እስከተገለለበት ጥር 1/2013 ዓ.ም. ድረስ ከሪፖርተርነት እስከ ምክትል ዋና አዘጋጅነት በሙያው አገልግሏል።,spk_915ee5035a68,am,16.514,9.195,0.327,16.514,-41.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3ce5ec63e04,validation,በመሆኑም ህገወጥ ስደትን በመከላከል፣ መደበኛ የውጭ ሀገር የሥራ ሥምሪትን በማስፋት የፍልሰተኞችን ሰብዓዊ መብቶች ማስጠበቅ፣ የሀገርን ደህንነት ማረጋገጥ እንዲሁም የፍልሰትን እምቅ የልማት አቅም በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡,spk_915ee5035a68,am,14.034,7.332,0.724,14.034,-40.2,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d51bf7b1435,validation,የመስቀል ደመራ በዓልን  በአብሮነት  ሰላምንና ፍቅርን  በመስበክ  አንድነታችንን በማጠናከር  እያከበርን ነው ሲሉ  በድሬደዋ  የበዓሉ ታዳሚዎች ተናገሩ።,spk_915ee5035a68,am,8.354,6.984,0.386,8.354,-37.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_b881716a8a52,validation,ጋዜጠኛ ገብረሕይወት ካህሳይ ከአባቱ አቶ ካህሳይ አብርሃ እና ከእናቱ ወይዘሮ በላይነሽ ቐለታይ በትግራይ ክልል በቀድሞው እንደርታ አውራጃ ታህሳስ 5 ቀን 1953 ነበር የተወለደው።,spk_915ee5035a68,am,11.633,7.69,0.466,11.633,-41.6,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e2834718430,validation,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፋይናንስ ቢሮ ከ100 በላይ ለሚሆኑ አረጋዊያን እና አቅመ ደካሞች የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋርቷል።,spk_915ee5035a68,am,8.873,7.103,0.922,8.873,-34.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f7c3fa3018e,validation,ኢትዮጵያ የዲጂታል መፃኢ ዕድሏን የሚወስን ጠንካራ መሠረት አስቀድማ ገንብታለች ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በቀጣይ ከዲጂታል ተደራሽነት ወደ ተፅዕኖ እና ወደ ጋራ ብልጽግና የሚደረገውን ሽግግር ማፋጠን እንደሚገባ ጠቁመዋል።,spk_915ee5035a68,am,12.674,11.507,0.0,12.674,-37.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff3b4c46091d,validation,የአዳሪ ትምህርት ቤት በማቋቋም ከራሳቸው ተርፈው የሃገሪቱን ራዕይ ለማሳካት የሚችሉ በእውቀታቸው እና በስነ ምግባራቸው ምስጉን የሆኑ ተማሪዎችን ለማስተማር ጥረት ሲደረግ ቆይቷል ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,10.233,8.692,0.365,10.233,-35.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_c47f6c55ebac,validation,የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ከማሳደግ ጎን ለጎን አርሶ አደሩ በምግብ ስርአት ሂደት ላይ ያለውን ግንዛቤ የማሳደግ ስራ ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_915ee5035a68,am,11.034,9.707,0.488,11.034,-32.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b7c259cabb1,validation,በመንግስትና በግል አጋርነት የሚገነቡ መኖሪያ ቤቶችን በስፋት የማልማት ስራም አንዱ የትኩረት አቅጣጫ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_915ee5035a68,am,8.274,6.919,0.309,8.274,-36.2,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_a66636def328,validation,የዘንድሮ በዓል የሕዳሴ ግድብን ባጠናቀቅንበት ሰሞን  እየተከበረ በመሆኑ ልዩ እንደሚያደርገው የተናገሩት ደግሞ ሌላው  የበዓሉ ታዳሚ ወይዘሮ እታፈራሁ ተክለማርያም  ናቸው።,spk_915ee5035a68,am,10.114,8.896,0.347,10.114,-35.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6b48b6e64ab,validation,ለዚህም የሰው ዝውውር መልማዮች፣ ደላሎችና አዘዋዋሪዎች ሚና ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሰው፥ ዜጎች ለሞት፣ ለብዝበዛ፣ ለእንግልት እና ለሌሎች የከፉ ሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እየተጋለጡ ነው ብለዋል።,spk_915ee5035a68,am,11.194,5.538,0.544,11.194,-40.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4a2840e6b5f,validation,የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ በእውቀት የበቁ ሀገር ተረካቢ ዜጎችን ለማፍራት በትኩረት መሰራቱ ለተማሪዎች ውጤት መሻሻል የራሱን አስተዋጾ ማድረጉንም አመልክተዋል።,spk_915ee5035a68,am,10.713,7.506,0.368,10.713,-37.9,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3484d5f3a98,validation,የአገልግሎቱ የኮሙዩኒኬሽን ስራ አስፈፃሚ አንዋር አብራር በበዓሉ ወቅት ሊከሰት የሚችል የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ የተደረጉ ዝግጅቶችን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡,spk_915ee5035a68,am,10.674,7.203,0.326,10.674,-38.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8de7f007313,validation,ከበዓሉ ታዳሚዎች መካከል አቶ  ሲሳይ በቀለ እንዳሉት፤ በዓሉ የእርስበርስ ትስስርና ፍቅርን በሚያጠናክር መልኩ እያከበሩ ነው።,spk_915ee5035a68,am,8.914,7.821,0.0,8.914,-36.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b31e9336c5f,validation,የ2018 አዲስ ዓመት የኢትዮጵያ ማንሠራራት በጠንካራ መሠረት የሚገነባበት፣ የሀገራችን ከፍታ የሚጎላበትና የዜጎች ተጠቃሚነት ይበልጥ የሚረጋገጥበት ዓመት ይሆናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_915ee5035a68,am,18.273,8.341,0.43,18.273,-40.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_d529e41be1ca,validation,በኢትዮጵያ ዜና አገልገሎት ለ30 ዓመታት ያክል በጋዜጠኝነት ያገለገለው ገብረሕይወት ካሕሳይ ባጋጠመው ድንገተኛ የጤና ችግር ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።,spk_915ee5035a68,am,9.073,5.345,0.375,9.073,-40.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b842521be3b,validation,በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በስንዴ፣ በከተማ ልማት በተለይም አዲስ አበባን እንደ ስሟ ውብ ያደረጉ ትልልቅ ስኬቶች መመዝገባቸው የበለጠ እጅ ለእጅ ተያይዘን እንድንሠራ ትጥቅና መሰረት መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_915ee5035a68,am,12.034,7.687,0.0,12.034,-39.9,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_512dba183bd2,validation,በሐረር ከተማ በነገው እለት የጤና ሚኒስቴርና የክልሎች ጤና ቢሮ ከፍተኛ አመራሮች የጋራ ምክክር መድረክ እንደሚካሄድ ይጠበቃል።,spk_915ee5035a68,am,6.994,6.314,0.0,6.994,-38.3,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_088a71cce801,validation,የኤሌክትሪክ ኃይል ጭነት በማይበዛበት በተለይም ከምሽቱ 4 ሰዓት እስከ ንጋቱ  11 ሰዓት ባሉት ጊዜያት ኤሌክትሪክ መጠቀም የተሻለ አማራጭ መሆኑን አመልክተዋል፡፡,spk_915ee5035a68,am,10.393,5.393,0.874,10.393,-39.2,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_19e8b98329b5,validation,ከሀገሪቱ የተለያዩ ክልሎች ተውጣጥተው ስልጠናውን የወሰዱ ወጣቶች በቆይታቸው ለህይወታቸው መሰረት የሚሆን እውቀትና ክህሎት እንዲያገኙ መደረጉንም ተናግረዋል።,spk_915ee5035a68,am,8.514,8.208,0.306,8.514,-38.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d759c67ce94,validation,የተጀመረውን የወባ በሽታ የመከላከል ስራን አጠናክሮ በማስቀጠል ጤናማና አምራች ዜጋ በመፍጠርን የብልፅግና ጉዞ ለማሳለጥ እንደሚሰራ ገልጸዋል።,spk_915ee5035a68,am,10.713,5.32,0.497,10.713,-40.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_791b93f29d4d,validation,በ16 ዓመቷ ጆሊባ በሚባል የሙዚቃ ቡድን ታቅፋ በፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ኔዘርላንድ፣ ካሪቢያንና ሌሎች ቦታዎች በመዞር የሙዚቃ ስራዋን አቅርባለች። ከዛም መልስ ወደ ማሊ ተመልሶ የሙዚቃ ቡድን አቋቁማለች።,spk_c91003356db8,am,15.774,12.065,0.359,15.774,-28.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_eee9b3f91f39,validation,ሳንጋሬ የሙዚቃ ፍቅሯ የሚጀምረው በልጅነቷ ነው። እናቷን ለመርዳት በባማኮ ጎናዎች ላይ እየተዟዟረች ትዘፍን ነበር።,spk_c91003356db8,am,10.334,7.218,0.708,10.334,-26.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_592a9b1dd230,validation,በአጠቃላይ በዓሉ ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ በድምቀት እንዲከበር ላደረጉ የፌዴራል፣ የአዲስ አበባ ከተማ እና ኦሮሚያ ክልል መንግስት የከበረ ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል።,spk_c91003356db8,am,12.414,9.364,1.209,12.414,-26.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e033dea1d18,validation,እንዲሁም የመማር ማስተማር ተግባሩን ለማስጀመር የሚያስችል የቁሳቁስ፣ የሀብት ማሰባሰብ፣ የመማሪያ ክፍልና ሌሎች ዝግጅቶች መደረጋቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_c91003356db8,am,9.573,8.333,0.0,9.573,-27.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_56317e9330bb,validation,በአህጉር አቀፍ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ በርካታ ሽልማቶች እና እውቅናዎችን አግኝታለች።,spk_c91003356db8,am,6.454,5.674,0.0,6.454,-27.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc91e7a329a1,validation,የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በአምስቱም የመግቢያ በሮች ከሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች ለመጡ የኢሬቻ ተሳታፊዎች ላደረገው የሞቀ አቀባበል ምስጋና አቅርበዋል፡፡,spk_c91003356db8,am,11.454,8.963,0.0,11.454,-26.5,male,35-44,addis_ababa,16000,4,0 clip_0e4de8a60f2f,validation,ወደ ከተማዋ የመጡ የተለያዩ እንግዶችን የትራንስፖርት ችግር እንዳይገጥማቸው አውቶቡስ በማሰማራት አብሮነቱን ማሳየቱን ገልጸዋል፡፡,spk_c91003356db8,am,7.894,6.542,0.0,7.894,-26.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ba97ed543db,validation,ኡሙ ሳንጋሬ እ.አ.አ በ1968 በማሊ መዲና ባማኮ የተወለደች ታዋቂ አቃንቃኝ ናት።,spk_c91003356db8,am,9.293,7.215,0.97,9.293,-25.6,male,35-44,addis_ababa,16000,4,0 clip_ccea575c3b4a,validation,በማራኪ ድምጿ እና ስሜት የሚነካ የሙዚቃ አቀራረቦቿ በብዙ ሰው ልብ ውስጥ እንድትቀመጥ አድርጓታል።,spk_c91003356db8,am,7.633,6.486,0.333,7.633,-27.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_81ce235d6fda,validation,በነገው እለትም ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት የማጠቃለያ መድረክ እንደሚካሄድ ገልጻ፤ ከመላው አገሪቱ የተውጣጡ ከ1 ሺህ 700 በላይ ወጣቶች እንደሚሳተፉ ጠቅሳለች።,spk_c91003356db8,am,11.934,9.423,0.774,11.934,-25.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_337d3d683929,validation,ኢሬቻ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በራሳቸው ቋንቋና ባህል በድምቀት ያከበሩት መሆኑን ገልጸው፤ በዓሉ ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ መከናወኑን ገልጸዋል፡፡,spk_c91003356db8,am,9.573,7.209,0.0,9.573,-28.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_bfb8eda6ba8d,validation,ከቅድመ መደበኛ ተማሪዎች በተጨማሪም እስከ 8ኛ ክፍል የሚማሩና ቤተሰባቸው በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ልጆችም ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_439220ce3294,am,10.153,8.6,0.374,10.153,-37.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46006376e0f5,validation,የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ፣ ኢትዮጵያ የሀይማኖት መቻቻልና መደጋገፍ የሚታይባት ሀገር ናት ብለዋል።,spk_439220ce3294,am,7.274,6.279,0.0,7.274,-42.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dad32ad479fe,validation,ማኅበረሰቡን ያሳተፈ የፓርክ ጥበቃ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑንና በርካቶች እንደ ፓርኩ ጸጋ በሕጋዊ መንገድ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተደረገ ነው ያሉት አቶ ሙላው ለአብነትም ፓርኩን ከሚያዋስኑት አንዱ በሆነው የማር ውኃ ቀበሌ 42 ወጣቶችን በሙጫ ለቀማ ሥራ በማደራጀት ገቢ እንዲያገኙ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል ነው ያሉት።,spk_439220ce3294,am,24.314,19.836,0.384,24.314,-41.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b28cf84d119,validation,በአሁኑ ወቅት የክልሉ የኤች አይ ቪ/ኤድስ ስርጭት 0 ነጥብ 03 በመቶ መሆኑን የጠቆሙት ምክትል ኃላፊው በቀጣይ ለቫይረሱ ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን በመለየት የመከላከል ስራው ይጠናከራል ብለዋል።,spk_439220ce3294,am,16.314,14.352,0.0,16.314,-36.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55e1779e5516,validation,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት፥ ስርዓተ ምግብን ማሻሻል ጤናማና አምራች ትውልድ ለማፍራት ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_439220ce3294,am,8.313,6.694,0.548,8.313,-37.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26237fa8d1ac,validation,በተጨማሪም ትምህርት ቤቶች ያላቸውን ይዞታ በአግባቡ አልምተው የውስጥ ገቢያቸውን በማሳደግ ለተማሪዎች ምገባ እንዲያውሉ አቅጣጫ ተቀምጦ ወደ ስራ ተገብቷል ብለዋል።,spk_5d7b96eb3c46,am,10.373,9.422,0.0,10.373,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8e6d10f2853,validation,በቀጣይ ዓመት ለመመገብ የተያዘውን ግብ ለማሳካት ከመንግስት በጀት በተጨማሪ ህብረተሰቡንና ባለሀብቱን በማስተባበር ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_5d7b96eb3c46,am,9.653,8.269,0.707,9.653,-24.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_af892840380a,validation,በመዲናዋ የተለያዩ  ነባርና አዳዲስ የህዝብ መዝናኛ ስፍራዎች ለአዋቂም ሆነ ለህጻናት በሚመች መልኩ  ተገንብተው ለህብረተሰቡ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛሉ።,spk_5d7b96eb3c46,am,10.053,9.031,0.356,10.053,-23.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_80a79652ef5a,validation,እንደ እንጦጦ ያሉ መዝናኛ ፓርኮች በከተማው መኖራቸው አካላዊና ስነ ልቦናዊ እረፍት ለመውሰድ፣ ድካምና ውጥረትን ለማቃለል፣ የውስጥ እርካታ ለማግኘትና መንፈስን ለማደስ ወሳኝ መሆናቸውን ወይዘሮ ምህረት ይስሀቅ ጠቅሰዋል።,spk_5d7b96eb3c46,am,14.454,13.22,0.0,14.454,-22.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b3baa44300c,validation,አምና የተማሪዎች ምገባ በተጀመረባቸው ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች መጠነ መቅረትና ማቋረጥ የቀነሰ ሲሆን፣ በትምህርት ፍላጎትና ቅበላ ላይም ለውጥ እየታየ መጥቷል ነው ያሉት።,spk_5d7b96eb3c46,am,12.334,10.555,0.465,12.334,-24.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3211fe578dc0,validation,በተለይም የእንጦጦ ፓርክ በአረንጓዴነቱ፣ በነፋሻማነቱና በውስጡ በያዛቸው መዝናኛዎቹ የተለየ መሆኑን ገልጸው፤ በአካባቢው ያለው ደንና  ንጹህ አየር  አዝናኝና ማራኪ ነው ብለዋል።,spk_5d7b96eb3c46,am,11.053,10.699,0.0,11.053,-21.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_681af3e8008f,validation,በጤና ተቋማት ዘመናዊ የበሽታ መመርመሪያና የህክምና መስጫ መሳሪያዎችን የማሟላት ተግባር እንደሚጠናከር ገልጸው የህዝብ መድኃኒት ቤቶችን የማስፋፋት ስራም በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል።,spk_5d7b96eb3c46,am,12.694,12.694,0.0,12.694,-21.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4aa03e99e4c4,validation,ሙሃማዱ ቡሃሪ ዛሬ እሁድ ከሰአት በኋላ በለንደን በሚገኝ ክሊኒክ ውስጥ በህክምና ላይ እያሉ በ82 ዓመታቸው ህይወታቸው ማለፉን ሲጂቲኤን ቤተሰቦቻቸውን ጠቅሶ ቀደም ሲል ዘግቧል።,spk_c517610787b7,am,14.114,12.335,0.637,14.114,-24.2,,,,16000,3,0 clip_77962e994e2c,validation,የልዩ ፕሬዝዳንት ዋንጫ ተሸላሚና የከፍተኛ ማዕረግ ተመራቂዋ ፊርማዬ ዘላለም በዩኒቨርሲት ቆይታዋ ከትምህርት ባሻገር በርካታ ልምዶችን እንዳገኘች ጠቁማ የቀሰመችውን ዕውቀት ወደ ተግባር ለመቀየር መነሳሳቷን ትገልጻለች።,spk_c517610787b7,am,13.713,13.155,0.0,13.713,-24.5,,,,16000,3,0 clip_8e4b69d79d3c,validation,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሀዘን መግለጫ፤ በኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ስም ለሙሃማዱ ቡሃሪ ቤተሰብ፣ ለናይጄሪያ ሕዝብ እና መንግስት መጽናናትን ተመኝተዋል።,spk_c517610787b7,am,11.834,11.207,0.0,11.834,-24.3,,,,16000,3,0 clip_93686939b8b9,validation,በተለይም ለትውልዱ ከዕዳ ይልቅ ምንዳን ለማውረስ በሚደረገው ጥረት በእውቀት የበለፀገ ዜጋ ጉልህ ድርሻ እንዳለው ገልፀው፤ ተመራቂ ተማሪዎች በሀገር ሁለንተናዊ እድገት ላይ አስተዋጿቸውን እንዲያበረክቱም አስገንዝበዋል።,spk_c517610787b7,am,14.754,13.502,0.0,14.754,-24.4,,,,16000,3,0 clip_2de5985aa36e,validation,ባስመዘገበችው ከፍተኛ ውጤት በዩኒቨርሲቲው በመምህርነት እንድትቀጥል በተመቻቸላት እድል መደሰቷን ገልጻ ይህ እድል ህልሟን ለማሳካት መነሻ እንደሚሆናት ገልጻለች።,spk_c517610787b7,am,11.754,10.235,1.017,11.754,-24.3,,,,16000,3,0 clip_f629d64c7d79,validation,የኅትመቱ ወጪ የተሸፈነው የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ካስጀመሩት “የአንድ መጽሐፍ ለአንድ ተማሪ” ንቅናቄ በተገኘ 127 ሚሊየን እና የክልሉ መንግሥት በመደበው 100 ሚሊየን ብር ነው።,spk_c517610787b7,am,12.993,12.993,0.0,12.993,-25.5,,,,16000,3,0 clip_78b2cfd2ddfe,validation,በመጅሊስ ምርጫ ተቋሙን ያሸጋግራሉ፣ ለምዕመናን ያገለግላሉ፤ ይሰራሉ ላሏቸው መሪዎች ድምጻቸውን በነጻነት መስጠታቸውን ገልጸዋል።,spk_c517610787b7,am,8.473,8.473,0.0,8.473,-24.6,,,,16000,3,0 clip_abee4bdc10fb,validation,ለአህጉሪቷ ጠቃሚ የሆኑ የጥናት ውጤቶችን በማሳተም ለህዝቡ ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባም አስታውቀዋል።,spk_c517610787b7,am,8.873,7.573,0.0,8.873,-25.2,,,,16000,3,0 clip_ab680d1b4dcc,validation,የመተማ ወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ በየነ አዳነ በበኩላቸው ግብረ ሰናይ ደርጅቶቹ ከዚህ ቀደምም ይሁን አሁን ላደረጉላቸው ድጋፍ አመስግነው በቀጣይም የመማሪያ ክፍሎች ግንባታ ላይ እንዲሳተፉም ጠይቀዋል።,spk_c517610787b7,am,13.034,13.034,0.0,13.034,-26.5,,,,16000,3,0 clip_1acb8c60a958,validation,የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ብርሀነመስቀል ጠና(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ እንደ ሀገር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት ዩኒቨርሲቲው የሚጠበቅበትን ሀላፊነት እየተወጣ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c517610787b7,am,13.993,13.046,0.0,13.993,-24.6,,,,16000,3,0 clip_3455ef19f71b,validation,የሁለተኛ ዲግሪ ተመራቂ የሆኑት ፍቃዱ ጌትነት በበኩላቸው ወጣቱ ተስፋ ሳይቆርጥ ራሱን በትምህርት በማብቃት እንደ ሀገር የተጀመረውን ዘላቂ ልማት እውን ማድረግ ይጠበቅበታል ብለዋል።,spk_c517610787b7,am,11.793,11.242,0.0,11.793,-24.8,,,,16000,3,0 clip_33b0c3561b41,validation,ለዚህም የትምህርት ዘርፎች ማስፋት፣ የመምህራን ልማት፣ የመማር ማስተማር ስርዓቱን ማዘመንና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ማድረግ፣ ግብዓት የማሟላትና መሰል ስራዎች ትኩረት ተሰጥቷቸዋል ብለዋል።,spk_c517610787b7,am,13.594,11.652,0.335,13.594,-24.3,,,,16000,3,0 clip_0892582d547f,validation,ፕሬዝዳንቱ ለተመራቂ ተማሪዎች የእንኳን ደስ ያላችሁ መልእክት ያስተላለፉ ሲሆን በቀጣይም በትምህርት ያገኙትን እውቀት ወደ ተግባር በመለወጥ አገራቸውንና ህዝባቸውን በታማኝነት እንዲያገለግሉ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_c517610787b7,am,13.153,12.263,0.346,13.153,-24.2,,,,16000,3,0 clip_5a579b11a1b4,validation,በኡለማዎች የመጅሊስ ምርጫ ለተቋምና ለምዕመናን በፍትሃዊነት ያገለግላሉ፤ ይመራሉ ላሏቸው መሪዎች ድምጻቸውን በነጻነት መስጠታቸውን በወልቂጤ፣ ደሴና ወልዲያ ከተሞች የሚገኙ መራጮች ገለጹ።,spk_c517610787b7,am,14.914,13.86,0.519,14.914,-24.4,,,,16000,3,0 clip_ef93c9306505,validation,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ ሕልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል።,spk_c517610787b7,am,7.154,7.154,0.0,7.154,-24.4,,,,16000,3,0 clip_411497e9920d,validation,ዩኒቨርሲቲው በአሁኑ ወቅት በአካዳሚክ ዘርፍ በ31 ቅድመ ምረቃ፣ በ33 ድህረ ምረቃ እና በስድስት 3ኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር ላይ ይገኛል ብለዋል።,spk_c517610787b7,am,11.713,10.325,0.387,11.713,-22.8,,,,16000,3,0 clip_4928903264ba,validation,የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ወጣት ትርሲተማርያም አድነው በበኩሏ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ በሚኖራቸው ቆይታ ትኩረታቸውን ትምህርታቸው ላይ ብቻ በማድረግ ዓላማቸውን ሊያሳኩ ይገባል ትላለች።,spk_c517610787b7,am,11.873,11.391,0.0,11.873,-25.8,,,,16000,3,0 clip_395a09bb1be9,validation,በኢትዮጵያ በሁሉም አካባቢዎች እየተለመደ የመጣው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የራስን ችግር በራስ የመፍታት ባህልን እንደሚያጎለብት የፍትህ ሚኒስትሯ ሀና አርዓያ ስላሴ ገለፁ፡፡,spk_166392eda9a4,am,9.014,8.515,0.0,9.014,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7c08fdb55071,validation,ለዚህም በየደረጃው የሚገኝ መዋቅር ህዝቡን በማስተባበርና የማህበሩ የክብር አባል ጭምር በማድረግ የድርሻውን መወጣት እንዳለበት አስገንዝበዋል።,spk_166392eda9a4,am,7.894,7.22,0.316,7.894,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3d770e9fc24e,validation,የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ነባሩን የህዝብ ለህዝብ የመደጋገፍና የአብሮነት እሴት እያጎለበተ እንደመጣ የጠቆሙት ደግሞ ሌላኛው  የከተማው ነዋሪ አቶ ገመቹ ቱሉ ናቸው፡፡,spk_166392eda9a4,am,9.973,9.206,0.0,9.973,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b8b12e1ac93e,validation,እንዲሁም አገልግሎቱ የራስን ችግር በራስ የመፍታት ባህልን እንደሚያጎለብት ገልፀው ሀገራዊ ለውጡ የሁሉንም ዜጋ የእኩል ተጠቃሚነትን ባማከለ መልኩ ለማስቀጠል እየተደረገ ያለውን ጥረት እውን ለማድረግ ጉልህ ድርሻ አለው ብለዋል፡፡,spk_166392eda9a4,am,10.934,10.531,0.0,10.934,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cbed80fd633a,validation,የማረቆ ልዩ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ጀማል አማሮ በበኩላቸው በፌዴራል ተቋማት ከዚህ ቀደም ባልተለመደ መልኩ የተጀመረው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መንግሥት ሰው ተኮር ለሆኑ ተግባራት ቅድሚያ መስጠቱን የሚያሳይ መሆኑን አመልክተዋል፡፡,spk_166392eda9a4,am,13.493,11.21,0.536,13.493,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0d85e5af3d64,validation,ዛሬ የተጀመረው የቤት ዕድሳት መርሃ ግብር ችግራቸውን የሚቀርፍና የነበራቸውን ስጋት ያስወገደ መሆኑን ጠቅሰው ስለተደረገላቸው ድጋፍም አመስግነዋል፡፡,spk_166392eda9a4,am,8.813,7.665,0.464,8.813,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_25776e749368,validation,ይህም የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የሚሰራውን ስራ ያግዛል ያሉት ምክትል ፕሬዚዳንቱ፣ ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት የተሰጠው ትኩረት በየደረጃው ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።,spk_8ee290f6b042,am,12.053,10.183,0.364,12.053,-26.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f0a69cb3d0b,validation,የዩኒቨርሲቲው ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር በላይ ሰምአኒ፤ ዩኒቨርስቲው ሀገራዊ ፍላጎትን መሰረት ያደረጉ የትምህርት ፕሮግራሞችን ይበልጥ ለማስፋፋት የጀመራቸውን ጥረቶች የሚቀጥል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_8ee290f6b042,am,14.213,11.893,0.367,14.213,-24.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9d5effee5a2c,validation,ኮሌጁ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በመቀናጀት በታችኛው የትምህርት እርከን የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት በምርምር ለመደገፍ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_8ee290f6b042,am,13.133,10.891,0.6,13.133,-23.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed7ab3a1f028,validation,በተለይ ወደትምህርት ቤት የሚመጡ ህጻናትን የሚያገኟቸው የቅድመ አንደኛ መምህራን በመሆናቸው፣ የዛሬ ምሩቃን ለህጻናት በጥሩ ሥነ ምግባር አርአያ ከመሆን ባለፈ ትውልድ የመቅረጽ ሃላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣት እንዳለባቸው አሳስበዋል።,spk_8ee290f6b042,am,15.334,13.316,0.356,15.334,-24.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_86fb2109d080,validation,ሚኒስትር ዲኤታው አክለውም፤  የአፋር ክልል ያለውን ልዩ የተፈጥሮ የቱሪስት መስህቦች በማልማት ለዘላቂ ልማት እንዲውል የሚደረገው ድጋፍ እንደሚጠናከር ተናግረዋል ።,spk_8ee290f6b042,am,11.133,9.316,0.368,11.133,-24.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_efbcc25650d0,validation,የጉራጌ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ፤  የጉራጌን ባህልና ቋንቋ በጥናትና ምርምር የማሳደግ እና ጠብቆ የማቆየት ስራ ትኩረት የተሰጠው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_585be335297d,am,11.573,11.058,0.0,11.573,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13e2d0e78140,validation,አቅመ ደካማ ወገኖች  ከሚደረግላቸው የቤቶች እድሳት ባለፈ በእርሻ፣ በእንስሳት እርባታ፣ በንግድና በሌሎች ገቢ ማስገኛ ዘርፎች ተሰማርተው ኑሯቸውን በዘላቂነት እንዲቀይሩ ይደረጋል ብለዋል።,spk_585be335297d,am,12.893,12.011,0.0,12.893,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26afe3356e81,validation,በዚህ ውቅት ርዕሰ መስተዳድሩ እንደተናገሩት በጎ ፈቃደኝነት የሰው ልጆችን በእኩልነት ማገልገል ያስቻለ ሰብዓዊነትና ፍቅር የሚገለጽበት ዘመን የማይሽረው የመልካምነት ማሳያ ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_585be335297d,am,13.694,11.513,0.614,13.694,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a808eda4db9,validation,የፕሮጀክቱ ግንባታ የቆየ የመጠጥ ውሃ ችግራቸውን ለመፍታት ያለመ በመሆኑ ለስኬታማነቱ ከሌሎች ነዋሪዎች ጋር በመሆን የድርሻቸውን እንደሚወጡም አረጋግጠዋል።,spk_585be335297d,am,10.254,9.6,0.0,10.254,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5fe5033f2647,validation,በመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ እንደ መሶብ አንድ ማዕከል ዓይነት አዳዲስ የአሠራር መንገዶች የተዘረጉት ግልጽነትን እና ተጠያቂነትን በመፍጠር ሙስናን ለመከላከል መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_585be335297d,am,10.854,9.4,0.357,10.854,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_505f64238277,validation,የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ጠቅላይ መመሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ ፋንታ፤ የፈተናው የህትመት ሥራ በሚመለከተው አካል ተጠናቆ አስፈላጊው ጥበቃ እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_585be335297d,am,13.694,12.327,0.0,13.694,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ed3a9de031a,validation,በምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ፣ በአብርሃጅራና ጋብላ ከተሞች፣ በቋራ ወረዳ ፋርሻሆ ቀበሌና በመተማ ወረዳ መሸሃ ቀበሌ ከፍተኛ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች በግንባታ ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_585be335297d,am,14.094,12.989,0.0,14.094,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ead75e4cbf9,validation,የጤና አገልግሎት ጥራትን ለማሻሻል፣ የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥን ለማስፋትና የጤና ሥርዓቱን በዘላቂ ሀገራዊ ኢንቨስትመንትና ኢኖቬሽን መደገፍ የሚያስችሉ ውሳኔዎች እንደሚተላለፉበት ተናግረዋል።,spk_585be335297d,am,14.454,13.287,0.0,14.454,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12f6312e9426,validation,በመርሃ ግብሩ ላይ የጉራጌ  ባህላዊ እሴቶችን የሚያሳይ ኢግዚቢሽን ለእይታ የቀረበ ሲሆን በጀፎረ ዙርያ የተዘጋጀ ጥናታዊ ፅሁፍ እና የአካባቢውን ባህላዊ የዳኝነት ስርዓት የሚያሳይ ቴአትር እንደሚቀርብ ይጠበቃል።,spk_585be335297d,am,14.334,12.865,0.318,14.334,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14e29e7f0bb5,validation,በዚህም በ2018 የትምህርት ዘመን በክልሉ ከ1 ሚሊዮን 350 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር የሚያስችል የዝግጅት ሥራ መከናወኑን ነው ያስረዱት፡፡,spk_585be335297d,am,11.213,9.493,0.412,11.213,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b36cb49d194,validation,የክልሉ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ዘቢባ መሀመድ ናስር በበኩላቸው፤ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህፃናትን ወደ ትምህርት ቤት ማምጣት ሀገር ተረካቢ ዜጎችን ለማፍራት የሚያግዝ ነው፡፡,spk_585be335297d,am,13.014,12.109,0.417,13.014,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9648e6cd5af7,validation,በዚህ ረገድ አሁን ዘመኑ ከደረሰበት ቴክኖሎጂ ጋር በማስተሳሰር ባህላዊ እሴቶችን የመጠበቅ፣ የመንከባከብና በጥናትና ምርምር የታገዘ ቀጣይነት ያለው ስራ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_585be335297d,am,12.373,10.708,0.637,12.373,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_977a4e0e5844,validation,የጤና ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የጤና ሥርዓት ኢኖቬሽንና ጥራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እንዲሁም የተያዘውን የስራ ዘመን ዕቅድ ትውውቅ መድረክ በአዳማ ከተማ አካሂዷል።,spk_53ac56cde033,am,11.573,10.683,0.0,11.573,-38.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92e85515a0f3,validation,በምርቃት ስነ-ስርዓቱ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው ነጋሽ፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችን ጨምሮ የተመራቂ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።,spk_53ac56cde033,am,12.133,11.172,0.0,12.133,-38.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5a33ab6500d1,validation,"የማጠቃለያ ፕሮግራሙ ""ባህላዊ እሴቶቻችን ለዘላቂ ሰላማችን"" በሚል መሪ ሃሳብ እየተከናወነ ሲሆን በሁነቱ ላይ በርካታ ታዳሚዎች ተገኝተዋል።",spk_53ac56cde033,am,8.614,8.105,0.0,8.614,-38.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c68010ab9efb,validation,በመርሃ ግብሩ ላይ ልጃገረዶች የሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል ባህላዊ ጭፈራቸውን እያቀረቡ ሲሆን በቀጣይም የክብር እንግዶች መልእክት የሚያስተላልፉ ይሆናል።,spk_53ac56cde033,am,8.373,7.965,0.0,8.373,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5d2d04291a0d,validation,ደም ልገሳው የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራ አካል እንደሆነ የገለጸው ጽህፈት ቤቱ ሰራተኞቹ ለማኅበረሰብ አገልግሎት እና ጤና ያላቸውን አቋም የሚያሳይ መሆኑንም አመልክቷል።,spk_53ac56cde033,am,9.733,9.293,0.0,9.733,-36.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5fecfe7d5a7b,validation,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር)÷ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ትምህርት ቤቶች ምቹ የመማር ማስተማር ከባቢ እንዲኖራቸው አድርጓል ብለዋል።,spk_53ac56cde033,am,11.334,10.269,0.0,11.334,-38.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_331872b95300,validation,የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በመጀመሪያ ዲግሪና በደረጃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።,spk_53ac56cde033,am,6.213,5.743,0.0,6.213,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a6ff3f3f14d,validation,የ'ኒው ኤራ' የመጀመሪያ ደረጃ መካከለኛ ትምህርት ቤት መምህር መምህር ያሬድ ብርሃኑ÷ በክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ የትምህርት አገልግሎቶች የሚሰሩ ስራዎች ተማሪዎችን እያበቃ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_53ac56cde033,am,11.174,10.697,0.0,11.174,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_06f6d19764c0,validation,የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ ማጠናከሪያ ትምህርቱም ተማሪዎችን ለቀጣይ የትምህርት ዘመን በማዘጋጀት የተወዳዳሪነት አቅማቸውን በማሳደግ እገዛ እያደረገላቸው እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_53ac56cde033,am,10.254,9.748,0.0,10.254,-38.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e49e85346de,validation,በዘንድሮው ዓመት ለ57ኛ ጊዜ ተማሪዎችን ማስመረቁን ጠቁመው ከተመራቂዎቹ መካከልም አብዛኞቹ ሴቶች መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡,spk_53ac56cde033,am,7.413,6.858,0.0,7.413,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_930132d99761,validation,ኢንስቲትዩቱ ባለፉት ዓመታት ለቱሪዝም ዘርፍ ዕድገት አሻራቸውን በማሳረፍ ላይ የሚገኙ በርካታ የሰለጠነ የሰው ሀብት ማፍራቱን ገልጸዋል፡፡,spk_53ac56cde033,am,8.334,7.895,0.0,8.334,-40.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4acd220ce018,validation,በመድረኩ ማጠቃለያ ላይ  የጤና ሚኒስትር  ዶክተር መቅደስ ዳባ እንደገለጹት፤ በሀገር  አቀፍ ደረጃ የጤና አገልግሎት ጥራት፣ ደህንነት እና ፍትሃዊነትን ለማጽናት እየተሰራ ይገኛል።,spk_53ac56cde033,am,10.774,10.204,0.0,10.774,-38.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c620cf1ac927,validation,ለዚህም ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት መደረጉን አስታውቀዋል።,spk_53ac56cde033,am,5.973,5.187,0.421,5.973,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dbaf86c1b8dc,validation,ይህም የጤና አገልግሎቱን ቀልጣፋ በማድረግ ሕብረተሰቡን ከተላላፊና ተላላፊ ካልሆኑ በሽታዎች ለመታደግ አጋዥ እንደሆነ አብራርተዋል።,spk_53ac56cde033,am,7.614,7.147,0.0,7.614,-37.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c234ffca4a86,validation,በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር)፣ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ እና ሚኒስትር ዴኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) እንዲሁም የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማሃዲን ጨምሮ ሌሎችም የክልሉና የፌደራል መንግስት የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_53ac56cde033,am,19.854,17.544,0.0,19.854,-38.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_55a203986bd1,validation,በዚህም በቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት፣ በሰው ኃይል ግንባታ፣ የቱሪዝም መሰረተ ልማቶችን በማስፋት እንዲሁም በሌሎች በርካታ ዘርፎች አመርቂ ውጤቶች መመዝገባቸውን አብራርተዋል፡፡,spk_53ac56cde033,am,10.014,9.439,0.0,10.014,-38.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0642036ac29c,validation,የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫው በቱሪዝም ዘርፉ አዳዲስ መዳረሻዎችና ለሰው ሀብት ልማት ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከቱን የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡,spk_53ac56cde033,am,10.014,9.46,0.0,10.014,-39.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f4f5bb0c424f,validation,የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው ነጋሽ በበኩላቸው፤ ኢንስቲትዩቱ ስልጠናዎቹን ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን ያሟሉ ለማድረግ በርካታ የምርምርና ጥናት ስራዎችን ማከናወኑን ተናግረዋል፡፡,spk_53ac56cde033,am,12.454,11.521,0.0,12.454,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc150a656c09,validation,የጤናው ዘርፍ ባለሙያዎችና ሰራተኞች ያሉበትን ቁመና የማየት፣የመገምገምና የበለጠ በመደገፍ አቅማቸውን ማጎልበትም  እንደሚገኝበት ጠቅሰዋል።,spk_53ac56cde033,am,9.014,8.483,0.0,9.014,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_af48aeeb7e6c,validation,እንዲሁም በጤና ሥርዓት ግንባታ ሂደትም ውስብስብ ችግሮችን ቀለል አድርገን ወደ ትግባራ እንገባለን ብለዋል።,spk_53ac56cde033,am,6.013,5.52,0.0,6.013,-36.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c9d390128403,validation,ለዚህም አስቻይ ከሆኑ ሁኔታዎች ውስጥ የዲጂታል መሳሪያዎች ወሳኝ መሆናቸውን  ያነሱት ዶክተር መቅደስ፤ በ2018 በጀት ዓመት በዲጂታላይዜሽን አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችን እንተገብራለን ብለዋል።,spk_53ac56cde033,am,11.534,10.737,0.0,11.534,-39.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_67fa8b2782f0,validation,ባገኙት የተግባርና የንድፈ ሃሳብ ዕውቀት ለቱሪዝም ዘርፍ ዕድገት አስተዋጽኦ ለማበርከት መዘጋጀታቸውንም ጠቁመዋል፡፡,spk_53ac56cde033,am,6.694,6.142,0.0,6.694,-37.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_631304e94347,validation,የወባ መከላከል ዘዴዎችን በጤና ተቋማት፣ ህዝብ በሚሰበሰብባቸው አካባቢዎችና ቤት ለቤት ጭምር የማስተማር ስራዎችም መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_1e94833c98d2,am,10.774,10.031,0.0,10.774,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ed5804f0c296,validation,በመድረኩ ላይ የተገኙት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ የማህበራዊ ልማት፣ የባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ታደለ ቡራቃ (ዶ/ር) መንግስት አካል ጉዳተኞች የልማቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ የህግ ማዕቀፎችን በማውጣት ተጠቃሚ እንዲሆኑ በማድረግ ላይ እንደሚገኝም አስረድተዋል።,spk_1e94833c98d2,am,20.733,18.968,0.401,20.733,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5769b8a161d0,validation,እንዲሁም በመጀመሪያው ዙር 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን የአልጋ አጎበር ለህብረተሰቡ መሰራጨቱን ገልጸው፤ እነዚህ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል።,spk_1e94833c98d2,am,9.813,8.573,0.53,9.813,-26.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_00c31f2911f6,validation,በኢትዮጵያ የሚገኙ አካል ጉዳተኞችን ሁሉን አቀፍ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችል አካታች ብሔራዊ የአካል ጉዳተኞች ረቂቅ የፖሊሲ ሠነድ መዘጋጀቱን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_1e94833c98d2,am,14.293,12.668,0.411,14.293,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ff1126bdadc3,validation,አገልግሎቱ እንዳስታወቀው፤ በርካታ ሕብረተሰብ ለሚኖርባቸው አካባቢዎች በሰጠው ትኩረት መሰረት በአዲስ አበባ የጨፌ ቡልቡላ ኮንዶሚኒየም ነዋሪዎችን የ 24 ሠዓት የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።,spk_1e94833c98d2,am,13.414,12.008,0.454,13.414,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_95098d2838ec,validation,ህብረተሰቡም የተሰጠውን የአልጋ አጎበር በአግባቡ በመጠቀም የወባ በሽታን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ አሳስበዋል።,spk_1e94833c98d2,am,10.454,8.942,0.485,10.454,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6d41b7cab87,validation,በመሆኑም የፖሊሲ ዝግጅት ማድረግ ማስፈለጉንና ዋና ዓላማውም የአካል ጉዳተኞችን የእኩል እድል ተጠቃሚነትና ሁለንተናዊ ተሳትፎ የሚያረጋግጡ የፖሊሲ እርምጃዎችን ለመውሰድ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_1e94833c98d2,am,14.213,12.509,0.409,14.213,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_031090be2c68,train,የምክር ቤቱ ጸሐፊ ሼህ ሁሴን በሽር በበኩላቸው፤ በዓሉን እስልምና በሚያዘው መሰረት በአብሮነትና በፍቅር ልናሳልፈው ይገባል ብለዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,10.813,9.174,0.736,10.813,-28.4,male,,,16000,3,0 clip_4ba5c447b1e9,train,ሁሉም የሚሰራው ስራ ከጤና ጋር በቀጥታ የሚገናኝ መሆኑን አንስተው ንጹህ ለመሆን፣ ጽዱ አካባቢ ለመፍጠርና ሰዎች አካላዊ ንቃት እንዲኖራቸው ለማድረግ የሚሰሩ ስራዎች በሙሉ ከጤና ብሎም ከመከላከል የጤና ፖሊሲ ጋር በቀጥታ የሚገናኙ ናቸው ብለዋል።,spk_6674d883613f,am,20.854,18.666,0.748,20.854,-22.0,male,,,16000,3,0 clip_548067659923,train,የክልሉ ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ኮሚሽነር አድናን አህመድ በበኩላቸው ፤ የማዕረግ ዕድገቱን ያገኙት የመቆያ ጊዜያቸውን የሸፈኑ አባላት  መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,13.014,10.117,1.175,13.014,-25.0,male,,,16000,3,0 clip_9f7fb6a221d8,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሼህ አብዱልከሪም በድረዲን፤ ምዝገባው በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዞ እየተካሄደ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6674d883613f,am,10.174,9.82,0.353,10.174,-34.9,male,,,16000,3,0 clip_83c8b1458c1c,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመንግስትን የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃጸም አስመልክቶ ከትናንት በስተያ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ መስጠታቸው ይታወሳል።,spk_6674d883613f,am,17.093,14.304,1.021,17.093,-23.2,male,,,16000,3,0 clip_99993dae28c4,train,የታህሳስ 19 የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል  በስኬት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ  ዝግጅት  መደረጉን የምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ ገለጸ።,spk_6674d883613f,am,11.854,10.89,0.36,11.854,-29.2,male,,,16000,3,0 clip_25e1c73e9da3,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ የጤና ባለሞያዎች ጋር ተወያይተዋል።,spk_6674d883613f,am,8.373,6.786,0.581,8.373,-22.3,male,,,16000,3,0 clip_a2d9b5dd4dcc,train,አፍሪካዊ ተግዳሮቶችን በአፍሪካዊ መፍትሔዎች መፍታት ይገባል ያሉት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፤ የሰብዓዊ ድጋፎችን በራስ አቅም የማቅረብ ጥረቶች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባም ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,14.053,11.849,0.782,14.053,-29.9,male,,,16000,3,0 clip_661aec2502eb,train,በዕለቱ የተገኙት በኢትዮጵያ ሚድዋይፎች ማህበር የፕሮጀክት አስተባባሪ ሲስተር ታጫውት ሳልልህ  እንደተናገሩት ፆታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶችን ለመከላከልና ለማስቆም በቅንጅት ይሰራል።,spk_6674d883613f,am,13.854,12.017,0.501,13.854,-26.2,male,,,16000,3,0 clip_3a0d7ba0dc51,train,ከለውጡ በኋላ በተሰጠው ትኩረት በዘርፉ ተጨባጭ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰው ለአብነትም በአሁኑ ወቅት በማዕከሉ (ገፈርሳ) በ27 ሄክታር መሬት ላይ ትልቅ ግንባታ መከናወን መጀመሩንም ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,17.733,14.892,1.314,17.733,-29.8,male,,,16000,3,0 clip_62927a861cec,train,በቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል ላይ ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎችና ከውጭ  ከሚመጡ የእምነቱ ተከታዮች በተጨማሪ ቱሪስቶችና  ሌሎች እንግዶች እንደሚታደሙ ይጠበቃል።,spk_6674d883613f,am,14.254,12.437,0.643,14.254,-29.7,male,,,16000,3,0 clip_481f36e027c9,train,በግንባታ መወጣጫ መደርመስ ምክንያት ባጋጠመዉ አደጋ በደረሰዉ ጉዳት መንግሥት ኀዘኑን ይገልጻል፡፡,spk_6674d883613f,am,7.534,6.095,0.473,7.534,-27.2,male,,,16000,3,0 clip_b17c6a7d9a8d,train,ሴቶች የሚደርሰባቸውን ጥቃቶች ለህግ ከማቅረብ ባሻገር ጉዳቱን  ለመከላከል  ትኩረት መደረጉን  ነው የተናገሩት።,spk_6674d883613f,am,7.934,7.057,0.53,7.934,-27.2,male,,,16000,3,0 clip_37a97fad18ae,train,"የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ሰብሳቢ አብዱላዚዝ ኢብራሂም (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የ2017 ምርጫ ""ምርጫችን በመስጂዳችን"" በሚል መሪ ሃሳብ ከነሐሴ 9 ቀን 2017 ጀምሮ ሲከናወን መቆየቱን ተናግረዋል።",spk_6674d883613f,am,22.733,19.369,0.818,22.733,-29.4,male,,,16000,3,0 clip_33f51f55cd81,train,ሃይማኖታዊ እና የአደባባይ በዓላት ያለምንም የጸጥታ ችግር መካሄዳቸውን ገልጸው የሕዝቡ፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አመራሩ እና የጸጥታ መዋቅሩ በተቀናጀ እና በተናበበ መልኩ መስራታቸው ለተገኘው ውጤት ምክንያት መሆኑን አብራርተዋል።,spk_6674d883613f,am,17.694,15.074,0.899,17.694,-30.6,male,,,16000,3,0 clip_f1354c127221,train,በክልሉ የኤች አይ ቪ ኤድስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተከናወነ ያለው ተጋላጭ ተኮር የመከላከል ስራ በትኩረት እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,9.614,8.853,0.381,9.614,-27.4,male,,,16000,3,0 clip_f473a156a56e,train,የምክር ቤቱ አባላት በበኩላቸው አሚኮ ክልል አቀፍና ሀገር አቀፍ ዘገባዎችን ሚዛን ጠብቆ ተደራሽ በማድረግ ተመራጭ ሚዲያ እየሆነ መምጣቱንና ይህንንም አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,13.254,12.188,0.673,13.254,-26.7,male,,,16000,3,0 clip_d1d1116286f5,train,ከለውጡ በፊት ለ30 ዓመታት ሲተገበር የቆየው የጤና ዘርፍ ፖሊሲ መከላከል ላይ ያተኮረ መሆኑን ያስታወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከለውጡ በኋላ ግን የታመመ ማከም ላይም መስራት ስለሚገባ የፖሊሲ ክለሳ ተደርጓል ነው ያሉት።,spk_6674d883613f,am,19.654,16.258,1.159,19.654,-22.0,male,,,16000,3,0 clip_a0836d9da4e6,train,ቢሮው የመስቀል ደመራና የኢሬቻ ክብረ በዓላትን አስመልክቶ ከፀጥታ አካላት ጋር የስራ ስምሪት የማጠቃለያ የውይይት መድረክ አካሂዷል።,spk_6674d883613f,am,10.094,8.878,0.611,10.094,-30.0,male,,,16000,3,0 clip_6f1398f0cd34,train,የማህበረሰቡን ባህላዊ እሴቶች ለማሳደግ ምቹ ዕድል መሆኑን ገልጸው፤ የተጀመረውን አካባቢውን የማልማት ተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,12.254,11.025,0.759,12.254,-26.1,male,,,16000,3,0 clip_8123a3789ff8,train,በአህጉሪቷ ለጠንካራና ወጥ ለሆነ ዓለም አቀፍ የስደት አስተዳደር ውጤታማ ምላሽ ለመስጠት ብዝሃነትና ትብብር አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,13.614,11.214,0.973,13.614,-28.0,male,,,16000,3,0 clip_def1db560feb,train,ሕዝቡ በቦንድ ግዥ፣ በገንዘብ ስጦታ፣ በጉልበት፣ በጥሬ ዕቃ ድጋፍ ፣ ስፖርታዊ ውድድሮችን ጨምሮ በተለያዩ ገቢ ማሰባሰቢያ መንገዶች ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መሳካት ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,20.893,13.177,2.197,20.893,-30.0,male,,,16000,3,0 clip_253cc16213ec,train,በምርቃትና ርክክብ ስነስርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ አምባሳደሮች፣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋማትና የድሬዳዋ አስተዳደር አመራሮች ተሳትፈዋል።,spk_6674d883613f,am,12.854,11.993,0.354,12.854,-29.6,male,,,16000,3,0 clip_c47634ebb13e,train,በኢትዮጵያ ለዘመናት የቆዩ ቁርሾዎችን በምክክር በመፍታት ዘላቂ ሰላምና ጠንካራ ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ ተግባራዊ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።,spk_6674d883613f,am,13.293,12.41,0.379,13.293,-30.3,male,,,16000,3,0 clip_9bbce6974839,train,በተጨማሪም የድርቅ ተጋላጭነትን በዘላቂ ልማት ለመቋቋም በበጎ ፈቃደኞች ችግኝ መትከያ ጉድጓድ ተዘጋጅቶ  የችግኝ ተከላ ስራው  መጀመሩን  ገልጸዋል።,spk_6674d883613f,am,12.254,10.086,0.992,12.254,-27.2,male,,,16000,3,0 clip_4f20e3749842,train,ይህም ለጥቃት የተጋለጡ ወገኖች የስነ ልቦናና የህግ ድጋፍ አገልግሎት እንዲያገኙ ተጨማሪ አቅም እንደሚሆንም አክለዋል።,spk_6674d883613f,am,10.334,7.971,0.99,10.334,-28.6,male,,,16000,3,0 clip_bb96cb819b3f,train,የክልሉ ተወላጆችም አካባቢያቸውን በማልማት የድርሻውን ሊወጡ እንደሚገባም ጠቅሰዋል።,spk_6674d883613f,am,8.213,6.148,0.591,8.213,-30.3,male,,,16000,3,0 clip_ee80d520b13a,train,በዛሬው እለት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት በሆነው የአዲስ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት አሁን ላይ 13 ተቋማት መካተታቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,10.133,8.823,0.865,10.133,-31.4,male,,,16000,3,0 clip_b35e2e6c7840,train,ሌላው የምክር ቤት አባል ከፈና ኢፋ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ ለኮንፈረንስ ምቹ መሰረተ ልማቶችን ለማሟላት ያደረገችው ጥረትና እየታየ ያለው ሰላም በአህጉራዊና ዓለምአቀፍ ስብሰባዎችን እንድታስተናግድ ዕድል ፈጥሯል።,spk_6674d883613f,am,18.413,16.983,0.501,18.413,-22.7,male,,,16000,3,0 clip_f8ab411e634c,train,ባህልን ከትውልድ ወደ ትውልድ ማስተላለፍ የሚስችሉ የተለያዩ ውጤታማ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሆነም አብራርተዋል።,spk_6674d883613f,am,8.213,6.975,0.831,8.213,-34.1,male,,,16000,3,0 clip_6ca1ea424e65,train,"የሆረ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሃሳብ ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በርካታ ሕዝብ በተገኘበት በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።",spk_6674d883613f,am,10.293,9.567,0.42,10.293,-28.5,male,,,16000,3,0 clip_206f0fe4cabe,train,የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ አስፈፃሚ ምክትል ሰብሳቢ ሐጂ ሐሰን ሙሀመድ፤ ከሰአት በኋላ የተጀመረው የኡለማዎች ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ በጥሩ ሁኔታ መቀጠሉን ገልጸዋል።,spk_6674d883613f,am,12.934,11.55,0.484,12.934,-31.0,male,,,16000,3,0 clip_0e064ea0b4da,train,ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በጋራ በመቆም አሳክተናል ያሉት ከንቲባ አዳነች የተፈጥሮ ጋዝና የነዳጅ ፕሮጀክትን ጨምሮ ትልልቅ ሀገራዊ የልማት ውጥኖች ከዳር ለማድረስ ህብረትና አንድነትን ማጠናከር ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_6674d883613f,am,17.413,15.528,1.095,17.413,-29.8,male,,,16000,3,0 clip_15faba00bf02,train,ሚኒስትሯ  አርቲስት ደበበ ከኢትዮጵያ አልፎ በሆሊውድ ኢንዱስትሪ ትልቅ አሻራ ያሳረፈ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,9.254,7.631,0.686,9.254,-30.0,male,,,16000,3,0 clip_0eeff0d57802,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የእርስ በርስ የመረዳዳትና የመደጋገፍ እሴቶችን በማጎልበት ለብሔራዊ አንድነት መጠናከር  የበኩሉን ሚና እየተጫወተ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,13.454,11.61,0.86,13.454,-29.0,male,,,16000,3,0 clip_ac769231099d,train,የ10ኛ ክፍል ተማሪ አጸደ ብርሃን የተደረገልኝ ድጋፍ በትምህርቴ እንድበረታ መነሳሳት ፈጥሮልኛል ብላለች ።,spk_6674d883613f,am,9.454,8.415,0.65,9.454,-28.0,male,,,16000,3,0 clip_4829b35930a6,train,በአካባቢው ዳገት፣ ቁልቁለት እና ጠመዝማዛ መንገድ የሚበዛበት እንዲሁም ወቅቱ ጉም  በመሆኑ አሽከርካሪዎች ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል።,spk_6674d883613f,am,13.454,11.52,1.136,13.454,-28.5,male,,,16000,3,0 clip_40db07c7b133,train,በተጨማሪም ለ2 ሺህ 500 ተማሪዎች ዩኒፎርም፣ ለ1 ሺህ 500 ተማሪዎች ደግሞ ቦርሳ መሰጠቱን ጠቁመው ለድጋፉም ከተቋማትና ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የተገኘ 10 ሚሊዮን ብር ጥቅም ላይ መዋሉን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,18.733,15.599,0.972,18.733,-29.7,male,,,16000,3,0 clip_6a0ed9987c4d,train,በመተባበርና በመቀናጀት የትኛውንም ማህበራዊ ችግሮች በራስ አቅም መፍታት እንችላለን ያሉት ደግሞ የኢትዮጵያ የንግድ ባንክ የድሬዳዋ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ ገዛኸኝ በቃና ናቸው።,spk_6674d883613f,am,13.774,12.182,0.621,13.774,-22.4,male,,,16000,3,0 clip_44fab4c3f227,train,የገንዳውኃ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አብዱልከሪም ሙሃመድ በወቅቱ እንደገለጹት እለቱን ስናከብር በእውቀት የዳበረ ትውልድ ለመፍጠር በበለጠ ቃል በመግባት ነው ።,spk_6674d883613f,am,13.973,11.904,0.717,13.973,-30.7,male,,,16000,3,0 clip_967f7bff7425,train,የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሥራ ወደፍጻሜ ደርሶ ጠንካራ ብሔራዊ መግባባትና ሀገራዊ አንድነት እንዲፈጠር ጠንክረው እንደሚሰሩም ነው የገለጹት።,spk_6674d883613f,am,8.534,8.158,0.375,8.534,-26.6,male,,,16000,3,0 clip_1067cac309e9,train,በበጀት ዓመቱ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን የውጭ ቱሪስቶች ኢትዮጵያን መጎብኘታቸውንና  ይህም እስካሁን ካለው ከፍተኛ ቁጥር መሆኑን ነው ያነሱት።,spk_6674d883613f,am,12.534,10.368,0.957,12.534,-26.1,male,,,16000,3,0 clip_9e2e4019c568,train,መንግስት የተለያዩ ስትራቴጂዎችን በመቅረጽ ችግሩን ለመቅረፍ በትኩረት እየሰራ መሆኑን አክለዋል።,spk_6674d883613f,am,8.334,7.116,0.755,8.334,-27.9,male,,,16000,3,0 clip_299ad2e0089f,train,የክልሉን ህዝብ አንድነት አጠናክሮ ለማስቀጠል መሰል የሰላም፣ የልማትና የአንድነት ኮንፈረንሶች እንደሚካሄዱ አመልክተዋል።,spk_6674d883613f,am,10.133,8.72,0.652,10.133,-29.0,male,,,16000,3,0 clip_968702c61038,train,ዛሬም የሴቶች ጥቃት  መኖሩን ጠቅሰው ማህበሩ ላለፉት 32 ዓመታት ባከናወናቸው ተግባራት የእናቶችና ህፃናትን  ጉዳት መቀነስና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች እንዲቀንሱ የራሱን አስተዋፅኦ ማድረጉን እስታውቀዋል።,spk_6674d883613f,am,16.654,13.79,0.624,16.654,-26.8,male,,,16000,3,0 clip_7c947b1ac301,train,"የክልሉ የሰላም፣ የልማትና የአንድነት ኮንፍራንስ ""ጠንካራ ክልላዊ አንድነትና አብሮነት ለዘላቂ ሰላምና መረጋጋት"" በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው።",spk_6674d883613f,am,13.653,12.316,0.366,13.653,-27.8,male,,,16000,3,0 clip_66b1bcbbfd6d,train,የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አለሙ ዲሳሳ(ዶ/ር) በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት በዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የንድፈ ሐሳብ ትምህርት አጠናቆ መመረቅ ለተመራቂዎች ትልቁ ምዕራፍ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6674d883613f,am,16.814,14.251,1.119,16.814,-29.2,male,,,16000,3,0 clip_3ff741f93167,train,በኮንፈረንሱ ላይ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምፀሐይ ጳውሎስ እንዲሁም የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ ተገኝተዋል።,spk_6674d883613f,am,20.174,16.237,0.927,20.174,-28.9,male,,,16000,3,0 clip_38aa6d5c517a,train,የሕዝቡን ትክክለኛ ታሪክ በምርምር፣ በትምህርትና በሥነ-ጽሑፍ ለማስተዋወቅ በርካታ ውጤታማ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,8.694,7.476,0.497,8.694,-31.2,male,,,16000,3,0 clip_0bffc1e66dae,train,ለልብ በሽታ መከሰት ከሚጠቀሱት ዋና ዋና ምክንያቶች መካከል የደም ግፊት፣ ጤናማ ያልሆነ የአመጋገብ ስርዓት እና የአካባቢን ንፅህና አለመጠበቅ ተጠቃሽ መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_6674d883613f,am,12.614,10.079,0.87,12.614,-35.2,male,,,16000,3,0 clip_2c1ed19067b9,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጠንባሮ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ኢንጅነር ሀብታሙ በላይነህ በበኩላቸው፤ ሲምፖዚየሙ የክልሉን ባህል ለማስተዋወቅና ለማሳደግ ምቹ እድል የሚፈጥር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,15.213,13.433,0.712,15.213,-26.7,male,,,16000,3,0 clip_c3cfa656b537,train,በተለያዩ ክልሎች ሲዘዋወር በቆየው የህዳሴ ግድብ ዋንጫም ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ተገኝቷል ያሉት ዋና ሥራ አስፈጻሚው፤ ግድቡ በራስ አቅም እውን እንዲሆን ዓይነተኛ ሚና መጫወቱን ጠቁመዋል።,spk_6674d883613f,am,15.493,12.39,2.051,15.493,-24.9,male,,,16000,3,0 clip_77e610ae0b4e,train,የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር በበኩላቸው፤ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ሌሎች የፌደራል ተቋማት ክረምት ከበጋ በሚካሄዱ የበጎ ፍቃድ አገልግሎቶች ላይ እያደረጉ ያለው የተቀናጀ ድጋፍና ትብብር ማህበራዊ ችግሮችን በላቀ ደረጃ ለመፍታት እያስቻለ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6674d883613f,am,22.213,19.158,0.791,22.213,-29.2,male,,,16000,4,0 clip_b79d586bdca4,train,በግንባታ መወጣጫ መደርመስ ምክንያት ባጋጠመው አደጋ በደረሰው ጉዳት መንግሥት ኀዘኑን ገልጿል።,spk_6674d883613f,am,7.854,5.995,1.226,7.854,-31.5,male,,,16000,3,0 clip_50ce788707f3,train,ሀገራቱ በበርካታ መስኮች ጠንካራ አጋርነት እንዳላቸው በማንሳት፥ በተለይ በጤናው ዘርፍ የዜጎችን የጤና አገልግሎት ተደራሽነት ለማሟላት ወሳኝ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6674d883613f,am,11.614,11.001,0.612,11.614,-27.4,male,,,16000,3,0 clip_acf6b69058d0,train,የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አቤል አሰፋ በበኩላቸው ባለፉት ዓመታት የኤች አይ ቪ ኤድስን ለመግታት እንደ ሀገር በተሰሩ ተግባራት መሻሻሎች ቢኖሩም በክልሉ ስርጭቱን ለመግታት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት መጠናከር እንዳለባቸው አንስተዋል።,spk_6674d883613f,am,17.534,15.233,0.397,17.534,-29.3,male,,,16000,3,0 clip_89e758b8146d,train,"""በትምህርት ለትውልድ መርሃ ግብር የሚከናወኑ ስራዎች የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ከማሻሻል ባለፈ ተማሪዎች በአግባቡ ትምህርታቸውን ለመከታተል በማስቻሉ  የትምህርት ጥራቱ እንዲረጋገጥ  የራሱን አስተዋፅኦ እያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።",spk_6674d883613f,am,17.933,16.142,0.41,17.933,-28.2,male,,,16000,3,0 clip_d37408634b69,train,በሁሉም ክፍለ ከተሞች የአንድ ማዕከል አገልግሎት እንዲኖር በትኩረት እንደሚሰራ አረጋግጠዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,8.014,6.63,0.591,8.014,-30.0,male,,,16000,3,0 clip_812db503ca58,train,የሴቶችን ጥቃት ለመቀነስና ለመከላከል የሚያስችሉ ተግባራት በመከናወናቸው የተሻለ ግንዛቤ መፈጠሩን ገልፀዋል ።,spk_6674d883613f,am,9.454,8.312,0.427,9.454,-26.6,male,,,16000,3,0 clip_ba11afea22c7,train,"በተመሳሳይ ""የነገው ቀን"" ""ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን እናድርግ"" በሚል መሪ ሃሳብ በምዕራብ ጎንደር ዞን  በገንዳ ውሀ ከተማ ተከብሯል ።",spk_6674d883613f,am,10.694,9.135,0.793,10.694,-29.4,male,,,16000,3,0 clip_13f29f34aa49,train,የኮሪደር ልማት በአፍ ሲነገር የቆየውን አስቀድሞ መከላከል የጤና ፖሊሲን በተግባር ለማዋል ታስቦ እየተሰራ የሚገኝ ልማት መሆኑን አስገንዝበዋል።,spk_6674d883613f,am,13.094,11.274,0.421,13.094,-22.7,male,,,16000,3,0 clip_cdfb16428c39,train,በዘርፉ ዜጎች ቀልጣፋና ወጭ ቆጣቢ አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል የቴክኖሎጂ አገልግሎት ተደራሽ የማደረጉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን አስረድተዋል።,spk_6674d883613f,am,12.213,10.238,0.88,12.213,-28.2,male,,,16000,3,0 clip_7a1fb2905021,train,ከንቲባ አዳነች በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ በመዲናዋ  ከጳጉሜን ወር ጀምሮ በተከታታይ ሃይማኖታዊ እና ህዝባዊ በዓላት በስኬት ተከብረዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,11.293,8.972,0.806,11.293,-30.2,male,,,16000,3,0 clip_a6e9824b6121,train,ኮሚሽኑ ለልዩነትና ላለመግባባት ምክንያት የሆኑ ጉዳዮችን በሰለጠነ መንገድ በውይይት ለመፍታት አሳታፊ በሆነ መልኩ የአጀንዳ ማሰባሰብና የተሳታፊ ልየታን ጨምሮ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን ቆይቷል።,spk_6674d883613f,am,15.334,13.733,0.355,15.334,-29.3,male,,,16000,3,0 clip_781375e49715,train,ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ዓመታት የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተለያዩ ሪፎርሞችን ተግባራዊ ማድረጓንና በዚህም ውጤት መገኘቱን አንስተዋል።,spk_6674d883613f,am,12.774,10.703,0.985,12.774,-30.5,male,,,16000,3,0 clip_e995b43c2db7,train,በኮሪደር ልማቱ እየተከናወኑ የሚገኙት የእግረኛ መንገዶች፣ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችና የወንዝ ዳርቻ ልማቶች የበሽታ መንስኤ የነበሩ አካባቢዎችን ማልማት ከመከላከል የጤና ፖሊሲ ጋር በቀጥታ የሚገናኝ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_6674d883613f,am,18.174,16.36,0.388,18.174,-23.9,male,,,16000,3,0 clip_dad30b6d9dd4,train,አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ትክክለኛ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለህዝብ ተደራሽ በማድረግ ሰላም እንዲረጋገጥና ልማት እንዲፋጠን የሚያከናውናቸውን ተግባራት አጠናክሮ እንደሚቀጥል የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ገለጹ።,spk_6674d883613f,am,18.373,15.518,1.484,18.373,-25.2,male,,,16000,3,0 clip_c86338e3fc97,train,ባለፉት ሶስት ወራት ምሁራን፣ ባለድርሻ አካላት እና የዘርፉን ባለሙያዎች ያካተተ የጥበባት እና ፈጠራ ኢንዱስትሪ ረቂቅ ፖሊሲ ዝግጅት መደረጉን ጠቁመዋል።,spk_6674d883613f,am,10.774,9.951,0.357,10.774,-28.2,male,,,16000,3,0 clip_c9a2d2e518b6,train,ይህ ድጋፍ ማህበራዊ ኀላፊነትን መወጣትና የመተባበር እሴታችን አካል ነው ብለዋል።,spk_6674d883613f,am,7.694,6.071,0.853,7.694,-21.9,male,,,16000,3,0 clip_483901aea140,train,የኦሮሞ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት የማኅበረሰቡን ችግር ፈቺ እና ዘመን ተሻጋሪ የጥናትና ምርምር ሥራዎችን ለማከናወን የተመራማሪዎችን አቅም በመገንባት ላይ በትኩረት እየሠራ መሆኑ ተገልጿል፡፡,spk_6674d883613f,am,15.174,12.298,1.259,15.174,-33.1,male,,,16000,3,0 clip_4bc4e0181b12,train,ሰብዓዊ ድጋፎች ለረጅም ጊዜ በውጫዊ ሀብቶች እና ተዋናዮች ላይ ጥገኛ እንደነበሩ አንስተው፤ ይህን መፍታትና ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለማቅረብ መስራት እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_6674d883613f,am,12.934,11.283,0.354,12.934,-28.5,male,,,16000,3,0 clip_35c53a9e036a,train,ከእዚህ በተጨማሪ በገጽታ ግንባታ፣ በሰላምና መረጋጋት፣ በዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ፣ በህዝቦች አብሮነትና መረዳዳት ላይ ያተኮሩ የዘገባ ሥራዎች ትኩረት ሰጥቶ ማከናወኑን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,14.293,11.898,1.467,14.293,-25.6,male,,,16000,3,0 clip_62caaab553c3,train,በመሆኑም ከለውጡ በኋላ በጤናው ዘርፍ እየተተገበረ የሚገኘው የጤና ፖሊሲ መከላከል እና ማከምን አጣምሮ የያዘ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6674d883613f,am,12.053,10.346,0.924,12.053,-21.4,male,,,16000,3,0 clip_e7b73cecf1eb,train,ለተመራማሪዎች የተሰጠው ስልጠና የጥናትና ምርምር ሥራዎቻቸው ዘመኑን የዋጀና ለማኅበረሰቡን ችግር ፈቺ እንዲሆኑ የሚያስችል መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_6674d883613f,am,12.454,9.195,0.732,12.454,-32.4,male,,,16000,3,0 clip_87481a5fe3b2,train,ፆታዊ  ጥቃቶችን ለመከላከል በቅንጅት እንደሚሰራ የኢትዮጵያ ሚድዋይፎች ማህበር ገለፀ።,spk_6674d883613f,am,8.053,6.464,0.913,8.053,-27.9,male,,,16000,3,0 clip_f0e06bc8757f,train,በንቅናቄ መድረኩ የደሴ ከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የትምህርት ባለሙያዎች፣ ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_6674d883613f,am,10.934,9.02,0.983,10.934,-31.5,male,,,16000,3,0 clip_7d3dac16c4f1,train,የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት፤ በተቀናጀ  የእርስ በርስ መደጋገፍ እና መረዳዳት ባህል እየተከናወኑ የሚገኙ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች በሃገር የብልፅግና ጉዞ ውስጥ መሠረታዊ ስኬት እያመጡ ነው።,spk_6674d883613f,am,17.334,15.984,0.38,17.334,-30.8,male,,,16000,3,0 clip_640b645487cd,train,የመርሃግብሩ ተሳታፊዎች በቤቶቹ አካባቢ ችግኞች በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።,spk_6674d883613f,am,7.854,6.555,0.386,7.854,-30.5,male,,,16000,3,0 clip_dbba4418c6cc,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተሰሩት ልማቶች ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊ እና አካባቢያዊ ችግሮችን በላቀ ደረጃ በመፍታት የእርስ በርስ መደጋገፍና መረዳዳትን  ለተተኪው ትውልድ እንዲተላለፍና ዘመን እንዲሻገሩ  እያስቻሉ መሆኑን  አንስተዋል።,spk_6674d883613f,am,18.854,16.605,0.685,18.854,-30.2,male,,,16000,3,0 clip_34c5f32c218e,train,ከሕብረተሰቡ ጋር በመወያየት ሁሉም ተማሪዎች እንዲመዘገቡና ትምህርት እንዲጀምሩ  የንቅናቄው ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,10.053,9.039,0.521,10.053,-30.2,male,,,16000,4,0 clip_c4898ceb4eca,train,በክልሉ የአንዋር መስጊድ ምርጫ ታዛቢ አቶ ያሲን ጃቢር በበኩላቸው የኡለማዎች ምርጫ በተሳካ ሁኔታ መካሄዱን አንስተው ቀሪ የምርጫ ዘርፎችም በዚሁ መልኩ እንዲቀጥሉ እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_6674d883613f,am,13.573,11.48,0.836,13.573,-34.6,male,,,16000,3,0 clip_37c4de3e2c59,train,የነገ አገር ተረካቢ ህጻናትን በሳይንስና ቴክኖሎጂ የታገዘ እውቀትና ክህሎት እንዲያገኙ ማገዝ እንደሚገባ ተገለጸ።,spk_6674d883613f,am,10.373,8.747,1.162,10.373,-30.2,male,,,16000,3,0 clip_ff70c4548928,train,በዓላቱ ኃይማኖታዊና ባህላዊ ትውፊታቸውን ጠብቀው በድምቀት እንዲከበሩ የጸጥታ አካላት ድርብ ኃላፊነት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_6674d883613f,am,11.694,10.035,0.811,11.694,-28.8,male,,,16000,3,0 clip_dc2d8b0d81c6,train,በውይይት መድረኩ የፌዴራልና የክልል የፍትሕ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ተሳትፈዋል።,spk_6674d883613f,am,6.973,6.016,0.456,6.973,-27.6,male,,,16000,3,0 clip_6181ffca02e0,train,ለመጪው ትውልድ መልካም እሴቶችን እያስተማረና እያወረሰ የሚገኘው የበጎ ፈቃድ  አገልግሎት ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል  ጠቁመው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዘላቂ ባህል እንዲሆን ዜጎች ሁሉ ተሳትፏቸውን ማጠናከር እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_6674d883613f,am,17.373,15.702,0.621,17.373,-30.3,male,,,16000,3,0 clip_04b47b921791,train,አርቲስት ደበበ በእውቀቱ እና በልምዱ ብዙ ማገልገሉን ገልጸው ለመላው ቤተሰብ እና ለሙያ አገሮቹ መጽናናትን ተመኝተዋል።,spk_6674d883613f,am,9.694,8.714,0.565,9.694,-29.1,male,,,16000,3,0 clip_d4b20b14431c,train,ማንኛውም ቅሬታና ልዩነትን በሰላማዊ መንገድና በውይይት ብቻ መፍታት ለሀገር እድገት ወሳኝ መሆኑን የገለጹት የሀገር ሽማግሌዎቹ፣  የኮሚሽኑ ስራዎች እስከመጨረሻው ለውጤት በቅተው የማየት ፍላጎት እንዳላቸውም ገልጸዋል።,spk_6674d883613f,am,14.174,13.217,0.354,14.174,-27.8,male,,,16000,3,0 clip_89f23b12f86c,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማሃዲ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ ባህላዊ እሴቶችን፣ ቋንቋና ሀገር በቀል ዕውቀቶችን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ የተጀመሩ ስራዎች የበለጠ ተጠናክረው ይቀጥላሉ።,spk_6674d883613f,am,17.733,15.218,0.859,17.733,-30.4,male,,,16000,3,0 clip_b981c1cf47ce,train,አርቲስት ደበበ በሙያው ስሙን የተከለ አንጋፋ የመድረክ ሰው ነው ሲሉም ተናግረዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,7.093,5.665,0.994,7.093,-30.1,male,,,16000,4,0 clip_df6fcf4299c7,train,የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን፣ የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግሥታት የኢኮኖሚክ ኮሚሽን ለአፍሪካ ወኪል ሄርቭ ኩአቴ በዚሁ ወቅት፣ ስብሰባው ቁርጠኝነትን ወደ ተግባር ለመለወጥ እና ስደተኞችን የሚጠቅሙ ፖሊሲዎችን ለመመልከት ያለመ ነው ብለዋል።,spk_6674d883613f,am,23.093,19.613,0.767,23.093,-30.0,male,,,16000,3,0 clip_ef3ec63018d9,train,ኢትዮጵያዊያን ከተባበሩ የማያሳኩት የልማት አጀንዳ እንደሌለ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ማሳያ ነው ያሉት ዋና ሥራ አስፈጻሚው፤ ሌሎች የልማት ግቦችንም ለማሳካት የሚደረገው ርብርብ ሊጠናከር እንደሚገባም አጽንኦት ሰጥተዋል።,spk_6674d883613f,am,18.534,13.941,1.904,18.534,-30.8,male,,,16000,3,0 clip_913d8002e3f3,train,ሚኒስትሩ በቅዳሜ ዕለት ብቻ በመላ ሀገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ከገባ ጀምሮ ከተመዘገበው ከፍተኛው የእለት የሞት መረጃ 3ኛ ደረጃነትን የያዘ የ1ሺህ 295 ሰዎች የሞት መረጃ ቢመዘገብም በእለቱ የተመዘገበው የ41ሺህ 346 አዲስ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርን በጣም ዝቅተኛ ሲሉም ገልጸውታል፡፡,spk_6674d883613f,am,25.253,22.548,1.294,25.253,-28.4,male,,,16000,3,0 clip_e7b2d226793d,train,በቀጣይ ቀናትም የሚካሄዱ ቀሪ የምርጫ ሂደቶችን ስኬታማ በሆነ መልኩ ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_6674d883613f,am,7.894,6.846,0.577,7.894,-33.0,male,,,16000,3,0 clip_6c3bf4bcb366,train,የከተማው የኮሪደር ልማት ስራ ለበዓሉ ድምቀት የሚፈጥር ነው ያሉት ቻላቸው በርካታ እንግዶችና ቱሪስቶች በዓሉን ለማክበር ይመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,12.133,10.223,0.846,12.133,-30.8,male,,,16000,3,0 clip_99f4432fd901,train,የአረጋዊያን ቤት ግንባታ ስራ ለመጀመር በየአከባቢው የቦታ መረጣና የግንባታ ቁሳቁስ አቅርቦት ስራ በመከናወን ላይ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,10.694,9.649,1.044,10.694,-27.3,male,,,16000,3,0 clip_2a3a2b8ec1e3,train,በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን አረርቲ ከተማ አስተዳደር በግንባታ ላይ የሚገኝ የማሪያም ቤተክርስቲያን ሕንፃን በመጎብኘት ላይ የነበሩ ሰዎች በደረሰባቸው አደጋ ተጎድተዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,13.733,11.039,0.947,13.733,-29.3,male,,,16000,3,0 clip_75ffe614a908,train,ፕሮጀክት ጽህፈት ቤቱ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋንጫን ለገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ከፌደሬሽን ምክር ቤት መረከቡን አስታውሰው፤ የግድቡ ግንባታ በመጠናቀቁ ዋንጫው በ20ኛው የብሄር ብሄረሰቦች ክብረ በዓል ላይ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እንደሚመለስም አስረድተዋል።,spk_6674d883613f,am,19.334,16.481,0.912,19.334,-26.2,male,,,16000,3,0 clip_3da8fca59423,train,በትናንትናው ዕለት ለሠላምና ዕድርና መረዳጃ ማህበር 875 ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍ መስጠታቸውን አውስተዋል።,spk_6674d883613f,am,11.133,9.104,0.398,11.133,-22.4,male,,,16000,3,0 clip_8a36838c1656,train,የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ቢሮ ሃላፊ አቶ አዩብ አህመድ በወቅቱ እንዳሉት፤ የማዕረግ እድገቱ በማረሚያ ቤቱ የተሰጣቸውን ሃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡ የሚያስችል ነው።,spk_6674d883613f,am,14.094,11.387,1.501,14.094,-27.0,male,,,16000,3,0 clip_c4f6564888d8,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 ምርጫ ማጠቃለያ መርኃ ግብር በአንዋር መስጅድ እየተካሄደ ነው።,spk_6674d883613f,am,10.573,8.919,0.351,10.573,-27.0,male,,,16000,3,0 clip_673f9270f28e,train,ባለሙያዎቹ በአህጉሪቱ ያለውን በስደት እና በመፈናቀል ምክንያት የሚመጡ ሰብዓዊ ፈተናዎችን ለማቃለል አንድነትና ቀጣይነት ያለው አቅጣጫ እንዲኖር ጥሪ አቅርበዋል።,spk_6674d883613f,am,14.094,11.66,1.04,14.094,-28.8,male,,,16000,4,0 clip_f9f9c21e7350,train,የኢትዮጵያውያን አብሮነት እና ወንድማማችነት እሴት እየዳበረ መምጣቱንም  ገልጸዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,7.173,5.429,0.395,7.173,-29.9,male,,,16000,3,0 clip_b92cd2559bf7,train,ይህም አፍሪካ ለዘላቂ ልማት ያላትን ራዕይ ከፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,6.373,4.457,0.37,6.373,-32.0,male,,,16000,3,0 clip_125e2b4ae86d,train,በአዳማ የተገነባው ትምህርት ቤትም ይህንኑ ተግባር የሚያጠናክር መሆኑን አመልክተዋል።,spk_6674d883613f,am,7.093,5.35,0.724,7.093,-29.0,male,,,16000,3,0 clip_6aaf4c16364a,train,በዘንድሮ የክረምት ወቅትም ይህንን በጎ ተግባር እንደሚቀጥልበት ገልጿል።,spk_6674d883613f,am,6.574,5.635,0.359,6.574,-22.8,male,,,16000,3,0 clip_a50b951eca9e,train,በተያዘው ዓመት የአንድነት ፓርክ፣ ሳይንስ ሙዚየም፣ የወዳጅነት ፓርክና ቤተ መንግስትን 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሰዎች የጎበኙ ሲሆን፤ በዚህም ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አብራርተዋል።።,spk_6674d883613f,am,15.414,12.538,0.742,15.414,-28.5,male,,,16000,3,0 clip_ce712dd16f1b,train,እንዲሁም ስነ ልቦናዊ፣ ማህበራዊ እና ሀገራዊ ጥቅሞች እንዳሉት ጠቁመው፤ በኢትዮጵያ በርካታ የጥበብ ስራዎች ቢሰሩም ዘርፉ የሚመራበት ፖሊሲ እንዳልነበረ አስታውቀዋል።,spk_6674d883613f,am,12.053,10.578,0.691,12.053,-25.5,male,,,16000,3,0 clip_778243d513d5,train,ኢትዮጵያውያንን አንድ የሚያደርጓቸው የወል ትርክቶች እንዷሏቸው ጠቁመው፤ በዚህም አብሮነትን በማጽናት የተጀመረውን የሀገር ግንባታ ማሳካት ይገባል ብለዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,12.094,9.627,0.883,12.094,-32.7,male,,,16000,3,0 clip_01d01fbe9d38,train,የደቡብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማዕከል ማሊኮ በበኩላቸው፤ ዛሬ በቱርሚ ከተማ የተጀመረው የወባ መከላከያ ክትባት በከፍተኛ ሁኔታ ለወባ ተጋላጭ ለሆኑ እንደ ደቡብ ኦሞ ላሉ አካባቢዎች ትልቅ እድል በመሆኑ ድጋፍ እንደሚያደርጉም  ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,21.613,17.633,1.956,21.613,-26.0,male,,,16000,3,0 clip_235b83b52a66,train,በተለይም የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭትን ለመግታት ብሎም ለመቆጣጠር በዋናነት በማህበረሰቡ ዘንድ የባህሪ ለውጥ እንዲመጣ በትጋት ሲሰራ መቆየቱን አስታውሰዋል።,spk_6674d883613f,am,11.614,9.645,0.926,11.614,-30.4,male,,,16000,3,0 clip_922e479d3287,train,ቤት መስራት ብቻውን በቂ ባለመሆኑ ተጎጂዎች በዘላቂነት እስኪቋቋሙ ድረስ ድጋፉ  እንዲቀጥልም ጠይቀዋል።,spk_6674d883613f,am,10.133,7.915,1.395,10.133,-27.9,male,,,16000,3,0 clip_040048fcc072,train,ኮሚሽኑ ልዩነቶችን በምክክር ለመፍታት እያደረገ ላለው ጥረት የበኩላቸውን እንደሚወጡ የተናገሩት ደግሞ የቀቤና ሀገር ሽማግሌ መኪ ሁሴን እና ሃያቱ ሻሚል ናቸው፡፡,spk_6674d883613f,am,12.254,10.957,0.435,12.254,-27.0,male,,,16000,3,0 clip_37141701bb47,train,ወጣቶች ለኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ በማድረግ ለሀገርና ለተተኪው ትውልድ አሻራ ለማሳረፍ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል ብለዋል።,spk_6674d883613f,am,12.373,10.905,0.854,12.373,-30.0,male,,,16000,3,0 clip_dc64ddd554d3,train,የትብብር ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ፣ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ፈርመውታል።,spk_6674d883613f,am,10.213,8.418,0.491,10.213,-32.7,male,,,16000,3,0 clip_8336f21ec746,train,የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ አስራት በሪሁን በበኩላቸው በዛሬው እለት ለ7ሺ 500 አቅም የሌላቸው ተማሪዎች ለእያንዳንዳቸው የአንድ ደርዘን ደብተር እንዲሁም  የእስክሪብቶ ድጋፍ መሰጠቱን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,20.014,16.041,1.069,20.014,-30.6,male,,,16000,3,0 clip_55b6147436fa,train,ተመራቂዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ያዳበሩትን የመቻቻል፣ የአብሮ መስራት፣ የወንድማማችነትንና መሰል እሴቶችን በማጎልበት ሀገርን ወደፊት ማሻገር እንደሚጠበቅባቸው የመቱ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አለሙ ዲሳሳ(ዶ/ር) አስገነዘቡ።,spk_6674d883613f,am,19.014,17.034,0.366,19.014,-29.3,male,,,16000,3,0 clip_3dfef5fb2fbf,train,ህዝበ-ሙስሊሙ የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ሲያከብር ረዳት የሌላቸው አቅመ ደካማ ወገኖችን በመጠየቅና በመርዳት ሊሆን እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሼህ ፈትሁዲን ሃጂ ዘይኑ ገለጹ።,spk_6674d883613f,am,20.053,18.111,0.678,20.053,-30.1,male,,,16000,3,0 clip_9113b1d60ea7,train,እንዲሁም ከለቡ መስመር እስከ ቢሾፍቱ የበዓሉን ታዳሚዎች የሚያደርስ ባቡር የተዘጋጀ ሲሆን ፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርትም ወደ ባቡሩ ለማድረስ ከ50 በላይ ተሽከርካሪዎችን መመደቡም ታውቋል።,spk_6674d883613f,am,14.293,11.739,0.865,14.293,-28.7,male,,,16000,3,0 clip_065feea70f96,train,የዘንድሮው ክረምት የበጎ ፈቃድ ስራው በዞኑ ሁሉም ወረዳዎች ሀምሌ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚካሄድ ገልጸው በበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ትልቅ ትኩረት የተሰጠውን  የአረጋውያንና የአቅመ ደካሞችን የመደገፍና  የቤት እድሳት እንዲሁም ግንባታ  ተጠናክሮ ይቀጥላል  ብለዋል።,spk_6674d883613f,am,21.294,18.395,0.347,21.294,-33.8,male,,,16000,3,0 clip_3f4452b02a39,train,ረቂቅ ፖሊሲው የኪነ-ጥበብ ዘርፉን ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ፣ ለዘርፉ ተዋንያን እውቅና የሚሰጥ እና የዘርፉ እድገት የሚተለምበት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,11.694,10.061,0.723,11.694,-27.9,male,,,16000,3,0 clip_7787e9dbf059,train,ሼህ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሆኖ በድጋሜ ተመርጠዋል።,spk_6674d883613f,am,8.174,6.543,0.571,8.174,-27.7,male,,,16000,3,0 clip_1cf26efad095,train,የጥበባት እና ፈጠራ ኢንዱስትሪ ረቂቅ ፖሊሲ የኪነጥበብ ዘርፉን በውጤታማነት በመምራት ተወዳዳሪነቱን የሚያሳድግ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ ገለጹ።,spk_6674d883613f,am,14.534,12.721,0.756,14.534,-26.1,male,,,16000,3,0 clip_36f4a9f28485,train,ውጤቱ ለሀገራችን ትልቅ ትርጉም አለው ያሉት ከንቲባ አዳነች ይህም የህዝቡ እንግዳ ተቀባይነት፣ የወንድማማችነትና እህትማማችነት እንዲሁም የመከባበር እሴት እየዳበረ ለመምጣቱ ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_6674d883613f,am,13.373,12.356,0.461,13.373,-31.5,male,,,16000,3,0 clip_0ad89021a033,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአብሮነት እሴቶችን በማጎልበት በተከናወኑ የልማት ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች መመዝገባቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ተናገሩ።,spk_6674d883613f,am,14.373,11.766,0.926,14.373,-32.8,male,,,16000,3,0 clip_37f623258735,train,የምክር ቤቱ አባል ዑስታዝ ካሚል ሸምሱ እንደሚሉት፤ የኢትዮጵያ ፈጣን ልማትና አንጻራዊ ሰላም እንዲሁም በአለምአቀፍ ደረጃ ያላት ተቀባይነት መጨመር ለኮንፈረንስ ቱሪዝም ዘርፉ መነቃቃት ምክንያት ሆኗል።,spk_6674d883613f,am,15.334,11.75,0.816,15.334,-28.7,male,,,16000,3,0 clip_137be000f707,train,"የዘንድሮው የዓለም የአእምሮ ጤና ቀን ""የአእምሮ ጤና አገልግሎትን በድንገተኛና ከፍተኛ አደጋ ወቅት ተደራሽ እናድርግ"" በሚል መሪ ሃሳብ፣ በኢትዮጵያ አካል ድጋፍ አገልግሎት በተለያዩ መርኃ ግብሮች ተከብሯል።",spk_6674d883613f,am,15.653,13.941,0.402,15.653,-29.6,male,,,16000,3,0 clip_1b19cf487e10,train,በበዓሉ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ እንዳሉት በክልሉ የኤች አይ ቪ ኤድስ በማህበረሰቡ ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመግታት እንደ ክልል እየተከናወኑ ያሉ ቅንጅታዊ ስራዎች ይበልጥ ተጠናክረው ይቀጥላሉ።,spk_6674d883613f,am,16.534,13.589,0.494,16.534,-28.5,male,,,16000,3,0 clip_5cbcb885ba55,train,ኢትዮጵያና አሜሪካ ዛሬ የተፈራረሙት የጤና ዘርፍ የትብብር ስምምነት የሁለቱን ሀገራት ጠንካራ አጋርነት የሚያሳይ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር  አህመድ ሽዴ ገለጹ።,spk_6674d883613f,am,9.813,9.112,0.701,9.813,-28.3,male,,,16000,3,0 clip_27506321057c,train,በተለይም ለሆረ ሀርሰዲ ኢሬቻ አከባበር ከአዲስ አበባ ወደ ቢሾፍቱ ለሚያቀኑ የበዓሉ ታዳሚዎች በመዲናዋ በሚገኙ ስድስት መናኸሪያዎች በቂ የትራንስፖርት አገልግሎት ተዘጋጅቷል።,spk_6674d883613f,am,11.614,10.711,0.418,11.614,-28.1,male,,,16000,3,0 clip_cc8b8cbcc59e,train,በቀጣይም ማረሚያ ቤቱ ይህን ተግባሩን በአግባቡ እንደሚወጣ አመልክተዋል።,spk_6674d883613f,am,6.534,4.455,1.536,6.534,-24.7,male,,,16000,3,0 clip_7d7a4e7807d1,train,በደም ህዋስ የሰዎችን ህይወት ከመታደግ በተጨማሪ መድኃኒት ለማምረት የ5 ዓመት ዕቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑንም ምክትል ዳይሬክተሯ ጠቁመዋል።,spk_6674d883613f,am,10.133,8.602,0.53,10.133,-27.4,male,,,16000,3,0 clip_3fb061653941,train,የዓለም ተቋማት ኢትዮጵያን መርጠው ከመጡባቸው ምክንያቶች መካከልም በኢሚግሬሽን ላይ የተደረገው ሪፎርም፣ በአየር መንገድ አገልግሎት ፣የቱሪስት መዳረሻዎችና የኮሪደር ልማትን ለአብነት አንስተዋል።,spk_6674d883613f,am,15.454,13.298,0.493,15.454,-23.3,male,,,16000,3,0 clip_e584352e12bc,train,በዚህም የኢትዮ ቴሌኮም ምስራቅ ሪጅን ለ1ሺህ200 ተማሪዎች እንዲሁም  በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ዲስትሪክት ለ200   ተማሪዎች ደብተርና  ስክሪፕቶ  ማበርከታቸው ተመልክቷል።,spk_6674d883613f,am,13.733,12.718,0.57,13.733,-22.4,male,,,16000,3,0 clip_42367ef8bf40,train,ለዚህም ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ በመታጠቅ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሆኖ መረጃዎችን በጥራትና በፍጥነት ተደራሽ በማድረግ መንግስትና ህዝብ የጣለበትን ሃላፊነት ሲወጣ መቆየቱን አስረድተዋል።,spk_6674d883613f,am,14.534,12.368,1.06,14.534,-26.2,male,,,16000,3,0 clip_2961b3def08f,train,ሌላው የጉራጌ ባህላዊ ሸንጎ አባል አቶ እድሪስ መሃመድ በበኩላቸው ሰላምና አብሮነትን የሚያጠናክሩ ባህላዊ እሴቶችንና የእርቅ ስርዓቶችን ጥቅም ላይ ማዋል ለኮሚሽኑ ሥራ ስኬታማነት ፋይዳው የጎላ መሆኑን ገልፀዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,15.414,14.084,0.479,15.414,-29.7,male,,,16000,3,0 clip_afe5052dbe01,train,በኢትዮጵያ ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች ምክንያት የጤና እክል የሚገጥማቸው ሰዎች ቁጥር መጨመሩን መረጃዎች ያሳያሉ። ከእነዚህም በሽታዎች መካከል የልብ ህመም አንዱ ነው።,spk_6674d883613f,am,11.973,10.018,0.803,11.973,-32.5,male,,,16000,3,0 clip_898e6b72227c,train,በክልሉ የወንድማማችነትና እህትማማችነት እሴቶች ለማጠናከር ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ ገልጸው፣ በክልሉ እድገትን  ለማፋጠን የተጀመረው ሥራም ለውጥ አሳይቷል ብለዋል።,spk_6674d883613f,am,13.893,11.672,0.755,13.893,-31.1,male,,,16000,3,0 clip_85c5153677ee,train,በመድረኩ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የወላይታ ሶዶ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ ተፈሪ አባተ በክልሉ የደም አቅርቦቱን ለማሳደግ እየተሰራ ነው።,spk_6674d883613f,am,14.373,12.362,1.092,14.373,-26.6,male,,,16000,3,0 clip_810308ce2071,train,ህብረተሰቡ አንድነቱን እንዲያጎለብት ከሚሰሩት ሥራ በተጨማሪ የጉራጌ ባህላዊ ሸንጎ ሰላምን የሚያጠናክርበት የአብሮነት እሴቶችን ኮሚሽኑ እንዲጠቀምበት ሚናቸውን እንደሚያጠናክሩ ገልጸዋል።,spk_6674d883613f,am,12.973,12.559,0.415,12.973,-27.9,male,,,16000,3,0 clip_56dfd1556b22,train,በዚህም መሠረት ሼህ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ ፕሬዝዳንት፣ ሼህ አብዱልከሪም በድረዲን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት፣ ሼህ ጁነይድ ሀምዛ እና ሼህ ሀሚድ ሙሳ ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው መመረጣቸውን አስታውቀዋል።,spk_6674d883613f,am,17.933,15.019,0.549,17.933,-25.2,male,,,16000,3,0 clip_df4f17ddc281,train,ኢሬቻ የምስጋና፣ የሰላም፣ የይቅርታ፣ የአብሮነትና የወንድማማችነት እንዲሁም የሕዝቦች አንድነት እና ትስስር የበለጠ የሚጠናከርበት ነው ብለዋል።,spk_6674d883613f,am,10.133,9.096,0.596,10.133,-26.6,male,,,16000,3,0 clip_694f4993397a,train,የጤና ዘርፍ ባለሙያዎች የኮሪደር ልማቱን ከመከላከል የጤና ዘርፍ ፖሊሲ ነጥለው መመልከት እንደሌለባቸውም ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስገነዘቡት።,spk_6674d883613f,am,12.014,10.829,0.492,12.014,-24.8,male,,,16000,3,0 clip_511dc8933316,train,እንደ አቶ ጥላሁን ገለጻ፣ ክልሉ ከተመሰረተ በአጭር ጊዜ ውስጥ የሠላም፣ የመቻቻል እና የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ በተሰሩ ስራዎች ውጤት እየተመዘገበ መጥቷል።,spk_6674d883613f,am,13.973,10.923,0.674,13.973,-30.2,male,,,16000,3,0 clip_7cf3acc739d3,train,በአግሮ-ኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል ተመራቂ እና የዋንጫ ተሸላሚው ዮብሰን አንጋሳ በበኩሉ ባገኘሁት እውቀትና ሙያ ሀገሬን ለመለወጥ የበኩሌን ለማበርከት ዝግጁ ነኝ ብሏል።,spk_6674d883613f,am,14.733,12.288,0.434,14.733,-27.3,male,,,16000,3,0 clip_309845aff482,train,በዚህ መልካም ተግባር ላይ በመሳተፍ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ያበረከቱ አካላትንም አመስግነዋል።,spk_6674d883613f,am,7.694,5.999,0.825,7.694,-28.3,male,,,16000,4,0 clip_d6b1fb60b511,train,ረቂቅ ፖሊሲውን የሚያዳብሩ የተለያዩ ግብዓቶች ከተሰበሰቡ በኋላ በሚመለከተው አካል እንደሚጸድቅ አመላክተዋል።,spk_6674d883613f,am,8.893,7.966,0.564,8.893,-29.9,male,,,16000,3,0 clip_81dee75ab402,train,በሃይማኖታዊና ህዝባዊ በዓላት የታየው ህብረትና ትብብር ሌሎች የልማት ሥራዎችን በውጤታማነት መከወን እንደሚቻል ትምህርት የሰጠ ነው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,12.334,10.148,0.646,12.334,-30.6,male,,,16000,3,0 clip_bb4b400f6a0b,train,በተለይም በክልሉ ለኤች አይ ቪ ኤድስ በሽታ አጋላጭ የሆኑ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ከመከላከል አንፃር ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል።,spk_6674d883613f,am,12.854,11.455,0.491,12.854,-29.9,male,,,16000,3,0 clip_554afe2cc308,train,በውይይት መድረኩ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻህፍት ዋና ዳይሬክተር ሰርጸ ፍሬስብሀት፣ አንጋፋ የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣የክልል የባህልና ስፖርት ቢሮ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_6674d883613f,am,13.653,11.534,0.911,13.653,-28.3,male,,,16000,3,0 clip_63e06ab73217,train,በምርጫው ጠቅላይ ምክር ቤቱን ለመጪዎቹ አምስት አመታት የሚመሩ ፕሬዝዳንት፣ ምክትል ፕሬዝዳንትና ጸሐፊን ጨምሮ የስራ አስፈጻሚዎች መመረጣቸውን ተናግረዋል።,spk_6674d883613f,am,12.733,10.668,0.599,12.733,-29.8,male,,,16000,3,0 clip_41678c8dd0e1,train,በዛሬው እለት የተመረቀው የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ማዕከል ለህዝባችን በአዲስ ዓመት ያቀረብነው ስጦታ ነው ብለዋል፡፡,spk_6674d883613f,am,10.534,8.855,0.843,10.534,-30.2,male,,,16000,3,0 clip_f99509b008c7,train,በአዲስ አበባ መስቀልና ኢሬቻን ጨምሮ በአደባባይ የተከበሩ በዓላት ስኬታማ ሆነው እንዲጠናቀቁ አስተዋጽኦ ላደረጉ ባለድርሻ አካላት የምስጋና መርሀ ግብር ተካሂዷል።,spk_6674d883613f,am,13.493,11.113,0.794,13.493,-28.4,male,,,16000,3,0 clip_81128bbf4c3a,train,ባብዌ የማእድን ዘርፍ ለማሳደግ እየሰራች መሆኗን አስታወቀች፡፡,spk_2781999af248,am,3.413,3.413,0.0,3.413,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afc9fcb19cc2,train,በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ እየተሳተፉ ከሚገኙ የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት መካከል ሱዳን የመጀመሪያን ድል ያገኘች ሀገር ሆናለች።,spk_2781999af248,am,5.173,4.87,0.303,5.173,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cb3e2a86666,train,ኢትዮጵያ ለአምስተኛ ተከታታይ ጊዜ የተሳተፈችበት የአፍሪካ ዋንጫ,spk_2781999af248,am,3.014,3.014,0.0,3.014,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2417863f3e9,train,የአሸናፊ ሽልማት እ.አ.አ በኮትዲቭዋር ከተካሄደው 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሰባት ሚሊዮን ዶላር ሽልማት የ43 በመቶ ብልጫ አለው።,spk_2781999af248,am,5.973,5.973,0.0,5.973,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0934bdb09371,train,የሁለቱ ቡድኖች አሸናፊ ከናይጄሪያ እና አልጄሪያ አሸናፊ ጋር ይጫወታል።,spk_2781999af248,am,3.693,2.932,0.761,3.693,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ffcd9589943,train,በሞሮኮ አስተናጋጅነት የሚካሄደው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ በሞሮኮ አስተናጋጅነት ይጀመራል።,spk_2781999af248,am,3.933,3.933,0.0,3.933,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e6c9fa0876b,train,በሕንድ አስተናጋጅነት ኒውዴልሂ ከተማ ውስጥ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የቡድን 20 አባል አገራት የመሪዎች ጉባዔ የአፍሪካ ኅብረትን 21ኛ አባል በማድረግ ዛሬ ተጠናቋል።,spk_2781999af248,am,6.413,6.11,0.303,6.413,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_601a5ea10a1c,train,አማድ ዲያሎ - የአፍሪካ እግር ኳስ ብሩህ ተስፋ,spk_2781999af248,am,2.293,2.293,0.0,2.293,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc97b73c1ba7,train,የኒውክለር ሃይል በአርተፊሻል ኢንተለጀንስ በኢንዱስትሪ እና በቴክኖሎጂ ፈጠራ ጠንካራ ተሳትፎ ለማድረግ ያግዘናል ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡,spk_2781999af248,am,4.213,4.213,0.0,4.213,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f25f1b0d8dc,train,የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዳግማዊት አማረ ውድድሩን አስመልክቶ ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_2781999af248,am,5.454,5.111,0.343,5.454,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_807f8aeb67b0,train,ኢትዮጵያ ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀችው የአፍሪካ ዋንጫ,spk_2781999af248,am,1.694,1.694,0.0,1.694,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a097d105261,train,በሀገሪቱ አዲስ በቫይረሱ እየተያዙ ያሉ ሰዎች ቁጥር ከሳምንት በፊት ከነበረው ጋር ሲነጻጸር በ33 በመቶ ማሻቀቡን,spk_2781999af248,am,6.774,6.473,0.3,6.774,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d38d78e947ed,train,"""የሀሳብ ፈጠራ ለብሩህ ነገ"" በሚል መሪ ሃሳብ ሲካሔድ የቆየው የንግድ ፈጠራ ሃሳብ ውድድር የማጠቃለያ መርኃ ግብር በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ይገኛል።",spk_2781999af248,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8843fa982a72,train,ቀደም ሲል የዘርፉ ተመራማሪዎች የቫይረሱ በፍጥነት መተላለፍ ለአዲስ የቫይረሱ ዝርያ መፈጠር ምክንያት ሊሆን,spk_2781999af248,am,6.093,6.093,0.0,6.093,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09283f20d962,train,የተገኘው ውጤትም ለቀጣይ ስራዎች መነሳሳትን የሚፈጥር መሆኑን አስታውቋል።,spk_2781999af248,am,3.213,3.213,0.0,3.213,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24a7deba4f8a,train,ሴኔጋል እ.አ.አ በ1992 ባዘጋጀችው 18ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ ሁለት ተገናኝተው ካሜሮን በአንድሬ ካና-ቢይክ 1 ለ 0 አሸንፋለች።,spk_2781999af248,am,4.574,4.21,0.364,4.574,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_badb7bf0c2eb,train,35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ይገኛል።,spk_2781999af248,am,2.413,2.413,0.0,2.413,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16f36dc19b4f,train,የበለፀገች ሀገርን በመገንባት ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ እየተደረገ ያለውን ጥረት እውን ለማድረግ መሰል ተግባራት  እንደሚጠናከሩ  ጠቁመዋል፡፡,spk_580fd8276ca4,am,11.373,10.343,0.0,11.373,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c48f2875fad7,train,የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ተወካይ አቶ ሰይፉዲን ሐሰን በበኩላቸው የዞኑ አስተዳደር የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶችን ጨምሮ ሌሎች የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ይበልጥ በሚያጎለብቱ የልማት ሥራዎች ቅድሚያ ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,17.494,15.408,0.484,17.494,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81b8eb3d709d,train,በትርፍ ጊዜዬ የተለያዩ ሀገራትን ባህል እና ታሪክ የሚያጠኑ መጽሐፍትን ማንበብ በጣም የሚያስደስተኝ ሲሆን፣ እስካሁን ድረስ ከሃያ በላይ የሚሆኑ የኢትዮጵያ ታሪካዊ ቦታዎችን መጎብኘት ችያለሁ።,spk_580fd8276ca4,am,14.334,11.647,0.0,14.334,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_7fe7bdc0da60,train,አንድን ታሪክ ከዋናው ገፀ ባህሪ እይታ አንፃር መተረክ አንባቢው የተፈጠረውን ነገር ሁሉ በገፀ ባህሪው አይን እንዲያይ በማድረግ ጥልቅ ስሜት እንዲጋራ ያደርገዋል።,spk_580fd8276ca4,am,17.854,12.456,0.0,17.854,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_118ad7c0f3d2,train,የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር) ከሌሎች የስራ ሀላፊዎች ጋር በመሆን በባሌ ዞን ሲናና ወረዳ ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ አምስት የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,19.093,15.641,0.0,19.093,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e0ca5def4d2,train,በከተማዋ የሙስናና ብልሹ አሠራር ተጋላጭነትን ለመቀነስ ሕብረተሰቡን ያሳተፈ የስነ-ምግባር ግንባታ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል፡፡,spk_580fd8276ca4,am,9.694,9.278,0.0,9.694,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0a3834bf400,train,በአዲስ አበባም በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት እስካሁን ከአንድ ሚሊዮን በላይ ወጣቶች በተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ተሰማርተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a243cab63b8,train,ስለዚህ አካባቢዎን በደንብ ይቃኙ በትኩረት በዙሪያዎ ያሉትን ሰዎች ተመልክተው ከሁለቱ ፅንፎች በየቱ እንደሚመደቡ ይወስኑና ።,spk_580fd8276ca4,am,13.213,13.213,0.0,13.213,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea76d1465ed8,train,ድጋፉ ከ30 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ የወጣበት መሆኑም ተመላክቷል።,spk_580fd8276ca4,am,5.574,4.749,0.428,5.574,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6267ac1ba1f,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ተመስገን ዲሳሳ (ዶ/ር)፤ በዩኒቨርሲቲው በቂ ዝግጅት በመደረጉ በጥሩ ሁኔታ መጀመሩን ተናግረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,14.774,11.805,0.497,14.774,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c7674caa013,train,ታሪካዊ ቅርሶች እና አሮጌ ህንፃዎች በቱሪስቶች ብዛት እና በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ጉዳት እንዳይደርስባቸው በየጊዜው ጥንቃቄ የተሞላበት የእድሳት ስራ ያስፈልጋቸዋል።,spk_580fd8276ca4,am,18.534,12.659,0.475,18.534,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_62f31df1c586,train,የሕፃናት ትምህርትን ባካተተ መልኩ ለቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች መስፋፋት በመሰራቱም በተለይም በገጠር አካባቢ የሚኖሩ ሕፃናት የተሻለ የትምህርት እድል እንዲያገኙ አድርጓል ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,18.213,13.123,0.304,18.213,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af1af7496cd4,train,የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የ2017 የመጅሊስ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ የእውቅና የማጠቃለያ መርሃግብር አካሂዷል።,spk_580fd8276ca4,am,12.854,11.477,0.0,12.854,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94fc9bf9ccae,train,ሆስፒታሎች የአእምሮ ህክምና አልጋዎች እንዲኖራቸው የሚያዝ መመሪያ ቢኖርም በተለያየ ምክኒያት ብዙ ሆስፒታሎች አገልግሎቱን ስለማይሰጡ ሰዎች ከሩቅ ቦታዎች ሳይቀር አማኑኤል ለመምጣት ይገደዳሉ ።,spk_580fd8276ca4,am,13.694,13.694,0.0,13.694,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_adfe1d8b3df8,train,የቤተሰባችን ትልቁ ደስታ የሚመነጨው በገንዘብ ብዛት ሳይሆን፣ በየቀኑ ማታ ማታ እራት ላይ ተሰብስበን ስለ ውሏችን በግልፅ በመወያየት ከምናሳልፈው የጋራ ጊዜ ነው።,spk_580fd8276ca4,am,12.694,11.688,0.0,12.694,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_374ca46655a6,train,በተለይ የመምህራን የጋራ መኖሪያ ቤቶች መንግስት የዜጎችን መሠረታዊ የመኖሪያ ቤቶች ፍላጎት ለማሟላት እያከናወነ የሚገኘው ዘርፈ ብዙ የተቀናጁ ጉዞዎች ማሳያ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_580fd8276ca4,am,14.893,11.536,0.363,14.893,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8dc7855ae83a,train,የምርጫ ምዝገባ ሂደቱ ወሳኝ የህዝብ ተሳትፎ የታየበት እንደነበር በመግለፅ፤ የምርጫ ሂደቱን ለማስፈጸም ከመስጅድ እስከ ፌደራል ድረስ ከ455 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞች እንደሚሳተፉ ተናግረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,17.814,16.393,0.585,17.814,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2af28249db8,train,ጥሩ መፅሀፍ አንባቢው ሲጨርሰው ዝም ብሎ መደርደሪያ ላይ ከማስቀመጥ ይልቅ በውስጡ ያነሳቸውን ጥያቄዎች ለረጅም ጊዜ በአእምሮው እያብሰለሰለ እንዲቆይ ያደርገዋል።,spk_580fd8276ca4,am,14.254,11.101,0.0,14.254,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c0b94217801,train,ዛሬ ማታ የባለቤቴ የልደት በዓል ስለሆነ እና ልዩ የሆነ እራት በሻማ ብርሃን መብላት ስለምንፈልግ፣ እባክህ ፀጥታ ያለበት እና ጥሩ እይታ ያለው ጠረጴዛ አስይዝልኝ።,spk_580fd8276ca4,am,14.454,12.166,0.321,14.454,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7600185f25c2,train,መሄድ የምንፈልገው ቦታ ከዚህ በጣም ሩቅ ስለሆነ እና በመሃልም ትልቅ ተራራ ማቋረጥ ስለሚጠበቅብን፣ መኪናችን በቂ ነዳጅ እና የተስተካከለ መለዋወጫ ጎማ ያለው መሆኑን አስቀድመን ማረጋገጥ አለብን።,spk_580fd8276ca4,am,15.293,13.542,0.0,15.293,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c2382cf09bd,train,የዛሬው የስራ ውሎዬ እጅግ በጣም አድካሚ እና ውጥረት የበዛበት ስለነበር፣ አሁን ምንም አይነት ከባድ ጉዳዮች ላይ ከመወያየት ይልቅ አረፍ ብዬ ቴሌቪዥን ማየት እመርጣለሁ።,spk_580fd8276ca4,am,13.653,11.41,0.36,13.653,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c740bd0cc8b3,train,ይህም የህብረተሰቡ ባህል እንዲዳብርና እሴቱ ተጠብቆ እንዲቀጥል ከማድረግ ባለፈ ተገልጋዮች ባህላዊ ፍርድ ቤቱ የሚሰጠውን ውሳኔ እንዲቀበሉም ህጉ እንደሚያስገድድ አስረድተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,15.213,14.678,0.0,15.213,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a644378ebd09,train,በዚህ እድሜያቸው በአመክንዮ የማሰብ እና ውስብስብ ነገሮችን የመገንዘብ ችሎታው አይኖራቸውም፤ ሁኔታዎችን በራሳቸው አረዳድ ከመመዘን በዘለለ ሌሎች እንዴት ይቃኙታል ብለው አያገናዝቡም።,spk_580fd8276ca4,am,19.334,17.038,0.0,19.334,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7b7c3a1ec66,train,ድንገተኛ የልብ ህመም ላጋጠመው ሰው የመጀመሪያ እርዳታ አሰጣጥ ስልጠና መውሰዴ፣ ባለፈው ሳምንት የአንድን ሰው ህይወት ለማትረፍ ትልቅ እገዛ አድርጎልኛል።,spk_580fd8276ca4,am,11.893,9.817,0.45,11.893,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_928dc101e45c,train,የጥበብ ሀያሲያን አንድን ስራ ሲገመግሙ የስራውን ውጫዊ ውበት ብቻ ሳይሆን፣ አርቲስቱ ሊያስተላልፍ የፈለገውን የተደበቀ መልእክት እና የተጠቀመበትን አዲስ የፈጠራ ስልት ከግምት ውስጥ ያስገባሉ።,spk_580fd8276ca4,am,16.294,14.275,0.0,16.294,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33e720d9970f,train,ዛሬ ጠዋት በማለዳ ወደ አትክልት ተራ ሄጄ የነበረ ቢሆንም፣ በበዓል መቃረብ ምክንያት የሽንኩርት እና የቲማቲም ዋጋ እጅግ በጣም ስለተወደደ ትንሽ ብቻ ገዝቼ ለመመለስ ተገድጃለሁ።,spk_580fd8276ca4,am,16.093,14.032,0.0,16.093,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed08cf6d5068,train,የፕላንና  ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር) ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ፣ የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ዑባህ አደም (ዶ/ር) እና ሌሎች የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ አመራሮች ፕሮጀክቶቹን መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,20.854,17.153,0.0,20.854,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ce62ca43aff,train,የሴት ፓርላማ አባላት ቀጣናዊ ማዕቀፍ እና ቀጣናዊ የፖሊሲ ሰነድ ዝግጅት የውይይቱ ቁልፍ ውጤቶች ናቸው ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,8.934,7.034,0.0,8.934,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9bf4652161d,train,በተመረጡት ኮሪደሮች ላይ የሚደረገው የድህረ ትራፊክ አደጋ ምላሽ አሰጣጥ በዓለም አቀፍ መስፈርት መሰረት በተቀናጀ መንገድ የሚተገበር መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,14.653,11.771,0.4,14.653,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_766d11bb85fd,train,ማለት ቶሎ ትገኛለች ብየ ለእሷም ጥሩ አይሆንም ማለቴ ስሟም እንዳይጠፋ ብዬ ነው ለምን አትናገርም አንተ ልጅ ።,spk_580fd8276ca4,am,10.254,9.813,0.0,10.254,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f2de8eeae20,train,በፕሮጀክቱ አማካኝነት ለሆስፒታሎቹ የቀረቡት ዘመናዊ አምቡላንሶች ለተጎጂዎች የመጀመሪያ እርዳታ ለመስጠት በሚያስችሉ መሳሪያዎች የተደራጁ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_580fd8276ca4,am,12.174,11.149,0.0,12.174,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b7ecd1e7195,train,በቀጣናው የሚገኙ ሴቶች ለመሬት ልማት፣ ግብርና እና ለዜጎች ደህነት መጠበቅ ወሳኝ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ቢገኝም በመሬት ባለቤትነት እና ውሳኔ ሰጪነት ላይ ፈተናዎች እያጋጠሟቸው ነው ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,18.453,16.009,0.0,18.453,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_294ccd794d00,train,1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።,spk_580fd8276ca4,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e285f3adbe1,train,እናቶች ከወለዱ በኋላ የሚያጋጥም የእንቅልፍ እጦትና መዛባት ስለሚኖር በቤት ውስጥ የሚከናወኑ አንዳንድ ተግባራትን የትዳር አጋራቸውም ሆነ በቅርብ ያሉ የቤተሰብ አባላት እገዛ ማድረግ ያስፈልጋል።,spk_580fd8276ca4,am,16.573,15.912,0.0,16.573,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51a7b71a4545,train,ባለፉት አራት ዓመታት በተደረገ ጥረትም 1ሺህ 510 የውሃ ተቋማትን በመገንባት 342ሺህ ህዝብን የንፁህ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አስረድተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,16.494,14.736,0.0,16.494,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0667751976b4,train,የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ዋና ጸሀፊ ሆነው የተመረጡት ሺሃቡዲን ኑራ በበኩላቸው፥ በቀጣይ የተጣለባቸውን ሀላፊነት ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,16.733,14.079,0.0,16.733,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff691bd2df93,train,ለዚህም የኮሚሽኑን አማካሪ ኮሚቴ ጨምሮ በየደረጃው የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ግብዓት እንዲሰጡ እየተደረገ  መሆኑን ተናግረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,13.813,10.093,0.0,13.813,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8cdc43588358,train,አቀባበል ከተደረገላቸው አዲስ ገቢ ተማሪዎች መካከል ከሰሜን ሸዋ ዞን የመጣችው ቤተልሄም ቦጋለ በሰጠችው አስተያየት በዩኒቨርሲቲው የተደረገላቸው አቀባበል ልዩ ስሜት እንደፈጠረባት ተናግራለች።,spk_580fd8276ca4,am,14.254,13.853,0.0,14.254,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf6f16978064,train,መንግስት በሰላም ዙሪያ ለመወያየት ሁሌም በሩ ክፍት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_580fd8276ca4,am,9.694,7.616,0.0,9.694,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e36ef84daf79,train,የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ጥላሁን ሽመልስ በበኩላቸው ለማህበረሰቡ የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትን ተደራሽ ለማድረግ በትብብር እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,12.133,11.411,0.0,12.133,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c60f9aef396a,train,አንድ ድንቅ የጥበብ ስራ ፈጣሪውን አልፎ በዘመናት ውስጥ መኖር የሚችለው፣ ስራው የሚያነሳው ጭብጥ ከቦታ እና ከጊዜ ገደብ ነፃ ሆኖ ሁልጊዜም የሰውን ልጅ መሰረታዊ ስሜት መንካት ሲችል ብቻ ነው።,spk_580fd8276ca4,am,17.773,13.337,0.0,17.773,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_000d62545888,train,ከዚህ በፊት ግን በበጀት እጥረትና በተለያዩ ምክነያቶች ባቀዱት ልክ መድኃኒት አይገዙም ነበር ያሉት ሚኒስተር ዴኤታዋ ይህ ችግር መፈታቱ ከጥራት አንፃር ትልቅ ድርሻ አለው ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,15.813,13.358,0.462,15.813,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cdf5c561abe8,train,የዜናው እረፍቱ የዲማሚቱ ንጉስ አረፈ ይላል ፣ ዜናው አያይዞም ሟቹ የሞት ነጋዴ ነበረ በሚል ሟችን ይገልፃልበቁሙ የሞቱን ዜና የሚያነበው የዲማሚት ።,spk_580fd8276ca4,am,17.694,16.809,0.0,17.694,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ea8e980d00c,train,ሐይማኖቱ በሚያዘው መሰረት ሕዝበ ሙስሊሙን  ያገለግላሉ  ብለን ላመንባቸው  ዑለማዎች በነፃነት ድምፅ ሰጥተናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ  በኡለማዎች ምርጫ ላይ ድምፅ የሰጡ ተሳታፊዎች ተናገሩ።,spk_580fd8276ca4,am,19.654,15.812,0.601,19.654,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43f0c32fff81,train,በዚህም በትምህርት ቤቶች፣ በተለያዩ የእምነት ተቋማት እና በመንግሥትና በግል ተቋማት የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቁመዋል።,spk_580fd8276ca4,am,10.133,9.226,0.0,10.133,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61f597028437,train,ኳንተም ኮምፒውቲንግ የተሰኘው አዲሱ የቴክኖሎጂ ዘርፍ አሁን ያሉትን ሱፐር ኮምፒውተሮች እንኳን በሚሊዮን በሚቆጠር ፍጥነት በመብለጥ የተወሳሰቡ ሳይንሳዊ ስሌቶችን ለመስራት ያስችላል።,spk_580fd8276ca4,am,14.854,12.933,0.0,14.854,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc375c78701a,train,የቱሪዝም ኢንቨስትመንት ከፍተኛ የሆነ ካፒታል የሚጠይቅ ቢሆንም በረጅም ጊዜ ሂደት ውስጥ ግን የሚያስገኘው ትርፍ እና ለሀገር የሚያበረክተው አስተዋፅኦ እጅግ የላቀ ነው።,spk_580fd8276ca4,am,15.014,11.352,0.342,15.014,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd7fa121afd0,train,የኮንፈረንስ እና የስብሰባ ቱሪዝም ዓለም አቀፍ ተቋማት እና ባለሙያዎች ወደ ሀገር ውስጥ በመምጣት ገንዘባቸውን እንዲያወጡ ከማድረጉም በላይ የእውቀት ሽግግር ይፈጥራል።,spk_580fd8276ca4,am,12.133,9.677,0.0,12.133,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2adbb56aee51,train,የህፃናትን የተሟላ ጤንነት እና እድገት ለማረጋገጥ፣ በወቅቱ መውሰድ የሚገባቸውን የፖሊዮ፣ የኩፍኝ እና ሌሎች ክትባቶችን ሳያስተጓጉሉ መስጠት የሁሉም ወላጅ ግዴታ ነው።,spk_580fd8276ca4,am,13.454,12.578,0.0,13.454,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_043affb98caa,train,የከተማው  ነዋሪዎች ለኢሬቻ በዓል ታዳሚዎች የተለመደውን የእንግዳ ተቀባይነት ልምዳቸውን አጠናክረው የሞቀ መስተንግዶ በማድረግ የአብሮነት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡም ጥሪ አቅርበዋል።,spk_580fd8276ca4,am,13.213,12.123,0.0,13.213,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48a603bfed8d,train,ምን ያህል ሕዝብ ለቫይረሱ እንደተጋለጠ የሚያሳዩ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት አሁንም በዓለም ላይ ያለ አብዛኛው ሰው ለበሽታው ተጋላጭ እንደሆነ ያሳያል ሲሉም አስጠንቅቀዋል።,spk_580fd8276ca4,am,11.973,11.358,0.0,11.973,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_88a5344a84b6,train,ይህን ደብዳቤ ስፅፍልህ በሙሉ ጤንነት እና ሰላም ላይ እንደምትገኝ ተስፋ በማድረግ ሲሆን፣ በተረፈ እኔም ሆንኩ ቤተሰቤ ፈጣሪ ይመስገን በጣም ደህና ነን።,spk_580fd8276ca4,am,10.653,9.411,0.0,10.653,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_1b46bc693191,train,በዚሁ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የሰሜን ሸዋ ዞን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አበባው መሰለ፤ በተለያዩ ምክንያቶች ለችግር ለተዳረጉ ወገኖች ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_580fd8276ca4,am,15.614,15.614,0.0,15.614,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_429f1bfdfce6,train,ታሪካዊ እና ሀይማኖታዊ ቅርሶችን ለመጎብኘት የሚመጡ የውጭ ዜጎች የሀገሪቱን ጥንታዊ ስልጣኔ እንዲረዱ ከማድረግ ባለፈ ለሀገሪቱ መልካም ገፅታ ግንባታ አስተዋፅኦ ያደርጋሉ።,spk_580fd8276ca4,am,16.893,14.238,0.0,16.893,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db04c794cc3e,train,የአመራር የማስፈፀም አቅምን በስልጠና ከማሻሻል፣የጥራት መሰረተ ልማቶችን ከሟሟላትና መስፈርቶችን በመቅረጽ በሀገሪቱ የሚሰጠው የህክምና አገልግሎት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እንዲሆን እንዲሁም ማህበረሰቡ የሚተማመንበትን ጠንካራና የማይበገር የጤና ሥርዓት ለመገንባት ጥረት እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,28.213,22.305,0.311,28.213,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c9f153d9afd1,train,ከተሰጠህ ላይ መስጠት ደሀ አያረግህም ፈጣሪ ላንተ ፀጋውን ሲያበዛልህ የኑሮ ደረጃህን ብቻ ሳይሆን መስጠትህንም ጨምር ።,spk_580fd8276ca4,am,11.133,10.06,0.368,11.133,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ced935bdd4ef,train,በመርሃ ግብሩ ላይ ከተገኙ ባለድርሻ አካላት መካከል በጤና ሚኒስቴር የድንገተኛ አደጋና የጽኑ ህክምና ክፍል አስተባባሪ አቶ ደግሰው ደርሶ፣ የትራፊክ አደጋ ሞትንና አስከፊ የአካል ጉዳት የሚያደርስ ስለሆነ ችግሩን በቅንጅት መከላከል ይገባል።,spk_580fd8276ca4,am,21.893,19.223,0.0,21.893,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c486133707ed,train,በህይወቴ ውስጥ ባጋጠመኝ በጣም አስቸጋሪ እና ፈታኝ ወቅት ከጎኔ ቆመህ ላደረክልኝ ማያልቅ የሞራል እና የገንዘብ ድጋፍ የህይወት ዘመን ምስጋናዬን አቀርባለሁ።,spk_580fd8276ca4,am,13.094,11.691,0.0,13.094,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dff73b77276b,train,ዘመናዊ ሆቴሎች የውሃ መዋኛ የጂምናዚየም እና የስብሰባ አዳራሾችን በማሟላት ቱሪስቶች ለረጅም ቀናት ቆይታቸው የሚፈልጉትን አገልግሎት ሁሉ በአንድ ቦታ እንዲያገኙ ያደርጋሉ።,spk_580fd8276ca4,am,18.694,14.646,0.0,18.694,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b944516c4416,train,የድምፅ አቀነባባሪዎች በፊልም ውስጥ የምንሰማውን እያንዳንዱን የበር መከፈት፣ የእግር ኮቴ እና የንፋስ ድምፅ ከባዶ ፈጥረው፣ ትዕይንቱ እውነተኛ ሆኖ እንዲሰማን የሚያደርጉ ድብቅ ጀግኖች ናቸው።,spk_580fd8276ca4,am,17.014,14.445,0.495,17.014,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_de0005e22581,train,ኢትዮጵያ ብዙ መግቢያና መውጫዎች ያሏት ሀገር መሆኗ መልካም አጋጣሚዎች ቢሆኑም ለበሽታ ስርጭት የራሳቸው አሉታዊ አስተዋጽኦ አላቸው ብለዋል፡፡,spk_580fd8276ca4,am,11.733,10.18,0.0,11.733,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_e3d5865c7de3,train,የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቴን በከፍተኛ ውጤት ካጠናቀቅኩ በኋላ በመንግስት ስኮላርሺፕ ወደ ቻይና ሄጄ የሲቪል ኢንጂነሪንግ ትምህርቴን ተከታትዬ ተመልሻለሁ።,spk_580fd8276ca4,am,11.653,11.056,0.0,11.653,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56a152359447,train,በዚህም ለምክክር ጉባኤው አመቻቾችና አወያዮችን ለመምረጥ መስፈርቶች ተዘጋጅተው የመለየት ተግባራት እየተከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,12.973,9.81,0.0,12.973,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e44f647f0e9,train,ልዩነቱ ተሸናፊዎች በወደቁበት ተኝተው ሲቀሩ አሸናፊዎች ግን ከያንዳንዱ ውድቀታቸው በኀላ ዳግመኛ በታላቅ ብርታት መነሳተቸው ነው ፊዮዶር ዶስቶቭስኪ ።,spk_580fd8276ca4,am,15.573,15.573,0.0,15.573,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bcd74affce24,train,በተለይ ችግሩን ለማቃለል የቅድመ ጤና አገልግሎት መስፋፋት ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን ጠቁመው በዚህ ረገድ የአምቡላንስ አገልግሎት እጅግ ወሳኝ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,12.893,11.87,0.0,12.893,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f626a14db32,train,በስማርት ከተሞች ውስጥ የትራፊክ መብራቶች፣ የቆሻሻ አወጋገድ ስርአቶች እና የውሃ ስርጭት ሙሉ በሙሉ በሴንሰሮች አማካኝነት በራስ ሰር እንዲተዳደሩ ይደረጋል።,spk_580fd8276ca4,am,13.813,11.937,0.0,13.813,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_103af2d501de,train,ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸው ላይ ተገኝተው ትምህርታቸውን እየተከታተሉ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_580fd8276ca4,am,7.093,6.033,0.0,7.093,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c23d0ab325b3,train,የደም ማነስ እንዳለብንና እንደሌለብን ለማወቅ ይረዳ ዘንድ ብሎም የሄሊኮባክተር ፒሎሪ ባክቴሪያ እና የፔርኒሽየስ አኔሚያ መኖር አለመኖሩን ለማወቅ የተለያዩ የደም ምርመራዎችን የሕክምና ባለሙያው ሊያደርግ ይችላል።,spk_580fd8276ca4,am,22.613,18.361,0.54,22.613,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_483537d9a1a9,train,ባንኩ ድጋፉን ያደረገው ማህበራዊ ሃላፊነቱን ለመወጣት መሆኑን ጠቁመው፣ በቀጣይም በተለያዩ በዓላት ለአቅመ ደካማ ወገኖች የሚያደርገውን የማዕድ ማጋራት ተግባር አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,18.014,15.159,0.0,18.014,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64171ff7058d,train,የህክምና ቱሪዝም ዜጎች የተሻለ የህክምና አገልግሎት ፍለጋ ወደ ውጭ ሀገራት ሲጓዙ የሚፈጠር ሲሆን ሀገራት ዘመናዊ ሆስፒታሎችን በመገንባት ይህን ገቢ ማስቀረት ይችላሉ።,spk_580fd8276ca4,am,15.454,13.044,0.0,15.454,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8be232043c8d,train,በዓሉ ለከተማዋ ትልቅ ፀጋን ይዞ የሚመጣ መሆኑን አንስተው በተለይም ቱሪስቶችን በመሳብ፣ የንግድ ተቋማትንና አጠቃላይ ኢኮኖሚውን በማነቃቃት ለሀገራችን እድገት ከፍተኛ ሚና እያበረከተ ነው ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,15.373,14.167,0.0,15.373,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b85b11edb825,train,በአማራ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ተደራሽነትን ለማሳደግ በቅንጅት አየተሰራ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ሀላፊ ድረስ ሳህሉ(ዶ/ር) ገለፁ።,spk_580fd8276ca4,am,17.213,15.734,0.0,17.213,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a07579502a9b,train,ችግር ውስጥ ሲገቡ የሚደርሱልዎትአይነት ሰዎች ህይወትዎን ጣፋጭና ደስ የሚል አይነት ሁኔታ ውስጥ ሁልግዜ ራስዎን ያገኛሉ ።,spk_580fd8276ca4,am,9.893,9.345,0.0,9.893,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad85453e230a,train,በዚህም በአስቸኳይና በመደበኛ የሙስና መከላከል ሥራ አንድ ነጥብ አራት ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ሃብት ከምዝበራ ማዳኑን አስታውቀዋል።,spk_580fd8276ca4,am,9.213,8.46,0.0,9.213,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e266f20b77e7,train,አንድን የሶፍትዌር ፕሮጀክት ወደ ገበያ ከማውጣት በፊት በተለያዩ መሳሪያዎች ላይ እና በተለያዩ የበይነ-መረብ ፍጥነቶች ላይ በሚገባ መፈተሽ ወደፊት ሊከሰቱ የሚችሉ ከባድ ስህተቶችን ያስቀራል።,spk_580fd8276ca4,am,15.053,13.477,0.0,15.053,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_905836775fe1,train,የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ኡባህ አደም (ዶ/ር) በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲው እንደ አገር የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃትና በጥራት ከዳር ለማድረስ እያከናወነ የሚገኙት ተግባራት ፍሬያማ መሆናቸውን ተናግረዋል ።,spk_580fd8276ca4,am,19.334,16.29,0.0,19.334,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_988694ea54d8,train,በሱፐርማርኬቱ ውስጥ ባደረጉት የዋጋ ቅናሽ ማስተዋወቂያ ምክንያት ብዙ ሰዎች ስለተሰበሰቡ፣ እኔ የምፈልገውን እቃ መርጬ ለመክፈል ከግማሽ ሰዓት በላይ ወረፋ መጠበቅ ግድ ሆኖብኛል።,spk_580fd8276ca4,am,16.093,12.897,0.0,16.093,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c09c5dd7120,train,የኮሚሽኑ ቃል አቀባይ ጥበቡ ታደሰ በሰጡት መግለጫ የአጀንዳ ቀረጻ ለማካሄድም የአሰራር ሥርዓት ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን ጠቅሰው የተሰበሰቡ አጀንዳዎች በየፈርጁ እየተደራጁ ነው ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,19.174,17.269,0.0,19.174,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_97549471a34a,train,የአየር መንገድ እና የትራንስፖርት አገልግሎት ጥራት ቱሪስቶች ከመነሻ ሀገራቸው እስከ መዳረሻ ቦታቸው ድረስ የሚያደርጉትን ጉዞ ምቹ እና አድካሚ ያልሆነ እንዲሆን ያደርገዋል።,spk_580fd8276ca4,am,15.213,11.566,0.0,15.213,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_055339f20bb6,train,የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሱልጣን ሐጂ አማን ኤባ በዚህ ወቅት እንደገለጹት፥ የሙስሊሙ ማህበረሰብ በቀጣይ አምስት አመታት ስለመረጠን በታማኝነት ለማገልገል ዝግጁ ነን ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,17.014,15.529,0.0,17.014,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3a9a46f1980,train,እንግዳ ተቀባይነት በሀገራችን ባህል ውስጥ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው እሴት በመሆኑ ይህንን ባህላችንን ወደ ዘመናዊው የቱሪዝም ዘርፍ በማምጣት ተወዳዳሪ መሆን እንችላለን።,spk_580fd8276ca4,am,12.254,9.951,0.363,12.254,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8c83dbde363,train,እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤቱ ለሚያከናውነው ተግባራት ውጤታማነት የሙስሊሙ ማህበረሰብ በጋራ በመሆን እንዲሰራም ጠይቀዋል፡፡,spk_580fd8276ca4,am,10.373,8.819,0.0,10.373,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e880adac942b,train,መንግስት የሰላምን ዋጋ እና የማይተካ ሚና በውል እንደሚገነዘብ አጽንኦት ሰጥተውም አብራርተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,12.493,8.759,0.0,12.493,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e799316645cb,train,የስነ-ልቦና አማካሪዎች ዋነኛ ሚና ለደንበኞቻቸው ዝግጁ የሆነ መፍትሄ መስጠት ሳይሆን፣ ደንበኞች የገዛ ራሳቸውን የውስጥ ጥንካሬ ፈልገው እንዲያገኙ እና የራሳቸውን ችግር እንዲፈቱ ማገዝ ነው።,spk_580fd8276ca4,am,14.213,13.131,0.0,14.213,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59271bf59c6b,train,ጓደኞቼን በሙሉ ቤቴ ጋብዤ የሰራሁትን የዶሮ ወጥ በልተው በጣም ስለወደዱት፣ ቀጣይ ጊዜ ደግሞ የፆም ምግብ አሰራር ችሎታዬን እንዳሳያቸው ቃል ገብቼላቸዋለሁ።,spk_580fd8276ca4,am,12.014,10.356,0.0,12.014,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_909d3e40a7c9,train,የፓርላማ አባላቱ የለውጥ መሐንዲሶች ናቸው ያሉት ምክትል ዋና ፀሐፊው ሴቶች የመሬት ባለቤት እንዲሆኑና በአየር ንብረት ለውጥ ምላሽ የመሪነት ሚና እንዲኖራቸው አበክረው እንዲሰሩ ጠይቀዋል።,spk_580fd8276ca4,am,19.253,15.517,0.0,19.253,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66dfb0d82d71,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መካኒሳ አካባቢ የሚገኘውን ቢላሉል ሐበሺን ዛሬ ጎብኝተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,8.213,6.714,0.0,8.213,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43dabe4196b7,train,የማህበረሰብ መር የተፋጠነ የውሃ፣ ሳኒቴሽንና ሐይጅን ፕሮጀክት(ኮዋሽ) የፕሮጀክት አስተባባሪ አብርሃም መንገሻ በበኩላቸው ፕሮጀክቱ የአምስት ዓመት ቆይታ እንዳለውና በ40 ወረዳዎች እየተተገበረ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,20.534,16.695,0.0,20.534,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1684a7447a5,train,መንግስት ከድርጅቱ ጋር በመቀናጀት በተለይ በድርቅ በሚጠቁ የቦረናና ምሥራቅ ባሌ ዞኖች ተመሳሳይ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን መገንባቱን አስታውሰዋል።,spk_580fd8276ca4,am,14.454,12.549,0.0,14.454,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2ffa94dc4a0,train,ዛሬ ጠዋት ስነሳ ጀምሮ አያመኝም እና ሰውነቴን ይቆርጠኝ ነበር፣ አሁን ግን መድሃኒት ወስጄ ትንሽ ስላረፍኩ በጣም ደህና ነኝ ስለዚህ ቤተሰቦቼ አትጨነቁ።,spk_580fd8276ca4,am,13.694,10.591,0.0,13.694,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3717ffb2d6eb,train,የዚህ ሆቴል የክትፎ አሰራር ከሌሎች ቦታዎች በጣም የተለየ እና እጅግ የሚጣፍጥ ስለሆነ፣ በርቀት ክፍለ ሀገር እንኳን ብሆን ይህን ምግብ ለመብላት ስል ብቻ መምጣቴ አይቀርም።,spk_580fd8276ca4,am,12.694,11.973,0.0,12.694,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e50c2420b2a6,train,የአጀንዳ ማሰባሰብ ተግባራት አሁንም መቀጠላቸውን ገልጸው፥ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና ማህበራት በቅርቡ የምክክር አጀንዳዎቻቸውን ለኮሚሽኑ ማስረከባቸውን አስረድተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,17.494,13.556,0.0,17.494,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e59d21a2a5db,train,እኔ እና አንተ ለረጅም አመታት አብረን የሰራን እና ብዙ ፈተናዎችን ያለፍን በመሆናችን፣ በመካከላችን የሚፈጠሩ ጥቃቅን አለመግባባቶችን በውይይት መፍታት እንደምንችል ሙሉ እምነት አለኝ።,spk_580fd8276ca4,am,12.454,11.465,0.0,12.454,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b336f533874a,train,ብሔራዊ የጤና ደህንነት ትግበራና የአንድ ጤና ስትራቴጂያዊ ዕቅድ የሕብረተሰብ ጤናን ለአደጋ የሚያጋልጡ ስጋቶችን በጋራ ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል አቅም እንደሚፈጥሩ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ፡፡,spk_580fd8276ca4,am,17.613,17.119,0.0,17.613,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1a7e8e655e1,train,በዚህም ወላጆች፣ የሐይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሁሉ ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ርብርብ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸውም ጠይቀዋል።,spk_580fd8276ca4,am,12.694,10.467,0.0,12.694,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c5b4dc1488c,train,ኃላፊነት ወስደን የምናደርገውን ነገር አስበን ብንቀይረው፣ ልጆች ስህተት እንዲሰሩ እና እንዲማሩበት ብንፈቅድ፤ ባንጮህባቸው በጣም ጠበቅ ያለ ቁጥጥር ውስጥ ባንከታቸው ልጆቻችንን መቀየር እንችላለን።,spk_580fd8276ca4,am,18.373,15.525,0.322,18.373,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2ae2cb0073d,train,ተጠቃሚዎች የሲስተሙን አጠቃቀም በተመለከተ የሚያነሷቸውን ተደጋጋሚ ጥያቄዎች ለመመለስ፣ የሰው ሰራሽ አስተውሎት የተገጠመለት አውቶማቲክ የቻትቦት አገልግሎት ወደ ድረ-ገፁ ተካቷል።,spk_580fd8276ca4,am,14.254,12.343,0.0,14.254,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37fc9c0d80b1,train,የክህሎት ልማት ለአሳታፊ ዕድገትና ለተገቢ የሥራ ዕድሎች ብቻ ሳይሆን፣ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የትግበራ ዕቅድ አካል መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_580fd8276ca4,am,11.774,11.343,0.0,11.774,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52770bdd029f,train,በሚኒስቴሩ የጤና ስርዓት ኢኖቬሽን ጥራት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አባስ ሀሰን በበኩላቸው፥ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የጤና ስርዓት ኢኖቬሽን ጥራት ማሻሻያ ፕሮግራም እንደ ሀገር ከተቀመጡ የጤና ሴክተር ግቦች አገልግሎቶች፣ጥራትና ደህንነት ስትራቴጂ አኳያ አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_580fd8276ca4,am,26.974,22.349,0.0,26.974,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b1fe3f42097,train,የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዓለም አቀፍ የትርጉም ቀንን የተለያዩ ሀገሮች አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች በተገኙበት አክብሯል።,spk_580fd8276ca4,am,10.774,10.774,0.0,10.774,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f6915252a9d,train,የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የሥነ-ምግባር እና ጸረ ሙስና መከታተያ ክፍል ቡድን መሪ ወይዘሮ ስንታየሁ ወዳጆ ሙስናን የሚጠየፍ ትውልድ ለመፍጠር በትምህርት ቤቶች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_580fd8276ca4,am,15.534,14.6,0.0,15.534,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b714602b0aa,train,ኢትዮጵያ በዘርፉ ያላትን ምርጥ ተሞክሮ ያካፈለችበትና ከሌሎች ልምድ የወሰደችበት እንደነበርም ገልጸዋል።,spk_580fd8276ca4,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_20f2c7baaf33,train,በጥሎ ማለፉ ለሚሰናበቱ ስምንት ሀገራት እያንዳንዳቸው የ800 ሺህ ዶላር ሽልማት ይሰጣቸዋል።,spk_580fd8276ca4,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24f12eb03521,train,እባክህ እቃዎቹን ስትመዝን ሚዛኑ ትክክል መሆኑን በደንብ አስተውል፣ እና ከጨረስክ በኋላ እቃዎቹ በመንገድ እንዳይፈሱብኝ በጠንካራ ፌስታል ሁለት ጊዜ ደርበህ በጥንቃቄ እሰርልኝ።,spk_580fd8276ca4,am,15.133,12.831,0.0,15.133,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73f592cd60e2,train,እንደ ወይዘሮ ጸሐይ ገለጻ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት መሰራቱ በተማሪዎች ውጤት ላይ መሻሻል እንዲኖር አስተዋጽኦ አድርጓል።,spk_580fd8276ca4,am,11.133,10.341,0.0,11.133,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bba475e0de47,train,የሱስ አጠቃቀም ችግር ያላቸው ወላጆች ለልጆቻቸው ማስተላለፍ የሚገባቸውን የባህርይ ምግባር በሱስ ምክንያት ወጥነት ስለማይኖረው ልጆች ማጎልበት የነበረባቸውን ስነ ምግባር ለማካበት ይቸገራሉ።,spk_580fd8276ca4,am,17.773,17.773,0.0,17.773,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_875f865cfc4c,train,የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ ከመሬት በታች የሚገኘው የማግማ ግፊት ሲጨምር ወይም የምድር ቅርፊት ስንጥቆችን በመፍጠር አዳዲስ መውጫ መንገዶችን ሲያገኝ የሚከሰት መሆኑን የዘርፉ ተመራማሪዎች ይናገራሉ።,spk_580fd8276ca4,am,20.373,16.101,0.0,20.373,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c6d7e7e5d97,train,ስፖርታዊ ጨዋነትን የጣሱ እና በሜዳ ውስጥ ፀብ የፈጠሩ ተጫዋቾች፣ ከስፖርቱ ፌዴሬሽን ጥብቅ የሆነ የገንዘብ እና የእገዳ ቅጣት ተላልፎባቸዋል።,spk_580fd8276ca4,am,12.373,11.918,0.0,12.373,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe06854094a2,train,በአመት ሃያ አንድ ልጆች ወላጅ አልባ ይሆኑ ስለበር የመጀመሪያ ትልሟ ጎንደር ላይ ወላጅ አልባ ሕፃናትን የተመለከተ ግብረሰናይ ድርጅት ማቋቋም ነበር ።,spk_580fd8276ca4,am,16.654,16.654,0.0,16.654,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56c5c62d0759,train,ጭንቀት እና ድብርት የደካማነት ምልክቶች ሳይሆኑ፣ በማንኛውም የዕድሜ ክልል እና የኑሮ ደረጃ ላይ በሚገኝ ሰው ላይ ሊከሰቱ የሚችሉ እና በህክምና ሊድኑ የሚችሉ ተፈጥሮአዊ የጤና እክሎች ናቸው።,spk_580fd8276ca4,am,17.933,14.359,0.606,17.933,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_244b6b70b196,train,እኔ በበኩሌ አንተ ባቀረብከው አዲስ የንግድ ሀሳብ ላይ ሙሉ በሙሉ እስማማለሁ፣ ነገር ግን ሌሎች የቡድናችን አባላትም የየራሳቸውን አስተያየት ቢሰጡበት የተሻለ ይሆናል።,spk_580fd8276ca4,am,12.133,11.699,0.0,12.133,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a6581530383,train,የሙከራ ትግበራው የተባበሩት መንግስታት ባስቀመጠው ድንጋጌ መሠረት በትራፊክ አደጋ የሚደርሰውን ሞት በግማሽ ለመቀነስ ያለመ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_580fd8276ca4,am,12.813,12.079,0.0,12.813,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_724bb66f062f,train,የሀገራዊ ምክክር ጉባዔን ለማካሄድ የሚመራበትን ስርዓት ጨምሮ የተለያዩ ዝግጅት ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ።,spk_580fd8276ca4,am,15.213,12.557,0.311,15.213,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a12e8a4485fb,train,በጎዳና ላይ የሚሳሉ ግራፊቲዎች እና የግድግዳ ላይ ስዕሎች፣ የህብረተሰቡን የፖለቲካ ተቃውሞ እና የማህበራዊ ፍትህ ጥያቄዎች በድፍረት እና በግልፅ የሚያንፀባርቁ ህዝባዊ የጥበብ ማሳያዎች ናቸው።,spk_580fd8276ca4,am,17.174,15.274,0.0,17.174,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d07e8256c15,train,በኢትዮጵያ የእስልምና ታሪክን የሚዘክሩ ሙዝየሞች በጣት የሚቆጠሩ በመሆናቸው፣ ይህ ሙዝየም ታላቅ ዋጋ ያለው ነው ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,12.854,10.113,0.0,12.854,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1aa6a2c417b,train,ቢላሉ ሐበሺ ዕድሮች አሁን ከያዙት ዓላማ በላይ በማከናወን የማኅበረሰብን ሕይወት ሊቀይሩ እንደሚችሉ አርአያ የሚሆን ተቋም መሆኑን አመልክተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,14.493,11.493,0.0,14.493,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7597262c1c7,train,በዞኑ  በተያዘው የበጀት ዓመት ከ171 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተለያዩ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ በመካሄድ ላይ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,12.854,11.424,0.0,12.854,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b39fbb5a7c0c,train,የተፈጥሮን ውበት እና የገጠር ኑሮን የሚያወድሱ ግጥሞች በከተማ ውስጥ በኮንክሪት ህንፃዎች ታጥሮ ለሚኖረው ሰው ትልቅ የመንፈስ እፎይታን ያመጡለታል።,spk_580fd8276ca4,am,18.854,13.094,0.0,18.854,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2bb24e6cc575,train,የአካባቢው ማህበረሰብ በቱሪዝም ዘርፍ ላይ ቀጥተኛ ተሳታፊ እና ተጠቃሚ ሲሆን የራሱን ባህል እና የተፈጥሮ ሀብት ከጥፋት ለመጠበቅ ከፍተኛ ተነሳሽነት ይኖረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,14.414,12.132,0.0,14.414,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94c96c0f2920,train,እኔ በቤተሰባችን ውስጥ ካሉት አምስት ልጆች መካከል የመጨረሻዋ ስሆን፣ ሁሉም ታላላቆቼ ትዳር ይዘው የየራሳቸውን ኑሮ ስለመሰረቱ እኔ ከእናቴ ጋር ብቻዬን እኖራለሁ።,spk_580fd8276ca4,am,11.573,10.137,0.0,11.573,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a96c2c8346a5,train,ዩኒቨርሲቲው ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ያስገነባቸውን የተለያዩ የልማት  ፕሮጀክቶች ዛሬ አስመርቆ  ስራ አስጀምሯል።,spk_580fd8276ca4,am,9.213,7.99,0.0,9.213,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0c0785d06e1,train,ምንም እንኳን የዩኒቨርሲቲ ትምህርቴን በአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ብጨርስም፣ የልጅነት ህልሜ የነበረውን የፊልም ዳይሬክቲንግ እና ፎቶግራፊ ሙያ አሁን ላይ በሰፊው እየሰራሁበት እገኛለሁ።,spk_580fd8276ca4,am,13.014,10.902,0.0,13.014,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11e2129e8f28,train,የሰማሁት አሳዛኝ ዜና እጅግ በጣም ልቤን የሰበረው ቢሆንም፣ ፈጣሪ መፅናናቱን እንዲሰጥህ እና ከዚህ ከባድ ሀዘን ቶሎ እንድታገግም በፀሎቴ አስብሃለሁ።,spk_580fd8276ca4,am,13.053,11.311,0.0,13.053,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea01615e84e6,train,አርስቶትል የተባለው የግሪክ ፈላስፋ፣ ጥበብ ያለበት ምርጫ ሁለቱን ተቃራኒ ፅንፎች ትቶ መካከለኛውን መምረጥ ነው ይላል ።,spk_580fd8276ca4,am,10.934,10.44,0.0,10.934,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_365d372a4f8f,train,የዓለም ጤና ድርጅት ተወካይ ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ካሶሎ፤ ኢትዮጵያ የዜጎችን ጤና አጠባበቅ ስርዓት ለማዘመን የምታደርገው ቁርጠኝነት የሚደነቅ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_580fd8276ca4,am,13.254,12.34,0.0,13.254,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d92ccd1ed836,train,ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ሲቪክ ማህበራት፣ ምሁራን እና በአዲስ አበባ ነዋሪ  ከሆኑ የክልሉ ተወላጆች ጋር ውይይት ማድረጉን አክለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,17.453,14.083,0.0,17.453,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bbeec700e857,train,ሌላው ተሳታፊ ያሲን ሙሐመድ፤  ያገለግሉናል  ላላቸው  ዑለማዎች ድምፃቸውን በነፃነት መስጠታቸውን ገልጸው፤  የተመረጡት  ዑለሞች ሐይማኖቱ በሚያዘው መሠረት ሕዝበ ሙስሊሙን ሊያገለግሉ ይገባል ነው ያሉት።,spk_580fd8276ca4,am,23.413,20.279,0.0,23.413,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45ea48e94085,train,የዲስትሪክቱ ዳይሬክተር አቶ ሳድቅ አብዶ እንደገለጹት ባንኩ ዛሬ የበዓል መዋያ ድጋፍ ያደረገው በሚዛን አማን ከተማ ለሚገኙ 200 አቅመ ደካሞች ነው።,spk_580fd8276ca4,am,13.694,11.271,0.391,13.694,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4faaa57001d3,train,ካርታው ላይ ሎኬሽኑን ተከትዬ ስመጣ ቦታው ትክክል ቢሆንም አሁን ግን መንገዱ በድልድይ ግንባታ ምክንያት ስለተዘጋ፣ እባክህ በየትኛው አቋራጭ መንገድ መምጣት እንደምችል በስልክ አብራራልኝ።,spk_580fd8276ca4,am,16.413,13.934,0.0,16.413,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26abb6c1ce38,train,የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኮሎኔል ሸጋው ሙሉጌታ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት፣ መስሪያ ቤቱ ከመደበኛ የሥራ ተልዕኮ በተጨማሪ እንደ ሀገር በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች እየተከናወኑ ባሉ የልማት ሥራዎች በመሳተፍ የድርሻውን እየተወጣ ይገኛል።,spk_580fd8276ca4,am,19.773,18.828,0.0,19.773,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4078598c5085,train,ህገ ወጥ የንግድ ተግባራት የሰላም ጠንቅ መሆናቸውን ገልጸው መንግስት በጉዳዩ ላይ ጠንካራ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝና በዚህም ለውጦች መምጣታቸውን አመልክተዋል።,spk_580fd8276ca4,am,12.694,11.102,0.0,12.694,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c11f2113c34b,train,ከክልል ክልል አፈጻጸሙ የተለያየ ቢሆንም፤ ካስቀመጥነው ዕቅድ አንጻር የተሻለ አፈጻጸም መመዝገቡን ከግምገማው ተረድተናል ብለዋል።,spk_580fd8276ca4,am,12.454,9.056,0.8,12.454,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ba3806d5ec1,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የዑለማዎች ድምፅ አሰጣጥ በተሳካ ሁኔታ መካሄዱን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ አስታውቋል።,spk_580fd8276ca4,am,11.614,11.114,0.0,11.614,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_106e0313689d,train,"""አፍ ሞልቶ የተናገሩት፣ ጉልበት ቆርጦ ይወርዳል"" ስለሚባል፣ አቅምህ የማይፈቅደውን እና ማከናወን የማትችለውን ነገር አደርጋለሁ ብለህ በሰዎች ፊት በኩራት ቃል መግባት በመጨረሻ እፍረትን ያመጣል።",spk_580fd8276ca4,am,17.694,14.781,0.0,17.694,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ad93a1f0bea,train,የሃይማኖት ተቋማት እና የባህል መሪዎች በህብረተሰቡ ዘንድ ያላቸውን ተሰሚነት በመጠቀም፣ የጋራ መግባባትን፣ መቻቻልንና ፍቅርን ማስረጽ እንደሚጠበቅባቸው ጠቁመዋል።,spk_efb391a67d78,am,7.934,7.543,0.391,7.934,-38.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2c8c95691d48,train,የአፍሪካ ሕብረት መናኸሪያ፣ የዲፕሎማሲና የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል የሆነችው አዲስ አበባ፣ ለ2025 የአፍሪካ ሚዲያ ሽልማት መስተንግዶ የተመረጠችው በከንቱ አይደለም።,spk_efb391a67d78,am,10.614,9.952,0.0,10.614,-36.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_46efa4c22517,train,ከዚህ በፊት ግን በበጀት እጥረትና በተለያዩ ምክነያቶች ባቀዱት ልክ መድኃኒት አይገዙም ነበር ያሉት ሚኒስተር ዴኤታዋ ይህ ችግር መፈታቱ ከጥራት አንፃር ትልቅ ድርሻ አለው ብለዋል።,spk_efb391a67d78,am,9.014,8.08,0.0,9.014,-41.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b981586b5fb5,train,ከዚህ ቀደም በተበታተነ መልኩ በተለያዩ ተቋማትና ፕሮግራሞች ሲመሩ የነበሩ የመጠጥ ውሃ የጉድጓድ ቁፋሮና የመስመር ዝርጋታ ፕሮጀክቶችን በተቀናጀ አግባብ መምራት በመቻሉ በንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነት ላይ አዎንታዊ ለውጥ መታየቱንም አስታውቀዋል።,spk_efb391a67d78,am,14.094,11.164,0.345,14.094,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8f846c1a9c53,train,ኢትዮጵያ ለሰብዓዊ ልማት በሰጠችው ትኩረት የሁለንተናዊ ብልፅግና መሰረት እየገነባች መሆኑን የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ።,spk_efb391a67d78,am,9.094,8.372,0.722,9.094,-38.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f29b99071a37,train,እንዲሁም በትምህርትና በጤና ተቋማት የንፁህ መጠጥ ተቋማትና መፀዳጃ ቤቶችን በመገንባት ማገዙን ተናግረዋል።,spk_efb391a67d78,am,7.013,5.438,0.0,7.013,-41.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4f713b2515e8,train,የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ከዓለም ባንክ በተገኘ ድጋፍ የሚተገበረው ይሄው ፕሮጀክት አደጋን ለመከላከል ከሚደረገው ጥረት ጎን ለጎን የአደጋ ተጎጂዎችን በአስቸኳይ ወደ ህክምና ተቋም ለማድረስ  ያስችላል ብለዋል።,spk_efb391a67d78,am,12.133,10.898,0.0,12.133,-41.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_edfabffad176,train,ኮሚሽነሯ በመድረኩ ላይ እንዳሉት፤ በኢትዮጵያ የሚስተዋሉና ላለመግባባት ምክንያት የሆኑ ጉዳዮችን በመለየት ዘላቂነት ባለው መንገድ ተነጋግሮ መፍታት ይገባል።,spk_efb391a67d78,am,8.694,6.425,0.627,8.694,-42.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3a676a9d9c2b,train,የህክምናውን ዘርፍ ዲጂታላይዝ ማድረግም ፍላጎት ብቻ ሳይሆን ወቅቱ የሚጠይቀው እስገዳጅ ሁኔታ መፈጠሩንም አብራርተዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,5.934,4.068,0.0,5.934,-45.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_89890313970d,train,በፕሮጀክት ግንባታውም 58 ኪሎ ሜትር የውሀ መስመር ዝርጋታ፣ 56 የውሃ ማከፋፈያ ጣቢያዎች፣ አራት የማጠራቀሚያ ጋኖችና ስድስት የእንስሳት ማጠጫ ቦታዎች መካተታቸውም ተመልክቷል።,spk_efb391a67d78,am,9.493,8.98,0.514,9.493,-38.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3738e11d1968,train,ሌላኛው አስተያየት ሰጪ መሀመድ አሪፍ በበኩላቸው ቤተሰባቸውን ለማስተዳደር ገቢያቸው በማነሱ ቤታቸውን ማደስ ባለመቻላቸው ክረምት በመጣ ቁጥር ይቸገሩ እንደነበር ይገልጻሉ።,spk_efb391a67d78,am,9.014,8.656,0.0,9.014,-40.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1c5274e0f6d4,train,በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን የፌዴራል መንግስት በመደበው 483 ሚሊዮን ብር በጀት የንጹህ መጠጥ ውሀ ግንባታ ፕሮጀክት ተጀመረ።,spk_efb391a67d78,am,7.774,7.257,0.0,7.774,-39.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9f211f6974b4,train,በድሬደዋ አስተዳደር በዘንድሮ ዓመት ከቅድመ መደበኛ እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ 138 ሺህ ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸው ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።,spk_efb391a67d78,am,7.394,5.721,0.358,7.394,-41.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_77005be8749b,train,በጉብኝታቸው ወቅት የሀምበሪቾ ተራራ 777 ደረጃዎች ወጥተው ለዞኑ አስተዳደር ደረጃዎቹን ጨምረው እንዲገነቡ የቤትሥራ ሰጥተው ነበር።,spk_efb391a67d78,am,8.493,7.232,0.0,8.493,-41.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a8ce34cb57b4,train,በመርሃ ግብሩ ከሚካሄዱት የስፖርት ውድድሮች መካከል ቅርጫት ኳስ፣ ሩጫ፣ የእግር ኳስና ሌሎችም እንደሚገኙበት ኮሚሽነር ጃይኮብ ገልጸዋል።,spk_efb391a67d78,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-41.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e889398c97e4,train,መንግስት ከድርጅቱ ጋር በመቀናጀት በተለይ በድርቅ በሚጠቁ የቦረናና ምሥራቅ ባሌ ዞኖች ተመሳሳይ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን መገንባቱን አስታውሰዋል።,spk_efb391a67d78,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-36.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6d70c975486d,train,በተለይ ወጣቶች የድሬዳዋን የጎርፍ አደጋ ለመከላከልና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ አይነተኛ ሚና እየተጫወተ በሚገኘው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ላይ በመሳተፍ ስኬታማ ተግባራትን እያከናወኑ መሆናቸውን  ገልጸዋል።,spk_efb391a67d78,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2da1372c6150,train,ከሰሞኑ የዚሁ ሁነት አካል የሆነው እና  የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች የተገኙበት የጋምቤላ ስታዲየም አካባቢ የጽዳት ዘመቻ መካሄዱ ይታወሳል።,spk_efb391a67d78,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-37.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d24fb62f2ebf,train,የማህበረሰብ መር የተፋጠነ የውሃ፣ ሳኒቴሽንና ሐይጅን ፕሮጀክት(ኮዋሽ) የፕሮጀክት አስተባባሪ አብርሃም መንገሻ በበኩላቸው ፕሮጀክቱ የአምስት ዓመት ቆይታ እንዳለውና በ40 ወረዳዎች እየተተገበረ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_efb391a67d78,am,14.973,10.805,0.0,14.973,-41.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_10669eda7ff7,train,ከተሰናዱት ሁነቶች መካከል የአካባቢ  ጽዳትና እንክብካቤ፣  የስፖርት ውድድሮች፣ የድጋፍ ሰልፎችና ሌሎች የልማት ሥራዎች እንደሚገኙበት የጽህፈት ቤት ኃላፊው ተናግረዋል።,spk_efb391a67d78,am,9.053,8.205,0.444,9.053,-39.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f97e6d5e4dab,train,ሀገራዊ ምክክር መላ ኢትዮጵያውያንን ግልፅ በሆነ መንገድ በማሳተፍ ችግሮችን በሚያግባባ ሁኔታ በዘላቂነት መፍታት የሚያስችል ነው ሲሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ብሌን ገብረመድህን ገለፁ።,spk_efb391a67d78,am,10.133,8.841,0.0,10.133,-42.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3ae9b30234c1,train,በመሆኑም የህዳሴ ግድብ ግንባታ ከፍፃሜ መድረሱን በማስመልከት እስከ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የሚዘልቅ የተለያዩ ሁነቶች መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።,spk_efb391a67d78,am,9.493,8.555,0.378,9.493,-38.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8374020d3abe,train,ባለፉት ዓመታት ከህብረተሰቡ፣ ከሀይማኖት አባቶች፣ ከአገር ሽማግሌዎች፣ ከአባ ገዳዎችና ከሀደ ሲንቄዎች ጋር በተሰሩ ስራዎች ውጤቶች መመዝገባቸውን ተናግረዋል።,spk_efb391a67d78,am,8.293,7.973,0.321,8.293,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_aae77047fc08,train,በዚህም የመድሀኒትና የህክምና ግብዓት አቅርቦትን በማሳለጥና ጥራትን በማሳደግ የማህበረሰቡን ጤና የተሻለ ለማስጠበቅ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_efb391a67d78,am,10.733,7.161,0.0,10.733,-40.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f77d14267cd4,train,ዩኒቨርሲቲው ወደ ራስ ገዝነት ለመሸጋገር የሚያግዘውንና ከ2024 እስከ 2028 ለአምስት ዓመት የሚመራበትን ስትራቴጂያዊ ዕቅድ በማዘጋጀት ወደ ስራ መግባቱን ገልጸዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,11.174,10.636,0.0,11.174,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d276c92be3c0,train,በዚህ ረገድ ላለፉት 30 ዓመታት ሲያገለግል የነበረውን የጤና ፖሊሲ በአዲስ መተካት መቻሉን ጠቅሰው፥ ይህም የጤና ስርዓትና አገልግሎት ጥራትን፣ፍትሃዊነትና ተደራሽነት ለማሻሻል እንደሚያስችል አስረድተዋል።,spk_efb391a67d78,am,13.653,10.873,0.519,13.653,-40.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ba4408c0c559,train,የሚኤሶ እና አሰቦት ከተሞችን ጨምሮ በአፈርና ውሀ ጥበቃ ፣ በአካባቢ ሰላም፣ በማዕድ ማጋራት፣ በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ  ዜጎችን በመርዳትና በመሳሰሉት እስከ አሁን ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ተሰርቷል ብለዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,15.573,10.602,0.0,15.573,-42.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_73acbd29c5b3,train,በመላ አፍሪካ ርዕሰ ከተሞች መካከል፣ ለዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲና የጋራ አህጉራዊ ተቋማት ማዕከል በሆነችው ምድራችን፣ ይህን ታላቅ የሚዲያ መድረክ ማስተናገድ ታላቅ ኩራት ነው።,spk_efb391a67d78,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-37.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ea073e0e83e8,train,የኢትዮጵያ እውነት እንደ መስቀሉ ሁሉ አቧራውን ጥሶ፣ አፈሩን አፍልሶ፣ ቆሻሻውን ደርምሶ ይገለጣል። የወጓት ያዩዋታል። ከላይ ሆነው እንዳዩዋት ሁሉ፣ ከታች ሆነው ይገረሙባታል።,spk_efb391a67d78,am,11.414,9.437,0.0,11.414,-38.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d9f9ffd05e62,train,የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት የድህረ ትራፊክ አደጋ ምላሽ አሰጣጥን በማሻሻል የተጎጂን  ህይወት መታደግ ያለመ የአንድ አመት ፕሮጀክት ወደ ትግበራ ማስገባቱን ገለጸ።,spk_efb391a67d78,am,9.774,9.001,0.325,9.774,-42.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_be130b5f9c22,train,የጠቅላይ ሚኒስትሩ የእንኳን አደረሳችሁ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል።,spk_efb391a67d78,am,3.273,3.273,0.0,3.273,-41.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c1a0aa6c907b,train,በቀዳማይ ልጅነት መርሃ ግብሩ ከሚካተቱ ተግባራት አንዱ የማህበረሰብ የህጻናት ማቆያ እና የመጫወቻ ማዕከላትን ማስፋፋት እንዲሁም ህጻናት በቅድመ መደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር በጨዋታ የመማር የትምህርት ዘዴ እየተማሩ አዕምሯቸው እና አካላቸው ዳብሮ ለቀጣይ ሽግግር ዝግጁ እንዲሆኑ ማድረግ ነው፡፡,spk_efb391a67d78,am,19.093,16.535,0.0,19.093,-38.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7df05341dfd6,train,የዩኒቨርሲቲውን ሴኔት ህግ ከራስ ገዝ አዋጅና ከማቋቋሚያ ደንቡ ጋር እንዲጣጣም ማድረግ ትኩረት የተሰጠው ጉዳይ መሆኑንም ተጠባባቂ ፕሬዚዳንቱ አንስተዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,9.133,8.792,0.342,9.133,-37.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bf9f783e33bd,train,ለአዘጋጆቹና አጋሮቹ: የአፍሪካ ሕብረት ብሮድካስቲንግ፣ የፓትሪስ ሉሙምባ ፋውንዴሽን፣ የክዋሜ ንክሩማህ ፋውንዴሽን፣ የምዋሊሙ ኒዬሬሬ ፋውንዴሽን፣ የኬኔት ካውንዳ ሌጋሲ ፋውንዴሽን፣ የሲሱሉ ፋውንዴሽን ለማኅበራዊ ፍትህ እና የፒኤልኦ ሉሙምባ ፋውንዴሽን ይህንን የጋራ ራዕይ ወደ ተግባር በመለወጣቸው ታላቅ አክብሮት ይገባቸዋል።,spk_efb391a67d78,am,25.093,18.445,0.0,25.093,-42.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f95c0db61227,train,የአመራር የማስፈፀም አቅምን በስልጠና ከማሻሻል፣የጥራት መሰረተ ልማቶችን ከሟሟላትና መስፈርቶችን በመቅረጽ በሀገሪቱ የሚሰጠው የህክምና አገልግሎት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እንዲሆን እንዲሁም ማህበረሰቡ የሚተማመንበትን ጠንካራና የማይበገር የጤና ሥርዓት ለመገንባት ጥረት እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_efb391a67d78,am,17.253,15.656,0.422,17.253,-40.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2c748e8917cb,train,ጥምረቱ የክልሉን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት ተጨባጭ የለውጥ ሥራዎችን ለማስመዝገብ የሚያስችል መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_efb391a67d78,am,6.413,6.087,0.326,6.413,-41.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_70e8ee7c6595,train,በተቋማቱ ግንባታ የማህበረሰቡ ተሳትፎ የላቀ መሆኑን ጠቅሰው በቀጣይም የውሃ፣ ሳኒቴሽንና ሐይጅን ሥራዎች የበለጠ ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል።,spk_efb391a67d78,am,8.934,6.386,0.0,8.934,-41.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_adf9d88ebc4c,train,ፕሮጀክቱ ባለድርሻ አካላት ከአንድ ሰዓት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የአደጋ ስፍራ በመድረስ የሰው ህይወት እንዲታደጉ  የሚያግዝ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_efb391a67d78,am,8.133,6.945,0.431,8.133,-41.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3c11ccf5e30d,train,በሚኒስቴሩ የጤና ስርዓት ኢኖቬሽን ጥራት መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አባስ ሀሰን በበኩላቸው፥ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የጤና ስርዓት ኢኖቬሽን ጥራት ማሻሻያ ፕሮግራም እንደ ሀገር ከተቀመጡ የጤና ሴክተር ግቦች አገልግሎቶች፣ጥራትና ደህንነት ስትራቴጂ አኳያ አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_efb391a67d78,am,18.494,15.325,0.0,18.494,-41.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_14087609526d,train,ለዚሁ ተግባር የሚውሉ እና የህጻናትን የማሰላሰል እና የፈጠራ አቅም የሚጨምሩና በጨዋታ መልክ ለማስተማር የሚያገልግሉ ቁሳቁሶችን የከተማ አስተዳደሩ ከሌጎ ፋውንዴሽን ድጋፍ በክሊንተን ሄልዝ አክሰስ ኢንሼቲቭ በኩል ተረክቧል፡፡,spk_efb391a67d78,am,14.334,13.121,0.381,14.334,-38.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0caf674b2a3e,train,እውነት አይቀበርም። ጊዜው ሲደርስ አቧራውን አንሥቶ ዐሻራውን ያሳያል። ሐሰቱን እንደ ጉም አትንኖ፣ ሐቁን እንደ ዐለት አግንኖ ያሳያል።,spk_efb391a67d78,am,8.854,8.374,0.0,8.854,-37.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ac570628784c,train,በተለይ ችግሩን ለማቃለል የቅድመ ጤና አገልግሎት መስፋፋት ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን ጠቁመው በዚህ ረገድ የአምቡላንስ አገልግሎት እጅግ ወሳኝ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_efb391a67d78,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-41.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3113ada91712,train,በዚህ በጀት ዓመት 2 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በሚደርስ ወጪ ቀደም ሲል የተጀመሩና አዳዲስ የውሃ ፕሮጀክቶችን በመገንባት ለአገልግሎት እንዲበቁ ይደረጋል ብለዋል።,spk_efb391a67d78,am,12.174,9.516,0.641,12.174,-42.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5988a77c5948,train,የሚዲያ ዘርፍ የዲሞክራሲያዊ ሥርዓትና የብሔራዊ ልማት ምሰሶ መሆኑን በመገንዘብ፣ የመንግሥት ድጋፍ አሁንም ተጠናክሮ ይቀጥላል።,spk_efb391a67d78,am,8.893,5.939,0.0,8.893,-41.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b565a0be9c48,train,ስምምነቱ በመላው ሀገሪቱ  የመድኃኒቶች እና የህክምና ዕቃዎች ፍሰትን የሚያቀላጥፍ ዘመናዊ፣ አስተማማኝ እና በመረጃ የተደገፈ የአቅርቦት ሰንሰለት ስርዓት  ለመዘርጋት ያለመ መሆኑ ተገልጿል።,spk_efb391a67d78,am,9.254,7.226,0.0,9.254,-42.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0d5e25105615,train,የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብዲሳ እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በአምስተኛ ቀን ጉብኝታቸው በባሌ ዞን እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እየተመለከቱ ይገኛሉ።,spk_efb391a67d78,am,12.414,11.342,0.362,12.414,-38.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_55729a35afdc,train,የትምህርት መማሪያ ድጋፍ ከተሰጣቸው መካከል ህፃን ሐያት አብዱረህማን በተደረገው ድጋፍ የተሰማትን ደስታ ገልፃ ለትምህርቷ ትኩረት እንደምትሰጥ ተናግራለች ።,spk_efb391a67d78,am,8.774,6.45,0.38,8.774,-43.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_97c426274d1b,train,በተለይም በክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የደም ልገሳ ከሌሎች ወቅቶች የተሻለ ውጤት የሚያመጣ መሆኑን ጠቅሰው፤  ለሕብረተሰቡ የሚሰጠውን ግንዛቤ በማስፋት በቂ ደም ለመሰብሰብ በቅንጅት እንደሚሰራ ተናግረዋል።,spk_efb391a67d78,am,12.694,11.359,0.513,12.694,-35.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a312e50387ea,train,ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነጻነት ተምሳሌትና የፓን-አፍሪካኒዝም ታሪካዊ ምሶሶ መሆኗ፣ በታላላቆቹ የአፍሪካ የነጻነት አባቶች ልጆችና በአፍሪካ ሕብረት ብሮድካስቲንግ ትብብር የተዘጋጀውን የመጀመሪያ መርሐ-ግብር ለማስተናገድ ትክክለኛውን መሠረት ጥሏል።,spk_efb391a67d78,am,18.334,15.25,1.166,18.334,-33.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9e9dbb65ca3d,train,የህክምና ባለሙያዎቹን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን በማንሳት፥ ለባለሙያዎቹ የሚገነቡ የመኖሪያ ህንጻዎችም በአጭር ጊዜ እንዲጠናቀቁ በትኩረት እንሰራለን ብለዋል።,spk_efb391a67d78,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-29.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5e7a585d797a,train,ለዚህም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ተሞክሮ በመቀመር አዳዲስ የአሰራር ዘዴዎች በመቀየስ ተግባራዊ እየሆነ ነው ብለዋል።,spk_efb391a67d78,am,6.894,4.428,0.47,6.894,-42.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_09b391124f19,train,በክልሉ የገጠር እና ከተማ ወረዳዎች በአቅመ ደካማ ቤት እድሳትና ችግኝ ተከላ ሥራ በተጀመረው መርሃ ግብር ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሮዛ ኡመር፣ በብልጽግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ጌቱ ወየሳን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ አመራሮች ተገኝተዋል።,spk_efb391a67d78,am,16.613,13.048,0.0,16.613,-42.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4c70f44c5a5e,train,’’ግድባችን የመቻል ማሳያ፤ የማንሰራራት ጅማሮ ምልክት’’ በሚል መሪ ሐሳብ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና ወጣቶች የተሳተፉበት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ዛሬ በጋምቤላ ከተማ ተካሄዷል።,spk_efb391a67d78,am,9.133,8.315,0.311,9.133,-40.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_26f23b6e1fe4,train,አዲስ አበባ ባለፉት ሁለት ዓመታት ያከናወነችው የመሠረተ ልማትና የከተማ ገጽታ ለውጥ፣ ከተማዋን ለመላው አፍሪካ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ሥራ አስፈፃሚዎች እና የፖለቲካ መሪዎች መደበኛና ምቹ መሰብሰቢያ አድርጓታል።,spk_efb391a67d78,am,12.334,10.142,0.0,12.334,-43.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3007524d1640,train,እኔም ከጎዳና ያነሳኋትን ህጻን ልጅ ከልጆቼ ጋር በማሳደግ ላይ እገኛለሁ ያሉት አቶ መሀመድ በተደረገላቸው የበጎ ፈቃድ ድጋፉ እፎይታን እንደሰጣቸው ገልፀዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,10.973,10.116,0.0,10.973,-36.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4508dd29f583,train,ለክልሉ ቁርጠኝነት እና ውጤት እውቅና ለመስጠትም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከመደመር መንግሥት መጽሐፍ ሽያጭ የተገኘ ገቢን በሀምበሪቾ ተራራ ሥር የማረፊያ ግንባታ ይገነባ ዘንድ ስጦታ አበርክተዋል።,spk_efb391a67d78,am,10.973,10.505,0.0,10.973,-42.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_eb67d6786aed,train,የህብረት ስራ ማህበሩ ዛሬ ያደረገው ስምምነትና ድጋፍ ለሌሎች መሰል ተቋማት ምሳሌ እንደሚሆንም እንዲሁ።,spk_efb391a67d78,am,5.333,3.683,0.0,5.333,-41.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_465c4efa092e,train,የሲናና ወረዳ ነዋሪዎች በበኩላቸው በየአካባቢያቸው ለአገልግሎት የበቁ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ከዚህ በፊት የነበረባቸውን ችግር እንደሚያቃልሉላቸው ገልጸዋል።,spk_efb391a67d78,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-40.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e8acfeb0ab4f,train,አፍሪካውያን ስለማንነታቸውና ስለ አፍሪካ ሕዝቦች ደማቅ ማንነት በራሳቸው እንዲተርኩ የሚያስችላቸውን ዕድል መፍጠር ነው።,spk_efb391a67d78,am,6.934,5.545,0.0,6.934,-43.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_765b5916c194,train,"""የአካል ጉዳተኞች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ"" በሚል መሪ ሀሳብ አካል ጉዳተኞችን ያሳተፈ የውይይት መድረክ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።",spk_efb391a67d78,am,9.094,7.726,0.0,9.094,-39.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b2bcd3de8e73,train,የህክምና ግብዓት እያደገ ከመጣው ቴክኖሎጂ ጋር አብሮ ለመጓዝ እንዲቻልም ሚኒስቴሩ የተለያዩ የልማት አጋሮችን በማስተባበርና ከመንግሥት በጀት ጋር በማቀናጀት በጤና ተቋማት የሚስተዋለውን የህክምና መሳሪያ እጥረት ለማሟላት ጥረት መደረጉን አብራርተዋል።,spk_efb391a67d78,am,15.614,13.549,0.521,15.614,-40.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b5f690f148ad,train,የገቢያቸው አነስተኛ መሆን ቤት ተከራይተው ለመኖር አዳጋች ስላደረገባቸው ኑሮዋቸውን በጎዳና ከልጆቻቸው ጋር ሲመሩ በመቆየታቸው ለከፍተኛ ማህበራዊ ችግር መጋለጣቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,10.854,10.27,0.0,10.854,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d5d257fce564,train,ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት መንግሥት የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማስፋፋት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየሰራ ነው።,spk_efb391a67d78,am,9.073,8.404,0.0,9.073,-39.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_366446df5f7d,train,የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶቹ ወርልድ ሰርቭ ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ በተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅትና በህብረተሰቡ የበጀት ድጋፍ የተገነቡ መሆኑም ተመልክቷል።,spk_efb391a67d78,am,9.454,6.434,0.407,9.454,-41.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_68efeccbf9fd,train,በአማራ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ተደራሽነትን ለማሳደግ በቅንጅት አየተሰራ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ሀላፊ ድረስ ሳህሉ(ዶ/ር) ገለፁ።,spk_efb391a67d78,am,12.414,10.917,0.0,12.414,-42.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_75fe22be4c66,train,በተለይም ተቀዛቅዞ የቆየውን የምሁራን የሀገር ግንባታ ሚና ለማሳደግ የምርምር አውደ ጥናቶች ወጥና ተከታታይ በሆነ መልኩ መካሄድ አለባቸው ብለዋል።,spk_efb391a67d78,am,9.053,7.185,0.0,9.053,-43.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_85bf3eedaff3,train,ሚዲያ የኅብረተሰብን ዕድገትና ውድቀት የሚወስን ቁልፍ ኃይል ነው። ከውጪ የሚመጡ አሉታዊ ትርክቶችንና የአፍሪካን ደማቅ ማንነት የማያሳዩ ዘገባዎችን ለመቀልበስ፣ አፍሪካውያን ስለራሳቸው ማንነትና ስኬቶች በራሳቸው አንደበት መናገር አለባቸው።,spk_efb391a67d78,am,14.934,12.179,0.0,14.934,-43.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_69981cce1633,train,አሁን ላይ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቤታቸው ታድሶ ደረጃውን የጠበቀ የሁለት ክፍል መኖሪያ ቤት ባለቤት ሊሆኑ መብቃታቸውን አስረድተዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,8.194,7.339,0.533,8.194,-38.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d45a9cf7a086,train,በድሬዳዋ ለችግር የተጋለጡ ህፃናት ከትምህርት ገበታቸው እንዳይስተጓጎሉ  የሚደረገው የድጋፍ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_efb391a67d78,am,8.254,5.709,0.0,8.254,-44.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a5e202863461,train,ለተደረገው ድጋፍም ሌጎ ፋውንዴሽን እና ክሊንተን ሄልዝ አክሰስ ኢንሼቲቭ ከከንቲባ አዳነች አቤቤ እውቅና እና ምስጋና ተቀብለዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,9.653,8.237,0.677,9.653,-35.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_216d0d35f988,train,ከተማዋ በቅርብ ዓመታት ባሳየችው ፈጣንና የዘርፈ ብዙ ዘርፍን ባካተተ የለውጥ ጎዳና፣ ከዓለም አቀፍ ከተሞች ጋር የሚወዳደር ዕድገት ማስመዝገቧ ለዚህ ምርጫ ዋነኛው ምክንያት ነው።,spk_efb391a67d78,am,12.174,10.73,0.98,12.174,-34.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e94ed8a36f6b,train,በዛሬው ዕለትም በርካታ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በተሳተፉበት መርሃ ግብር በጎሮ ጤና ጣቢያ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላና የነፃ ህክምና አገልግሎት ተካሄዷል።,spk_efb391a67d78,am,8.573,7.47,0.459,8.573,-40.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1c78fdbc137a,train,በሚኤሶ ወረዳ አስተዳደር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ባለሙያ አቶ ሻፊ አደም እንዳሉት በወረዳው የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማሳተፍ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ በተቀናጀ መልኩ እየተተገበረ ነው፡፡,spk_efb391a67d78,am,11.573,10.599,0.0,11.573,-38.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1c5e4f714f2f,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_efb391a67d78,am,4.373,3.546,0.326,4.373,-40.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f8a4c0f4bdd7,train,የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት ምርምር ተቋም ጋር በመተባበር ያዘጋጁት 22ኛው አለም አቀፍ የምርምር አውደ ጥናት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው።,spk_efb391a67d78,am,11.493,8.556,0.565,11.493,-43.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_66fe09441421,train,ከመላ አኅጉሩ የመጡ የሚዲያ ባለሙያዎችን በማሰባሰብ፣ የጋራ ሙያዊ ዕውቀትንና ትብብርን ማጠናከር።,spk_efb391a67d78,am,7.814,6.88,0.304,7.814,-39.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_71e94e04eae3,train,የሙከራ ትግበራው የተባበሩት መንግስታት ባስቀመጠው ድንጋጌ መሠረት በትራፊክ አደጋ የሚደርሰውን ሞት በግማሽ ለመቀነስ ያለመ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_efb391a67d78,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-39.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_de264febee8b,train,የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ጥላሁን ሽመልስ በበኩላቸው ለማህበረሰቡ የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትን ተደራሽ ለማድረግ በትብብር እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_efb391a67d78,am,8.373,7.642,0.4,8.373,-39.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_010168238493,train,ይህም በቀጣይ ወጣቶች ዘርፈ ብዙ የኪነ ጥበብ ውጤቶችን ለህብረተሰቡ ማቅረብ እንደሚያስችላቸው ተናግረዋል።,spk_efb391a67d78,am,6.093,6.093,0.0,6.093,-40.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_53e1a0508c59,train,የኢትዮጵያም እውነት እንደዚሁ ነው። የአውራ ዶሮዎች ጩኸት የፀሐይን መውጣት አያስቀረውም። የሌሊት ወፎች ክንፍ የፀሐይን ንጋት አያግደውም። በዚህም ተባለ በዚያ ፀሐይ ትወጣለች።,spk_efb391a67d78,am,10.653,8.291,0.785,10.653,-36.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e62dc3b5f8ae,train,በዚህም በክልሉ በቅርብ ጊዜ የተደራጀውን አዲሱ የቀበሌ አስተዳደር መዋቅር የስራ እንቅስቃሴን ተመልክተዋል።,spk_efb391a67d78,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-39.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_43cf1b75a449,train,የአዲስ አበባ ከተማን ልማት ለማፋጠንና ሰላም ለማጽናት የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሃይማኖት አባቶች እና አባ ገዳዎች ገለጹ፡፡,spk_efb391a67d78,am,8.573,8.099,0.0,8.573,-38.2,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_1b563746452b,train,በዚህ ረገድ በበጀት አመቱ በተደረገው እንቅስቃሴ ከ4 ሺህ 200 በላይ ጤና ጣቢያዎችና ሆስፒታሎች ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ፍላጎታቸውን መተንበይ የቻሉበትና ውል የገቡበት ሁኔታ መፍጠር መቻሉን አስረድተዋል።,spk_efb391a67d78,am,12.133,10.366,0.338,12.133,-41.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3386e7ac4748,train,የከተማ አስተዳደሩ አካታች የሆነ መርሃ ግብርን በመከተል ለአካል ጉዳት የተጋለጡ ህጻናት ተጠቃሚ እንዲሆኑ በሚያስችል መልኩ የቀዳማይ ልጅነት እድገት ፕሮግራሙን እያካሄደ መሆኑን የተናገሩት ከንቲባ አዳነች የተለገሱት ቁሳቁሶች ለዚህ አጋዥ ናቸው ብለዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,14.213,12.482,0.0,14.213,-41.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6e0134e1e382,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማህበራዊ ችግሮቻቸውን ለመፍታት እያገዛቸው መሆኑን የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_efb391a67d78,am,6.034,6.034,0.0,6.034,-38.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_11a8c0c26128,train,ይኽም አካባቢው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ትእይንታዊ ቱሪዝም መዳረሻነት መጎልበት የበለጠ የሚያገለግል ይሆናል።,spk_efb391a67d78,am,6.133,5.339,0.0,6.133,-41.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_18e764539dab,train,አዲስ አበባ ከተማን ህጻናትን ለማሳደግ ምቹ የሆነች ምርጧ አፍሪካዊት ከተማ ለማድረግ በከንቲባ አዳነች አቤቤ ሀሳብ አመንጪነት የተቀረጸው የቀዳማይ ልጅነት እድገት ፕሮግራም በተለይም ለማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ ከሆኑ ቤተሰቦች የተገኙ ህጻናት ከጽንሰት እስከ ስድስት አመት ባለው ዋነኛ በአካልም በአዕምሮም የመጎልበቻ እድሜያቸው የተሟላ እንክብካቤ አግኝተው እንዲያድጉ የሚያስችሉ አገልግሎቶችን እንዲያገኙ የሚያስችሉ መርሃ ግብሮች ተቀርጸው ተግባራዊ እየተደረጉ ይገኛሉ፡፡,spk_efb391a67d78,am,29.453,25.931,0.764,29.453,-39.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a45445cf0dab,train,በተመረጡት ኮሪደሮች ላይ የሚደረገው የድህረ ትራፊክ አደጋ ምላሽ አሰጣጥ በዓለም አቀፍ መስፈርት መሰረት በተቀናጀ መንገድ የሚተገበር መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_efb391a67d78,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-40.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6c495ee74ca6,train,የኛ ገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር ዛሬ ለ30 የአስተዳደሩ አቅመ ደካማ ህፃናት ቦርሳ፣ ደብተር፣ እስክሪብቶ፣ እርሳስና ሌሎች የትምህርት መማሪያ ቁሶችን አበርክቷል።,spk_efb391a67d78,am,12.334,8.098,0.303,12.334,-43.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4bc258f89789,train,የጽህፈት ቤት ኃላፊ ኮማንደር ጋድቤል ቦል በመርሃ ግብሩ ላይ እንደገለጹት በክልሉ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ፍፃሜን በማስመልከት የተለያዩ ሁነቶች እየተካሄዱ ነው።,spk_efb391a67d78,am,10.694,8.872,0.345,10.694,-37.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2bea636607b6,train,በዚህም ከዚህ ቀደም የመንግስት አገልግሎቶችን ለማግኘት ወረዳ ማዕከል በመሄድ ሲያወጡ የነበረው ወጪ እንደቀረላቸው ገልጸው ቀልጣፋ የመንግስት አገልግሎቶች ማግኘታቸውን ጠቁመዋል።,spk_efb391a67d78,am,10.254,9.269,0.472,10.254,-38.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5aead1d28025,train,የመስቀል በዓል ሲታሰብ እውነት ተቀብራ እንደማትቀር እናስባለን። መስቀሉ የተቀበረበት ቦታ ተራራ ሠርቶ ነበር። የቀበሩት ሰዎች ከዚህ በኋላ እንደማይወጣ ደምድመው ነበር። አንዳንድ አማኞችም ተስፋ ቆርጠው ነበር።,spk_efb391a67d78,am,12.254,11.558,0.0,12.254,-37.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ad3569bbe421,train,አባ ገዳ ጎበና ሆላ የዘንድሮው ኢሬቻ በዓል መጠናቀቁን አስመልክተው ከኦሮሚያ ክልል ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ ጋር በመሆን መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_efb391a67d78,am,9.414,8.105,0.389,9.414,-38.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d35ef7fd973f,train,ምሽት 2 ሰዓት ከ30 ላይ አልጄሪያ ከቡርኪናፋሶ በሙላይ ኤል ሀሰን ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_efb391a67d78,am,5.894,4.451,0.0,5.894,-43.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_00cd977bbe3b,train,በጋምቤላ ክልል ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቅን በማስመልከት ልዩ ልዩ ሁነቶች እየተካሄዱ መሆኑን የክልሉ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።,spk_efb391a67d78,am,9.694,9.029,0.0,9.694,-41.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0dec1bac5a94,train,የፌዴራል የሕግና ፍትህ ኢንስቲትዩት ባከናወናቸው የጥናትና ምርምር ሥራዎች፣ በኢንስቲትዩቱ ረቂቅ ፍኖተ ካርታ እና በ2018 ዕቅድ ላይ ለመምከር ያዘጋጀው አውደ ጥናት ለሁለት ቀናት በአዳማ ከተማ ተካሂዷል።,spk_efb391a67d78,am,11.133,9.263,0.0,11.133,-41.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d0019c1d5a3e,train,የአፍሪካ ሚዲያ ሽልማት በጋዜጠኝነት፣ በብሮድካስቲንግ፣ በዲጂታል ሚዲያ እና በትርክት ግንባታ የአፍሪካ ስኬቶችን የሚያሳዩ የሚዲያ ተወካዮች በአንድነት የሚሳተፉበትና የሚሸለሙበት ታላቅ መድረክ ነው።,spk_efb391a67d78,am,12.774,7.825,0.0,12.774,-43.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9fc38aeddaea,train,ልጆቻችን በስነ-ምግባር ታንጸው እንዲያድጉ እያስተማርን እንገኛለን ያሉት ደግሞ አባ ገዳ ወልደአብ ገብረአብ ናቸው፡፡,spk_efb391a67d78,am,5.373,4.944,0.43,5.373,-39.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0d55b962ce10,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ምክትል ሃላፊ ብርሃኑ ረታ በበኩላቸው፤ የሰላም እሴቶች ለአገርና ለትውልድ ግንባታ ያላቸው ፋይዳ የጎላ ነው ብለዋል።,spk_efb391a67d78,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-37.2,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_7982f65aa857,train,በኦሮሚያ ክልል  በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ  የደም ልገሳን ማበረታታት የሚያስችሉ   ተግባራት  እንደሚከናወኑ  የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።,spk_efb391a67d78,am,7.333,5.755,0.777,7.333,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_96ec3b50ae04,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከሶስት ወራት በፊት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጎብኝተው በገጠር ኮሪደር ልማት ሥራ ሞዴል የገጠር መንደሮችን ጨምሮ አመታዊውን የክረምት በጎ ፈቃድ መርሃ ግብር አስጀምረው ነበር።,spk_efb391a67d78,am,12.053,10.574,0.559,12.053,-42.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_661ffaa22c33,train,በመድረኩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር)፤ ሁሉን አቀፍና አሳታፊ በሆነ መልኩ እየተከናወነ ባለው የምክክር ሂደት የሴቶች፣ ወጣቶች እና የአካል ጉዳተኞች ጠንካራ ትብብርና ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_efb391a67d78,am,14.774,13.723,0.0,14.774,-36.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c5e0aa4cb90a,train,በዞኑ  በተያዘው የበጀት ዓመት ከ171 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተለያዩ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ በመካሄድ ላይ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_efb391a67d78,am,8.094,7.299,0.0,8.094,-39.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c0ef4f229810,train,አቶ ቴዎድሮስ ጋሻው በበኩላቸው ልጄን በቋሚነት የሚደግፍ አካል በማግኘቴ እኔም ለልጄ ትምህርትና ስነምግባር ልዩ ስፍራ በመስጠት ድጋፍና ክትትሌን አጠናክራለሁ ብለዋል።,spk_efb391a67d78,am,11.053,9.576,0.657,11.053,-35.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c2d3c3acbdaa,train,በመድረኩ ከአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የጤና ባለሙያዎች እና የክልሉና የፌደራል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል።,spk_efb391a67d78,am,6.934,6.568,0.365,6.934,-40.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7caa2cb90d51,train,ብርቱ ሰዎች፣ እውነት ፈላጊ ሰዎች፣ አቧራውን የሚገልጡ፣ ቆሻሻውን የሚያነሡ ሰዎች፣ ሲመጡ ግን መስቀሉ ከተቀበረበት ወጣ።,spk_efb391a67d78,am,6.973,6.224,0.433,6.973,-39.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e48a30271d66,train,ከመላው አህጉሪቱ እና ከተለያዩ የዓለም አካባቢዎች የሚመጡ ሰዎችን በምቾት የሚያስተናግደው ዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው የኢትዮጵያ አየር መንገድ መገኛ መሆኗ፣ ለሽልማቱ እጩዎችና ለሚዲያ ባለሙያዎች መምረጥና መጓጓዝ ከፍተኛ አስተዋጽዖ አድርጓል።,spk_efb391a67d78,am,15.174,14.166,0.434,15.174,-35.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3676f15b489e,train,ይህን ችግራቸውን የተረዱት የአካባቢው በጎ ፈቃደኞች አዲስ የመኖሪያ ቤት ገንብተውና የውስጥ ቁሳቁስ አሟልተው አስረክበዋቸው የተሻለ ኑሮ መምራት መጀመራቸውን ገልፀዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-36.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7a7fa4ed7555,train,በመርሃ ግብሩ ላይ ከተገኙ ባለድርሻ አካላት መካከል በጤና ሚኒስቴር የድንገተኛ አደጋና የጽኑ ህክምና ክፍል አስተባባሪ አቶ ደግሰው ደርሶ፣ የትራፊክ አደጋ ሞትንና አስከፊ የአካል ጉዳት የሚያደርስ ስለሆነ ችግሩን በቅንጅት መከላከል ይገባል።,spk_efb391a67d78,am,13.373,12.769,0.0,13.373,-41.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ccbb2234298b,train,የሙከራ ፕሮጀክቱን ለማሳካት የትራፊክ ፖሊስ፣ የህክምና፣ የትራስፖርት ቢሮዎች እና የመንገድ ደህንነት ባለሙያዎች ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።,spk_efb391a67d78,am,7.774,7.424,0.349,7.774,-41.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_874faa01f06e,train,ፕሮጀክቶቹ ግንባታቸው ሲጠናቀቅ 60 በመቶ ላይ ያለውን የዞኑን አጠቃላይ የመጠጥ ውሃ ሽፋን ወደ 62 በመቶ እንደሚያሳድገው አመላክተዋል።,spk_efb391a67d78,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-40.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c80ec805412b,train,ፖሊሰው ወቅቱ ከሚፈልገው አንጻር በሽታን ከመከላከል ባለፈ አክሞ የማዳን አቅምን ለማጠናከር ትኩረት አድርጎ እንዲቀረጽ ማሻሻያ መደረጉን አስታውቀዋል።,spk_efb391a67d78,am,8.293,7.979,0.0,8.293,-43.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1f0edf9a55a7,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍና የግንዛቤ ትምህርት በማስፋፋት በተከናወነው  ስራ ከ17 የደም ባንኮች ከ106ሺህ  በላይ ዩኒት ደም መሰብሰብ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_efb391a67d78,am,13.653,11.835,0.331,13.653,-35.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c7005a495b09,train,መከላከያ ሠራዊት የአገር ሉዓላዊነት የመጨረሻ ምሽግ ነው ያሉት ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፤ ይህንንም በተግባር ማሳየቱን አስታውቀዋል፡፡,spk_efb391a67d78,am,8.293,7.878,0.0,8.293,-38.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_37b013fadfee,train,በሲናና ወረዳ ከ82 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ጉድጓዶች ተቆፍረው የመስመር ዝርጋታ ሥራ የተከናወነላቸው አምስት የንጽህ መጠጥ ውሀ ፕሮጀክቶች ዛሬ መመረቃቸውን የገለጹት ደግሞ የዞኑ የውሃና ኢነርጂ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አዳሙ ወርቁ ናቸው።,spk_efb391a67d78,am,16.053,13.228,0.629,16.053,-41.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_18b33706a0b3,train,የከተማዋን ሰላም ለማስጠበቅ ለምዕመናን የሰላም እሴቶችን በማስተማር የበኩላችንን አስተዋጽኦ እናበረክታለን ነው ያሉት፡፡,spk_efb391a67d78,am,6.534,6.054,0.479,6.534,-37.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3878a97bb404,train,ደብረ ብረሀን፣ ሰንዳፋ፣ ሸኖ፣ ባቱ፣ ነጌሌ አርሲ እና ሻሸመኔ ሆስፒታሎች ከመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ጋር በድህረ አደጋ ምላሽ አሰጣጥ የሙከራ ፕሮጀክት ላይ በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ዛሬ በአዳማ ተፈራርመዋል።,spk_efb391a67d78,am,17.573,14.22,0.73,17.573,-40.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_defa80866f6d,train,የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ለማዘመን በተለይ በወላይታ ሶዶ፣ ሳውላ እና አርባምንጭ ከተሞች ምድብ ችሎቶችን በማቋቋም የአገልግሎት አሰጣጡን ተደራሽ ለማድረግ በልዩ ትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝም ተናግረዋል።,spk_efb391a67d78,am,11.254,8.886,0.0,11.254,-43.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_75510497ed5a,train,በድጋሚ መልካም የደመራና የመስቀል በዓል ይሁንልን።,spk_efb391a67d78,am,3.693,3.018,0.302,3.693,-35.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7eb64804f45d,train,ይሄንን መሠረታዊ ጉዳይ ዕውን ለማድረግ እየተከናወኑ የሚገኙ የድጋፍ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አመላክተዋል።,spk_efb391a67d78,am,6.213,3.834,0.0,6.213,-44.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_004cfcfd09a3,train,ኢትዮ ቴሌኮምና የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት የስማርት ዲጂታል ጤና አቅርቦት ሰንሰለት ሽግግርን ለመተግበር የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።,spk_efb391a67d78,am,8.993,7.487,0.334,8.993,-41.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4fa3ea732fa2,train,ማረሚያ ቤቶች የፍርድ ውሳኔ ያገኙ ዜጎችን በአግባቡ በማረምና  በመልካም ስነ ምግባር የማነፅ ተግባር ላይ  በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን  የገለጹት ደግሞ የክልሉ  ማረሚያ ቤቶች  ኮሚሽነር  ሃብታሙ ሲሳይ ናቸው።,spk_efb391a67d78,am,12.373,11.818,0.0,12.373,-38.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_58b8256b5c0f,train,የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ተጀምሮ ከፍፃሜ እስኪደርስ የክልሉ ህዝብ በቦንድ ግዥና በሌሎች ተሳትፎዎች ድጋፍ ሲያደርግ መቆየቱን አስታውሰዋል።,spk_efb391a67d78,am,7.534,7.146,0.0,7.534,-38.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_05d010647211,train,በድሬዳዋ በዘንድሮው ክረምት ከ300 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን የአስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽነር ካሊድ መሐመድ ተናገሩ።,spk_efb391a67d78,am,11.094,9.608,0.373,11.094,-39.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d8693aa9af07,train,በሀገሪቱ የመድሀኒትና የህክምና ግብዓት አቅርቦትን በማሳለጥና ጥራትን በማሳደግ የማህበረሰቡን ጤና በበለጠ ለማስጠበቅ እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_efb391a67d78,am,8.733,8.238,0.495,8.733,-40.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9e7407a59a3e,train,"""ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲ ፍለጋ"" ታሪክ፣ ፍልስፍና እና ባህላዊ እሴቶች ተጋምደው የቀረቡበት ድንቅ ስራ መሆኑ ተገለጸ።",spk_efb391a67d78,am,6.413,4.007,0.59,6.413,-44.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c1f5c0ae55a2,train,በሚዲያ ዘርፍ የሚታየውን የፈጠራ ሥራና ጥራት በማወደስ፣ የሙያውን ደረጃ ከፍ ማድረግ።,spk_efb391a67d78,am,5.774,4.924,0.333,5.774,-37.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ea27214dcc96,train,ጊዜው በረዘመ ቁጥር ቀባሪዎቹ ያሸነፉ መስሏቸው ተደሰቱ። የተቀበረው መስቀልም ታሪክ የሆነ መሰለ።,spk_efb391a67d78,am,5.053,5.053,0.0,5.053,-37.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1bba88bed439,train,ይህ ሽልማት ትክክለኛ የአፍሪካ ፍላጎት መገለጫ እንዲሆን ታስቦ የተዘጋጀ ነው።,spk_efb391a67d78,am,4.734,4.34,0.394,4.734,-33.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7f35361524ac,train,በሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ የሞት መንስኤዎችን መለየት የሚያስችል መረጃ እንደሚሰጥ የገለጹት ዶክተር ደረጀ፤ ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ የ2030 ዘላቂ የልማት ግቦችን አፈፃፀም መገምገም ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_9c054ad076f4,am,15.373,14.0,0.382,15.373,-21.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a4ba40617b61,train,ከወባ በሽታ ጫና ጋር የሚፈጠርን የመድኃኒት እጥረት መቅረፍና በቅርበት የማይገኙ ውድ መድኃኒቶችን ማኅበረሰቡ ሳይጉላላ እንዲያገኝ የሚያስችል መሆኑን አመልክተዋል።,spk_9c054ad076f4,am,10.233,8.947,0.331,10.233,-26.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dbe094b84a45,train,የልብ ህመም አብዛኛውን ጊዜ በደም ስሮች ውስጥ በሚጠራቀም አላስፈላጊ ስብ ምክንያት ስለሚከሰት ጤናማ አመጋገብን መከተል እና ዘወትር የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ህመሙን አስቀድሞ ለመከላከል ይረዳል።,spk_9c054ad076f4,am,13.793,12.002,0.386,13.793,-25.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_91f191139dd4,train,ቤት ከሚገነባላቸው መካከል ወይዘሮ አልማዝ ተስፋዬ  በሰጡት አስተያየት፤  በቀን ሥራ የሚያገኙት ገቢ ከቤት ውስጥ ፍጆታ አልፎ ቤት ለመስራት እንዳላስቻላቸው ገልጸዋል።,spk_9c054ad076f4,am,10.534,10.162,0.372,10.534,-22.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1403c5c84c15,train,በሰውነት ላይ የሚወጡ ያልተለመዱ እባጮች እና የቆዳ ቀለም ለውጦች የካንሰር ወይም የሌላ ከባድ በሽታ ምልክት ሊሆኑ ስለሚችሉ ወዲያውኑ ሀኪም ቤት ሄዶ ማሳየት ያስፈልጋል።,spk_9c054ad076f4,am,13.674,11.64,0.446,13.674,-26.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a1efc3f04df8,train,ሰዎች በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ሲሆኑ ሰውነታቸው የሚያመነጨው ሆርሞን የልብ ምትን እና የደም ግፊትን ስለሚጨምር በረጅም ጊዜ ሂደት ለልብ በሽታ ያጋልጣቸዋል።,spk_9c054ad076f4,am,13.993,11.346,0.303,13.993,-28.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d63cbec63791,train,ምግቡን ገና እንዳቀረብከው በጣም የሚያስጎመጅ እና የሚስብ ሽታ ቢኖረውም፣ ቀምሼው ሳየው ግን ከጠበቅኩት በላይ ጨው ስለበዛበት እና ስለሚያቃጥል መብላት አልቻልኩም።,spk_9c054ad076f4,am,12.393,10.246,0.0,12.393,-28.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e99a62950384,train,በሚቀጠሩበት የሥራ መስክ አግባብ ካለው የምዘና ማዕከል የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ እንዲያገኙ የሚያደርግ ስለመሆኑም አብራርተዋል።,spk_9c054ad076f4,am,8.454,8.098,0.356,8.454,-20.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0f5c1e58197e,train,ከአካባቢያዊ አስተሳሰብ በመውጣት ዓለምአቀፋዊ እውቀትን ማስጨበጥና የማህበረሰቡን ሕይወት የሚቀይሩ የምርምር ስራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባ ሚኒስትሩ  ጠቁመዋል።,spk_9c054ad076f4,am,10.834,9.871,0.0,10.834,-28.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8518835b4ff5,train,የሁለት ሺህ አስራ ስምንት ዓመተ ምህረት የዓለም የአእምሮ ጤና ቀን፣ በድንገተኛ አደጋዎችና ሰብአዊ ቀውስ ወቅት የአዕምሮ ጤና አገልግሎት ተደራሽነት፣ በሚል መሪ ቃል የሚከበር ይሆናል።,spk_9c054ad076f4,am,12.434,10.139,0.487,12.434,-27.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1a9c52b65e0b,train,የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አምቦ ዲስትሪክት በሆለታ ከተማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ወገኖች የበዓል መዋያ ድጋፍ አደረገ።,spk_9c054ad076f4,am,9.694,9.324,0.37,9.694,-17.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3159213334bd,train,የቤጊ ወረዳ ሚሊሻና ጸጥታ አስተዳዳር ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ተስፋ ብራሃኑ፤ በወረዳው የተፈጠረውን አስተማማኝ ሰላም በማጽናት የልማት ስራዎችን በተጠናከረ መልኩ ለማስቀጠል የትብብር ስራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_9c054ad076f4,am,18.213,16.01,0.362,18.213,-23.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f434c14d09cd,train,እነዚህ ተቋማት የውስጥ አሰራራቸውና አቅማቸውን በማጎልበት ለተጠቃሚዎች የተሻለ የሕክምና አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የስድስት ወር ቅድመ ክፍያ ቀድመው እንዲያገኙ መደረጉን አስረድተዋል፡፡,spk_9c054ad076f4,am,13.133,12.769,0.365,13.133,-19.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fe1389359b5a,train,ከዓለም ዙሪያ ካሉ 55 የዓለም አቀፍ ሉተራን ፌዴሬሽን አባል ቤተ ክርስቲያናት ተወካዮች የተሳተፉበት ውጤታማ ስብሰባ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡,spk_9c054ad076f4,am,9.354,8.047,0.0,9.354,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4bb1f46857ab,train,በጎ ፍቃደኛ ወጣቶቹ በአሁኑ ወቅት በትራፊክ አገልግሎት፤ በቤት እድሳት እንዲሁም በጎነት በሆስፒታል የተሰማሩ  ናቸው።,spk_9c054ad076f4,am,7.614,7.244,0.37,7.614,-23.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_99d71de30256,train,የኦሮሞ ሕዝብ በዚህ ውብና በተስፋ በተሞላ ወቅት የክረምቱን አስቸጋሪ ጊዜ አሳልፎ በሁሉም ነገር ወደተትረፈረፈ ብራ ላሻገረው ፈጣሪ ዐደባባይ ወጥቶ ምስጋና ያቀርባል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_9c054ad076f4,am,16.733,14.48,0.363,16.733,-20.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3b9851d160d4,train,ለኢንዱስትሪ እና ለፋብሪካ የሚሰሩ ህንፃዎች ከባድ ማሽኖችን የመሸከም አቅም እንዲኖራቸው እና በቂ የአየር ዝውውር እንዲኖራቸው ተደርገው ከሌሎች መደበኛ ህንፃዎች በተለየ መንገድ ይገነባሉ።,spk_9c054ad076f4,am,10.873,9.996,0.346,10.873,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c22930cff23e,train,ፕሮጀክት በዚህ አመት ሲጠናቀቅ የከተማውን የውሃ አቅርቦት ሽፋን አሁን ካለበት 40 በመቶ ወደ 60 በመቶ በማሳደግ ውሃ አቅርቦቱን ያሻሽላል ብለዋል።,spk_9c054ad076f4,am,12.053,11.291,0.363,12.053,-21.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d30ec456842f,train,በዚህም መሰረት የምግብ እህልና ዘይት በጥሬ ገንዘብ በድምሩ የ1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር ድጋፍ መደረጉን ተናግረዋል።,spk_9c054ad076f4,am,7.013,6.559,0.455,7.013,-18.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f4e68c5995fe,train,በእለቱም የኢትዮጵያ የልብ ማህበር አባላት፣ የህክምና ባለሙያዎችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ቀኑን ምክንያት በማድረግ  የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና  የእግር ጉዞ አካሒደዋል።,spk_9c054ad076f4,am,8.793,8.793,0.0,8.793,-27.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_588f3c577a6f,train,እንደ ኃላፊው ገለጻ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራምን ውጤታማ ለማድረግ አዲሱን የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ ተግባራዊ በማድረግ እየተሰራ ይገኛል።,spk_9c054ad076f4,am,10.194,7.865,0.0,10.194,-25.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2a5b9afe652e,train,ዛሬ ማታ የቅርብ ጓደኛዬን የትዳር በዓል ምክንያት በማድረግ በቤቴ ትልቅ የራት ግብዣ ስላዘጋጀሁ፣ ከስራ ስወጣ ምርጥ የሆኑ የበግ ስጋዎችን እና ልዩ ልዩ ቅመማ ቅመሞችን መግዛት አለብኝ።,spk_9c054ad076f4,am,14.034,11.652,0.814,14.034,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9cef5387e2e1,train,ከጠቅላላው የላብራቶሪ ምርመራ ውስጥ ሀያ ስምንት፣ አስራ ሰባት ከጤና ተቋም እና አስራ አንድ ከማህበረሰብ በተወሰደ ናሙና፣ ናሙናዎች በአስክሬን ላይ የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን አንድ ናሙና የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶበታል።,spk_9c054ad076f4,am,15.914,12.742,0.667,15.914,-27.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b5bac4927b40,train,ይህም በክልሉ ፍትህ ስርዓት ላይ ትልቅ ለውጥ ከማምጣት ባለፈ እንደ ሀገርም መሰረት እየሆነ ነው፤ ፍርድ ቤቶቹ እውነትን በማውጣት፣ የተዛባ ፍትህን በማቃናትና እኩልነት በማረጋገጥ በኩል እገዛ እያደረጉ ነው ብለዋል።,spk_9c054ad076f4,am,13.414,13.045,0.369,13.414,-21.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_35989d1f1c92,train,የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ፅጌረዳ  ክፍሌ በበኩላቸው ቤት ለቤት በሚካሄደው የክትባት ዘመቻ በአስተዳደሩ ከ109ሺህ በላይ ህፃናት ተደራሽ እንደሚሆኑ ገልጸዋል ።,spk_9c054ad076f4,am,13.573,13.226,0.348,13.573,-20.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d005682d041d,train,"የሀዲያ የዘመን መለወጫ እና የአዲስ ዘመን ብስራት የሆነው ""ያሆዴ""ን በማስመልከት የተዘጋጀ የባህልና ቱሪዝም የፎቶ ኤግዚቢሽን በሆሳዕና ከተማ ተከፍቷል፡፡",spk_9c054ad076f4,am,14.614,13.729,0.382,14.614,-24.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_eff8cdd2ebd0,train,ዛሬ ማታ የልጄ የመጀመሪያ አመት የልደት ፕሮግራም በቤታችን ስላዘጋጀን፣ ቤተሰቦቻችንን እና የቅርብ ጓደኞቻችንን ሰብስበን አብረን ዘና ብለን በድምቀት እናከብራለን!,spk_9c054ad076f4,am,13.153,10.988,0.352,13.153,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_971f34f90cd9,train,የኢትዮጵያ መንግስትና መላው ኢትዮጵያዊ በሐጂ ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን በመግለጽ፣ ለመላው ቤተሰብና ለወዳጅ ዘመድ መጽናናትን ይመኛል ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-22.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_886debf3d1cb,train,እድሜያቸውን ሙሉ ለሰላም፣ ለአብሮነትና ለወንድማማችነት መጠናከር የሰጡ የመላው ኢትዮጵያውያን አባት እንደነበሩም ነው የተናገሩት፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-24.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_81f8e7434644,train,ለሀገር ግንባታ ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ ጠቁመው፤ የሀገርን ከፍታ ለማረጋገጥ በሁሉም ዘርፎች ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.133,9.617,0.0,10.133,-26.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_da3bc2153676,train,ጀልባዋ ከባህርዳር ጣና ማሪና ወደብ ወደ ጎርጎራ ሪዞርት ጎብኝዎችን በፍጥነት በማጓጓዝ የአካባቢውን ጸጋ መሰረት ያደረገ ሃብት ለማመንጨት የጎላ ድርሻ እንደሚኖራት ተገልጿል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.774,14.774,0.0,14.774,-23.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_f0c36b236c5b,train,እርሳቸውም ከአዲስ አበባ ከተማ በመምጣት ታሪካዊ በሆነው ገታ መስጅድ እያከበሩ መሆናቸውን ጠቁመው በዓሉን በመረዳዳት በአንድነት እያከበሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.174,12.174,0.0,12.174,-25.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_579363108a80,train,ሌላኛው ተገልጋይና የአዳማ ከተማ ነዋሪ አቶ መሀመድ አብዱልጀሊል በበኩላቸው የከተማ አስተዳደሩ አገልግሎት አሰጣጡን  ለማሻሻል የተገበረው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶችን በማቀናጀት ጊዜና ገንዘብን መቆጠብ  ማስቻሉንም ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,17.014,16.7,0.0,17.014,-23.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_6c3adf28846b,train,ባለፉት 25 ዓመታት የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎትን በማስፋት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ በተሰራው ስራ ሽፋኑን ከነበረበት 6 በመቶ አሁን ላይ ወደ 41 በመቶ ማሳደግ መቻሉን አስረድተው በቀጣይም ብዙ ስራ እንደሚጠይቅ አጽኖት ሰጥተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,18.733,18.733,0.0,18.733,-24.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_f002c1f0e0a9,train,በሆስፒታሉ በተደረገልኝ ነጻ ሕክምና የሁለቱም ዓይኖቼ ብርሃን መመለሱ በልጆቼ እየተመራሁ መጥቼ በራሴ እያየሁ እንድመለስ ማስቻሉ ደስታን ፈጥሮብኛል ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.614,11.614,0.0,11.614,-24.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_93f858012707,train,ከሁለት ዓመታት በላይ የዓይን ብርሃናቸውን በማጣታቸው በጨለማ ውስጥ ለመኖር ተገደው መቆየታቸውን የገለፁት ደግሞ የሰሜን ሽዋ ዞን ደብረ ሲና ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ፈንታዬ ጌታሁን ናቸው።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.053,14.053,0.0,14.053,-25.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_691e84b0885b,train,የመጽሐፍ ተማሪ ጥመርታ ከ1ኛ እስከ 6ኛ ክፍል 1ለ3 መድረሱን ገልጸው፤ ጥመርታው 1ለ1 እስከሚደርስ ተጨማሪ ኅትመት ስለሚጠይቅ በርዕሰ መሥተዳድሩ የተጀመረው ንቅናቄ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,16.773,16.773,0.0,16.773,-23.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_db45a549011e,train,በሴቶች ለሚመሩ ኢኒሼቲቮች ዘላቂ የፋይናንስ አቅርቦት ሊኖር ይገባል ያሉት ሊቀ መንበሩ በዚህ ረገድ አፍሪካ ህብረት ለተለያዩ ፕሮጀክቶች ሙሉ ድጋፉን እንደሚሰጥ አረጋግጠዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-22.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_c0b16cc2e9ea,train,ጠንካራ የሆነ የስልጠናና የማብቃት ስርዓት አንዱ  ወሳኝ ጉዳይ ነው ያሉት ሚኒስትሯ፥ ዜጎች በራስ መተማመናቸውና የመደራደር አቅማቸው እንዲያድግ በማድረግ ረገድም አዋጁ ጉልህ ሚና ይኖረዋል ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.493,13.493,0.0,13.493,-23.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_fb26ca3bcf45,train,ተግባሩን ለማስፋት ከተለያዩ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰሩ መሆናቸውን አንስተው ቀኑ በጋራ መከበሩም ድርሻው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-23.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_9453b6a96486,train,ሕብረተሰቡ የተለየና አጠራጣሪ ሁኔታዎች ሲያጋጥመው በአካባቢው ለሚገኝ የፀጥታ አካል ጥቆማ በመስጠት የተለመደ ትብብሩን እንዲያጠናክር መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.694,12.694,0.0,12.694,-24.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_329b4a3578bf,train,በመድረኩ ላይ የሴቶችና የማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አህመድ እንደገለጹት ሀገራዊ ለውጡ  የወጣቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እያጎለበተ መጥቷል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.434,15.128,0.0,15.434,-22.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_a8304ce5f578,train,መንግሥት ብሔራዊ ቤተ መንግሥትና አንድነት ፓርክን ውብ አድርጎ በማደስ ለአዲስ አበባ ተጨማሪ ውበት ለትውልዱ ደግሞ የታሪክና የቅርስ ውርስ በተገቢው መንገድ ማስተላለፉ የሚያኮራ ነው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.053,11.731,0.0,12.053,-24.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_4481e3e8cfe9,train,ዊኒስተን ማኖ (ፕ/ር) በበኩላቸው፤ ሀሰተኛ መረጃን በመከላከል አፍሪካን የሚገልፁ ትክክለኛ መረጃዎችን ለህዝቡ ማቅረብ አስፈላጊ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-23.0,male,25-34,,16000,4,0 clip_fdea6ec2921c,train,በበጎ ፈቃድ ካገኙት የአልባሳትና ምግብ ድጋፍ ባለፈ  ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ለማጠናከር  የዶሮና የበጎችም  ድጋፍ ማግኘታቸውን  ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-24.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_d954da3fc5d0,train,አልማ ከ2012 እስከ 2016 ባሉት አምስት ዓመታት ከአባላትና ከአጋር አካላት ባሰባሰበው ከ7 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ ሃብት የትምህርትና የጤና ተቋማትን በማስገንባት ለአገልግሎት አብቅቷል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.733,15.733,0.0,15.733,-25.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_0c3f2198b050,train,የኢትዮጵያ አየር መንገድ አገራዊ የቱሪዝም ዘርፉን ሽፋን ማሳደግ የሚያስችሉ እንቅስቃሴዎችን እያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-25.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_37892c3fbe77,train,ጣናነሽ ቁጥር ፪ ጀልባ ደብረማርቆስ ከተማ የደረሰች ሲሆን በከተማው ስትደርስ በመላው የከተማዋ ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላታል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-23.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_49b117bc5099,train,ከአስክሬን ሽኝት መርሃግብሩን ተከትሎ  ሥርዓተ ቀብራቸው  የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ ኡለማዎች፣ ደረሳዎች፣ ኡስታዞች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ተፈጽሟል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-25.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_c0fadf2e050f,train,ድጋፉን የተረከቡ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሎች ኃላፊዎች በበኩላቸው የህክምና መሳሪያዎቹ የሚሰጡትን የህክምና አገልግሎት ለማሻሻል የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,9.493,9.493,0.0,9.493,-24.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_ed4296a137a7,train,የክልሉን ሕዝብ የፍትሕ ጥያቄዎች በአጭር ጊዜ፣ ጥራት ባለው እና ወጪ ቆጣቢ በሆነ ሁኔታ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችሉ ሥራዎች መከናወናቸውን አንስተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.774,10.774,0.0,10.774,-24.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_270869b87eaa,train,እስልምና ሰላምን መሰረት ያደረገ በመሆኑ ህዝበ ሙስሊሙ በሰላም፣ በፍቅርንና በአብሮነት በዓሉን ሊያሳልፍ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-23.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_650be760af69,train,በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት እና በክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አማካኝነት የሚዘጋጀው 43ኛው 'ጉሚ በለል' የውይይት መድረክ 'ባህላዊ ፍርድ ቤት ለማህበራዊ ፍትህ' በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ ተካሂዷል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.813,13.813,0.0,13.813,-23.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_f7c48d615be0,train,የመድረኩ ዓላማም በተለይም ሕዝብ በሚበዛባቸው የጤና፣ የውሃና ሌሎች መገልገያ ስፍራዎች ፅዳትና ንፅህናን በዘላቂነት ለመጠበቅ በወጣው መመሪያ ላይ ግንዛቤ ለመፍጠር መሆኑን አንስተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.053,15.053,0.0,15.053,-23.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_df1915bc0b4e,train,በአገልግሎት አሰጣጡ የአመራሮች እና ባለሙያዎች  አገልግሎት ፈጣን በመሆኑ በየደረጃው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-22.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_5dda96726c7a,train,የወላይታን ቋንቋ እና ባህል የበለጠ ለማስተዋወቅ በጥናት የተደገፈ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን የወላይታ ዞን አስተዳዳር ገለጸ።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-22.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_965982bbd075,train,በመሆኑም እነዚህ የልማት ሥራዎች የበለጠ ሰፍተውና አድገው እንዲቀጥሉ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ እያደረገ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.633,10.633,0.0,10.633,-22.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_684f38f0cb2c,train,የተሻሻለው የኢትዮጵያ የምግብ ንጥረ-ነገር ይዘት ሰንጠረዥ ጤናማ የአመጋገብ ስርዓትን ለመገንባት፣ ለህብረተሰብ ጤናና ለህክምና አገልግሎት እንደመመሪያ የሚያገለግል ሰነድ መሆኑን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሀይሉ ገለፁ።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,18.413,18.413,0.0,18.413,-24.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_7813a0168ebb,train,የዲላ ዩኒቨርሲቲ በሚያከናውናቸው ሰው ተኮር የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች የጉዳት ተጋላጭነት እየቀነሰ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ተወካይ ማቴዎስ ሀብት(ዶ/ር) ናቸው፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.213,11.213,0.0,11.213,-24.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_f7f2b744d68b,train,በስፖርት ዘርፍም ተተኪ ስፖርኞችን ለማፍራት የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት ማስመዝገባቸውን ነው የተናገሩት፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-24.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_a3be84e80ccb,train,ረዳት ፕሮፌሰር አበባው ለዓመታት ኢትዮጵያ ውስጥ ለሰሩ እና የኢትዮጵያን የሰው ዘር መገኛነት በምርምራቸው ለዓለም ላሳዩ ተመራማሪዎች ምስጋና አቅርበዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.534,12.534,0.0,12.534,-26.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_3ed8099d5fcb,train,እነዚህም ደብረ ማርቆስ፣ ያቤሎ፣ ሚዛን አማን፣ ነገሌ ቦረና እና ጎሬ መቱ መሆናቸውን በመጥቀስ፤ በሚቀጥሉት ስድስት ወራት ሁሉም ተጠናቀው አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-26.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_50923994b998,train,የዛሬው ጉብኝት  ዓላማም በባሕር ዳር ከተማ ኢንሸቲቩን በመተግበር ጥሩ ደረጃ ያሉ ጤና ተቋማትን በመመልከት ወደ ወረዳዎችና ዞኖች ለማስፋት ነው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.174,14.174,0.0,14.174,-24.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_b6d20d55b18e,train,በቅርቡም ሦስት የአገልግሎት ማዕከላት ወደ ስራ እንደሚገቡ በመጠቆም፥ በተያዘው ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ  መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ጣቢያዎችን 100 ለማድረስ እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-23.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_ec19bc9b0397,train,በሲምፖዚየሙ ላይ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች፣ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.313,8.313,0.0,8.313,-24.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_2f5c40b46081,train,እውቅናና ሽልማቱን ያገኙት በ2017 ዓ.ም በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናዎች እንዲሁም በሀገር አቀፍ በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች መሆኑም ተመላክቷል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.854,13.854,0.0,13.854,-27.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_cc11a2572edc,train,የ2017 በጀት አመት ወንጀልን የመከላከል አቅም ከ2016 በጀት አመት ጋር ሲነጻጻር የ18 በመቶ ብልጫ እንዳለው ተናግረዋል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-23.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_b13883f9cc78,train,• የመውለጃ ጊዜያቸው በተቃረበበት ወቅት የሚከሰት የእናቶች ኢንፌክሽን (chorioamnionitis፣ Urinary tract infection)፤,spk_f2ab2b0e7cc9,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-21.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_1026adb7aa13,train,ባለፈው ዓመትም ሁለቱ ተቋማት  በመተባበርና በመቀናጀት ለ148 ህሙማን ተመሳሳይ ህክምና መስጠት መቻሉን ከሆስፒታሉ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-25.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_04a7f67acf40,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ10ኛ ጊዜ የሚከበረውን የዓለም የቤተሰብ እቅድ ቀን በማስመልከት የተዘጋጀ የምክክር መድረክ የጤና ተቋማት ተወካዮችና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በወልቂጤ ከተማ ተካሂዷል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.813,14.813,0.0,14.813,-25.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_f4def046d12e,train,ዩኒቨርሲቲዎቹ ቀደም ብለው ለፈተናው አጋዥ የሆኑ የመኝታ፣ የጥናት የመመገቢያና እና ሌሎች አስፈላጊ ግብዓቶችን ማመቻቸታቸውን አስታውቀዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-25.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_59d04e3444dd,train,የምስራቅ አፍሪካ ቀጣናዊና አህጉራዊ ትስስር የበለጠ እንዲጠናከር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ይበልጥ በትኩረት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-24.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_452d707e5dc0,train,"ምክክሩ ""ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት "" በሚል መሪ ሐሳብ ነው የተካሄደው።",spk_f2ab2b0e7cc9,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-25.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_b6d4215264b1,train,ሌላው ታካሚ አቶ መኳንንት ምስጋን በበኩላቸው፤  በእንቅርት በሽታ ለአምስት ዓመታት ሲሰቃዩ እንደቆዩ አንስተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.493,8.179,0.0,8.493,-24.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_cea5aa1b837a,train,በመድረኩ ከወጣቶች፣ ሴቶችና አካል ጉዳተኞች በተጨማሪ የሲቪክ ማህበራት ተወካዮች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የሚዲያ ተቋማት ተወካዮችም ተገኝተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.774,10.442,0.0,10.774,-25.3,male,25-34,,16000,4,0 clip_cf9d96a8fd80,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ ከመደበኛ ፍርድ ቤቶች ጎን ለጎን ፍትህ የማረጋገጥ ስራዎችን እያከናወኑ መሆኑን ጠቅሰው በዚህም በፍትህ ዘርፉ ላይ ትልቅ ለውጥ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-23.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_056cbb982ca5,train,ዘላቂ ልማትና እድገት እንዲረጋገጥ ጥራት ያለው ትምህርትን ተደራሽ በማድረግ በእራሱ የሚተማመን ዜጋ መገንባት ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-26.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_aedb18563d8b,train,አስተዳደሩ ከፍተኛውን ውጤት ላስመዘገባው ተማሪ ካሊድ በሽር የ150 ሺህ ብርና የእጅ ስልክ ያበረከተ ሲሆን ሁለተኛና ሦስተኛ ደረጃ ለያዙ ተማሪዎች ደግሞ የ50 ሺህ ብርና የስማርት ስልክ በነፍስ ወከፍ መሸለሙን ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,18.453,18.453,0.0,18.453,-25.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_b89e6df81cad,train,በሽታው የተገኘባቸው በአካባቢያቸው የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ መደረጉን ገልጸው ለዚህም በሁሉም የጤና ኬላዎች የወባ መድኃኒት ቀድሞ እንዲሰራጭ መደረጉን ነው ኃላፊው የገለጹት።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.293,13.874,0.0,14.293,-23.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_196e1ebe3087,train,የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ በጎነት፣ጥበብና አርአያነት በሁላችንም ዘንድ ሁሌም ሲዘከር የሚኖር ነው ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤መልካም አርዓያነታቸውን መከተል ለእርሳቸው የምንሰጠው ትልቁ ክብር እንደሚሆን አስታውቀዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.954,14.619,0.0,14.954,-25.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_980aa0929c28,train,በተጨማሪም በሽታውን አስቀድሞ ለመከላከል የአልጋ አጎበር አጠቃቀምና ንጽህና አጠባበቅን አስመልክቶ ለህብረተሰቡ የግንዛቤ ትምህርት መሰጠቱንም አክለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_8e7c52fbc60e,train,በዞኑ 128 የቱሪስት መስህቦችን የመለየት ሥራ መሰራቱን የገለጹት ወይዘሮ ታርኳ፣ ከእነዚህ ውስጥ 28ቱ ባህልና ቅርስን የሚያስተዋውቁ ሲሆኑ ቀሪዎቹ የተፈጥሮ መስህቦች መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.174,14.174,0.0,14.174,-23.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_29e58d5da197,train,አራት ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ሎጂዎችን እያስተዳደሩ መሆኑን ገልጸው፤ ከውጭ የሚመጡ ቱሪስቶችን የኢትዮጵያ ቆይታ ለማራዘም ያግዛሉ ብለዋል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-26.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_a26929d91c5e,train,የጉባኤው ተሳታፊዎች በሚኖራቸው ቆይታ የኢትዮጵያን ገጽታ በተገቢው ለማስተዋወቅና ቆይታቸውን ለማራዘም የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-26.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_3ca4ec271433,train,በብልጽግና ፓርቲ የምዕራብ ጎንደር ዞን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ እንዳለው ማሩ በበኩላቸው መንግስትና መሪ ድርጅቱ ሁሉንም የልማት አቅሞች በማስተባበር አገራዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየሰሩ ነው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.213,14.213,0.0,14.213,-23.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_dbb9bd5a2839,train,በድርሰትና በስነ ግጥም ስራዎቿም በርካታ አበርክቶዎች ነበሯት። በ1979 ዓ.ም አብዮታዊ ግጥሞች ከሚለው ስራዋ ጀምሮ ወደ 16 መፃሕፍትንም አሳትማለች።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.534,12.229,0.0,12.534,-22.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_e9c45d11b0ae,train,በፌስቲቫሉ ላይ ከሁሉም ክልሎች ለማሳያነት የተመረጡ የብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች ቀርበዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-24.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_8418fafbfe91,train,ጎንደር ከተማ ታሪኳን በሚመጥን መንገድ በአመራሩ፣ በህዝቡና በወጣቱ የተቀናጀ ርብርብ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች ለሌሎች ከተሞች በምሳሌነት የሚወሰድ ነው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-23.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_8cb2dc6f093b,train,በትምህርት ቤቶች በመቶ ሺዎች ለሚቆጠሩ ተማሪዎች በቀን ሁለት ግዜ እንዲመገቡ እየተደረገ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-24.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_7440b57d7394,train,እንዲሁም ህመሙ እንዳይባባስ የአመጋገብ ሁኔታን ማስተካከል ብሎም ጨው የተጨመረበት ለብ ያለ ውኃን በመጠቀም ከምግብ በኋላ አፍን መጉመጥመጥ እንደሚመከር ጠቁመዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.454,13.454,0.0,13.454,-23.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_d542f4647c4f,train,"ማህበሩ ያስገነባቸውን የማህበራዊ ተቋማት ሰሞኑን በሚያካሂደው ""የአልማ ሳምንት"" መርሃ ግብር ለማስመረቅ መዘጋጀቱን አመልክቷል።",spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-25.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_fbb894faa25c,train,በመኖሪያ ቤት ግንባታውም ይሁን በሌሎች በጎ ተግባራት ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ መንግስት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸው በሁሉም አካባቢዎች ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.694,11.694,0.0,11.694,-24.5,male,25-34,,16000,4,0 clip_631a138363c5,train,በተለይም ለሰላም፣ለአብሮነትና ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት መጎልበት ያበረከቱት አስተዋጽኦ የላቀ እንደነበርም ሚኒስትሩ ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-22.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_e344bb16cdf6,train,የአልጋ አጎበር በመጠቀም፤ የግልና የአካባቢ ንጽህናን በአግባቡ በመጠበቅ ከበሽታው ቤተሰቦቻቸውንና አካባቢያቸውን ለመጠበቅ እየተጉ መሆናቸውን የገለጹት ደግሞ የጊምቢ ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ሽታዬ ጃለታ ናቸው፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,16.253,16.253,0.0,16.253,-23.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_3104cc369c54,train,የጠቅላይ መምሪያው ወንጀልን የመከላከል አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱን ጠቁመው በዚህም በከተማዋ ይፈጸሙ የነበሩ ከአነስተኛ እስከ ከፍተኛ ወንጀሎችን ትርጉም ባለው መልኩ መቀነስ መቻሉን አስታውቀዋል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.733,15.351,0.0,15.733,-24.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_0d01766ba410,train,"""ያለንን በማካፈል፣ በመረዳዳትና አንድነታችንን በማጠናከር ነብያችንን በማስታወስ እያከበር ነው "" ያለችው ደግሞ ከደሴ ከተማ የመጣችው ወጣት ሂክማ ሀሰን ናት።",spk_f2ab2b0e7cc9,am,17.014,17.014,0.0,17.014,-25.2,male,25-34,,16000,4,0 clip_d003caf7e52c,train,በቀጣይም ለዚሁ መርሃ ግብር ስኬት የተቀናጀ ጥረት የሚደረግ መሆኑን አረጋግጠው የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን የማረጋገጥ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-24.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_20b815c2f417,train,በምዕራብ ወለጋ ዞን የክረምት ወራት ጋር ተያይዞ የሚከሰት የወባ በሽታ ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችሉ ተግባራት በቅንጅት እየተከናወኑ መሆኑን የዞኑ ጤና ጽህፈት ቤት ገለጸ።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-23.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_f4aa2333353e,train,የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው የአየር መንገዱን በ2024/25 ወይም በ2017 በጀት ዓመት አፈፃፀም በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.614,12.614,0.0,12.614,-26.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_9c9928c264fe,train,የደቡብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማዕከል ማሊኮ በበኩላቸው እንዳሉት፤ የማሮ ክብረ በዓል ለአንድነት እና ለዘላቂ ሰላም  መስፈን ትልቅ አስተዋጽኦ አለው።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.233,10.898,0.0,11.233,-26.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_b2bfad749f7f,train,አስተያየታቸውን ከሰጡት መካከል ወይዘሮ ቦጌ አበበ እንዳሉት፤ ኢሬቻ መቻቻል አና የህዝቦች መስተጋብር የሚታይበት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-23.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_f19d42419a3a,train,እነዚህ ምቹና ቀለል ያሉ ዘመናዊ አውሮፕላኖች በሐይቅና በየብስ ላይ ማረፍ የሚችሉ መሆናቸውን በመጥቀስ፤ በሚቀጥለው ጥቅምትና ጥር  2018 ዓ.ም እንደሚገቡ ገልጸዋል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.053,14.053,0.0,14.053,-25.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_ce047ecf0ab9,train,ለዚህም ሕዝብን በነቂስ ባሳተፈ መንገድ ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት የሚያስችሉ ተግባራት በኮሚሽኑ በኩል እየተከናወኑ ነው  ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_fb0cb499a80f,train,በቅርቡም የካንሰር ተኝቶ ህክምና፣ የአንገት በላይ ቀዶ ህክምናና የነርቭ ቀዶ ህክምና አገልግሎቶችን ለማስጀመር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-25.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_83b55fb66e85,train,በሕይወት ዘመኗ በርካታ ሽልማቶችንም ባበረከተቻቸው አስተዋፅኦዎች አግኝታለች። የ2016 ዓ.ም የበጎ ሰው ሽልማትን ጨምሮ ሌሎችንም አግኝታለች።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-22.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_7c9b2973bf65,train,ጥራትን በማረጋገጥ ረገድ ግን ውስንነቶች መኖራቸውን ጠቁመዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,4.454,4.108,0.0,4.454,-26.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_d4a04596843a,train,የዕድገት ግስጋሴ ያለ ኤሌክትሪከ ኃይል የማይታሰብ መሆኑን የተረዳ ትልቅ ስራ ሲሉም ገልጸውታል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,6.913,6.913,0.0,6.913,-23.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_26e6963fd3fc,train,የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ደረጀ እንግዳ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በወረቀትና በቴክኖሎጂ በተደገፈ መልኩ እንደሚሰጥና ለዚህ የሚረዳ በቂ ዝግጅት በማድረግ ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.133,15.133,0.0,15.133,-27.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_24baed600e58,train,ስትራቴጂውም ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት ዓይነቶችን በመደበኛ እና ተጓዳኝ የመማር ማስተማር ውጤታማነትን የሚያሻሽል የማስፈጸሚያ ስልቶች ታግዞ ስራ ላይ መዋሉን ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.973,12.973,0.0,12.973,-25.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_f79282953e80,train,የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የመሰናዶ ትምህርት ደረጃ ተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ማላቂያ ስትራቴጂ ተግባራዊ ማድረጉ ይታወቃል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-25.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_8d69b9ec2c23,train,በክልሉ 74 ትምህርት ቤቶች የምገባ ፕሮግራም እያካሄዱ መሆኑን ጠቅሰው ይህም የተማሪዎችን የትምህርት ተሳትፎ እንዲጨምር አድርጓል ነው ያሉት።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,9.954,9.954,0.0,9.954,-26.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_5972d725b6e7,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የምግብና ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸውን ለማሳደግ የሚያስችሉ ላሞች፣ በጎች እና ዶሮዎች ድጋፍ መደረጉንም አብራርተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-23.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_605223f9b600,train,በዝግጅቱ ሂደት ቴክኖሎጂን መጠቀም የፈተናውን ጥራትና ሚዛናዊነት እንዲጠበቅ የሚያደርግ ሲሆን በቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዙሪያ ያለውን ክፍተት መሙላት እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.293,14.293,0.0,14.293,-24.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_20d39e132154,train,ጁሊየት ማሻሪያ (ፕ/ር) ፤ አፍሪካን በጋራ ለመቀየር የጋራ ርብርብ ያስፈልጋል፣ ለዚህ ደግሞ መገናኛ ብዙሃን ከፍተኛ ድርሻ አላቸው ነው ያሉት።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.854,10.854,0.0,10.854,-22.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_d761aa1610d2,train,በተለይም በኦንላይን የሚፈተኑ ተማሪዎች ራሳቸውን ለፈተናው ዝግጁ ከማድረግ ባለፈ ከቴክኖሎጂ ጋር በተያያዘ የሚያሳስባቸው ነገር ሊኖር እንደማይገባ አስገንዝበዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-26.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_8a14b0e96e01,train,ከተገልጋዮቹ  መካከል  የቦኩ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ተስፋዬ ጥላሁን ከዚህ በፊት ከአስተዳደሩ አገልግሎቶችን ለማግኘት ረጀም ቀጠሮና መጉላላት ይደርስባቸው እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-23.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_c0de92c11ff4,train,የመምሪያው ኃላፊ አቶ ደሣለኝ አያና በድጋፍ ስነ-ስርአቱ ወቅት እንደገለጹት አጋር ድርጅቶቹ ከ6 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.373,13.373,0.0,13.373,-22.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_7349a8dd061b,train,በኢትዮጵያ የመስቀል በዓል አከባበር የቤተክርስቲያን ሊቃውንትና መዘምራን በሚያሰሙት የቅዱስ ያሬድ ዜማ፣ በሚያሳዩት ትርዒትና በምዕመናን ባህላዊና ሃይማኖታዊ  አለባበስ መታጀቡ ልዩ ድምቀት እንዲኖረው ማስቻሉን ገልጸዋል ፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,19.773,18.162,0.0,19.773,-25.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_b58c759cfee8,train,ብቐፃልነት ፌደራል መንግስቲ ምስ ህዝቢን መንግስቲ ጊዚያዊ ምምሕዳን ካልኦት ዝምልከቶም ኣከላትን፣ ብቕርበት ብምስራሕ ፖለቲካ፣ ፀጥታን፣ ቁጠባን ትግራይ ናብ ንቡር ዝምለሰሉ ኩነታት ምፍጣር ብወገንና ዘለና ቅርቡነት ደገሚና ኣረጋጊፅናሎም ኢና።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,24.334,22.161,0.0,24.334,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_9554505b8775,train,የመድረኩ መክፈቻ ላይ  የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር)፣ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ከሚያግዙ ተግባራት መካከል አንዱ ደረጃውን የጠበቀ ፈተና መስጠት ነው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.213,13.213,0.0,13.213,-24.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_66c0ec7543da,train,በተለይ በከተማው የተከናወኑ የኮሪደር እና የቱሪዝም መዳረሻ ልማት ሥራዎች የጎንደርን ታሪክና ውበት የገለጹና የባህል አውድ የፈጠሩ ዘመን ተሻጋሪ ተግባራት መሆናቸውን ተናግሯል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.774,12.774,0.0,12.774,-23.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_401baccbb058,train,ለተደረገላቸው ህክምና አመስግነው አገልግሎቱ በቀጣይም ሌሎች የችግሩ ተጋላጭ ለሆኑ ወገኖች በማድረስ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.414,10.414,0.0,10.414,-25.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_78bce2c2b392,train,የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው 41ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-23.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_f3ae7df38d24,train,በምዕራብ ሐረርጌ ዞን 15 ወረዳዎች እና አምስት ከተሞች በተጠናቀቀው ዓመት የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማሳተፍ  ከ22 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ መሰራቱን የዞኑ ገንዘብ ጽህፈት ቤት አመልክቷል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,17.014,17.014,0.0,17.014,-23.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_c53f969f8bca,train,በዞኑ የሚገኙ ተፈጥሯዊ፣ ባህላዊና ታሪካዊ የቱሪስት መዳረሻዎችን በአግባቡ ለይቶ በማልማት ዘርፉ ለኢኮኖሚ እድገት አስተዋጽኦ እንዲኖረው የተሰጠው ትኩረት እንደሚጠናከር የገለጹት ደግሞ በብልጽግና ፓርቲ የካፋ ዞን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ ወይዘሮ ጽዮን ታዬ ናቸው።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,21.294,20.151,0.0,21.294,-23.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_c93b74baca84,train,በቀጣይም በወንጀል መከላከልና በምርመራ ስራው ከህብረተሰቡ እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለው ቅንጅታዊ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-24.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_e5d33b08094f,train,ለአደረጃጀቶች የተሰናዳው ስልጠናም ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር ሴቶች፣ ወጣቶች እና አካል ጉዳተኞች ያላቸውን የጎላ ሚና  ለማሳካት ያለመ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.014,9.392,0.0,10.014,-25.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_49fb641a91a2,train,በሌላ በኩል ከቅድመ መደበኛ እስከ 8ኛ ክፍል ከተመዘገቡት ውስጥ ለ60 በመቶው የትምህርት ቤት ምገባ ተደራሽ እንደሚደረግ እና ይህም ከኢኮኖሚ ጋር በተያያዘ ያሉ ክፍተቶችን ለመቀነስ እንደሚረዳ አስረድተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,17.014,16.68,0.0,17.014,-24.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_d5407e9a9ad9,train,በተያዘው ዓመትም የተለያዩ ባለድርሻዎችን በማስተባበር ጥረቱ የሚቀጥል መሆኑን ሃላፊዎቹ አረጋግጠዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,6.854,6.854,0.0,6.854,-23.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_3ffbd9aacfd3,train,በአገሪቷ የሚከናወኑ የቱሪዝም ልማት ስራዎች የቱሪዝም ፍሰቱ እንዲጨምር ከማድረግ ባሻገር ለዘርፉ ሙያተኞች ተጨማሪ አቅምን እየፈጠሩ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.174,12.174,0.0,12.174,-26.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_ec323f168175,train,"""የተቸገሩትን መርዳት፤ ያዘኑን ማጽናናትና የታመሙትን መጠየቅ የሁል ጊዜ ተግባራችን ማድረግ አለብን"" ሲሉም ገልጸዋል።",spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-26.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_5948dc0d04b3,train,ኢትዮጵያ የምታስተናግደው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለቱሪዝም ዘርፉ ተጨማሪ አቅም እንደሚሆን ገልጸው፤ በመድረኩ ለመሳተፍ በርካታ እንግዶች ስለሚገኙ ደረጃውን የጠበቀ መስተንግዶ ለመስጠት በቂ ዝግጅት መደረጉን አስታውቀዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.254,15.254,0.0,15.254,-25.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_741b35a3d485,train,የቤተ-መንግስት እድሳት ስራው ታሪክና ቅርስ እንዴት መጠበቅ እንደሚቻል ያሳየ መሆኑን ገልጸው በለውጡ ዓመታት የተከናወኑ የልማት ስራዎች ለኢትዮጵያ እደገት ትልቅ ተስፋ ናቸው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.573,13.198,0.0,13.573,-23.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_8efc7cc932ba,train,የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች አበረታች ውጤት ተመዝግቦባቸዋል ነው ያሉት፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-23.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_dfb75aa58a02,train,በጉባዔው ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የሀገር እድገትና ስልጣኔ እውን የሚሆነው በስነ-ምግባርና በክህሎት የታነፀ  ትውልድ ማፍራት ሲቻል  እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.454,14.956,0.0,15.454,-26.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_489956ea5abf,train,በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትም 121ሺህ 648 ወጣቶችን በማሳተፍ 477ሺህ 368 የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.014,13.014,0.0,13.014,-25.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_97075b09c549,train,ይህም በዘርፉ የተሻለ ሥራ ለመከወንና ወደ ኋላ የቀሩትን ለማሻሻል ትልቅ እገዛ አድርጓል ነው ያሉት።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-22.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_0d2055d527ed,train,በእዚህም ወጣቶችንና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎችን በማሳተፍ 64 ሚሊዮን ብር ግምት ያላቸው የልማት ተግባራት ይከናወናሉ ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.713,8.713,0.0,8.713,-24.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_ca8b089083ee,train,በአቅመ ደካሞች ቤት እድሳትና ግንባታ፣ የጤና ምርመራና ህክምና፣ በትራፊክ አገልግሎት፣ በማዕድ ማጋራትና ሌሎች ዘርፎች በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደረጉ ውጤቶች መመዝገባቸውን ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.493,12.493,0.0,12.493,-24.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_b25aa227ef61,train,በኢሉባቦር ዞን የአሌ እና ዶረኒ ወረዳዎች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አቅም ለሌላቸው ዜጎች የተለያዩ ድጋፎች ተደርገዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.954,8.954,0.0,8.954,-22.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_06888c0b9580,train,የተደረገው ድጋፍም በአዲሱ የትምህርት ዘመን አቅም ለሌላቸው ታዳጊዎች የመማር እድልን የሚከፍትና የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተያዘውን ግብ ለማሳካት አጋዥ ሚና እንደሚጫወትም አስረድተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.094,12.094,0.0,12.094,-23.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_06864c19cc79,train,ታላቅ የኢትዮጵያ አስጎብኚ ድርጅቶች ማህበር በበኩሉ፤ የሁለተኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለመሳተፍ ለሚመጡ እንግዶች የተሟላ አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታውቋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.174,15.174,0.0,15.174,-25.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_78bd43db339d,train,በቀጣዮቹ ዓመታት ፈተናውን ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ዝግጅት በመደረግ ላይ መሆኑንም ከትምህርት ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ ያሳያል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-26.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_81b458dfe063,train,በአመራር ዘመናቸው የእስልምና እምነት ተከታዮችን ብቻ ሳይሆን ሁሉንም ኢትዮጵያውያን በቅንነት ያገለገሉ ታላቅ አባት ስለመሆናቸውም አንስተዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-22.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_a55c056f4f55,train,ይህም ባለጉዳዮች ወደ ተለያዩ ቢሮዎች የሚያደርጉትን ምልልስ፣ ረጅም የወረፋ እና ከወረቀት ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን ከማስቀረቱም በተጨማሪ ማንኛውም ተገልጋይ ባለበት ሆኖ በኦን ላይን ሲስተም ጉዳዩን ማስጨረስ እንደሚችል አረጋግጠዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.973,15.973,0.0,15.973,-24.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_920f4ea437c1,train,በጉባኤው የተሳተፉ አካላት የመድኃኒት አቅርቦትን ለማሻሻል የተከናወኑት ተግባራት አበረታች መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,6.973,6.541,0.432,6.973,-23.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_196e1397abf8,train,በዚህም ባለፉት የለውጥ ዓመታት የትምህርት ጥራትንና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ በተከናወኑት ተግባራት በተለይ  በተማሪዎች ውጤት ላይ መሻሻሎች እየታዩ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-26.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_375542cab740,train,የበዓሉ አከባበር አካል የሆነው የቋንቋ እና ባሕል ሲምፖዚየም መካሄዱ ለሚቀጥለው ትውልድ ለማሸጋገር ድርሻው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-26.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_a6402c887616,train,ቤቱን ለማደስም ሆነ  በአዲስ መልክ ለመገንባት አቅም በማጣታቸው ተቸግረው እንደነበር አስታውሰው፣  በአሁኑ ወቅት ቤታቸው ደረጃውን ጠብቆ በአዲስ መልክ በመሰራቱ መደሰታቸውን ገልፀዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.254,14.521,0.0,15.254,-27.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_c1b20a5da0c4,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በትምህርት ዘርፍ የሚስተዋሉ ስብራቶችን ለመፍታት ለትምህርት ጥራት ማሻሻያ  ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.694,13.694,0.0,13.694,-27.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_3e7627ef6c87,train,የወልዲያ ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ አቶ ፍስሃ የኋላው ፤ የሆስፒታሉ አገልግሎት ፈላጊ በርካታ በመሆኑ  የባለሙያዎች እጥረት  መከሰቱን አንሰተው፤ ይህም ታማሚዎችን በቀጠሮ ለማስተናገድ እንደተገደዱ ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.254,14.254,0.0,14.254,-23.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_00129e2e13c7,train,ከከተማ አስተዳደሩ ነዋሪ አቶ አማረ አበበ በሰጡት አስተያየት ጣናነሽ ቁጥር ፪ ወደ ከተማችን መምጣቷ የአካባቢውን የቱሪዝም ዘርፍ ማሳደግ የሚያስችል ነው ሲሉ ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.373,11.373,0.0,11.373,-23.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_21f3dbd76bd4,train,የአፋር ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ተወካይ ዑመር አሊ በአዲስ አበባ የተከናወኑ የኮሪደር ልማቶችና የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎች የኢትዮጵያን ቀደምትነት የሚገልጹ እሴቶችን የያዙ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.293,13.293,0.0,13.293,-24.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_edb8293ae61c,train,በተለይም ቀጣይ የሚወስዱትን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የእርስ በእርስ መማማር ዝግጅታቸውን እያዳበረላቸው እንደሚገኝ ገልጻለች።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-24.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_f09e9e42e59e,train,ኢትዮጵያ ለስደተኞች ጥበቃ በማድረግ፣ የመስሪያ ፈቃድ በመስጠት፣ የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ እንዲሆኑና የተለያዩ አገልግሎቶችን እንዲያገኙ በማድረግ አዎንታዊ ሚና እየተጫወተች እንደምትገኝም ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-25.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_6dfd50d3d306,train,የአፍሪካ ህብረት ሴቶች በሰላም ግንባታ ያላቸውን ሚና ለማሳደግ አበክሮ እንደሚሰራ ተናግረዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-23.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_5a0f72e295e0,train,በዚህ ዓመት የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ጣቢያዎችን 100 ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-23.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_667e2d4adb93,train,በዕቅድ ዘመኑም ለ100 ሺህ ወጣቶች የስራ ዕድል ለመፍጠር ማህበሩ ግብ ይዞ እየሰራ እንደሚገኝም አብራርተዋል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_374d242bb0cb,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በዞኑ ወደ ስድስት ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የገለፁት አቶ እንዳሻው፣ በዚህ አመትም የምገባ መርሃ ግብሩ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.733,15.733,0.0,15.733,-26.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_591d7a165c41,train,በዚህም የወልዲያ ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል  ያለበትን እጥረት በመገንዘብ አሁን እየተሰጠ ባለው የቀዶ ህክምና ዘመቻ ላይ 40 የዩኒቨርሲቲው የጤና ባለሙያዎች መሳተፋቸው አንዱ ማሳያ እንደሆነ ጠቅሰዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,13.094,13.094,0.0,13.094,-23.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_9d9433ad36b3,train,በሴቶች፣ በሕፃናት እና ማሕበረሰብ አቀፍ የበጎ ስራዎች ላይ ከፊት ተሰልፋ ሙሉ ጊዜዋን ስትሰራ ቆይታለች።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.493,7.969,0.0,8.493,-20.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_7fdcdd8981af,train,ለሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለሚመጡ እንግዶች የኢትዮጵያን ገጽታ በተገቢው ለማስተዋወቅ እና የቆይታ ጊዜያቸውን ለማራዘም የሚያስችሉ አገልግሎቶችን ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.534,15.534,0.0,15.534,-26.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_591628cada77,train,የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው፥ የምርምር ቡድኑ በአፋር ሌዲ ገራሩ በተባለው ቦታ በርካታ ጉዞዎችን እና ቁፋሮዎች ያገኛቸውን ውጤቶች ይፋ ማድረጉን ገልጸዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,17.814,17.814,0.0,17.814,-26.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_542a22172a49,train,ከመድረኩ ተሳታፊዎች መካከል ከዱብቲ ወረዳ የመጡት አቶ ተስፋዬ አዳነ በቀጣይ በሚካሄድ የምክክር መድረክ ተሳትፏቸውን በማጠናከር ለሀገርና ለህዝብ ጠቃሚ ሀሳቦችን በማቅረብ ሀላፊነታቸውን እንደሚወጡ ጠቁመዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,15.774,15.774,0.0,15.774,-25.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_65369f86a26f,train,በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ባለፈው ዓመት በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች ያስገነባቸውን 296 ቤቶች መርቀው ለተጎጂዎች ያስረከቡት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር  አቶ ጥላሁን ከበደ ናቸው።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,24.213,24.213,0.0,24.213,-26.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_c27d43ad188d,train,ነብያችንንም በማውሳት አስተምህሯቸውን በማስታወስ መንገዳቸውን ለመከተል ታሪካቸውን እየተረዳን ነው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-26.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_ea03016288be,train,የጎንደር ከተማ የሰላም ተምሳሌትነቷን ይዛ እንድትቀጥል የሰላም አምባሳደር በመሆን እያከናወኑት ያለውን ተግባር ይበልጥ እንደሚያጠናክሩ የከተማው ወጣቶች ገለጹ።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-23.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_d176400984c9,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ማህበሩ በ667 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር ወጪ የማህበራዊ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን ገንብቶ ለአገልግሎት ማብቃቱን አስታውቋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-26.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_f4a807538859,train,ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በ2018 በጀት ዓመት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን የሚያጠናክሩ እና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ያላቸውን በርካታ ኃይማኖታዊ እና ባህላዊ በዓላትን የማስተባበር ሥራ ማከናወኑን አመልክተዋል፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,14.213,14.213,0.0,14.213,-24.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_3c3c08b9be28,train,በዚህም በዛሬው እለት በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ያደረጉት የቁሳቁስ ድጋፍ በትምህርት ዘርፉ የታቀዱ ግቦችን ለማሳካት አጋዥ ሚና የሚጫወት ነው ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-23.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_6fa917980a90,train,ለቱሪዝም ልማት የተሰጠው ትኩረት አማራጭ የመዳረሻ ስፍራዎች እንዲስፋፉ እድል መፍጠሩን ጠቅሰው፤ ይህም ጎብኚዎች በፈለጉት አማራጭ የፈለጉትን ስፍራ እንዲጎበኙና ከዘርፉ የሚገኘው ጠቀሜታ እንዲጨምር አድርጓል ብለዋል።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,16.334,16.334,0.0,16.334,-25.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_84ab62d2a7c2,train,በጉራጌ ዞን በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን የማረጋገጥ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።,spk_f2ab2b0e7cc9,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-24.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_65a17140cccf,train,ዛሬ በተጀመረው የግምገማ መድረክ ከመዲናዋ ሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ የፖለስ ተቋማት እየተሳተፉ ይገኛሉ፡፡,spk_f2ab2b0e7cc9,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-23.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_f24f3941cd24,train,ነገር ግን ሰውነት የሚፈልገውን የውኃ መጠን በአግባቡ ካላገኘ ለዕለታዊ ብሎም በጊዜ ሂደት ሥር ሰደድ ለሆኑ በሽታዎች የመጋለጥ ዕድልን እንደሚጨምር ይነሳል።,spk_785eaafc249b,am,10.31,9.853,0.0,10.31,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_96a006355990,train,የዓለም አቀፉ የዱር እንሰሳት ፕሮግራም ከፍተኛ ባለሙያ ሃና ፌርባክ ፕሮግራሙ ከ30 በላይ ሀገራት ላይ ከዱር እንሰሳት ጥበቃ ጋር የተያያዙ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።,spk_785eaafc249b,am,12.651,12.3,0.0,12.651,-16.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_31136c786d41,train,በመሆኑም የጤና ሚኒስቴር፣ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ የክልል ጤና ቢሮዎች እና አጋር አካላት ተቀናጅተን ተላለፊ በሽታዎች የመከላከልና ፈጣን ምላሽ የመስጠት ጥረት በተጠናከረ መልኩ ይቀጥላል ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_785eaafc249b,am,14.269,13.751,0.0,14.269,-17.2,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_f0fd71520f0d,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው ቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በቅርቡ ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።,spk_785eaafc249b,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-16.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a690e311e9c4,train,በክልሉ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል በተሰራው ሥራ የታየውን ለውጥ በቀጣይ የትምህርት ዘመንም አጠናክሮ ለማስቀጠል ቢሮው በትኩረት እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_785eaafc249b,am,8.245,8.245,0.0,8.245,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aa9eed457476,train,የትውልዱ የስብእና ግንባታ የተሻለች ኢትዮጵያን የመገንባት አጀንዳ መሆኑንም አስገንዝበዋል።,spk_785eaafc249b,am,5.685,5.685,0.0,5.685,-16.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_678f385639c4,train,•  በቂ እንቅልፍ መተኛት (ከ7 እስከ 9 ሠዓት መተኛት)፤,spk_785eaafc249b,am,3.91,3.91,0.0,3.91,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3883d87e0dce,train,የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት መገናኛ ብዙሃን ጉባኤውን በተመለከተ ሊኖራቸው የሚገባው ግንዛቤ እና የሥርዓተ ምግብ ሽግግር ፅንሰ ሀሳብ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል።,spk_785eaafc249b,am,11.747,11.747,0.0,11.747,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_abf9afbff2b4,train,የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማጠናከርን ጨምሮ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሚያስችል በጥናትና ምርምር የተደገፈ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸውንም አስታውቀዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.112,9.112,0.0,9.112,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7a1761312313,train,የኤን ቢሲ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስፈጻሚ ብሩክ ከበደ በበኩላቸው፤ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ከሀገር ብሔራዊ ጥቅም አኳያ ተመሳሳይ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ስልጠና እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል።,spk_785eaafc249b,am,11.181,11.181,0.0,11.181,-16.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ffe7c451e343,train,መንግስት ለኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ እድገት እያደረገ ያለውን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_785eaafc249b,am,8.472,8.169,0.0,8.472,-16.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b9b4f4198652,train,በአካባቢያቸው የተገነባው ቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል  ሕክምና ለማግኘት ርቀው ሲሄዱ ይደርስባቸው የነበረን እንግልትና ከፍተኛ ወጪ ማስቀረቱን ተገልጋዮች ገለጹ።,spk_785eaafc249b,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fcedba549f9f,train,የቅድመ ክፍያ አገልግሎት ደንበኞችም በበዓሉ ወቅት ሊደርስ የሚችለውን አላስፈላጊ ወረፋ ለመቀነስ ቀድመው ዝግጅት ማድረግ እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡,spk_785eaafc249b,am,7.408,7.408,0.0,7.408,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3d488e65d6e,train,ቤት ከተሰጣቸው መካከል አስተያየታቸውን የሰጡት ደራሲ ሀብታሙ አለባቸው፤ ለረጅም ጊዜ በቤት ችግር ውስጥ ለኖረ ሰው እንዲህ ዓይነት ድጋፍ ማግኘት ልዩ ስሜት የሚፈጥር መሆኑን ገልጸው፤ ለከተማ አስተዳደሩ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_785eaafc249b,am,12.813,12.432,0.0,12.813,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_64f8dbc1ee5a,train,"48ኛው የ""ጉሚ በለል"" የውይይት መድረክ ""ብሔራዊ ጥቅም እና መገናኛ ብዙሃን"" በሚል መሪ ሐሳብ በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ተካሂዷል፡፡",spk_785eaafc249b,am,8.621,8.621,0.0,8.621,-15.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_540573777d21,train,የዓለም የዱር እንሰሳት ፕሮግራም ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ የጀመረ ሲሆን በጉባኤው ከተለያዩ ሀገራት የተወጣጡ ፖሊሲ አውጪዎችና የዘርፉ ባለሙያዎች እየተሳተፉ ነው።,spk_785eaafc249b,am,10.843,10.843,0.0,10.843,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0e375b3d3f36,train,የውይይቱ ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየትም መገናኛ ብዙሃን ለሀገር ብሔራዊ ጥቅም መከበርና ሉዓላዊነት መጠበቅ ሚናችንን እናጠናከራለን ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.261,9.261,0.0,9.261,-16.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b1eff1dbb89,train,ይህም የህብረተሰቡን የጤና ተጠቃሚነት  እያሳደገው መሆኑን ገልፀው፣ የተመረቀው የቆንዳ ሆስፒታልም የእዚህ አንዱ ማሳያ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_785eaafc249b,am,8.245,8.245,0.0,8.245,-16.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f4982cfe8705,train,ከውይይቱ በተጓዳኝ መምህራንና ትምህርትን የተመለከቱ የተለያዩ አህጉራዊ ስትራቴጂዎች ወደ ትግበራ ማስገቢያ መርሃ ግብሮች ይከናወናሉ።,spk_785eaafc249b,am,8.973,8.642,0.0,8.973,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8789091c1a23,train,የመከላከል ስራውን ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግም በመተማ ጠቅላላ ሆስፒታልና በገንዳውሃ ጤና ጣቢያ ለመጀመሪያ ጊዜ የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት እየተሰጠ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.413,9.413,0.0,9.413,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc522b03af4b,train,ኢትዮጵያ 2ኛውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሥርዓተ-ምግብ ጉባኤን ከሁለት ሳምንት በኋላ ታስተናግዳለች።,spk_785eaafc249b,am,5.912,5.912,0.0,5.912,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d0281b1eb24,train,•  ለተለያዩ ህመሞች የሚወሰዱ (የሚቀቡ) መድኃኒቶች ለቆዳ ህመም ከሚያጋልጡ ውጫዊ መንስዔዎች መካከል መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_785eaafc249b,am,8.208,8.208,0.0,8.208,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0587d02d7228,train,በዚህም ከ445 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ 452 የንጹህ መጠጥ ውሃ ተቋማትን ገንብቶ ለአገልግሎት ማብቃት መቻሉን ተናግረዋል።,spk_785eaafc249b,am,8.245,8.245,0.0,8.245,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b26bc9a88b18,train,ለዚህም ስራ በርዕሰ መስተዳደሩ የሚመራ የአደጋ ስጋት አመራርና ምላሽ የመስጠት ግብረ ሀይል ተቋቁሞ ወደ ስራ ስለመግባቱ ገልጸዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.112,8.687,0.0,9.112,-16.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7e099cf51a55,train,መገናኛ ብዙሃን የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም የሚያስጠብቁ የተደራጁና ሙሉ መልዕክት የሚያስተላልፉ ዘገባዎችን በማቅረብ ሃላፊነታቸውን እንዲወጡም አስገንዝበዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.112,9.112,0.0,9.112,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_90909fccc5ea,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ  የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተፈሪ አባተ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የእርስ በርስ መረዳዳትና መደጋገፍ ባህል እየዳበረ መጥቷል።,spk_785eaafc249b,am,11.672,11.672,0.0,11.672,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2fa832166d36,train,የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር)፥ ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማረጋገጥ የጀመረቻቸው ሥራዎች ተስፋ ሰጪ በመሆናቸው ጉባኤውን እንድታስተናግድ መመረጧን ገልፀዋል።,spk_785eaafc249b,am,15.021,14.219,0.0,15.021,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ceb3a5a4cd5a,train,ከእነዚህ ተግባራት መካከል የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማሻሻል፤የትምህርት ግብዓት ማሟላት፤ የተማሪዎች ምገባ፤ የመምህራን የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችና ሌሎችም ይጠቀሳሉ።,spk_785eaafc249b,am,9.563,9.124,0.439,9.563,-16.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_982e01f5779a,train,የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በቅርቡ በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ የተገነባውን የቆንዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል መርቀው ለአገልግሎት ክፍት ማድረጋቸው የሚታወስ ነው።,spk_785eaafc249b,am,13.704,13.354,0.0,13.704,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ee97a762fe91,train,አህጉራዊው ሁነት በአፍሪካ የትምህርት ኢንቨስትመንት መጠን እንዲያድግ እና የባለድርሻ አካላት ትብብርን የማጠናከር አላማ እንዳለውም ተገልጿል።,spk_785eaafc249b,am,10.254,8.875,0.454,10.254,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f788a8442d19,train,በዚህም  591 የቅድመ መደበኛ መማሪያ ክፍሎች መሰራታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_785eaafc249b,am,4.592,4.592,0.0,4.592,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0046c9f6d988,train,በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሶዶ ሀገረ ስብከት ሀዋሪያዊ ስራ ቢሮ አስተባባሪና የሶዶ ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቁምስና ቆሞስ አባ ማቴዎስ ተገኝ በበኩላቸው፤ በመንግስት የተጀመሩ ዘርፈ ብዙ የልማት ሥራዎች ተጠናቀው ለህብረተሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ልማቱን ከማገዝ ባለፈ ሰላምን በማጠናከር ረገድ ሚናችንን አጠናክረን መቀጠል አለብን ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,23.053,21.849,0.0,23.053,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7d53767ac28,train,የኪነ-ጥበብ ዘርፍን ለማሳደግ በመዲናዋ ከዚህ ቀደም በተለያየ ዘመን የተሰሩ ተቋማት፣ አዳራሾች፣ ቤቶች እና የተለያዩ መሰረተ ልማቶች ታሪካዊ ይዘታቸውን ሳይለቁ እድሳት መደረጉን ነው ያብራሩት ጠቅላይ ሚኒስትሩ።,spk_785eaafc249b,am,14.381,13.668,0.0,14.381,-17.4,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_36a1acaeb75a,train,በስብእና የተገነባ ትውልድ ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ የማሸጋገር አቅሙ ከፍተኛ ነው ያሉት የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዋ፤ የአዲስ አበባን የቅድመ ልጅነት መርኃ ግብር ምርጥ ተሞክሮ ሌሎች ከተሞች በመቅሰም ሊተገብሩት እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_785eaafc249b,am,16.07,15.002,0.0,16.07,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_176b3e92143e,train,መንግስት የኪነ-ጥበብን አስፈላጊነት በሰነዶች ላይ በማስቀመጥ እና በአመራሮች ስልጠና ላይ በሚገባ በማስረጽ ወደ ስራ መግባቱን አመልክተዋል።,spk_785eaafc249b,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-16.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_91c25d8d3f37,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መንግስት ለኪነ-ጥበብ ዘርፉ እድገት እያደረገ ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_785eaafc249b,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_30b785c4d83a,train,ጤናማ ሕይወት የሚመሠረተው ከውኃ መሆኑን ጠቁመው፤ ውኃማውን 60 በመቶ የሰውነት ክፍል ሚዛን ለማስጠበቅ የግድ ውኃ መጠጣት እንደሚገባም ይመክራሉ።,spk_785eaafc249b,am,9.614,8.663,0.0,9.614,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_80b11b1cacb9,train,ለአብነትን የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲውን በሙሉ አቅም ማስተግበር የሚያስችል የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ መውጣቱን አስታውሰዋል።,spk_785eaafc249b,am,7.152,6.732,0.0,7.152,-15.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_751eefae1f81,train,በታዳጊ ወጣቶች ምዘና በእግር ኳስ ስፖርት ዋንጫ ያነሳው የሸካ ዞን የታዳጊ ወጣቶች እግር ኳስ ዋና አሰልጣኝ ገብርኤል ዜና፣ ታዳጊ ላይ የተጀመረው ስራ ጠንካራ ብሔራዊ ቡድን እንዲኖር የሚያግዝ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_785eaafc249b,am,12.688,12.117,0.0,12.688,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_33707fb04e33,train,የተመድ የሥርዓተ-ምግብ ጉባኤም ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻልና የስርዓተ ምግብ ሽግግርን ለማሳካት እየሰራች ስላለው ስራ ለሌሎች ልምዷን የምታካፍልበት ጉባኤ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.563,9.563,0.0,9.563,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4563065bb8bf,train,በመድረኩም በክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ ማጠቃለያና የበጋ ወራት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር የተሻለ ለፈፀሙ ተቋማትና ግለሰቦች ዕውቅና ተሰጥቷል።,spk_785eaafc249b,am,8.973,8.332,0.306,8.973,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5053bd4883df,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሃ ግብር በዎልቭስ እና ማንችስተር ዩናይትድ መካከል ዛሬ ይካሄዳል።,spk_785eaafc249b,am,7.832,7.192,0.0,7.832,-19.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1255991b2336,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካሞችና ለሀገር ባለውለታዎች 381 ቤቶችን ከሙሉ የቤት ዕቃና ከበዓል ማሳለፊያ ጋር በስጦታ አስረክበዋል።,spk_785eaafc249b,am,11.888,11.484,0.0,11.888,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f9035a05348,train,.በሀገር አቀፍ ደረጃ ተላላፊ በሽታዎችን የመከላከልና ፈጣን ምላሽ የመስጠት ስራ በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑን የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።,spk_785eaafc249b,am,7.944,7.944,0.0,7.944,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_71497412eea3,train,ከእራት በኋላ ሁልጊዜም ሞቅ ያለ የሀበሻ ቡና በጤና አዳም መጠጣት የቤተሰባችን የረጅም ጊዜ ባህል ሲሆን፣ ይህ ልማድ ምግብ ቶሎ እንዲፈጭ ይረዳል ብለን እናምናለን።,spk_785eaafc249b,am,11.821,11.455,0.0,11.821,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_222231e33776,train,የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ እንዳሉት፤ የመማር ማስተማር ሂደቱን ለማሳለጥ ትምህርትን የሚያውኩ ጉዳዮችን አስቀድሞ መከላከል ያስፈልጋል።,spk_785eaafc249b,am,8.208,7.549,0.317,8.208,-15.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_49c50c77d717,train,በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የተተከሉ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ችግኞች ለብዝሃ ሕይወትና ለዱር እንሰሳት ጥበቃ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.451,9.131,0.0,9.451,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_18c551b17ca5,train,በአራቱም ዩኒቨርሲቲዎች እየተፈተኑ የሚገኙ ተማሪዎች 36 ሺህ መሆናቸውን የገለጹት ደግሞ በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ኪሮስ ጉዕሽ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_785eaafc249b,am,10.011,9.177,0.0,10.011,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d60e7ccbfade,train,በተለይም ለወባ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎችን ለይቶ አስፈላጊውን የመከላከል ስራ መስራት መቻሉ ውጤት ስለማምጣቱ ጠቅሰዋል።,spk_785eaafc249b,am,6.512,6.512,0.0,6.512,-17.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_821fddd9071c,train,ምንም እንኳን የምንኖረው ከትውልድ ሀገራችን በጣም ርቀን በአውሮፓ ውስጥ ቢሆንም፣ ልጆቻችን የኢትዮጵያን ባህል፣ ቋንቋ እና እሴት ጠንቅቀው እንዲያውቁ በፅኑ እየሰራን እንገኛለን።,spk_785eaafc249b,am,10.165,10.165,0.0,10.165,-16.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_76909b2f563a,train,በኢትዮጵያ ለቱሪዝምና ለዱር እንሰሳት ጥበቃ ያለውን ምቹ ምህዳር በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ ገለጹ።,spk_785eaafc249b,am,9.901,9.901,0.0,9.901,-16.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0755a085d650,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 24ኛ ሳምንት  ቼልሲ ከመመራት ተነስቶ ዌስትሃም ዩናይትድን 3 ለ 2 አሸንፏል። አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን በማሸነፍ የሊጉን መሪነት አጠናከረ,spk_785eaafc249b,am,13.808,12.294,0.0,13.808,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_acc320e1830d,train,እባክህ መጀመሪያ ሆድ የሚያሟሙ እና የምግብ ፍላጎት የሚከፍቱ ትኩስ የቲማቲም ሾርባዎችን አቅርብልንና፣ ዋናውን ምግብ ደግሞ ከሀያ ደቂቃ በኋላ ታመጣዋለህ።,spk_785eaafc249b,am,12.651,11.891,0.0,12.651,-16.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b1a9884682da,train,በመምህራን ስልጠና ላይ ያሉ ምርጥ ተሞክሮዎችና የኢኖቬሽን ስራዎች ላይ የተሞክሮ ልውውጦች ይደረጋሉ።,spk_785eaafc249b,am,7.229,6.91,0.319,7.229,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d5bc2a3022a1,train,ለዚህም የሀገራችንን ሉዓላዊነት፣ ደህንነትና የመልማት ፍላጎት ከፍልሰተኞች ሰብዓዊ መብትና ክብር ጋር አመዛዝኖ መምራት እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡,spk_785eaafc249b,am,8.885,8.562,0.0,8.885,-16.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8a786ade4f31,train,ሃላንድ በሊጉ ያስቆጠራቸውን ግቦች ወደ 19 ከፍ በማድረግ የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት መሪነቱን አጠናክሯል።,spk_785eaafc249b,am,8.133,7.666,0.0,8.133,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_41ad72cdf3c3,train,በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ የኤርትራ፣ ሱዳንና ደቡብ ሱዳን የኦፕሬሽን ስራ አስኪያጅ ጁሊያና ቪክቶር በበኩላቸው፤ ለዱር እንሰሳት ተገቢውን ጥበቃ የሚያደርጉ ሀገራት ከቱሪዝም ዘርፉ በከፍተኛ ደረጃ ተጠቃሚ ናቸው ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,13.629,13.629,0.0,13.629,-16.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c4ec8445a112,train,ጉባኤው በዱር እንሰሳ ጥበቃ ላይ የተሻለ ተሞክሮ ያላቸው ሀገራት ልምዳቸውን የሚያካፍሉበትና በዘርፉ ያለው ትብብር የበለጠ የሚጠናከርበት እንደሚሆንም አንስተዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.261,9.261,0.0,9.261,-16.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b6efa95ed91f,train,ተማሪዎች ከቤት ወጥተው ትምህርት ቤት እስኪገቡ በአካባቢያቸው አዋኪ ጉዳዮች የሚያጋጥማቸው መሆኑን ጠቅሰው፤ ይህም ትምህርታቸውን በአግባቡ እንዳይከታተሉ ማድረጉንም ነው ያነሱት።,spk_785eaafc249b,am,9.187,8.833,0.0,9.187,-16.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ec55aaec3f2e,train,የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ምሽት 5 ሰዓት ላይ በሞለኒው ስታዲየም ይደረጋል።,spk_785eaafc249b,am,4.208,4.208,0.0,4.208,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa38d1632dfc,train,ቢሮውም ይህ በጎ ዓላማ እንዲጠናከር ከ100 በላይ ለሚሆኑ ወገኖች በዓሉን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋርቷል ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,7.792,7.792,0.0,7.792,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6a41d18bf233,train,የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ እንደገለጹት፤  መገናኛ ብዙሃን ብሔራዊ ጥቅም ከማስጠበቅ አኳያ የማይተካ ሚና አላቸው።,spk_785eaafc249b,am,9.488,9.488,0.0,9.488,-16.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c1f3b794ecf1,train,በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ የባህል አማካሪ ዣንግ ያዌ በበኩላቸው፤ የኢትዮጵያና ቻይና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት 55 ዓመታትን ተሻግሯል ብለዋል፡፡,spk_785eaafc249b,am,9.328,8.992,0.337,9.328,-14.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_43bd31f5c028,train,መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያ የምታስተናግደውን የተመድ የሥርዓተ ምግብ ጉባኤ ሀገራዊ ፋይዳ በመገንዘብ የተደራጀ መረጃ ተደራሽ ሊያደርጉ እንደሚገባ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ገለጹ።,spk_785eaafc249b,am,14.832,13.616,0.0,14.832,-17.2,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_61a84f18797a,train,መንግስት ለትምህርት ዘርፉ የተለየ ትኩረት በመስጠቱ ከፍተኛ ለውጥ እየመጣ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዋቆ ገዳ(ዶ/ር) ናቸው።,spk_785eaafc249b,am,9.864,9.44,0.0,9.864,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4c0b6ad54a4b,train,ዎልቭስ በሁለት ነጥብ የመጨረሻውን 20ኛ ደረጃን ይዟል። ማንችስተር ዩናይትድ በ22 ነጥብ 12ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_785eaafc249b,am,7.568,7.068,0.0,7.568,-19.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca13cfe367f2,train,የሀገር ልማት ለሁሉም ዜጎች ዕድገትና ተጠቃሚነት መሰረት በመሆኑ ግዙፍ ሀገራዊ የልማት ፕሮጀክቶችን ከግብ ለማድረስ በሚደረገው ጥረት የሁላችንም አሻራ ማረፍ አለበት ሲሉ አንስተዋል።,spk_785eaafc249b,am,10.541,9.763,0.0,10.541,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f1e4dd775d93,train,በሌላ በኩል በስርዓተ ምግብ ሽግግር የተሻለ ተሞክሮ ካላቸው ሀገራት ልምድ የምትቀስምበት መሆኑንም አንስተዋል።,spk_785eaafc249b,am,7.531,7.531,0.0,7.531,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aab49bc8700a,train,በትምህርት ቤቶች አካባቢ አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል በወጣ ረቂቅ ደንብ ላይ ባለድርሻ አካላት ውይይት አድርገዋል።,spk_785eaafc249b,am,7.493,7.055,0.0,7.493,-14.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9583680e1f8a,train,ሆስፒታሉ በሙሉ አቅሙ ወደአገልግሎት እንዲገባ አስፈላጊ ግብዓቶች እንዲሟሉ ይደረጋል ያሉት ሃላፊው፣ የአካባቢው ማህበረሰብም ተቋሙን በባለቤትነት በመደገፍ የድርሻውን እንዲወጣ አሳስበዋል።,spk_785eaafc249b,am,12.174,11.718,0.0,12.174,-16.4,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_cf0fcdae3d04,train,ሚኒስቴሩ የአምስት ዓመት የወጣቶች ሰብዕና ግንባታ ስትራቴጂ እያዘጋጀ መሆኑን ጠቅሰው፤ የረቂቅ ደንቡ መዘጋጀት ለዚህ አጋዥ ይሆናል ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,8.39,7.998,0.0,8.39,-15.9,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_1f5e7681210f,train,በዩኒቨርሲቲው ለበርካታ ዓመታት በማስተማር እና በምርምር ሥራዎች ያገለገሉት ዶ/ር አንተነህ ባጋጠማቸው ድንገተኛ ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ኅዳር 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።,spk_785eaafc249b,am,12.424,11.981,0.0,12.424,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9f2a51344c09,train,ዶክተሬ ቀይ ስጋ እና በብዛት ቅባት ያላቸውን ምግቦች እንድቀንስ አጥብቆ ስለመከረኝ፣ ከዚህ በኋላ አሳ እና የተለያየ አይነት አትክልቶችን ብቻ መመገብ ልማድ ማድረግ ጀምሪያለሁ።,spk_785eaafc249b,am,12.87,12.177,0.0,12.87,-15.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2bc956511043,train,ከከፍተኛ የትምህርት ተቋም መመረቅ ለሀገርና ለህዝብ መሥራት የሚያስችል ሰፊ ራዕይን መሰነቅ ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_785eaafc249b,am,6.768,6.768,0.0,6.768,-16.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79b29772f0bb,train,በስልጠና ማስጀመሪያው ላይ የተገኙት ርዕሰ መስታዳድር ደስታ ሌዳሞ ኢትዮጵያ በቀደሙ ጊዜያት የሥልጣኔ ማማ ማሳያ፣ ገናና ስም የነበራትና በኢኮኖሚም ተወዳዳሪ እንደነበረች አስታውሰዋል።,spk_785eaafc249b,am,12.813,11.866,0.0,12.813,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f6aa7f1c590,train,የአርሶ አደሩን የአመጋገብ ስርዓት ለማሻሻል የሚያስችል የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_785eaafc249b,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b2883d4194b8,train,ውጤቱንም ተከትሎ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የሚወዳደረው ቦዲቲ ከተማ ነጌሌ አርሲን ተከትሎ ለሩብ ፍጻሜ ያለፈ ሁለተኛ ቡድን ሆኗል።,spk_785eaafc249b,am,9.187,8.641,0.0,9.187,-20.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3e4b747a773,train,የቤት መልሶ ግንባታ ከተጀመረላቸው የመጪሾ ቀበሌ ነዋሪዎች መካከል ወይዘሮ አማረች አሰፋ በሰጡት አስተያየት፤ ከቤተሰባቸው ጋር ደሳሳ በሆነ ጎጆ ቤት ውስጥ በችግር እንደሚኖሩ ተናግረዋል ፡፡,spk_785eaafc249b,am,11.973,11.543,0.0,11.973,-15.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_630b20ae3c7c,train,በ2018  የትምህርት ዘመንም ትውልድን በእውቀት እና በስነ ምግባር  የማነጽ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_785eaafc249b,am,7.568,7.568,0.0,7.568,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_caa030903223,train,የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የህብረተሰብ ጤና የአደጋ ጊዜ አስተዳደር ግምገማና የያዝነው በጀት ዓመት እቅድ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።,spk_785eaafc249b,am,10.128,9.297,0.0,10.128,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_52699b037e17,train,ቤቶቹ እንደ ቤተሰቡ ቁጥር ብዛት ሁለትና ከዚያ በላይ መኝታ ቤቶች ሲኖሯቸው የሰውና የእንስሳት መኖሪያ በአግባቡ ተለይቶ እንደሚገነቡ አብራርተዋል ፡፡,spk_785eaafc249b,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-16.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c70db059d5f3,train,አገልግሎቱ በዋዜማውና በዘመን መለወጫ ዕለት ሊያጋጥም የሚችለውን የሀይል መቆራረጥ እና መዋዥቅ ለመቀነስ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡,spk_785eaafc249b,am,9.712,9.209,0.0,9.712,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_581ef376747d,train,ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማት በሲዳማ ክልል ዳራ ወረዳ ማጪሾ ቀበሌ  የበጎ ፈቃድ ሥራዎች ማስጀመሪያ መርሀ ግብር አካሂደዋል፡፡,spk_785eaafc249b,am,7.907,7.907,0.0,7.907,-16.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7fa279e5c34d,train,በ20ዎቹ ጨዋታዎች ማንችስተር ዩናይትድ 24 ግቦችን ሲያስቆጥር ዎልቭስ 22 ግቦችን ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_785eaafc249b,am,7.229,6.669,0.0,7.229,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca7f421b19db,train,የግጭት፣ ጥላቻና መገፋፋት አዙሪትን በምክክር በመቋጨት ለሀገር ልማትና እድገት በትብብር የምንሰራበት ጊዜ አሁን ነው ሲሉ የኃይማኖት አባቶች ተናገሩ።,spk_785eaafc249b,am,8.621,8.621,0.0,8.621,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa6bdc456c79,train,በአማካይ ግን በቀን አንድ ሰው ከ2 እስከ 3 ሊትር ውኃ መጠጣት እንደሚጠበቅበት አስረድተዋል።,spk_785eaafc249b,am,6.024,6.024,0.0,6.024,-18.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c050d47286af,train,ለዚህም የበጋ መስኖ ልማት ስራዎችን ጨምሮ በከተሞች ልማት፣ በቱሪዝምና ሌሎችም ዘርፎች ሰፊ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_785eaafc249b,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-15.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f6982a104c0b,train,እንዲሁም አርብቶ አደሩ በውሃ እና በግጦሽ እጥረት ምክንያት እንስሳቱን ከቦታ ወደ ቦታ በሚያንቀሳቀስበት ወቅት ሕብረተሰቡ የሚታወቅበት የመደጋገፍ ባሕሉን እንዲያጠናክርም ትኩረት መሰጠቱንም አንሰተዋል።,spk_785eaafc249b,am,13.851,13.388,0.0,13.851,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_37d3fdcb6e82,train,ወላጆቼ በህይወት ዘመናቸው ሁሉ ለትምህርት ትልቅ ዋጋ የሚሰጡ በመሆናቸው፣ እኛን አራቱንም ልጆቻቸውን በከፍተኛ ደረጃ አስተምረው ለዚህ ማዕረግ በማብቃታቸው ሁልጊዜ እኮራባቸዋለሁ።,spk_785eaafc249b,am,12.123,11.205,0.42,12.123,-15.9,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_0dcee37107b2,train,በዚህም የመምህርነት ሙያ የሚጠይቀውን ዕውቀትና ክህሎት በመላበስ የትምህርት ጥራት ማሻሻያ መርሃ ግብሮች ለውጥ እንዲያመጡ በማድረግ ብቁ ዜጋ ለማፍራት የድርሻቸውን እንደሚወጡም ተናግረዋል።,spk_785eaafc249b,am,11.632,11.275,0.0,11.632,-16.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2fc8c0a5e6d7,train,የተወለድኩት እና የልጅነት ጊዜዬን ያሳለፍኩት በደቡብ ኢትዮጵያ ውብ ተፈጥሮ ውስጥ ሲሆን፣ ከፍተኛ ትምህርቴን ለመከታተል ግን ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምጣት ግድ ብሎኛል።,spk_785eaafc249b,am,10.768,10.254,0.0,10.768,-15.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_32a10ff9b6d2,train,የምግብ አጀንዳ የሉዓላዊነት ጉዳይ በመሆኑ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ነው ያመላከቱት።,spk_785eaafc249b,am,5.272,5.272,0.0,5.272,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9a65925aadc5,train,የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማኅበራት ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አባይነህ ጉጆ፤ ባለፉት ዓመታት አካል ጉዳተኞችን ታሳቢ ያደረጉ ስኬታማ የማዕከላት ግንባታና የፖሊሲ እርምጃዎች ተወስደዋል ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,12.349,11.935,0.0,12.349,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e549d2d9569,train,መንግስት ከቅድመ-መደበኛ እስከ ዩኒቨርሲቲዎች ኪነ-ጥበብ በስርዓተ-ትምህርት እንዲካተትና ትውልድ እንዲገነባ አበክሮ እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,7.531,7.531,0.0,7.531,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2efd46210c8,train,የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር የተመጣጠነ ምግብን በማቅረብ ተማሪዎች በትምህርታቸው ውጤታማ የሚሆኑበትንና ማርፈድና መጠነ ማቋረጥን በእጅጉ እየቀነሰ ነው ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,10.693,9.87,0.0,10.693,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f5bcd6fd0019,train,ከዚህ ቀደም ባደረጓቸው 20 ጨዋታዎች ማንችስተር ዩናይትድ 10 ጊዜ ሲያሸንፍ ዎልቭስ 7 ጊዜ ድል ቀንቶታል። 3 ጊዜ አቻ ወጥቷል።,spk_785eaafc249b,am,9.224,8.594,0.0,9.224,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_68acd1b25f2e,train,የምዕራብ ጎንደር ዞን ጤና መምሪያ ምክትል ኃላፊ ዮሴፍ ጉርባ ፤በዞኑ የወባ  በሽታን ለመከላከል ህክምና ከመስጠት ባሻገር ሕብረተሰቡ አጎበርን በአግባቡ እንዲጠቀም ግንዛቤ በመፍጠር፣ የአካባቢ ክትትልና ቁጥጥር ተግባራት ሲከናወን መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_785eaafc249b,am,14.909,14.562,0.0,14.909,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2c71e57946fc,train,በዞኑ አዲስ የተገነባው አዳሪ ትምህርት ቤት የላቀ ውጤት ያላቸውን ተማሪዎች በማወዳደር በመቀበል ላይ ሲሆን በተያዘው ዓመት የመማር ማስተማር ስራውን ይጀምራል።,spk_785eaafc249b,am,8.432,8.057,0.0,8.432,-16.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1bda1a3ee00d,train,ዩኒቨርሲቲው በትምህርት ዘመኑ በአራት የትምህርት አይነቶች አዳዲስ የትምህርት ክፍሎች ከፍቶ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት ማድረጉንም ተናግረዋል።,spk_785eaafc249b,am,6.47,6.47,0.0,6.47,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cb115e9bdba5,train,በሰው ሰራሽ አስተውሎት ፊልሞች እየተሰሩ እንደሚገኝ የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ዘርፉ ይዞ የመጣውን አዲስ እድል እንዲጠቀም ጥሪ አቅርበዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.67,9.67,0.0,9.67,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_256b729219cc,train,•  ጤናማ እና መደበኛ የቆዳ ተግባራትን የሚያውኩ ነገሮች የቆዳ ህመም እንደሚባሉ ዶክተር አደራጀው አንስተዋል።,spk_785eaafc249b,am,7.229,7.229,0.0,7.229,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_27f6004a084d,train,👉 ከአኗኗር ዘይቤ ጋር የተያያዙ መንስዔዎች፡-,spk_785eaafc249b,am,2.184,2.184,0.0,2.184,-16.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_88fa2b778ccf,train,ከዚህ ችግራቸው እንዲወጡ የቤት መልሶ ግንባታ ያስጀመሩላቸውን አካላት አመስግነዋል ፡፡,spk_785eaafc249b,am,5.531,5.531,0.0,5.531,-15.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a2d8064628ce,train,የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በበኩላቸው እንዳሉት፣ የጤና ተቋማትን የማስፋፋትና አገልግሎት አሰጣጣቸውን የማሻሻል ሥራ እየተሰራ ይገኛል።,spk_785eaafc249b,am,9.149,9.149,0.0,9.149,-15.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_39add757cab3,train,የግሉ ዘርፍም በኪነ-ጥበብ ዘርፉ ተሳትፎ ያደረገባቸው ስራዎች አሉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በእንጠጦ ፓርክ የጥበብ ውጤቶችን ለአብነት ጠቅሰዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.525,9.525,0.0,9.525,-17.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d724e3d19946,train,የመምህራንን አቅም ለማሳደግ የተለያዩ ስልጠናዎች እየተሰጡ መሆኑን ጠቁመው፣ የትምህርት ጥራት ችግርን ለመፍታት የተጀመሩ ሥራዎችን አጠናክሮ በማስቀጠል በዘርፉ የተሻለ ለውጥ ለማምጣት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,14.448,13.661,0.377,14.448,-18.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2e984244d8a2,train,የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ ፍትሃዊ ተደራሽነት ለማረጋገጥ በሁሉም ትምህርት ቤቶች የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ገብረመስቀል ጫላ ተናገሩ።,spk_785eaafc249b,am,14.307,13.472,0.0,14.307,-18.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_47a5c312aca0,train,በወረዳው የፈለገብርሃን ቀበሌ ነዋሪ ወይዘሮ ጥጋብ የኋላእሸት በበኩላቸው የንጹህ መጠጥ ውሃ ተቋሙ መገንባቱ እንግልትን ከማስቀረት ባለፈ ጤንነታችውን ለመጠበቅ እንዳስቻላቸው ገልጸዋል።,spk_785eaafc249b,am,13.328,11.972,0.521,13.328,-18.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_452276ff01b1,train,እንደ ሀገር ሌሎች አካላትም ይህንን ሥራ እንደ ሞዴል መጠቀም እንዲችሉ ተደርጎ የቤቶቹ ግንባታ እንደሚከናወን ገልጸዋል።,spk_785eaafc249b,am,7.267,7.267,0.0,7.267,-16.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2d1796c8867f,train,የሚመለከታቸው ተቋማትም ለመገናኛ ብዙሃን መረጃን ተደራሽ የማድረግ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡም መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_785eaafc249b,am,6.552,6.552,0.0,6.552,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_619d0d8f205d,train,ረቂቅ ደንቡ የአጠቃላይ ትምህርት አዋጁን ለማስፈጸም የወጣ ሲሆን፤ በትምህርት ቤቶች አካባቢ ያሉ አዋኪ ድርጊቶችን በተቀናጀ ግብረ-ሃይል መከላከልን ታሳቢ አድርጓል።,spk_785eaafc249b,am,8.731,8.731,0.0,8.731,-15.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ccdc7b322fd,train,በምስራቅ ጎጃም ዞን በበጀት ዓመቱ ከ188 ሺህ 950 በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ያደረጉ የንጹህ መጠጥ ውሃ ተቋማት ተገንብተው ለአገልግሎት መብቃታቸውን የዞኑ ውሃና ኢነርጂ መምሪያ  አስታወቀ።,spk_785eaafc249b,am,14.448,13.126,0.0,14.448,-18.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fef9a68bf0a4,train,የዛሬው ጨዋታ አሸናፊ ክለብ በፍጻሜው ከአትሌቲኮ ማድሪድ እና ሪያል ማድሪድ አሸናፊ ጋር ይጫወታል።,spk_785eaafc249b,am,6.589,6.257,0.359,6.589,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_86347971d29f,train,በኢትዮጵያ ውስጥ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በውይይት እና በምክክር የመፍታት ባህል እንዲጎለብት ሁሉም በምክክር ሂደቱ የሚያደርገውን የነቃ ተሳትፎ መቀጠል አለበት ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8c564639fff3,train,አያቴ ምንም እንኳን መደበኛ ትምህርት ባይኖራቸውም፣ ስለ ህይወት እና ስለ ማህበራዊ ኑሮ ያላቸው ጥልቅ የሆነ ባህላዊ እውቀት እና ጥበብ ሁልጊዜም ያስገርመኛል እንዲሁም ይመክረኛል።,spk_785eaafc249b,am,11.107,10.155,0.0,11.107,-15.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4b3132b49a31,train,በበዓሉ ወቅት የኃይል መቆራረጥ ቢከሰት አስቸኳይ የጥገና ስራ ለማከናወን 24 ሰዓት ምላሽ የሚሰጥ ግብረ ሀይል መዋቀሩን አስታውቀዋል፡፡,spk_785eaafc249b,am,7.192,7.192,0.0,7.192,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d36d5ac854db,train,የክልሉ ጤና ቢሮ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የቅድመ መከላከልና የተሟላ የህክምና አገልግሎት በመስጠት ጭምር ብዙ መሰራቱን አንስተው በቀጣይም የተቀናጀ ጥረት ይደረጋል ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,11.107,11.107,0.0,11.107,-16.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_be96c2ecab32,train,አድዋ ድል መታሰቢያ እና ሃላላ ኬላን ጨምሮ መንግስት በገነባቸው እና ባስዋባቸው ስፍራዎች አምፊ ቴአትር እና ሌሎች የጥበብ ስራዎች እንዳሉ አመልክተዋል።,spk_785eaafc249b,am,10.254,9.274,0.0,10.254,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f93cfb05214d,train,ብዙ የባህል ልውውጥ የተካሄደበት፣ አቅምና ብቃት ያላቸው ስፖርተኞችን የተመለከትንበት እና በቀጣይም በዘርፉ መሰራት ያለባቸው ስራዎች የተለዩበት ነበር ሲሉም ገልጸዋል፡፡,spk_785eaafc249b,am,11.747,11.43,0.0,11.747,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56fdd272473a,train,ጀርመንን ጨምሮ በተለያዩ የአውሮፓና የአሜሪካ ሀገራት በተለያዩ የትምህርት መስኮች እውቀት የቀሰሙት ዶ/ር አንተነህ ህይወታቸው እስካለፈበት እለት ድረስ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በብሔራዊ አጀንዳና በብሔራዊ ጥቅም ላይ ያተኮሩ የተለያዩ ትንታኔዎችን ሲሰጡ የቆዩ ነበሩ።,spk_785eaafc249b,am,15.073,14.186,0.0,15.073,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef6945e8fcea,train,ተጋጣሚው ማንችስተር ዩናይትድ በጥሩ አቋሙ ለመቀጠል ሶስት ነጥብ ያስፈልገዋል።,spk_785eaafc249b,am,4.669,4.669,0.0,4.669,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1421fc371673,train,ጉባኤው ኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ሽግግርን ለማፋጠን እየሰራች ስላለው ስራና ስለ መጻኢ ተስፋዋ ለዓለም ማስተዋወቅ ያስችላታል ብለዋል።,spk_785eaafc249b,am,9.224,9.224,0.0,9.224,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_815fccc8249e,train,ኢትዮጵያ ከሐምሌ 20 እስከ 22 ቀን 2017 ዓ.ም በምታስተናግደው የተባበሩት መንግስታት የሥርዓተ-ምግብ ጉባኤ የሀገራት መሪዎችን ጨምሮ የዓለም አቀፍና አህጉራዊ ተቋማት ኃላፊዎች፣ ተመራማሪዎች፣ የግሉ ዘርፍን ጨምሮ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እንደሚሳተፉም ታውቋል።,spk_785eaafc249b,am,18.573,18.22,0.0,18.573,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e29df5cae6da,train,በመርሃ ግብር ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ  ኃይል የትራንሚሽን ቢዝነስ ዘርፍ ምክትል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጂነር አንዱዓለም ሲዓ፤ ተቋሙ ከመደበኛ ተግባሩ በተጨማሪ የማህበራዊ አገልግሎት ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,16.814,16.334,0.0,16.814,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_206653680160,train,በመድረኩ ላይ ከኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞች ረቂቅ ፖሊሲ በተጨማሪ፣ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ረቂቅ አዋጅ፣ አዲሱ የሕንፃ አዋጅ እና የአፍሪካ የአካል ጉዳተኞች ፕሮቶኮል ላይ ምክክር እንደሚደረግ ተመልክቷል።,spk_543fa508df52,am,14.573,13.108,0.0,14.573,-33.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d482218acd7c,train,ህዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩትን በማሰብ እና በማገዝ መሆን እንዳለበትም አሳስበዋል።,spk_543fa508df52,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-25.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e6ec33162631,train,ርዕሰ መስተዳድሯ በመድረኩ ላይ እንዳሉት በክልሉ የዜጎች የሰብዓዊ መብት ጥበቃና አከባበር በትኩረት እየተሰራ ይገኛል።,spk_543fa508df52,am,9.053,8.575,0.0,9.053,-33.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b347c573473b,train,የነብዩ ሙሀመድ የልደት በዓል ሲከበር የሰላምና የአብሮነት እሴቶችን በማስታወስ ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገለጸ፡፡,spk_543fa508df52,am,10.334,9.304,0.556,10.334,-34.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_0adcdcf3578b,train,በተለይ በሽታን አክሞ ማዳን ብቻ ሳይሆን በሽታን ቀድሞ መከላከል ላይ በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_543fa508df52,am,7.973,6.794,0.419,7.973,-34.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7e0f376a6025,train,የክረምት ወራት በጎ ፍቃድ አገልግሎቶች የማህበረሰቡን ኑሮ የሚቀይሩና ተጠቃሚነታቸውን በተጨባጭ የሚያረጋግጡ  ሥራዎች የሚከናወኑበት መሆኑን ጠቁመው ይኽው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አመላክተዋል።,spk_543fa508df52,am,14.493,13.654,0.0,14.493,-26.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_176973b6eaf6,train,በዜጎች የሰብዓዊ መብት አያያዝና ጥበቃ ዙሪያ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር የውይይት መድረክ ዛሬ በጋምቤላ ከተማ አካሂዷል።,spk_543fa508df52,am,11.133,9.948,0.32,11.133,-31.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bad879850a08,train,የከተማ አስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ሀላፊ አውራሪ አረጋ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በሕብረተሰቡ ውስጥ ባህል ሆኖ  መምጣቱን አመልክተው፤ ይህም በተለይ ለችግር የተጋለጡ አረጋውያንና ህፃናትን በመደገፍ የጎላ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,17.134,15.554,0.0,17.134,-33.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_191befcbd47a,train,በየደረጃው በሚገኙ የሆስፒታሉ የህክምና ባለሙያዎች እየተሰጠ የሚገኘው ነጻ የምርመራና የህክምና አገልግሎቱ 5 ሺህ የሚሆኑ ሰዎችን ተደራሽ የሚያደርግ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,10.774,9.732,0.65,10.774,-31.1,female,18-24,other,16000,4,0 clip_4c950c81e677,train,በተጨማሪም መገናኛ ብዙሃን በሀገራዊ ዋና ዋና ጉዳዮች ዙሪያ በርካታ ስራዎች መስራታቸውን ጠቁመው፤ ለአብነትም የአረንጓዴ አሻራ፣ የሌማት ትሩፋት እንዲሁም በግብርና መካናይዜሽን ዙሪያ በርካታ ስራዎች መሥራታቸውን ጠቁመዋል፡፡,spk_543fa508df52,am,12.373,11.179,0.0,12.373,-35.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e002de556666,train,በዓሉን በመንግስታቱ ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ የሰው ልጆች ወካይ ባህላዊ ቅርስነት ለማስመዝገብ በሚያስችለው የመጨረሻ ሰነድ ላይ የውይይት መድረክ በባህር ዳር እየተካሄደ ነው።,spk_543fa508df52,am,18.373,15.992,0.376,18.373,-29.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7c2ccb278642,train,የትራፊክ አደጋ ሁሉንም ስለሚመለከት የአደጋውን መጠን ለመቀነስ ከተለያዩ ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የሚሰራው ሥራ እንደሚጠናከር ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,10.293,9.835,0.0,10.293,-33.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d924166638ea,train,የመውሊድ በዓል አስተምህሮ መተዛዘን እና አብሮነትን ማጠናከር ነው ሲሉ በአሶሳ የበዓሉ ተሳታፊ የእምነቱ ተከታዮች ገለጹ።,spk_543fa508df52,am,9.174,8.636,0.0,9.174,-32.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_20513347b149,train,በአገልግሎቱ ሰዎች በበሽታ ከመጎዳታቸው በፊት ራሳቸውን አስቀድመው እንዲያውቁ የሚያግዝ በመሆኑ አስተዋጽኦው ከፍተኛ መሆኑን አክሏል።,spk_543fa508df52,am,10.893,9.586,0.0,10.893,-30.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c0ca2a05c57d,train,በእለቱ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ የተደረገላቸው ተማሪዎችና ወላጆቻቸው እንዲሁም የቤት ግንባታና እድሳት የሚደረግላቸው ዜጎች ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ  ኃይል ምስጋና አቅርበዋል።,spk_543fa508df52,am,11.813,11.486,0.0,11.813,-26.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_88871f902a76,train,ስልጠናው ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚሰጥ ሲሆን፤ ከክልሉ ሁሉም መዋቅሮች የተወጣጡ ከ300 በላይ ሴቶች እየተሳተፉ ነው።,spk_543fa508df52,am,7.814,7.411,0.0,7.814,-31.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_341125e1c1a5,train,ነገር ግን የበሸታውን ስርጭት በመከላከል በኩል መዘናጋት እየተስተዋለ እንደሆነ ጠቅሰው፤ አሁንም በሽታው በዜጎች ላይ ሞትን ጭምር እያስከተለ እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,10.454,9.226,0.0,10.454,-27.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_605cec21a69b,train,በዕውቀትና ክህሎት የበቁ የፈጠራ ባለቤቶችን በብዛትና በጥራት ለማፍራት የሚያስችል መሆኑንም ገልጸዋል ።,spk_543fa508df52,am,6.413,6.011,0.0,6.413,-29.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e9b911fa30b6,train,በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሀ ግብር  የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት በተጠናከረ መልኩ እንደሚከናወኑ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለፁ።,spk_543fa508df52,am,16.093,15.127,0.0,16.093,-26.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a99db79892b8,train,በክልሉ ለአሽከርካሪዎች የሚሰጠው ሥልጠና ተገቢና መጠናከር እንዳለበት ገልጾ፣ ያሉት የመንገድ ዳር የትራፊክ ምልክቶች በቂ ባለመሆናቸው ትኩረት እንዲሰጠው ጠይቋል።,spk_543fa508df52,am,10.534,10.101,0.0,10.534,-33.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9e11092906b3,train,አዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት የዞኑን ህዝብ አኗኗር፣ የሥራ ባህል፣ የፍትህ አገልግሎት እንዲሁም የሰላምና የልማት ፍላጎት መሰረት ያደረገ ነው ብለዋል፡፡,spk_543fa508df52,am,8.614,8.275,0.0,8.614,-29.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_fd71de66e808,train,ጤና ባለሙያዎች ቤት ለቤት በመሄድ ለ15 ሺህ 258 ሰዎች ባደረጉት ምርመራ የበሽታው ስርጭት እየጎላ መምጣቱን ለማረጋገጥ መቻሉን ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,9.493,8.975,0.0,9.493,-33.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4e2e88287227,train,ይህም በ2016 በጀት ዓመት ከደረሰው የትራፊክ አደጋ ጋር ሲነጻጸር በ13 አደጋዎችና በስድስት ሞት ከፍ ያለ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_543fa508df52,am,9.014,8.245,0.0,9.014,-40.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1fde78aa3e5c,train,በጎነት ለበርካታ ወገኖች መድረስ የሚያስችል ከመሆኑም ባሻገር በህዝቡ ዘንድ ትስስርን የሚፈጥር በመሆኑ የሚጠበቅበትን ለመወጣት መዘጋጀቱን ተናግሯል።,spk_543fa508df52,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-33.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7d6aefafd1a7,train,ሐጂ ሙክታር አኑር መውሊድ ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ለሰው ልጆች መልካም ስነ ምግባር ያስተማሩበት እንዲሁም ለሠላም ያላቸው አስተምሮ ሁሉንም የእምነቱ ተከታዮች ያማከለ ነው ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,11.653,11.653,0.0,11.653,-27.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_2116aaf6ab9b,train,በቀጣይ ተቋሙ በትላልቅ ሆቴሎች ባህላዊ ምግቦችን የምግብ ዝርዝር (ሜኑ) ውስጥ የማከተት ስራ ማስፋት እና የማስተዋወቅ እንዲሁም ሰነዶችን የማዘጋጀት ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,15.373,12.43,0.632,15.373,-33.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d8bd5cbed04c,train,በዚህም መሰረት በዛሬው እለት የአቅመ ደካማ ቤቶችን ግንባታና እድሳት በማስጀመር ለተማሪዎች ደግሞ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገናል ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-22.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_857c20290198,train,ሀገራዊ መግባባት ለመፍጠር በሚደረገው ጥረት የሴቶች፣ ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች ሚና ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡,spk_543fa508df52,am,8.254,8.254,0.0,8.254,-23.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_fb434e99d384,train,የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሙሉጌታ አጎ በዚህ ወቅት እንደገለጹት፥ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የሚታዩ የሃሳብ ልዩነቶችንና አለመግባባቶች በምክክር ለመፍታት ኮሚሽኑ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ ነው፡፡,spk_543fa508df52,am,15.694,14.93,0.0,15.694,-24.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c1311af98652,train,በወቅቱ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ የማህበራዊ ክላስተር ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ ር)፣ የኤች አይ ቪ/ ኤድስ ስርጭት  በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴው የሚያደርሰው ተፅእኖ ቀላል እንዳልሆነ አንስተዋል።,spk_543fa508df52,am,17.134,16.775,0.359,17.134,-25.6,female,18-24,other,16000,4,0 clip_382cb079897e,train,1ሺህ 500ኛው የነብዩ መሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) መውሊድ በዓል በአሶሳ ከተማ በድምቀት ተከብሯል።,spk_543fa508df52,am,4.894,4.894,0.0,4.894,-29.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a2550eb22015,train,በሰብአዊ መብት ጥበቃ ዙሪያ የማህበረሰብ ግንዛቤ በማሳደግ ዜጎች በአቅራቢያቸው የፍትህ አገልግሎት እንዲያገኙ የማድረጉ ስራም መጠናከር እንዳለበት ዋና ኮሚሽነሩ አመላክተዋል።,spk_543fa508df52,am,12.813,11.679,0.368,12.813,-30.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1ae99a4513ca,train,የመደመር መንግስት እሳቤና እይታዎችን  ጠንቅቆ መገንዘብ  ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ በሕብረተሰቡ ዘንድ የሚነሳውን ቅሬታ ለመፍታት  እንደሚያግዝ ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,11.254,10.53,0.0,11.254,-26.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5bcdbe20fe75,train,ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሰዎች በብዛት በሚሰባሰቡባቸው የትራንስፖርት፣ የሐይማኖት እና የሥራ ከባቢዎች አካላዊ ንክኪ ሳይኖር አገልግሎት መስጠት ብሎም ማግኘት እንደሚገባ መክረዋል።,spk_543fa508df52,am,15.373,13.988,0.326,15.373,-25.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a8f5776252c7,train,የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ አባይነህ ጉጆ በበኩላቸው፣ የአካል ጉዳተኞችን መብት ለማስከበር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,13.893,12.154,0.5,13.893,-34.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3dc5b2ed15b7,train,በተለይ የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ረቂቅ ፖሊሲ በአጭር ጊዜ ውስጥ ጸድቆ ወደ ስራ እንዲገባ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልጸው ይህ መድረክም ፖሊሲው የአካል ጉዳተኞችን ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,16.494,14.33,0.529,16.494,-32.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_917a27c4943d,train,ፌስቲቫሉ የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢኒስቲትዩት ከሰጡት ተልዕኮዎች አንዱ የሆነው የጥናት እና ምርምር ውጤቶችን ለህዝብ ተደራሽ የማድረግ ስራ አካል እንደሆነም ነው የጠቀሱት።,spk_543fa508df52,am,13.573,11.683,0.0,13.573,-31.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c9cca0a5921f,train,የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሔራን ገርባ በበኩላቸው፥ የመድሃኒት ቁጥጥር ዘርፍን ለማሳደግ በርካታ ሥራዎች መሰራታቸውን ገልጸው፥ በዚህም ውጤት መመዝገቡን ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,12.854,11.369,0.0,12.854,-29.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8072181bdce5,train,በሌላ በኩል የሐሳብ፣ የተቋም እና የባህል ስብራቶች እንደ ሀገር ተግዳሮቶች መሆናቸውን አስገንዝበዋል።,spk_543fa508df52,am,9.573,8.752,0.368,9.573,-33.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_42ff68e3d5d7,train,የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ዋና አስተዳደሪ አቶ ቴዎድሮስ እንዳለው በበኩላቸው፤የአገው ፈረሰኞች በዓል በቀጣይ ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም 86ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ያከብራል ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,15.373,13.863,0.686,15.373,-28.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_14d5eb10916c,train,የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት በዘጋጀው መድረክ ላይ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እና የመንግስት ተቋማት አመራሮች፣ የአካል ጉዳተኞች ማህበራት እና የሲቪል ሶሳይቲ ድርጅቶች ተወካዮች እየተሳተፉ ናቸው።,spk_543fa508df52,am,18.534,16.914,0.0,18.534,-35.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_18d7bad4014b,train,ይሁን እንጂ ከጊዜ ጊዜ በማህበረሰቡ ዘንድ እየተስተዋለ ያለው መዘናጋት የቫይረሱን ስርጭት የማህበረሰቡ የጤና ሰጋት እንዳይሆን በማድረግ በኩል ክፍተት አለ ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,9.653,9.183,0.0,9.653,-30.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_761de774742e,train,ውድድሩ እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2017 የሚቆይ ሲሆን ከመላው ኢትዮጵያ የተወጣጡ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ይሳተፉበታል።,spk_543fa508df52,am,8.254,7.871,0.0,8.254,-30.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5c94dd1da6a9,train,ቋሚ ኮሚቴው የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎትን የ2018 ዓ.ም የአንደኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ገምግሟል።,spk_543fa508df52,am,12.254,11.534,0.34,12.254,-24.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_683a269d74e5,train,በምክክሩ ላይ በመሳተፍም የአካል ጉዳተኞች ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ይበልጥ ሊያረጋግጡ የሚችሉ  አጀንዳዎችን  ማቅረባቸውን ጠቁመዋል።,spk_543fa508df52,am,13.053,11.799,0.322,13.053,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e58cc1fdeede,train,በተለይ የአካል ጉዳተኞችን ፍትሃዊ ተሳትፎ፣ አካታችነትና ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በየደረጃው እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_543fa508df52,am,11.133,9.919,0.325,11.133,-33.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8fde0c74dfea,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ጳጉሜን 5/2017 ዓ.ም ወደ ስራ መግባቱ ይታወቃል።,spk_543fa508df52,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-26.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ba89da39d7e9,train,አደረጃጀቱ ህዝቡ ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት በቅርበት እንዲያገኝ የሚያስችል ነው።,spk_543fa508df52,am,5.973,5.973,0.0,5.973,-28.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d26d46923fe0,train,የክልሉ መንግስትም ቅርሱን ለማስመዝገብ በሚደረገው ጥረት አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቁመው ሌሎች ባለድርሻ አካላትም ሃላፊነታቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።,spk_543fa508df52,am,11.774,11.017,0.0,11.774,-28.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ac82e75964ba,train,በመሆኑም ህዝበ ሙስሊሙ ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በመተባበር የመቻቻልና የመከባበር እሴቶችን አጠናክሮ ማስቀጠል ይጠበቅበታል ብለዋል፡፡,spk_543fa508df52,am,10.014,8.854,0.0,10.014,-33.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_06a8c4915823,train,ዛሬ ይፋ የሆነው ከደረጃ በታች ወይም ተመሳስለው የተመረቱ መድኃኒቶችን የመከላከል፣ የመለየት እና ምላሽ የመስጠት ስትራቴጂ፤ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ማጣራትና ማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑን አስረድተዋል፡፡,spk_543fa508df52,am,14.813,13.305,0.8,14.813,-28.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4e6c8f7604be,train,በተለይ በልማት ተጠቃሚ እንዲሆንና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎቹም በህዝብ ተሳትፎ መፍትሄ እንዲያገኙ ለማድረግም የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው ነው የተገለጸው።,spk_543fa508df52,am,10.934,10.54,0.0,10.934,-28.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1b527fb9cb53,train,ያለአግባብ የተወሰዱ ከ455 ሄክታር በላይ መሬትን ጨምሮ ሌሎች የመንግስትን ሀብትና ንብረቶች  በፍትሃ ብሄር ክርክር  እልባት ተሰጥቶት ማስመለስ መቻሉንም አውስተዋል።,spk_543fa508df52,am,12.934,11.743,0.0,12.934,-28.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d48ce60a328a,train,በዓሉ በአሶሳ ከተማ በእግር ጉዞ፣ በነሺዳና መንዙማ እንዲሁም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርዓቶች መከበሩም ታውቋል።,spk_543fa508df52,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-27.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_93adf382fe95,train,በተለይ የፍትህ፣ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለህዝብ በቅርበት ለመመለስ አደረጃጀቱ ፋይዳው የጎላ  ነው ብለዋል፡፡,spk_543fa508df52,am,11.014,9.838,0.366,11.014,-27.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3c8353a67619,train,በተለይ ሴቶች በሰላም ግንባታ እንዲሁም የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን ጨምሮ በሰው ተኮር ተግባራት ሚናቸውን በአግባቡ እየተወጡ መሆኑን አንስተዋል።,spk_543fa508df52,am,9.573,9.24,0.0,9.573,-33.3,female,18-24,other,16000,4,0 clip_ee7a2c44a633,train,የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየሰራን ነው ብለዋል ።,spk_543fa508df52,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-27.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_887f6c0ad34a,train,ለአብነትም በ2017 በጀት ዓመት ለ69 ሰዎች ሞትና ከ24 ሚሊዮን ብር በላይ ለሆነ የንብረት ውድመት ምክንያት የሆኑ 315 አደጋዎች መከሰታቸውን ጠቅሰዋል።,spk_543fa508df52,am,13.414,12.139,0.315,13.414,-35.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_54456dc633db,train,)፡በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል እየጨመረ የመጣውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ በቅንጅት የሚሰራው ሥራ እንደሚጠናከር የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ አስታወቀ።,spk_543fa508df52,am,10.573,9.263,0.0,10.573,-39.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3b79d056543d,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በፕሮፌሰር ላጲሶ ጌ. ዴሌቦ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,7.734,6.583,0.0,7.734,-35.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_2a180038622a,train,ጤናማ ምግብ ደኅንነነቱ የተጠበቀ መሆን እንዳለበት ገልጸው፤ የኑሮ ሁኔታና ዐቅም በፈቀደ መጠን አመጋገብን ጤናማ በማድረግ ቀድሞ በበሽታ የመያዝ ዕድልን መቀነስ እንደሚቻል ባለሙያው መክረዋል።,spk_543fa508df52,am,13.293,12.274,0.0,13.293,-35.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_15d1e2e79ce3,train,በተለይም ለሰላም፣ ለአብሮነትና ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት መጎልበት ያበረከቱት አስተዋጽኦ የላቀ እንደነበርም ሚኒስትሩ ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,8.774,8.385,0.0,8.774,-25.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b9752a046cf2,train,2ኛ. ጥራጥሬ (አተር፣ ምስር፣ ሽምብራ እና ባቄላ)፣,spk_543fa508df52,am,3.853,3.33,0.524,3.853,-35.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_37e9887d3b88,train,ለዚህም የሰራተኛውን ግንዛቤ በማሳደግ በተጨባጭ ለውጥ ማምጣት የሚያስችሉ ተግባራትን ለማከናወን እንደሚተጉ ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-25.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b4a9075a6788,train,በተለይ አዲሱን የትምህርት ፖሊሲ ወደመሬት ለማውረድና የሚፈለገው የትምህርት ጥራት እንዲረጋገጥ መምህራንና የዘርፉ ምሁራን በምርምር እንዲያግዙ ማህበሩ እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,14.053,12.431,0.0,14.053,-33.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b5f1ef0e83ad,train,ምክር ቤቱም አገልግሎቱ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ እንዲወጣ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትሉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_543fa508df52,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-22.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d503881c92e6,train,በዓመቱ ለመሰብሰብ የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በላይ የሆኑ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች በየአካባቢው ለደም ልገሳ ተብለው በተዘጋጁ የደም ባንኮችና ተንቀሳቃሽ ጣቢያዎች ደም እንዲለግሱም ጥሪ አቅርበዋል።,spk_543fa508df52,am,17.413,15.819,0.0,17.413,-31.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4789a3ddc0f7,train,ምክክሩ ለዘላቂ ሰላም መስፈንና ለማህበረ-ኢኮኖሚ ልማት መሳለጥ ድርሻው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,8.454,8.006,0.0,8.454,-24.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c5844826cfb7,train,"የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ከኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ""ከራዕይ ወደ ተግባር፤ የኢትዮጵያ ዘላቂና አካታች የምግብ ስርዓት ሽግግር ጉዞ"" በሚል መሪ ሀሳብ በኢትዮጵያ ሥርዓተ ምግብ ላይ ያደረገ ውይይት ተካሂዷል።",spk_543fa508df52,am,12.854,12.854,0.0,12.854,-29.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_49a2cc14cb22,train,የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ኃላፊ ጠይባ ሀሰን የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ባቀረቡበት ወቅት፥ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ከ34 ሀገራት የመጡ ከአንድ ነጥብ አንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞችን በ27 መጠለያዎች ውስጥ እንደምታስተናግድ ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,24.694,22.716,0.0,24.694,-25.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_08172587f2c9,train,የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ለስደተኞችና ተመላሾች እየሰጠ ያለውን አገልግሎት አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስገነዘበ።,spk_543fa508df52,am,14.694,14.297,0.0,14.694,-25.1,female,18-24,other,16000,4,0 clip_8578dea770fa,train,የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን የአካል ጉዳተኞች ጉዳይ ድጋፍና አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ ወይዘሮ ጥሩወርቅ ተስፋዬ፤ የአካል ጉዳተኞች ጉዳይ የበለጠ ትኩረት እንዲያገኝ በጋራ መስራት ይገባል ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,13.133,12.648,0.0,13.133,-35.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f8b845a128e6,train,የኢንስቲትዩቱ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ዳይሬክተር ጌትነት ተሾመ እንዳሉት፤ ተቋሙ ሀገራዊ ተልዕኮውን በስኬት ለመወጣት በትኩረት እየሰራ ይገኛል።,spk_543fa508df52,am,9.493,9.099,0.0,9.493,-32.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_231838460561,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቦሌ ክፍለ ከተማ ከጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጋር በመተባበር ለሦስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ነፃ የጤና ምርመራ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር አስጀምሯል።,spk_543fa508df52,am,12.414,11.596,0.306,12.414,-35.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_040b959156d4,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የፊታችን ሀሙስ ነሐሴ 29 ቀን 2017 ዓ.ም በታላቁ አንዋር መስጂድ የሚከበረውን 1 ሺህ 500ኛውን የነቢዩ ሙሀመድ የልደት በዓል በተመለከተ ለመገናኛ ብዙኅን መግለጫ ሰጥቷል፡፡,spk_543fa508df52,am,15.493,13.982,0.411,15.493,-36.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8f25906ab962,train,ለወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር የመሸጫና የማምረቻ ቦታ መመቻቸቱን እንዲሁም  ለአርሶ አደሩ ምርጥ ዘርና ማዳበሪያ   መቅረቡንም ጠቅሰዋል፡፡,spk_543fa508df52,am,9.053,8.294,0.34,9.053,-28.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f0452a594bb1,train,ከሁሉም ክልሎች የተወጣጡ የመምህራን ተወካዮች የተሳተፉበት 38ኛው የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር መደበኛ ምክር ቤት ጉባኤ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_543fa508df52,am,11.094,9.391,0.685,11.094,-35.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_644beda96c27,train,የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት መምህራን ግንባር ቀደም ሚናቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ገለጸ።,spk_543fa508df52,am,12.174,10.445,0.0,12.174,-32.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9bcc28e04467,train,የህንፃው እድሳት በክልሉ መንግስትና በኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን በትብብር የሚከናወን ሲሆን በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ለአገልግሎት የሚበቃ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,9.934,9.471,0.0,9.934,-33.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a822e1548d7c,train,እንደ ሀገር በቂ የደም አቅርቦት እንዲኖር ለማድረግና የደም ህክምና የሚፈልጉ ታካሚዎችን ህይወት ለመታደግ አገልግሎቱን ተደራሽ እያደረገ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_543fa508df52,am,10.213,9.778,0.0,10.213,-30.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_17554a77c55c,train,ይህ በጎ ተግባራቸው ሁል ጊዜ በኢትዮጵያውያን ዘንድ የሚዘከርና የሚታወስ መሆኑን ጠቁመው ለቤተሰባቸው፣ ለእምነቱ ተከታዮችና ለመላው ኢትዮጵያውያን መጽናናትን ተመኝተዋል።,spk_543fa508df52,am,16.294,16.294,0.0,16.294,-25.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d77a4bf99149,train,አገልግሎቱ የመጀመሪያ 45 ቀናት የክረምት ወቅት ደም ማሰባሰብ ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ዛሬ በአዳማ አካሂዷል።,spk_543fa508df52,am,8.573,8.185,0.0,8.573,-30.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d6677edec015,train,በተለይም አዲሱ የሕንፃ አዋጅ የመንግስት እና የግል ሕንፃዎች፣ መንገዶች እና መሠረተ ልማቶች አካል ጉዳተኞችን ከግምት ውስጥ በማስገባት እንዲገነቡ የሚያስገድድ መሆኑ ተገልጿል።,spk_543fa508df52,am,14.893,13.022,0.0,14.893,-33.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1ed5816c2ebc,train,የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ  ኃይል በደሴ ከተማ የአቅመ ደካሞችን የቤት ግንባታ እና እድሳት ስራ አስጀመረ።,spk_543fa508df52,am,7.654,7.654,0.0,7.654,-24.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_af68a9761d39,train,በብልፅግና ፓርቲ የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የአቅም ግንባታና ፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ አቶ ጊዜው ታከለ በበኩላቸው እንዳመለከቱት፤ ስልጠናው የሀገሪቱ የኢኮኖሚ መሰረት የሆነውን ግብርና ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት የመንግስት ሰራተኛው የጎላ ሚናውን እንዲወጣ የሚያደርግ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_543fa508df52,am,23.014,21.188,0.325,23.014,-25.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3ba787d8f4bc,train,ሳይንስ ለአገር ግንባታ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑን ጠቁመው፤ ኤግዚቢሽኑ ትውልዱ ሳይንስና ቴክኖሎጂን ተገንዝቦ  የፈጠራ ክህሎቱን እንዲያዳብር የሚረዳ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,10.893,10.072,0.0,10.893,-27.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_255f10afbf42,train,አደጋውን ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመከላከል የተጠናከረ ሥራ እንደሚሰራ ገልጸው፣ ለዚህም የትራፊክ አደጋ በተደጋጋሚ የሚከሰትባቸው ቦታዎችን የመለየት ሥራ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_543fa508df52,am,13.774,12.207,0.482,13.774,-32.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_07b0a340b5c1,train,የአካል ጉዳተኞችን መብት ማክበርና ማስከበር የሰብአዊ መብት ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሀገርን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ እድገት የሚያፋጥን መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,10.573,9.858,0.0,10.573,-34.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_28eb02f8caff,train,የጉጂ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ታደሰ ብዙነህ  በበኩላቸው፤ በዞኑ በህዝብ ተሳትፎ 267 የቀበሌ ጽህፈት ቤቶች መገንባታቸውን  ገልጸዋል፡፡,spk_543fa508df52,am,10.893,9.969,0.0,10.893,-28.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3f2673d410e6,train,ከፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከርና ክረምት በመጣ ቁጥር ለጉዳት የሚዳርጉ መንገዶች ለትራፊክ አደጋና ለእንግልት እያጋለጣቸው መሆኑን የገለጸው ሌላው አሽከርካሪ ደግሞ ወጣት ስንታየሁ አሽቅ ነው።,spk_543fa508df52,am,14.254,12.589,0.0,14.254,-33.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7809df0f6f55,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የአማራ ክልል ማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በዓሉ የዓድዋ ድል ታሪክ የወለደው የታታሪነትና የአይበገሬነት መገለጫ ነው ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,12.534,11.307,0.5,12.534,-28.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_475d3590e882,train,የጥንቃቄ ጉድለት፣ ከፍጥነት ወሰን በላይ ማሽከርከር፣ የትራፊክ ደንብን አክብሮ አለማሽከርከር ለአደጋው እየጨመረ መምጣት በዋናነት እንደሚጠቀሱም አቶ ተገኔ አመልክተዋል።,spk_543fa508df52,am,11.534,10.436,0.0,11.534,-32.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_84b74e9e2bd3,train,በእስካሁኑ ሂደትም የትምህርት ጥራትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ የምርምር ሥራዎችን በማከናወን የምርምር ውጤቶቹ ጥራትን ለማስጠበቅ ግብዓት እንዲሆኑ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,10.254,9.454,0.354,10.254,-32.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f826473519df,train,በክልሉ ይህንኑ በጎ ተጽእኖዎችን ከማጎልበት ባለፈ ሁለተናዊ የሴቶች ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ይበልጥ ለማሳደግ የሚያግዙ የአቅም ግንባታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰው፥መድረኩም የዚህው አካል ነው ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,15.854,14.921,0.0,15.854,-30.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bf0d8780451d,train,የማህበረሰቡን ግንዛቤ በማሳደግ፣ ተመርምሮ እራስን በማወቅ፣ ቫይረሱ በደማቸው የተገኘባቸው  መድሀኒቱን በመውሰድና በአጠቃላይ የቫይረሱን የስርጭት ፍጥነት በመቀነስ መልካም የሚባል ውጤት መመዝገቡን ገልፀዋል።,spk_543fa508df52,am,14.334,13.977,0.0,14.334,-24.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a172b8c51fae,train,ስልጠናው ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚቆይ ተመልክቷል።,spk_543fa508df52,am,4.413,4.413,0.0,4.413,-22.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_766ebba6bfa2,train,በቀጣይ የባህላዊ ምግብ እና መጠጦች አውደ ርዕይ፣ የጥናትና ምርምር ግኝቶች ይፋ የሚደረጉባቸው መድረኮች እንዲሁም ሌሎች ተጓዳኝ መርሃ ግብሮች እንደሚከናወኑ ጠቁመዋል።,spk_543fa508df52,am,13.694,12.132,0.369,13.694,-31.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_807045be1457,train,የውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል የዲያግኖስቲክና ለዜጎች ተገቢውን የላብራቶሪ ምርመራ ለመስጠት የጀመራቸውን ስራዎች ማጠናከር እንዳለበትም አስገንዝበዋል።,spk_543fa508df52,am,13.133,12.349,0.0,13.133,-32.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_352986cb99ab,train,በዚህም በክልሉ ቀደም ሲል የነበረው የስርጭት መጠን ከነበረበት አንድ ነጥብ ሰባት በመቶ ወደ አንድ ነጥብ አንድ በመቶ ዝቅ ማድረግ እንደተቻለ አረጋግጠዋል።,spk_543fa508df52,am,11.094,10.294,0.0,11.094,-28.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_39c44206779d,train,የአዳማ ከተማ ወጣቶች ማህበር ተወካይ ወጣት አብደላ ጌሎ በበኩሉ በሀገራዊ ምክክር ሂደቱ በንቃት በመሳተፍ ችግሮች በሰለጠነ መንገድ እንዲፈቱ የበኩላችንን እየተወጣን ነው ብሏል።,spk_543fa508df52,am,14.854,14.088,0.0,14.854,-27.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_34caa063ce96,train,ስትራቴጂው ከዚህ ቀደም ከነበረው የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስትራቴጅ ትግበራ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን መነሻ በማድረግ ከሀገር አቀፍ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ጋር እንዲጣጣም ተደርጎ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,13.094,11.705,0.545,13.094,-30.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_2568345219fe,train,በወረዳው የንጹህ መጠጥ ውሃ ክፍያ ተመንን በማሻሻል ዘላቂ አቅርቦትን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑን ያነሱት ደግሞ የዲላ ዙሪያ ወረዳ የውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ሜሪኩሪ ወልደየስ ናቸው።,spk_543fa508df52,am,23.814,18.455,0.0,23.814,-33.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4bdb593624d2,train,አካል ጉዳተኞችን አካታች የሆነ የፖለቲካ፣ የልማትና የኢኮኖሚ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸው፤ አሁንም በአመለካከት ደረጃ ያልተፈቱ ችግሮች መኖራቸውንና ለዚህም በጋራ መስራት ይገባል ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,14.854,13.124,0.338,14.854,-34.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_19931f90d4d8,train,በደም ፍላጎት እና አቅርቦት መካከል ያለውን ክፍተት ለመሙላትም ወጣቶችን፣ ህብረተሰቡንና ባለድርሻ አካላትን በባለቤትነት በማሳተፍ በተሰራው ሥራ መሻሻል መታየቱን ጠቅሰዋል።,spk_543fa508df52,am,13.414,12.263,0.0,13.414,-32.0,female,18-24,other,16000,4,0 clip_6566324af156,train,በትምህርት ቤቱ የስነ-ዜጋ ትምህርት መምህር መንግስቱ ጴጥሮስ በበኩላቸው ለአዲሱ የትምህርት ዘመን በክረምት ወቅት የማስተማሪያ ዕቅድ እንዳዘጋጁና በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጀውን የመምህራን ስልጠና ወስደው በአዲስ መንፈስ ስራ መጀመራቸውን ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,16.213,13.81,0.0,16.213,-32.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_345057e1791c,train,በመሆኑም በክልሉ የኤች አይ ቪ/ ኤድስ ስርጭት የማህበረሰቡ የጤና ሰጋት ከማይሆንበት ደረጃ ለማድረስ የሚደረገውን ጥረት ለማሳካት በየደረጃው የሚገኘው አመራር በቁርጠኝነት መስራት አለበት ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,13.934,13.313,0.0,13.934,-26.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bbba578e9032,train,የቀበሌ አደረጃጀቱ ልማትን ለማስቀጠልና ባህላዊ እሴቶች እንዲጎለብቱ  የራሱን  ፋይዳ  ማበርከቱንም ተናግረዋል፡፡,spk_543fa508df52,am,7.053,6.559,0.0,7.053,-28.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a100d2a2daf1,train,ለስድስት ወራት በክልሎች እና ዞኖች በተለያዩ መርሃ ግብሮች ሲከበር የቆየውን 90ኛ ዓመት በዓል ነገ እንደሚያጠቃልል ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-26.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7372e69eaa7b,train,በክልሉ የበሽታውን ስርጭት በመከላከል ባለፉት ጊዜያት በተቀናጀ መንገድ በተሰሩ ስራዎች ተሰፋ ሰጭ ውጤት ተመዝግቧል ነው ያሉት።,spk_543fa508df52,am,8.493,7.996,0.0,8.493,-30.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_621e76e253ac,train,በከተማዋ በተቋሙ የተጀመረው የአቅመ ደካሞችን ቤት የመገንባት ስራ በጥራትና በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ከተማ አስተዳደሩ ተገቢውን ክትትልና ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,14.774,14.076,0.0,14.774,-25.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_950288c094e4,train,የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን ማስጀመር የሚያስችሉ የንቅናቄ መድረኮች በክልሉ ማዕከላዊ ጎንደር ዞን፣ ደሴ፣ ገንዳ ውሃና ደብረብርሃን ከተሞች ዛሬ ተካሂደዋል።,spk_543fa508df52,am,12.414,11.041,0.467,12.414,-31.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e3bf20bb7a41,train,አካል ጉዳተኞች፣ ሴቶች፣ ወጣቶችና አረጋውያን በሚፈጠር ግጭት ቀዳሚ ተጎጂ በመሆናቸው ምክክሩ ችግሮችን በውይይት በመፍታት ዘላቂ  ሰላምን ስለሚያመጣ በንቃት እየተሳተፉ መሆኑን ገልጿል።,spk_543fa508df52,am,15.414,15.006,0.0,15.414,-26.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_aad42ecdbacb,train,የኦሮሚያ ክልል  አካል ጉዳተኞች ማህበር ፀሐፊ ሙሐመድያሲን ዑስማን ሀገራዊ ምክክሩ አካል ጉዳተኞችን ማካተቱ በሀገራቸው ጉዳይ በንቃት እንዲሳተፉና ግጭቶችን በመፍታት ሂደት የድርሻቸውን እንዲወጡ ለማድረግ ያግዛል ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,18.613,18.278,0.0,18.613,-25.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_eab98a8dc004,train,በተለይ አካል ጉዳተኞች በተለያዩ የስራ መስኮች ተሰማርተው ተጠቃሚነታቸውን ማሳደግ እንዲችሉ ባለስልጣኑ የጀመረውን ጥረት ያጠናክራል ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,9.774,9.029,0.335,9.774,-34.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b560ad83784c,train,በአዲስ አበባ ከተማ ከሐምሌ 1 ቀን እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ለ45 ቀናት በተካሄደው ንቅናቄ 16 ሺህ 837 ዩኒት ደም መሰብሰቡን የጠቆሙት ዶክተር መላሽ፣ አፈጻጸሙም የዕቅዱ 84 በመቶ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,19.694,18.043,0.0,19.694,-32.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_59e9f260b871,train,በስልጠናውም የአመራርነት ሚና፣ገዢ ትርክትና የፖለቲካ ኮሙኒኬሽንን ጨምሮ በአራት ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ የሚሰጥ ሲሆን ይህም የተተኪ ሴት አመራሮችን አቅም ለመገንባት የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,16.974,16.571,0.0,16.974,-30.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5a10ecc8c544,train,በተጨማሪም የጤና እና ትምህርት አገልግሎት ተደራሽነትን በማሳደግ፣ ለስደተኞች እና ተቀባይ ማህበረሰብ የሥራ ዕድል ፈጠራና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ረገድ አበረታች ተግባራት መከናወናቸውን አስታውቀዋል።,spk_543fa508df52,am,16.053,12.992,0.448,16.053,-36.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b25bc5a8bab7,train,የባህላዊ ምግብ ፌስቲቫሉ የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢኒስቲትዩት ከኩሪፍቱ አፍሪካ ቪሌጅ፣ ከሸገር ከተማ አስተዳደር እና ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ነው።,spk_543fa508df52,am,13.053,11.811,0.0,13.053,-31.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1074080de5d3,train,ፈጣን፣ ቀልጣፋና ተደራሽ የፍትህ አገልግሎት ለመስጠት 267 ባህላዊ ፍርድ ቤቶችና 13 ይግባኝ ሰሚ ችሎት መቋቋሙን ጠቅሰዋል፡፡,spk_543fa508df52,am,11.854,10.148,0.401,11.854,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a82fccaccd6c,train,"በተቃራኒው ""ያኔ ስንፈልጋችሁ የከዳችሁ ይቅር ብለናችኋል"" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ""ኢትዮጵያን አትካዱ ኢትዮጵያን ክዶ ሃብታም ከመሆን ቢቀር ይሻላል"" ሲሉም መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡",spk_543fa508df52,am,13.133,12.316,0.0,13.133,-25.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_547d637c3126,train,በሀገራዊ ምክክሩ  በሚደረጉ ውይይቶችም የአካል ጉዳተኞችን አጀንዳዎች ለምክክር ኮሚሽኑ ማቅረባቸውን አክለዋል።,spk_543fa508df52,am,7.934,7.22,0.366,7.934,-26.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_be8abc441a27,train,የዛሬው መድረክ ዋነኛ ዓላማ እነዚህን ጉዳዮች ሊመልሱ በሚችሉ የህግ ማዕቀፎች እና ፖሊሲዎች ላይ በጥልቀት ከመወያያት ባለፈ የአካል ጉዳተኞችን መብት ለማስከበር የተዘጋጁት ሰነዶችን በሁሉም ዘርፍ ተደራሽ ለማድረግ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,18.294,16.277,0.0,18.294,-35.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a4c63a1812d9,train,ህብረተሰቡን በተሻለ ብቃት፣ በታማኝነትና ቅንነት ለማገልገል መዘጋጀታቸውን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስልጠናቸውን አጠናቀው የተመረቁ የፖሊስ መኮንኖች ገለጹ፡፡,spk_543fa508df52,am,12.653,12.157,0.0,12.653,-25.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_0b32e1d40444,train,እንደ ኦሮሚያ ክልል የተጀመረው አዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት በዞናቸው መተግበሩ በአካባቢያቸው ሰላምና ልማት ላይ  ከመንግስት ጋር በመናበብ  እንዲሰሩ ዕድል መፍጠሩንም ነው የገለጹት።,spk_543fa508df52,am,15.213,12.06,0.389,15.213,-28.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1ce6673479ba,train,ይህም ተገልጋዮች በተደጋጋሚ ሲያነሱት  የቆየውን  የመልካም አስተዳደር ጥያቄ በዘላቂነት ለመመለስ ባለስልጣኑ በልዩ ትኩረት በመስራቱ የተገኘ ውጤት መሆኑን ዋና ዳይሬክተሩ አስረድተዋል።,spk_543fa508df52,am,12.493,11.28,0.439,12.493,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a63e77ba23c0,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ አሕመዲን መሀመድ(ዶ/ር) ፤ በክልሉ  የቱሪዝም ሃብትን በማልማት ጥቅም ላይ ለማዋል እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,10.893,10.387,0.0,10.893,-28.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_655841d81569,train,ከዚህ በተጨማሪ ለአሽከርካሪዎች ሥልጠና የመስጠት፣ የተበላሹ መንገዶችን የመጠገን፣ የትራፊክ ምልክቶችን አስፈላጊ በሆኑ ቦታዎች የማኖርና በትራፊክ አደጋ መከላከል ላይ የህብረተሰቡን ግንዛቤ የማሳደግና መሰል ተግባራት ይከናወናሉ ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,16.134,15.184,0.0,16.134,-32.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_783859875a6e,train,ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ  ለሰላም፣ለአብሮነትና ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት መጎልበት ያበረከቱት አስተዋጽኦ በመላ ኢትዮጵያውያን ሲታወስ  ይኖራል ሲሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ ኢድሪስ ገለጹ።,spk_543fa508df52,am,13.454,13.454,0.0,13.454,-23.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_18b1c0f6ba98,train,ቋሚ ኤግዚቢሽኑ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ያለን እውቀት ለማጎልበት የሚረዳ ነውም ብሏል።,spk_543fa508df52,am,5.293,5.293,0.0,5.293,-30.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_86fb59f07079,train,በዓሉን በአንድነት እያከበሩ መሆኑን የገለጹት ሐጂ ሙክታር፤ ይህም በህብረተሰቡ የቆየውን መተሳሰብ እና መከባበር የሚያሳይ እንደሆነ ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,8.254,7.875,0.0,8.254,-32.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d28bb814ab36,train,በመሆኑም የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ደም የመሰብሰብ፣ የመመርመር፣ የማከማቸትና ለህክምና ተቋማት የማሠራጨት ሥራ እየሠራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_543fa508df52,am,11.293,10.477,0.0,11.293,-31.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_984ad3cf255a,train,በአጠቃላይ በዓሉን እሴቱን በጠበቀ መልኩ ለማክበር የሚያስችል የተሟላ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።,spk_543fa508df52,am,6.373,5.74,0.0,6.373,-27.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_0b36d41032db,train,የቤቶቹን ግንባታ በጥራትና በፍጥነት በማጠናቀቅ ለማስረከብ የሚሰራ መሆኑን ገልጸው ተቋማቸው የኃይል አቅርቦትና ተደራሽነትን ከማስፋትም ባለፈ ማህበራዊ አገልግሎቱን አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_543fa508df52,am,13.534,12.806,0.0,13.534,-25.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_58106d0faf40,train,የቋሚ ኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ ፈትሂ ማህዲ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ አገልግሎቱ እየሰራ ያለውን ስራዎች አድንቀው፥ በቀጣይ በሀገሪቱ ላይ ጫናዎች እንዳይፈጠሩ ትኩረት አድርጎ መስራት እንዳለበት አስገንዝበዋል።,spk_543fa508df52,am,15.694,15.694,0.0,15.694,-24.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1615ae35b35f,train,በመድረኩ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ደም ለጋሾች ማህበር አዲስ አበባ ቅርንጫፍ የደም ልገሳ አስተባባሪ ወጣቶች ተሳትፈዋል።,spk_543fa508df52,am,8.934,8.21,0.317,8.934,-32.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_0572dbdc5463,train,በዚህ ረገድ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ኃይል ማፍራት ላይ የተሰጠውን ተልዕኮ  በአግባቡ መወጣት እንዲችል ጥናት ላይ የተመሰረተ የማሻሻያ ስራ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,9.854,9.365,0.0,9.854,-37.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_043bda6bbcbb,train,"ኮሚሽኑ ""የሴቶች፣ ወጣቶችና የአካል ጉዳተኛች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር"" በሚል መሪ ቃል በቦንጋ ከተማ የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው።",spk_543fa508df52,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-23.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_693bcea09c21,train,የጤና ባለሙያዎች አስቸጋሪ ሁኔታዎችን በመቋቋም እስከ ህይወት መስዋዕትነት በመክፈል ህዘብን በማገልገል የአርበኝነት ሚናቸውን እየተወጡ እንደሆነ ጠቅሰው፤ ለዚህ አገልግሎታቸውም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_543fa508df52,am,12.014,11.252,0.301,12.014,-31.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e6cd3a3bc495,train,የነብዩ ሙሀመድን ልደት ስናከብር የሰላም፣ መቻቻል እና  ከሌሎች ጋር ተከባብሮ በአንድነት የመኖር እሴቶችን በማጎልበት ሊሆን ይገባል ሲሉም አሳስበዋል፡፡,spk_543fa508df52,am,9.813,9.412,0.0,9.813,-34.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_252f6f625710,train,የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ አብዱልከሪም መንግስቱ በበኩላቸው፤ በክልሉ ተላላፊ በሽታዎችን በመከላከልና በመቆጣጠር ጤንነቱ የተጠበቀ አምራች ዜጋ ለማፍራት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል።,spk_543fa508df52,am,14.174,13.821,0.0,14.174,-24.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_204d46559aa0,train,ሀገራችን ድንቅ የባህል እሴት ያላት ሀገር ናት ያሉት ሚኒስትሯ፤ ኢሬቻ እና ሌሎች የብሄር ብሄረሰቦች ውብ ባህሎች የህብረ ብሄራዊ አንድነታችን መገለጫዎች ናቸው ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,13.293,10.97,0.446,13.293,-32.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_37d4feb80e71,train,የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ በመርሃ-ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልእክት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራር በነበሩበት ወቅት የህዝቦች አንድነትና አብሮነት እንዲጠናከር በከፍተኛ ጥረት ሲሰሩ ነበር ብለዋል።,spk_543fa508df52,am,17.694,17.043,0.0,17.694,-25.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a2a2a105787d,train,በሰሜን ምሥራቅ ኢትዮጵያ የሚገኘው ታሪካዊው ህንፃ ከጅቡቲ 130 ኪሎ ሜትር፣ ከአሰብ ደግሞ 150 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል።,spk_543fa508df52,am,9.573,8.621,0.509,9.573,-33.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1a57d2de0771,train,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የዜጎችን የቴክኖሎጂ እውቀት በማጎልበት የፈጠራ አቅማቸውንና ተወዳዳሪነታቸውን እያሳደገው መሆኑን  ጠቅሰው፣  የስልጠናው ተሳታፊዎችም ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣታቸውን ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.053,11.021,0.0,12.053,-32.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9812a17dfeb8,train,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ከወሰዱ ወጣቶች መካከል ሸርማርኬ ሸኪብ አብዲ፤ የስልጠናው እድል በተለይም ለወጣቶች ጥሩ አጋጣሚ በመሆኑ ጥሩ የዲጂታል እውቀት እና ክህሎት እንድንጨብጥ እያደረገን ነው ብሏል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,14.094,11.143,0.361,14.094,-31.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1a9f4a5d21bb,train,በመድረኩ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወንዳለ ሀብታሙ፣ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሰይፈ ደርቤ እና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,16.334,15.395,0.44,16.334,-26.1,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_c2805066ca70,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እያገኘነው ያለው አገልግሎት ፈጣን እና እንግልትን የቀረፈ ነው ሲሉ ተገልጋዮች ገለጹ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.213,7.629,0.0,9.213,-36.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6be9fcfd5d5a,train,ተቋሙ ግንባር ቀደም የምርምር ዩኒቨርሲቲ ለመሆን  ከሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-36.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_352f50157f49,train,የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በቻይና በተካሄደው የክህሎት ውድድር አሸናፊ ለሆኑት ወጣቶች ትናንት በቢሯቸው አቀባበል አድርገውላቸዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.534,8.213,0.0,8.534,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8ee3b02b82df,train,ኢትዮጵያ በጀመረችው የዲጂታል ጉዞ በቁርጠኝነት ካልቀጠለች የዲጂታል ክፍፍል እየሰፋ ይመጣል ያሉት አማካሪዋ ስትራቴጂው ያንን ክፍፍል የሚያጠብ እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.213,9.718,0.0,10.213,-32.6,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_ccb488b04ad4,train,የኮደርስ ስልጠናን እየተከታተለ እንደሚገኝ የጠቀሰው ተማሪ አብርሃም ሰላምነህ በበኩሉ፥ ስልጠናው የተለያዩ የትምህርት እድሎችን ለማግኘት ጠቀሜታ እንደሚኖረው ገልጿል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.414,7.5,0.0,8.414,-34.0,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_96a712918d4c,train,በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 19ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ውሎ ሁለት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,5.093,5.093,0.0,5.093,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_de7f4da395f5,train,መረጃ የሰዎችን የዕለት ከዕለት ኑሮ በብዙ መልኩ በሚዳስስበት በዚህ ጊዜ፣ ኢቢሲ መረጃን በተለያዩ አማራጮች የሁሉንም መልክ በሚያሳይ አግባብ ተደራሽ ማድረጉ ለኢትዮጵያ ሚዲያ አዲስ ለውጥ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.334,12.387,0.0,13.334,-26.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5876553511f8,train,ኤጀንሲው በከተማዋ በ12 ቱም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ 119 ወረዳዎች አገልግሎቶቹን በዲጂታል ቴክኖሎጂ አስደግፎ ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቀዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.653,9.258,0.0,10.653,-36.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_af2124721a30,train,በዚህም በትምህርት ዘመኑ ለተማሪዎች የሚሰጠውን አገልግሎት ይበልጥ ለማሻሻል የተለያዩ ሥራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን ነው የጠቆሙት።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.413,7.028,0.0,7.413,-35.9,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_b1eb9fb0d0c0,train,በድሬደዋ አስተዳደር ግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ የምግብ ዋስትና ዳይሬክተር አቶ ፈንዲሽ ባሻ በበኩላቸው በድሬዳዋ 38 ገጠር ቀበሌዎች ከሚገኙ 64 ሺህ 780 በላይ የልማታዊ ሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች መካከል 59 ሺዎቹ የዲጂታል መታወቂያ ባለቤት  መሆናቸውን  ተናግረዋል።በቀጣይ ወራት ቀሪዎቹም የመታወቂያው ባለቤት ይሆናሉ ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,21.534,20.589,0.33,21.534,-20.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f2a547c2bfa7,train,የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት፤ አካል ጉዳተኛ ወገኖች በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ተሰማርተው ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን ከመጥቀም ባለፈ ሀገራቸውን እያገለገሉ እንደሚገኙ ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.774,7.094,0.0,7.774,-25.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ac28c8336cc9,train,"መደበኛ ስብሰባው ""ለዘላቂ እና አሳታፊ ዕድገት ቀጣናዊ ውህደትን ለማሳደግ የዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን እና ፈጠራን መጠቀም"" በሚል መሪ ሃሳብ ለሁለት ቀናት ይካሄዳል፡፡",spk_a9e5bcbd13c3,am,8.174,6.917,0.0,8.174,-31.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d8fc338dc29e,train,በኢትዮጵያውያን የበለጸገውና አገልግሎቶቹን የሚያስተሳስረው ቴክኖሎጂ አስተማማኝ መሆኑን ጠቁመው፤ በርካታ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ማዳን መቻሉንም ነው ኮሚሽነሩ የተናገሩት።,spk_a9e5bcbd13c3,am,11.293,10.306,0.0,11.293,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_96b6f313cb0f,train,በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 16 መሰል አገልግሎቶችን ያገኙ ተገልጋዮችም በወረዳው የሚሰጠው የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት መሻሻሉን ጠቅሰዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.454,8.115,0.0,8.454,-37.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_967ba0a4d1a9,train,በተለይም ለሆራ ሀርሰዲ ኢሬቻ አከባበር ከአዲስ አበባ ወደ ቢሾፍቱ ለሚያቀኑ የበዓሉ ታዳሚዎች በመዲናዋ በሚገኙ ስድስት መናኸሪያዎች በቂ የትራንስፖርት አገልግሎት መዘጋጀቱን ነው የተናገሩት።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.414,12.232,0.306,13.414,-36.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f252b157cab3,train,ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የረጅም ዓመታት የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላቸው በመጥቀስ፥ በግብርና፣ በታዳሽ ኃይል፣ በትምህርትና በባህል ዘርፎች በጋራ እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.694,12.694,0.0,12.694,-17.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cbe7bfcc7994,train,ከቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል አራት  ነጥብ በማምጣት የወርቅ ሜዳሊያና  የዋንጫ ተሸላሚ  የሆነችው ፈትያ አህመድ እንደገለጸችው በተመረቀችበት ሙያ ከአድሎአዊ አሰራር በፀዳ  መልኩ  ህዝብን ለማገልገል መዘጋጀቷን ተናግራለች ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,14.414,13.128,0.555,14.414,-31.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_66111838eeb8,train,የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ አዲስ ወልዴ በበኩላቸው በያዝነው ክረምት በ70 ሄክታር መሬት ላይ በስብጥር አሰራር በኩታ ገጠም ሰብል ማልማት ተችሏል ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,15.094,12.256,0.363,15.094,-27.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_216e6fad3d5f,train,ለአብነትም በባዮ ቴክኖሎጂ ሳይንስ በቆሎና የጥጥ ዝርያ ላይ እየተካሄዱ የሚገኙ ምርምሮች ተስፋ ሰጪ ውጤት ማምጣታቸውን አንስተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.774,7.117,0.656,7.774,-31.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a607d0559c22,train,አንድ ብሎ የጀመረው የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እየተስፋፋ መምጣቱን አመልክተው፤ ይህም እስከ መስከረም 2018 ዓ.ም መጨረሻ ማዕከላቱን 21 በማድረስ ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.534,11.632,0.0,12.534,-31.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ff78b956c9e5,train,ዲጂታል ኢትዮጵያ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን በመተግበር ግልጸኝነትንና ተጠያቂነትን መዘርጋት ትኩረት እንደተሰጠው ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.654,7.076,0.0,7.654,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a10944a07301,train,ይህ ፕሮግራም የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠናን (TVET) ከዘመኑ የሥራ ገበያ ፍላጎት ጋር በማጣጣም ወጣቶች ለኢኮኖሚው ዕድገት አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ለማስቻል ያለመም ነው።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.774,10.211,0.0,10.774,-30.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b760a54dc6db,train,ኢሬቻን የቱሪዝም ዋነኛ መዳረሻ በማድረግ ለሀገር የገቢ ምንጭ ማደግ የበኩሉን ሚና እንዲጫወት ቀጣይነት ያለው ስራ እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.174,9.082,0.772,10.174,-33.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3c70eaa7271d,train,ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ያስፈለገው የሰው ሰራሽ አስተውሎት በፍጥነት ማደግ፣ የዜጎች ቀልጣፋና አስተማማኝ አገልግሎት የማግኘት መሻት እና የንግድ ዘርፉ የበለጠ በዲጂታል ዘርፍ መደገፍ ወሳኝ በመሆኑ ምክንያት እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,14.973,12.874,0.0,14.973,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5264d4e4334f,train,በጉባኤው ላይ የ160 ሀገራት ተወካዮች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,5.574,5.574,0.0,5.574,-24.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_05f3dc57a37c,train,የአካባቢው ህብረተሰብም ደም በመለገስ ህይወትን ለመታደግ የሚያደርገውን ሰብዓዊ ተግባር አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.053,6.799,0.411,8.053,-33.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_be66acca4fd2,train,ምክር ቤቱ በአራተኛ መደበኛ ስብሰባው እንዲፈፀሙ ያስቀመጣቸውን ተግባራት አፈፃፀም በጥልቀት በመገምግሞ አቅጣጫ አስቀምጧል ነው ያሉት።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9c677823e70a,train,ሪፎርሙ በዋናነት በዘርፉ የነበረውን ብልሹ አሰራር መቅረፍ፣ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ፈጣን አሰራርን ማስረጽና ምቹ ከባቢያዊ የስራ ሁኔታን መፍጠር ላይ ትኩረት ያደረገ ነው ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.053,9.817,0.0,12.053,-35.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_def5b277058b,train,በኦሮሚያ ክልል የሴቶችን የገቢ አቅም ለማሻሻል የሚያስችሉ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ  ገለፀ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.053,9.686,0.78,12.053,-37.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e03feb110e5c,train,መሶብ የአንድ ማእከል አገልግሎት ዜጎች በቴክኖሎጂ በመታገዝ በአንድ ቦታ በርካታ አገልግሎቶችን የሚያገኙበት ዘመናዊ አሰራር መሆኑ ይታወቃል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.014,8.192,0.747,10.014,-29.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c157de004282,train,አስፈፃሚ አካላት የሚያወጧቸው ሕጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች ሕገ መንግሥቱን መሰረት ያደረጉ እንዲሆኑ ከማድረግ ባሻገር በአግባቡ መፈፀማቸው ላይ ክትትልና ቁጥጥር ይደረጋል ነው ያሉት።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.014,10.382,0.322,12.014,-34.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7374860916ef,train,"""ክልሉን የሳይንስ ማዕከል እናድርግ"" በሚል መሪ ሀሳብ  በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሁለተኛው ዙር የሳይንስና ፈጠራ አውደ ርዕይ እና ውድድር  በወልቂጤ ከተማ  እየተካሄደ ነው።",spk_a9e5bcbd13c3,am,12.254,8.757,0.363,12.254,-30.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4dbc2e3fea82,train,"የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል ነገ መስከረም 24 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሆራ ፊንፊኔ እንዲሁም መስከረም 25 ቀን በቢሾፍቱ ሆራ ሀርሰዲ ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሀሳብ ይከበራል።",spk_a9e5bcbd13c3,am,12.534,12.534,0.0,12.534,-34.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_af2642da5cae,train,ዘ-ሴይለር ፍሮም ጅብራልተር፣ሻፍት ኢን አፍሪካ፣ ጉማ እና አፍሪ በተሰኙ ፊሎሞችንም ሰርቶ፣ ዜሌዳ፣ ዘ-ግራንድ ሪቤሊዮን፣ ዘ-ገሬቭ ዲገር፣ ሬድ ሊቭስ፣ ስጋ ያጣ መንፈስ፣ ስውር ችሎት፣ ሰባ ሰላሳ፣ ትውልድና ሌሎች ፊልምችንም ሰርቷል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,16.933,11.999,0.41,16.933,-36.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0d6d2e4da5f8,train,ተማሪዎች በመጪው ክረምት የእረፍት ጊዜያቸውን ስልጠናውን በመከታተል ራሳቸውን ማብቃት ይገባል ያለችው ደግሞ ተማሪ ኮሊያ ገረመው ናት።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e1085bc06b9a,train,ሚኒስቴሩ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድረግ፣ በዲጂታል መታወቂያና በኢትዮ-ኮደርስ ስልጠና አበረታች ተግባራትን በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.014,8.474,0.0,10.014,-32.6,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_c46b300bfd7c,train,የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት እና የፎረሙ ሰብሳቢ አብደላ ከማል(ዶ/ር)፤ ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት ድጋፉ የመጀመሪያ ዙር መሆኑንና የህክምና መሳሪያዎች፣ አልጋዎች፣ ፍራሾችና ሌሎች ቁሳቁሶችን ያካተተ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,17.253,14.416,0.341,17.253,-36.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_51fb9f976965,train,"""ክህሎት ኢትዮጵያ ፕሮግራም"" በሀገሪቱ ውስጥ የሥራ ዕድል ፈጠራን እና የሰው ኃይል ክህሎት ማጎልበትን በተመለከተ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አማካይነት የሚመራ ሀገራዊ ተነሳሽነት ነው።",spk_a9e5bcbd13c3,am,10.854,10.459,0.0,10.854,-32.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_56f52ee42ca0,train,የሀገራዊ ምክክር እና የሽግግር ፍትህ የፖለቲካ ጥያቄዎችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሁነኛ መፍትሔዎች መሆናቸውንም አንስተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.854,7.384,0.47,7.854,-34.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dbb3ee4bccf6,train,የሚዲያ ተቋሙ ሀገራዊ ጥቅሞችን እያስጠበቀ፣ የባህልና የቱሪዝም ሀብቶችን እያስተዋወቀ፣ መልካም ገፅታን ለዓለም እያሳየ ለመቀጠል በሰው ኃይልና በሚዲያ ቴክኖሎጂ ራሱን እያደራጀ መሆኑ ይበል የሚያሰኝ ጅምር እንደሆነም አመልክተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.373,7.987,0.457,9.373,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3f0157ced7c7,train,በሮቦቲክስና አርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ ላይም የእውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲሁም የስራ እድሎችን ለመፍጠር ከሌሎች ወጣቶች ጋር በጋራ እየሰራ መሆኑንም ገልጿል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.053,8.632,0.0,9.053,-31.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_452008d45838,train,"7ኛው የኢሬቻ ፎረም ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሃሳብ በቢሾፍቱ ከተማ ሆረ ሀርሴዴ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል።",spk_a9e5bcbd13c3,am,8.534,8.137,0.0,8.534,-35.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3884be1c01cf,train,ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የትምህርት መርሃ ግብሮች 29 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎችን እያስተማረ እንደሚገኝ ተመልክቷል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-34.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c1ab5119da73,train,በሮቦቲክስና አርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ ላይ የተሰማራው ወጣት ሁነኛው ዘሩ በበኩሉ የግብርናና የኮሪደር ልማት ሥራዎችን በሮቦት በመታገዝ ማከናወን የሚያስችል ቴክኖሎጂ መስራቱን ጠቅሷል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,11.293,10.812,0.0,11.293,-31.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4d44b84d4824,train,ዘርፉ ከገቢ ምንጭነት ባሻገር የክልሉንና የሀገርን በጎ ገጽታ ከመገንባት አኳያ ያለው አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑንም ነው ያመላከቱት።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-24.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_48e2780ce693,train,የባህል ልዑኩ የሚኖረው ቆይታ የሁለቱን አገሮች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት በማሳደግ ረገድ የበኩሉን ሚና እንደሚወጣ ገልጸዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.614,8.259,0.355,8.614,-31.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0f56dccbc147,train,አገልግሎቱንም የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሃመድ እንዲሁም በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ አክሊሉ ታደሰ አስጀምረውታል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.973,9.54,0.0,9.973,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_05c99297aae2,train,ኢትዮጵያ በብዝሃ የኢኮኖሚ ዘርፍ በአስደናቂ የለውጥ ጎዳና ላይ ትገኛለች ሲሉ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሀመድ አሊ የሱፍ ገለጹ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.454,9.767,0.32,10.454,-28.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0ed61bf65b21,train,በተገባደደው በጀት ዓመት የኃይል መቆራረጥን ዜሮ የማድረግ እቅድ ተይዞ ሲሰራ መቆየቱን ጠቅሰው፥ በዚህም የኃይል መቆራረጥ ምጣኔውን በሚታይ መልኩ መቀነስ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,11.174,10.807,0.366,11.174,-24.2,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_49747a79ffc7,train,በኦሮሚያ ክልል የመንግስት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥን በዲጅታል ቴክኖሎጂ በማስደገፍ ፈጣንና ቀልጣፋ እንዲሆን እየተደረገ መሆኑ ተገልጿል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f42ce6553a00,train,በመድረኩ መንግስት፣ የግሉ ዘርፍና ስራ ፈጣሪዎች ተቀናጅተው እንዲሰሩ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን በተመለከተ ውይይት ተደርጓል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.493,9.215,0.0,10.493,-27.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_688a1aa5aa56,train,በተያዘው ክረምት ወራትም በትምህርት ቤቱ የኢትዮ ኮደርስ ስልጠናን አጠናክሮ ለማስቀጠል ዝግጅት መደረጉን ጠቁመዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.493,8.162,0.332,8.493,-29.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6d37b59cefc9,train,በተጨማሪም በተገባደደው በጀት ዓመት 4 ሺህ 200 የመንግስት ሰራተኞችን በመመዝገብ የምስክር ወረቀት መሰጠቱን ጠቁመው የመረጃውን ትክክለኛነት በማረጋገጥ ግልፀኝነትና ተጠያቂነትን የማስፈን ስራ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,16.134,16.134,0.0,16.134,-21.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2227e4ef71c2,train,በተለይም ወጣቶች ዘመኑ የሚጠይቀውን ቴክኖሎጂ እውቅት በማዳበር ብቁና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ስልጠናው በእጅጉ የሚያስፈልጋቸው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.733,8.966,0.768,9.733,-32.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_17974d8d1d7a,train,በነገው ዕለትም በዓሉ በንጉሱ መናገሻ ቦንጌሸምበቶ በአደባባይ በደመቀ ሁኔታ ይከበራል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.654,6.057,0.542,7.654,-30.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dbec0b3bc419,train,ይህም ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት እንቅስቃሴዎችን በማሳለጥ የክልሉ ብሎም የሀገር መንሰራራትና ብልፅግናን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና እንዳለው ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.493,8.939,0.0,9.493,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1433a5c0dc1c,train,የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና 568 ያመጣው ተማሪ አንገሶም ደሳለኝ በበኩሉ፣ በመምህራን እገዛ በራሱ ጥረትና ልፋት ለውጤት መብቃቱን ተናግሯል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.573,12.052,0.0,13.573,-38.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f70f57e4839a,train,ስልጠናውን ከሚያስተባብሩ ጽህፈት ቤቶች አንዱ የሆነው የጅማ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ጽህፈት ቤት የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ የስራ ሂደት መሪ ናስር አማን፤ ስልጠናው የዲጂታል ቴክኖሎጂ ክህሎትን በማሳደግ የሰራተኛውን የመፈጸም አቅም ለማጎልበት ይረዳል ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,16.654,15.414,0.519,16.654,-33.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2d6dc40d30e8,train,በዛሬው እለት አገልግሎቱ አዳማን ጨምሮ በቢሾፍቱ፣ ሸገር እና ሻሸመኔ ከተሞች መጀመሩን አስታውቀዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.053,6.522,0.0,7.053,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4421b4f64cdf,train,የአዲስ አበባ ከተማ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ኃላፊ አዋሌ መሀመድ እንዳሉት፥ የኮደርስ ስልጠና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትና ተጠቃሚነትን የሚያጎለብት እንዲሁም ፈጠራና ስታርትአፕን የሚያበረታታ ነው።,spk_a9e5bcbd13c3,am,11.614,9.905,0.0,11.614,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8034aedffbd6,train,ባለፉት አምስት ዓመታት በተዘረጋው የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት ውስጥ፣ በየዓመቱ ከ18.5 ትሪሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር እየተከናወነ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.334,8.474,0.0,9.334,-27.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c4616aaa1c35,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለአዲሱ የፈረንጆቹ 2026 ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-39.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2c509f758d58,train,ዩኒቨርሲቲው በተለይ የአርሶ አደሩን ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ የተሻሻሉና የምርጥ ዝርያዎችንና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በምርምር ተደራሽ ማድረጉን ጠቅሰዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-32.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_728ff5310bd9,train,ዛሬን ጨምሮ በማዕከሉ ሁለት ጊዜ አገልግሎት ለማግኘት በማዕከሉ መገኘታቸውን ጠቁመው፤ አገልግሎት አሰጣጡ ምቹ እና ድካምን ያስቀረ ነው ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.414,8.716,0.0,9.414,-34.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e529000aff23,train,ህብረተሰቡ የወደቁና የተንጠለጠሉ የኤሌክትሪክ ገመዶች ወይም ሌሎች ብልሽቶች ሲያጋጥሙት በአገልግሎቱ ነፃ የስልክ መስመር 905 በፍጥነት እንዲያሳውቅ ጥሪ ቀርቦለታል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-22.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5511b814a02e,train,ተጋጣሚው አዲስ አበባ ከተማ በአምስት ነጥብ 13ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,4.774,4.774,0.0,4.774,-33.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f55913cc7177,train,በመጪው ክረምት በሚኖራቸው የእረፍት ጊዜ የኮደርስ ስልጠናን በመከታተል የዲጂታል ክህሎታቸውን ለማሳደግ ዝግጁ መሆናቸውን የ12ተኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ገለፁ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.493,8.816,0.0,10.493,-31.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ac209aede549,train,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሰይፈ ደርቤ የኢትዮጵያ የብልፅግና ጉዞ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-24.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_34fe33dce82d,train,በአዲሱ በጀት ዓመትም ተግባራቱን ይበልጥ አጠናክሮ በማስቀጠል የተመዘገቡ ሀብቶችን ትክክለኛነት ማጣራትና የሀብት ምዝገባን በቴክኖሎጂ የማስደገፍ ስራ በትኩረት ይሰራል ብለዋል ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,11.493,11.035,0.0,11.493,-22.7,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_59bca03a70ac,train,የወንጀል ምርመራና የክስ ሂደትን በሚፈለገው ፍጥነት ለማስኬድ የፖሊስ፣ አቃቤ ህግና ፍርድ ቤቶች ቅንጅት መጠናከር እንዳለበትም አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.854,8.487,0.0,9.854,-37.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_036ceefa0cf6,train,ከዚህ ቀደም የወሰደችው የኮደርስ ስልጠና የፈጠራ አቅሟን እንዳሳደገላት ጠቁማ፣ በክረምት ወራት ስልጠናውን በማጠናከር ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቷን ለማሳደግ መዘጋጀቷን ተናግራለች።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.774,9.307,0.0,9.774,-30.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_39ce6fb60ec3,train,በውይይቱ ከደቡብ ወሎ ዞንና አጎራባች የክልሉ ዞኖች እንዲሁም ከከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የአካል ጉዳተኞች ተሳትፈዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-36.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3879533db45a,train,መገናኛ ብዙሃን የሐሰት ትርክትን በመመከት፣ የሀገራችንን የዕድገት አውዶች ማሳየትና ኢትዮጵያዊ ጣዕም ያላቸው ይዘቶች ላይ ማተኮር እንዳለባቸውም ማሳሰባቸውን ኢቢሲ በዘገባው አስነብቧል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.454,13.11,0.344,13.454,-26.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_01b876d8db35,train,የዛሬው የዲጂታል ኢቢሲ ይፋ መሆንም ሰፍቶ የመድረስ ፍላጎታችን መገለጫ ነው ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,6.774,6.344,0.0,6.774,-26.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2437f2b20fa3,train,ተነሳሽነቱ በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት ዜጎች በዌብ ፕሮግራሚንግ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግ፣ዳታ ሳይንስና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ መሠረታዊ የዲጂታል እውቀት እንዲጨብጡ የሚያስችል ነው።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.733,8.395,0.302,9.733,-32.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_970df2398e6c,train,በኮደርስ ስልጠና የተካተቱ ኮርሶች ለመጪው ዘመን አስፈላጊ እውቀት የሚያስጨብጡ በመሆናቸው በእረፍት ጊዜ ክህሎትን ማዳበር እንደሚገባ ተማሪ ሰሎሜ ታደሰ ገልጻለች።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.254,8.801,0.0,10.254,-33.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bd9470d1ef1d,train,በሀገራችን ከመስከረም ወር መጀመሪያ ጀምሮ በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የተለያዩ ክብረ በዓላት እንደሚከበሩ አስታውሰው፤ በዓላቱ በህዝቦች መካከል አንድነትን፣ አብሮነትን፣ ሕብረ ብሄራዊነትን የሚያጠናክሩ ናቸው ብለዋል፡፡,spk_a9e5bcbd13c3,am,16.893,15.575,0.34,16.893,-23.1,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_b8b0b2cbbd3a,train,አሠራሩን በቴክኖሎጂ ማስደገፍ ጊዜንና ገንዘብን መቆጠብ እንደሚያስችል አመልክተው እንደ ሀገር ሙስናን ለመከላከል እና ተጠያቂነትን ለማስፈን የተያዙ ግቦች እንዲሳኩ አዎንታዊ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.174,11.452,0.371,12.174,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b7e58f355295,train,በክረምት ወራት ተጨማሪ የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና በመውሰድ የቴክኖሎጂ አቅምና ተወዳዳሪነታቸውን ለማሳደግ እንደሚሰሩ በጌዴኦ ዞን የሚገኙ ተማሪዎች ገለጹ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.133,8.602,0.0,9.133,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0d699ce59626,train,አሁን  በተገነባላቸው አዲስ መኖሪያ ቤት ችግራቸው የሚቀርፍላቸው በመሆኑ መደሰታቸውን ገልጸው በጎ ፈቃደኞችንም አመስግነዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.534,6.79,0.345,7.534,-32.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_595c1da6f1b2,train,በቀጣይም በሁለተኛው ምዕራፍ በበርካታ ከተሞች አገልግሎቱን ማስፋት የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.774,6.669,0.0,7.774,-28.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5c2f2274da9e,train,የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ኃይሉ ጀልዴ በበኩላቸው፤ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በአስተዳደሩ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ዲጂታላይዝ በማድረግ ሙሉ በሙሉ መቀየር ማስቻሉን ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.334,12.344,0.0,13.334,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_af93d3cf4d86,train,ሌላኛዋ ከዚሁ ትምህርት ቤት ከፍተኛ ውጤት ያመጣችው የትምህርት ቤቱ ተማሪ ቤተልሄም ወልደሚካኤል፤ በጥረቴና ልፋቴ እንዲሁም በመምህራኖቼ ልፋት ውጤታማ መሆን ችያለሁ ብላለች።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.133,12.438,0.0,13.133,-36.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_beef96a49f92,train,የአዲስ አበባ የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ አለማየሁ እንደገለጹት፥ ተቋሙ አገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን ያካሔደው ሪፎርም ተጨባጭ ለውጥ አምጥቷል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.454,10.367,0.4,13.454,-21.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5c80986fb7c7,train,በክልሉ እስካሁን ከ48ሺህ በላይ ወጣቶች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ወስደው ሰርተፊኬት የተሰጣቸው መሆኑን ገልጸው በክረምቱ በእረፍት ላይ የሚገኙ ወጣቶች ሁሉ የኮደርስ ስልጠና እንዲወስዱ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.373,10.167,0.0,12.373,-38.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b268370d2c30,train,ኢትዮጵያም በአርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ፣ በዲጂታል መሠረተ ልማት እና የክሂሎት ማበልጸጊያ ሥራዎች በአርዓያነት እየመራች መሆኑን አውስተዋል ነው ያለው።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.493,7.432,0.731,9.493,-34.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4928d14cae99,train,ምርምር እና ፈጠራን ወደ ተግባር በመቀየር ረገድም በርካታ ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,6.333,5.698,0.636,6.333,-31.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ac59bf3498c1,train,ለሲሚንቶ ምርት ከውጭ የሚገባን የድንጋይ ከሰልን ምርት መጠን ለመቀነስ መጤ አረሙን ወደ ባዮማስ ኃይልነት በመቀየር የውጭ ምንዛሬን ለመቀነስ እና ለአርብቶ አደሩ የስራ ዕድል ለመፍጠር መሰራቱን አክለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.094,10.389,0.0,12.094,-35.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dd4ac4f9a999,train,እንደ ሀገር ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ አምርቶ ራስን በመቻል አልፎም ለሌላው በመትረፍ የምግብ ሉዓላዊነትን በሁለንተናዊ ሁኔታ ማረጋገጥ ያለው ሚና ወሳኝ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.213,13.213,0.0,13.213,-22.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7af047f25282,train,በማዕከሉ የብሄራዊ እንስሳት ባዮቴክኖሎጂ ምርምር ፕሮግራም አስተባባሪ ሰኢድ አሊ ማዕከሉ በእንስሳት ዘርፉ ላይ የተለያዩ ምርምሮችን የመስራትና የማስተባበር እንዲሁም የእንስሳት እርባታ ባዮቴክኖሎጂ ላይ እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.733,12.148,0.0,12.733,-36.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_83ce18f60828,train,ስልጠናው ለቴክኖሎጂ ያለውን ቅርበት እንዳሳደገለት ገልጾ፣ በዲጂታል ዓለም ብቁ ሆኖ ለመገኘትና ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ   የስልጠናው ፋይዳ የጎላ መሆኑን ተናግሯል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.334,10.809,0.0,12.334,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7852e70b11c5,train,ስልጠናውን የወሰዱ ተማሪዎች የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ የአስተሳሰብ አድማሳቸውን እንዲያሰፉ ከማድረግ ባለፈ  ችግር ፈቺ የፈጠራ ሥራዎችን የማበልጸግ ሥራ መጀመራቸውን ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,11.893,10.763,0.0,11.893,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6609df308bf6,train,የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የባዮቴክኖሎጂ ምርምሮችና ግኝቶችን ለኅብረተሰቡ ለማስተዋወቅ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተቀናጁ ተግባራት እያከናወነ  መሆኑን ገለጸ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-37.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9a3ea6ff41ad,train,ስልጠናው ዓለም አቀፍ እውቅና ማግኘት የሚያስችል፣ ተወዳዳሪነትን የሚያሳድግና ተጨማሪ እድሎችን የሚከፍት በመሆኑ በእረፍት ጊዜው ለመከታተል ዝግጁ መሆኑን የገለፀው ደግሞ ተማሪ ባሴል ደረጀ ነው።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.573,10.833,0.311,13.573,-31.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_560f3de69ecf,train,ከ2018 እስከ 2022 ዓ.ም በሚተገበረው የዲጂታል አማራ ኢኒሸቲቭ ከ5 ሚሊየን በላይ ወጣቶችን በማሰልጠን ተጠቃሚ ለማድረግ ግብ መያዙን አስታውቀዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,11.414,10.227,0.0,11.414,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_14c00232ea74,train,አገልግሎቱ አስተማማኝና የተሳለጠ እንዲሆን የሰው ኃይልን ለማብቃት ትኩረት ተሰጥቶ እንዲሰራም አንስተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.973,7.557,0.0,8.973,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d884c4399085,train,አካል ጉዳተኞችን በማሰልጠን በእውቀትና ክህሎት ብቁ እንዲሆኑ የማድረጉ ጥረቱ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸው፤ለዚህም አስፈላጊው እገዛ የሚደረግ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.014,11.55,0.0,12.014,-24.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e2395fcd5c68,train,አክሲዮን ለማሻሻል፣ የንግድ ምዝገባ ለማከናወንና የንግድ መለያ ቁጥር ለማውጣት ወደ ማዕከሉ ያቀኑት ዝነኛው መዝገቡ በበኩላቸው፤ በ20 ደቂቃ ውስጥ ቀልጣፋ አገልግሎት በማግኘታቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,14.454,12.359,0.0,14.454,-33.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4cb1e750d778,train,ሁለቱ ሀገራት በአፍሪካው ዋንጫ ከዚህ ቀደም አንድ ጊዜ ተገናኝተዋል። ኢኮቶሪያል ጊኒ እ.አ.አ በ2015 ባዘጋጀችው 30ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ አንድ ተገናኝተው ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.614,13.614,0.0,13.614,-24.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dbc695006aee,train,በኦሮሚያ ክልል ለቱሪዝም ዘርፍ የተሰጠው ትኩረት የቱሪስት ፍሰትን በመጨመር ለክልሉ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት አስተዋፅኦ እያደረገ መሆኑን የክልሉ የባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-21.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8daa4a1883be,train,በስልጠና ቆይታው ያገኘውን እውቀት እና ክህሎት ተጠቅሞ በሞባይል መተግበርያ ዙሪያ ስራዎችን ለመስራት እንደሚጥር ነው የተናገረው።,spk_a9e5bcbd13c3,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d707060a326a,train,የአገራቱን የባህል ግንኙነት ማጠናከር አስፈላጊ መሆኑን አንስተው፣ የባህል ልዑካን ቡድኑ በብራዚል ለሚያደርገው የባህል ትዕይንት መንግስታቸው አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.534,11.118,0.51,12.534,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5f3a5eae3b5a,train,የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጉቼ ጉሌ(ዶ/ር)፤ ከተለያዩ አካላት ለሆስፒታሉ እየተደረገ ያለው ድጋፍ አገልግሎቱን በተሻለ ለማቅረብ ያግዛል ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.854,9.726,0.646,10.854,-35.9,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_a8b0bad42568,train,የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የፌደራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤትን የፋይናንሺያል ኦዲት አሠራር ይበልጥ ዘመናዊ ማድረግ የሚያስችል ሥርዓት ሊዘረጋ ነው።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.973,8.135,0.362,8.973,-32.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_acc7b84ab340,train,በተለይም የአካል ጉዳተኞችንና ሌሎች ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎችን መብት፣ ጥቅምና ተሳትፎ ያካተተ ምክክር ለማድረግ የሚያስችሉ አጀንዳዎችና ተሳታፊዎች ተለይተዋል ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.014,9.46,0.0,10.014,-31.9,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_ece8fa99f40b,train,የፌደራል ዋና ኦዲተርም ከዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ ጋር የተጣጣመ አሠራርን ለመተግበር እየሠራ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.494,6.671,0.426,7.494,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6d8ba5d68b8c,train,በጤና ቴክኖሎጂ ላይ ትኩረት ያደረገችው ወጣት ነቢሃ ነስሩ፤  በጤና ተቋማት ተኝቶ ታካሚዎች አስቸኳይ እርዳታ በሚፈልጉበት ወቅት የህክምና ባለሙያዎችን  በቀላሉ መጥራት እንዲችሉ እገዛ የሚያደርግ ቴክኖሎጂ ሰርታ በጤና ተቋም ጥቅም ላይ እንዲውል እየሰራች መሆኑን ጠቅሳለች።,spk_a9e5bcbd13c3,am,18.654,17.623,0.0,18.654,-32.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7122564a4af2,train,በተለይም አቅም የሌላቸው እና የቤተሰብ ሀላፊ የሆኑ ሴቶች ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ማሳደግ እንዲችሉ የተለያዩ አካላትን በማስተባበር ድጋፍ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.813,10.214,0.0,10.813,-35.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d9d1d7b8985a,train,የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከፕሮሶፒስ ዛፍ የባዮማስ ኃይልን የማምረት የሙከራ ፕሮጀክት እንዲሳካ ግንባር ቀደም ተሳትፎ  ላደረጉ ግለሰቦችና ተቋማት በድሬዳዋ ዕውቅናና ሽልማት አበርክቷል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.733,10.42,0.354,13.733,-37.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2588d185e394,train,የክልሉ የመረጃ ማዕከል አስተዳደር ዳይሬክተር አብዲአዚዝ አብዲላሂ፤ የኢትዮ ኮደርስ ስለጠና እድሜ ሳይገድበው ለሁሉም ዜጎች በነፃ የሚሰጥ የዲጂታል እውቀት በመሆኑ ሁሉም እድሉን እንዲጠቀምበት መክረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,14.534,12.076,0.392,14.534,-32.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5f3f2595c4bd,train,አዲሱ መመሪያ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና የአካቶ ትምህርት ተደራሽነትን፣ ክብር ያለው የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር የስራ ስምሪትንና ምቹ የስራ ቦታ መፍጠርን ታሳቢ ያደረገ መሆኑን አመላክተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.293,9.351,0.0,10.293,-22.2,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_ff345e0f123c,train,በኢትዮጵያዊያን የተመረቱ ቴክኖሎጂዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ በተካሄዱ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ውድድሮች ላይም ከፍተኛ ውጤቶች መገኘታቸውንም አንስተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.934,8.236,0.49,9.934,-31.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_250f5e60dea2,train,መልካም አስተዳደርን በተመለከተ የሕዝቡን ቅሬታ የሚዳስሱ አንደ ዐይናችን ያሉ ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት የሕዝብ ቅሬታ የሚፈቱ በርካታ መረጃዎችን እየሠራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.133,12.133,0.0,12.133,-24.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_abfd38ab7438,train,በቀጣይ አምስት ዓመታት ከ5 ሚሊዮን በላይ ወጣቶችን ተጠቃሚ ማድረግ የሚያስችል የዲጂታል ኢኒሼቲቭ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2736d99442ce,train,"""ክህሎት ኢትዮጵያ"" ፕሮግራም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተሸላሚ ለመሆን እንዳስቻላቸው በቻይና በተካሄደው የክህሎት ውድድር ያሸነፉ ተሳታፊዎች ገለፁ።",spk_a9e5bcbd13c3,am,9.414,8.966,0.0,9.414,-26.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aa1efeae3a1c,train,ከጠበቅነው ጊዜ በተሻለ ፍጥነት ተስተናግደናል ያሉት ተገልጋዮቹ፤ ወጪና ጊዜን በመቆጠብ ብሎም ከአንድ ወደ ሌላ ተቋም በመመላለስ የሚከሰት እንግልትን በማስቀረት በአጭር ጊዜ አገልግሎት አግኝተናል ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,14.174,12.426,0.0,14.174,-28.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cd707fddcbee,train,በዚህም ምክንያት በተደጋጋሚ የተሽከርካሪ አደጋ ሲከሰት እንደነበር አስታውሰው፤ በተለይ ሕፃናት፣ አዛውንቶች እና አካል ጉዳተኞች ይበልጥ ሲጎዱ እንደነበር ገልጸዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.254,9.927,0.0,10.254,-24.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7a8fa5c3a2be,train,የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሰለሞን ታምሩ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ በክልሉ የቱሪዝም ዘርፍ ያለውን ጠቀሜታ በመረዳት የተለያዩ መዳረሻ ስፍራዎች በመገንባትና ነባሮችን በማስተዋወቅ ለኢኮኖሚ ምጭነት እንዲውሉ በትኩረት እየተሰራ ነው።,spk_a9e5bcbd13c3,am,17.494,17.494,0.0,17.494,-25.2,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_0d0f261f0e5f,train,የቢሾፍቱ ከተማ ከንቲባ አለማየሁ አሰፋ በበኩላቸው፥ ከተማዋ የባህል እና የቱሪዝም ማዕከል መሆኗን ጠቁመው ኢሬቻ የቢሾፍቱ መድመቂያ ሆኗል ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.094,8.457,0.0,9.094,-36.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5a6a47766f97,train,በመድረኩ የተገኙት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) እንደገለጹት የኢቢሲ ዲጂታል አሠራርና የይዘት ስብጥር የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስጠብቅ እና ለሌሎችም ሚዲያዎች አዲሱን ምዕራፍ የከፈተ ነው።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.813,10.088,0.0,10.813,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_05bd8510e703,train,የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ፣ ምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዚዳንት በዛብህ ወንድሙ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤  ዩኒቨርሲቲው ከመማር ማስተማር ሥራ በተጓዳኝ ችግር ፈቺ ምርምሮችን እያካሄደ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.774,11.557,0.0,12.774,-33.0,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_f909f51ec515,train,ጽህፈት ቤቱ በከተማ አስተዳደሩ ስር ያሉ የመንግስት ሰራተኞች፣ ተማሪዎችና መምህራን ስልጠናውን እንዲወስዱ አስፈላጊ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገልጸው ስልጠናው ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.293,9.948,0.0,10.293,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_29c95a450089,train,በመዲናዋ እስካሁን 218 ሺህ በላይ ዜጎች የኮደርስ ስልጠናን እየተከታተሉ መሆናቸውን ጠቅሰው፥ 130 ሺህ ያህሉ ማጠናቀቃቸውንም አንስተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.574,6.759,0.502,7.574,-31.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_32af752fcb39,train,ለዚህ የሙከራ ስራ መሳካት ናሽናል ሲሚንቶ ያበረከተው አስተዋጽኦ  በአርዓያነት የሚጠቀስ መሆኑን አንስተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,6.774,5.491,0.0,6.774,-34.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_435ea3483d9a,train,በፕሮግራሙ በተሰጠው ድጋፍ በግብርና፣ ጤና፣ ደህንነት፣ አገልግሎት የሚያሻሽሉ ቴክኖሎጂዎች መሰራታቸውንም ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,6.373,6.373,0.0,6.373,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1ece7f6d4a0d,train,አፍሪካ ፈጠራን በመጠቀም የሞባይል ገንዘብ ዝውውር እና መድኃኒት የሚያደርሱ ድሮኖችን በመስራት ለፈተናዎቿ ምላሽ መስጠት መጀመሯን በበጎ አንስተዋል፡፡,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.414,8.052,0.361,8.414,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4b90514ebd70,train,ከንቲባ አዳነች በዚሁ ወቅት፤ ከተማዋ ከሀገር አልፎ የዓለም አቀፍ እና አህጉረ አቀፍ ኮንፈረንስ የማዘጋጀት አቅም እያደገ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.614,10.614,0.0,10.614,-25.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b036d70f6275,train,ማዕከሉ ከመጀመሩ በፊት ግን የሲስተም ችግር፣ የተቋማት በተለያየ ቦታ መሆንና የወረፋ መብዛትን ተከትሎ መስተጓጎል ያጋጥም እንደነበር አውስተዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.854,9.187,0.0,10.854,-32.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1b940e837bba,train,አቶ ሙፍቲ መርቀኒ ለዓመታት አገልግሎት ለማግኘት ወደ ተቋማት ይመላለሱ እንደነበር አውስተው፤ ያኔ አገልግሎት አሰጣጡ ረጅም ጊዜ የሚወስድና ጉዳያቸውም ውሎ ያድር እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.573,12.662,0.0,13.573,-31.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f8fd88406dac,train,ዲጂታል የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት የአሠራር ሥርዓት በተቋሙና በነዋሪዎች መካከል ግልጽ አሰራር እንዲዘረጋ በማስቻል የመረጃ ባለቤትነት እንዲረጋገጥ ማስቻሉን ዋና ዳይሬክተሩ አክለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,11.014,8.541,0.0,11.014,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6bfedde0edfd,train,የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የቱሪዝም ዘርፍ ኃላፊ ገረመው መብራቱ እንደተናገሩት፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት ፓርኩ በመሠረተ ልማት ችግር ምክንያት በቂ የቱሪስት ፍሰት እንዳልነበረው አስታውሰዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,13.614,13.173,0.0,13.614,-24.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_27df29efa744,train,የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሀመድ አሊ የሱፍ፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት እንድታስመዘግብ እየሰጡ ላለው ድንቅ አመራርም አድናቆታቸውን ገልጸዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.534,11.349,0.0,12.534,-28.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b3dca03054a0,train,የክረምት ወራት የእረፍት ጊዜውን  በኢትዮ ኮደርስ ተጨማሪ ስልጠና በመውሰድ አቅሙን ለማሳደግ ማቀዱንም ገልጿል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.053,6.218,0.386,7.053,-27.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_853f707cb1e6,train,የጋምቤላ፣ የኦሮሚያ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልሎች ተጎራባች አካባቢዎች 20ኛውን የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን በጋራ አከበሩ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-34.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fb8612ee6c63,train,ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የንግድ ልውውጥ እና የአገልግሎት ተደራሽነትን በማስፋት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዘላቂ ጥቅም እንደሚያስገኝ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዲጂታል አማካሪ ሚሪያም አሊ ገለጹ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,12.014,10.816,0.0,12.014,-33.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c60af197edfc,train,ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሳል አመራር በአስደናቂ የለውጥ ጎዳና ላይ እንደምትገኝም ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.213,5.821,0.372,7.213,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5d12b54e486c,train,የፍትሕ ሚኒስቴር ፈጣንና ቀልጣፋ የሕግ አገልግሎት ለመስጠት በክልሎች ቅርንጫፎችና ንዑስ ቅርንጫፎችን መክፈቱንም ገልጸዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-34.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ccae7e2d1f8a,train,በዚህም የግል ዘርፉና የፋይናንስ ተቋማት ተሳትፎም እየጨመረ መሆኑን ገልጸው፤ ይህም በመስኩ የተሻለ አቅም እንዲፈጠር እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.893,8.546,0.0,9.893,-30.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5160f687043e,train,የኮደርስ ስልጠና የተሻለ የዲጂታል እውቀትና ክህሎት እንድናገኝ መልካም አካጣሚ ፈጥሮልናል ሲሉ በጂግጂጋ ከተማ የኮደርስ ስልጠና የወሰዱ ወጣቶች ተናገሩ።,spk_a9e5bcbd13c3,am,9.213,8.287,0.0,9.213,-37.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_746a79614fbf,train,ለዚህም በከፍተኛ እና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የስልጠና ማዕከላትን የማጠናከርና የኔትወርክ ዝርጋታ ሥራዎች መጠናቀቃቸውን ገልጸዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.414,7.8,0.0,8.414,-32.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e12561674c45,train,ማቀነባበሪያው የእንስሳት ውጤቶች በተመጣጣኝ ዋጋ ተደራሽ ለማድረግ እገዛ እንደሚያደርግ አብራርታለች።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-31.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1c579aaf2848,train,አገልግሎቱ ችግኞቹን የሚተክለው ከኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ጋር ንክኪ በመፍጠር የኃይል መቆራረጥ እንዲፈጠር ሲያደርጉ የነበሩና የተቆረጡ ዛፎችን ለመተካት እንዲሁም ሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ ሚናውን ለመወጣት ነው ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,15.454,14.806,0.302,15.454,-22.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_71ea4e4d9ef8,train,ተማሪ አቤኔዘር ዘገየወርቅ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በሰመር ካምፕ የኮደርስ ስልጠና በመከታተል የምስክር ወረቀት ማግኘቱን ተናግሯል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,8.813,7.864,0.0,8.813,-34.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0f536ddd317d,train,በተቋሙ የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ ሁሉም አገልግሎቶች ዲጂታላይዝ በመደረጋቸው የተቋሙን አገልግሎት አሰጣጥ ከማዘመን ባሻገር ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን በማድረግ ሒደት ውስጥ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛልም ብለዋል።,spk_a9e5bcbd13c3,am,14.733,12.65,0.0,14.733,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c77f683a02ca,train,የመሠረት ድንጋዩን ያስቀመጡት ከንቲባ ከድር ጁሃር፣ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአስተዳደሩ ምክርቤት የመንግስት ተጠሪ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እና የካቢኔ አባላት ናቸው።,spk_a9e5bcbd13c3,am,10.893,10.381,0.0,10.893,-36.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6fbff9cf598c,train,ውይይቱ ሁለቱ ሀገራት የባህል እና የሕዝብ ለሕዝብ ትብብርን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ ነው።,spk_a9e5bcbd13c3,am,7.734,7.368,0.366,7.734,-31.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_413a430d97d2,train,በጤና ሚኒስቴር የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ህይወት ሰለሞን በበኩላቸው፤ በአሁኑ ወቅት እየተከሰቱ ካሉ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች መካከል የጡት ካንሰር ዋነኛው ነው።,spk_6917a9efa8b0,am,18.034,15.752,0.0,18.034,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_37e96e16a57f,train,የተጠቀሰው አሃዝ ደምም ከነገሌ ቦረና፣ ከመዳ ወላቡ፣ ከአዶላ፣ ከዋደራ፣ ከወላቡ ሊጣ፣ ከቦሬ ኡራጋና ከሻኪሶ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች የተሰባሰበ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,18.154,15.471,0.0,18.154,-31.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c19cbb14c7e1,train,በሀገራቱ መካከል ያለውን ስትራቴጂክ ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑን ጠቅሰው፤ ምክር ቤቱ ስምምነቱን በአጭር ጊዜ ውሰጥ እንዲያጸድቀው ጠይቀዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,12.194,11.02,0.0,12.194,-29.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e875fc56b1ab,train,22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን “ትውልድን በስነ-ምግባር፣ ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ በአዲስ አበባ ደረጃ ተከብሯል።,spk_6917a9efa8b0,am,14.553,12.012,0.0,14.553,-29.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d092ea91c3e,train,"""ሀገር በእድገት ጎዳና ጸንታ የምትዘልቀው በትውልድ ቅብብሎሽ ነው"" ያሉት ሚኒስትሩ ለዚህም ባህላዊ እሴቶችን ይበልጥ ማሳደግ ላይ ትኩረት መስጠት ይገባል ብለዋል።",spk_6917a9efa8b0,am,8.153,6.902,0.0,8.153,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac7f08d50288,train,ኢኖቬሽን የቅንጦት ጉዳይ አለመሆኑን ያነሱት ሚኒስትሩ፤ የጤና ጥራት፣ ተደራሽነትና የህሙማን ደህንነትን የበለጠ ለማጠናከር ያለውን ቁልፍ ሚና ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.073,13.1,0.0,16.073,-30.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f95feb1cc08f,train,የዘንድሮ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እንደሚከበር ቀደም ሲል መገለጹ የሚታወስ ነው።,spk_6917a9efa8b0,am,12.793,12.487,0.0,12.793,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5b63434dfeb,train,የህክምና መሳሪያዎቹ የተሟላ ህክምና ለመስጠት የሚያግዙ በመሆናቸው ለተደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,10.754,10.312,0.0,10.754,-24.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_449a258d2bab,train,በመድረኩ የክልሉ የመንግስት ሥራ ሃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት መሪዎች እና በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,7.593,5.394,0.0,7.593,-39.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7f9e7e8f4fb,train,በቀጣይም ያልተቆራረጠ የደም አቅርቦት እንዲኖር ህብረተሰቡን የመቀስቀስ፣ የማስተማርና ግንዛቤ አግኝቶ ደም የመለገሱን ተግባር አጠናክሮ እንዲቀጥል ለማስቻል እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.313,14.511,0.0,15.313,-31.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca7383a0f1f5,train,የጤና አገልግሎት ተደራሸነትና ጥራትን በማሳካት የእናቶችና ህፃናት ጤናን ለመጠበቅ ትኩረት መሰጠቱን አንስተዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,7.873,7.141,0.0,7.873,-30.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_42ddac591ae7,train,በእስካሁኑ ሂደት የህዝቡን የሰላምና የልማት ጥረት አድንቀው በቀጣይ መተጠናከረ መልኩ መቀጠል ይኖርበታል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,13.114,10.472,0.0,13.114,-35.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bc36eb3b27f,train,በዞኑ ባለፉት አራት ወራት በተከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 6 ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር የሚገመት የመንግስትና የህዝብ ሃብትን ማዳን እንደተቻለም አመልክተዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,10.674,9.394,0.0,10.674,-27.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fc93b62d6d2,train,በገጠር አካባቢ የሚኖሩ ተጋላጭ የማህረሰብ ክፍሎች ፍትሃዊ የትምህርት ተደራሽነት፣ የመምህራን የተጠናከረ ስልጠና አለማግኘት፣ የግብአት አቅርቦት፣ ፋይናንስ እና የትምህርት መመዘኛ በሚገባ አለመተግበር የዘርፉ ተግዳሮቶች ናቸው ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,11.354,9.347,0.0,11.354,-33.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b68aa14dc37d,train,በተለይ አባላትን የማፍራቱን ሥራ ከክረምት በጎ ፍቃድ ጋር በማስተሳሰር  ይሰራል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,7.553,6.994,0.0,7.553,-29.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1962758e4284,train,በሰሜን ወሎ ዞን ድጋፍ ለሚሹ  ከ17ሺሕ  ለሚበልጡ  ተማሪዎች የትምሕርት ቁሳቁስ የተበረከተ መሆኑን የዞኑ ትምሕርት መምሪያ አስታውቋል።,spk_6917a9efa8b0,am,5.593,5.253,0.0,5.593,-16.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8671d945c52b,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 200 ሚሊየን ብር ገደማ ወጪ በማድረግ የማኅበረሰብ አቀፍ መድሃኒት ቤቶች ግንባታ መከናወኑንም ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,10.073,8.515,0.0,10.073,-33.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd5109a1465f,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አማካሪና የማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ተወካይ አቶ ሳሙኤል ቀቀቦ በወቅቱ እንደገለጹት ማህበሩ በክልሉ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ ለተጋለጡ ወገኖች ፈጣን ሰብዓዊ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.713,12.314,0.0,15.713,-35.4,female,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_26810bff7fac,train,የኢሬቻ ባህላዊ እሴቶች ጠንካራ ወንድማማችነትና ህብረ ብሔራዊ አንድነት ያላት ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚያግዙ መሆናቸው ተገለጸ፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,10.233,10.233,0.0,10.233,-29.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac3bf06bca90,train,በተጨማሪም ተጠያቂነት እና የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንዲቻል ድርጅቶቹ ሥራቸውን በሕግ መሠረት መሥራታቸውን መቆጣጠር በማስፈለጉ፣ በሕብረተሰቡ ዘንድ የበጎ አድራጎት እና የበጎ ፈቃደኝነት ባሕል እንዲዳብር የሚያደርግም ነው።,spk_6917a9efa8b0,am,19.314,16.944,0.782,19.314,-30.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec793e2e9df8,train,በቆይታቸውም፤ ስለ ኩላሊት ተግባራት፣ የኩላሊት መድከምና መደረግ ስላለበት ጥንቃቄ ሙያዊ ገለጻ ሰጥተዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,9.713,9.713,0.0,9.713,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2212fc078208,train,የኢትዮጵያን ሰላም፣ ልማትና የህዝቦችን ህብረ ብሄራዊ አንድነት ለማጠናከር በሚደረገው ጥረት ወጣቶች የላቀ ሚና ያላቸው በመሆኑ በዚሁ መልኩ መስራት አለብን ሲሉ ወጣቶቹ አረጋግጠዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.633,15.224,0.0,15.633,-28.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d74b4de4bf1,train,ለመሆኑ ለልብ ህመም አጋላጭ ምክንያቶች ምንድን ናቸው?,spk_6917a9efa8b0,am,2.833,2.833,0.0,2.833,-26.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b2a8d3c709f,train,የጋምቤላ ክልል የአኝዋክ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኡጁሉ ኡመድ ከውይይቱ ገንቢ ሃሳቦችን ማግኘታቸውን ጠቁመው፤ የህዝቡን የሰላም ባለቤትነት ይበልጥ ለማረጋገጥ እንደሚሰሩም ተናግረዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,17.273,17.273,0.0,17.273,-31.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_02e169b7d423,train,የተደረገው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ የሆስፒታሉን አገልግሎት አሰጣጥ የሚያሻሽል መሆኑን ገልጸው ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ላደረጉት ድጋፍ ምስጋና በማቅረብ በቀጣይም ሌሎቹ አርዓያነቱን  እንዲከተሉ  ጥሪ አቅርበዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.553,13.737,0.0,15.553,-34.9,female,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_ef81bc61a2ab,train,የትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) በበኩላቸው እንደተናገሩት፤ የመተሳሰብ እና የመረዳዳት በጎ ተግባራት እየተጠናከሩ መጥተዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,11.553,10.55,0.0,11.553,-25.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ffd7ab1bc47f,train,በማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት 535 ውጤት ማምጣቱን ጠቁሞ የክልሉ መንግስት ላደረገለት እውቅናና ሽልማት ምስጋና አቅርቧል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.434,15.434,0.0,15.434,-30.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbb5fbe322a4,train,በአደጉ ሀገራት ፕሬዝዳንቶች በ 100 ቀናት የሰሯቸው ስራዎች ዜና ሆነው እንደሚነገሩ የገለጹት በሚኒስትር ማዕረግ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ እናትዓለም መለሰ በአፍሪካ መሰል ተግባራት አለመለመዳቸውንና ለዚህም የአህጉሪቱ መሪዎች አያልሙም ካለሙም አይተገብሩም የሚል ትችት እንደሚሰነዘር ገልጸዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,22.674,22.674,0.0,22.674,-26.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_27c8d330bef8,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ ፕሮግራሙን ባስጀመሩበት ስነ ስርአት ላይ እንደገለጹት ከከተማ አስተዳደሩ በጀት በተጨማሪ ባለሃብቶችን፣ ድርጅቶችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎችን በማስተባበር የትምህርት ቤቶች የምገባ ፕሮግራም ዛሬ ተጀምሯል።,spk_6917a9efa8b0,am,13.834,12.997,0.0,13.834,-31.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_041369583af2,train,በዚህም ምክንያት ለጤናና ለማህበራዊ ችግሮች ተጋልጠው እንደነበር  አስታውሰው አሁን ላይ የተገነባላቸው አዲስ መኖሪያ ቤት ይህንን ችግራቸውን እንደፈታላቸው ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,18.634,16.143,0.0,18.634,-28.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb5cee0891bd,train,በወቅቱም ነብዩ መውሊዳቸውን ጾም በመጾም ያከብሩ ነበር ያሉት ዶክተር አብዱልጀሊል፤ ሁልጊዜ ሰኞ ይጾሙ እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,9.034,9.034,0.0,9.034,-25.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2519fb9d34d,train,በተነሱ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ላይ ምላሽና ማብራሪያ የሰጡት የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ፤ ስምምነቶቹ ሀገራቱ ያላቸውን ግንኙነት ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.834,14.655,0.588,16.834,-29.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3894c398c543,train,ቀኑ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ባህል፣ ወግና እሴቶች ጎልተው የሚወጡበት ነው ያሉት ደግሞ የኮንሶ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ገሌቦ ጎልቶሞ ናቸው፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,11.553,10.75,0.0,11.553,-25.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_38cc40fd281d,train,የመንግስትን አገልግሎት አሰጣጥ ይበልጥ ቀልጣፋ፣ ፍትሃዊና ተጠያቂነት የሰፈነበት የማድረግ ጥረት ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,11.914,11.226,0.0,11.914,-32.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4341470ca42e,train,"""ለህፃናት ድጋፍና እንክብካቤን ይበልጥ ለማሳደግ ባለድርሻ አካላት በርብርብ ሊሰሩ ይገባል""ብሏል።",spk_6917a9efa8b0,am,8.313,7.524,0.0,8.313,-38.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3deb3e73f9a8,train,መንግስት ህጻናት የማይናወጥ፣ ፍትሃዊ እና አካታች የሆነ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት እንዲያገኙ አበክሮ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.393,11.57,0.0,15.393,-33.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_89b6ce4b0bce,train,ኢኮኖሚው ከቱሪዝም ጋር መቆራኘቱን የተገነዘበው የከተማዋ ነዋሪም፤ የአካባቢውን ሰላም በማጽናት ለእንግዶች ምቹ አገልግሎት ለመስጠት ተዘጋጅቷል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,13.153,12.349,0.0,13.153,-25.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_230faa769e01,train,አቶ ጥላሁን ከበደ በዚህ ወቅት እንደገለጹት ክልሉን የሰላም፣ የመቻቻልና የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ የተጀመረውን ሥራ ለማሳካት ህዝብን በባለቤትነት ያሳተፈ ሥራ እየተከናወነ ነው።,spk_6917a9efa8b0,am,18.514,17.058,0.0,18.514,-26.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4968226fec7,train,ድጋፍ የተደረገላቸው ጥሩነሽ በቀለ እና ስንታየሁ ደበሌ የተደረገላቸው ድጋፍ ኑሯቸውን ለመለወጥ እንደሚያግዛቸው ተናግረዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,10.473,7.881,0.0,10.473,-39.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_011cf251e4fa,train,መንግሥት ከየትኛውም ጊዜ በላይ ለዘርፉ ትኩረት መስጠቱን ገልጸው፥ ኪነ ጥበብን በስርዓተ ትምህርት ከማካተት አንስቶ በሚከናወኑ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶችም ላይ መንፀባረቁን በማሳያነት አንስተዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,18.593,16.163,0.316,18.593,-28.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcd18c88978a,train,"""ኢኖቬሽን ለሁለንተናዊ የጤና ሽፋን"" በሚል መሪ ሃሳብ ላለፉት ሶስት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሔድ የነበረው አለም አቀፍ የጤና ኢኖቬሽንና ጥራት ጉባኤ ተጠናቋል።",spk_6917a9efa8b0,am,16.433,13.366,0.0,16.433,-29.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3d81794beef,train,የጠዳ ሳይንስ ኮሌጅ ለ20ኛ ጊዜ አሰልጥኖ ዛሬ ካስመረቃቸው የጤና ባለሙያዎች መካለል 517ቱ ሴቶች መሆናቸውን የኮልጁ ዲን አቶ ዘመነ ሀብቱ ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.354,16.354,0.0,16.354,-26.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_477decd7f410,train,የዘንድሮው ኢሬቻ ኢትዮጵያ የዜጎቿን የኢነርጂ ፍላጎት ለማሟላት የዓባይን ወንዝ በመገደብ ታላቁን የህዳሴ ግድብ ባስመረቀችበት ማግስት የሚከበር መሆኑ ደስታችንን ድርብ ያደርገዋል፡፡ እንኳን ደስ አላችሁ!,spk_6917a9efa8b0,am,13.914,13.914,0.0,13.914,-28.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_55cde8151c5a,train,የአፍሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል(አፍሪካ ሲዲሲ) ሳይንስና ኢኖቬሽን ዳይሬክተር ሞሶኮ ፋላ የአፍሪካ ህብረት በአህጉሪቱ ያለውን አቅም በመጠቀም የማምረት አቅምን ለማሳደግ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,23.034,19.485,0.0,23.034,-30.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eedc4954676b,train,ኢሬቻ የኦሮሞ የምስጋና ስርዓት ነው፡፡ ኦሮሞ የሰው ዘር አፍርቶ የሚባዛው የተዘራው ሞቶ በመነሣት ፍሬ የሚያፈራው በፈጣሪ ድጋፍና እርዳታ ነው ብሎ ያምናል፡፡ ለዚህ ነው ኢሬቻ ሲደርስ ኦሮሞ ልበ ንፁህ የሆነውን ታላቅ ፈጣሪ ላደረገለት ሁሉ በማመስገን ለሚመጣው ጊዜ ደግሞ ምህረትን በመለመን ውዳሴ ያቀርባል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,10.114,9.632,0.0,10.114,-29.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_98c51cb08d12,train,ተጠቃሚ ከሆኑ የጤና ተቋማት መካከል የአዶላ፣ የመደ ወላቡ፣ የነገሌ ቦረና፣ የቦሬ፣ የኡራጋና የሰባ ቦሩ አጠቃላይ ሆስፒታሎች ተጠቃሽ ናቸው ብለዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,11.194,9.407,0.0,11.194,-35.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e02d8cb0a6b,train,የነገሌ ቦረና ደምና ህብረ ህዋስ ባንክ ከምስራቅ ቦረና እና ጉጂ ዞኖች ያሰባሰበውን ከ3 ሺህ በላይ ዩኒት ደም ለአካባቢው ጤና ተቋማት እያቀረበ መሆኑን ገለፀ።,spk_6917a9efa8b0,am,13.674,12.128,0.0,13.674,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_63183582c68d,train,አሁን ላይ በአቅራቢያቸው የተገነባው የውሃ ተቋም የነበረባቸውን እንግልት ከመቀነስ ባሻገር የንጹሕ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ መሆን እንደቻሉ ገልጸዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,15.313,11.348,0.698,15.313,-33.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_47ab79a81a1b,train,ኢትዮጵያ በሌማት ትሩፋት እያከናወነችው ያለው ተግባር ምርትና ምርታማነትን ከማሳደግ ባለፈ ህብረተሰቡ በፕሮቲን የበለፀጉ ምግቦችን በስፋት እንዲያገኝ የሚያስችል መሆኑን ገልፀዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.873,15.513,0.0,16.873,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_27acc245ade3,train,ለአጣዳፊ የኩላሊት መድከም አጋላጭ ምክንያቶች፡- ከባድ የደም መፍሰስ፣ አጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት፣ ከባድ የኩላሊት ኢንፌክሽን፣ ድንገተኛና አጣዳፊ የኩላሊት ማጣሪያ መቆጣት፣ የሽንት ቱቦና ፊኛ በድንገት መዘጋት የሚሉት ይገኙበታል ይላሉ ባለሙያው።,spk_6917a9efa8b0,am,23.233,20.478,0.0,23.233,-28.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ba0862191b2,train,በቀጣይም አስተዳደራዊ ፍርድ ቤቱ ማህበራዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ተግባሩን አጠናክሮ እንደሚቀጥል  አስታውቀዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,8.514,7.152,0.0,8.514,-28.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8af4fe223fe2,train,አቶ ሃብታሙ ዘለቀ በበኩሉ ፤ደም በመስጠት የሰውን ህይወት ማዳን መቻሌ የተለየ ደስታ ይሰጠኛል ብሏል።,spk_6917a9efa8b0,am,9.633,8.527,0.0,9.633,-34.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_30e9833e73a6,train,በአዲስ አበባ አጠቃላይ ትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ የትምህርት ስብራትን ለመጠገን በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች መመዝገባቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_6917a9efa8b0,am,14.793,13.292,0.0,14.793,-27.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_92195b5d2e92,train,የመሶብ አንድ ማእከል አገልግሎት ከሆሳዕና ከተማ ባለፈ በአደረጃጀቱ መሰረት በክላስተር ከተሞችም ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,14.514,13.646,0.0,14.514,-28.5,female,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_0707135ce2a1,train,የማዳበሪያ ፋብሪካን ጨምሮ በርካታ ግዙፍ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች በመንግስት ተወጥነው እየተሰሩ መሆኑን አንስተው የሀገርን ብልጽግና የማረጋገጥ ስራ ትኩረት የተሰጠው ሆኖ ቀጥሏል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.514,13.673,0.0,16.514,-33.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_49569177f346,train,በዞኑ የማህበሩ አባላትን ቁጥር በማሳደግ ሰብአዊ ድጋፉን ለማጠናከር በትኩረት እንደሚሰራ የተናገሩት ደግሞ የጌዴኦ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዝናቡ ወልዴ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_6917a9efa8b0,am,12.553,6.255,0.0,12.553,-41.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbb0fa03a6a3,train,በምስራቅ ቦረና ዞን መዳ ወላቡ ወረዳ ነዋሪ ዶክተር ሀብታሙ ለሜሳ ደም መለገስ የጀመሩት ገና የዩኒቨርሲቲ ተማሪ እያሉ መሆኑን ገልፀዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,10.553,8.955,0.0,10.553,-34.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d0604ba6b1c,train,ዩኒቨርሲቲው የትምሕርት ጥራት እንዲጠበቅና  የተማሪዎች ውጤት እንዲሻሻል በማጠናከሪያ ትምሕርትና በሌሎች ድጋፎች በማድረግ የሚጠበቅበትን ለመወጣት እየሰራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ችሮታው አየለ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_6917a9efa8b0,am,10.993,9.274,0.777,10.993,-28.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_883fdeb9fea9,train,መምህራን ከተማ አስተዳደሩ ያመቻቸውን ዕድል ለመጠቀም ፈጥነው 25 በመቶውን በመቆጠብ የቤት ባለቤት እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,9.354,9.354,0.0,9.354,-25.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_39f6ab92d914,train,20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን “ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለኅብረ-ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሐሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሕዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አስተናጋጅነት ይከበራል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.634,15.145,0.0,16.634,-30.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a28930fb0f4e,train,ዳኞች መደበኛና የእረፍት ጊዜያቸውን በመጠቀም ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠታቸው በርካታ መዛግብት እልባት ማግኘታቸውን ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,7.633,7.633,0.0,7.633,-15.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fd2aef4ec18,train,የመጀመሪያው በኢትዮጵያ መንግስት እና በህዝባዊት ሪፐብሊክ ቻይና መንግስት መካከል የተደረገውን ፍርደኞችን የማስተላለፍ ስምምነት ነው።,spk_6917a9efa8b0,am,11.993,10.104,0.0,11.993,-28.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_500ee623cda0,train,ወላጆችም ከ10 ዓመት በታች የሆኑ ህፃናት ልጆቻቸውን  በወቅቱ እንዲያስከትቡ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,7.034,6.409,0.625,7.034,-31.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2902846d263,train,የመማር ማስተማር ሥራውን የተሻለ ለማድረግም የተማሪዎች መኖሪያና መማሪያ ክፍሎች፣ የምግብ  ቤት፣ ቤተ መጻህፍት  የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ  አገልግሎት መስጫና ሌሎች አገልግሎት መስጫዎች መመቻቸታቸውንም አስታውቀዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,19.073,16.425,0.785,19.073,-33.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9d66d2b94af,train,የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት ሰብሳቢ ዳኛ አቶ አብነት ዘርፉ በወቅቱ እንደገለጹት አቅመ ደካማ እና በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ላይ የሚገኙ ወገኖችን ማገዝና መደገፍ የሁሉም ዜጋ ሀገራዊ ግዴታ ነው፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,18.873,15.641,0.0,18.873,-28.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ef1cc9813ce,train,ላጲሶ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ የሥነ መንግሥት ታሪክ ምርምርና የላቀ የዕውቀት ሥርፀት ላደረጉት አስተዋፅኦ ሲታወሱ ይኖራሉ ነው ያሉት፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,13.153,12.561,0.593,13.153,-27.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_91d3d4d82f7d,train,ሌሎች የከተማው ነዋሪዎች አቶ ሀይሉ ገብሬ እና አቶ መሀመድ ሻሽ በበኩላቸው፤ የሀረር የኮሪደር ልማት የተዋበች፣ ለቱሪስቶች ተመራጭና ፅዱ ከተማን ለመገንባት አስችሏል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,14.274,12.888,0.497,14.274,-29.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7533f8343054,train,ከአባላት ድጎማ የተሰበሰበን ገንዘብ በዞኑ ቋት ገቢ በማድረግ አባላቱ በየደረጃው በሚገኙ ሆስፒታሎችና ጤና ተቋማት ሳይጉላሉ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ መደረጉ ሌላው በተሞክሮነት ከወሰዱት መካከል እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,23.354,21.826,0.0,23.354,-29.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fa4f9e43a04,train,የንብረት ክርክር ጉዳይ ገጥሞኝ ነበር ያሉት ወ/ሮ አለምነሽ፤ ጠበቃ ቀጥረው የመከራከር አቅም ስላልነበራቸው በዩኒቨርሲቲው የህግ አገልግሎት ድጋፍ ፍትህ ማግኘታቸውን ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.354,14.504,0.0,15.354,-33.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_90f0a4420ac2,train,የመምሪያው ሃላፊ አቶ እዮብ ዘውዱ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ፤ የአብሮነት ፣ የአንድነት እና የመተባበር እሴት መገለጫ የሆነውን የሻደይ በዓልን  ለማክበር ከወዲሁ ቅድመ መሰናዶ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,11.393,10.463,0.614,11.393,-27.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6586f54032bb,train,ይህንን ተከትሎ የብሔራዊ የብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍ ለተማሪዎች ውጤት መሻሻል የማይተካ ሚና እንዳለው አክለዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,10.073,9.107,0.0,10.073,-34.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b02f3b5631ab,train,በሥነ-ስርዓቱም በአዲስ አበባ የሚገኙ የኢትዮጵያ  ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያንና አድባራት የሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራንና ሊቃውንት ኃይማኖታዊ ኅብረ ዝማሬን በማቅረብ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.753,15.712,0.317,16.753,-26.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_82225a2e76ea,train,የፍትህ ሚኒስትር ሀና አርዓያ ስላሴ በወቅቱ እንዳሉት በሀገሪቱ እየተለመደ የመጣው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የኖረውን የአብሮነትና የመረዳዳት እሴት እንዲጠናከር እንዲሁም ችግሮችን በቅንጅት ለመፍታት አቅም እየሆነ ነው፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,17.233,15.958,0.0,17.233,-28.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ab3f8e8db9a,train,የትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ አየለች እሸቴ ትምህርት  ለብልፅግና መረጋገጥ እና ዜጎች የልማት ተቋዳሽ እንዲሆኑ ጉልህ ሚና እንዳለው አመልክተዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.233,13.606,0.0,16.233,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ff3d2ab345f,train,በተያዘው በጀት አመት ካለፈው ተሞክሮ በመውሰድ የተማሪዎች ምገባን ለማስፋፋት እንደሚሰራ ገልጸው የትምህርት ቤቶችን ገጽታ የመቀየር ስራም ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,18.634,18.634,0.0,18.634,-25.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca54f1e07f98,train,በልጆች ላይ  የምናፈሰው መዋዕለ ንዋይ እና የምናከናውነው ስራ የወደፊቷን ኢትዮጵያ ዕጣ ፈንታ የሚወስንና ለብልፅግና መሰረት የሚጥል ነው ሲሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር  ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_6917a9efa8b0,am,19.753,15.957,0.717,19.753,-33.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7dac495957ac,train,ከድሬዳዋ የመጣው ወጣት ፈልመታ አህመድ፤ ኢትዮጵያ ትልቅ ሀገር፣ ብዙ ህዝብና እምቅ የተፈጥሮ ሃብት ያላት በመሆኑ የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በጥቂቱም ቢሆን እንድናውቃት ያግዘናል ብሏል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.634,16.634,0.0,16.634,-31.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4aedd80e9996,train,መንግስት በሰጠው ትኩረት ከ500 በላይ ህጻናት ማቆያና የቀን የመንከባከቢያ ስፍራዎች በተለያዩ የሀገሪቷ ክፍሎች መገንባታቸውን ጠቁመዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,6.633,4.793,0.0,6.633,-30.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d01b3a046a0d,train,አምባሳደሩ በኩባ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ከማገልገላቸውም በተጨማሪ የጃማይካ፣ዶሚኒካን ሪፐብሊክ፣ ሁንዱራንስ እና ሜክሲኮን ጨምሮ በካሪቢያ ሀገሮች የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስከበር ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,26.034,23.313,0.5,26.034,-30.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0b04e38c4cd,train,የተሰጣቸው እውቅና በቀጣይ የበለጠ ሰርተው ተሸላሚነታቸውን ለማስቀጠል እንዳነሳሳቸው የገለጹት ደግሞ በከተማው የሪስፔንስ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት መምህር ደመላሽ አየነ ናቸው።,spk_6917a9efa8b0,am,10.553,10.553,0.0,10.553,-29.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d4f9c6f7c9b,train,የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ብርሃኑ ሌንጂሶ (ዶ/ር) በውይይት መድረኩ ላይ እንደተናገሩት የብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን መከበር ባህላዊ እሴቶች እንዲተዋወቁ ድርሻው የጎላ ነው፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,16.393,14.151,0.0,16.393,-23.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e40f6456ddb,train,የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ባይሳ ለታ (ዶ/ር) የሆስፒታሉን አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል ለህክምና አገልግሎት የሚውል ህንጻ በማስገንባትና የህክምና ባለሙያዎችን  የማሟላት ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.514,15.67,0.0,16.514,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_10b844ade04b,train,ቅድመ ልጅነት ላይ መዋዕለ ንዋይን ማፍሰስ የእድሜ ልክ ትርፍን የሚያስገኝ ነው ያሉት ሚኒስትሯ ይህም ጤናማ ማህረሰብ  ለመገንባት፣ ለሀገራዊ ኢኮኖሚ እና ለሀገር ልማት ወሳኝ ሚና አለው ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,19.794,15.945,0.585,19.794,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0cd53de1b2b,train,ኢትዮጵያ የስታርታፕን በሁሉም ዘርፍ ለማበረታታት ረቂቅ ፖሊሲ ማዘጋጀቷን አስታውሰው፤ በጤናው ዘርፍ የሚመጡ ስታርታፖችን ወደ ተግባር ለመቀየር አበረታች እንደሆነ ጠቁመዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.913,14.372,0.366,16.913,-30.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9138e481a4ee,train,ከፕሮጀክቶቹ መካከል 14 የሚሆኑት አዳዲስ ሲሆኑ ቀሪዎቹ በእርጅና ለመማር ማስተማር ምቹ ያልነበሩና የማስፋፊያ ግንባታ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,12.754,10.857,0.0,12.754,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5730bc60d3ca,train,በኩባ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር የነበሩት አየለ ሊሬ ሥርዓተ ቀብር በአዲስ አበባ ቅዱስ ዮሴፍ ቤተክርስቲያን የፕሮቴስታንት መካነ መቃብር ተፈጽሟል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,19.073,15.471,0.555,19.073,-29.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd6aa304c7f2,train,እሴቶቹ ይበልጥ ጎልብተው ለትውልድ እንዲተላለፉና የቱሪስት መስህብ እንዲሆኑ  መስራት እንደሚገባም  ጠቁመዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,10.514,10.514,0.0,10.514,-25.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d18aa66ac9c,train,በዚህም በጤና አገልግሎት ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ መምጣቱን ጠቅሰው በቀጣይም አዳዲስ የኢኖቬሽን ስራዎችን በመተግበር ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,17.273,12.258,0.331,17.273,-29.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0903ffa42fa2,train,በትጋት የሚመራ ምርምር፣ በሙግት የሚዳብር ሃልዮት፤ በአመክንዮ የሚበለጽግ ፍልስፍና የዩኒቨርሲቲው መለያ ቀለሞች መሆናቸውን አመልክተዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,13.233,13.233,0.0,13.233,-30.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_acf62375cea4,train,ሀገር አቀፉ 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አስተናጋጅነት በሆሳዕና ከተማ እንደሚከበር ይታወቃል።,spk_6917a9efa8b0,am,10.834,9.854,0.0,10.834,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8b1347f0d5c,train,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለዝርዝር እይታ ለተመሩለት አራት የተለያዩ የስምምነት ማጸደቂያ ረቂቅ አዋጆች ላይ የአስረጂ መድረክ አካሂዷል።,spk_6917a9efa8b0,am,14.873,12.691,0.0,14.873,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f278f626021,train,መንግስት ለቱሪዝም በሰጠው ትኩረት የኢትዮጵያን ማንሰራራት እውን የሚያደርጉ በርካታ አዳዲስ መዳረሻዎችን ከማልማት ባሻገር ነባሮቹንም የማደስ ተግባራት ማከናወኑ ተገለጸ፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,17.034,16.568,0.0,17.034,-26.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfa850eb68db,train,የቤት ዕድሳት የተጀመረላቸው የቆሼ ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ሸምሲያ መሀመድ ስድስት ልጆቻቸውን የቀን ስራ በመስራት እንደሚያስተዳድሩ ገልፀው የሚኖሩበት ቤት ከማርጀቱ የተነሳ አንድ ቀን ወድቆ አደጋ ያደርሳል የሚል ስጋት እንደነበራቸው ተናግረዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,20.994,18.834,0.856,20.994,-28.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bab74dda3b50,train,የክልሉ መንግስትም በዓሉ በደመቀ ሁኔታ እንዲከበር እና ለእንግዶቹም ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠር ከባለድርሻ አካላት ጋር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እያከናወነ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.434,14.579,0.0,15.434,-27.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ddd226383956,train,በዚህም መሰረት ዩኒቨርሲቲው በተለይም በአነስተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ ሴቶች፣ ህፃናት እና አካል ጉዳተኞች ነፃ የህግ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,11.594,11.114,0.0,11.594,-32.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7234f070a47a,train,አምባሳደር አየለ ሊሬ የአንድ ወንድና የሁለት ሴት ልጆች አባትም ነበሩ፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,7.593,5.814,0.0,7.593,-30.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_735f54dff332,train,የአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ደስታ ደንበላ፤ የኩልፎ ወንዝ ዳርቻ ልማት ወንዙን በማከም አካባቢውን ንጹህና ተመራጭ የቱሪስቶች መዳረሻ የማድረግ ዓላማ እንዳለው ተናግረዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.674,13.893,0.0,15.674,-28.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_79970542713b,train,በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የጌዴኦ ዞን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ወንድወሰን ዳካ በበኩላቸው እንዳሉት፣ ማህበሩ በዞኑ ሰብዓዊ ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ በበጎ ፍቃድ አገልግሎትና በአካባቢ ጥበቃ ሥራ እየተሳተፈ ነው።,spk_6917a9efa8b0,am,9.793,9.165,0.0,9.793,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_82f2df99fe22,train,በተለይም በቅድመ ልጅነት የሚከናወኑ ተግባራት ለሀገር ሁለንተናዊ ብልፅግና ወሳኝ መሆናቸውን ጠቅሰው በለውጡ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮች የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ተደራሽነት አንዱ ነው ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,18.113,16.425,0.0,18.113,-32.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4891414565ce,train,በዘንድሮው ዓመት የታቀደውን 4ሺህ ዩኒት ደም ለማሰባሰብ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ርብርብ እየተደረገ እንደሆነም ጠቁመዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,11.674,11.16,0.0,11.674,-32.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed5375145304,train,ከዚህ ተሞክሮ በመውሰድም ሴቶች ለአንድ ወር በነፃ በሚሰጠው የምርመራና ቅድመ ልየታ አገልግሎት በመሳተፍ የጤናቸውን ሁኔታ መፈተሽ እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,15.553,14.804,0.37,15.553,-30.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a056f1c6e4e0,train,ባንኩ ባለፉት 11 ወራት ብቻ ከዞኖቹ ካሰባሰበው ውስጥ ከ3ሺህ 160 ዩኒት በላይ ደም ለ6 ክልላዊ ሆስፒታሎች ማከፋፈሉን አስረድተዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,13.674,12.266,0.0,13.674,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_82ee706ea0a9,train,የጤና ሚኒስቴር የእናቶች፣ የህፃናትና ወጣቶች ጤና አጠባበቅ የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ አካሒዷል።,spk_6917a9efa8b0,am,8.873,7.524,0.626,8.873,-32.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2729beb8647,train,ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በስነ ስርዓቱ ላይ ኢትዮጵያ ዛሬ ታላቅ ምሁር፣ መልካም መምህርና አባት የሆኑትን ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስን በማጣቷ መሪር የሐዘን ቀን ሆኗል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,16.474,14.044,0.0,16.474,-34.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_700aaceeebe6,train,በዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች አገልግሎት ዲን አቶ ጊዜው ፈጠነ፤  በዋናው ግቢና  እና በመሃል ሜዳ ካምፓስ ከ3 ሺህ በላይ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን መቀበል መጀመሩን ተናግረዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,6.034,5.248,0.396,6.034,-31.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c8fcf524c60,train,ለመጪው ትውልድ ሁለንተናዊ ብልጽግናዋ የተረጋገጠ ሀገር ለማስረከብ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ሰላምን ዘላቂ ማድረግ የሁሉም ሚና መሆን እንዳለበትም ተናግረዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,10.473,10.473,0.0,10.473,-30.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7dcbfad51dfd,train,የመሶብ አንድ ማእከል አገልግሎት ለህዝብ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠትና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ፋይዳው የላቀ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,18.994,17.587,0.0,18.994,-26.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ecfc180741a,train,የመምህራንን የቤት ግንባታ ተጠቃሚ ለማድረግ የተቀመጠውን የ25 በመቶ ቁጠባና 75 በመቶ ብድር ለሚያሟሉ መምህራን እና ለተደራጁ ማህበራት የቤት ግንባታ ለማስጀመር ሂደት ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,14.713,13.486,0.0,14.713,-30.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5693451f699,train,የባለድርሻ አካላት የጤና አገልግሎት አሰጣጥ መረጃን በሥርዓቱ መያዝ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,5.434,5.104,0.329,5.434,-21.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_802bd400aa0e,train,እንደ ሕክምና ባለሙያዎች ገለጻ በመቶዎች የሚቆጠሩ የዐይን ህመሞች አሉ።,spk_6917a9efa8b0,am,7.913,6.42,0.527,7.913,-30.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f86cc40dd48,train,ይህም  ወጣቱ ትውልድ ባሕሉን  አውቆና ጠብቆ  እንዲያድግ የሚያስችል መሆኑን ጠቁመው፤ ዘርፉ ከቱሪዝም  እድገት ጋር ተዋህዶ እንዲቀጥል በትብብር እየተሰራ መሆኑን  ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,14.754,14.103,0.651,14.754,-24.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_607759ba06b1,train,በአምቡላንሶች ርክክብ ስነ ስርአት ላይ  የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባን ጨምሮ የክልሉ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,8.954,7.936,0.0,8.954,-31.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9dbc99a3a90e,train,ከሁሉም በላይ ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ ህዝቡ በቅርበት ፈጣንና ቀልጣፋ ፍትህ እንዲያገኝ ማስቻላቸውንም ገልጸው በአጠቃላይ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በባህላዊ ፍርድ ቤቶች ከ443 ሺህ በላይ ጉዳዮች እልባት ማግኘታቸውን ተናግረዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,21.393,20.149,0.0,21.393,-28.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_151e655f851b,train,በአካባቢው ዘላቂ ሰላም ሰፍኖ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች  እንዲስፋፉ ከመንግስት ጋር በቅንጅት በመስራት የበኩላቸውን እየተወጡ መሆናቸውን ያነሱት ደግሞ   ራሄል ይግዛው ናችው።,spk_6917a9efa8b0,am,5.994,5.994,0.0,5.994,-16.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_86b07470db24,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች በየደረጃው ወደ ስራ መግባታቸው በመደበኛ ፍርድ ቤቶች ላይ የነበረው ጫና ቀንሷል፣ ባለጉዳይ የሚያወጣውን አላስፈላጊ ወጪ እና እንግልት መቀነስ አስችለዋል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,12.313,11.17,0.0,12.313,-26.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb2c19940d29,train,የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በዓመት 400 ሺህ ለሚጠጉ ተመላላሽና ተኝቶ ታካሚዎች የሕክምና አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,13.274,11.279,0.0,13.274,-34.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e10659f5451a,train,ዶክተር መቅደስ ዳባ በመርሃ ግብሩ ላይ እንደገለፁት፤ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የምርመራና ህክምና ነጻ አገልግሎት ከመስጠት ባሻገር የደም ልገሳ፣ ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ ዜጎች የቤት እድሳትና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍና የችግኝ ተከላ ይከናወናል።,spk_6917a9efa8b0,am,20.233,19.455,0.0,20.233,-28.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa960c6d5e8d,train,በጉባኤው ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ በ2017 እቅድ አፈጻጸም እንዲሁም በ2018 እቅድ አተገባበር ዙሪያ ግምገማና ውይይት እንደሚያካሂድ ለማወቅ ተችሏል።,spk_6917a9efa8b0,am,12.473,11.99,0.483,12.473,-26.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cf2c70465a9,train,በአሁኑ ወቅትም በክልሉ ለወባ በሽታ በስጋትነት በተለዩ ወረዳዎች የቤት ለቤት ኬሚካል ርጭት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,10.274,10.274,0.0,10.274,-24.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d770b37a69c6,train,ሻደይን ለመታደም ለሚመጡ የሃገር ውስጥና የውጭ ጎብኝዎች ምቹ የሆቴል እና የመዝናኛ ስፍራዎች መዘጋጀታቸውንም  አቶ እዮብ አንስተዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,11.993,10.728,0.0,11.993,-28.5,female,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_663e5a871dbf,train,በመግለጫቸውም በመስከረም ወር የሚከበሩ በርካታ የህዝብና የአደባባይ በዓላትን በደመቀና በተሳካ ሁኔታ ለማክበርና ለማስተዋወቅ የሚያስችሉ ዝግጅቶች ተደርገዋል ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,18.713,16.012,0.0,18.713,-30.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_79b9d9d0f0fd,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመምህራንን የቤት ችግር ለመፍታት 25 በመቶ ሲቆጥቡ ቀሪውን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድር እንዲያቀርብላቸው የሚያስችል ስምምነት መፈረሙ ይታወሳል፡፡,spk_6917a9efa8b0,am,12.034,11.715,0.0,12.034,-24.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0b6f19cf27c,train,ለዚህም ይረዳ ዘንድ የጥበብ ምክር ቤት ደንብ በረቂቅ ደረጃ እየተዘጋጀ መሆኑን ጠቁመው፤ ይህም  ባሕልና ቋንቋን ለማበልጸግና ለማሳደግ  አስቻይ ሁኔታዎች የሚፈጥር ነው ብለዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,17.794,17.194,0.599,17.794,-25.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_391230549ed7,train,ህብረተሰቡ በሚያዋጣው መጠነኛ ገንዘብ የጤና እክል ሲገጥመው ከነቤተሰቡ ዓመቱን ሙሉ የሚታከምበት ስርአት መሆኑ  በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ጠቀሜታው ከፍተኛ መሆኑን  ተናግረዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,17.113,15.94,0.0,17.113,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_efe4a8988cc4,train,እንከኖችን ለማረም ብሎም ለሀገር ሁለንተናዊ ብልፅግና እና ለዘላቂ ሰላም መፅናት ኪነ-ጥበብ ያለውን ሚና ይበልጥ ማጎልበት የሚያስችሉ ተግባራት በትኩረት እየተከናወኑ እንደሚገኙም ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,19.593,18.271,0.0,19.593,-32.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa3dd760a4d7,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወባ በሽታን ለመከላከልና  የህብረተሰቡን ጤንነት ለመጠበቅ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።,spk_6917a9efa8b0,am,12.153,10.404,0.0,12.153,-31.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf9c03bb2f69,train,የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ  ደብሬ የኋላ፤  ጎንደር በሀገረ መንግስት ግንባታ  የራስዋን የባህል የታሪክና የስነ ጥበብ አሻራዋን  ያሳረፈች ከተማ ነች ሲሉ ገልጸዋል።,spk_6917a9efa8b0,am,13.514,12.724,0.0,13.514,-23.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_611322889028,train,የክልሉ ወጣቶች ክንፍ ጽህፈት ቤት አደረጃጀት ከፍተኛ አመራሮችና አባላት በክልሉ ማረቆ ልዩ ወረዳ የችግኝ ተከላና ሌሎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራትን አከናውነዋል።,spk_19128d650180,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7241796aa66b,train,ከእነዚህ ውስጥ 794 የሠመራ፣ የሎጊያና የቢላል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በበይነ መረብ እንደሚፈተኑ ተናግረዋል።,spk_19128d650180,am,8.893,8.569,0.324,8.893,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b28c597ec1b9,train,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) እንደገለጹት፤  የመቀንጨርና የመቀጨጭ ችግርን ለመፍታት ስርዓተ  ምግብን ለማሻሻል መንግስት  በትኩረት እየሰራ ነው።,spk_19128d650180,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ef2d3bf92af,train,የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ በስደተኞች ዙሪያ እየተገበረችው ያለው ፖሊሰ የሚደነቅ ነው።,spk_19128d650180,am,11.094,10.746,0.0,11.094,-33.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_862805f2663f,train,በተለይም የትምህርት ዘርፉን በመደገፍ ጥራትና ተደራሽነቱን ማስፋት አስፈላጊ መሆኑን አንስተዋል።,spk_19128d650180,am,5.173,4.815,0.359,5.173,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d53e36d41c67,train,አቶ ሚሊዮን ጌታቸው በበኩላቸው ደም መለገስ በደም እጦት ለሚሰቃዩ ወገኖች ህይወት መስጠት መሆኑን ጠቅሰው የምለግሰው ደም ህይወት የሚታደግ በመሆኑ ኩራት ይሰማኛል ብለዋል፡፡,spk_19128d650180,am,11.774,10.986,0.0,11.774,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5ff27575c47,train,"የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ከኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ""ከራዕይ ወደ ተግባር፤ የኢትዮጵያ ዘላቂና አካታች የምግብ ስርዓት ሽግግር ጉዞ"" በሚል መሪ ሀሳብ በኢትዮጵያ ሥርዓተ ምግብ ላይ ያተኮረ ውይይት አካሂዷል፡፡",spk_19128d650180,am,11.934,11.439,0.0,11.934,-34.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89aca547c8a1,train,ለተግባራዊነቱም ከጉሙሩክ፣ ከባንኮች፣ ከፖሊስ፣ ከትራንስፖርትና ሌሎች የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር ትብብሩን ለማጠናከር ያለመ ምክክር ማድረጉን አመላክተዋል።,spk_19128d650180,am,10.293,9.484,0.345,10.293,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4644a5a6188,train,ህገ-ወጥ የምግብና መድሃኒት ዝውውርን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ቅንጅት መጠናከር እንዳለበት የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ።,spk_19128d650180,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec38e86c69e8,train,በአፋር ክልል በክልልና ሀገር አቀፍ ፈተናዎች የተሻለ ውጤት ማምጣት የሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች መከናወናቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_19128d650180,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7930c6cefe0b,train,ከጥቅም ውጭ የነበሩ የውኃ ተቋማት ዳግም ለአገልግሎት በመብቃታቸው የንጹህ መጠጥ ውኃ ችግራቸው መቀረፉን የደሃና ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_19128d650180,am,10.213,8.844,0.501,10.213,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b40644cdeffd,train,የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት በመግለጫው፥ መላው ሀገር ወዳድ ዜጋ መሰል ወንጀሎችንና ወንጀለኞችን በማጋለጥ እያደረገ ያለውን ተሳትፎ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርቧል፡፡,spk_19128d650180,am,10.133,10.133,0.0,10.133,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e8a669a3e4e,train,“አላማ ተኮር ተግባቦት ለሀገር ግንባታ” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ የሚዲያና የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች ክልል አቀፍ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል።,spk_19128d650180,am,9.454,9.079,0.375,9.454,-35.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74d844554c1e,train,በተጨማሪም በሀገር ውስጥ ሕገ- ወጥ የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፊያ መተግበሪያዎችን በመጠቀም ሀብትን ከሀገር በማሸሽ ላይ ያሉ ድርጅቶች ባለቤቶችም በቁጥጥር ሥር ውለዋል ነው ያለው።,spk_19128d650180,am,10.133,9.201,0.0,10.133,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a14cfa409408,train,በበጀት ዓመቱ የማህበረሰቡን ዘላቂ ሰላም ለማስጠበቅ፣ የህግ የበላይነትን በማስከበር ህገ ወጥነትንና ብልሹ አሰራሮችን ለመከላከል በሚረዱ ጉዳዮች ላይ የሚሰራ የፀጥታ ምክር ቤት በማቋቋም ወደ ትግበራ ምዕራፍ ተገብቷል ብለዋል፡፡,spk_19128d650180,am,11.813,11.434,0.0,11.813,-34.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9547fae73b89,train,O በልጆች እና ዐዋቂዎች የአጥንት ጤናማነት ላይ ጉዳት ያደርሳል።,spk_19128d650180,am,4.173,3.686,0.488,4.173,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32df20d80187,train,ዘላቂ መፍትሄ የሚያመጡና የቀውስ ወቅት ምላሽ የምርምር ስራዎችን ከመንግስት ተቋማትና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት የማከናወን ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_19128d650180,am,10.174,9.797,0.0,10.174,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_304f79c31876,train,ጤናማና አምራች ዜጋን ለመፍጠር ለስርዓተ ምግብ መሻሻል ትኩረት ሰጥተን እየሰራን ነው ያሉት ደግሞ በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_19128d650180,am,13.813,11.587,0.706,13.813,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa70f2de58eb,train,ጀፎረ የገጠሩ ማህበረሰብ የተሻለ ኑሮ እንዲኖረው በማለም ለተጀመረው የኮሪደር ልማት መነሻ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_19128d650180,am,6.494,6.17,0.323,6.494,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_528616f2ee6f,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላትና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_19128d650180,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6cc7f410c06,train,በተለይም ችቦ የሚበራባቸው ቦታዎች ከኤሌክትሪክ መስመሮች ቢያንስ 20 ሜትር መራቅ እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡,spk_19128d650180,am,6.093,5.742,0.0,6.093,-37.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a3a12d6d173,train,በክልሉ የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ገልጿል።,spk_19128d650180,am,5.654,5.317,0.337,5.654,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2433ff7378ce,train,በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ96 ሺህ በላይ ወጣቶች ተሳታፊ ሲሆኑ ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው የተለያዩ ስራዎች እንደሚከናወኑም ተመላክቷል።,spk_19128d650180,am,11.014,10.297,0.415,11.014,-33.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b04d1f4abb42,train,እነዚህ የሪፎርም ስራዎችና የቴክኖሎጂ ትግበራዎች በከተማዋ ሰላምና ጸጥታ ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማስመዝገባቸውን ተናግረው፤ ይህም ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_19128d650180,am,9.094,8.76,0.334,9.094,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d114b860a9cd,train,በዚህም የተመዘገቡ በርካታ ውጤቶች ቢኖሩም ያልተፈቱ ችግሮች በመኖራቸው ህገ-ወጥ የምግብና መድኃኒት ዝውውርን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ቅንጅት መጠናከር አለበት ብለዋል።,spk_19128d650180,am,9.614,9.106,0.0,9.614,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9271076cc150,train,ሕገ- ወጥ ሃዋላዎች ፣ የገንዘብ ዝውውሮች፣ የውጭ ምንዛሪ ስወራዎች ፣ የግብር ስወራዎች፣ ሕገ- ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ የማስመሰልና ሌሎች ተመሳሳይ ወንጀሎች በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያስከትሉ እንዲሁም አሸባሪዎችንና የታጠቁ ቡድኖችን ለመደገፍ ሲውሉ መቆየታቸውን መግለጫው አመልክቷል፡፡,spk_19128d650180,am,16.413,15.633,0.0,16.413,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf4c4ded7361,train,በዚህም ኮሚሽኑ ዋናውን ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ ከመጥራቱ በፊት መከናወን ያለባቸው ዋና ዋና ተግባራት መኖራቸውን አስታውቀዋል።,spk_19128d650180,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f6e6c8b7d0a,train,የሰቆጣ ቃል ኪዳን ፕሮግራም አስተባባሪና የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር የምግብና ስርዓተ ምግብ አማካሪ አቶ ባዘዘው ጫኔ እንዳሉት፤ በክልሉ በምግብና ስርዓተ ምግብ ትግበራ አበረታች ውጤት ተመዝግቧል።,spk_19128d650180,am,13.973,11.579,0.534,13.973,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f859fb6e0b34,train,በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ጥራት ለማስጠበቅ ዘመናዊ የሕክምና መሳሪያዎችን ለማሟላት እየተሰራ  መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡,spk_19128d650180,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08cacc13c0fe,train,የቱሪስቶች ቁጥር መጨመሩ የፓርኩንና የአካባቢውን ህብረተሰብ ገቢ እንዲጨምር ማድረጉን ገልፀው ለአብነትም በሩብ ዓመቱ በኢኮ ቱሪዝም የተደራጁ ማህበራት ያገኙት ዘጠኝ ሚሊዮን ብር ገቢ ካለፈው ዓመት በ2 ሚሊዮን ብር ጭማሪ ማሳየቱን አስረድተዋል፡፡,spk_19128d650180,am,16.573,14.328,0.59,16.573,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f84a6f77f15,train,በማዕከሉ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ በረከት ከድር እንደገለጹት፥ ወጣቶች ያላቸውን እውቀት፣ አቅም እና ጉልበት ለአካባቢ ልማት ማዋላቸው ጠቀሜታው የጎላ ነው።,spk_19128d650180,am,9.454,8.902,0.0,9.454,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9985e1b6744,train,የበዓሉን እሴቶች አስጠብቆ ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍና በዓለም አቀፍ ቅርስነት እንዲመዘገብ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙም ገልፀዋል፡፡,spk_19128d650180,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_096f0f317856,train,የኢትዮጵያ መንግስት ስደተኞችን ታሳቢ ያደረገ አካታች መርሃ ግብር ተግባራዊ በማድረግ በትምህርት፣ በጤና፣ በስራ ዕድል ፈጠራ፣ በዲጂታል አካታችነትና ሌሎች አገልግሎቶች ተጠቃሚ አድርጓል ነው ያሉት።,spk_19128d650180,am,11.293,10.679,0.0,11.293,-34.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee9938701275,train,የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ስደተኞችን በአካታችነት መደገፍን የተመለከተ ከፍተኛ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ አካሂዷል።,spk_19128d650180,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-36.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ecfd70ff41d1,train,የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ጌቱ አርጋው በበኩላቸው እንደገለጹት፤ የከተማዋን እድገት የሚመጥኑና የነዋሪዎችን ደህንነት ይበልጥ የሚያረጋግጡ ተቋማዊ ለውጦች የግድ አስፈላጊ ሆነዋል።,spk_19128d650180,am,11.373,11.373,0.0,11.373,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_652627790388,train,በጉብኝት መርሃ ግብሩ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሎሚ በዶ፣ የምክር ቤቱ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተገኝተዋል።,spk_19128d650180,am,15.213,14.347,0.0,15.213,-31.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60457610c69f,train,ከተፈታኞቹ መካከልም 134 ሺህ 828 ተማሪዎች በበይነ መረብ የተፈተኑ ሲሆን፤ ቀሪዎቹ ተማሪዎች ደግሞ በወረቀት ተፈትነዋል።,spk_19128d650180,am,8.614,8.238,0.0,8.614,-33.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6cc3682f6d2,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ምቹ የመማሪያ አካባቢ ለመፍጠርና ግብአት ለማሟላት ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_19128d650180,am,8.014,7.678,0.336,8.014,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd7298c27e51,train,የጡት ካንሰር ቅድመ ልየታ ስራ በሁሉም የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ተቋማት እየተከናወነ መሆኑ ተገለጸ።,spk_19128d650180,am,7.873,6.158,0.511,7.873,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b8083bf3dc8,train,1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።,spk_19128d650180,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43e300b8a920,train,በሀዋሳ ከተማ በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ከተከናወኑ የልማት ሥራዎች መካከል የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤቶች እድሳትና አዲስ ግንባታ ሥራ አንዱ ሲሆን በዚህም ብዙዎች ተጠቃሚ ሆነዋል።,spk_19128d650180,am,11.133,10.339,0.322,11.133,-34.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de4f1a1bcf9d,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን በምሁር አክሊል ወረዳ ከ82 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነባው የመቆርቆር የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ዛሬ ተመርቆ ለአገልግሎት በቃ።,spk_19128d650180,am,10.133,9.809,0.325,10.133,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_be5d6dfa5dff,train,የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር አያልነሽ ሐብተማርያም፤ በዛሬው ዕለት 32 አዳዲስ የፖሊስ እና የእሳትና አደጋ ሥጋት መከላከያ አገልግሎት የሚሰጡ ህንፃዎች ስራ መጀመራቸውን ተናግረዋል።,spk_19128d650180,am,11.694,11.694,0.0,11.694,-31.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6641bc36de31,train,ከ500 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ በነቀምቴ ከተማ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው ጊዜ በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ ርብርብ እየተደረገ ነው።,spk_19128d650180,am,10.973,10.201,0.0,10.973,-35.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_237900a82a7a,train,አቶ ሽመልስ ተስንቱ በበኩላቸው የሁላችንም መገለጫ የሆነውን ኢሬቻን ከነትውፊቱ ጠብቀን ለቀጣይ ትውልድ ማስተላለፍ አለብን ነው ያሉት።,spk_19128d650180,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af2bb93e6e5d,train,• ከድምጽ ማዳመጫ (ኤርፎን) አጠቃቀም ጋር በተያያዘ,spk_19128d650180,am,3.373,3.373,0.0,3.373,-32.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88b923ddfb1c,train,የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሰላማዊት መንገሻ በበኩላቸው በባለስልጣኑ የሚከናወኑ ተግባራት የማህበረሰቡን ጤንነትና ደህንነት ለማስጠበቅ ጉልህ ድርሻ ያላቸው ናቸው።,spk_19128d650180,am,9.614,9.05,0.563,9.614,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_052120686d0a,train,በተለይ የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴትን የሚያጎለብቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራዎች ለዚህ ማሳያ ናቸው ያሉት አቶ በረከት፣ የበጎ ፈቃድ ሥራው በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል።,spk_19128d650180,am,12.653,12.653,0.0,12.653,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9eb66ccf5722,train,ኮሪደርን ጨምሮ ሌሎችም የልማት ሥራዎች የከተማዋን ገፅታ በመቀየር እድገቷን እንደሚያፋጥኑ በተግባር እየታየ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ የነቀምቴ ነዋሪ ወይዘሮ ካሰች ጉዲና ናቸው።,spk_19128d650180,am,10.973,10.18,0.378,10.973,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8c1fd2cbf7c,train,ዛሬ የቤት መስሪያ ቦታ የተረከቡ የህብረተሰብ ክፍሎች ተደራጅተው ከ10 ዓመታት በላይ የቆዩ፣ የሚጠበቅባቸውን ገንዘብ የቆጠቡና ሌሎች መስፈርቶችን አሟልተው ሲጠባበቁ የነበሩ መሆናቸውን አመልክተዋል።,spk_19128d650180,am,12.293,11.167,0.0,12.293,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_263d1d6606d6,train,በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ316 ሺህ በላይ የማህበረሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን 201 ሚሊዮን የሚጠጋ ወጪንም ማስቀረት ተችሏል ብለዋል።,spk_19128d650180,am,11.454,10.252,0.749,11.454,-35.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bbaedd2e71c7,train,ኢትዮጵያን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ የተጀመረውን ጉዞ በጋራ ከዳር ማድረስ እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ።,spk_19128d650180,am,8.534,8.088,0.446,8.534,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d3bf1f9a1b9,train,በማረቆ ልዩ ወረዳ ፉኖ አሊ መና ቀበሌ የሃገር ሽማግሌው ገጉሌ አያና መኖሪያ ቤታቸው ከማርጀቱ የተነሳ ግድግዳው ፈራርሶ በሌሊት ለንፋስና ቅዝቃዜ ሲዳረጉ መቆየታቸውን አስታውሰዋል፡፡,spk_19128d650180,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ec9057dc28d,train,የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አህመድ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የክልል ከተሞች በርካታ የወጣት ማዕከላት ተቋቁመዋል፡፡,spk_19128d650180,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d5f03ae6421,train,ክረምት ከመሆኑ አንጻር ችቦዎች እርጥብ ሲሆኑ ነዳጅ አድርጎ እንዲቀጣጠል መሞከር ፈጽሞ መደረግ የሌለበት ተግባር እንደሆነ የገለጹት ማህበረሰቡ ሌሎች አማራጮችን እንዲጠቀም አሳስበዋል።,spk_19128d650180,am,9.733,9.429,0.304,9.733,-36.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf532a75148a,train,የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኀላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር)፥የወባ በሽታን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ለሕብረተሰቡ ግንዛቤ በመስጠት ረገድ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ሚናውን አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_19128d650180,am,14.053,12.941,0.0,14.053,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64226158b777,train,እንዲሁም ኤርፎኑ በጆሮ ቀዳዳ (ካናል) ላይ ለረጅም ጊዜ ሲቀመጥ ከውስጥ ወደ ውጭ መውጣት ያለበት ኩክ እንዳይወጣ በመግፋት ድምጽ በሚፈለገው ልክ እንዳይተላለፍ በማድረግ የመስማት ዕድልን ሊቀንሰው ይችላል ብለዋል።,spk_19128d650180,am,11.454,11.454,0.0,11.454,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_899c44edc2f7,train,በተለይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለመዳረሻዎች ልማት የሰጡት ትኩረት ዘርፉን እያነቃቃ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_19128d650180,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-34.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8cee7f46b752,train,ዛሬ ለ40 አቅም ለሌላቸው ቤተሰቦች የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለመገንባት የተፈረመው ውል የዚሁ ማሳያ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_19128d650180,am,8.973,8.032,0.554,8.973,-34.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e5cf97ab62b,train,የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽን የስነ-ምግባር ግንባታ ዳይሬክተር ጀማል ሃጂ በመድረኩ ባቀረቡት መነሻ ጽሁፍ ስነ-ምግባርና ግብረ ገብነትን በማጎልበት ሙስናን ለመከላከል በትብብር መስራት ይገባል ብለዋል።,spk_19128d650180,am,13.133,11.51,0.382,13.133,-36.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9f21a22d77e,train,"የከምባታ ህዝብ የዘመን መለወጫ "" መሳላ"" በዓል በዱራሜ ከተማ በተለያዩ ሥነ ስርዓቶች ተከብሯል፡፡",spk_19128d650180,am,5.894,5.894,0.0,5.894,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12a495ca60fe,train,ከምልከታቸው በኋላ ሆስፒታሉን ወደ አገልግሎት ለማስገባት በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የተወያዩ ሲሆን የክልሉ መንግስት ሆስፒታሉ ዳግም ተደራጅቶ ሙሉ አገልግሎት እንዲሰጥ ድጋፍ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።,spk_19128d650180,am,14.973,13.284,0.501,14.973,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_daa34cd69413,train,የማህበረሰቡን ትስስር የሚያጠናክሩ ባህላዊ እሴቶች ሳይበረዙ ለትውልድ ለማስተላለፍ እየሰራ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልመሀዲ አስታወቁ።,spk_19128d650180,am,10.973,10.214,0.0,10.973,-32.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fda4f47d08f8,train,ወይዘሮ አየለች በየነም እንዲሁ ኢሬቻ ኢትዮጵያን በባህል ቱሪዝም ለዓለም የሚያስተዋውቅ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_19128d650180,am,5.973,5.673,0.0,5.973,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6c222dda58b,train,የዩኒቨርሲቲውን የራስ ገዝነት አካዳሚያዊ አስተዳደርም በጥንቃቄ በመምራት በስኬታማ መንገድ ለማስቀጠል እየተሰራ መሆኑን አስገንዝበዋል።,spk_19128d650180,am,7.774,7.403,0.371,7.774,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c479aa3f698e,train,ከፕሮጀክቶቹ መካከል ትምህርት ቤቶች፣ ጤና ኬላዎች፣ ጤና ጣቢያዎች፣ የሕዝብ መድሃኒት ቤቶችና የስራ እድል መፍጠሪያ ሼዶች እንደሚገኙበት ጠቅሰዋል።,spk_19128d650180,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f2f87bd6fae,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ የሚገኘው ጀፎረ በሁለት መንደሮች መካከል የሚገኝ ሲሆን ትርጉሙም የጋራ መንገድ ማለት ነው።,spk_19128d650180,am,8.534,7.48,0.643,8.534,-32.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6a5b8bc9a7c,train,አራተኛው ሀገር አቀፍ የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የሰላም ኮንፍረንስ በሁለተኛ ቀን ውሎው በሐረር ኢማም አህመድ ስታዲየም በመካሄድ ላይ ይገኛል።,spk_19128d650180,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c3e2848943a,train,በአማራ ክልል ለችግር የማይበገር እና ዘላቂነት ያለው የጤና ስርዓት መገንባት የሚያስችሉ ተግባራት በመከናወን ላይ እንደሚገኙ ተመላከተ።,spk_19128d650180,am,7.173,6.853,0.321,7.173,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3842f7af7afd,train,ኢንስቲትዩቱ ከትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር፣ ከአገልግሎቱና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_19128d650180,am,8.573,8.045,0.529,8.573,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_197e6c45ef81,train,መንግሥት በሰቆጣ ቃል ኪዳን እና በትምህርት ምገባ መርሐ ግብር ለትውልድ ግንባታ አመርቂ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ የትምህርት ቤቶች ምገባ ኢኒሼቲቭ ዳይሬክተር ወይዘሮ ፍሬዓለም ሽባባው ገለጹ፡፡,spk_19128d650180,am,12.373,11.573,0.0,12.373,-33.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b2aa2008d20,train,በወረዳው የጭላ ቀበሌ ነዋሪ ደረጀ ይልማ፤ በአካባቢያቸው የነበረው የውኃ ተቋም በመበላሸቱ ንጽህናው ያልተጠበቀ የወንዝ ውኃ ለመጠቀም መገደዳቸውንና ለእንግልት መዳረጋቸውን ጭምር አውስተዋል።,spk_19128d650180,am,14.694,12.94,0.0,14.694,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca2193aea66d,train,በአፋር ክልል አውሲ ራሱ ዞን ለሚገኙ ወረዳዎች 100 የዊልቸር ድጋፍ ለአካል ጉዳተኞች ተበረከተ።,spk_19128d650180,am,6.654,6.348,0.305,6.654,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55634554446a,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልልም በ2 ቢሊዮን ብር ወጪ እየተገነቡ ያሉ እና የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጀመሩ 43  ፕሮጀክቶችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ ክትትል እና ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_19128d650180,am,12.094,12.094,0.0,12.094,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_259470102926,train,በዓለም ቅርስነት የተመዘገበው ፓርኩ የደጋ አጋዘን፣ ቀይ ቀበሮ፣ ድኩላ፣ የባሌ ጦጣና ሌሎች የዱር እንስሳትና አዕዋፋት መገኛ ነው።,spk_19128d650180,am,9.373,7.504,0.532,9.373,-34.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2da0c9288c48,train,• በበቫይታሚን ዲ እጥረት ላለመያዝ መደረግ ያለበት ጥንቃቄ,spk_19128d650180,am,2.893,2.893,0.0,2.893,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aff65c6e0840,train,በየጤና ተቋማቱ የተሻለ የካንሰር ምርመራ፣ የጨረርና የመድሐኒት አገልግሎት ለመስጠት እየተቻለ መሆኑንም አብራርተዋል።,spk_19128d650180,am,6.333,6.333,0.0,6.333,-34.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b87d6c98b186,train,በዚህም በዩኒቨርሲቲው ባለፉት 75 ዓመታት ጉዞ ውስጥ በፖለቲካ መሪነት፣ በንግድና ሌሎች ዘርፎች ከሀገር ውስጥ እስከ ዓለም አቀፍ መድረክ ድረስ ስኬታማ ሰዎችን ማፍራት እንደቻለ ገልጸዋል።,spk_19128d650180,am,10.534,9.649,0.322,10.534,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb4cbd1ad7bf,train,በተለይ አስቸኳይ የሙስና መከላከል ጥናት በበርካታ ዘርፎች መከናወኑን ጠቅሰው በክልሉ መንግስት ተቋማት ለሙስና ተጋላጭ አሰራርን የሚገቱ ምክረ ሀሳቦች መሰጠታቸውን ገልጸዋል።,spk_19128d650180,am,11.493,9.927,0.887,11.493,-36.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8cc81abac1f9,train,በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ሥራው ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ ወጣቶችን በማሳተፍ ከ86 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የልማት ሥራዎችን ለማከናወን መታቀዱን ጠቁመዋል፡፡,spk_19128d650180,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-33.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_129f8f5fd3ea,train,እንዲሁም የየክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የሃይማኖት ተቋማትና የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊዎች፣ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች ፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ አባገዳዎችና  ነዋሪዎች  ተገኝተዋል።,spk_19128d650180,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2062636837fd,train,የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ውኃና ኢነርጂ መምሪያ የኦፕሬሽን፣ ጥገናና ውኃ ተቋማት አሥተዳደር ቡድን መሪ ይርጋ አስረሴ ፤ ባለፉት ስድስት ወራት 172 የውኃ ተቋማት ተጠግነው ለአገልግሎት በቅተዋል ብለዋል።,spk_19128d650180,am,14.854,12.641,0.421,14.854,-32.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6be2ec8eb78,train,የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሄራን ገርባ በወቅቱ እንደገለጹት ባለስልጣኑ ባለፉት ሁለት ዓመታት የምግብና መድኃኒት ቁጥጥሩን የሚያጠናክሩ የሪፎርም ስራዎችን በመተግበር ዘርፈ ብዙ ተግባራትን አከናውኗል።,spk_19128d650180,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f803ff5146a,train,የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ታሪካዊና ዘመናዊ በሆነ መንገድ መታደሱ ደግሞ የአካባቢውን ታሪክ የተሟላ እንደሚያደርገው አንስተዋል።,spk_19128d650180,am,9.493,8.426,0.362,9.493,-32.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_efb013c5d4ba,train,"በዛሬው ዕለትም በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ቤታቸውን በአዲስ መልክ መገንባት መጀመራቸው ለዘመናት ከቆየ ችግራቸውን እንደሚያላቅቃቸው ገልጸው፣ ""የወጣቶቹ ድጋፍ ተመልካች እንዳለ እንዳስብ አድርጎኛል፤ በጎ እጆችን ፈጣሪ ይባርካቸው"" ብለዋል።",spk_19128d650180,am,14.454,13.69,0.0,14.454,-32.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_217d35f5a479,train,የባህላዊ ምህንድስና ውጤት የሆነው ጀፎረ ዘመናዊ የአኗኗር ጥበብን የያዘ መሆኑን ተከትሎ ያሉትን ጸጋዎች በማልማት አካባቢውን የቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡,spk_19128d650180,am,11.774,10.563,0.386,11.774,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0aba4e41a63f,train,"""ልጆቻችን በሌሊት ተነስተው ውሃ በመቅዳት በትምህርት ገበታቸው ላይ በጊዜ አይደርሱም ነበር"" ያሉት ወይዘሮ እታለም ይህ ፕሮጀክት መመረቁ ችግራችንን ይቀርፍልናል ብለዋል።",spk_19128d650180,am,9.213,9.213,0.0,9.213,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1104948d4a69,train,የጉራጌ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የግብርና መምሪያ ሃላፊ አበራ ወንድሙ በበኩላቸው፤ የቀደምት አባቶች የቤት አሰራራቸውም ሆነ አሰፋፈራቸው የነገን ትውልድ ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_19128d650180,am,12.973,12.026,0.0,12.973,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f46eda707ddd,train,ከዚህ በተጨማሪ ኢንስቲትዩቱ ለአካባቢው ማህበረሰብ የሕክምና አገልግሎትን በመስጠት ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል ብለዋል።,spk_19128d650180,am,7.934,7.592,0.0,7.934,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c9a35f345ec,train,👉 የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ( የአጥንት እና የጡንቻን ጤና ያሻሽላል፣ ከቫይታሚን ዲ ጋር በመተባበር ይሠራል ) ፤,spk_19128d650180,am,7.133,6.731,0.402,7.133,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80553de89b71,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዘላቂ እና አስተማማኝ ሰላምን በመፍጠር የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ገለፀ፡፡,spk_19128d650180,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c6c2d7029a2,train,የስድስተኛ ክፍል ፈተና መስጠት መጀመሩ መንግስት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ከወሰዳቸው እርምጃዎች መካከል አንዱ መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_19128d650180,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b64ca0ba6c1,train,ዛሬም በአፋር ክልል በመገኘት የተደረገው 100 የዊልቸር ድጋፍ 4 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገበት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_19128d650180,am,6.654,6.654,0.0,6.654,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_183c47f6b00b,train,የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን የሚጎበኙ ቱሪስቶች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን የፓርኩ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡,spk_19128d650180,am,7.534,6.725,0.809,7.534,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_69f295623c99,train,የከተማ አስተዳደሩ ሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች መምሪያ በበኩሉ በወጣቶች የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ690 በላይ የአቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤቶች ግንባታና እድሳት ሥራ መከናወኑን አስታውቋል።,spk_19128d650180,am,14.774,13.293,0.354,14.774,-35.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_433840499b84,train,በአማራ ክልል ትምህርት ቤቶችን በግብአትና በሰው ሃይል የማጠናከርና ምቹ የመማሪያ አካባቢ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ  የሚቀጥል መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_19128d650180,am,8.694,8.37,0.324,8.694,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8c250a899d4,train,ሆስፒታሉ 80 ሚሊዮን ብር ዋጋ ያለው የሲቲ ስካን ማሽን ከክልሉ ጤና ቢሮ በድጋፍ አግኝቷል።,spk_19128d650180,am,5.454,5.454,0.0,5.454,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c8cf8fdb8be,train,በኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት የደረጃ ዝግጅት መሪ ስራ አስፈፃሚ ይልማ መንግሥቱ በበኩላቸው የመንገድ ደህንነትና የትራፊክ ፍሰትን ለማረጋገጥ ተሽከርካሪዎች በመንገድ ደህንነት ላይ የፀደቁ የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት አስገዳጅ ደረጃዎችን ማሟላት አለባቸው ብለዋል።,spk_19128d650180,am,15.733,15.211,0.0,15.733,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf07cb059e8a,train,ከአቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤት እድሳትና አዲስ ግንባታ በተጨማሪ በደም ልገሳ፣ በማዕድ ማጋራት፣ ቀጣይነት ባለው የምገባ መርሃ ግብር፣ በአረንጓዴ አሻራና ሌሎች አገልግሎቶች በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ መከናወኑንም አመልክተዋል፡፡,spk_19128d650180,am,16.334,14.249,0.511,16.334,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14401fed9fb7,train,የደብረብርሃን  ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የሕዝብ ግንኙነት  ሀላፊ ኮማንደር ኪዳኔ በቀለ፤ በዓላቱ  በስኬት ተከብረው እንዲጠናቀቁ  የጸጥታ ስራው ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_19128d650180,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d82e0ee0b8db,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 ዓ.ም የበጎ ፈቃደኞች አገልግሎት የእውቅናና የሽልማት መርሃ ግብር በማካሄድ ላይ ይገኛል።,spk_19128d650180,am,8.014,7.48,0.533,8.014,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae0dd9aa7842,train,በተለይም ሕገ- ወጥ በሆኑ ዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች፤ ሕገ- ወጥ የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፊያ መተግበሪያዎች፤ የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያዎች፤ ሕገ-ወጥ የሃዋላ አዘዋዋሪዎችና ደላላዎች፤ በወጪና ገቢ ንግድ ላይ አሻጥር የፈፀሙ አስመጪዎችና ላኪዎች እንዲሁም ሕጋዊ ንግድ ሳይኖራቸው በሕገ-ወጥ ሃዋላ ላይ በመሰማራት ከፍተኛ ገንዘብ በማንቀሳቀስ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ባደረሱ አካላት የማያዳግም ሕጋዊ እርምጃ መወሰዱን መግለጫው ጠቁሟል፡፡,spk_19128d650180,am,25.373,23.711,0.0,25.373,-32.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f408560277e9,train,ምዕምናን በዓሉን ሲያከብሩ የተቸገሩና አቅም የሌላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች በመደገፍ መሆን እንዳለበትም ተመላክቷል።,spk_19128d650180,am,7.173,6.725,0.448,7.173,-36.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc4dadd9cf52,train,የሚገነቡ ፕሮጀክቶች ቀጣይነት እንዲኖራቸው መጠበቅ እና መንከባከብ እንደሚያስፈልግ ገልጸው ይህም ፕሮጀክት የረዥም ጊዜ አገልግሎት እንዲሰጥ ሁሉም ሊጠብቀው ይገባል ብለዋል።,spk_19128d650180,am,9.213,8.838,0.376,9.213,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9a7770e9487,train,በመድረኩ ከሁሉም ክልሎችና የከተማ መስተዳድሮች የተውጣጡ የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_19128d650180,am,6.293,5.247,0.0,6.293,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73151aff6d1e,train,ተግባሩን  ይበልጥ በማጠናከር መምራትና ራስን ችሎ ክትትልና ቁጥጥር ማድረጉ  በክልሉ  ችግሩን ለመከላከል እንደሚያስችል ገልጸዋል።,spk_19128d650180,am,7.534,7.123,0.41,7.534,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_033d1d5654d5,train,በጎ ፈቃደኝነት የሀገር ፍቅር አንዱ ማሳያ መሆኑን ጠቁመው፤ በዚህ በጎ ተግባር በመሳተፍ አገራቸውንና ህዝባቸውን በቀናነት ላገለገሉ አካላት መንግስት ምስጋና ያቀርባል ብለዋል።,spk_19128d650180,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-31.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b7d54356d56,train,ከፍተኛ የሆነ ድምጽ የጆሮ ጤናን ይጎዳል ያሉት የሕክምና ባለሙያው፤ ከፍተኛ ድምጽ ሲባልም እንደ አካባቢው እና እንደ ሁኔታው የሚወሰን ሆኖ (ለምሳሌ ቤተመጻሕፍት ውስጥ፣ ገበያ ውስጥ፣ መኖሪያ ቤት ውስጥ የድምጽ ብክለት መጠኑ ስለሚለያይ) በአማካይ ከ90 ዴሲ ሜይል በላይ የሆነ ማለት ነው ይላሉ።,spk_19128d650180,am,18.053,16.408,0.0,18.053,-32.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5736176be27e,train,እነዚህ ፕሮጀክቶች የከተማዋን ሰላምና ጸጥታ ይበልጥ ለማጠናከር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነቡ  የክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያዎች፣ የማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ ማዕከላት፣ ፖሊስ ጣቢያዎች፣ የፖሊስ ካምፖች እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች ናቸው።,spk_19128d650180,am,16.494,16.026,0.0,16.494,-32.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_338978454a26,train,ቤታችን በበጎ ፈቃደኞች በአዲስ መልክ መሰራቱ የዘመናት ችግራችንን ፈቶልናል ሲሉ  በሀዋሳ ከተማ ቤታቸው የታደሰላቸው ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_19128d650180,am,9.053,8.502,0.551,9.053,-36.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e18e5e06d770,train,አፈ ጉባኤ ታገሰ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ አፍሪካን አንድ በሚያደርጉ አሰባሳቢ አጀንዳዎች በታሪክ የሚዘከር ትልልቅ ሥራዎችን እያከናወነች ነው።,spk_19128d650180,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-32.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52ab65e65dae,train,ብሔራዊ ጥቅምን አስከብሮ በማስቀጠሉ ረገድ ሚናቸውን እንደሚያጠናክሩ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ባለሙያዎች ተናገሩ።,spk_19128d650180,am,10.493,9.587,0.0,10.493,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_667268df19ae,train,ደማችንን በመለገስ የወገኖቻችንን ህይወት መታደግ በመቻላችን ኩራት ይሰማናል ሲሉ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት አመራሮችና ሠራተኞች ገለጹ፡፡,spk_19128d650180,am,8.334,7.944,0.389,8.334,-34.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd9963fe4388,train,ህዝብ በስፋት በሚሰበሰብባቸው ስፍራዎች የቅድመ ጥንቃቄ መልዕክቶች መተላለፋቸውን አመልክተዋል።,spk_19128d650180,am,5.694,5.315,0.378,5.694,-36.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8549d8ad7c66,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በአካባቢው እየተከናወኑ የሚገኙ የመንገድና የቱሪዝም መሰረተ ልማት ስራዎች ለቱሪስት ፍሰቱ መጨመር ምክንያት መሆናቸውም ተመልክቷል።,spk_19128d650180,am,12.733,10.644,0.352,12.733,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcd08311a102,train,በዚህም መሰረት በክልሉ ትምህርት ቤቶችን በግብአት የማሟላት፣ የሰው ሃይል የማጠናከርና ምቹ የመማሪያ አካባቢ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_19128d650180,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ad7d22bdd9f,train,እንዲሁም የተቸገሩትን በማብላትና በማጠጣት እየተከበረ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_19128d650180,am,4.654,4.654,0.0,4.654,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fed2d39ce426,train,በኮንፍረንሱ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የበላይ ጠባቂ አባቶችና ተወካዮች፣ የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሮዛ ኡመር፣ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሓፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ታድመዋል።,spk_19128d650180,am,17.053,16.744,0.31,17.053,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cbd37309915,train,የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በዩኔስኮ በቋሚ ቅርስነት መመዝገቡና ፓርኩ ይበልጥ እንዲተዋወቅ መደረጉ ለቱሪስቶች ቁጥር መጨመር ተጠቃሽ ምክንያት መሆኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_19128d650180,am,11.414,10.933,0.0,11.414,-34.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ccf84b78d0f,train,የክልሉን ህዝብ አብሮ የመልማትና የጋራ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የማህበረሰቡን አብሮነት፣ ነፃነትና እኩልነት የሚያስጠብቁ አሰራሮችን ዘርግቶ በመተግበር ላይ እንደሚገኝም ተናግረዋል፡፡,spk_19128d650180,am,9.254,8.826,0.428,9.254,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6c92ac99e8d,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደና የውኃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በወላይታ ዞን ዳሞት ፑላሳ ወረዳ በ208 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን የሻንቶ ንጹህ የመጠጥ ውሃ እና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።,spk_19128d650180,am,17.014,15.908,0.374,17.014,-31.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c4cd37f24b4,train,በፓርኩ ክልል በቱሪስቶች እጀባ ስራ የተሰማሩት ሌላው የአካባቢው ነዋሪ ሁሴን ከማል ህብረተሰቡ ከቱሪዝም ዘርፉ ተጠቃሚ እንዲሆን መንግስት ያመቻቸው ስምሪት ፓርኩን በባለቤትነት እንድንጠብቅና እንድንንከባከብ ምቹ ሁኔታ ፈጥሮልናል ብለዋል፡፡,spk_19128d650180,am,16.053,14.766,0.514,16.053,-34.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2d4cd3c87d6,train,የትግራይ ክልል አጀንዳ ከተሰበሰበ በኋላ ሌላው ትኩረት ተሰጥቶት የሚሠራው ሥራ አጀንዳ መቅረጽ መሆኑንም አመላክተዋል።,spk_19128d650180,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06a814f9c8c2,train,ማዕከላቱ ከማዘውተሪያነት ባለፈ ወደ ስብዕና ማበልጸጊያነት እንዲሸጋገሩ በትኩረት መስራት እንደሚገባ አመልክተዋል፡፡,spk_19128d650180,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e1e8fc758b1,train,የሚዲያው መመስረት በአፍሪካ በጋራ ለመበልጸግ የተቀመጠውን ራዕይ ለማሳካት በሚደረገው ጥረት ቁልፍ ሚና እንደሚጫወትም ገልጸዋል።,spk_19128d650180,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-32.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9466bf671eed,train,O የጡንቻዎች ድክመት ብሎም ህመም ሊከሰት ይችላል።,spk_19128d650180,am,3.014,3.014,0.0,3.014,-22.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a3b2ec7bbb2,train,የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል እና የፕሮግራም ዘርፍ ኃላፊ መና መኩሪያ በክልሉ በክረምት ወራት የወባ ስርጭት ከፍ ብሎ መታየቱን አንስተዋል።,spk_19128d650180,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4bb2682a31c9,train,የሻሸመኔ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽህፈት ቤት ከኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር በተላላፊ በሽታዎቸ ዙሪያ ያዘጋጀው መድረክ በሻሸመኔ ከተማ ተካሄዷል።,spk_19128d650180,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d43d559e4fa1,train,ከዚህ ተሞክሮ በመውሰድም ሴቶች ለአንድ ወር በነፃ በሚሰጠው የምርመራና ቅድመ ልየታ አገልግሎት በመሳተፍ የጤናቸውን ሁኔታ መፈተሽ እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።,spk_19128d650180,am,10.094,9.353,0.0,10.094,-34.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4aae8f39af2a,train,የሞት ምጣኔውን ከፍ የሚያደርገው እና ለዘርፉ ተግዳሮት ከሆኑ ሁኔታዎች አንዱ አብዛኞቹ የጡት ካንሰር ህሙማን ወደ ሕክምና ተቋም መምጣት ከነበረባቸው ጊዜ እጅግ ዘግይተው መምጣታቸው መሆኑን በአጽንኦት ገልጸዋል።,spk_19128d650180,am,14.014,12.761,0.347,14.014,-32.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66204a8cc654,train,በመድረኩ በባለስልጣኑና በሲዳማ ክልል ያለፉት ወራት አፈጻጸሞች ላይ ያተኮረ ውይይት ተደርጓል።,spk_19128d650180,am,5.013,5.013,0.0,5.013,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8ad90df26c6,train,የብሔራዊ ባንክ ሕግን በሚጥስ ሁኔታና ያለምንም ፈቃድ የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያን በመጠቀም በሕገ- ወጥ መንገድ የውጭ ምንዛሪን ሲያዘዋውሩ የነበሩ አካለት ላይም እርምጃ መወሰዱንም መግለጫው አመልክቷል፡፡,spk_19128d650180,am,12.014,11.212,0.403,12.014,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd34f4020f85,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ የሕንጻውን ቁልፍ አስረክበዋል።,spk_19128d650180,am,8.973,8.44,0.534,8.973,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3ec82026cae,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል ማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር) እንዳመለከቱት፤ ለችግሮች የማይበገር የጤና ስርዓት ለመገንባት ጥራቱን የጠበቀና የፖሊሲ ግብዓት የሚሆኑ ምርምሮችን ማጠናከር ያስፈልጋል።,spk_19128d650180,am,13.893,13.497,0.0,13.893,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7cfcb3d4b4a,train,በተለይ ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ህፃናት የተመጣጠነ ምግብ አግኝተው  የመቀንጨርና መቀጨጭ ችግርን  ለመከላከል በሕብረተሰቡ ዘንድ የባህሪ ለውጥ እንዲመጣ የማስገንዘብ ተግባር በጤና ባለሙያዎች እየተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_19128d650180,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f81f0501beed,train,"ከእነዚህ ባህላዊ እሴቶች መካከል የከምባታ ዘመን መለወጫ የሆነው ""መሳላ"" ያለው የመረዳዳትና የእርቀ ሰላም እሴት  እንደሚጠቀስ ገልጸዋል።",spk_19128d650180,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-33.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0baf5d1d9ca7,train,የቢሮው ኃላፊ አቶ ተመስገን ካሳ በዚህ ወቅት እንዳሉት፡ ለሁሉም ነገር መሰረት የሆነውን ሰላም በማስጠበቅ ሁለንተናዊ እድገትን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው፡፡,spk_19128d650180,am,7.654,7.654,0.0,7.654,-33.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c9a072391af,train,ቤተ ክርስቲያኑ መጀመሪያ ሲሰራበት የነበረውን ድንጋይ፣ አሸዋ፣ ኖራ እና ሲሚንቶ ያለመቀየር መርህን በመከተል በከፍተኛ ሙያዊ ጥንቃቄ እየታደሰ እንደሚገኝ አስረድተዋል።,spk_19128d650180,am,9.813,9.468,0.0,9.813,-33.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c030c84aef1f,train,ስምምነቱን የፈረሙት አቶ ገበየሁ ጥላሁን እንደተናገሩት፤ በክረምትና በበጋ የበጎ ፈቃድ  አገልግሎት እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎች የገጠርና የከተማውን የማህበራዊ አገልግሎት ችግሮች ከማቃለል ባሻገር የህዝብን አንድነትና ትስስር እያጠናከሩት ነው።,spk_19128d650180,am,19.294,16.674,0.485,19.294,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0be5fccb97d4,train,የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ማህበራዊ ኃላፊነቱን የመወጣት ተግባራትን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ።,spk_069c95aab7e5,am,6.694,5.565,0.0,6.694,-33.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ec00c0263bc7,train,እንዲህ የምቀባጥረው እኮ እንደዚህ ዘመን ትውልድ እምነቴን የማሳርፍበትና የማምንበት እምነት ከውስጤ ተኖ ሄዶብኝ ነው፡፡,spk_069c95aab7e5,am,7.494,5.835,0.0,7.494,-41.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b80e0ce267d7,train,ሆስፒታሉ የተለያዩ የህክምና አገልግሎቶችና ዘመናዊ የህክምና ቁሳቁሶችን በማሟላት ለተጠቃሚው የህብረተሰብ ክፍል ደረጃውን የጠበቀ እና ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ሰፊ የአገልግሎት ማሻሻያና የማስፋፊያ ሥራዎችን አከናውኗል ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,15.893,13.668,0.0,15.893,-34.1,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_933389caa441,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፍትሕ ቢሮ ምክትል ኃላፊ የሆኑት አድማሱ መንግስቱ በበኩላቸው ክልሉ የመሰረተ ማህበረሰብ ፍትህን በተሟላ መልኩ ለመተግበር ከሌሎች ክልሎች ልምድ እየወሰድን ነው ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,13.094,12.329,0.0,13.094,-31.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_55adab9b31c5,train,በጂንካው በዓል ላይ የደቡብ ኦሞ እና የአሪ ዞን ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅድስት ስላሴ ካቴዴራል ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት  አቡነ ፊልጶስ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ከመስቀሉ ሰላምን፣ ፍቅርን፣መተሳሰብን እንማራለን ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,13.934,12.804,0.0,13.934,-38.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2b0c8d523287,train,በባሕርዳር ከተማ የተገነባው የኮሪደር ልማት የጣና ሃይቅን በመግለጡ ህዝቡ በሁሉም አቅጣጫ ሃይቁን የመጎብኘት እድል መፍጠሩን ጠቅሰው፤  ይህም የፈጣን ጀልባዎች መምጣት ጋር ተዳምሮ የአካባቢውን ገጽታ ይበልጥ አጉልቶ ለማሳየት የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_069c95aab7e5,am,15.213,12.871,0.591,15.213,-38.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7ab13eee1020,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የማህበራዊ ክላስተር ማስተባባሪያ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኑራ ጉዬ በበኩላቸው ህብረተሰቡ ስለኤች.አይ.ቪ ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ የተለያዩ መድረኮች መካሄዳቸውን ጠቁመዋል።,spk_069c95aab7e5,am,13.213,10.986,0.43,13.213,-36.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dfcf2fc02ad2,train,ሽንኩርቱን ደቀቅ አድርጎ መፍጨት እና አንድ ተኩል የሻይ ማንኪያ የተፈጨውን ሽንኩርት ከአንድ የሻይ ማንኪያ ንጹህ ማር ጋር በማዋሃድ መጠቀምም ሌላው ከዚህ የአጣዳፊ ሳል ለመዳን የሚረዳው መንገድ ነው።,spk_069c95aab7e5,am,11.653,10.92,0.0,11.653,-38.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e8c11f6911dc,train,ይህንንም ተከትሎ ፕሬዙዳንቱ ባረፉበት ሆቴል ለ14 ቀናት ራሳቸውን አግለው እንደሚቆዩም ጠቁሟል።,spk_069c95aab7e5,am,6.253,5.856,0.0,6.253,-41.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e23b961b6d01,train,ሁሉም ነገር ከባድ እንደሆነ ያወቅኩት እንኳን እኔ ቀርቶ ገጠር ሲመጣ ሚንስትር ሙሉሰው ዘመዴ ነው!,spk_069c95aab7e5,am,7.253,6.113,0.0,7.253,-33.7,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_abdccb9c5fb6,train,በተጨማሪም ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል ህብረተሰቡንና ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ስራ በመሰራቱ በሽታዎቹ የሚያደርሱትን ተጽእኖ መቀነስ መቻሉን አስረድተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,11.233,9.378,0.0,11.233,-33.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_061cf030904b,train,አልቡርሃን ከስብሰባው በኋላ በሰጡት መግለጫ የሰላም ሥምምነቱ ላይ የተሳተፉት የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪርና የሽምግልና ቡድኑ የሰላም ሂደቱን ስኬታማነት ለማረጋገጥ ላደረጉት ጥረት አመስግነዋል።,spk_069c95aab7e5,am,11.973,6.254,0.336,11.973,-43.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c18154990d37,train,በመድረኩ የአካል ጉዳተኞች ማህበራት ተወካዮችና የሚመለከታቸው አካላት እየተሳተፉ ነው።,spk_069c95aab7e5,am,5.454,5.111,0.0,5.454,-32.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7c12e4f6cecd,train,ይህም አፍሪካ ለዘላቂ ልማት ያላትን ራዕይ ከፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,3.933,3.933,0.0,3.933,-39.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad6d915fd69a,train,በአካባቢው አልፎ አልፎ ይስተዋል የነበረው የጸጥታ ችግር በፀጥታ ሃይሉ ብርቱ ጥረትና በህዝቡ ትብብር ወደ አስተማማኝ ሰላምና መረጋጋት መሸጋገሩም ተገልጿል።,spk_069c95aab7e5,am,8.493,7.165,0.0,8.493,-38.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ab359c512fb,train,በፌደራልና በክልል ከፍተኛ አመራሮችና ተጋባዥ እንግዶች የተጎበኘው የፎቶ ኤግዚቢሽን ለሁለት ቀናት ለእይታ ክፍት እንደሚሆንም ታውቋል።,spk_069c95aab7e5,am,7.173,7.173,0.0,7.173,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b779622ad42,train,የዕፅዋት ጥበቃና ኳራንቲን ረቂቅ አዋጅ የግብርና ዘርፉን ለማሸጋገርና የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ጉልህ ፋየዳ እንደሚኖረው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ።,spk_069c95aab7e5,am,11.094,10.078,0.0,11.094,-39.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ea17ea6be159,train,የትምህርት ቤቱ መገንባት የተማሪዎች ቁጥር እንዲጨምር በማገዙ በአዲሱ የትምህርት ዘመን 470 ተማሪዎች መቀበሉን ጠቅሰዋል።,spk_069c95aab7e5,am,8.274,7.179,0.0,8.274,-31.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_075a8274cbad,train,በተለይም  በኃይቁ ውስጥ የሚገኙ  የመስህብ ስፍራዎችን  ለሀገር ውስጥና ለውጭ ቱሪስቶች በቀላሉ አጓጉዞ ለማስጎብኘት ምቹ አጋጣሚ እንደምትፈጥር  ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,10.133,9.127,0.0,10.133,-30.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fddef69a1a79,train,በተለይም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዘርፉ እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት አበረታች ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ጠቁመው የተገኘውን ውጤት ወደ ላቀ ደረጃ ማሳደግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_069c95aab7e5,am,11.373,10.142,0.0,11.373,-34.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2e39c5cda107,train,የአሚኮ  ዋና ስራ አስፈፃሚ ሙሉቀን ሰጥዬ እንደገለጹት፤ አሚኮ  ችግሮችን በመቋቋም አሁን ያለበት  የእድገት ደረጃ የደረሰ የሚዲያ ተቋም ነው።,spk_069c95aab7e5,am,8.014,6.903,0.0,8.014,-31.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_563d31eae5ca,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ በበኩላቸው ኢትዮጵያ የተለያዩ የባህል፣ የቋንቋ፣ የኃይማኖት ብዝሃነት የሚንፀባረቅባት ሀገር መሆኗን አንስተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,10.053,6.508,0.511,10.053,-42.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0d1c8773d1ec,train,የጡንቻ መዛል ወይም ሕመም፣ ራስ ምታት ወይም ብዥታ፣ የምግብ አለመፈጨት፣ የደረት ሕመም ወይም የልብ ምት መዛባት ከሚጠቀሱ ምልክቶች መካከል ናቸው።,spk_069c95aab7e5,am,8.854,7.846,0.0,8.854,-36.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_97fac10d450f,train,በተለይም በትምህርት ለትውልድ እንቅስቃሴ ከተለያዩ አካላት ሀብት በማሰባሰብ የትምህርት ተቋማትን መሰረታዊ ችግሮች መፍታት መቻሉን ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,7.934,7.574,0.359,7.934,-33.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_508428639c22,train,በማብራሪያቸውም እንዳመለከቱት፤  የጀልባዋ መምጣት የቱሪስቶችን ደህንነት በመጠበቅና በተሻለ ፍጥነት በመጓጓዝ  በጣና ሃይቅ ውስጥ ያሉ የመስህብ ሃብቶች ለመጎበኝት ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው።,spk_069c95aab7e5,am,12.373,9.81,0.562,12.373,-40.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_220c91ffebf3,train,በተለይም ያላቸውን የተፈጥሮ ሀብት በመጠቀም እና በመንከባከብ እንዲሁም በአይበገሬነት ስሜትና በበለጠ ደስታ እንዲያከብሩት ጽኑ ምኞቴ ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.614,8.82,0.0,9.614,-31.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7e18a004938,train,ረቂቅ ፖሊሲውን የሚያዳብሩ የተለያዩ ግብዓቶች ከተሰበሰቡ በኋላ በሚመለከተው አካል  እንደሚጸድቅ አመላክተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,6.694,6.285,0.0,6.694,-31.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bc768dcca6e9,train,ደመነፍሴን እየሆነ ያለው ሳይገባኝ በቀኝ እጄ ያነቀኝን እጁን ጠምዝዤ በግራ እጄ ፍሬውን አጎንኩት።,spk_069c95aab7e5,am,7.454,6.705,0.389,7.454,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2a8dd8b58ed1,train,በዚህም መሰረት የባሕር ዳርና አካባቢው ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀረቡለትን የምርመራ ውጤቶች መሰረት በማድረግ በዛሬው እለት በዋለው ችሎት ወንጀሉን በፈፀመው ግለሰብ እሱባለው ነበረ ላይ የ25 ዓመት ፅኑ እስራት ወስኖበታል።,spk_069c95aab7e5,am,14.293,12.173,0.447,14.293,-30.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ae516e7dd56,train,አስተያየት ሰጪዎቹ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ እየተተገበሩ ያሉ ውጤታማ ተግባራት በ2018 ዓ.ም አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባም ተናግረዋል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,9.293,6.997,0.0,9.293,-41.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8100e6a8f608,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ከ171 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማሳተፍ ከ335 ሺህ በላይ የሚሆኑ ወገኖችን  ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አንስተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.334,8.097,0.345,9.334,-38.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0132d5ae08c0,train,የዘንድሮው ኢሬቻ በዓል መስከረም 24 እና 25 በበሆረ ፊንፊኔ እና ሆረ አርሰዲ የሚከበር ሲሆን በዓሉን የተሻለ ለማድረግ ባለድርሻ አካላት የተለያየ ዝግጅት እያደረጉ ነው።,spk_069c95aab7e5,am,11.493,9.781,0.0,11.493,-34.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ada42a38d0e5,train,የዛሬው ኮንፈረንስም የክልሉን ሕዝብ ህብረ ብሔራዊ አንድነት የበለጠ ለማጠናከር አቅጣጫ ለማስቀመጥ ጠቀሜታ እንዳለውም ጠቁመዋል።,spk_069c95aab7e5,am,7.654,7.003,0.0,7.654,-41.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2634cbe5d80,train,በጨጓራ ባክቴሪያ መያዝ በብዙዎች ላይ የሚያጋጥም የተለመደ በሽታ ቢሆንም ባክቴሪያው አንዳንድ ሰዎች ላይ ምንም ምልክት የማያሳይ፣ የቁስለት ሁኔታም የማይፈጥር ቢሆንም ብዙዎችን ግን ለከፍተኛ ለሕመም ይዳርጋል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,14.934,12.365,0.0,14.934,-33.8,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_e1645495ce94,train,በኢትዮጵያ የሩሲያ ኤምባሲ አዲሱ ዓመት ለኢትዮጵያውያን የደስታ እና የብልጽግና እንዲሆን ተመኝቷል። በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኧርቪን ማሲንጋ አዲስ ዓመት ተስፋችንን ዳግም የምናድስበት እና ትስስራችንን የበለጠ የምጠናክርበት እንደሚሆን አምናለሁ ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,16.174,14.211,0.0,16.174,-30.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_26f805cd2853,train,የአየር ኃይል ምክትል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ነገራ ሌሊሳ በዚሁ ወቅት አየር ኃይል ረጅም እድሜ ካላቸው ተቋማት አንዱ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_069c95aab7e5,am,7.253,6.938,0.0,7.253,-35.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56eed38028d2,train,የዕፅዋት ጥበቃና ኳራንታይን ረቂቅ አዋጅ ስራ ላይ ሲውል በዕፅዋትና እንስሳት ሃብት ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችን አፋጣኝ የመፍትሔ እርምጃ ለመውሰድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው አብራርተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.733,9.063,0.0,9.733,-40.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4810c89914b9,train,የኮሪደር ልማቱ የእግረኛ መንገዶችን በመገንባት የትራፊክ አደጋ ተጋላጭነትን የቀነሰ መሆኑን እንዲሁም ለከተማዋ የንግድ ስራ መነቃቃት፣ ለመዝናኛ እና ለኑሮ ጭምር ተመራጭ እንድትሆን አስችሏታል ሲሉም ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,13.573,11.975,0.376,13.573,-33.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_33c03cdc273e,train,"ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፔንስ ቴክሳስ ""ቴክሳሳዊያን እባካችሁ ጭምብል አጥልቁ፣ ከልምድ እንደተማርነው ጭምብል ማጥለቅ የተህዋሲውን ሥርጭት ገታ ያደርገዋል"" ሲሉ መክረዋል።",spk_069c95aab7e5,am,10.373,7.547,0.0,10.373,-40.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_671eb3f8da33,train,የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ባቀረቡት ሪፖርት እንዳሉት፤ በመጀመሪያው ሩብ አመት 545 ሺ 491 ፓስፖርት ለዜጎች ተደራሽ ተደርጓል።,spk_069c95aab7e5,am,12.254,10.641,0.314,12.254,-31.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f5883739ac41,train,ከ1 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች የዩኒፎርምና የደብተር አቅርቦት ተደራሽ መደረጉንም አብራርተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,5.814,5.407,0.0,5.814,-31.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a83eb0c2b477,train,በተያዘው ዓመት የአንድነት ፓርክ፣ ሳይንስ ሙዚየም፣ የወዳጅነት ፓርክና ቤተ መንግስትን 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሰዎች የጎበኙ ሲሆን፤ በዚህም ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አብራርተዋል።።,spk_069c95aab7e5,am,12.254,10.348,0.0,12.254,-40.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e455770f9e6b,train,የጤና ሙያ ፍቃድን ለማደስ የተከታታይ የጤና ሙያ ማጎልበቻ ስልጠና ምስክር ወረቀት ወሳኝ መሆኑንም ነው ጨምረው የገለጹት።,spk_069c95aab7e5,am,7.454,7.076,0.0,7.454,-31.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0a666141731b,train,የሀብት ማሰባሰብ ስራው በዋናነት በሕግ ማስከበር ሂደቱ የተሰደዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም፣ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸውን መሠረተ ልማቶችን ለመጠገንና ዜጎች ወደ መደበኛ እንቅስቃሴያቸው እንዲመለሱ ለማገዝ ያለመ መሆኑንም አስታውቋል።,spk_069c95aab7e5,am,15.893,12.748,0.608,15.893,-39.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ae668203de9,train,እንዲሁም ምርትን በብዛት ለማምረት እድል የሚፈጥር በመሆኑ ለምርትና ምርታማነት መጨመር ጉልህ ሚና እንዳለው ነው የገለጹት።,spk_069c95aab7e5,am,6.654,6.311,0.0,6.654,-32.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a00aa6b247a0,train,1. አዲስ አበባን በፌደራል እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሚወክሉ ተመራጮች,spk_069c95aab7e5,am,4.293,4.293,0.0,4.293,-39.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c09f8c442e7,train,የኮሪደር ልማቱ የከተማዋን ንፅህናና ውበት ከማስጠበቅ ባለፈ የአረንጓዴ ቦታዎች፣ የሕዝብ መዝናኛዎችና ማረፊያዎችን በመፍጠሩ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ተጠቃሚ በማድረጉ ልማቱን ልንጠብቅና ልንንከባከበው ይገባል ብላለች።,spk_069c95aab7e5,am,15.414,13.2,0.0,15.414,-35.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3fb54636d5d9,train,በዚህም አንድ ነጥብ ሶስት ሚሊዮን ብር የሚገመት ወጪ በማድረግ ለእያንዳንዳቸው 25 ኪሎ የዳቦ ዱቄት፣ አምስት ሊትር የምግብ ዘይትና ለዶሮ መግዣ የሚሆን 1 ሺህ 300 ብር መሰጠቱን ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,13.813,10.943,0.0,13.813,-33.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_715dba3703b1,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በፎረሙ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ እያስመዘገበች የምትገኘውን ስኬቶች በተሞክሮነት ታቀርባለች።,spk_069c95aab7e5,am,9.334,8.999,0.0,9.334,-32.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_39a35ad101bc,train,የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው በዚህ ወቅት እንደገለጹት የዳኝነት አገልግሎቱን ፈጣን፣ ተገማችና ጥራት ያለው ማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው።,spk_069c95aab7e5,am,11.594,9.907,0.0,11.594,-33.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d2068bc923c4,train,በኮሪደር ልማቱ  ዜጎች  የስራ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥረት መደረጉን አመልክተው፤ ለዚህም 1ሺህ 100 ሱቆች የኮሪደር ልማት አካል ሆነው መገንባታቸውን አብራርተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,10.373,9.309,0.0,10.373,-34.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0b4b9dcc3f08,train,የኩላሊት በሽታን አስቀድሞ መከላከል የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_069c95aab7e5,am,5.413,4.628,0.458,5.413,-36.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2701fa81f489,train,በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት እስከ አሁን ከ580 ዩኒት በላይ ደም ከበጎ ፈቃደኞች መሰብሰቡን ጠቅሰዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.573,8.136,0.0,9.573,-31.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b9a3268bf578,train,በተለይም ከወጣቶች ስብዕና ግንባታ ጋር በተያያዘ በዕቅድ የተቀመጡ ሰፋፊ ስራዎች መኖራቸውን አስታውቀዋል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,7.314,6.425,0.0,7.314,-38.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_85e89ce4a3d6,train,የኦሮሚያ ክልል መንግስት የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የልማት ፕሮጀክቶችን በፍጥነት በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እያበቃ መሆኑ ተገለጸ።,spk_069c95aab7e5,am,7.814,7.38,0.0,7.814,-33.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca9d57262de8,train,በተለይ በግብርናው ዘርፍ እየታዩ የሚገኙ አስደናቂ ለውጦችን በማስቀጠል በኩል የዜግነት ኃላፊነቱን በተቻለው አቅም ሁሉ አንደሚወጣ ገልጿል።,spk_069c95aab7e5,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-39.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c8f5b56a4ae6,train,ከዚህ ባለፈም በቀን ውሎዎ ንቁ እንዲሆኑና ለመላው ጤንነትዎም ይጠቅማል፣ እናም ከሰባት እስከ ዘጠኝ ሰዓታትን በሃያ አራት ሰዓት ውስጥ በእንቅልፍ ማሳለፍን አይዘንጉ ።,spk_069c95aab7e5,am,11.213,9.467,0.0,11.213,-34.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c26560c9342,train,ወጣት ሮዛ ነጌሶ በበኩሏ በኮሪደር ልማት ምክንያት መንገድ በመዋቡ ለንግድ ስራም ምቹ ሁኔታ የፈጠረ መሆኑን ገልጻለች።,spk_069c95aab7e5,am,8.334,7.681,0.0,8.334,-35.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4a8d82931710,train,በመታሰቢያው ያየው ድንቅ ስራ አስደማሚ ከመሆኑ ባለፈ የዓድዋ ድልን በእውን ለመመልከት አስችሎኛል ሲል የገለጸው በላይ ሃይሌ ነው፡፡,spk_069c95aab7e5,am,9.373,7.227,0.637,9.373,-31.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eaac4f90a174,train,እንዲሁም ጭንቀትና ውጥረት፣ ቅመም የበዛባቸው ምግቦችና ሲጋራ ማጨስ ለጨጓራ ቁስለት የማይዳርጉን ቢሆንም ሁኔታውን ግን ሊያባብሱ ስለሚችሉ ቢያንስ ከቁስለት እስከምንድን ድረስ መጠቀም ወይም ማድረግ የለብንም።,spk_069c95aab7e5,am,16.933,13.125,0.335,16.933,-38.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b4926a871391,train,በክረምቱ የተገኘውን ተሞክሮ በማስፋት በበጋው ወራትም ተግባሩ ተጠናክሮ እንዲቀጠል የጤና ባለሙያዎችና ሕብረተሰቡን በማስተባበር እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.614,8.488,0.0,9.614,-32.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a6b24ce98358,train,ከዚህም ባለፈ ለእናቶች የሚያስፈልገውን አገልግሎት መለየት ተገቢውን ድጋፍና ክትትል ማድረግ እንደሚያስችል ተናግረዋል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,7.494,6.455,0.0,7.494,-33.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aaed354058c8,train,ባህላዊ እሴቶችን ጠብቆ ለትውልድ ለማስተላለፍ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማሃዲ ገለፁ።,spk_069c95aab7e5,am,9.573,6.47,0.0,9.573,-42.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_48d15c17e2d3,train,የዘንድሮው የ2018 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓልም ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ ለመጪው ትውልድ የሚሻገሩ የልማት ትሩፋቶችን ማሳካት በቻለችበት ወቅት መከበሩ ትልቅ ቦታ እንደሚሰጠው ገልጸዋል።,spk_069c95aab7e5,am,10.893,10.576,0.0,10.893,-38.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7a23f5b8295f,train,በዶክተር አምባቸው ስም የተቋቋመው ፋውንዴሽን ህልማቸው በነበሩት ጤና፣ ትምህርት፣ የሀገር ልማት እና ሰላም ዙርያ ትኩረት አድርጎ እየሰራ እንደሚገኝም ጠቅሰዋል።,spk_069c95aab7e5,am,10.534,8.662,0.33,10.534,-33.6,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_ec1766986f43,train,ቺሊ ወረርሺኙን ለመከላከል በተገበረችው መመሪያ ውስጥ ጭምብል ሳያደርጉ መንቀሳቀስ ከሌሎች ቅጣቶች ውጪ ለእስር ጭምር ይዳርጋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.053,5.029,0.718,9.053,-41.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_19f41e38b033,train,"የጠንባሮ ብሔረሰብ የባህል፣ ቋንቋና ታሪክ ሲምፖዚም ""የባህልና የቋንቋ ዕድገት ለህዝቦች አንድነትና ለዘላቂ ልማት"" በሚል መሪ ሃሳብ  በአዲስ አበባ ተካሂዷል።",spk_069c95aab7e5,am,8.973,7.966,0.0,8.973,-39.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e829d27f4b94,train,በዞኑ ባለፈው በጀት ዓመት የተሰሩ የሰላምና ልማት ስራዎችን የሚገመግምና በቀጣይ ስለሚሰሩ ተግባራት አቅጣጫ የሚያስቀምጥ መድረክ በገንዳ ውኃ ከተማ ተካሄዷል።,spk_069c95aab7e5,am,9.373,8.399,0.0,9.373,-41.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ccb37abdf52f,train,በአሁኑ ወቅትም የተለያዩ ቋንቋዎችን በመጠቀም በሬዲዮ፣ በቴሌቪዥን ፣ በጋዜጣ እና በሌላውም የመገናኛ ዘዴ የሕዝብ ድምጽ ሆኖ እያገለገለ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.493,8.329,0.0,9.493,-35.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9f42d18a3c4b,train,ተማሪዎች በጥሩ ስነ-ምግባር የታነጹና በራስ መተማመንን ያዳበሩ መሆን እንዳለባቸው ገልጸው፣ ፈተናውን ሳይረበሹ መውሰድ እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.014,8.276,0.0,9.014,-31.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc969f0a239d,train,በየአመቱ የሰማዕታቱ መታሰቢያ ሲደረግም እነዚህ ዓላማዎቻቸውን ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,6.253,5.428,0.0,6.253,-35.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4c9819ac1fcb,train,በሌላ በኩል የአውበሬ ከተማ ጤና ጠቢያን ደረጃ ወደ ሆስፒታል በማሳደግ የሕዝቡን የጤና አገልግሎት ጥያቄን ለመመለስ ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.373,8.557,0.0,9.373,-37.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b13e65d3653,train,የዚህ አካል የሆነውና በደቡብ ኦሞ ዞን በናፀማይ ወረዳ ቡነከርሰሌ ቀበሌ የቡነከር አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ እና በህብረተሰብ ተሳትፎ የተገነባ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_069c95aab7e5,am,14.213,11.645,0.396,14.213,-32.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_539845718ea6,train,በዛሬው ዕለት የተካሔደው ሲምፖዚየም የጠንባሮ ልዩ ወረዳ ዕድሜ ጠገብ የሆነ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ ሃብት ያለው በመሆኑ እሴቱን ጠብቆ  ለቀጣዩ ትውልድ ማሸጋገር አስፈላጊነት ያመለካተ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,11.414,11.111,0.0,11.414,-38.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f62c827d63fc,train,ሕይወት በሁለቱ ጫፎች መካከል ያለ ረቂቅ ሚዛን በመሆኗ፣ የራሳችንን ድርሻና ኃላፊነት በብቃት መወጣት እንዲሁም የማይቀየሩ እውነታዎችን በጸጋ መቀበል ለተረጋጋና ለሰላማዊ ሕይወት ዋነኛው ቁልፍ ነው።,spk_069c95aab7e5,am,13.493,9.938,0.475,13.493,-39.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6aa9e3bd9252,train,ሆስፒታሉ የጡት ካንሰር በሽታ መነሻ ምክንያት እና መከላከያ መንገዶች ላይ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ያለመ የውይይት መድረክ ዛሬ በሮቤ ከተማ አካሂዷል።,spk_069c95aab7e5,am,8.493,8.112,0.0,8.493,-37.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7bb229b9e6f6,train,በታዳጊ ሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል የግንዛቤ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ጠቁመው ከዚሁ ጋር ተያይዘው የወጡ ሕጎች ተፈጻሚ እንዲሆኑም በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,11.133,9.656,0.0,11.133,-34.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a71b66937cf1,train,ኮሚሽኑ በማቋቋሚያ ዐዋጁ በተሰጠው ተግባርና ኃላፊነት መሠረት ምክክር ተደርጎ መግባባት የሚደረስባቸውን ጉዳዮች ተፈጻሚ እንዲሆኑ ምክረ ሐሳብ በመዘጋጀት ለሚመለከታቸው በማቅረብ አፈጻጸሙን የመከታተልና የማገዝ ሥራዎች ይሠራል ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,15.174,13.987,0.0,15.174,-33.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd8afcf4a9b2,train,በኮንጎ ዴሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ኪንሻሳ ሲካሄድ የነበረው የሶስትዮሽ ድርድር ባለመስማማት መጠናቀቁን ተከትሎ የግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ “አንዲት ጠብታ ውሃ ብትነካ የምስራቅ አፍሪካ አካባቢ ወደ አለመረጋጋት ይገባል” ሲሉ መናገራቸውን አስታውሶ፤ ኢትዮጵያ ግድቡን የምትገነባው የኤሌክትሪክ ሃይል በማመመንጨት ለመጠቀምና ለጎረቤት ሃገራትም ለማካፈል መሆኑን አስነብቧል።,spk_069c95aab7e5,am,22.053,20.662,0.589,22.053,-41.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9bf7997717e1,train,የተጣሉ የሚታረቁበት፣ የተበደሉ የሚካሱበትና ማህበራዊ ፍትሕን የሚያሰፍኑበት ኮሮፍራ፣ ላህ ወማ፣ ባሌ ወማና መጋባ የተሰኙ ባህላዊ አስተዳደር ሥርዓቶች እንዳሉት ጠቅሰዋል።,spk_069c95aab7e5,am,11.414,10.34,0.0,11.414,-37.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e5c77f493e4f,train,በወልቂጤ ከተማ የበድረዲን መስጂድ የመጅሊስ ምርጫ አስፈጻሚ አቶ ሪድዋን መኪዩ አወል እንዳሉት በመስጂዱ ውስጥ 553 መራጮች መመዝገባቸውንና በዛሬው እለትም ድምጻቸውን በነጻነት በመስጠት መሳተፋቸውን ገልጸዋል።,spk_069c95aab7e5,am,13.414,11.26,0.0,13.414,-42.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d8e4767889e7,train,ዛሬ በሚጀመረው የቡድን 7 አባል ሀገራ ስብሰባ ላይ በደሃ እና በኢንደስትሪ በበለጸጉ ሀገራት መካከል የሚታየውን የኮሮና ቫይረስ ክትባት ስርጭት ኢ-ፍትሃዊነት እንዴት ማስተካከል እንደሚቻል በቀዳሚ አጀንዳነት ይዞ እንደሚወያይበት ተገልጿል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,15.094,10.015,0.0,15.094,-41.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_848c3c9a39ad,train,በቆሉ የጫነችውና ከኦዴሳ ወደብ የተነሳችው የሴራሊየን ደረቅ ጭነት አመላላሽ  ራዞኒ የተሰኘችው  መርከብ መዳረሻዋን በሊቢያ ወደብ ሰሜናዊ ሊባኖስ ይሆናል ተብሏል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,11.534,5.57,0.0,11.534,-41.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2bd2f0c37a1f,train,በዚህ ወቅት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድርጅቱ ተጠባባቂ ዋና ዳይሬክተር አበበ ኃይለገብርኤል በአፍሪካ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የግብርናውን ዘርፍ አካታች ማድረግ ናችግሮችን መቋቋም የሚያስችል የረጅም አመት እቅዶችን መንደፍ ያስፈልግጋል ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,14.973,13.844,0.376,14.973,-37.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6e4000484c6,train,"ፍትሕ ሚኒስቴር ""በኢትዮጵያ የመሠረተ ማኅበረሰብ ፍትሕ አጠቃላይ እይታ እና ወቅታዊ መረጃ"" በሚል ሃሳብ ከክልል ተቋማትና ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል።",spk_069c95aab7e5,am,10.973,9.254,0.316,10.973,-32.2,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_676c617a2049,train,በመቀጠል ግን የሆድ ሕመምና ማበጥ፣ ማቅለሽለሽ፣ ያለመራብ ስሜት፣ ትንሽ ከተመገብን በኋላ በጣም የጠገብን የሚመስለን ስሜት መሰማት፣ ማስመለስና ምክንያቱ ያልታወቀ የክብደት መቀነስ ሊታይብን ይችላል።,spk_069c95aab7e5,am,14.614,10.761,0.446,14.614,-40.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8ea503cf0c41,train,በአዲስ አበባ መስቀልና ኢሬቻን ጨምሮ በአደባባይ የተከበሩ በዓላት ስኬታማ ሆነው እንዲጠናቀቁ አስተዋጽኦ ላደረጉ ባለድርሻ አካላት የምስጋና መርሀ ግብር ተካሂዷል።,spk_069c95aab7e5,am,9.493,8.836,0.0,9.493,-41.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_207d4c4d3e9b,train,ወደ አገልግሎቱ ለሚመጡ ግለሰቦች ከሱስ እንዲያገግሙ ከሚረዳ ድጋፍ በተጨማሪ፣ ወደ ሥራ እንዲመለሱ የሚያስችላቸውን የክህሎት ሥልጠና ጭምር እንደሚሰጥ አብራርተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,10.334,9.173,0.0,10.334,-33.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5ceb8cc2f33b,train,ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ  ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ተካሂዷል።,spk_069c95aab7e5,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-35.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aadf9017ff18,train,የበቀል ጥንስሴን ከዜሮ መቶ ለማድረስ ለቁጥር የሚታክት ጊዜ አባቴ የሞተበት ደጃችን ላይ ተመላልሼ ክስተቱን በጭንቅላቴ ስያለሁ!,spk_069c95aab7e5,am,8.053,7.047,0.0,8.053,-40.0,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_63b509b4a060,train,ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ ፈጣንና ሁሉን አቀፍ ሪፎርም በማድረግ የብልጽግና ጉዞ ላይ እንደምትገኝ ጠቅሰው አገልግሎቱም ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ሪፎርም ማካሄዱን ገልጸዋል።,spk_069c95aab7e5,am,13.293,11.493,0.32,13.293,-33.6,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_715b97b4e46d,train,የዓለም ቱሪዝም ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ ለ21ኛጊዜ  “ቱሪዝምና ዘላቂ ለውጥ” በሚል መሪ ሃሳብ በክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አዘጋጅነት በምሥራቅ ባሌ ዞን ጊኒር ከተማ ተከብሯል።,spk_069c95aab7e5,am,11.293,10.608,0.0,11.293,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0138dc1da924,train,የብስክሌት፣ የሰው እና የመኪና መንገዶች ተለይተው በመሰራታቸው በሰው እና በንብረት ላይ ይከሰት የነበረውን የትራፊክ አደጋ በከፍተኛ መጠን ለመቀነስ ማስቻላቸውንም አመላክተዋል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,11.774,10.219,0.0,11.774,-30.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2b5160d1549e,train,በመርሃ ግብሩ የዞንና የልዩ ወረዳ የትምህርት መምሪያ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,6.413,5.244,0.0,6.413,-35.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3bc57758e5f7,train,ተማሪዎችን በመልካም ስነ ምግባር ለማነጽ ከመማር ማስተማር ጎን ለጎን የስብዕና መገንቢያ ስልጠና እየተሰጣቸው እንደሚገኝም ተናግረዋል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,7.534,7.195,0.0,7.534,-36.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_073b37034b9d,train,በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የተጀመረው የሥርዓተ ምግብ ሞዴል መንደር ምስረታ ውጤታማ በመሆኑ ወደሌሎች ዞኖች ለማስፋፋት እንደሚሰራ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።,spk_069c95aab7e5,am,9.934,9.167,0.0,9.934,-37.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f0c1895133a6,train,ዮም የተሰኘው ይህ መጽሐፍ በአቶ ንሴብሆ ፍቅሬ እና በወይዘሮ ሳምራዊት ድንቁ የተዘጋጀ ሲሆን፣ የራሳቸውን ልጅ በማሳደግ ሂደት ውስጥ ያለፉበትን ፈታኝ መንገድና መሰል ኢትዮጵያውያን ወላጆች የሚገጥሟቸውን ተግዳሮቶች በጥልቀት ይዳስሳል።,spk_069c95aab7e5,am,13.694,12.246,0.0,13.694,-36.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87090cf82807,train,አምባሳደር ኸርማን ኮህን በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ኃላፊ ሆነው እ.አ.አ ከ1989 እስከ 1993 አገልግለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.334,7.819,0.0,9.334,-39.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8f8ea1d74746,train,ዋና ዳይሬክተሯ ሰላማዊት ዳዊት በመክፈቻ ንግግራቸው፥ አገልግሎቱ ከሀገራዊ ለውጡ በፊት በርካታ ችግሮች እንደነበሩበት አስታውሰዋል።,spk_069c95aab7e5,am,8.534,7.446,0.0,8.534,-29.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1ad13624fc10,train,በዞኑ ቡሳ ጎኖፋ ተግባራዊ ከተረገ ወዲህ ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ከተረጂነት በማላቀቅ ምርታማ እንዲሆኑ እያደረገ መሆኑን ነው ያመለከቱት።,spk_069c95aab7e5,am,9.133,8.406,0.0,9.133,-36.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_558e6c36c023,train,በመርሐ ግብሩ የክልል የጉራጌና የምስራቅ ጉራጌ ዞን ከፍተኛ አመራሮችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,7.333,6.328,0.0,7.333,-33.7,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_dac1f9c2aaa0,train,የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፣ እንደሀገር ኩረጃን የሚፀየፍና በራሱ የሚተማመን ዜጋ ስለሚያስፈልግ ባለድርሻ አካላት ለስኬታማነቱ ጠንክረው መስራት ይኖርባቸዋል።,spk_069c95aab7e5,am,12.094,11.041,0.0,12.094,-31.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b96d581f9229,train,የክልሉ ወጣቶች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሆኖ የተመረጠው ወጣት ቲቶ ሐኩቴ በበኩሉ፣ በቀጣይ የወጣቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲጎለብትና የወጣቱ ጥያቄዎች በሂደት እንዲመለሱ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅርበት እንደሚሰራ ተናግሯል።,spk_069c95aab7e5,am,17.413,14.382,0.479,17.413,-32.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b20838b18960,train,በሐረር የሚደንቁ ታሪካዊና ጥንታዊ የመስህብ ስፍራዎችን ተመልክቻለው፤ በዚህም በጣም ተደንቄያለሁ ያሉት ደግሞ በኢትዮዽያ የኢንዶኔዥያ አምባሳደር ፈይዛል ቼሪ ስዳራታ ናቸው።,spk_069c95aab7e5,am,11.614,9.156,0.444,11.614,-33.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e4c56713410,train,ከመድረኩ ተሳታፊዎች መካከል የጅማ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዓመት የህግ ተማሪ ዘለቀ ሽፈራው፣ ዩኒቨርሲቲው አካል ጉዳተኞች በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ የዘረጋው ቴክኖሎጂና መሰረተ ልማት የሚበረታታ መሆኑን ተናግሯል።,spk_069c95aab7e5,am,13.573,11.403,0.664,13.573,-30.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2c1b474b5776,train,የነገውን ትውልድ ልማታዊ ተስፋ እውን ለማድረግ ለዘላቂ ሰላም መስፈንና ለሀገር እድገት መረጋገጥ በአንድነትና በመግባባት መስራት ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.653,8.022,0.381,9.653,-36.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_05ec1bf9cc33,train,በዚህም መሰረት ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማዳፈን፣ አጎበርን በአግባቡ የመጠቀምና መሰል የመከላከል ስራዎች እንዲሁም የሕክምና ተደራሽነትን የማከናወን ስራ ትኩረት ተሰጥቶታል ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,11.493,9.574,0.372,11.493,-32.6,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_4eee5f4ed5f7,train,የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ማዕከል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,10.334,9.396,0.0,10.334,-40.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_410eb6d1e297,train,ለሦስት ቀናት በሚቆየው የባህልና ኪነጥበብ ፌስቲቫል ላይ ከዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች የተውጣጡ የኪነጥበብ ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ናቸው።,spk_069c95aab7e5,am,10.893,9.01,0.0,10.893,-30.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2ef7f24dfa9,train,ሶዲየም ያላቸው ምግቦችን መገደብ ይመረጣል ጨው ምክንያቱም በአግባቡ ሳይጣሩ ሲቀር የኩላሊትን ስራ ጫናላይ ከመክተት ባለፈ የደም ግፊት እንዲጨምር ያደርጋል።ሰለሆነም በቀን ሁለት ሺህ ሚ.ግ በታች ነው መጠቀም የሚኖርብን።,spk_069c95aab7e5,am,14.694,12.324,0.0,14.694,-39.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a9b7b9a4cdc5,train,በዩኒቨርሲቲው ባለሙያ እገዛ የተደረገላቸው የፍየል ዝርያ ማሻሻያ በአካል የገዘፉና የስጋ ምርታቸው ከፍተኛ የሆኑ በማርባት ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.488,9.488,0.0,9.488,-28.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ddf5c4f0cdb,train,አቶ መሀመድ አማን፤ የኮሪደር ልማት ስራው ከተማዋን ከማስዋብ ባለፈ የመዝናኛ ቦታዎችን ያካተተ በመሆኑ ታዳጊ ህፃናትን ጨምሮ ለእንቅስቃሴና መዝናኛ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,12.733,10.731,0.0,12.733,-35.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_933594b7520c,train,ፕሮጀክቱን በተቀመጠለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅም ሚኒስቴሩ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል እንደሚያደርግ ሚኒስትሩ አረጋግጠዋል።,spk_069c95aab7e5,am,7.253,6.919,0.0,7.253,-30.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_afd31162d8af,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቦሌ ክፍለ ከተማ ከጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጋር በመተባበር ለሦስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ነፃ የጤና ምርመራ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር አስጀምሯል።,spk_069c95aab7e5,am,12.053,10.673,0.0,12.053,-34.1,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_76b64e79c927,train,ነዋሪዎቹ በሰጡት አስተያየት ለአገልግሎት ክፍት የሆኑ መሰረተ ልማቶች መሰረታዊ አገልግሎት በቅርበት ማግኘት የሚያስችሏቸው ናቸው።,spk_069c95aab7e5,am,8.454,7.179,0.522,8.454,-33.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5ee62a677ed8,train,መንግስት የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ በትምህርት ለትውልድ እንቅስቃሴ የትምህርት ተቋማትን ምቹ የማድረግና የትምህርት መርጃ መሳሪያዎች ተደራሽ በማድረግ እንዲሁም የተማሪዎች የምገባ መርሀ ግብር ማከናወኑ እየሰራቸው ካሉ ተግባራቶች ውስጥ ተጠቃሽ መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,19.174,17.393,0.313,19.174,-31.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b350c0bb0c6,train,ከፕሬዚዳንቱ ጋር ባለፉት ሰባት ቀናት ግንኙነት የነበራቸው በተለይም  የካፍ የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ፍጻሜን ለመመልከት ወደ ሞሮኮ ባቀኑበት ወቅት አብረዋቸው የነበሩ ሰዎች አስፈላጊውን የጥንቃቄ እርምጃ እንዲወስዱ ተጠይቋል።,spk_069c95aab7e5,am,12.774,11.566,0.0,12.774,-42.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e9bb68746044,train,ሩሲያና ዩክሬን ከሰሞኑ በድንበር የጸጥታ ስጋት እየተወቃቀሱ መሆናቸው ይታወቃል።,spk_069c95aab7e5,am,6.093,5.666,0.0,6.093,-37.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_afc9dda8839a,train,በሆስፒታሉ የካንሰር ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር አዲስ ጉልላት፣ አብዛኛው የካንሰር ታማሚ የበሽታው ደረጃ ከፍ ካለና ከተሰራጨ በኋላ ለህክምና ስለሚመጡ ህክምናውን ከባድ እያደረገው መሆኑን አመልክተዋል።,spk_069c95aab7e5,am,12.094,11.082,0.0,12.094,-37.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c47e19db3792,train,ለቢጫነት የሚጋለጡ ሆነው ከተገኙ ደግሞ ከተወለዱ በኋላ በሆስፒታሉ ውስጥ ባለ ጽኑ ሕሙማን ክፍል ውስጥ ለዚሁ ተብሎ በተመደቡ ባለሙያዎች የሾተላይ ሕክምና ይደረግላቸዋል።,spk_069c95aab7e5,am,12.934,10.041,0.36,12.934,-34.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2b8716334d9,train,መካከለኛ ገቢ ያላቸው የአፍሪካ ሃገራት ፈጠራን ማእከል ያደረገ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት እንዲያመጡ  በሰው ሃብት ልማት ላይ አተኩረው ሊሰሩ እንደሚገባ ተመለከተ።,spk_069c95aab7e5,am,11.133,8.625,0.548,11.133,-34.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fb9a671122c6,train,ተማሪዎቹም በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተሻለ ውጤት ለማምጣት እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል።,spk_069c95aab7e5,am,5.694,5.383,0.0,5.694,-34.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7300b3894f2f,train,ከሰዓታት በፊት በደቡብ ህንድ አንድህራ ፕራዳሽ ግዛት ቪዛንጋራም በተባለው አካባቢ ከተለያየ አቅጣጫ የመጡ ባቡሮች እርስ በእርስ በመጋጨታቸው ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የሀገሪቱ ፖሊስ አስታውቋል።,spk_069c95aab7e5,am,11.254,9.603,0.425,11.254,-39.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc8ec9185d81,train,አንዳንድ ጊዜ ሰዎች ለአመታት ያንኑ መርዛማ ባህሪይ እያሳዩና እየጎዱን እንኳን፣ አንድ ቀን ይለወጣሉ ወይም ይጸጸታሉ የሚል ከልክ ያለፈ ተስፋ ስለምንይዝ ከመለየት እንዘገያለን።,spk_069c95aab7e5,am,11.373,9.772,0.0,11.373,-39.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c291e4849540,train,በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሐረርጌ ዞን እና ምስራቅ ቦረና ዞን በ2018 የትምህርት ዘመን ለመማር ማስተማር ስራው የሚረዱ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች መከናወናቸውን የዞኖቹ ትምህርት ጽህፈት ቤቶቹ ገለጹ።,spk_069c95aab7e5,am,11.774,9.98,0.769,11.774,-33.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1c9b1d05daa8,train,ኪነ ጥበብን በማጎልበት ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ ሲሉም ጥሪ አቅርበዋል።,spk_069c95aab7e5,am,3.853,3.853,0.0,3.853,-38.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb363f6ca41a,train,O ውፍረት ( በስብ ውስጥ የቫይታሚን ዲ መከማቸት ) ፤,spk_069c95aab7e5,am,3.494,2.585,0.364,3.494,-33.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5e9b80a4c87e,train,ብስራተ ገብርኤል ካለው ቤቱ ቦሌ ለመድረስ በአራት መኪና እና በአስር ሴት ጠባቂ በሁለት ወንድ አጃቢ መከበብ ጤንነት ነው?,spk_069c95aab7e5,am,8.293,6.561,0.0,8.293,-39.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_42b71385d2d0,train,ፎረሙ የቀዶ ህምክና ባለሙያዎች እና ተዛማጅ የጤና ሠራተኞችን ማሰልጠን፣ ማቆየት እና ፍትሐዊ በሆነ መንገድ መጠቀም ላይ ትኩረት እንደሚያደርግም ነው የተገለጸው፡፡,spk_069c95aab7e5,am,10.254,8.445,0.446,10.254,-33.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7e8de0a8770,train,የሀድያ ዞን አደጋ ስጋት ስራ አመራር ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አለሙ አህመድ በበኩላቸው በዞኑ በሰዉ ሰራሽና በተፈጥሮ ለሚደርሱ አደጋዎች ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል ስራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል ።,spk_069c95aab7e5,am,12.254,11.581,0.0,12.254,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5906f1de091c,train,ይህም እርስ በርስ መተሳሰብና ቤተሰባዊነትን እንደሚያጠናክር ገልጸው፤ የስጦታ ልውውጥም ፍቅርን፣ መተሳሰብና አንድነት እንዲጎለብት ያደርጋል ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,10.573,8.821,0.348,10.573,-33.4,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_4e88f98bf4ba,train,የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፋሬስ ደሊል (ዶ/ር) እንደገለፁት ኢትዮጵያ በመካከለኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ከሚገኙ ሀገራት ተርታ ለመሰለፍ የምታደርገውን ጥረት ለማሳካት ጥራት ያለዉ ትምህርት ተደራሽ ማድረግ ይገባል፡፡,spk_069c95aab7e5,am,14.174,11.349,0.539,14.174,-33.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d22d5322ab52,train,በዞኑ በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ174 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ተግባራትን ማከናወን መቻሉን አቶ ሀይለየሱስ ገልፀዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.534,8.43,0.0,9.534,-39.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9eb42a87a811,train,በፈረንጆቹ 2024 የዓለም እርሻና ምግብ ድርጅት እና የዓለም ጤና ድርጅት ባወጡት መመሪያ መሠረት ጤናማ ምግብ አራት መሠረታዊ መርሆዎችን መያዙን በኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሥርዓተ-ምግብ፣ የአካባቢ ጤናና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ምርምር ዳይሬክቶሬት ተመራማሪ ዳዊት ዓለማየሁ ይገልጻሉ።,spk_069c95aab7e5,am,19.174,16.496,0.0,19.174,-31.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2a099449a851,train,በወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች የተደረገልን አቀባበል ኢሬቻ የኢትዮጵያዊያን የጋራ ሀብት መሆኑን ያሳያል ሲሉ በዓሉን ለማክበር ወደ ሆራ ፊንፊኔና ሆራ ሀርሰዲ የሚያቀኑ ተጓዦች ገለጹ።,spk_069c95aab7e5,am,13.733,11.556,0.0,13.733,-29.0,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_bb6b0a1bf822,train,እነዚህ ጥያቄዎች መልስ ከላገኙ እና በአግባቡ ካልተፈቱ ግለሰቡ በከፍተኛ ሁኔታ ከማንነት ጋር ተያይዘው ለሚመጡ ከፍተኛ ስነ ልቦናዊ ችግሮች እንደሚጋለጥ ይናገራል።,spk_069c95aab7e5,am,12.174,9.888,0.481,12.174,-39.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c6b3c31af54d,train,ህገወጥ ስደት በዜጎች ህይወት ላይ እና በአገር ገጽታ ላይ የሚያስከትለው አሉታዊ ተጽእኖ ከባድ መሆኑን ጠቅሰው ዜጎችም ህጋዊ መንገድ ብቻ መከተል እንዳለባቸው መክረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,9.694,8.941,0.405,9.694,-32.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_146b48db349f,train,ሊያስቀጥረኝ ያጨልኝ ቦታ እንኳን ለእንደእኔ ዓይነቷ ከትንሽ ክፍለሀገር ለመጣች ሴት ቀርቶ የፈረንጅ ፊልም ስታይ ላደገች ከተሜም ቀላል አይመስለኝም።,spk_069c95aab7e5,am,9.133,7.201,0.0,9.133,-41.1,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_3c291a722fc8,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሙራድ ከድር የኢሬቻ በዓል ፍቅር፣ ወንድማማችነት እና ሕብረ ብሔራዊ አንድነት የሚጎላበት በዓል ነው ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,10.094,8.936,0.0,10.094,-30.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e322f42b9db2,train,የቁጥጥር ማዕከል ሰዎች በሕይወታቸው ውስጥ ለሚገጥሟቸው ውጤቶችና ሁነቶች ያላቸውን የቁጥጥር ደረጃ የሚለኩበትና የሚረዱበት ሥነ ልቦናዊ መንገድ ሲሆን፣ በሁለት ተቃራኒ ጫፎች ተከፍሎ ይገለጻል።,spk_069c95aab7e5,am,13.614,9.803,0.524,13.614,-41.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1bb34c98d3cf,train,የክልሉ ፖሊስን የመፈጸም አቅም ይበልጥ ለማሳደግ የሚያስችሉ የሪፎርም ስራዎች እንደተከናወኑ ገልጸው ከሀገር መከላከያ ሰራዊትና ከሌሎች የጸጥታ ኃይሎች ጋር በመቀናጀት የተሰራው የህግ ማስከበር ስራ ተጨባጭ ለውጥ እንዲመጣ ማስቻሉን ተናግረዋል።,spk_069c95aab7e5,am,17.933,14.471,0.398,17.933,-31.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3f4aa942a930,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤ የሰላም ጉዳይ የሁሉ ነገር መሰረት በመሆኑ በመከባበር፣ በመተባበርና በመተጋገዝ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ለሀገር እድገትና ብልጽግና መስራት ይጠበቅብናል ብለዋል።,spk_069c95aab7e5,am,14.334,12.926,0.0,14.334,-32.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_57cccf645e8e,train,የተለመዱና በእጅ የሚሰሩ የመረጃ ማሰባሰብና አስተዳደር ስራዎች ወደ አውቶሜሽን እንደሚቀየሩና በአረንጓዴ ኢኮኖሚ፣ በእንክብካቤና በሌሎች መስኮች አዳዲስ ስራዎች ሊፈጠሩ እንደሚችሉ በሪፓርቱ ተጠቅሷል።,spk_069c95aab7e5,am,11.653,11.241,0.0,11.653,-38.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d2208398e928,train,ደስተኛ የፍቅር ህይዎት መለኪያው ደግሞ ሁልጊዜም ደስታ ብቻ ሳይሆን ልዩነቶችን አስታርቆ መኖር መቻሉ ላይ ነውና መሰል ጉዳዮችን አምኖ መቀበልን ይልመዱ ።,spk_069c95aab7e5,am,9.854,8.168,0.373,9.854,-33.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4452ce92c66,train,በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በግብርና ሚኒስቴር የዕፅዋት ጥበቃና ኳራንታይን ረቂቅ አዋጅ ላይ የሕዝብና የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ አካሂዷል።,spk_069c95aab7e5,am,11.053,10.058,0.0,11.053,-39.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_438f70dfd0e1,train,በስሟ ላመነ በእመብርሃን ላለ በኪዳነ ምህረት አይዘገይምና የልጇ ቸርነት ጸሎቱ እንዲሰማ የሻተ በአርያም ይለምነው ጌታን ።,spk_069c95aab7e5,am,11.573,8.801,0.0,11.573,-34.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2ea82ef50cf,train,ሰውየው ፊቱ ከመንጣቱ የተነሳ የሰው ቆዳ ሳይሆን ነጭ ሸማ የመሰለ ፊት ያለው አረብ ነው።,spk_069c95aab7e5,am,7.133,5.404,0.543,7.133,-34.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_17235263c88d,train,በእነዚህ ጥናቶች መነሻነት በፍትሐ ብሄር፣ በወንጀል ጉዳዮች፣ በባህላዊ የፍትህ አስተዳደር፣ በወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ሕግና ተቋም ማቋቋሚያ ላይ የነበሩ ህጎች እንዲሻሻሉና አዲስ ህጎች እንዲወጡ ተደርጓል ብለዋል።,spk_3fdd7de93865,am,21.373,14.61,1.966,21.373,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f9bce7804e3,train,ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በዓሉን ለማክበር የሚመጡ በመሆኑ አስፈላጊው የፀጥታ ዝግጅት መደረጉን አስታውቀዋል።,spk_3fdd7de93865,am,9.534,6.676,1.251,9.534,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_226830215502,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ በሠላም እንዲጠናቀቅ በሁሉም ክፍለ ከተሞች እና ወረዳዎች የሰላም ሰራዊት አባላት በቂ ዝግጅት አድርገው ወደ ስራ መግባታቸውን አመልክተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,17.654,14.885,1.454,17.654,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_472ff2068471,train,የኮሌጁ ምክትል አዛዥ ኮሎኔል ኪሮስ ሃጎስ በወቅቱ እንደገለጹት ኮሌጁ ላለፉት ዓመታት ስትራተጂክ መሪዎችን ለማፍራት የሚያስችሉ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ሲሰጥ ቆይቷል ።,spk_3fdd7de93865,am,12.573,10.31,1.702,12.573,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3046f46f5617,train,በክልሉ ከ242 ጤና ጣቢያዎች እና ከ32 ሆስፒታሎች እንዲሁም ከፌዴራል የመንግስት ሆስፒታሎች ጋር በተፈጸመ ውል መሠረት ለጤና መድህን አባላት ምቹ የሕክምና አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን አቶ ናፍቆት አስታውቀዋል።,spk_3fdd7de93865,am,18.053,13.701,1.789,18.053,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1daecbc4f836,train,በጎንደር ዙሪያ ወረዳ የማክሰኚት ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ታድላ መኮንን፤ ምርመራ አድርገው በሀኪም የታዘዘላቸውን መድኃኒት በውድ ዋጋ ከግል ፋርማሲ ይገዙ እንደነበር አስታውሰው፥ በከተማው የማህረበሰብ መድኃኒት ቤት በመቋቋሙ መደሰታቸውን ተናግረዋል።,spk_3fdd7de93865,am,18.854,14.672,1.778,18.854,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e49ac6e587a2,train,ማህበሩ የህዝቡን እንግልት ለማስቀረት ስላስመረቀው የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አመስግነው ህዝቡም ዘላቂ አገልግሎት እንዲሰጥ ሊጠብቀው እንደሚገባም አሳስበዋል።,spk_3fdd7de93865,am,12.573,9.779,1.839,12.573,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e176bc0c4b0a,train,በመሆኑም ህዝቡ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያሳየውን ትብብርና ተነሳሽነት አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገንዝበዋል፡፡,spk_3fdd7de93865,am,12.573,8.814,2.384,12.573,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb7bade4a6e9,train,በቀጣይም መሰል የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።,spk_3fdd7de93865,am,7.133,4.645,1.559,7.133,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb0246c3226f,train,ከከተማዋ ነዋሪዎች መካከል ወይዘሮ ታመነች ዮንኬ እንዳሉት፤ ከዚህ ቀደም በንጹህ የመጠጥ ውሃ እጦት ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ሲዳረጉ መቆየታቸውን አውስተው ዛሬ የተመረቀው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ችግራችንን ይቀርፍልናል።,spk_3fdd7de93865,am,17.213,14.324,1.779,17.213,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09b0c5442512,train,በከተማው እግረኞች ግራቸውን ይዘው እንዲንቀሳቀሱና መንገድ ሲያቋርጡ በዜብራ መስመር ብቻ መሆን እንዳለበት ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ እየሰራ መሆኑን ተናግሯል።,spk_3fdd7de93865,am,15.094,10.817,1.67,15.094,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae7555d1b13b,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በዞኑ በሌ አዋሳ ከተማ አስተዳደር ከ15 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ ።,spk_3fdd7de93865,am,14.213,11.522,1.512,14.213,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61608ff3fab0,train,የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው መድ`ሃኒቶችና የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶችም በአግባቡ ተለይተው እየተቀመጡና አስተማማኝ በሆነ መልኩ እየተወገዱ መሆኑን አረጋግጠናል ብለዋል።,spk_3fdd7de93865,am,14.774,11.49,1.52,14.774,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_835da57224ba,train,የእፅዋት ጥበቃና ኳራንታይን አዋጅ የእጽዋት ተባዮችን በዘመናዊ መንገድ መከላከልና መቆጣጠር የሚያስችል ሥርዓት በመዘርጋት ምርታማነትንና የምርት ጥራትን ለማሳደግ ፋይዳው የላቀ መሆኑ ተገለጸ።,spk_3fdd7de93865,am,18.093,14.408,0.437,18.093,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_02e74dfb17a0,train,ነገ ከማለዳው 12:00 ሰዓት ጀምሮ በሚካሄደው የቤት ግንባታ ሥራ መላው የዞኑ ነዋሪዎች በነቂስ እንዲሳተፉም አቶ ብርሀኑ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_3fdd7de93865,am,13.854,10.225,1.885,13.854,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d567e87ff3d,train,ዓመታዊ የጤና መድህን  መዋጮ መክፈል ለማይችሉ ዜጎች በመንግስት ድጎማ ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ በመመደብ ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_3fdd7de93865,am,13.133,10.124,0.447,13.133,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4177db619ad7,train,በዚህ ረገድ ባለፉት ሁለት የክረምት ወራቶች ልዩ የስልጠና መርሃ ግብር በማዘጋጀት ለ100 ሺህ የሚጠጉ መምህራንና አመራሮች ስልጠና መሰጠቱን አብራርተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,14.573,11.297,1.658,14.573,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a1ed59d50d1,train,ስትራቴጂክ አመራር ለማፍራት በሚያስችሉ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የመከላከያ ዋር ኮሌጅ  አስታወቀ።,spk_3fdd7de93865,am,10.293,7.829,0.581,10.293,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23d88672fe82,train,የኢትዮጵያ አየር መንገድ ክትባቱን ከቻይና የሎጂስቲክስ ድርጅት ጋር በጥምረት ከሚያሰራጩ አየር መንገዶች መካከል መሆኑንም ዘገባው አክሏል።,spk_3fdd7de93865,am,11.774,8.902,2.199,11.774,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_315fe6ffd6d1,train,”መድረኩ በአገራዊ ጉዳይ ላይ ተጨባጭ ዕውቀት መጨበጥ ያስቻለ ነው” ያሉት ደግሞ የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ቢልኢ አህመድ ናቸው።,spk_3fdd7de93865,am,11.993,8.815,0.731,11.993,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b40c65a4b81,train,ከግዥና ስርጭት በተለይም ከተገዙበት አገር ጀምሮ እስከ ክምችት እንዲሁም የስርጭት ሰንሰለቱን በተመለከተ በቀላሉ መከታተልና መቆጣጠር የሚያስችል አሰራር ተግባራዊ መሆኑን አንስተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,17.494,13.588,2.416,17.494,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89d3b87763e5,train,የሆራ ፊንፊኔ እና ሆራ ሀርሰዴ የኢሬቻ በዓላት በስኬት እንዲከበሩ አስፈላጊውን ዝግጅት መደረጉን የፀጥታ ተቋማት አስታወቁ።,spk_3fdd7de93865,am,10.573,7.685,2.081,10.573,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a018a0fe8d1e,train,የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ  ለመምህራን ልማትና ግብአት አቅርቦት ትኩረት መሰጠቱን የትምህርት ዘርፍ አመራሮች ገለጹ።,spk_3fdd7de93865,am,9.813,7.673,1.526,9.813,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45d900406dc3,train,በመሆኑም በኢትዮጵያ እያደገ የመጣውን የግብርና ዘርፍ የሚመጥንና የዓለም አቀፍ የእጽዋት ጥበቃ ስምምነትን መነሻ ያደረገ የእፅዋት ጥበቃና ኳራንታይን ረቂቅ አዋጅ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።,spk_3fdd7de93865,am,14.893,12.145,1.175,14.893,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_fab4b3996b2b,train,በአገልግሎቱ ሁሉንም ህብረተሰብ አካታች ለማድረግ የህብረተሰቡን ፍላጎትና አቅም ያገናዘበ ዝቅተኛ፣ መካከለኛና ከፍተኛ የክፍያ ስርዓት መዘርጋቱንም ጠቁመዋል።,spk_3fdd7de93865,am,13.493,10.938,1.065,13.493,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_812652277de8,train,እንዲሁም በጥናቱ መነሻነት ሀገር አቀፍ የፍትህ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን እቅድ እንዲዘጋጅና እያንዳንዱ የፍትህ ዘርፍ ተቋም በሦስት ዓመታት የሚጠናቀቅ ፍኖተ ካርታ በማዘጋጀት ወደ ትግባራ መግባቱን አውስተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,16.534,13.063,1.385,16.534,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_02a63dcb5d52,train,ኢትዮጵያ በቀጣይ ለመስራት በዕቅድ የያዘቻቸው ታላላቅ የልማት ስራዎችን በጥራትና በፍጥነት ተሰርተው ለህዝባችን ጥቅም እንዲውሉ መረባረብ እንደሚገባም አባታዊ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡,spk_3fdd7de93865,am,17.893,11.662,1.901,17.893,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccec7017a2f6,train,የአገልግሎቱን የቅርንጫፍ መጋዘኖችን ከዋና መስሪያ ቤቱ መጋዘን ጋር በዲጂታል ቴክኖሎጂ በማገናኘት ቁጥጥርና አሰራሩን ቀልጣፋ ማድረግ መቻሉንም አድንቀው የመድኃኒት ብልሽት፣ ብክነት፣ ሌብነትና ብልሹ አሰራርን መከላከል የሚያስችል መሆኑን አንስተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,18.174,14.123,1.764,18.174,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6872d09bf4c3,train,በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት በሰብልና በእጽዋት ለይ የሚከሰቱ አረምና ተባዮችን በዘመናዊና በጠንካራ የቁጥጥር ሥርዓት በመታገዝ መከላከል እንደሚያስችልም ነው ያነሱት።,spk_3fdd7de93865,am,13.293,11.019,0.747,13.293,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9b58ccfe0b5,train,የጨቅላ ሕጻናት ኢንፌክሽን ምልክቶች ምንድን ናቸው?,spk_3fdd7de93865,am,6.454,3.575,2.022,6.454,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_35f118546aeb,train,በክልሉ የማህበረሰብ መድኃኒት ቤቶች የሚሰጡትን አገልግሎት ቀልጣፋ፣ ፍትሃዊና ተደራሽ ለማድረግም በቀጣይ ዓመት በ100 የመንግስት ሆስፒታሎች ለማቋቋም በትኩረት እንደሚሰራም ተናግረዋል፡፡,spk_3fdd7de93865,am,15.534,11.459,0.0,15.534,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1017bb4749d,train,የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ በወቅቱ እንደገለጹት፤ በዞኑ የማህበረሰቡን የንፁህ መጠጥ ውሃ ችግር ለማቃለል የሚያስችል ተግባር ከአጋር አካላት ጋር በመቀናጀት እየተከናወነ ነው።,spk_3fdd7de93865,am,14.573,11.984,1.675,14.573,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa95f09303f6,train,በኮሮና ቫይረስ ተይዘው የመተንፈስ ችግር ላጋጠማቸው ታካሚዎች ጥቅም ላይ የሚውል አውቶማቲክ የመተንፈሻ አጋዥ መሳሪያ በአንድ ናይጄሪያዊ ተማሪ መሰራቱም ተመልክቷል።,spk_3fdd7de93865,am,16.294,10.782,1.983,16.294,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fb3c6d92a60,train,የትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ የሦስት ዓመት ጊዜ መሆኑን ጠቁመው፤ በግማሽ ጊዜው ክንውኑ አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_3fdd7de93865,am,9.934,7.064,1.203,9.934,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a55b68d060b,train,በክልሉ 4 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዜጎች የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ በተያዘው ዓመትም የአገልግሎቱን ተጠቃሚዎች ቁጥር 5 ነጥብ 2 ሚሊዮን ለማድረስ ግብ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_3fdd7de93865,am,18.474,14.884,2.051,18.474,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_880f07ccec90,train,የረቂቅ አዋጁ መዘጋጀት በእፅዋት ላይ የሚከሰት ተባይና መጤ አረምን በመከላከል በግብርና ምርታማነት ላይ የሚደርሰውን ተፅዕኖ በጠንካራ የቁጥጥር ሥርዓት ለማገዝ ያስችላል ነው ያሉት።,spk_3fdd7de93865,am,15.334,12.16,2.211,15.334,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2bc6fd318f1e,train,መንግስት ከሚያከናውናቸው የልማት ሥራዎች በተጨማሪ እኛ በምንችለው አቅም በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ ለአካባቢያችን መለወጥ መትጋት አለብን ብሏል።,spk_3fdd7de93865,am,12.174,9.107,1.419,12.174,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c00da5a3072b,train,በኦሮሚያ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በተለያዩ ዘርፎች እየተከናወነ ይገኛል።,spk_3fdd7de93865,am,6.734,4.956,1.778,6.734,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d89df14e7c06,train,“ተቋማዊ ተልዕኮዎችን ለማሳካት በአጭር፣  መካከለኛና ረጅም ጊዜ የተለያዩ ኮርሶችን በመስጠት ብቁ አመራሮችን ለማፍራት የሚያስችለን መሆኑን ተረድተናል” ሲሉም አክለዋል ።,spk_3fdd7de93865,am,15.454,11.187,1.343,15.454,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e0ed60280af,train,በተያዘው በጀት ዓመት የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎችን ቁጥር ከ5 ሚሊዮን በላይ ለማድረስ ግብ ተይዞ እየተሰራ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_3fdd7de93865,am,10.213,7.423,1.337,10.213,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eec925cdeb15,train,ሌላው በጎ ፈቃደኛ ወጣት ተስፋዬ ደበል እንዳለው መንገደኞች የትራፊክ አደጋ ሰለባ እንዳይሆኑ በበጎ ፈቃደኝነት እያገለገለ ይገኛል።,spk_3fdd7de93865,am,10.653,7.91,0.839,10.653,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c247f1ad17e1,train,በዚህም ከ47 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በማከናወን ከ188 ሺህ በላይ የማኅበረሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን ወይዘሮ ገነት ገልጸዋል።,spk_3fdd7de93865,am,14.534,12.621,1.498,14.534,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_d919d06f7bab,train,በዚህ ክረምትም መንገደኞች የትራፊክ አደጋ ሰለባ እንዳይሆኑ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ግንዛቤ ከማስጨበጥ ጀምሮ የተለያዩ ጥረቶች እያደረገ መሆኑን ተናግሯል።,spk_3fdd7de93865,am,11.854,9.599,0.957,11.854,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5194f0996a8c,train,መንፈሳዊ አንድነትን በማጠናከር ሀገርን ማገልገል ይገባል ሲሉም ነው የተናገሩት።,spk_3fdd7de93865,am,7.494,4.901,1.757,7.494,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_944237e75c60,train,የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር ጄነራል መላኩ ፋንታ መስከረም 24 እና 25 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከበሩት የሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ ሀርሰዴ የኢሬቻ በዓላት በስኬት እንዲጠናቀቅ የጸጥታ ተቋማት አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።,spk_3fdd7de93865,am,20.613,18.179,1.572,20.613,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5e1f4cab414,train,እንደ አስተያየት ሰጪዋ የውሃ ፕሮጀክቱ ሳይበላሽ አገልግሎት እንዲሰጥ በጥንቃቄ እንጠቀማለን ሲሉም ተናግረዋል።,spk_3fdd7de93865,am,9.434,6.719,1.24,9.434,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e61bcbfd2e59,train,የባለስልጣኑ የስራ ሃላፊዎች የአገልግሎቱን የአዳማ እና አዲስ አበባ የህክምና መሳሪያዎች እንዲሁም መድሀኒቶች አያያዝና አጠቃቀም ያለበትን ሁኔታ ጎብኝተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,13.694,10.176,1.835,13.694,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_83f602cdf150,train,በተለይም በእጽዋት ላይ ሊከሰቱ የሚችሉ ተባዮችን አስቀድሞ መከላከልና ጠንካራ የቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋት ባለመቻሉ የግብርና ምርቶች ጥራት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ መፍጠሩን አንስተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,15.053,11.973,2.129,15.053,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec3165ed6386,train,የበሽታውን ስርጭት በዘላቂነት ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከባለድርሻ አካላት ጋር የተጀመረው ትብብር የሚጠናከር መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,12.573,9.282,1.708,12.573,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6332a9b7227d,train,በዓመት አንዴ በሚከፈል መዋጮ ዓመቱን ሙሉ መታከም እንደሚያስችል ጠቁመው፣ ይህም በገንዘብ እጦት ምክንያት ከፍለው መታከም ለማይችሉ ለአቅመ ደካሞች እፎይታ የሰጠ ነው ብለዋል።,spk_3fdd7de93865,am,13.493,10.609,1.634,13.493,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_98f5f1ce1a44,train,ኢንስቲትዩቱ ባከናወናቸው የጥናትና ምርምር ሥራዎች፣ በኢንስቲትዩቱ ረቂቅ ፍኖተ ካርታ እና በ2018 ዕቅዱ ላይ ለመምከር ያዘጋጀው አውደ ጥናት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_3fdd7de93865,am,13.893,11.955,1.416,13.893,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cdf85269fb6,train,ከዚህ በተጨማሪ በሀገራችን ታሪክ የመጀመሪያ የሆነው ዐውደ ጥበባዊ (Encyclopedic) አማርኛ- እንግሊዘኛ የሕግ መዝገበ ቃላት ሥራ ተከናውኖ እና ታትሞ ለማሰራጨት መቻሉን ዋና ዳይሬክተሩ አስታውቀዋል።,spk_3fdd7de93865,am,17.053,13.725,1.079,17.053,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_eca723eda34b,train,በአማራ ክልል በመንግስት የሚተዳደሩ 101 ሆስፒታሎች 930 ጤና ጣቢያዎችና 3 ሺህ 570 የጤና ኬላዎች ለህብረተሰቡ ሁለገብ የጤና አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኙም ከክልሉ ጤና ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡,spk_3fdd7de93865,am,22.494,16.853,1.891,22.494,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa0b2af48513,train,እንዲሁም ከፍተኛ የወባ ስርጭት በታየባቸው 15 ወረዳዎች የቤት ለቤት የኬሚካል ርጭት ስራው በተለየ መልኩ ሲከናወን መቆየቱን ገልጸዋል።,spk_3fdd7de93865,am,11.094,9.177,0.974,11.094,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3e97db4f476,train,ለእፅዋት ሀብት ተገቢውን እንክብካቤ በመስጠት የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማሳደግና በዘርፉ ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር ወሳኝ መሆኑንም ነው ያብራሩት።,spk_3fdd7de93865,am,14.573,11.454,1.49,14.573,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0170aa05a614,train,የፀጥታና ደህንነት አካላት አመራሮች በፀጥታ ተቋማት ዝግጅት ዙሪያ ተወያይተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,8.053,5.377,1.986,8.053,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe0cd41d322e,train,ከጂንካ ከተማ የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚዎች መካከል አቶ አያሌው አሼ፣ አገልግሎቱ የዜጎችን አቅም ያማከለና ጠቀሜታው የላቀ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_3fdd7de93865,am,12.213,9.748,0.522,12.213,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a61937d24f6,train,34ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባዔ “ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም” በሚል መሪ ሀሳብ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል።,spk_3fdd7de93865,am,14.454,9.893,2.124,14.454,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f43d71fe1fa9,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃግብር እርስ በእርስ የመተባበር ባህል  እያደገ መምጣቱን የተናገረው ሌላው የከተማው ነዋሪ ወጣት ደጉ ዱሻብ ነው።,spk_3fdd7de93865,am,12.614,8.249,2.401,12.614,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fefd8baeec35,train,የአፋር ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አህመድ ሁመድ በበኩላቸው መድረኩ ከኮሌጅ ጋር ለመስራት የሚያስችል  የፍላጎት ልየታ ለማድረግ አቅም መፈጠሩን ተናግረዋል ።,spk_3fdd7de93865,am,13.614,10.366,1.761,13.614,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_8747a1fe8810,train,የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ፣ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የኦሮሚያ ሸገር ከተማ ፖሊስ፣ የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ፣ የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በውይይቱ ላይ ተሳትፈዋል፡፡,spk_3fdd7de93865,am,21.933,17.65,1.876,21.933,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_7500c9f385d4,train,አስተያየታቸውን ከሰጡት በጎ ፈቃደኞች መካከል ኡስማን በቀለ ከዚህ በፊት አሽከርካሪ በነበረበት ወቅት የትራፊክ አደጋ አጋጥሞት ለጉዳት ተዳርጎ እንደነበር ያስታውሳል።,spk_3fdd7de93865,am,14.174,10.95,1.715,14.174,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4da10f43111,train,በወላይታ ዞን የበሌ አዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አባይነህ አጫ (ዶ/ር) በበኩላቸው በከተማው የዳዳ ካሬ ቀበሌ ነዋሪዎች ከዚህ ቀደም በንጹህ መጠጥ ውሃ እጦት ምክንያት ለተለያዩ ውሃ ወለድ በሽታዎች ሲጋለጡ መቆየታቸውን አስታውሰዋል።,spk_3fdd7de93865,am,18.494,15.464,2.029,18.494,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0443f87e1bba,train,የህዝቡ የረጅም ጊዜ ጥያቄ ምላሽ በማግኘቱ መደሰታቸውን ገልፀው ችግራቸውን አይተው ፕሮጀክቱ እውን እንዲሆን ላደረጉ አካላትም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።,spk_3fdd7de93865,am,11.573,8.753,1.907,11.573,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8eb492367eff,train,ከፌዴራልና  ከክልል ፀጥታ አካላት ጋር በጋራ  መስራት የሚቻልበትን  ሁኔታ ሲፈጥር መቆየቱንም አንስተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,8.733,6.209,1.594,8.733,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dd592126d5a,train,በተለይም በምስራቅ እና ምዕራብ ወለጋ ዞኖች፣ ሆሮ ጉዱሩ፣ ቄለም ወለጋ፣ በደሌ፣ ኢሉ አባቦር እና ጅማ ዞንን ጨምሮ ስርጭቱ ጎላ ብሎ በሚታይባቸው አካባቢዎች የመከላከል ስራው ተጠናክሮ ቀጥሏል።,spk_3fdd7de93865,am,18.974,13.837,1.015,18.974,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23675beef14f,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጤና መድህን አገልግሎትን በማስፋፋት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።,spk_3fdd7de93865,am,9.614,7.185,1.607,9.614,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a597a4fe365e,train,አገልግሎቱ ከጤና ጣቢያ ጀምሮ እስከ ሆስፒታሎች የተሳሰረ መሆኑን ጠቁመው፣ ይህም ከፍ ያሉ የጤና አገልግሎቶችን ጭምር ለማግኘት ምቹ ሁኔታን መፍጠሩን አመልክተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,12.493,9.861,1.656,12.493,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df04f45a8bc7,train,እንደኃላፊዋ ገለጻ በ2017 ዓ.ም የክረምት ወራት በተከናወነ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ644 ሺህ 800 በላይ ወጣቶች በተለያዩ የልማት ዘርፎች ተሰማርተው ከ2 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ አድርገዋል።,spk_3fdd7de93865,am,22.494,17.574,1.785,22.494,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_91673033b5bb,train,የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ስብሰባው የእጽዋት ጥበቃና ኳራንታይን ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል።,spk_3fdd7de93865,am,14.094,10.365,2.148,14.094,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8532391dad83,train,አገልግሎቱ በክልሉ ገጠራማ አካባቢዎች ጭምር ተደራሽ እንዲሆን በመደረጉ የህብረተሰቡ ተጠቃሚነት እያደገ መምጣቱን አስታውቀዋል።,spk_3fdd7de93865,am,11.174,8.426,1.737,11.174,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65ce978f1c7e,train,የአምቦ ከተማ ትራንስፖርት ጽህፈት ቤት ትራፊክ ደህንነት ቡድን መሪ ምክትል ኢንስፔክትር እመቤት ተሾመ በበኩላቸው የትራፊክ አደጋን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሁሉም አካላት ርብርብ ጉልህ ድርሻ አለው ይላሉ።,spk_3fdd7de93865,am,16.974,13.799,1.702,16.974,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb5226da3974,train,የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የመንበረ ፓትርያክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብጹዕ አቡነ ሳዊሮስ በበኩላቸው መስቀል የሰው ልጆች ከፈጣሪ ጋር የታረቁበት ሰላም፣ ፍቅርና አንድነት የተገኘበት እርቅ የታወጀበት በዓል ነው ብለዋል።,spk_3fdd7de93865,am,21.453,16.437,1.851,21.453,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc4f919ffa18,train,የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በክብረ በዓሉ ላይ ባስተላለፉት አባታዊ መልዕክት፤ እግዚአብሔር ጥፋትን የማይወድ አምላክ ነውና ሰዎች ከጥፋት ሊቆጠቡ ይገባል ብለዋል፡፡,spk_3fdd7de93865,am,17.773,15.177,1.631,17.773,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e5a82629e20,train,በመድረኩ ላይ የፌዴራል የሕግና ፍትህ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ደግፌ ቡላ እንደገለጹት ኢንስቲትዩቱ በሕግና ፍትህ ዙሪያ የጥናትና ምርምር ሥራዎችን እያካሄደ ይገኛል።,spk_3fdd7de93865,am,13.854,11.295,1.539,13.854,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12aab7c35c8a,train,እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ጥር 19 ፣2020 በቻይና ሁቤይ ግዛት ውሃን ከተማ የመጀመሪያው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ተጠቂ ከተገኘ ከሁለት ዓመት በላይ አስቆጥሯል።,spk_3fdd7de93865,am,16.373,11.935,1.291,16.373,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed16f9438f9d,train,የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሰለሞን ላሌ ረቂቅ አዋጁን አስመልክቶ ለምክር ቤቱ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ አቅርበዋል።,spk_3fdd7de93865,am,12.254,9.44,1.664,12.254,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11144136089e,train,ፕሮጀክቱ ችግሩን በመቅረፍ የነዋሪዎችን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽል መሆኑን ጠቁመው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ ለረዥም ጊዜ አገልግሎት አንዲሰጥ ከነዋሪዎች ጋር በቅንጅት እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_3fdd7de93865,am,14.534,11.159,1.978,14.534,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27d277f489e8,train,በጥናት ግኝቶቹ መሠረት ለፖሊሲ እና ሕግ አውጪዎች እንዲሁም ለሚመለከታቸው አካላት በርካታ ምክረ ሀሳቦችን ማቅረቡን ጠቅሰዋል።,spk_3fdd7de93865,am,10.633,8.014,1.835,10.633,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2eb8230c42ed,train,በዚህም ውጤት እየተመዘገበበት መሆኑን ጠቅሰው ዛሬ የተመረቀው ንጹህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክትም ተቀናጅቶ የመስራቱ ማሳያ እንደሆነም አስረድተዋል።,spk_3fdd7de93865,am,12.133,8.961,1.74,12.133,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5e2cea34436,train,የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በዓል እግዚአብሔር የሰጠንን ውኃ በመጠቀም በአንድነት ተረባርበን የሕዳሴ ግድባችንን አጠናቀን ባስመረቅንበት ማግስት መሆኑ በዓሉን ልዩ ያደርገዋልም ነው ያሉት፡፡,spk_3fdd7de93865,am,16.393,13.818,1.648,16.393,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65045bcc65a7,train,የማቀዝቀዣ ማሽኖች በመጋዘኖች አግባብ የሆነ አገልግሎት እየሰጡ መሆኑንም በጉብኝታችን አይተናል ያሉት ዋና ዳይሬክተሯ የሚወገዱ መድኃኒቶችና የህክምና ቁሳቁሶች እንዲሁም ኬሚካሎች የሚወገዱበት የአዳማ ማዕከል ደረጃውን የጠበቀ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_3fdd7de93865,am,18.933,15.628,1.728,18.933,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c80b0c9e601e,train,መስቀል ይቅርታና እርቅን፣ እኩልነትና አንድነትን፣ ፍትህና ርትዕን ማረጋገጥ መሆኑን በውል በመገንዘብ ለሀገር ከፍታ በአንድነት መስራት እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ገለጹ።,spk_3fdd7de93865,am,21.893,16.954,0.536,21.893,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7218bfb90976,train,ኢትዮጵያ በእፅዋትና ብዝኃ-ሕይወት እምቅ ጸጋ ቢኖራትም ሃብቱን በአግባቡ መጠቀም የሚያስችል የሕግ ማዕቀፍ ክፍተት እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_3fdd7de93865,am,11.893,9.212,0.592,11.893,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_40ea722db4b7,train,በወላይታ ዞን በሌ አዋሳ ከተማ የማህበረሰቡን የንፁህ መጠጥ ውሃ ችግር ለማቃለል የሚያስችል ተግባር ከአጋር አካላት ጋር በመቀናጀት እየተከናወነ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለፀ።,spk_3fdd7de93865,am,12.733,10.362,1.729,12.733,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_98c2d51d5b51,train,በኦሮሚያ ክልል የወባ ስርጭትን ለመግታትና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ።,spk_3fdd7de93865,am,10.153,7.628,1.698,10.153,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_037d8824ac72,train,የምክር ቤቱ አባላት በበኩላቸው አዋጁ ኢትዮጵያ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የምታደርገውን ጥረት የሚደግፍ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3fdd7de93865,am,11.893,9.659,1.54,11.893,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44659a047864,train,ባለፈው ነሐሴ ወር አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጠና ዋና መስሪያ ቤት ህንጻን ከጋና መንግስት መረከብ እንደተቻለ ያስታወሱት የንግድ ቀጠናው ጸሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ የ55 አገሮችን ገበያ በአንድ ጥላ ስር ማስተናገድ ፈታኝ ቢሆንም ውጤት ለማምጣት እንደሚሰሩ ገልጸዋል።,spk_3fdd7de93865,am,22.273,17.534,2.076,22.273,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f80890a4957e,train,በግንዛቤ መፍጠሪያ መድረኩ የአፋር ክልል የፀጥታ ከፍተኛ አመራሮች ተሳትፈዋል።,spk_3fdd7de93865,am,7.173,5.421,1.752,7.173,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cdf19d7506e0,train,በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ቦርድ ፕሬዚዳንት አቶ አበራ ቶላ ማህበሩ መንግስት የህዝብን ኑሮ ለማሻሻል የሚያደርጋቸው ተግባራት ስኬታማ እንዲሆኑ ተቀናጅቶ እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_3fdd7de93865,am,16.773,13.449,1.715,16.773,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39521fabdc07,train,በአሁኑ ወቅትም የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ በ13 ዘርፎች በሁሉም አካባቢዎች መተግበር መጀመሩን አንስተው ወጣቶች ለአገልግሎቱ ስኬታማነት የሚያደርጉትን ንቁ ተሳትፎ እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_3fdd7de93865,am,14.493,12.233,1.645,14.493,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea98b773e2a9,train,34ኛው የአፍሪካ ህፃናት ቀን በሴቶች አደባባይ በተለያዩ የህፃናት ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ተከብሯል።,spk_b4cde1709ab6,am,3.054,3.054,0.0,3.054,-42.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d4879cf516b2,train,የትግራይ ክልል ህዝብን የምክክር እድል በመግፋት የሰላም እንቅፋት መሆን ተቀባይነት የሌለው ተግባር መሆኑን በክልሉ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ተናገሩ።,spk_b4cde1709ab6,am,5.413,4.719,0.0,5.413,-42.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_01ab2be5d9b6,train,የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀገሪቱ የተለያዩ ከተሞችና ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የተሳታፊዎች እና የአጀንዳ ልየታ በማከናወን የምክክር ምእራፉን እያካሄደ ይገኛል።,spk_b4cde1709ab6,am,5.774,5.1,0.0,5.774,-44.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_169f0123f31e,train,ነዋሪዎቹ ድጋፍ ላደረጉላቸው አካላትም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_b4cde1709ab6,am,2.174,2.174,0.0,2.174,-41.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_61c750808c51,train,የክልሉ ህዝብ በዚህ ታሪካዊ አጋጣሚ እንዳይሳተፍ እድሉን በመግፋት የሰላም እንቅፋት መሆን በፍፁም ተገቢነትና ተቀባይነት የሌለው መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_b4cde1709ab6,am,6.774,6.164,0.0,6.774,-40.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3adc2a041da4,train,ምክር ቤቱና ተጠሪ ተቋማት የአቅመ ደካሞችን ቤት ከመገንባትም ባለፈ ከሦስት ወራት በፊት በከተማው ለሚገኙ 600 ተማሪዎች የተለያዩ የትምህርት ቁሶችን ድጋፍ ማድረጋቸውን የገለጹት አቶ ሀብታሙ ስለተደረገው ድጋፍ አመስግነዋል።,spk_b4cde1709ab6,am,8.454,7.115,0.0,8.454,-44.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a8cbcfd53dc3,train,የከተማ ለውጥ ከጠበቁት በላይ አስገርሞኛል ያለችው ድምጻዊቷ በኒው ዮርክ ከተማ ያለሁ ያህል ተሰምቶኛል ስትል ገልጻለች።,spk_b72a8d7b3938,am,7.293,5.698,0.361,7.293,-30.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_95d68f36bf22,train,የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም(ዩኔስኮ) የእ.አ.አ 2001 በዓለም አቀፍ የሙዚቃ ሽልማት ከላቲቪያዊው የሙዚቃ ባለሙያ ጊዲዮን ክሬመር ጋር ለሙዚቃ እድገት ላበረከተችው አስተዋጽኦ ያገኘችው ሽልማት ተጠቃሽ ነው።,spk_b72a8d7b3938,am,14.573,13.096,0.0,14.573,-29.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_aaec3a3e2b79,train,በአምቦ ዩኒቨርሲቲው የደም ልገሳ መርሃ ግብር ዛሬ ተካሂዷል።,spk_b72a8d7b3938,am,4.173,3.174,0.446,4.173,-29.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_87b7c5155973,train,የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል የአንድነት የጥንካሬና የመከባበር እሴት ማሳያ ሆኖ በድምቀት መከበሩን ገልጸዋል፡፡,spk_b72a8d7b3938,am,6.774,6.317,0.456,6.774,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_c04e1b2116ca,train,የተቸገሩ ወገኖችን ማገዝና መርዳት ያለው ለሌለው ማካፈል ከጥንት ጀምሮ የመጣ የኢትዮጵያውያን መገለጫ እና መልካም እሴት መሆኑን አንስተው ፤ ለአቅመ ደካሞች የሚደረገው ማዕድ የማጋራትና ድጋፍ የዚሁ ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,13.973,11.952,0.0,13.973,-28.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_5c1e1933ccea,train,የአምቦ ደምና ህብረ ህዋስ  ባንክ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ቀጄላ በበኩላቸው በዞኑ ከበጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች ደም የመሰብሰቡ ስራ በስፋት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,9.694,8.749,0.0,9.694,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_ad84cef3a1b9,train,ኡሙ ሳንጋሬ ከፒኦኤ ባደረገችው ቆይታ እንጦጦ ፓርክ እና ሙዚየሞችን ጨምሮ ሌሎች በመዲናዋ የጎበኘቻቸው ቦታዎች ደስተኛ መሆኗን ተናግራለች።,spk_b72a8d7b3938,am,7.814,6.94,0.431,7.814,-26.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_c0b245cbed30,train,በዚህም በኃይል መቆራረጥና በኃይል ማነስ ምክንያት ለረዥም ጊዜ ሲቸገሩ መቆየታቸውን ጠቅሰው፤ አሁን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ በመሆናቸው ችግራቸው መቀረፉን ተናግረዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,9.133,8.201,0.0,9.133,-28.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_69912f97f251,train,ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባባርም ከበጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች ደም እየተሰበሰበ መሆኑን ገልጸው የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች በዓመት አራት ጊዜ ደም ይለግሳሉ ብለዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,8.813,7.702,0.375,8.813,-26.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_f936b5efb6b5,train,ደም መለገስ ክቡር የሆነውን የሰው ህይወት ለመታደግ ትልቅ ስጦታ በመሆኑ በደም ልገሳ እየተሳተፈ መሆኑን የተናገረው ደግሞ ተማሪ ታጁድን ሙሃመድ ነው።,spk_b72a8d7b3938,am,8.774,7.479,0.394,8.774,-32.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_302973f57b9d,train,በዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ሥርዓት የጥናትና ምርምር መርሃ ግብሮችን በመቅረጽ የሠራዊቱን ሁለንተናዊ አቅም የሚያሻሽሉ የጥናትና ምርምር ስራዎችን እያከናወኑ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,10.573,8.998,1.006,10.573,-31.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_ff61398df2fd,train,ተጠቃሚዎች በበኩላቸው ላለፉት አምስት ዓመታት እንጀራ ለመጋገርም ሆነ ሌሎች ሥራዎችን ለመሥራት ይቸገሩ እንደነበር አውስተዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,7.934,6.637,0.495,7.934,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_c089c0749816,train,በበጎ ፈቃድ ደም መለገስ ትልቅ የህሊና እርካታ የሚሰጥ በመሆኑ ይህንን ሰብዓዊ ተግባር አጠናክረን እናስቀጥላለን ሲሉ የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ደም ለጋሽ ተማሪዎች ተናገሩ።,spk_b72a8d7b3938,am,8.973,8.076,0.531,8.973,-28.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_f3c53a45c831,train,ከደም ለጋሾቹ መካከል ተማሪ አመርቲ መረቡ፤ በደም እጦት ለጉዳት የሚጋለጡ ወገኖችን ለማገዝ በተለያየ ጊዜ ደም ስትለግስ መቆየቷን ገልጻለች።,spk_b72a8d7b3938,am,8.854,8.069,0.336,8.854,-29.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_496bfb41df9e,train,የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ቀናት በቢሾፍቱ ከተማ ያካሄደው የምርምር አስተዳደር፣ፈጠራና የማኅበረሰብ ተሳትፎ ጥናትና ምርምር ተሞክሮን ለመጋራት ያለመ የአውደ ጥናት አካሂዷል።,spk_b72a8d7b3938,am,10.973,9.431,0.515,10.973,-33.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_ffcae7d14b25,train,የሀገረ ስብከቱ ስራ አስኪያጅ መልአከ ፀሐይ ብርሃኑ አማረ፤ አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ለተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስና ለተለያዩ ወገኖች ደግሞ ማዕድ አጋርተናል ብለዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,9.573,8.313,0.392,9.573,-26.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_7c6031bf0c6a,train,የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ብርጋዴር ጄነራል ከበደ ረጋሳ፥አውደ ጥናቱ የሠራዊቱን የማድረግ አቅም ማጎልበት የሚያስችሉ ወሳኝ የጥናትና ምርምር ውጤቶች የተገኙበት ነው ብለዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,10.694,9.815,0.402,10.694,-32.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_90ee5f121fd0,train,በመሆኑም ሀገረ ስብከቱ አድባራትን በማስተባበር የማዕድ ማጋራትና የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል።,spk_b72a8d7b3938,am,6.413,5.62,0.401,6.413,-27.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_cd38074b28d3,train,የብስክሌት ውድድሩ በከፍተኛ የተራራማ እና አቀበት ቦታዎች ላይ የሚካሄድ በመሆኑ፣ ተወዳዳሪዎች ልዩ የሆነ የአካል ጥንካሬ እና ፅናት እንዲኖራቸው ይጠይቃል።,spk_019733898bd9,am,10.373,9.977,0.0,10.373,-22.3,male,,,16000,3,0 clip_a0c73650f428,train,ኢትዮ-ቴሌኮም የዜጎችን ተጠቃሚነት መሰረት ያደረገ የሶስት ዓመት ሰው ተኮር አዲስ አድማስ ስትራቴጂ ይፋ አደረገ።,spk_019733898bd9,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-24.6,male,,,16000,3,0 clip_e1d79eb5ff30,train,የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ወደ ሀገር ውስጥ በብዛት መግባቱ የውጭ ምንዛሬን ከማስገኘቱም ባለፈ፣ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስተዋወቅ እና በሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር ትልቅ ድርሻ አለው።,spk_019733898bd9,am,13.094,13.094,0.0,13.094,-23.1,male,,,16000,3,0 clip_6fa6ec81aeb6,train,መተግበሪያውን በቀላሉ ከፕሌይ ስቶር እና አፕ ስቶር ላይ ማውረድ የሚቻል መሆኑን ገልጸው በከፍተኛ ደረጃ የፖሊስን ስራ የሚያግዝ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_019733898bd9,am,9.174,8.453,0.322,9.174,-22.2,male,,,16000,3,0 clip_81f7ee2b3240,train,ዳይኖሰሮች ከምድር ገፅ ላይ ሙሉ በሙሉ የጠፉት እጅግ ግዙፍ የሆነ አስትሮይድ ከመሬት ጋር በመጋጨቱ በፈጠረው ከፍተኛ የአየር ንብረት መዛባት ምክንያት መሆኑን የቅሪተ አካል ጥናቶች ያረጋግጣሉ።,spk_019733898bd9,am,12.614,12.614,0.0,12.614,-24.5,male,,,16000,3,0 clip_4ae8d958cd54,train,አዳዲስ የፈጠራ ሀሳብ ያላቸው ወጣት ስራ ፈጣሪዎች የሚያጋጥማቸው ዋነኛ ችግር የፋይናንስ አቅርቦት እጥረት በመሆኑ፣ መንግስት እና የግል ባንኮች ልዩ የብድር ስርአት ሊያመቻቹላቸው ይገባል።,spk_019733898bd9,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-22.8,male,,,16000,3,0 clip_c70fc03d9eca,train,ከመድረኩ የሳታፊዎች መካከል የምስራቅ ሸዋ ዞን ሀገረስብከት የስብከተ ወንጌል ሃላፊ አባ ሃይለገብሬኤል ተስፋ፤ ሁላችንም የትክክለኛ ፍትህ አጋዦች መሆን አለብን ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-21.5,male,,,16000,3,0 clip_40d83cd139fe,train,በቢሊዮን የሚቆጠሩ ከዋክብትን፣ ፕላኔቶችን እና የህዋ ብናኞችን አቅፎ የያዘው የእኛ ሚልኪ ዌይ ጋላክሲ፣ በአጽናፈ ዓለም ውስጥ ከሚገኙት ስፍር ቁጥር የሌላቸው ጋላክሲዎች ውስጥ አንዱ ብቻ ነው።,spk_019733898bd9,am,13.014,12.62,0.0,13.014,-24.7,male,,,16000,3,0 clip_c369a78033c3,train,የቤተ-መፃህፍት ሚና መፃህፍትን ከማከማቸት እና ከማበደር አልፎ፣ ተማሪዎች በቡድን ሆነው የሚያጠኑበት፣ የሚመራመሩበት እና በዲጂታል የመረጃ ቋቶች የሚጠቀሙበት ዘመናዊ ማዕከል መሆን አለበት።,spk_019733898bd9,am,12.774,12.472,0.302,12.774,-20.2,male,,,16000,3,0 clip_381c79173d38,train,የኪነ ጥበብ ስራዎች በተለይም የሸራ ላይ ስዕሎች የአርቲስቱን ግላዊ ስሜት ከመግለፃቸውም ባለፈ የተፈጠሩበትን ዘመን ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ እውነታዎች በዝምታ የሚመሰክሩ ናቸው።,spk_019733898bd9,am,11.694,11.283,0.0,11.694,-25.8,male,,,16000,3,0 clip_f4bf2435c769,train,ከነዋሪዎቹ መካከል ወይዘሮ በላይነሽ ገብሬ፤ የፋይዳ መታወቂያ በተደራጀ መልኩ የተፋጠነ አገልግሎት እንድናገኝ እያስቻለን ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-23.0,male,,,16000,3,0 clip_0ef9e8be0110,train,በአዳማ ዳቤ ክፍለ ከተማ ሶሎቄ ዶንጎሬ ወረዳ የከለቾ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ገንብተን በዛሬው ዕለት አስረክበናል ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,10.213,9.883,0.0,10.213,-19.8,male,,,16000,3,0 clip_907471478ea3,train,ራስን ማወቅ ማለት የራስን ጠንካራ እና ደካማ ጎኖች ያለምንም መሸፋፈን በግልፅ በመረዳት ከሌሎች ሰዎች ጋር ያለንን የእለት ተእለት ግንኙነት በተሻለ መንገድ መምራት መቻል ማለት ነው።,spk_019733898bd9,am,11.053,10.594,0.0,11.053,-23.1,male,,,16000,3,0 clip_3d6d7867396e,train,"""ቀስ በቀስ፣ እቁላል በእግሩ ይሄዳል"" የሚለው የቆየ አባባል እንደሚያስረዳን፣ ትዕግስት ካለህ እና ያለማቋረጥ ጥረት ካደረግህ ምንም እንኳን ጊዜ ቢወስድም ያሰብከውን ታላቅ ግብ ማሳካትህ አይቀርም።",spk_019733898bd9,am,12.934,12.934,0.0,12.934,-22.7,male,,,16000,3,0 clip_c0eb908d2dd1,train,አዳዲስ የሶፍትዌር ፕሮግራሞች ወደ ገበያ ከመውጣታቸው በፊት በተለያዩ መሳሪያዎች ላይ በሚገባ መፈተሻቸው ወደፊት በተጠቃሚው ላይ ሊደርስ የሚችለውን የቴክኒክ ችግር አስቀድሞ ይቀርፋል።,spk_019733898bd9,am,13.094,13.094,0.0,13.094,-22.3,male,,,16000,3,0 clip_fe102b192ce1,train,በየሳምንቱ አርብ ማታ ከቅርብ ጓደኞቼ ጋር ተገናኝተን ራት እየበላን ስለ ሳምንቱ የስራ ውሎአችን ማውራት፣ ለቀጣዩ ሳምንት አዲስ ጉልበት እና ትልቅ መነሳሳት እንዲኖረኝ ያደርጋል።,spk_019733898bd9,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-23.1,male,,,16000,3,0 clip_8ae0ed9dd45f,train,በአሁኑ ወቅት ከዚህ ቀደም ምንም ዓይነት ምርት በማይካሄድባቸው እንደ ሶማሌ ክልል ባሉ አካባቢዎች ሩዝ በስፋት እየለማ ይገኛል። መንግስት ለልማቱ ትኩረት በመስጠቱም በቅርብ ዓመታት ውስጥ ምርቱ ከተጠቀሰውም እንደሚልቅ ማሳያዎቹ በርካታ ናቸው።,spk_019733898bd9,am,17.534,17.534,0.0,17.534,-24.1,male,,,16000,3,0 clip_fd240b64f0bf,train,የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተወካይ ላክዴር ላክባክ በበኩላቸው፤ የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ዘመኑ ለሚጠይቀው የተሳለጠ አገልግሎት አበርክቶው የጎላ መሆኑን ገልጸው በክልሉ በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,15.694,15.382,0.0,15.694,-25.2,male,,,16000,3,0 clip_0d819e236bc7,train,ባቡሩ ውስጥ ብዙ መንገደኞች ስለነበሩ እና መቀመጫ ሙሉ በሙሉ በእድሜ የገፉ ሰዎች ስለተያዘ፣ ከቆስቋም እስከ መገናኛ ድረስ ያለውን ረጅም መንገድ ከባድ ሻንጣ ተሸክሜ ቆሜ ለመጓዝ ተገደድኩ።,spk_019733898bd9,am,13.094,12.758,0.335,13.094,-23.5,male,,,16000,3,0 clip_e05f6b99c3b6,train,የወጣቶች ስብዕና ማበልጸጊያ ማዕከላትን ዘመናዊና ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_019733898bd9,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-20.5,male,,,16000,3,0 clip_b5ab06b93ccf,train,የትምህርት ቤቱ ግንባታ ዘመናዊ የመማሪያ ክፍሎችና የመምህራንና አስተዳደር ቢሮዎችን ያካተተ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-22.2,male,,,16000,3,0 clip_f41c26a63cf1,train,የከተማዋ መንገዶች በጣም የተጨናነቁ ስለሆነ እና በየቦታው የትራፊክ ፖሊሶች ስለሚቆጣጠሩ፣ እባክህ ፍጥነትህን ቀንሰህ እና ለእግረኞች ቅድሚያ እየሰጠህ በጥንቃቄ መኪናውን ንዳው።,spk_019733898bd9,am,12.334,12.334,0.0,12.334,-24.0,male,,,16000,3,0 clip_4fedd06e2650,train,መኪናውን ይዘህ ከዚህ አደባባይ እንደወጣህ ወደ ቀኝ ታጠፍና፣ ወደ ታችኛው ሰፈር የሚወስደውን ትልቅ አስፋልት ተከትለህ አምስት መቶ ሜትር ያህል ቀጥ ብለህ ስትሄድ ባንኩን ፊት ለፊት ታገኘዋለህ።,spk_019733898bd9,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-21.2,male,,,16000,3,0 clip_bc5000fe0f5f,train,የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት(ኢቢሲ) በራሱ አቅም ያበለጸገውን የሞባይል መተግበሪያ(አፕ) በዛሬው ዕለት በይፋ አስመርቋል።,spk_019733898bd9,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-24.0,male,,,16000,3,0 clip_189cf23785f7,train,"የወላይታ የዘመን መለወጫ በዓል ""ጊፋታ""  የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ እና ሌሎችም ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና የተለያዩ የማህበረሰብ ተወካዮች በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል።",spk_019733898bd9,am,17.893,17.893,0.0,17.893,-19.0,male,,,16000,3,0 clip_c48b34a1a8b9,train,በቋንቋ ትምህርት ውስጥ የሰዋሰው ህጎችን በቃላት ከማሸምደድ ይልቅ፣ ተማሪዎች ቋንቋውን በተግባር እየተናገሩ፣ እያነበቡ እና እየፃፉ እንዲለማመዱ ማድረግ ቋንቋውን ቶሎ እንዲለምዱት ይረዳቸዋል።,spk_019733898bd9,am,12.813,12.396,0.0,12.813,-21.7,male,,,16000,3,0 clip_32bab01c48d3,train,በመሰረታዊና በተግባራዊ ስራዎች ተለይተው የተካሄዱ የትምህርት የጥናትና ምርምር ስራዎች በክልሉ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ ተረድቶ በትምህርት ዘርፉ ለሚስተዋሉ ችግሮች መፍትሄ ለማምጣት ነው ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,13.854,13.538,0.0,13.854,-21.3,male,,,16000,3,0 clip_8803c4beea83,train,የኢትዮጵያ ጉሙሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ በበኩላቸው፥ ኮሚሽኑ የሀገር ልማትና ዕድገት ለማስቀጠል የሚያግዘውን ገቢ ከማስገባት ባለፈ በበጎ ተግባር በስፋት እየተሳተፈ ይገኛል ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,15.133,15.133,0.0,15.133,-21.5,male,,,16000,3,0 clip_ea237c435ca0,train,ውድድሩ ወጣቱ ስራ ፈጣሪ፣ ተወዳዳሪ እና በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ውስጥ የጎላ ተሳትፎ እንዲኖረው ከማስቻል ባለፈ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ያለውን አቅም ለማውጣት ዕድል ፈጥሯል ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,11.893,11.893,0.0,11.893,-26.1,male,,,16000,3,0 clip_8f573fbd1d9d,train,የስታርታፕ የፈጠራ ውጤቶች የዜጎችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በማሳለጥ በኩል ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ይገኛሉ፡፡,spk_019733898bd9,am,8.653,8.305,0.349,8.653,-28.2,male,,,16000,3,0 clip_91fb6e1a321c,train,ዲጂታል ቴክኖሎጂ ለኢንዱስትሪ ኢኮኖሚና ማህበረሰብ ዕድገት ቁልፍ መሳሪያ መሆኑን በማንሳት፤ የአፍሪካ ክህሎት ሳምንት የአጀንዳ 2063 እና ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡,spk_019733898bd9,am,13.774,12.92,0.0,13.774,-25.4,male,,,16000,3,0 clip_4d3f858c18e9,train,ኢትዮጵያም የመዲናዋን ገጽታ በእጅጉ ለውጣ እንግዶችን በላቀ ዝግጅት ለመቀበል ተሰናድታለች። በርካታ ስኬቶቿንም በልምድነት ለማካፈል ተዘጋጅታለች።,spk_019733898bd9,am,11.454,10.899,0.0,11.454,-20.0,male,,,16000,3,0 clip_de18dec53193,train,ለዚህ ደግሞ ወጣቶችን የዕቅዶቻቸው ማዕከልና ግንባር ቀደም አድርገው መስራታቸውን ገልጸው፤ ኢትዮጵያ ለዜጎቿ ክህሎት ልማት የወሰደችው ርምጃ ለሌሎች አፍሪካውያን ትምህርት የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_019733898bd9,am,14.293,14.293,0.0,14.293,-25.5,male,,,16000,3,0 clip_12809df9428f,train,ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ወቅት ከትምህርቱ ጎን ለጎን የተማሪዎች ህብረት እና ክበባት ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ማድረጋቸው፣ የውሳኔ አሰጣጥ እና የአመራርነት ክህሎታቸውን በእጅጉ ያዳብርላቸዋል።,spk_019733898bd9,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-19.6,male,,,16000,3,0 clip_b5dc5610bed9,train,የሰርተፊኬት አገልግሎቱ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ በከፍተኛ የደህንነት ደረጃዎች ባላቸው ቴክኖሎጂዎች የተጠበቀ እንዲሆን ያግዛል ነው ያሉት።,spk_019733898bd9,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-21.5,male,,,16000,3,0 clip_bb2ac8f8d688,train,በማለዳ ተነስቼ ንፁህ እና ቀዝቃዛ አየር እየተነፈስኩ ቢያንስ ለሶስት ኪሎሜትር በእግሬ መጓዝ ልማድ ካደረግኩ ጊዜ ጀምሮ፣ ጤንነቴ ላይ እና በስራ አፈፃፀሜ ላይ ትልቅ ለውጥ ማየት ችያለሁ።,spk_019733898bd9,am,12.614,12.188,0.0,12.614,-22.4,male,,,16000,3,0 clip_d8f9ea8b21f5,train,በሳይንስ ሙዚየም የተከፈተው ቋሚ ኤግዚቢሽን ኢትዮጵያን ከዓለም ፈጣን የቴክኖሎጂ ዕድገት ጋር የሚያወዳድርና የትውልዱን መጻዒ ዕድል በፈጠራና ምርምር የሚያግዝ መሆኑን የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተናገሩ።,spk_019733898bd9,am,15.733,15.733,0.0,15.733,-21.2,male,,,16000,3,0 clip_68f6b267f6a2,train,የጥናት እና ምርምር ስነ-ምግባር ጥብቅ ህጎችን ያካተተ ሲሆን፣ የሌሎችን የፅሁፍ ስራ ወይም ሀሳብ የራስ አስመስሎ ማቅረብ በምሁራዊው ዓለም ትልቅ ወንጀል ተደርጎ ይቆጠራል።,spk_019733898bd9,am,11.133,10.792,0.0,11.133,-21.8,male,,,16000,3,0 clip_b9a6f94d6e75,train,በህክምናው ዘርፍ የዳበረው አዲሱ ቴክኖሎጂ ጥቃቅን መሳሪያዎችን ወደ ሰው የደም ስር በማስገባት የታመሙ ሴሎችን ለይተው መድሃኒት እንዲሰጡ ለማድረግ የሚያስችል ደረጃ ላይ ደርሷል።,spk_019733898bd9,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-24.8,male,,,16000,3,0 clip_9b8861dc5c78,train,በጣም ጥቃቅን የሆኑ የቁስ አካላት በተመሳሳይ ጊዜ በሁለት የተለያዩ ቦታዎች ላይ የመገኘት እና እንደ ማዕበል የመንቀሳቀስ አስገራሚ ባህሪ እንዳላቸው የዘመናችን ሳይንስ አረጋግጧል።,spk_019733898bd9,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-23.4,male,,,16000,3,0 clip_212384a7a0ee,train,የልጆቹን የትምህርት ቤት ምሳ በጥንቃቄ አዘጋጅቼ፣ አልብሼ እና ቁርሳቸውን አብልቼ ወደ ትምህርት ቤት ከሸኘኋቸው በኋላ ነው የራሴን መደበኛ የስራ ውሎ እና ቢሮ መሄድ የምጀምረው።,spk_019733898bd9,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-23.2,male,,,16000,3,0 clip_5cfdd00e3c0e,train,ፍርድ ቤቱ ከዳኝነት አገልግሎት 12 ሚሊዮን 813 ሺህ ብር ገቢ ማግኘቱንም ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል።,spk_019733898bd9,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-24.6,male,,,16000,3,0 clip_3b3b3c0eb888,train,"ጳጉሜን 5 የነገ ቀን ""ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ማድረግ"" በሚል መሪ ሃሳብ በደሴ ከተማ በፓናል ውይይትና በሌሎችም ዝግጅቶች ተከብሯል።",spk_019733898bd9,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-24.0,male,,,16000,3,0 clip_e1834ae18ce1,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የፍርድ አሰጣጥ ሂደት ተግባራዊ መደረጉን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ሰንበታ ቀጄላ ተናገሩ።,spk_019733898bd9,am,10.774,10.774,0.0,10.774,-25.5,male,,,16000,3,0 clip_3be396e21e8c,train,"ለአብነትም የሃሳብ ፈጠራ ውድድሩ አንዱ ማሳያ መሆኑን ጠቁመው ይህም ""መፍጠርና መፍጠን"" የሚለውን ሀገራዊ እሳቤ ከዳር ለማድረስ ጉልህ አስተዋፅኦ አለው ብለዋል።",spk_019733898bd9,am,11.053,11.053,0.0,11.053,-21.1,male,,,16000,3,0 clip_38fe9416344d,train,በዚህም ቴክኖሎጂን የተላመደ ትውልድ ከመፍጠር ባለፈ የከተማውን ቀጣይ እድገት ታሳቢ ያደረጉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_019733898bd9,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-24.9,male,,,16000,3,0 clip_4c7162dc4834,train,የትምህርት መውደቅ ወይም በፈተና ዝቅተኛ ውጤት ማምጣት የህይወት መጨረሻ ሳይሆን፣ ተማሪው የትክክለኛውን የጥናት ስልት እንዲፈልግ እና ጠንካራ ጎኑን እንዲያገኝ የሚያደርግ የመማሪያ ሂደት መሆን አለበት።,spk_019733898bd9,am,13.014,11.958,0.0,13.014,-21.2,male,,,16000,3,0 clip_5697722f1484,train,የሲዳማ ክልል ሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ደስታ ለገሰ በበኩላቸው፤ የወጣት ማዕከላት የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል የአሰራር ማሻሻያዎች እንደሚያስፈልጉ ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,12.373,12.373,0.0,12.373,-20.5,male,,,16000,3,0 clip_cc5ca4fccbdd,train,የሰው ልጅ በምድር ላይ ያለውን ቆይታ ትርጉም ባለው መልኩ ለማሳለፍ ከራሱ ፍላጎት ባለፈ የሌሎችን ሰዎች ስሜት መረዳት እና ለህብረተሰቡ እድገት የበኩሉን አስተዋፅኦ ማበርከት ይጠበቅበታል።,spk_019733898bd9,am,11.733,10.946,0.0,11.733,-23.6,male,,,16000,3,0 clip_f99147b1708a,train,የከተማ አስተዳደሮች የቆሻሻ አሰባሰብ እና የውሃ ስርጭት ስርአታቸውን በዘመናዊ መቆጣጠሪያዎች በማገናኘት አገልግሎቱን ይበልጥ ቀልጣፋ እና ለነዋሪው ምቹ እያደረጉት ይገኛሉ።,spk_019733898bd9,am,12.973,12.973,0.0,12.973,-21.2,male,,,16000,3,0 clip_6f3d1ecf8673,train,በክረምት ከሚሰጠው በተጨማሪ በበጋ ወቅትም ተማሪዎች ቅዳሜና እሁድ ስልጠና እንደሚወስዱ ገልፀዋል።,spk_019733898bd9,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-21.6,male,,,16000,3,0 clip_2c5521ff4bb6,train,በስቴም ማዕከል ከሰባተኛ እስከ 12ተኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ስልጠና እያገኙ መሆኑን ጠቅሰው በዘንድሮ ክረምት 700 ተማሪዎች ስልጠና እየወሰዱ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_019733898bd9,am,10.414,10.414,0.0,10.414,-24.8,male,,,16000,3,0 clip_d5c5d95a25bb,train,የስቴም ማዕከላት ተማሪዎች የፈጠራ ሃሳቦችን እንዲያመነጩና ወደተግባር በመቀየር ገቢ እንዲያገኙ ማስቻላቸውንም ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-24.2,male,,,16000,3,0 clip_f5ca01d1783f,train,መታወቂያ ተደራሽ ከማድረግ ባለፈ ደህንነቱን ማስጠበቅ ወሳኝ መሆኑን ገልጸው፤ ከዚህ አኳያ የሰርተፊኬት አገልግሎቱ መጀመር ትልቅ እርምጃ ነው ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-22.7,male,,,16000,3,0 clip_724ece2140e0,train,ኤግዚቢሽኑ በውስጡ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣ የአካባቢ፣ የግብርና፣ የውሃና ኢነርጂ፣ የስፔስና አቪየሽን ማሳያ ክፍሎችን አካቷል።,spk_019733898bd9,am,10.053,9.619,0.0,10.053,-22.2,male,,,16000,3,0 clip_886f25b00a45,train,የመድሃኒት መደብሮች ያላቸውን መድሃኒቶች ማሳወቅ የሚያስችል መተግበሪያን በማበልጸግ ሶስተኛ ደረጃ ያገኘው ወጣት ማዕረግ ዘውዱ በበኩሉ መተግበሪያው መድሃኒት ፍለጋ የሚደረግ እንግልትን የሚያስቀር ነው ብሏል።,spk_019733898bd9,am,12.653,11.929,0.31,12.653,-22.5,male,,,16000,3,0 clip_4bf0b1e662a0,train,በቀጣይም የጀመሩትን የሩዝ ልማት ስራ የማስፋፋት ዕቅድ እንዳላቸውም አመልክተዋል።,spk_019733898bd9,am,5.654,5.189,0.465,5.654,-27.3,male,,,16000,3,0 clip_d6cbc9b6d071,train,አኒሜሽን ፊልሞች ለህፃናት ብቻ የተተዉ የመዝናኛ ዘርፎች ከመሆን አልፈው፣ አዋቂዎችን ጭምር የሚያስቡ እና ከባድ የሆኑ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ መልእክቶችን በረቀቀ መንገድ የሚያስተላልፉበት ደረጃ ላይ ደርሰዋል።,spk_019733898bd9,am,13.254,13.254,0.0,13.254,-22.3,male,,,16000,3,0 clip_33b2ca74f0b3,train,በዚህም በአገልግሎት መስጫ ተቋማት ለዜጎች ፈጣንና የተቀላጠፈ አገልግሎት መስጠት እያስቻለ መሆኑን አንስተው፥ ሌሎችም መታወቂያውን በመያዝ የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ መክረዋል።,spk_019733898bd9,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-24.2,male,,,16000,3,0 clip_b02248e1b7ca,train,ለዚህም ኢንስቲትዩቱ በአንድ ዓመት ከግማሽ ጊዜ ውስጥ የዲጂታል ሥርዓቱን የማበልጸግ ሥራ እንደሚያጠናቅቅ አመልክተዋል።,spk_019733898bd9,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-23.6,male,,,16000,3,0 clip_6968127a9fb1,train,የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኛ ሴቶች ብሔራዊ ማህበር ዋና ሥራ አስኪያጅ ድባቤ ባጫ፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተጠናቆ በመመረቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_019733898bd9,am,11.614,11.614,0.0,11.614,-23.4,male,,,16000,3,0 clip_eff8fbc58b09,train,የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ መያዛችን የተሟላ፤ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት እንድናገኝ እያስቻለን ነው ሲሉ የወልቂጤ ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_019733898bd9,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-25.5,male,,,16000,3,0 clip_37e030bae5c7,train,ከፍተኛ የወጣት ቁጥር ባላት ኢትዮጵያም በዲጂታል ቴክኖሎጂ የወጣቱን አምቅ አቅም ተጠቅማ ልማቷን ለማፋጠን የተለያዩ ስራዎች እያከናወነች ትገኛለች።,spk_019733898bd9,am,11.973,10.794,0.0,11.973,-23.6,male,,,16000,3,0 clip_6bfcc07d9e2b,train,ይህ ቋሚ የህፃናት ሙዚየም ፕሮጀክት ህፃናት የቱሪዝም ሀብቶቻችንን አውቀው እንዲያድጉና በዘርፉ ልማት ላይ ትልቅ አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ የሚያግዝ እንደሆነም ተገልጿል።,spk_019733898bd9,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-22.7,male,,,16000,3,0 clip_a8b18de997bc,train,ለዚህም ኢቢሲ ከ10 በላይ የይዘት ምንጮችን ከ25 በላይ ዲጂታላይዝድ ሲስተሞችን ተጠቅሞ ተደራሽ ለማድረግ የጀመረው ጉዞ ትልቅ ማሳያ ነውም ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,10.454,10.003,0.0,10.454,-22.4,male,,,16000,3,0 clip_d87cf9953b23,train,አሸባሪዎች በየትኛውም ቴክኖሎጂ የሚያደርጉትን የመረጃ ልውውጥና ከመሳሪያቸው ሙሉ ለሙሉ የሰረዟቸውን መረጃዎች ጭምር አንጥሮ ማውጣት የሚያስችል ቴክኖሎጂን ታጥቀናል ነው ያሉት።,spk_019733898bd9,am,11.893,11.505,0.0,11.893,-22.5,male,,,16000,3,0 clip_9c38c9dca553,train,ኳንተም ኮምፒውቲንግ የተሰኘው አዲሱ የቴክኖሎጂ ዘርፍ አሁን ያሉትን ሱፐር ኮምፒውተሮች እንኳን በሚሊዮን በሚቆጠር ፍጥነት በመብለጥ የተወሳሰቡ ሳይንሳዊ ስሌቶችን ለመስራት ያስችላል።,spk_019733898bd9,am,11.934,11.504,0.0,11.934,-19.3,male,,,16000,3,0 clip_5bda2925835f,train,"""ከድጡ ወደ ማጡ"" እንዲሉ፣ ያጋጠመንን አነስተኛ ችግር በዘዴ እና በእርጋታ መፍታት ሲገባን፣ በችኮላ የወሰድነው እርምጃ ችግሩን አባብሶት ወደባሰ እና ወዳለመውጣት አዘቅት ውስጥ ከተተን።",spk_019733898bd9,am,12.414,12.414,0.0,12.414,-22.4,male,,,16000,3,0 clip_3847030b6560,train,ልጆቻቸውን ለማኖር አካል ጉዳተኛነታቸው ሳይገድባቸው በሰዎች ማሳ በምንጣሮና በሌሎች የጉልበት ስራዎች በመሰማራት በሚያገኙት ጥቂት ገቢ ኑሯቸውን ለማሸነፍ ዘወትር ይታትራሉ።,spk_019733898bd9,am,12.813,11.671,0.0,12.813,-26.0,male,,,16000,3,0 clip_c6711b3411b2,train,የረቀቁ የወንጀል ጉዳዮችን በምርመራ የማውጣት ብቃት መገንባቱን ጠቅሰው፥ በዚህ ዓመት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የተመረቀው የፎረንሲክ ምርመራ የልህቀት ማዕከል ከፍተኛ አቅም መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,14.213,14.213,0.0,14.213,-21.0,male,,,16000,3,0 clip_98fa77649052,train,የፀሀይ ሀይልን ወደ ኤሌክትሪክ የሚቀይሩ መሳሪያዎች ዋጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ መምጣቱ ህብረተሰቡ ታዳሽ እና ንፁህ የሀይል ምንጮችን በስፋት እንዲጠቀም እያበረታታው ይገኛል።,spk_019733898bd9,am,12.694,12.694,0.0,12.694,-22.1,male,,,16000,3,0 clip_7428444b10d3,train,ጆርናል መፃፍ ወይም የዕለት ተዕለት ስሜትን እና ሀሳብን በወረቀት ላይ ማስፈር፣ ውስብስብ የሆኑ ስሜቶችን አውጥቶ ለመተንተን እና አእምሮአዊ እፎይታን ለማግኘት ከሚረዱ ምርጥ ቴራፒዎች አንዱ ነው።,spk_019733898bd9,am,12.854,12.063,0.0,12.854,-19.9,male,,,16000,3,0 clip_028c4d097a2f,train,በልጅነት ጊዜ ያጋጠሙ ከባድ የስነ-ልቦና ስብራቶች በጊዜ ሂደት ተገቢውን ህክምና እና የባለሙያ ድጋፍ ካላገኙ፣ በአዋቂነት ዘመን በሚኖረን የትዳር እና የስራ ህይወት ላይ አፍራሽ ተፅእኖ ያሳድራሉ።,spk_019733898bd9,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-21.9,male,,,16000,3,0 clip_93500671cdb1,train,በዚሁ ጊዜ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ነቢሃ መሐመድ፤ የውጭ ሀገራት የሥራ ዕድል ስምሪት ሥርዓትን የሚያዘምኑ የማሻሻያ እርምጃዎች እየተወሰዱ ይገኛል ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-22.1,male,,,16000,3,0 clip_162ff98acde9,train,ተማሪዎች የትምህርት ቤታቸውን የመረጃ ስርአት በመጠቀም የፈተና ውጤታቸውን መመልከት እንዲሁም ከመምህራኖቻቸው ጋር የትምህርት ቁሳቁሶችን በቀላሉ መለዋወጥ ችለዋል።,spk_019733898bd9,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-20.7,male,,,16000,3,0 clip_402d97641752,train,አሶሳ ህዳሴ ሙዚየም በዘርፉ የምርምር ስራ ለመስራት ተጨማሪ አማራጭ የፈጠረ እና ደረጃውን የጠበቀ እንደሆነም ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,8.694,8.284,0.0,8.694,-23.9,male,,,16000,3,0 clip_9fa8f6e19951,train,የሃይማኖት አባቶች በስብዕና ቀረጻ የጎላ ሚና አላቸው ያሉት አቶ ዘላለም ምሁራን የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ተቀራርበን የምንሰራበትን አውድ መፍጠር ይገባናል ሲሉም ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,11.454,11.454,0.0,11.454,-19.4,male,,,16000,4,0 clip_d04f02311a66,train,ዛሬ በተደረገው ሌላኛው ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል።,spk_019733898bd9,am,6.373,6.373,0.0,6.373,-25.1,male,,,16000,3,0 clip_47cb84032e52,train,ጥሩ የፊልም ፅሁፍ የገፀ ባህሪያቱን ውጫዊ ድርጊት ብቻ ሳይሆን የውስጣቸውን የህሊና ግጭት እና ተስፋ በማሳየት ተመልካቹን ከታሪኩ ጋር በጥልቀት ማስተሳሰር አለበት።,spk_019733898bd9,am,11.334,10.883,0.0,11.334,-26.4,male,,,16000,3,0 clip_6af00cf63114,train,በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ምክትል ተወካይ ማሪኮ ካጎሺማ ለአንድ ሀገር እድገት የቀዳማይ ልጅነት ዘመን ላይ ጊዜ ሰጥቶ መስራት ቀጣይ ትውልድን ለመገንባት ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_019733898bd9,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-26.8,male,,,16000,3,0 clip_accb130b515e,train,ጥሩ እና መጥፎ የሚባሉ ድርጊቶችን የምንመዝነው ድርጊቱ በማስከተለው የመጨረሻ ውጤት ነው ወይስ ድርጊቱ በራሱ ባለው ተፈጥሮአዊ ባህሪ ነው የሚለው አሁንም ድረስ የጦፈ ክርክር ይነሳበታል።,spk_019733898bd9,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-24.5,male,,,16000,3,0 clip_d06d0ea42a3a,train,ድንገተኛ የልብ ህመም ላጋጠመው ሰው የመጀመሪያ እርዳታ አሰጣጥ ስልጠና መውሰዴ፣ ባለፈው ሳምንት የአንድን ሰው ህይወት ለማትረፍ ትልቅ እገዛ አድርጎልኛል።,spk_019733898bd9,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-21.6,male,,,16000,3,0 clip_4f3117a5ccd2,train,በደቡብ ኦሞ ዞን በናይ ጸማይ ወረዳ በግብርና ልማት ላይ የተሰማሩት አቶ ወርቁ ሮሮ፣ ከጂንካ ግብርና ምርምር ማዕከል ባገኙት የዘርና የክህሎት ድጋፍ በሙከራ ደረጃ በ3 ሄክታር መሬት ላይ ሩዝ ማልማታቸውን ጠቁመዋል።,spk_019733898bd9,am,16.613,16.613,0.0,16.613,-24.9,male,,,16000,3,0 clip_1ec8c22bff56,train,እሱ ገና ከልጅነቱ ጀምሮ በዋና ስፖርት ላይ ከፍተኛ ፍላጎት ስለነበረው፣ አሁን ላይ በአለም አቀፍ ውድድሮች በመሳተፍ ሀገሩን በማስጠራት ላይ ይገኛል።,spk_019733898bd9,am,9.213,9.213,0.0,9.213,-21.0,male,,,16000,3,0 clip_5c3933de74f6,train,ባህላዊ የሰላም እሴቶችን በመጠቀም ዘላቂ ሰላምን የማረጋገጥ ሚናቸውን እንደሚወጡ አባ ገዳዎች እና የባህል ሽማግሌዎች ገለጹ።,spk_019733898bd9,am,10.854,10.483,0.0,10.854,-22.5,male,,,16000,3,0 clip_e5b52c96e4bb,train,የማንነት ስርቆትን ለመከላከል፣ማጭበርበር እና የማንነት መረጃን አላግባብ መጠቀምን ለመከላከል የሚያስችል መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_019733898bd9,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-20.5,male,,,16000,3,0 clip_4c7f6229dc1a,train,ሁለተኛው የኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።,spk_019733898bd9,am,4.534,4.534,0.0,4.534,-23.6,male,,,16000,3,0 clip_54323abaf2c9,train,ዘመናዊ የድር ጣቢያ ማበልፀጊያ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የተሰራው ይህ አዲስ ሲስተም፣ ተጠቃሚዎች መረጃን በፍጥነት እና ያለምንም መቆራረጥ እንዲያገኙ ያስችላቸዋል።,spk_019733898bd9,am,11.014,10.588,0.0,11.014,-23.6,male,,,16000,3,0 clip_55036f889de6,train,የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሚሰጠውን አገልግሎት በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድረግና ይበልጥ ለማዘመን የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ከቻይናው ሁዋዌ ኩባንያ ጋር ተፈራርሟል፡፡,spk_019733898bd9,am,12.774,12.774,0.0,12.774,-22.6,male,,,16000,3,0 clip_ea51eecc63ec,train,በአስር ዓመት የትምህርት ልማት እቅድ በክልሎች የስቴም ልህቀት ማዕከል ይኖራል ተብሎ መታቀዱንና ለዚህም እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_019733898bd9,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-26.0,male,,,16000,3,0 clip_d3ca6e201467,train,በቢሮው የትምህርት ምዘናና ጥናት ቡድን መሪ አቶ ዝጋለ ማሩ በበኩላቸው፤  በ2017 በጀት ዓመት 3ሺህ 300 የጥናትና ምርምር ስራዎች በመምህራን፣ በሱፐርቫይዘሮችና ርዕሰ መምህራን መካሄዳቸውን ገልጸዋል።,spk_019733898bd9,am,15.854,15.854,0.0,15.854,-22.0,male,,,16000,3,0 clip_6e004a14288b,train,ምንም እንኳን ስራዬ በጣም ውጥረት የበዛበት እና የሙሉ ሰዓት ትኩረት የሚጠይቅ ቢሆንም፣ ማታ ወደ ቤት ስመለስ ቢያንስ ለአንድ ሰዓት ያህል ከቤተሰቤ ጋር ተጫውቼ እና ዘና ብዬ ነው የምተኛው።,spk_019733898bd9,am,11.053,11.053,0.0,11.053,-23.1,male,,,16000,3,0 clip_ec2c0544d8ed,train,በየቀኑ ከስራ ስወጣ የመንገዱ ትራፊክ እጅግ በጣም ስለሚጨናነቅ፣ ቤት ለመድረስ ከሁለት ሰዓት በላይ የሚፈጅብኝ ሲሆን ይህም በጤናዬ እና በቤተሰብ ህይወቴ ላይ ከፍተኛ ጫና ፈጥሯል።,spk_019733898bd9,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-21.7,male,,,16000,3,0 clip_13deb144cd24,train,የተበረከተውም  ለተማሪዎቹ በነፍስ ወከፍ  ለአንድ  ዓመት የሚበቃ የደብተር፣ እስክርብቶ፣ እርሳስና ማስመሪያ መሆኑን በርክክቡ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገልጿል።,spk_019733898bd9,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-21.5,male,,,16000,3,0 clip_656b25556530,train,ኢትዮጵያ በድንበር ተሻጋሪ የእንስሳት እንቅስቃሴና ልማት ላይ በትብብር ለመስራት ያላት ቁርጠኝነት የሚደነቅ መሆኑን ጠቅሰው በተለይም በግጦሽ መሬትና በውሃ ሃብቶች ላይ የጋራ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ መስራት ይገባል ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,14.573,14.573,0.0,14.573,-23.6,male,,,16000,3,0 clip_41f95d50bfa4,train,በዩኒቨርሲቲው የስቴም ማዕከል በአካባቢው ላሉ መምህራንና ተማሪዎች ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_019733898bd9,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-23.9,male,,,16000,3,0 clip_a9129d578a39,train,እባክህ እቃዎቹን ስትመዝን ሚዛኑ ትክክል መሆኑን በደንብ አስተውል፣ እና ከጨረስክ በኋላ እቃዎቹ በመንገድ እንዳይፈሱብኝ በጠንካራ ፌስታል ሁለት ጊዜ ደርበህ በጥንቃቄ እሰርልኝ።,spk_019733898bd9,am,9.973,9.482,0.0,9.973,-22.2,male,,,16000,3,0 clip_d70b2ad9ad96,train,የጥናታቸው አላማም ግብረገብነት ያላቸው ተማሪዎችን በማፍራት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እገዛ ለማድረግ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_019733898bd9,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-21.8,male,,,16000,3,0 clip_ef3f503317b0,train,በዚህም 130 ኩንታል የሩዝ ምርት ማግኘታቸውን ጠቅሰው የሩዝ ምርት አዋጭና ጊዜና ጉልበት ቆጣቢ መሆኑን ጠቅሰው በ10 ሄክታር ላይ ለዘር ብዜት የሚሆን ሩዝ እያመረቱ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_019733898bd9,am,13.213,13.213,0.0,13.213,-25.7,male,,,16000,3,0 clip_68bf416a19d4,train,ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን በመከላከልና መቆጣጠር ሂደት የሕብረተሰቡ ሚና የጎላ በመሆኑ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጠየቀ።,spk_019733898bd9,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-20.5,male,,,16000,3,0 clip_d5305dda5a8d,train,በፋብሪካዎች ውስጥ የሰውን ጉልበት የሚተኩ ዘመናዊ ሮቦቶች መተከላቸው የምርቶችን ጥራት እና ብዛት ከመጨመሩም በላይ ሰራተኞችን ከከባድ እና አደገኛ ስራዎች መታደግ ችሏል።,spk_019733898bd9,am,12.334,12.334,0.0,12.334,-21.4,male,,,16000,3,0 clip_d6713d351832,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለዜጎች በቴክኖሎጂ የታገዘ ፈጣን፣ ተአማኒ፣ ፍትሐዊና ተደራሽ የመንግስት አገልግሎት ለመስጠት ሚያዚያ 2017 ዓ.ም በፌደራል ደረጃ ሥራ መጀመሩ ይታወሳል፡፡,spk_019733898bd9,am,13.493,13.493,0.0,13.493,-25.4,male,,,16000,3,0 clip_35c6f43d72e3,train,ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የኪነ-ጥበብ ውድድር አሰባሳቢ ትርክት ግንባታና ህብረ ብሄራዊነትን ለማጠናከር በሚደረገው ጥረት የጎላ ሚና እንደሚኖረው የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_019733898bd9,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-22.3,male,,,16000,3,0 clip_08aece00e68b,train,ሱቃችሁ ውስጥ የሚሸጡት የሴት የቆዳ ቦርሳዎች ዲዛይናቸው በጣም ያምራል፣ ነገር ግን ከጥቁር እና ከቡናማ ቀለም ውጪ ሌላ ደማቅ ቀለማት ያሏቸው አማራጮች ካሉ እስኪ አሳዩኝ።,spk_019733898bd9,am,10.614,10.614,0.0,10.614,-24.2,male,,,16000,3,0 clip_15783509c508,train,ጋዜጠኛ አስካለ ተስፋዬ በበኩሏ፤ በሳይንስ ሙዚየም በቴክኖሎጂ የታገዘ የፈጠራ ትርኢትና ፊልም በአድናቆት መመልከቷን ገልጻለች።,spk_019733898bd9,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-21.9,male,,,16000,3,0 clip_e8ac388eddfa,train,ኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ተጨባጭ የዲጂታል እድገት ማስመዝገቧን ጠቅሰው፤ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎት ተደራሽነት በሚያስደንቅ ፍጥነት መስፋፋቱን ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,12.534,11.394,0.386,12.534,-25.9,male,,,16000,3,0 clip_4b54b25e0fdf,train,"""በቴክኖሎጂ የተደገፈ ጥራት ያለው ትምህርት ለሀገር ብልጽግና"" በሚል መሪ ሃሳብ በክልሉ የትምህርት ጉባዔ መካሄድ ጀምሯል።",spk_019733898bd9,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-22.6,male,,,16000,3,0 clip_595e947c0633,train,ይሄንን ስኬት በላቀ መልኩ በማስቀጠል ሁሉን አቀፍ ብልፅግናን የማሳካት ግብ የያዘውን የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን በቅርቡ በሚኒስትሮች ምክር ቤት መጽደቁን አውስተዋል።,spk_019733898bd9,am,12.493,12.173,0.0,12.493,-25.9,male,,,16000,3,0 clip_597b5f1d8fb4,train,የአዲስ አበባ ከተማ መብራት አገልግሎት አስተዳዳር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰብስቤ ሁሴን በበኩላቸው፤ ተቋሙ በአዲስ አበባ ለመንገድ መብራት መሰረተ ልማቶች ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,13.053,12.71,0.0,13.053,-22.9,male,,,16000,3,0 clip_26443e13ab15,train,በመጠለያው የጤና፣ የትምህርትና ሌሎችም ማህበራዊ አገልግሎቶች መኖራቸውን ጠቅሰው፤ በሌሎችም አገልግሎቶች ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር ተጠቃሚ መሆናቸውን ማረጋገጥ ችለናል ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-22.3,male,,,16000,3,0 clip_18d4d5069037,train,የትምህርት ጥራት የሚመዘነው በሚገነቡት ግዙፍ ህንፃዎች እና በሚታተሙት መፃህፍት ብዛት ሳይሆን፣ ተማሪዎች በተግባር በሚያሳዩት የችግር መፍታት አቅም እና በስነ-ምግባር ብቃታቸው ላይ ተመስርቶ ነው።,spk_019733898bd9,am,12.774,11.913,0.0,12.774,-22.4,male,,,16000,3,0 clip_0bd91ecf5e41,train,በማኅበራዊ ሚዲያ መረጃ በሰከንዶች ልዩነት ዓለምን በሚያካልልበት በዚህ ጊዜ የተዛቡ ትርከቶችን የሚያስተላልፉ በርካቶች እንዳሉም ሚኒስትሩ አንስተዋል።,spk_019733898bd9,am,10.293,9.858,0.435,10.293,-25.5,male,,,16000,3,0 clip_ab0bdfcbecdc,train,ሌላው ሰልጣኝ አቶ ራፌራ ደበሳ በበኩላቸው፤ በዚህ በቴክኖሎጂ ዘመን ስልጠናውን መውሰዳቸው እንዳስደሰታቸው ጠቅሰው በዚህም የነበራቸውን ክህሎትና ዕውቀት እንዳዳበረላቸው ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,13.414,13.414,0.0,13.414,-24.9,male,,,16000,3,0 clip_2097a3280e54,train,የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በሥነ ምግባር የታነጹና ለሙያው በቂ ዕውቀት ያላቸው ባለሙያዎችን የያዘ መሆኑን ገልጸው፤ 13 የከተማ አስተዳደሩ ተቋማት በዲጂታል የታገዘ የተቀናጀ አገልግሎት እየሰጡ ነው ብለዋል፡፡,spk_019733898bd9,am,16.773,16.773,0.0,16.773,-26.2,male,,,16000,3,0 clip_3fd5c29b91fb,train,በማዕከሉ ውስጥ የተለያዩ አገልግሎቶችን በተቀናጀ መንገድ የሚሰጡ የፌዴራልና የክልል ተቋማት መኖራቸውን አመልክተዋል።,spk_019733898bd9,am,7.333,6.343,0.0,7.333,-21.6,male,,,16000,3,0 clip_e74d41f97c50,train,"የወላይታ የዘመን መለወጫ በዓል ""ጊፋታ"" ""ጊፋታ ለህብረ ብሔራዊ አንድነት"" በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ እየተከበረ ነው።",spk_019733898bd9,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-21.5,male,,,16000,3,0 clip_6055304bb62e,train,በአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት 107 የከተማ አስተዳደሩና የፌደራል ተቋማት አገልግሎቶች እየተሰጡ መሆኑንም አስታውቀዋል፡፡,spk_019733898bd9,am,9.854,9.5,0.0,9.854,-26.0,male,,,16000,3,0 clip_2839e61fd522,train,በመርሃ ግብሩ ላይም አመራሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት የተገኙ ሲሆን ለ1 ሺህ 200 ባለይዞታዎችም የዲጂታል ካርታ ሰርተፊኬት ተሰጥቷቸዋል።,spk_019733898bd9,am,11.053,11.053,0.0,11.053,-24.0,male,,,16000,3,0 clip_6d112e16cb55,train,የህይወትን አጭርነት እና የሞትን አይቀሬነት በሚገባ የተረዳ ሰው ያለውን ጥቂት ጊዜ በከንቱ ከመጨነቅ ይልቅ ለእራሱም ሆነ ለቤተሰቡ ደስታን በሚሰጡ ተግባራት ላይ ያውለዋል።,spk_019733898bd9,am,11.014,10.616,0.0,11.014,-23.7,male,,,16000,3,0 clip_c56443614888,train,የምስራቅ ጉራጌ ዞን ባህል ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ ብሩክታይት ፀጋዬ በዞኑ ከጢያ ዓለም አቀፍ ቅርስ በተጨማሪ በዞኑ የሚገኙ የኪነ ጥበብ፣ የስነ-ጥበብ እና የማህበረሰቡ የአኗኗር ዘይቤ የጎብኚዎችን ቀልብ እየሳቡ ካሉት ይጠቀሳሉ ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,14.934,14.934,0.0,14.934,-20.7,male,,,16000,3,0 clip_d9abe54ace51,train,በክልሉ በዛሬው ዕለት በወጣቶችና በሌሎች አካላት ተሳትፎ የሚከናወነው የአቅመ ደካሞችን ቤት የመጠገን ተግባር አድንቀው ይህም ብዙዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግና ተሞክሮ የሚወሰድበት ነው ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-20.8,male,,,16000,3,0 clip_2610c163a2f0,train,ስሜትን መቆጣጠር ማለት ስሜትን ማፈን ወይም መካድ ሳይሆን፣ የተሰማንን የቁጣ ወይም የሀዘን ስሜት ተገቢ በሆነ ቦታ፣ ጊዜ እና መጠን በተስተካከለ መንገድ መግለፅ መቻል ማለት ነው።,spk_019733898bd9,am,11.973,11.973,0.0,11.973,-20.6,male,,,16000,3,0 clip_615d7ccbce63,train,ኢ-ታክስ የሚባል ቴክኖሎጂ በማበልጸግ ግብር ከፋዮች ባሉበት ስፍራ ሆነው ግብር መክፈልና የንግድ ፍቃዳቸውንም ማደስ እንደሚችሉም አመልክተዋል።,spk_019733898bd9,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-24.2,male,,,16000,3,0 clip_5901e7ce749c,train,ለቴሌቪዥን ጣቢያው መቋቋም አስተዋጾ ላበረከቱ አካላት እውቅናና የማበረታቻ ሽልማት ተሰጥቷል።,spk_019733898bd9,am,7.293,6.942,0.0,7.293,-21.6,male,,,16000,3,0 clip_c6223d0e3ffc,train,እሳተ ገሞራዎች ሲፈነዱ የሚወጣው አመድ እና ጋዝ ለጊዜው የአየር ብክለት ቢያስከትልም በረጅም ጊዜ ሂደት ውስጥ ግን አፈሩን እጅግ ለም በማድረግ ለግብርና ተስማሚ ያደርገዋል።,spk_019733898bd9,am,11.534,11.14,0.394,11.534,-25.0,male,,,16000,3,0 clip_92557db46aef,train,ኢንሹራንስ የንግድ ተቋማትን እና ግለሰቦችን በድንገት ከሚከሰቱ እንደ እሳት አደጋ፣ ስርቆት ወይም የተፈጥሮ አደጋ ከሚያስከትሉት ከባድ የገንዘብ ኪሳራ ለመጠበቅ የሚያስችል አስተማማኝ የፋይናንስ ዋስትና ነው።,spk_019733898bd9,am,13.653,13.653,0.0,13.653,-23.0,male,,,16000,3,0 clip_23894b456119,train,ማዕከላቱ የተቋቋሙለትን ዓላማ እያሳኩ ነው ወይ? የሚለው ጉዳይ ሊጤን እንደሚገባ በማንሳት፥ ዘመኑን የሚመጥኑ ቴክኖሎጂዎችን አካቶ መጠቀም፣ የተቀላጠፈ አገልግሎት መስጠት እና የወጣት ማዕከላትን ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ማድረግ ላይ ውስንነቶች መኖራቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_019733898bd9,am,18.093,18.093,0.0,18.093,-20.1,male,,,16000,3,0 clip_4fe1d8b49525,train,ለመርሃ ግብሩ ስኬታማነት የባለድርሻ አካላት ድጋፍና ትብብር እንዲጠናከርም ዋና ዳይሬክተሯ ጠይቀዋል።,spk_019733898bd9,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-24.7,male,,,16000,3,0 clip_eb1718b98760,train,ሌላኛዋ አስተያየት ሰጭ ፋንታዬ ዳምጠው፤ በምገባ ማዕከሉ በየቀኑ አገልግሎት እንደሚያገኙ ገልጸው፤ ያለምንም እንከን እየተመገቡ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።,spk_019733898bd9,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-22.4,male,,,16000,3,0 clip_c42c7cf94a52,train,የኢትዮጵያ መንግሥት እና ሕዝብ ለዘመናት ያስቀጠሉትን ለኹለትዮሽና ባለብዝኃ ወገን ግንኙነት ትኩረት የመስጠት ልምድ ተጠቅመው ጉባኤውን በላቀ ስኬት ለማስተናገድ በቂ ቅድመ ዝግጅት አድርገዋል።,spk_019733898bd9,am,14.854,14.854,0.0,14.854,-20.1,male,,,16000,3,0 clip_6289d4151289,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ፤ ከ2026 - 2030 የሚተገበረውን ብሔራዊ የዲጂታል ክፍያ ስትራቴጂ ይፋ አድርገዋል።,spk_019733898bd9,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-25.7,male,,,16000,3,0 clip_03c438561733,train,የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሀሚድ፤ ከዚህ ቀደም ለኤሌክትሮኒክ ፓስፖርት የዲጂታል ሰርተፊኬት አገልግሎት መጀመሩን ገልጸው፤ ዛሬ በይፋ የተጀመረው የፋይዳ መታወቂያ ሰርተፊኬት አገልግሎት ቀጣይ ስራ ነው ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,15.813,15.505,0.0,15.813,-22.6,male,,,16000,3,0 clip_ce322a42ec10,train,በሞባይል ስልካችን ላይ የምንጠቀማቸው የካርታ እና የጂፒኤስ ቴክኖሎጂዎች፣ በህዋ ላይ ከሚገኙ ሳተላይቶች ጋር በቀጥታ በመገናኘት ትክክለኛውን የመገኛ ቦታችንን በሴኮንዶች ውስጥ ሊነግሩን ይችላሉ።,spk_019733898bd9,am,12.694,12.33,0.0,12.694,-22.8,male,,,16000,3,0 clip_59dabb862735,train,አገልግሎቱን ዲጂታል ማድረግ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ከማስቀረት ባለፈ ፍትሃዊ አገልግሎት መስጠት ተችሏል ያሉት ደግሞ በከተማው ገቢዎች መምሪያ የመረጃ ቴክኖሎጂ ዋና የሥራ ሂደት አስተባባሪ አቶ ሀይለስላሴ አምባቸው ናቸው።,spk_019733898bd9,am,15.934,15.934,0.0,15.934,-24.8,male,,,16000,3,0 clip_86b640de24af,train,የኢትዮ ኮደርስ ዲጂታል ስልጠና በፊት ያለንን የቴክኖሎጂ እውቀት እና ክህሎት ለማዳበር ረድቶናል ሲሉ በምዕራብ ሸዋ ዞን ሰልጣኝ መንግስት ሰራተኞች ገለፁ።,spk_019733898bd9,am,12.334,12.334,0.0,12.334,-23.9,male,,,16000,3,0 clip_91b207cee987,train,በኢትዮጵያ የስዊድን አምባሳደር ማግነስ ሊናርሰን በበኩላቸው፤ የማህበራዊ ጥበቃ ሥራዎችን ማጠናከር አካታች ሥርዓትን እውን ለማድረግ አወንታዊ ሚና እንዳለው ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-20.5,male,,,16000,3,0 clip_6d645fbd52af,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመደመር መንግሥት ከዲጂታል ተደራሽነት ወደ ጋራ ብልፅግና የጀመርነውን ጉዞ ለማሳካት፣ በመፍጠር፣ በመፍጠን እና በእመርታ መርሕ ይተጋል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_019733898bd9,am,12.014,11.656,0.0,12.014,-26.1,male,,,16000,3,0 clip_925bd3a8ac5c,train,በንግድ ፈጠራ ሃሳብ ውድድሩ 145 ወጣቶች የተሳተፉ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 15ቱ ከተማዋን ወክለው በፌደራል ደረጃ በሚደረጉ ተመሳሳይ ውድድሮች መሳተፍ ችለዋል።,spk_019733898bd9,am,10.934,10.591,0.0,10.934,-25.1,male,,,16000,3,0 clip_ad843cee7bc0,train,በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሰቢ ፈቲህ ማሕዲ (ዶ/ር) በሰጡት ማጠቃለያ፣ አስተዳደሩ የሚቃጡ የሳይበር ጥቃቶችን ከመመከት አንጻር እያሳየ ያለውን ውጤታማ ተግባራት አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,24.093,24.093,0.0,24.093,-25.2,male,,,16000,3,0 clip_a0b00bbc9210,train,በንግዱ ዓለም የደንበኞች አገልግሎት ጥራት ከምርቱ ጥራት እኩል ወይም በበለጠ ደረጃ ወሳኝ በመሆኑ፣ ደንበኛን የሚያከብር ድርጅት በገበያው ላይ የረጅም ጊዜ ተወዳዳሪ ሆኖ ይቆያል።,spk_019733898bd9,am,11.813,11.813,0.0,11.813,-19.9,male,,,16000,3,0 clip_4c9f838d779a,train,መዝገቦችን ከብልሽት ለመታደግም ወደ ሶፍት ኮፒ የመቀየር ስራ መጀመሩን የተናገሩት ፕሬዝዳንቱ፤ ይህም የፍርድ ቤቱን የውሳኔ ጥራት የሚያሳድግ እና ከተገልጋዮችም አመኔታን የሚያስገኝ ነው ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,13.733,13.733,0.0,13.733,-25.4,male,,,16000,3,0 clip_50f360c4f2c9,train,በኢትዮጵያ ተጠልለው ለሚገኙ ስደተኞች የሚሰጠው የዲጂታል መታወቂያ የስደተኞችን ማንነት በሚገልጽ መልኩ የተዘጋጀ መሆኑን ጠቁመው በዛሬው እለት በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ በይፋ መጀመሩን ገልጸዋል።,spk_019733898bd9,am,12.854,12.447,0.0,12.854,-21.7,male,,,16000,3,0 clip_c08782a62f26,train,ኢንጅነር ጌቱ አክለውም፥ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቻርጅ መሰረተ ልማትን ለማስፋፋት ሁለቱም ተቋማት በትብብር ለመስራት መስማማታቸውን ገልፀዋል፡፡,spk_019733898bd9,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-22.0,male,,,16000,3,0 clip_9515847f384f,train,የአጭር ፊልሞች ዋነኛ ተግዳሮት ሰፊ እና ውስብስብ የሆነን ታሪክ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ አምቆ፣ ተመልካቹ ላይ ከፍተኛ የሆነ ስሜታዊ ተፅእኖ ጥሎ ማለፍ መቻሉ ላይ ነው።,spk_019733898bd9,am,11.813,11.813,0.0,11.813,-20.8,male,,,16000,3,0 clip_5ce2ad916daa,train,ብሔራዊ ባንክ አሠራሮችን በማዘመን ለሞባይል ገንዘብ ዝውውር፣ ለክፍያ አገልግሎት ሰጪዎች እና ለፈጠራ ባለሙያዎች ምቹ ምህዳር መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_019733898bd9,am,10.534,10.147,0.0,10.534,-22.5,male,,,16000,3,0 clip_be120262aafb,train,በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የአካዳሚክ ነፃነት መከበር መምህራን እና ተመራማሪዎች ያለምንም የፖለቲካ ፍርሃት አዳዲስ እና አከራካሪ ሀሳቦችን በነፃነት እንዲያመነጩ ትልቅ ምህዳር ይፈጥራል።,spk_019733898bd9,am,12.094,11.793,0.0,12.094,-20.6,male,,,16000,3,0 clip_1315d783a2b9,train,የዲጂታል አጠቃቀምን ማሳደግ የአርሶና አርብቶ አደሮችን ህይወት በማሻሻል፣ ሥራቸውን በማቅለል፣ የፋይናንስ አገልግሎትን በቀላሉ እንዲያገኙ በማድረግ የአካታች ኢኮኖሚ ዕድገት ይፋጠናል ብለዋል።,spk_019733898bd9,am,14.694,14.694,0.0,14.694,-26.1,male,,,16000,3,0 clip_9ecdbe7ad96a,train,ተማሪዎች የክፍል ውስጥ ትምህርታቸውን ከጨረሱ በኋላ በበጎ አድራጎት እና በማህበረሰብ አገልገሎት ስራዎች ላይ መሰማራታቸው፣ እውነተኛውን የህይወት ትርጉም እና ማህበራዊ ሀላፊነትን በተግባር እንዲማሩ ያስችላቸዋል።,spk_019733898bd9,am,13.133,13.133,0.0,13.133,-20.4,male,,,16000,3,0 clip_4111990bccd9,train,ኢትዮጵያውያን ነገን መስራት ነገን መለወጥ ከፈለጉ ልጆቻቸውን ወደ ኤግዚቢሽኑ ሊያመጧቸው እንደሚገባም አመልክተዋል።,spk_019733898bd9,am,8.014,7.568,0.0,8.014,-23.5,male,,,16000,3,0 clip_0b91d5209479,train,አፕሊኬሽኑ ከመስመር ውጭ በሚሆንበት ጊዜም እንኳ በተወሰነ ደረጃ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ተደርጎ መሰራቱ፣ የኢንተርኔት ግንኙነት ደካማ በሆነባቸው አካባቢዎች ተመራጭ ያደርገዋል።,spk_019733898bd9,am,12.454,12.454,0.0,12.454,-22.9,male,,,16000,3,0 clip_2ba4623af125,train,የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጌትነት ታደሰ በበኩላቸው ኢቢሲ ወደ ሁሉም ኢትዮጵያና አፍሪካ እንዲደርስ በሰፊው እየሠራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_019733898bd9,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-25.5,male,,,16000,3,0 clip_05218d3220f5,train,በሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ የ03 ቀበሌ ኗሪ ቄስ ይርጋ ቢምረው እንደገለጡት የዓይናቸውን ብሌን  ከሶስት ዓመታት በፊት አጥተው እንደነበር  አስታውሰዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.434,7.988,0.0,8.434,-35.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_ec81994ca835,train,የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አባላትን የመረጃ አያያዝን ዲጂታላይዝ በማድረግም ተጠቃሚዎቹ ሳይጉላሉ የህክምና አገልግሎት የሚያገኙበት ሁኔታ መመቻቸቱን አስረድተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.434,9.416,0.354,10.434,-28.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_1b1431e045ed,train,ይህም ከተሞቹን ፅዱ፤ ውብና ለኑሮ ተመራጭ ለማድረግ ታሳቢ ተደርጎ እየተከናወነ እንደሚገኝ አብራርተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,5.873,5.873,0.0,5.873,-27.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_4a44da2a1e4b,train,በሙላይ ኤል ሀሰን ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ አልጄሪያ ኢኳቶሪያል ጊኒን 3 ለ 1 አሸንፋለች።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.314,6.314,0.0,6.314,-28.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_a5c74dbaad59,train,ባህላዊ እሴቶችን ለሀገር ሰላምና ልማት ይበልጥ ለማዋል መጠበቅና ማስተዋወቅ ተገቢ በመሆኑ የዘመን መለወጫ በዓላትን በዚህ መልክ ማክበሩ ጉልህ ፋይዳ እንዳለው ጠቅሰዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.633,10.633,0.0,10.633,-30.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_6b47a48a57f2,train,በተካሄደው አሳታፊ ምርጫ ህዝበ ሙስሊሙ ይመራኛል ያለውን መሪ መምረጥ እንደቻለ ገልፀዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,5.314,5.314,0.0,5.314,-28.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_8b76fa830b71,train,አካል ጉዳተኞችን በማሰልጠን በእውቀትና ክህሎት ብቁ እንዲሆኑ የማድረጉ ጥረቱ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸው፤ለዚህም አስፈላጊው እገዛ የሚደረግ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.834,8.834,0.0,8.834,-28.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_d570a8b62db7,train,በኢትዮጵያ እና በጣሊያን መካከል ያለው ትብብርና አጋርነት በዘላቂነት እና በጋራ ብልጽግና ላይ ተመስርቶ በተጠናከረ ሁኔታ እንደሚቀጥልም ጠቁመዋል፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,7.913,7.913,0.0,7.913,-29.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_b083dce58e4b,train,ባሕል ካለው ማሕበራዊ እሴት በተጨማሪ ለቱሪዝም ዘርፍ ማደግ ያለውን ጠቀሜታ ለማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት  እየተከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.633,7.259,0.0,7.633,-28.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_2580c2116a46,train,በድሬዳዋ አስተዳደርና በሐረሪ ክልል የገጠር ልማታዊ ሴፍቲኔት መርሃግብር ተጠቃሚዎችን የብሔራዊ መታወቂያ ባለቤት ለማድረግ የተሰሩ ስራዎችና ተሞክሮዎች ላይ ውይይት ተካሂዷል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.754,9.754,0.0,9.754,-29.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_f21fd5364a1b,train,ኢትዮጵያ ያሏትን የቱሪዝም ፀጋዎች ለአለም በማስተዋወቅ ከዘርፉ የሚገኘውን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማሳደግ ላይ መስራት ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.833,6.833,0.0,6.833,-29.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_1721dc94c602,train,ኢትዮጵያ ያሏትን የቱሪዝም ፀጋዎች ለአለም በማስተዋወቅ የዘርፉን ተወዳዳሪነት ለማሳደግ ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሰሩ እንደሚገባ የዘርፉ ባለሙያዎች ገለፁ።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.674,8.674,0.0,8.674,-28.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_8379e825f5db,train,ግንባታዎቹ ሲጠናቀቁ የከተሞችን የቆሻሻ አወጋገድ ዘመናዊ ማድረግ ከማስቻል ባሻገር ቆሻሻን መልሶ ለመጠቀም የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.873,7.455,0.0,7.873,-31.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_0af6d4708e8b,train,የዛሬው የድጋፍ ስምምነትም በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎትን የሚያጠናክርና የሀገራቱን ትብብር የሚያሳድግ መሆኑን አንስተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.234,6.234,0.0,6.234,-23.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_bcc8925d3f39,train,ከፍትሐ ብሔር ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የተከናወኑ ተግባራት የሕዝብና የመንግስትን ጥቅም ከማስከበር አንፃር ከፍተኛ ስኬት እንደተመዘገበባቸው አብራርተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.713,9.825,0.442,10.713,-33.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_2cea8e4f95f2,train,ከሚመለከታቸው አካላት ጋር የተከናወኑ የዝግጅት ተግባራት ምርጫውን በስኬታማነት ለማጠናቀቅ እንዳስቻሉ ነው የተናገሩት።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.994,6.994,0.0,6.994,-29.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_fc5863c391d2,train,መመሪያው በፍጥነት ተግባራዊ እንዲደረግ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ክትትልና ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.793,6.036,0.0,6.793,-28.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_f9849c855860,train,292 ጥቆማዎች ላይ በተሰራው አስቸኳይ የሙስና መከላከል ስራ ሊመዘበር የነበረን ከ178 ሚሊዮን 871 ሺህ ብር በላይ ማዳን መቻሉን ኮሚሽነር ሙሉሰው ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.034,10.63,0.0,11.034,-29.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_6aab77c50e08,train,የከፍተኛ ትምህርት ተቋሙ በተለይም በሕክምናው ዘርፍ የኢትዮጵያን የመመርመርና የማከም ዐቅም ያሳድጋል ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሁሉም በላይ የተቋሙ ንጽሕና እና ጽዳት ለብዙ ተቋማት ምሳሌ ይሆናል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.514,11.514,0.0,11.514,-29.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_73e06260a47f,train,በሐረሪና በድሬዳዋ የተካሄደው የሙከራ ፕሮጀክት ስኬታማ የሆነው ጉዳዩ የሚመለከታቸው ተቋማት ተቀናጅተው ሌት ተቀን በመስራታቸው ነው ያሉት ደግሞ የኢትዮ ቴሌኮም የምስራቅ ሪጅን ዋና ዳይሬክተር አቶ ጣሰው ሽመልስ ናቸው።,spk_9d3e455f9ed4,am,12.434,12.434,0.0,12.434,-25.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_df8c3a96b919,train,ከዓለም አቀፉ የንግድ መስመር በማራቅ ኢኮኖሚዋንና ሁለንተናዊ ብሔራዊ አቅሟን በማዳከም በውስጥ ጉዳይ ብቻ እንድትተራመስ ጠላቶቿ ተግተው መስራታቸውን ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.633,9.09,0.0,9.633,-29.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_3914d0c329bd,train,የኮሚሽኑን የአሰራር ስርዓት ከማሻሻልና ብቃት ከማሳደግ አኳያ በተሰሩ ስራዎች ሶስት የተለያዩ ሕጎችን በማዘጋጀት ወደ ስራ እንዲገቡ መደረጉን ኮሚሽነሩ አስረድተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.954,9.954,0.0,9.954,-27.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_257962756ee7,train,የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ በቃል ኪዳን ቤተሰብ ትስስር የሚሰጣቸውን አዲስ ገቢ ተማሪዎች እንደ ልጆቻቸው ተንከባክበው ለማስተማር ዝግጁ መሆናቸውን  በወልዲያ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.393,9.393,0.0,9.393,-23.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_d6734310b54d,train,በቀጣይ ስራዎችም ይህንኑ ቅንጅት በማጠናከር የላቀ ስራ መስራት እንደሚያስችል በመጠቆም።,spk_9d3e455f9ed4,am,5.274,5.274,0.0,5.274,-28.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_0a3acf50d7dc,train,ዶክተር ኢማኑኤል እንዳሉት፤ ጭንቀት አብዛኛውን ጊዜ የሚከሰተው በሥነ-ሕይወታዊ (አንጎል ውስጥ ባሉ ንጥረ-ነገሮች መዛባት)፣ ሥነ-ልቦናዊ እና አካባቢያዊ (ማኅበራዊ) ሁኔታዎች መሥተጋብር ነው።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.873,10.873,0.0,10.873,-28.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_69d9ff3270be,train,በዚህም የመርሃግብሩ ተጠቃሚዎች በፋይዳ መታወቂያ ታግዘው ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለማግኘት እንደሚችሉ በመግለፅ።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.394,6.065,0.0,6.394,-27.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_f90ee1758230,train,የሴቶችን የአመራርና ውሳኔ ሰጪነት ሚና እንዲጎለብት የተሰሩ ስራዎች ውጤታማ እንደነበሩ ጠቅሰው፣በቀጣይም ይህን ተሳትፎ የበለጠ ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰራ ነው ያስታወቁት።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.194,9.818,0.0,10.194,-30.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_d900824c8023,train,የጤና መድህን አገልግሎት ጤናችንን ለመጠበቅና ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት እንድናገኝ አግዞናል ሲሉ በባሌ ዞን የዲንሾ ወረዳ የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች ተናገሩ ።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.873,8.318,0.0,8.873,-27.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_5678ddb65366,train,"""ሴት አመራሮች ለኢትዮጵያ ብልፅግና"" በሚል መሪ ሀሳብ መድረኩን ያዘጋጀው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ነው።",spk_9d3e455f9ed4,am,7.234,5.646,0.0,7.234,-27.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_dddb2a97d0ec,train,ሁለተኛው የተመድ የስርዓተ ምግብ ጉባኤ በኢትዮጵያ መካሄዱ ሀገሪቱ ለምግብ ስርዓት ሽግግር ላከናወችው ስራ እውቅና የሰጠ ነው ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.673,7.673,0.0,7.673,-24.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_aece898a6ab5,train,በመሆኑም የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በብሔራዊ ጥቅም የማይደራደር ዜጋ ለመፍጠርና የትርክት ጫናን ለመመከት መሥራት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.594,8.065,0.0,8.594,-36.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_3f99ebfb5106,train,በመድረኩ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የመወያያ ጽሑፍ አቅርበዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.513,7.513,0.0,7.513,-27.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_45d5b2fb6394,train,እንዲሁም በአሰራር ስርዓት ጥናትና በሙስና መረጃ ማደራጀትና መተንተን እንዲሁም በተቋም ግንባታ በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.913,7.913,0.0,7.913,-27.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_21a7586c92d6,train,በሐረሪ ክልል የግብርና ቢሮ የገጠር የምግብ ዋስትና ዳይሬክቶሬት ባለሙያ አቶ አብዲ ኡመር  ዲጂታል መታወቂያው  ሃብትን ከብክነት በማዳን  እና የተጠቃሚነት ድግግሞሽ በማስቀረት በግብርናው ዘርፍ የሚከናወኑ ልማቶች  ፍትሃዊነትን  ለማረጋገጥ ያስችላል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,14.873,14.532,0.0,14.873,-29.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_118d38e3f05b,train,ሀገሪቱ ያላትን  በርካታ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የመስህብ ቦታዎች በማስተዋወቅና መልካም መስተንግዶን ለጎብኚዎች በመስጠት ከዘርፉ የሚገኘውን ተጠቃሚነት ማሳደግ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.553,9.553,0.0,9.553,-26.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_d147a01b2261,train,"በጋሞ ዞን የጋሞዎች ዮ""ማስቃላ""፣ የዘይሴዎች ""ቡዲኬሶ"" እንዲሁም የጊድቾዎች ""ባላካዳቤ"" የዘመን መለወጫ በዓል በተለያዩ ባህላዊ ኩነቶች እየተከበረ ይገኛል።",spk_9d3e455f9ed4,am,9.434,9.434,0.0,9.434,-32.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_aa5e92e1dd3a,train,ባለፉት ጥቂት ዓመታት በሌማት ትሩፋት፣ በስራ ዕድል ፈጠራና፣ በሴቶች ላይ የነበሩ የተዛቡ አመለካከቶችን በመቀየር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፏቸውን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ሥራዎች ተሰርተዋል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.954,11.305,0.0,11.954,-30.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_cfb247f61cb2,train,በተጨማሪም በተገባደደው በጀት ዓመት 4 ሺህ 200 የመንግስት ሰራተኞችን በመመዝገብ የምስክር ወረቀት መሰጠቱን ጠቁመው የመረጃውን ትክክለኛነት በማረጋገጥ ግልፀኝነትና ተጠያቂነትን የማስፈን ስራ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,13.153,13.153,0.0,13.153,-29.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_3ffa9b820113,train,እንዲሁም አንድ ሺህ 465 አነስተኛና መካከለኛ የውሃ ተቋማትን የመገንባት እና በአገልግሎት ብዛት የተጎዱ የውሃ ተቋማትን በመጠገን ለአገልግሎት የማብቃት ስራ እንዲሁ።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.993,9.058,0.0,9.993,-29.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_69480c348ca2,train,የወጣቶችን የፈጠራ ሃሳብ ወደተግባር የሚቀይር የፋይናንስ አቅርቦት አሰራር መዘርጋቱ ኢኮኖሚያዊ ዕድገትን ለማፋጠን ጉልህ ጠቀሜታ እንደሚኖረው ተገለጸ።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.754,9.754,0.0,9.754,-29.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_82d51df5bf5e,train,በተለይም አካል ጉዳተኞችን በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ የተሰራው ስራ በርካታ ወገኖችን ስኬታማ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.233,8.233,0.0,8.233,-27.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_d20bb0f1f637,train,የጉዞና ጉብኝት ጋዜጠኛ ሄኖክ ስዩም በበኩሉ በአሁኑ ሰዓት መንግስት ከመቼውም ጊዜ በላይ ለቱሪዝም ዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ  መስራቱን ተናግሯል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.633,7.633,0.0,7.633,-27.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_e55a953c9749,train,ሀገር በቀል ዕውቀቶች ተጠብቀውና ለምተው ለሀገር ሰላምና የብልጽግና ጉዞ እንዲውሉ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑንም ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.354,8.646,0.0,9.354,-31.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_b455e1a5b9d5,train,በአውደ ጥናቱ ላይ የተገኙት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በበኩላቸው የጋሞ ዞን ህዝቦች የዘመን መለወጫ በዓል ለሰዎች ብቻ ሳይሆን ለእንስሳትና አዕዋፋት ጭምር የደስታ ጊዜ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.834,11.834,0.0,11.834,-30.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_2f28a41e866e,train,በተገባደደው በጀት ዓመት የኃይል መቆራረጥን ዜሮ የማድረግ እቅድ ተይዞ ሲሰራ መቆየቱን ጠቅሰው፥ በዚህም የኃይል መቆራረጥ ምጣኔውን በሚታይ መልኩ መቀነስ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.914,9.5,0.414,9.914,-23.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_3ba3f6f16b01,train,ለውጡን ተከትሎ በተፈጠረው መልካም ዕድል ጠቅላይ ምክር ቤቱ በአዋጅ ሊቋቋም ችሏል ብሏል።,spk_9d3e455f9ed4,am,4.593,4.593,0.0,4.593,-27.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_5268fcbb06f3,train,የህብር ቀን አንዳችን ለሌላኛችን የምናስብበት እና የኢትዮጵያውያን የመረዳዳት እሴትን የምናስቀጥልበት በመሆኑም ሊበረታታ የሚገባው ነው ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.954,6.954,0.0,6.954,-23.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_4ff0984d2c3a,train,የአገልግሎቱ የኔትወርክ ኢንፍራስትራክቸርና ኦፕሬሽን ኤክሰለንስ ዳይሬክተር ፈሪድ አብዱልሰላም እንዳሉት፥ የክረምት ዝናብና የአየር ፀባይን ተከትሎ የኃይል መቆራረጥ ችግሮችን ለመፍታት ዝግጅት ተደርጓል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.754,10.367,0.0,10.754,-24.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_dea5d62418fd,train,በኦሮሚያ ክልል ከ30 ነጥብ 1 ሚሊዮን የሚበልጡ ዜጎች በጤና መድህን ስርዓት መታቀፋቸውን ከክልሉ ጤና ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.713,7.713,0.0,7.713,-29.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_cb0b4b40ae8d,train,የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም የሚቀርቡለትን አስተዳደራዊ ችግሮች ያለምንም ክፍያ በፍጥነት ዕልባት እንደሚሰጥ ገልጸው፤ ዜጎች የተቋሙን ኃላፊነት በውል ተረድተው እንዲገለገሉበት ጥሪ አቅርበዋል፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,11.594,11.594,0.0,11.594,-27.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_9adba9158729,train,ባህላዊና ማህበራዊ ይዘት ያለው የዘመን መለወጫ በዓል አካባቢው የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነትና የአብሮነት ተምሳሌት እንዲሆን ማገዙን ጠቅሰዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.553,7.553,0.0,7.553,-28.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_125ddfdf1ffa,train,የአገልግሎቱ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አንዋር አብራር በበኩላቸው፥ ተቋሙ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሚከናወነው የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 100 ሺህ ችግኞችን ለመትከል ማቀዱን ጠቅሰዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.594,10.594,0.0,10.594,-24.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_fdf2f8596d67,train,ለጠቅላይ ሚኒስትሩ  የሴቶች ውሳኔ ሰጪነት ሚና እንዲጎለብት ላበረከቱት አስተዋጽኦ ለተሰጠው ልዩ ዕውቅና ምስጋና አቅርበዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.994,6.994,0.0,6.994,-28.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_2734678d88a7,train,ለዚሀም  16 አዲስ መማሪያ ክፍሎችና  ሌሎችም ለትምሕርት ስራው የሚያስፈልጉ አዳዲስ   ሕንጻዎች ተገንብተው ለስራ ተዘጋጅተዋል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.074,6.074,0.0,6.074,-27.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_22538af7c92b,train,የወልዲያ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ዱባለ አብራሬ በበኩላቸው፤ ወደ ዩኒቨርሲቲው የሚመጡ ተማሪዎችን በቃል-ኪዳን ቤተሰብ በማቀፍ  ድጋፍና እንክብካቤ እንደሚደረግላቸው ገልጸዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.553,10.553,0.0,10.553,-28.2,female,18-24,,16000,4,0 clip_f0a19121a2b7,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ በዚህ ወቅት፤ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሃብት የታደለች፣ የአኩሪ ባህልና ታሪካዊ እሴቶች መገኛ ሀገር ናት ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.594,8.594,0.0,8.594,-29.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_a9fe9194df81,train,ዩኒቨርሲቲው በዛሬው እለት በመደበኛና ተከታታይ መርሀግብር ያሰለጠናቸውን አንድ ሺህ 359 ተማሪዎች ዛሬ ማስመረቁን ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.233,7.903,0.0,8.233,-28.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_b84df73bdcef,train,የተለያዩ አካላትን በማስተባበር ዶሮ፣ እንቁላል፣ ዘይት እና የዳቦ ዱቄት ማሰባሰባቸውን የተናገሩት ደግሞ ታደሰ ለማ ናቸው።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.274,7.274,0.0,7.274,-27.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_f6a53e78bb50,train,በተለይም ዜጎች በዲጂታል የቴክኖሎጂ ምህዳሩ የሚጠበቅባቸውን ሚና መጫወት እንዲችሉ ከመደበኛው መርሃ ግብሮች በተጨማሪ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ያለው የኮደርስ ነጻ የቴክኖሎጂ ስልጠና ተመቻችቶ በርካታ ዜጎች የእድሉ ተጠቃሚ እየሆኑ እንደሚገኙም ተናግረዋል፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,16.713,16.713,0.0,16.713,-28.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_c5f3206c0829,train,ለዚሕም የጎጃም ቱባ ባሕል የሆነው የከሴ አጨዳ እና የእንግጫ ነቀላ በዓል አከባበር ባሕሉን በጠበቀ አግባብ ለትውልድ እንዲሸጋገር በየዓመቱ በድምቀት እየተከበረ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.674,10.31,0.0,10.674,-26.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_00c529f09141,train,በስልጠናው ላይ የዳኝነት ስርአቱን ቀልጣፋና ዘመናዊ አሰራርን የተከተለ እንዲሁም የመረጃ አያያዝ ስርአት ደህንነቱ የተጠበቀ ማድረግ እንደሚገባ አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.954,8.595,0.504,9.954,-32.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_06c6127567d6,train,"""ጋሪ-ዎሮ "" በዓል ሁሉም ያለምንም የሀይማኖት፣ ዕድሜ፣ ፆታና ብሄር ልዩነት በእኩልነት የሚሳተፍበት የአብሮነት ክብረ በዓል መሆኑን ጠቅሰው፤ ለማህበራዊ መስተጋብር፣ ለአብሮነት መጠናከር ጉልህ ሚና የሚጫወት የሀገር ሀብት ነው ብለዋል።",spk_9d3e455f9ed4,am,13.713,13.007,0.0,13.713,-28.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_817a2c6a6230,train,ሚኒስቴሩ ባህላዊ እሴቶች ለሀገር አንድነት፣ ለሰላምና ልማት ያላቸውን አበርክቶ ለማሳደግ የባህል ልማት ፖሊሲና የህግ ማዕቀፎችን በማዘጋጀት አየሠራ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.594,9.745,0.0,10.594,-34.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_d6e812845e7b,train,በበጀት ዓመቱ ቀደም ሲል የተጀመሩ 35 መካከለኛና ከፍተኛ የውሃ ተቋማት ግንባታ አጠናቆ ለአገልግሎት በማብቃት የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትና ተደራሽነት የማሳደግ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,12.473,12.041,0.0,12.473,-27.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_ecfb084b9fce,train,የቶኬ ኩታዬ ወረዳ ነዋሪ ወይዘሮ ሙሉ እመቤት ኢዶሳ በሰጡት አስተያየት፤ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የጉደር ማሞ መዘመር ካምፓስ  የተለያየ  ድጋፍ እያደረገላቸው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.274,10.811,0.463,11.274,-27.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_705e93514d13,train,የነባሩን አዋጅ ክፍተቶች በመሙላት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በሀገሪቱ ልማትና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ያላቸው ሚና የሚጎለብትበት ምቹ ምህዳር መፍጠር የሚያስችል እንደሆነም በአዋጁ ለይ ተብራርቷል፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,11.274,10.368,0.0,11.274,-28.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_a9bb325cdb57,train,የብሔራዊ መታወቂያ ተደራሽ ማድረግ የመንግስት ሃብትን ለታለመለት አላማ በማዋል ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያስችላል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.633,6.633,0.0,6.633,-27.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_48da36981b5d,train,በአካል ጉዳተኞች የሚመሩ ግዙፍ ተቋማት መኖራቸውን ጠቅሰው፤ እነዚህን ወገኞች በክህሎት ልማት ማብቃት ከተቻለ የበለጠ ምርታማ መሆን እንደሚችሉ ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.674,9.674,0.0,9.674,-27.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_8c39f9c4c825,train,ከአማራ ክልል የተለያዩ ዞኖች ተውጣጥተው በጎንደር የአካል ጉዳተኞች ክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል የሰለጠኑ 136 አካል ጉዳተኞች በዛሬው እለት ተመርቀዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.713,8.28,0.0,8.713,-28.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_67cb62dbd64a,train,በኢንስቲትዩቱ የአደይ ፕሮግራም ዳይሬክተር ኃይሌ ዴሬሳ፤ ዲጂታል የትምህርት ሥርዓቱ አሁን ላይ አምስት የትምህርት ዓይነቶችን በውስጡ የያዘ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,7.713,7.713,0.0,7.713,-32.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_079f3ac9a2a9,train,ወጣቶች የፈጠራ ሃሳባቸውን ወደተግባር ለመቀየር የሚያጋጥማቸውን የፋይናንስ አቅርቦት እጥረት ለመቅረፍም የወጣቶች የኢንቨስትመንት ባንክ ለማቋቋም ዝግጅት እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.793,9.475,0.621,10.793,-32.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_743fa9401f21,train,ዕውቅናው የተሰጠው በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው የከፍተኛ ሴት አመራሮች የምክክር መድረክ ነው።,spk_9d3e455f9ed4,am,4.513,4.513,0.0,4.513,-31.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_4438241bc5ee,train,በዚሁ የአንድነት መገለጫ በሆነው የድጋፍ ስነስርዓት ላይ የተገኙት በብልጽግና ፓርቲ የጅማ ከተማ አስተዳደር ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ዋሴ ግርማ እንዳሉት፥ ቀኑ መረዳዳት እና የመተሳሰብ ባህላችንን የምናጎለብትበት ዕለት ነው።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.954,11.954,0.0,11.954,-22.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_182a0b866578,train,ስትራቴጂውን በመተግበርም ወሲባዊ ጥቃት፣ ግድያ፣ የጉልበት ብዝበዛ፣ የሰውነት፣ የአካል ጥቃትና ሌሎች ወንጀሎችን ለመከላከል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር ዓይነተኛ መፍትሄ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.754,8.405,0.0,8.754,-36.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_8d807f971bdf,train,የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በዘንድሮው የክረምት ወቅት የኃይል መቆራረጥ እንዳይገጥም በቂ ዝግጅት ማድረጉን ገለፀ።,spk_9d3e455f9ed4,am,5.473,5.473,0.0,5.473,-23.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_e47a3698adeb,train,በትውልድ ቅብብሎሽ ጠብቆ ለማቆየት  የሁሉም ሃላፊነት ሊሆን ይገባል ሲሉ አስገንዝበዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,4.673,4.673,0.0,4.673,-29.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_5e821ee56276,train,ለቱሪስቶች ምቹ ሁኔታን መፍጠር የሚያስችሉ የቱሪዝም መዳረሻ ልማት ስራዎች እየተከናወኑ መሆናቸውን የገለጹት ደግሞ የአዲስ አበባ ሆቴልና ቱሪዝም ባለሙያዎች ማህበር ኤክስክዩቲቭ አባል ወንድምዬ አዋሽ ናቸው።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.274,11.274,0.0,11.274,-28.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_f3d9f9a00d68,train,ኮሞሮስ በአንድ ነጥብ የመጨረሻውን አራተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።,spk_9d3e455f9ed4,am,3.393,3.393,0.0,3.393,-25.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_ada767dd6965,train,ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አካል ጉዳተኞችን በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ ከመቼውም ጊዜ በላይ ትኩረት ማድረጉን ገልጸዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.594,6.7,0.307,8.594,-27.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_028b788b4fa8,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በተከናወነ ሙስናን የመከላከል ስራ ከ224 ሚሊዮን ብር በላይ የመንግሥትና የህዝብ ሃብት ከምዝበራ ማዳንና ማስመለስ መቻሉን የክልሉ ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ገለጸ።,spk_9d3e455f9ed4,am,14.514,13.276,0.0,14.514,-28.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_e2ccbddbd16f,train,በሌላ በኩል ቢሮው የከተሞችን የፍሳሽና ደረቅ የቆሻሻ አወጋገድ ዘመናዊ ማድረግ የሚያስችሉ ግንባታዎችን በስድስት ከተሞች እያከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.034,7.58,0.0,8.034,-33.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_05edf266e030,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለተቋሙ የሚሆን መሬት የሰጠውን የኦሮሚያ ክልልን፤ እንዲሁም ተቋሙን በዘመናዊ መሣሪያዎች ለማደራጀት ላገዙ በሙሉ ምስጋናዬን ላቀርብ እወዳለሁ ብለዋል በመልዕክታቸው።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.713,9.237,0.0,9.713,-29.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_27b504ca3346,train,ተማሪዎች ከሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎች የሚመጡ በመሆናቸው የቀደመ እንግዳ ተቀባይነት ዛሬም በእኛ ዘመን ያልነጠፈ መሆኑን ለማሳየት እድል ስለተፈጠረልን እናመሰግናለን ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.313,10.313,0.0,10.313,-24.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_2ce273d9df7c,train,ይህም ተማሪዎች በኢንዱስትሪዎች የተግባር ልምምድ በማድረግ ክህሎታቸውን እንዲያዳብሩና የኢንዱስትሪዎችንም የማምረት አቅም የሚያሳድግ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.034,7.463,0.0,8.034,-27.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_b2ae5ccf3b76,train,በተለያዩ አካባቢዎች የሚከሰቱ አለመግባባቶችን ለመፍታት የሚረዱ ባህላዊ የግጭት አፈታት ዘዴዎች በመጠቀም ማህበራዊ አንድነትን በማስጠበቅ፣የፍትህ ተደራሽነትን በማረጋገጥ እና አብሮነትን በማጠናከር የጎላ ሚና እንደሚያበረክቱ ጠቅሰዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,13.954,13.114,0.0,13.954,-35.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_800e7dccd6f4,train,ጠቅላይ ምክር ቤቱ፤ በሰላም፣በማኅበራዊ ልማት እና በሀገር ግንባታ ዙሪያ የጀመረውን በጎ ተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ያለውን ተስፋ ገልጿል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.793,7.793,0.0,7.793,-28.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_a0e4b7fbbc20,train,ለ11ኛ ዙር በቻይና ጎዋንዡ በተካሄደው ውድድር ላይ ኢትዮጵያን ወክለው ከተወዳደሩት ወጣቶች መካከል ዘላለም እንዳለው 1ኛ በመውጣት የወርቅ ሜዳሊያ፣ አቤኔዘር ተከስተ 2ኛ በመውጣት የብር ሜዳሊያ አሸናፊ ሲሆን፤ ነቢሀ ነስሩ 3ኛ በመውጣት የነሐስ ሜዳሊያ አግኝተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,16.273,15.562,0.0,16.273,-24.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_7a9461e0a74c,train,በዚህም ኢትዮጵያ ዘርፈ ብዙ ሪፎርሞችን በማድረግ፣ ብሔራዊ ጥቅሟን በማስጠበቅ፣ ጠንካራ ህብረ ብሔራዊ አንድነት በመፍጠር ጠንካራ ኢኮኖሚ እና የጸጥታ ተቋማት ግንባታ ላይ ትገኛለች ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.633,11.633,0.0,11.633,-26.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_3aed63b6ad1c,train,የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ ወልዴ ወገሴ፤ በክፍለ ከተማው ባለፉት ጊዜያት ከ1ሺህ በላይ ቤቶች በማደስ ማስረከባቸውን ጠቁመው በተያዘው ክረምትም 195 ቤቶችን ለማደስ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,16.913,16.46,0.0,16.913,-30.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_3b93ec4d11c8,train,በአከባበር ሥነ-ሥርዓት ላይ ከተለያዩ ወረዳዎች የመጡ የባሕል ቡድኖች እና ልጃገረዶች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,5.314,5.314,0.0,5.314,-28.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_d391e715a282,train,መንግስት የህዝበ ሙስሊሙ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ በማድረጉ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጀምሮ በየደረጃው የሚገኙ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችን አመስግነዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.393,10.393,0.0,10.393,-24.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_5f9bbb8a7d09,train,እንደ ኮሚሽነር ሙሉሰው ገለጻ ከገንዘብ በተጨማሪ ከ166 ሺህ 708 ካሬ የከተማ እንዲሁም ከ505 ሄክታር በላይ የገጠር መሬት ማዳን ተችሏል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.754,9.754,0.0,9.754,-28.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_76e403ce2c4a,train,ጠንካራ የቱሪዝም ዲፕሎማሲ ያላት አገርን ለትውልድ ለማስተላለፍም ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሰሩ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.274,6.274,0.0,6.274,-28.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_d09b7720a6e5,train,ባዳ እና ባንዳ የጋራ ግባቸው ኢትዮጵያን ማዳከም መሆኑን ገልጸው፥ የጠላት ኢላማዎች ዓባይ፣ የባህር በር፣ ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬያችን፣ ህብረ ብሔራዊ አንድነታችን እና ዓለም አቀፋዊ ተሰሚነታችን ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,12.873,12.873,0.0,12.873,-27.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_46e91c6d82b4,train,ሽልማቱ የተበረከተው  ከቢሮዎች፣ የልማት ድርጅቶች፣ ተጠሪ ተቋማትና  ክላስተር የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ መሆኑን በባሕርዳር ከተማ በተከናወነው  የዕውቅና አሰጣጡ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገልጿል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.633,10.244,0.0,10.633,-31.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_cf1a9f62b664,train,በተጨማሪም የመርሃግብሩ ተጠቃሚን በመለየት በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተጀመረውን ጉዞ ለማሳካት ምቹ መደላድል እንደሚፈጥር አንስተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.674,8.674,0.0,8.674,-27.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_313403035982,train,የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር) የምግብ ዋስትና በግለሰብ፣ በማህበረሰብ እና በሀገር ደረጃ ማረጋገጥ ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.674,8.674,0.0,8.674,-24.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_6213601e3a1e,train,ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የረጅም ዓመታት የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላቸው በመጥቀስ፥ በግብርና፣ በታዳሽ ኃይል፣ በትምህርትና በባህል ዘርፎች በጋራ እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,8.754,8.754,0.0,8.754,-23.3,female,18-24,,16000,4,0 clip_51f4c854624e,train,ለሀገራዊ የምክክሩ ስኬታማነት የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠሉን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር መላኩ ወልደማሪያም ገለጹ።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.274,9.274,0.0,9.274,-23.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_16cb77d874d5,train,እንዲሁም በክላስተር አደረጃጀት የገጠር ዘርፍ ክላስተር በስሩ የሚገኙ ተቋማትን በማስተባበር ባስመዘገበው የላቀ ውጤት  እውቅና አግኝቷል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.354,7.354,0.0,7.354,-29.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_75311bd91122,train,ከዚህ በፊት አካል ጉዳተኞችን ታሳቢ ያደረገ ሀገር አቀፍ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ተቀርጾ ተግባራዊ መደረጉን አስታውሰዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.673,6.353,0.0,6.673,-28.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_ed278a945099,train,አዲሱ መመሪያ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና የአካቶ ትምህርት ተደራሽነትን፣ ክብር ያለው የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር የስራ ስምሪትንና ምቹ የስራ ቦታ መፍጠርን ታሳቢ ያደረገ መሆኑን አመላክተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.793,9.952,0.0,10.793,-28.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_0b742fff8006,train,በየደረጃው ተቋሙን ለመምራት ኃላፊነትን ከተረከቡት የዕምነቱ አባቶች ጋር በቅርበት እንደሚሠራም ነው ያስታወቀው።,spk_9d3e455f9ed4,am,5.434,5.434,0.0,5.434,-27.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_2128d1b221e1,train,ከባህርዳር ከተማ የመጣችው ወጣት ሙጪት አወቀ በበኩሏ፤ በስጋጃ ሙያ መሰልጠኗንና በቀጣይ በመኖሪያ አካባቢዋ የስጋጃ ምርቶችን በማምረት ለገበያ ለማቅረብ መዘጋጀቷን ገልፃለች።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.594,10.594,0.0,10.594,-29.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_7e33bfe8b150,train,በመርኃ ግብሩ ላይ የተገኙት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አህመድ መሐመድ፤ ተቋሙ የሚያከናውናቸው ስራዎች በሰብአዊነት ላይ የተመሰረቱ ተግባራት ናቸው ብለዋል፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,9.473,9.473,0.0,9.473,-23.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_f5ba87214869,train,እንዲሁም ሼኽ መሐመድ ኑር አሕመድ ሙሳ ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው የተመረጡ ሲሆን፤ ዶክተር መሐመድ አብዱልሀኪም ጸሐፊ ሆነው ተመርጠዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.833,6.833,0.0,6.833,-23.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_8b0ef0062fc9,train,ዛሬ በከተማው አደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን የተጀመረው የቤት ዕድሳትም የዚሁ አካል መሆኑን ጠቅሰው ይህን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቁመዋል፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-19.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_9437075481ac,train,የማሕበረሰብ ፍትሕ ከመደበኛው የፍትሕ ስርዓት ጋር ተመጋጋቢ መሆኑን ጠቅሰው፤ በፍኖተ ካርታው በመታገዝ በተከናወኑ ተግባራት ስኬት ማስመዝገብ ተችሏል ነው ያሉት።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.313,9.73,0.0,10.313,-31.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_3351910042b6,train,በተለይም የተሻሻለ የሕግ አገልግሎት ለመስጠት፣ የማረምና የማነጽ ስራን ለማከናወን እንደሚረዳም ነው የተናገሩት።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.553,6.553,0.0,6.553,-36.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_329160303cc4,train,ወረዳዎች በቂ በጀት ይዘው አዲስ ቅጥር የሚያስፈልጋቸው ከሆነ ቅጥር እንዲፈጽሙ፤ ነባር የሰው ኃይላቸውንም ገለጻ አድርገው ወደ ሥራ እንዲያሰማሩ አቅጣጫ ተሰጥቷል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.153,9.153,0.0,9.153,-31.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_97a0ce4966e5,train,በዓሉ ላይ የተገኙት ሚኒስትሯ የጋሞ ዞን ህዝቦች የሰላምና የጥበብ መገለጫዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,5.114,5.114,0.0,5.114,-32.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_2d02c020a139,train,በተለይም  በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት፣ በፋይዳ መታወቂያ፣ ገንዘብን በዲጂታል በማስተላለፍ፣ በኢትዮ ኮደርስ ስልጠና፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣ በሳይበር ደህንነትና በሌሎች ዘርፎችም ስኬታማ ተግባራት መመዝገባቸው ተገልጿል።,spk_9d3e455f9ed4,am,12.993,11.918,0.0,12.993,-31.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_544079eb23f8,train,የሆስፒታሉ  ስራ አስኪያጅ  አቶ ፍስሃ የኋላው   እንዳሉት ሆስፒታሉ በበጀት ዓመቱ ለ2 ሺ 500 ህሙማን የአይን ሞራ ግርዶሽ  የቀዶ ህክምና በአራት ዙር ለመስጠት አቅዶ ወደ ስራ መግባቱን ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,12.993,12.015,0.0,12.993,-33.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_55aecaa1e25c,train,ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በተለያዩ የልማት መስኮች ያላቸው አጋርነትና ትብብር እያደገ መምጣቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ገለጹ።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.473,7.171,0.0,7.473,-29.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_76b3f10ecd24,train,በሕገ ወጥ የወርቅ፣የገንዘብና የጦር መሣሪያ ዝውውር ወንጀል ተሳታፊ የነበሩ 76 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.954,9.954,0.0,9.954,-26.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_c619fff26f83,train,የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ባህል ከማስተዋወቅ ባሻገር የህዝቦችን አብሮነት እያጠናከረ መሆኑን ገልጸው፤ ዜጎች በብሄራዊ ጉዳይ የጋራ ዓላማ እንዲኖራቸው አድርጓል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.233,10.233,0.0,10.233,-28.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_5c5a0f68d99b,train,"የቦሮ ሽናሻ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል የሆነው ""ጋሪ-ዎሮ” በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ እየተከበረ ይገኛል።",spk_9d3e455f9ed4,am,7.034,7.034,0.0,7.034,-27.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_cf8c42b654a9,train,የወረዳው ጤና ጽህፈት ቤት ባለሙያዎች በመርሃ ግብሩ እንዲታቀፉ በፈጠሩላቸው ግንዛቤ  በአባልነት ተመዝግበው ያለ ስጋት የህክምና አገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.153,9.153,0.0,9.153,-26.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_791994dc71d0,train,በምርጫው ሼኽ ጋሊ ሙክታር  የኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል::,spk_9d3e455f9ed4,am,5.194,5.194,0.0,5.194,-26.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_e027eb52d4e7,train,የዛሬው ስምምነትም ሁለቱ ሀገራት በሁሉም ዘርፎች በጋራ ለመሥራት ያላቸውን ቁርጠኝነት የሚያሳይና ኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ የጤና ተደራሽነትን ለማስፋት የጀመረችውን ሥራ የሚያግዝ ነው ብለዋል፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,9.713,9.713,0.0,9.713,-25.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_9a7a303a1d6e,train,ወይዘሮ ይስሬሸ ኸሊል በዓል በመጣ ቁጥር ማጣታቸው ያስጨንቃቸው እንደነበር አስታውሰው፣ ዛሬ የተደረገላቸው ድጋፍ በዓሉን በደስታ ለማሳለፍ እንዳስቻላቸው ገልጸዋል፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,10.633,9.479,0.641,10.633,-29.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_b5201ba43f2a,train,ጉባኤው በዱር እንሰሳ ጥበቃ ላይ የተሻለ ተሞክሮ ያላቸው ሀገራት ልምዳቸውን የሚያካፍሉበትና በዘርፉ ያለው ትብብር የበለጠ የሚጠናከርበት እንደሚሆንም አንስተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.754,9.427,0.0,9.754,-28.4,female,18-24,,16000,4,0 clip_96583b29bd93,train,ይህም በአጠቃላይ በተሰራው ሙስናን የመከላከል ስራ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ224 ሚሊዮን 489 ሺህ ብር በላይ በገንዘብና በዓይነት የመንግሥትና የህዝብ ሃብትን ከምዝበራ ማዳንና ማስመለስ መቻሉን ነው የገለጹት።,spk_9d3e455f9ed4,am,13.354,13.354,0.0,13.354,-27.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_1b91766a78ec,train,አስፈላጊ ሁኔታዎች ተሟልተው በቶሎ ሁለንተናዊ አገልግሎቱን እንዲጀምር በመንግሥት በኩል የሚፈለጉ ድጋፎች እንደሚደረጉ አመልክተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.673,7.673,0.0,7.673,-33.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_dce25034d9b5,train,"ከነዚህ በዓላት መካከል በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘው የቦሮ ሽናሻ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ በዓል የሆነው ""ጋሪ-ዎሮ” አንዱ ነው ብለዋል።",spk_9d3e455f9ed4,am,8.274,8.274,0.0,8.274,-27.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_5e29042bd97a,train,ዞኑ ከጤና መድህን አገልግሎት አባላቱ የሚሰበስበውን ገንዘብ በአንድ ቋት በማድረግ ተገልጋዩ የተሻለ ህክምና እንዲያገኝ  ማድረጉን ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.154,7.154,0.0,7.154,-27.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_2eee09cf67fe,train,በአማራ ክልል በተያዘው የበጀት ዓመት ንፁህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦትን ለሕብረተሰቡ ይበልጥ ተደራሽ ማድረግ የሚያስችሉ የውሃ ተቋማት ግንባታና ጥገና በመከናወን ላይ እንደሚገኙ የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.194,10.732,0.0,11.194,-30.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_428828649bc1,train,በክልሉ አካል ጉዳተኞችን የሙያ ባለቤት በማድረግ አምራችና በኢኮኖሚ እራሳቸውን እንዲችሉ ለማስቻል የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑን የክልሉ ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታውቋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.993,10.993,0.0,10.993,-27.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_3ea27aad043a,train,በአሁኑ ወቅት የተማሪ መጽሀፍ ጥምርታውን አንድ ለአንድ ለማድረስ ከ3 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ የመማሪያ መጻህፍት በህትመት ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.913,7.913,0.0,7.913,-22.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_e6c608307e91,train,ይህም ወረዳው በጤና መድህን አገልግሎት አሰጣጥ ሞዴል ሆኖ እንዲመረጥ ማድረጉን አክለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,4.473,4.473,0.0,4.473,-25.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_21c3635d8f8b,train,በዚህም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በዞኑ ከ388 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተገነቡ 29 የተለያዩ የጤና ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት መብቃታቸውን ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.873,8.139,0.406,8.873,-34.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_8cd7c273c9b0,train,ከተጠሪ ተቋማት ደግሞ የክልሉ ህብረት ስራ ማህበራት ማስፋፊያ ባለስልጣን፣ የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ኮሚሽንና የእንስሳት ሃብት ልማት ጽህፈት ቤት ተሸላሚ ሆነዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.153,9.987,0.0,11.153,-29.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_b96d9df535a4,train,የምግብ ሉዓላዊነት የምግብ አመራረታችንን በኛ ቁጥጥር ስር የማድረግ እና ዜጎችን በሌሎች ላይ ጥገኛ ሳንሆን በራሳችን መመገብ መቻል እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.594,8.594,0.0,8.594,-23.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_9de9d9464165,train,ከቀረቡት ጥቆማዎች ውስጥ 292ቱ በአስቸኳይ ሙስና መከላከል እንዲሁም 124ቱ ላይ ማስረጃን በማደራጀትና በመተንተን  ለፍትሕ አካላት የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,10.233,9.889,0.0,10.233,-28.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_038bae8c19ff,train,በድሬዳዋና ሐረሪ ክልል የገጠር ልማታዊ ሴፍቲኔት መርሃግብር ተጠቃሚዎችን የብሔራዊ ፋይዳ መታወቂያ ባለቤት ለማድረግ በሙከራ ደረጃ የተከናወነው ስራ አበረታች በመሆኑ  ተሞክሮዎቹ  መስፋት እንደሚገባቸው  ገልጸዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,12.914,12.291,0.318,12.914,-29.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_896b9ba6259a,train,የድጋፍ ስምምነቱ የኢትዮጵያ እና የጣሊያንን አጋርነት ከፍ ለማድረግ ትልቅ ማረጋገጫ የሚሰጥ ነው ተብሏል፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,5.913,5.913,0.0,5.913,-23.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_9aa9835b80b1,train,ዩኒቨርሲቲው ከወልዲያ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር የተማሪዎችና የቃል ኪዳን ቤተሰብ ትስስር የምስረታ ጉባዔና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ዛሬ አካሄዷል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.674,8.674,0.0,8.674,-22.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_eec7c0024fed,train,የኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞችና ልማት ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ጌታሁን ስምኦን(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ መንግስት ለአካል ጉዳተኞች የሰጠው ትኩረት የሚደነቅ ነው ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,8.594,8.223,0.0,8.594,-31.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_ddb7dbee91db,train,9ኛ ተከሳሽ ካፒቴን ወንድወሰን ካሳ አሰፋ የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ምክትል ሥራ አስፈጻሚ የነበረ፣,spk_9d3e455f9ed4,am,7.154,7.154,0.0,7.154,-29.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_08bcb304895e,train,አዲሱ መመሪያም አካል ጉዳተኞች በእውቀት ላይ የተመሠረተ ተግባር እንዲያከናውኑ በማድረግ ይበልጥ ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.833,7.428,0.0,7.833,-26.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_e5ca94149d35,train,በምግብ ስርዓት ሽግግር ከምርት እስከ ተጠቃሚ ባለው ሰንሰለት ውስጥ ሁሉን አቀፍ ስራ እየተከናወነ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሩ ገልጸዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.873,6.873,0.0,6.873,-22.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_1982a8cea7db,train,ብሔራዊ አሰባሳቢ ትርክት ኢትዮጵያን ከፍ ለማድረግ ትልቁ መሳሪያ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,4.394,4.394,0.0,4.394,-26.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_606ff2096e55,train,የዘመን መለወጫ በዓሉን ምክንያት በማድረግም የቋንቋና ባህል አውደ ጥናት በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_9d3e455f9ed4,am,5.793,5.793,0.0,5.793,-30.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_0f3f783cb138,train,ኢትዮጵያ በኒውክለር ቴክኖሎጂ ከሩሲያ ጋር ያላትን አጋርነት በማጠናከር የአፍሪካ ተምሳሌት ለመሆን ዝግጁ ናት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡,spk_9d3e455f9ed4,am,8.553,8.253,0.0,8.553,-28.4,female,18-24,,16000,4,0 clip_66e7fc4c4259,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሴቶች ውሳኔ ሰጪነት ሚና እንዲጎለብት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማድረጋቸውን አንስተዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,5.954,5.954,0.0,5.954,-31.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_a9a7ea69ec8d,train,መንግስት የከተማዋን የነዋሪዎች ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያከናውናቸው የልማት ስራዎች ውጤታማ እንዲሆኑም የበኩላቸውን እንደሚወጡ አረጋግጠዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,9.514,9.056,0.0,9.514,-26.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_b1abb86058bb,train,የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የወንጀል መረቡን ለመበጣጠስ ከኅብረተሰቡ ጋር በመሆን ተጨማሪ ክትትሎችን እና ጥናቶችን በማድረግ ኦፕሬሽኑን የቀጠለ መሆኑን ገልፆ ፤ይህንን በመረዳት ኅብረተሰቡ መሰል ሕገወጥ ድርጊቶችን በመጠቆም የተደራጁ ወንጀሎችን በመዋጋት ሂደቱ ላይ የበኩሉን አስተዋፅኦ እንዲያበረክት ጥሪውን አቅርቧል።,spk_9d3e455f9ed4,am,19.834,19.484,0.0,19.834,-30.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_1cdfb481da34,train,አገልግሎቱን ለማስፋት ከተማ አስተዳደሩ  ከህብረተሰቡ ጋር በመተባበር በማገዙ   ከአይን ህክምና  ባለፈ በሌሎችም የህክምና ዘርፎች   አገልግሎት ለማስፋት እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_9d3e455f9ed4,am,7.793,7.793,0.0,7.793,-26.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_0a2cf0e382a0,train,በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ሽመልስ በቀለ በ46ኛው ደቂቃ የማሸነፊያውን ጎል አስቆጥሯል።,spk_9d3e455f9ed4,am,6.713,6.713,0.0,6.713,-30.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_9bdb43f4f640,train,ቀን ላይ በተደረጉ ጨዋታዎች አዳማ ከተማ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 እና ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ኢትዮጰያ ንግድ ባንክን 2 ለ 1 ሲያሸንፉ  የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ከድሬዳዋ ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይቷል።,spk_9d3e455f9ed4,am,11.713,11.404,0.0,11.713,-28.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_b7a3a3b8ead3,train,በፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሀመድ፣ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር አማካሪ ሞቱማ መቃሳ፣ የክልሉ ውሃ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር አህመድ ሚራድ፣ የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ተወካዮችና ሌሎች የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,16.413,14.631,0.617,16.413,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b99422f7b7ae,train,በተለይም ከገዳ ስርዓት የመነጩና ህዝቡን በተሻለ መልኩ ማገልገል የሚችሉ የባህል ትውፊቶች ዳግም ጥቅም ላይ እንዲውሉ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,8.934,8.277,0.352,8.934,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1ec46fc52442,train,ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተወዳዳሪነታቸውንና ተመራጭነታቸውን ማሳደግ እንዳለባቸው የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስገነዘቡ።,spk_4e8c76cf0061,am,9.334,8.577,0.43,9.334,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d13a6ca01ecd,train,ሌላው የውይይቱ ተሳታፊ ወጣት ሙሃመድ ሁሴን፤ ችግሮችን  ለመፍታት መመካከር ወሳኝ ከመሆኑም ባሻገር በዚህ ሂደት የእኛ የወጣቶች ተሳትፎ ወሳኝ ነው ብሏል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3345e1354820,train,የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን የማዘመንና ህዝቡን በቅርብ ርቀት አገልግሎት እንዲያገኝ የማድረግ ጉዳይ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a69b252d5c0e,train,ሌላኛው የህክምና ባለሙያ ሽብሩ ሽኩር፤ የምናገለግለው ራሳችንን፣ ቤተሰባችንን ብሎም ህዝባችንን በመሆኑ የሆስፒታሎችን በር የምንዘጋበት ምንም አይነት ምክንያት ሊኖር አይችልም ሲሉ ተናግረዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.373,9.973,0.318,11.373,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_210f9f4fb5b2,train,በጉብኝቱ ላይ የተሳተፉ አባ ገዳዎች በበኩላቸው በባህል ልማት ረገድ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት የህዝቡን ነባር በጎ እሴቶች ጥቅም ላይ እንዲውሉ የሚያስችሉ መሆናቸውን ማየታቸውን ተናግረዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.653,10.062,0.405,11.653,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aa12fa82f2f6,train,ለዚህ መነሻው ህዝቡ የላቀ አገልግሎት ማግኘት አለበት የሚል የመንግሥት ጽኑ የሪፎርም ውሳኔ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,6.534,6.534,0.0,6.534,-20.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f284fd5c579,train,አንዱ የሌላውን ባሕል፣ታሪክና ቋንቋ እንዲያውቅ የእርስ በእርስ ልምድ ልውውጥ እንዲጎለብት የበዓሉ መከበር ሚናው ከፍተኛ ስለመሆኑም አንስተዋል፡፡,spk_4e8c76cf0061,am,8.934,8.459,0.475,8.934,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56f9c2b2aa99,train,ጠቅላይ መምሪያው በከተማዋ ያለውን እድገት ታሳቢ ባደረገ መልኩ አገልግሎቱን ለማሳደግ ራሱን በዘመናዊ ቴክኖሎጂና በብቁ የሰው ኃይል የማደራጀት ሥራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል።ይህም ፖሊስ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ ለመፈጸም እያስቻለው መሆኑን ገልፀዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,15.614,14.187,0.357,15.614,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4def2c3354e5,train,በላሊበላ ከተማ በድምቀት የሚከበረው የገና በዓል ለአማራ ክልል የቱሪዝም እንቅስቃሴ መነቃቃት ከፍተኛ ሚና እንዳለው የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝም እና ስፖርት ቢሮ ገለጸ።,spk_4e8c76cf0061,am,11.053,10.044,0.67,11.053,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0183b1225f9c,train,አገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎችን በማበልፀግ ለዘላቂ  ሰላም ግንባታ ለማዋል በሚደረገው ጥረት የድርሻውን እየተወጣ መሆኑን ጂንካ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ።,spk_4e8c76cf0061,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-22.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e1a4e4ab791,train,የጤና ሚኒስቴር ዓለም አቀፍ የፀረ ተዋህሲያን መድሀኒቶች በጀርሞች መላመድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሳምንት እና አራተኛውን የአምስት ዓመት ሀገር አቀፍ የትግበራ ዕቅድ ማስጀመሪያ መርሀ ግብርን ባለድርሻ አካላትና አጋር አካላት በተገኙበት በይፋ አስጀምሯል።,spk_4e8c76cf0061,am,15.774,14.541,0.476,15.774,-21.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f8ba158b0f3,train,እስካሁን ስድስት ሺህ መምህራን ተመዝግበው ቅድመ ክፍያውን በማጠናቀቅ ሂደት ላይ መሆናቸውን ገልጸው፤ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚቀርበውን 75 በመቶ ብድር ለማስጀመር ስምምነት ላይ ደርሰናል ብለዋል፡፡,spk_4e8c76cf0061,am,10.774,10.048,0.0,10.774,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_408204c35cb6,train,የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ በበኩላቸው፤ በየዓመቱ የሚካሄደው የወላይታ የቋንቋ እና የባህል ሲምፖዚየም የወላይታ ባህል እንዲጎላና ይበልጥ እየተዋወቀ እንዲመጣ ማድረጉን ገልጸዋል፡፡,spk_4e8c76cf0061,am,13.653,11.319,0.332,13.653,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7540a6731d44,train,"የጤና ባለሙያዎችና የዘርፉ የሥራ ኃላፊዎች ክልል አቀፍ የማጠቃለያ የውይይት መድረክ ""የጤና ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት"" በሚል መሪ ሃሳብ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል።",spk_4e8c76cf0061,am,11.133,10.261,0.517,11.133,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f67475fed771,train,ከዚህም በሚቀጥሉት 15 ቀናት ወደ ግንባታ ሂደት ለመግባት ከቤቶች ኮርፖሬሽን ጋር በመተባበር የቦታ ማስረከብና የኮንትራት መረጣ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_4e8c76cf0061,am,9.573,9.262,0.311,9.573,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aac8825fea3a,train,በምክክር የሀገርን ችግር ለመፍታት በሚደረገው ጥረት የድርሻችንን ለመወጣት ተዘጋጅተናል ሲሉ የባሕርዳር ከተማ ወጣቶች ተናገሩ።,spk_4e8c76cf0061,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dcd3d81e1406,train,ርዕሰ መስተዳድሩ በወቅቱ እንዳሉት በክልሉ የህዝቡን የመሠረተ የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው።,spk_4e8c76cf0061,am,6.333,6.333,0.0,6.333,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_abe5649f047e,train,መምህራን ከተማ አስተዳደሩ ያመቻቸውን ዕድል ለመጠቀም ፈጥነው 25 በመቶውን በመቆጠብ የቤት ባለቤት እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል፡፡,spk_4e8c76cf0061,am,7.373,6.917,0.457,7.373,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2f81be982129,train,የክልሉ መንግስት የጀመራቸው የባህልና የኪነ-ጥበብ ልማት ስራዎች የበለጠ ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ጨምረው ገልጸዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a02ab3790aed,train,የባሀርዳር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲን አቶ ፈለቀ ውቤ በበኩላቸው ኮሌጁ የሚያመርታቸውን አልባሳት ድጋፍ ማድረጉን ጠቁመው በቀጣይ በድርጅቱ ለታቀፉ ወጣቶች አጫጭር ስልጠና ለመስጠት ቃል ገብተዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.873,11.12,0.327,11.873,-30.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_22f56128e518,train,በ2018 የትምህርት ዘመን የዩኒቨርሲቲዎችን ብቃት በትክክል መለየት የሚቻልበት እውቅና የመስጠት ስራ ይጀመራል ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,6.814,6.477,0.0,6.814,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f2bc8597bc1,train,ይህም እንደ ክልል ያለውን የቱሪዝም ዘርፍ እንዲነቃቃ ያደርገዋል ነው ያሉት ኃላፊው።,spk_4e8c76cf0061,am,4.333,4.023,0.0,4.333,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2f4f00dbd4b4,train,በተለይም ለመጪው 2018 የትምህርት ዘመን የትምህርት ግብዓት የሚቸገሩትን ተማሪዎች ለመታደግ እያደረገ ያለው ድጋፍ በእጅጉ የሚበረታታ መሆኑን ገልጸው፤ ይህ በጎ ተግባር በቀጣይም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.893,11.414,0.479,11.893,-23.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_efec18466154,train,በጉብኝቱ ወቅትም የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ጀሚላ ሲምብሩ እንዳሉት፤ በክልሉ በኦሮሞ ባህልና ኪነ ጥበብ ልማት እና እድገት ላይ ያተኮሩ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ።,spk_4e8c76cf0061,am,11.733,10.103,0.474,11.733,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0ff911b712a,train,የደሴ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ ዶክተር ሃይማኖት አየለ እንዳሉት ከበጎ ፈቃደኞች የሚሰበሰብ ደም አገልግሎቱን የሚፈልጉ ህሙማንን በተገቢው መንገድ ህክምና ለመስጠት አስችሏል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.053,10.398,0.655,11.053,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5af7e3d847e1,train,በተጨማሪም በየአካባቢው አለመግባባቶች ሲያጋጥሙ በቀደመ ወግና ስርዓት ፍትህ ማግኘት እንዲቻል በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች ባህላዊ ፍርድ ቤቶች መደራጀታቸውን ጠቅሰዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.934,10.128,0.0,10.934,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2d8a38bef38,train,በኢትዮጵያ ባህሎች ውስጥ ያሉ ሀገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎች ህብረ-ብሔራዊነትን ጠብቆ ለማቆየት አስተዋፅዋቸው የጎላ መሆኑን ጠቁመው በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ልማት ለማረጋገጥ እሴቶቹን ማበልፀግ እንደሚገባ አመልክተዋል ።,spk_4e8c76cf0061,am,13.414,11.36,0.661,13.414,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c27f8267a39a,train,ከዚህም በተጨማሪም ሪጅኑ ለ5 ሺህ 900 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀቱን ገልጸው፥ ሰራተኞችም በአረንጓዴ አሻራ 30 ሺህ ችግኞችን የተከሉ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6fc81187ac2a,train,የኢትዮጵያ ቴክስታይል ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የተማሪ-ኢንዱስትሪ፣ ዩኒቨርሲቲ -የኢንዱስትሪ ትስስር በተግባር የተረጋገጠበትና ለሌሎችም ምሳሌ የሚሆን ተግባር ነው ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.934,9.287,0.342,10.934,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bc9234739f36,train,በአንዳንድ ተቋማት ላይ የሚታዩ ብልሹ አሰራሮችን በመቀነስ ረገድም መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ትልቅ ፋይዳ አለው ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb87c221e7d4,train,የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍፁም አረጋ መንግስት ከተለያዩ ሀገራት ጋር ምክክር በማድረግና ስምምነት በመፈጸም የዜጎችን መብት ለማስጠበቅ እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.493,10.083,0.41,10.493,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e0f0da4800a,train,በክልሉ በበጀት ዓመቱ ለመሰብሰብ ከታቀደው 90 ሺህ ዩኒት ደም ባለፉት አራት ወራት በተደረገ ጥረት 31 ሺህ ዩኒት ደም መሰብሰብ መቻሉም ተመልክቷል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.133,9.813,0.32,10.133,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f0b886d015c8,train,በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን ሸበሌ ወረዳ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄዷል።,spk_4e8c76cf0061,am,6.333,5.41,0.59,6.333,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f95a183513e0,train,የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የእርስ በርስ ግንኙነትን በማጠናከር መደጋገፍን አጉልቶ ያሳየ መልካም ተግባር  መሆኑን ርዕሰ መሰተዳር አወል አርባ ገልጸዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,8.774,8.473,0.3,8.774,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7bbc26c30d00,train,በኦሮሚያ ክልል እየተከናወኑ የሚገኙ የባህል ልማት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።,spk_4e8c76cf0061,am,7.814,7.814,0.0,7.814,-23.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_15c4cf9a0d7d,train,የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱም በስድስት ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ወጪ የሚገነባ መሆኑም በወቅቱ ተገልጿል።,spk_4e8c76cf0061,am,6.774,5.714,0.594,6.774,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bef57bcaeb1e,train,የላሊበላ ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ መሳይ ወዳጆ በበኩላቸው፤ ከቱሪዝም ጋር የተሣሠረውን የከተማዋን ኢኮኖሚ በይበልጥ በማነቃቃት ረገድ የገና በዓል ሚናው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,13.014,13.014,0.0,13.014,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cfaf2aeaa65f,train,በምረቃው የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ጄኔራል መላኩ ፈንታ፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,14.653,13.072,0.497,14.653,-22.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_018f8b12d96d,train,"አገር በቀል የሆኑ የግጭት አፈታት ዘዴዎችን በማበልፀግ ዘላቂ  ሰላምና ልማት ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት ጂንካ ዩኒቨርሲቲ ሚናውን እየተወጣ እንደሚገኝ  የገለፁት ፕሬዝዳንቱ ""በቀጣይም ሚናውን አጠናክሮ ይቀጥላል"" ብለዋል።",spk_4e8c76cf0061,am,12.813,12.51,0.303,12.813,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df9a5f759b1a,train,እነዚህን የልማት ሥራዎችን ዘላቂ ለማድረግ ሠላምና ደህንነት ማረጋገጥ ወሳኝና ቁልፍ ጉዳይ እንደሆነም አስረድተዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,6.053,5.41,0.339,6.053,-26.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_89e3cfdfa5ca,train,ኮሚሽኑ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ስትራቴጂ ዕቅድ በመንደፍ በሥነ-ምግባር ግንባታና ሙስናን በመከላከል ውጤታማ ተግባራት አከናውኗል ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,8.133,7.695,0.439,8.133,-20.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba5ace5db968,train,በቅርቡም የጎንደር እና የደሴ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት እንደሚጀምር ጠቅሰው፤ በሌሎች ከተሞች ይቀጥላል ነው ያሉት።,spk_4e8c76cf0061,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_214162191618,train,በአዳማ ከተማ በባህላዊ ፍርድ ቤት ላይ የሚሰሩት አቶ ፈይሳ መገርሳ፤ ባህላዊ እሴቶችን ለማልማት እና ለማሳደግ የሚሰሩ ስራዎች የሚደገፉ ናቸው ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-21.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_20837bc52e26,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቶችም ህዝቡ በባህሉ እና በወጉ መሰረት ፍትህ እንዲያኝ እያደረጉ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,5.854,5.086,0.44,5.854,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8dfa618ab336,train,በዚህም ባለስልጣኑ ጽዱ ኢትዮጵያና ከአየር ብክለት የጸዳች ከተማን ለመፍጠር እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,6.654,6.353,0.3,6.654,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fe1287525989,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተደራሽና የህዝብን እርካታ የሚያረጋግጥ መሆኑን በተግባር ማሳየት እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,6.774,6.1,0.374,6.774,-22.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87324cc1bd1d,train,የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር አማካሪ ሞቱማ መቃሳ በበኩላቸው መንግሥት የዜጎችን ፍትሐዊ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የንጹህ መጠጥ ውሃን ጨምሮ በርካታ የልማት ስራዎችን በስፋት እየሠራ ነው ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.813,11.813,0.0,11.813,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5a689e0c0c66,train,በዛሬው እለትም በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኘው የሐበሻ አረጋውያንና ምስኪኖች መርጃ ማእከል የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ 2 ነጥብ 1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.774,10.774,0.0,10.774,-21.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e751e7b21cef,train,በክረምት ወራት አብረን የተከልናቸው ችግኞች በቀጣዩ ጊዜያት ለፍሬ በቅተው ምርታማነታቸውን የምንቋደስ ይሆናል ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_73dcdb3c91a2,train,የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በዚህ ወቅት፤ መሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በክልሉና በባህር ዳር ደረጃ አገልግሎት መጀመሩ ትልቅ ለውጥ ነው ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.094,9.307,0.0,10.094,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_341a2f1dafe7,train,የክልሉ መንግስትም በዓሉ በደመቀ ሁኔታ እንዲከበር እና ለእንግዶቹም ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠር ከባለድርሻ አካላት ጋር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እያከናወነ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.014,9.704,0.309,10.014,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f30754a3468c,train,በጤና ባለሙያዎች ከጥቅማ ጥቅምና ከህክምና ግብዓቶች ጋር በተያያዘ የተነሱ ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ የሚመለሱ መሆናቸውንም ጠቁመዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,8.774,8.458,0.0,8.774,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_30a3af965ce1,train,ከሆሳዕና ከተማ ነዋሪዎች መካከል ወጣት ተመስገን ታምሬ በሰጠው አስተያየት፥ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል የአብሮነት እሴትን ለማጠናከር እንደሚያግዝ ተናግሯል።,spk_4e8c76cf0061,am,11.694,10.645,0.365,11.694,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b0facc80fa29,train,በባህር ዳር የአንድ ማዕከል አገልግሎት የሚሰማሩ ተቋማት ለሌሎች ተቋማት አርዓያ የሆነ አገልግሎትን ለዜጎች ማቅረብ እንዳለባቸውም ተናግረዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9a43757cc461,train,በፊርማ ስነ-ስርዓቱ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ፣ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና የዘርፉን ችግሮች ለመፍታት በተከናወኑ ተግባራት ለውጦች እየተገኙ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,12.534,11.788,0.398,12.534,-22.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79d1f4e72368,train,ኢኮኖሚው ከቱሪዝም ጋር መቆራኘቱን የተገነዘበው የከተማዋ ነዋሪም፤ የአካባቢውን ሰላም በማጽናት ለእንግዶች ምቹ አገልግሎት ለመስጠት ተዘጋጅቷል ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-22.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2f8be1257d82,train,በመሆኑም አጠቃላይ የህክምና ባለሙያዎች ስነ-ምግባርን ባከበረ መልኩ በቅንነትና በታማኝነት ህዝብን የማገልገል ግዴታ አለብን፤ ይህንንም አጠናክረን እንቀጥላለን ብለዋል።,spk_4e8c76cf0061,am,10.973,10.178,0.0,10.973,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8c0a699de30e,train,ማዕከሉ ዘንድሮው  ከ300 ሺህ በላይ የሙዝ፣ የአናናስ፣ የሸንኮራ አገዳ፣ የአፕልና የድንች ችግኞችን በማባዛት ለአርሶ አደሩ፣ ለባለሃብቶችና ለማህበራት እያሰራጨ ለተከላ እንዲበቁ እያደረገ መሆኑን  ተናግረዋል።,spk_6332aabf94d1,am,17.373,13.387,0.0,17.373,-31.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b6a5ca9e6561,train,በአማራ ክልል በዕውቀትና ክህሎት የታነፀ ትውልድ ለመገንባት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ ገለጹ።,spk_6332aabf94d1,am,9.254,8.689,0.0,9.254,-35.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a6a963e92d07,train,"የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ያዘጋጀው የ2025 ዳይመንድ ክለብ ሲምፖዚየም ""አካታች ወደፊትን ለመፍጠር ዓለም አቀፍ የዲጂታል አመራር ማጠናከር"" በሚል መሪ ሃሳብ ተካሄዷል።",spk_6332aabf94d1,am,11.373,10.547,0.0,11.373,-33.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2f138911c26e,train,በተለይም በውጭ ሀገራት የሚኖሩ የዞኑ ተወላጆች በየግዜው እያደረጉ ያለው የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ የጤና አገልግሎቱን ተደራሽነት ለማስፋት ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,12.893,12.345,0.0,12.893,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_41ef82891fcc,train,ጨዋታው ቀጥታ ወደ መለያ ምት አምርቷል።በዚህም ናይጄሪያ 4 ለ 2 በማሸነፍ ሶስተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች። የነሐስ ሜዳሊያም አግኝታለች።,spk_6332aabf94d1,am,7.413,6.212,0.474,7.413,-35.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_65911e2ab09f,train,ሠራተኞች ከዘመኑ ቴክኖሎጂ ጋር  እራሳቸውን  በማብቃት  ለሕብረተሰቡን  የሚሰጡትን አገልግሎት ይበልጥ ፍትሃዊና ቀልጣፋ ለማድረግ  ከወዲሁ መዘጋጀት እንዳለባቸው ያመለከቱት ደግሞ ሌላው ሰልጣኝ አቶ ሰሎሞን ገብረመድህን  ናቸው።,spk_6332aabf94d1,am,13.573,11.74,0.0,13.573,-35.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_37a396a7c2d5,train,በክልሉ በ2018 በጀት ዓመት ከ355 ሺህ በላይ ዜጎችን የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት ለማድረግ መታቀዱም ተገልጿል።,spk_6332aabf94d1,am,9.454,8.548,0.398,9.454,-31.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5a97fb14e918,train,በዚህ ረገድ ለ80 ዓመታት የኒውክለር ኢንዱስትሪን የተጠቀመችው ሩሲያ ሳይንስ ከራዕይ ጋር ሲጣመር የሚያስገኘውን ውጤት በተግባር አሳይታለች በመሆኑም ኢትዮጵያ ከሩሲያ ጋር ለአፍሪካ ምሳሌ በሆነ መልኩ ያላትን አጋርነት የበለጠ ማጠናከር ትፈልጋለች ነው ያሉት።,spk_6332aabf94d1,am,19.213,17.017,0.0,19.213,-25.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_df1140e3c992,train,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና  ክህሎታቸውን በማጎልበት  በዲጂታል ቴክኖሎጂ ተወዳዳሪ እና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታ እንደፈጠረላቸው  በአማራ ክልል የኢትዮ ኮደርስ  ስልጣኞች ገለጹ።,spk_6332aabf94d1,am,12.213,11.434,0.321,12.213,-24.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6fd6b40b68b,train,የአፍሪካን የትራንስፎርሜሽን አጀንዳ እውን ለማድረግ አባል ሀገራት ጠንካራ የሲቪል ሰርቪስ ተቋማትን መገንባት እንዳለባቸውም ተነግሯል።,spk_6332aabf94d1,am,8.133,7.812,0.321,8.133,-33.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e91c908a19a8,train,እውቅናው ለተመራቂ ተማሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የሥራ ዕድሎችን እንደሚከፍት እና የትምህርት መረጃቸው ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲኖረው የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6332aabf94d1,am,8.493,8.099,0.395,8.493,-31.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_966b1d85e7c3,train,የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ እውቀትን በማስፋፋት፣የግለሰቦችንና የተቋማትን የመፈጸም አቅም ማጎልበት ቁልፍ ዓላማው መሆኑን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_6332aabf94d1,am,14.893,13.47,0.0,14.893,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_eb6409d73025,train,ወጣት ባስሌል መስፍን በበኩሉ በሶፍትዌር ማበልፀግ ስልጠና  እንደወሰደ ጠቅሶ፥ ከጓደኞቹ ጋር በመሆን የህዝብ ትራንስፖርት አጠቃቀም የሚያሳልጥ መተግበሪያ መስራታቸውን ገልጿል።,spk_6332aabf94d1,am,12.534,12.072,0.0,12.534,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_869bde5afed5,train,መሳሪያዎቹን የሚጠቀሙ ደንበኞች የኢትዮ ቴሌኮምን ክላውድ በቀጥታ በመጠቀም የኢንተርኔት አገልግሎት ማግኘት የሚያስችላቸው መሆኑን አብራርተዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,10.774,9.539,0.0,10.774,-31.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e0ba6ac7828b,train,የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሽን ያለፈውን ጊዜ በታሪክነት የያዘ፤ የሚመጣውን አሻግሮ ያለመ ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡,spk_6332aabf94d1,am,11.614,9.656,0.317,11.614,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4869f62890c1,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በሩሲያ እየተካሄደ ባለው የዓለም የአቶሚክ ሳምንት(World Atomic Week) ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ በወሳኝ ምዕራፍ ላይ እንደምትገኝ ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.493,9.847,0.0,10.493,-25.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d76029c08670,train,የ 44 ዓመቱ ስፔናዊ በግንቦት ወር 2017 ዓ . ም በሶስት ዓመት ውል ነበር ለክለቡ የፈረመው።,spk_6332aabf94d1,am,5.694,5.393,0.3,5.694,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_27314fff893b,train,የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ኢትዮጵያ ለያዘችው የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ስኬት ሚናው የላቀ መሆኑን የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ።,spk_6332aabf94d1,am,9.414,8.54,0.874,9.414,-25.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c2cd39631d3b,train,የክልሉ መንግስትም የሴቶችን እኩልነት ለማረጋገጥ ከየትኛውም ጊዜ በተሻለ ሁኔታ አበክሮ እየሰራ መሆኑን ያነሱት ኃላፊዋ  በተለይ በክልሉ በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ተጠያቂነትን ለማስፈን ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ አውስተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,18.253,15.615,0.0,18.253,-31.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_92710ae406b2,train,በኢትዮጵያ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ከ7 ሚሊዮን በላይ ህጻናት በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ሚኒስቴሩ መግለጹ ይታወቃል።,spk_6332aabf94d1,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-30.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c58340ea57d4,train,ለ20 ቀናት በሚቆየው የአሰልጣኞች ስልጠና ላይ ከክልሉ 14 ኮሌጆች የተውጣጡ 362 አሰልጣኞች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_6332aabf94d1,am,7.373,7.024,0.0,7.373,-33.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_35b05735b7bb,train,የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች  ቀን ፍትኃዊ ተጠቃሚነትን ያረጋገጠ ነው ያሉት ደግሞ ከጋምቤላ ክልል በመድረኩ የተገኙት ተሳታፊ አቶ  ጆንማያንግ ኩን ናቸው።,spk_6332aabf94d1,am,9.534,8.405,0.386,9.534,-27.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7e242c072568,train,በብሔራዊ መታወቂያ የምዝገባ ስራ ላይ በርካታ ሰልጣኞች በቀጥታ ተሳታፊ በመሆን የስራ እድል ተጠቃሚ እየሆኑ እንደሚገኙም አብራርተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-22.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ca4c670dfdd5,train,በ2015 ዓ.ም የተከሉት የሙዝ ችግኝ ደርሶ ምርቱን ለሽያጭ በማቅረብ በዓመት እስከ 60 ሺህ ብር ገቢ  እያገኙ መሆናቸውን ጠቁመው፤  ዘንድሮ ችግኝ በመትከል የበለጠ ተጠቃሚነታቸውን ለማሳደግ   እየሰሩ  መሆናቸውን አክለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,17.534,13.211,0.403,17.534,-37.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5816ada149db,train,ዓላማው በአህጉሪቱ ጠንካራ የሲቪል ሰርቪስ አስተዳደር መፍጠር ነው ያሉት ፕሮፌሰር ጆርጅስ፤ የሲቪል ሰርቪስ ተቋማት ምቹ ሁኔታ ሊፈጠርላቸው እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,11.854,8.852,0.637,11.854,-35.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3b1c96f1be6d,train,በአሁኑ ወቅት ከ900 በላይ የሚሆኑና በተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ አማካይነት ለተገልጋዮች ተደራሽ እየተደረጉ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.534,8.761,0.332,10.534,-26.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e62adeff110c,train,ኮርፖሬሽኑ በአዋጅ ከተቋቋመበት ተልእኮ ባሻገርም በተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎቶች በመሳተፍ ኃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን አክለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,8.973,8.22,0.376,8.973,-31.4,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_8285c3bb8f50,train,በአሁኑ ወቅትም የበዓሉ ዋና ተሳታፊ የሆኑ ሴቶች ከእድሜ እኩያቸው ጋር በቡድን ተደራጅተው   ጭፈራውን የመለማመድ፣ ለበዓሉ ማድመቂያ የሚሆን አልባሳትና ጌጣጌጥን የማሟላት ስራ እያከናወኑ እንደሚገኙ አስረድተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,15.414,14.417,0.0,15.414,-35.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_09cda7abf9c4,train,በ2017 በጀት ዓመትም 191 ሺህ 992 ዜጎችን በስልጠናው ለማሳተፍ ታቅዶ 187 ሺህ ዜጎች መሰልጠናቸውን አስታውቀዋል።,spk_6332aabf94d1,am,11.614,10.021,0.0,11.614,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3bbba56a6f0e,train,በቀጣይም  የሕብረተሰቡን ግንዛቤ በማሳደግ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ የአመራሩ ሚና ከፍተኛ እንደሆነም አንስተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,7.454,7.454,0.0,7.454,-26.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2a51a8b8a71c,train,ሁለንተናዊ ብልፅግናን የሚያረጋግጡ የፈጠራ ችሎታ ያላቸው ወጣቶች እንዲበራከቱ ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን የማሻሻል ስራ መሰራቱንም አስታውቀዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.334,9.053,0.0,10.334,-35.0,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_614e7722ed5e,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሳሙኤል መንገሻ በበኩላቸው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለዘርፉ በተሰጠው ትኩረት ምክንያት መነቃቃት መኖሩንና ይህን ለማስፋት የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,15.694,13.473,0.0,15.694,-33.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aecf9807428a,train,የወጣቱ የጥረትና የፈጠራ ውጤት ዘመናዊና ለአካባቢ ተስማሚ ጄኔሬተር ሲሆን፤ ወጣት ፌዴሳ ምርቱን ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ሕልም ሰንቋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,11.454,9.687,0.495,11.454,-31.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_313cc2b442e3,train,በተለይም የህክምና አገልግሎትን ለማቀላጠፍ መረጃን በቀላሉ ለህክምናው ባለሞያ ተደራሽ በማድረግ ታካሚው ተገቢውን አገልግሎት እንዲያገኝ የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.174,8.759,0.306,10.174,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a4f5b846f5ec,train,ከራስ ባለፈ የአካባቢውን ባለሀብት በማቀናጀት ወደ ኢንዱስትሪ ለማስገባት በተቀመጠ አቅጣጫ መሰረትም ይሰራል ሲሉም አረጋግጠዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,8.893,8.564,0.33,8.893,-37.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cdb8d319675d,train,የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በዓለም ደረጃ ፈጣን እድገት እያስመዘገቡ ካሉ ኢኮኖሚዎች መካከል አንዱ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህልማችን አስተማማኝ፣ ከፍተኛ ንጹህና በየጊዜው የሚያድግ ኢነርጂ ማግኘት ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,14.334,12.959,0.0,14.334,-24.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6f0608bfca0f,train,የሳይበር ደህንነት ጉዳይ ከሀገር ሉአላዊነት ጋር የሚተሳሰር በመሆኑ በዘርፉ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸውም አሳስበዋል።,spk_6332aabf94d1,am,8.893,7.757,0.0,8.893,-35.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2aa46dfc91f1,train,ኢንስቲትዩቱ በዘርፉ የምስራቅ አፍሪካ የስልጠና ልህቀት ማዕከል የመሆን ርዕይውን ለማሳካት እየሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_6332aabf94d1,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-30.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_10624fce47ef,train,በዚህም መሠረት ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ልጆች ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ለማስቻል ለማኅበረሰቡና ባለድርሻ አካላት ግንዛቤ መፍጠር አንዱ የሠነዱ ትኩረት መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_6332aabf94d1,am,11.334,10.639,0.0,11.334,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2cbb0da3ef05,train,በአፍሪካ አካታች የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርምን ለማቀላጠፍ በአህጉራዊ ትብብር መስራት እንደሚገባ ገልጸው፤ ኢትዮጵያ በመሶብ የአንድ ማዕከል የዲጅታል አገልግሎት ምሳሌ መሆን ችላለች ብለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,15.454,12.229,0.483,15.454,-33.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_174f74856ac3,train,በጠንካራ ብቃት ላይ የሚገኘው አርሰናል በጨዋታው ላይ የሊጉን መሪነት ለማጠናከር የመጨረሻ ምርጥ ብቃቱ ላይ መገኘት ይኖርበታል።,spk_6332aabf94d1,am,7.614,6.374,0.844,7.614,-34.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3bb8dc348929,train,ሁለቱ ቡድኖች በመጀመሪያው ዙር ባደረጉት ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ 1 ለ 0 ማሸነፉ አይዘነጋም ።,spk_6332aabf94d1,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-36.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_31cd6d7215af,train,በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን በአደባባይ በድምቀት የሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል በመስቀል አደባባይ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት እየተከበረ ነው፡፡,spk_6332aabf94d1,am,9.334,8.383,0.311,9.334,-30.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_67a8838b6bd0,train,በመኖና ስነ-ምግብ ምርምር የተለያዩ የመኖ ዘሮችን በመፈተሽ አርሶ አደሮች እንዲጠቀሙበት እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_6332aabf94d1,am,6.973,6.464,0.509,6.973,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9f6361d166ba,train,3ኛው የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።,spk_6332aabf94d1,am,4.373,4.373,0.0,4.373,-30.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c8e0115b0822,train,እንዲህ ያሉ የፈጠራ ስራዎች ኢትዮጵያውያንን ወደ ተሻለ አኗኗር የሚያሸጋግሩ ናቸው ነው ያሉት፡፡,spk_6332aabf94d1,am,6.654,5.982,0.0,6.654,-29.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a7cf82ba5fbb,train,የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጆች የሚያሰለጥኗቸው ተማሪዎች የተሟላ ክህሎትና ዕውቀት እንዲኖራቸው በማድረግ ለሀገር ብልጽግና አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ለማድረግ ትኩረት መሰጠቱንም እንዲሁ።,spk_6332aabf94d1,am,12.094,10.595,0.0,12.094,-32.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7fd521dc58bb,train,በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ትግበራ በቴሌ ብር፣ በኤሌክትሮኒክ ክፍያ ዘዴ መስፋፋት፣ ዲጂታል ፋይዳና ሌሎች ቴክኖሎጂዎች ሕዝቡ መጠቀም እንዲጀምር እድል መፍጠሩን አብራርተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,12.293,10.514,0.0,12.293,-31.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_12211b1eeccc,train,በማዕድን ዘርፍም የተፈጥሮ ጋዝ፣ ነዳጅና ሌሎች የማዕድን ጸጋዎችን በማልማት የኢትዮጵያን ዕድገት ወደተሻለ ማዕራፍ የሚያሸጋግሩ ግዙፍ ብሔራዊ ፕሮጀክቶች መጀመራቸውን አብራርተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,11.414,10.392,0.567,11.414,-22.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f4aafddd93cf,train,ከሊጉ መሪ አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት በጊዜያዊነት ወደ አራት ዝቅ አድርጓል።,spk_6332aabf94d1,am,4.973,4.354,0.0,4.973,-35.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7bbeaa53d8b8,train,ሮማን ሳይስ፣ አዝዲን ኡናሂ እና የሱፍ ኤን-ኔይስሪ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል። ሶስቱም ተጫዎቾች በዘንድሮው የአፍሪካ ዋንጫ የሞሮኮ ስብስብ ውስጥ ይገኛሉ።,spk_6332aabf94d1,am,12.893,12.416,0.0,12.893,-27.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e89044b89146,train,የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አብዲሳ ይልማ (ዶ/ር)፥ ዛሬ ሥራ የጀመሩት መረጃ ተቀባይ ጣቢያዎች ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተሟላላቸው ናቸው ብለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,11.293,10.28,0.0,11.293,-30.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cdf5506e8d5e,train,ሁለቱ ቡድኖች የ31ኛ ሳምንት ጨዋታቸውን ሊያደርጉ የነበረው በመጋቢት ወር 2018 ዓ.ም ነበር።,spk_6332aabf94d1,am,7.854,5.848,0.627,7.854,-38.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4fab21b27f10,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ውሎ ሰባት ጨዋታዎች ይደረጋሉ።,spk_6332aabf94d1,am,5.093,4.582,0.0,5.093,-35.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8627ef34651a,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ በዚሁ ወቅት እንዳሉት የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር የኢትዮጵያ ብዝሃ ባህል፣ ቋንቋ፣ ታሪክና እሴትን የሚያንፀባርቅ ነው።,spk_6332aabf94d1,am,10.774,9.96,0.0,10.774,-33.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6d865ad85b68,train,የተገኘውን ሰላም በዘላቂነት ለማፅናት የሐይማኖት አባቶች ድጋፋቸውን ይበልጥ ማጠናከር እንደሚጠበቅባቸው ተናግረዋል።,spk_6332aabf94d1,am,8.293,7.942,0.0,8.293,-26.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bf760f176f72,train,በሌላኛው የምድቡ ጨዋታ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ቦትስዋናን 3 ለ 0 አሸንፋለች።,spk_6332aabf94d1,am,6.934,6.071,0.316,6.934,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5453a526700d,train,በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የዲጂታል አቅም ግንባታ ዳይሬክተር አቶ እያሱ ተካ፤ ለወጣቶች የዲጅታል ክህሎት ስልጠና መሰጠቱ ትልቅ ትርጉም ያለው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.414,10.101,0.0,10.414,-24.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_447ae1da1154,train,"በ""ቦክሲንግ ደይ"" መርሃ ግብ ማንችስተር ዩናይትድ ኒውካስትል ዩናይትድን አሸነፈ",spk_6332aabf94d1,am,3.773,3.773,0.0,3.773,-35.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c7a845015d87,train,በዚህ አገልግሎት አሰጣጡን ፈጣንና ቀልጣፋ በማድረግ በኩል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,8.254,7.009,0.444,8.254,-28.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0ce4ade9d56e,train,ዘመንን የተሻገረው የአንድነትና የአብሮነት ትስስር በኅብረ ብሔራዊ አንድነት ተጠናክሮ ይቀጥላል ያሉት ደግሞ የድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ናቸው።,spk_6332aabf94d1,am,6.734,5.131,0.311,6.734,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e7dd1cfa3dd6,train,የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አስራት አፀደወይን (ዶ/ር) በኢኮኖሚ የበለፀጉ ሀገሮች ምስጢር ምሁራን ለሀገር እድገትና ብልጽግና ባደረጉት ግንባር ቀደም አስተዋጽኦ የመጣ ነው ብለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,11.454,9.858,0.0,11.454,-34.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_23fe42f9c185,train,በሊጉ ተከታታይ ድሉን ያስመዘገበው ኢትዮጵያ ቡና በ10 ነጥብ ደረጃውን ከ15ኛ ወደ 10ኛ አሻሽሏል።,spk_6332aabf94d1,am,6.654,5.81,0.34,6.654,-41.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_08a62c0b2673,train,ዛሬ በተደረገው የመጀመሪያ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ሴኔጋል ማሊን 1 ለ 0 በማሸነፍ የመጨረሻ አራት ውስጥ ገብታለች።,spk_6332aabf94d1,am,7.133,6.66,0.0,7.133,-35.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a6b8ae0d719b,train,የመንግስት አገልግሎቶችን ዲጂታላይዝ ማድረግ የሚሰጡ አገልግሎቶችን እንደሚያሳልጥ አንስተው የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለተጠቃሚዎች ተደራሽ እያደረገ ያለውን ውጤታማ አገልግሎት ለአብነት አንስተዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,13.334,12.008,0.474,13.334,-26.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_36fe1aa565ab,train,የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን በሊጉ ካደረጋቸው 12 ጨዋታዎች መካከል ሶስት  ጊዜ ሲያሸንፍ በአምስቱ ሽንፈት አስተናግዷል። በቀሪ አራት ጨዋታዎች አቻ ተለያይቷል።,spk_6332aabf94d1,am,12.414,7.417,0.0,12.414,-35.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d6cbd627f6c,train,የአማራ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ክልላዊ የሥራ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል።,spk_6332aabf94d1,am,7.213,7.213,0.0,7.213,-28.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_125900e17cbb,train,ለአብነትም ከማዕከል እስከ ወረዳ የተዘረጋው የዲጂታል ትስስር ለዚህ ተጠቃሽ ስኬትና የበለጠ ሊስፋፋ የሚገባ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,9.293,7.35,0.712,9.293,-33.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_415e0e8624b0,train,ስድስተኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር “የሳይበር ደህንነት-የዲጂታል ኢትዮጵያ መሰረት” በሚል መሪ ሀሳብ ከጥቅምት 1 እስከ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ይከበራል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-27.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_34d6458bdb17,train,ለአብነትም በአዲስ አበባ ከማዕከል እስከ ወረዳ የተዘረጋው የዲጂታል ትስስር ለዚህ ተጠቃሽ ስኬት መሆኑን ጨምረው ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,8.014,7.508,0.0,8.014,-25.4,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_56b8047424ce,train,ደቡብ አፍሪካ በምድብ ሁለት በስድስት ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች። በምድብ ስድስት የነበረችው ካሜሮን በሰባት ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ በማጠናቀቅ 16ቱን ተቀላቅላች።,spk_6332aabf94d1,am,12.053,11.262,0.0,12.053,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_016a3e66f79c,train,የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በቪየና ኦስትሪያ እየተካሄደ ካለው 69ኛው የIAEA መደበኛ ጉባኤ ጎን ለጎን ከዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ራፋኤል ማርያኖ ግሮሲ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,18.334,15.021,0.382,18.334,-31.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_80c294b3ac4c,train,በመድረኩ ላይ አስተያየታቸውን የሰጡ ምሁራን እንደገለፁት፤ መንግስት የጀመራቸውን ሰፋፊ የልማት ፕሮጀክቶች በምርምር የታገዙ ሃሳቦችን በማፍለቅ የመደገፍ ኃላፊነታችንን እንወጣለን።,spk_6332aabf94d1,am,11.934,11.38,0.0,11.934,-34.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0adea334e647,train,3. የንጉስ መሐመድ አምስተኛ ስታዲየም,spk_6332aabf94d1,am,2.654,2.654,0.0,2.654,-23.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_074bb5a19962,train,በፍጻሜው ከናይጄሪያ እና ሞሮኮ አሸናፊ ጋር ትጫወታለች።,spk_6332aabf94d1,am,3.534,3.534,0.0,3.534,-34.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c42a91b515a1,train,ቴክኖሎጂና ልማት ተሰናስለው የሚሔዱ ናቸው ያሉት ሚኒስትሯ፥ የልማት ስራዎቹ ደህንነታቸው ተጠብቆ እንዲቆይ ማድረግ ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ወሳኝ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_6332aabf94d1,am,11.053,11.053,0.0,11.053,-31.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b2b1a6526cff,train,በዚህም በሰው ሰራሽ ዘዴ ማዳቀል(አርቲፊሻል ኢንሲሜሽን)፣ የኮርማ ፍላጎት ማቀናጀት እንዲሁም ፆታው የተለየ የኮርማ አባላዘር ቴክኖሎጂ የመጠቀም ስራ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,11.774,10.473,0.0,11.774,-34.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c3517816dfc7,train,መገናኛ ብዙኃን የኢትዮጵያ ተቋማት የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የመጠቀም ባህል የሚያሳድጉበትን ግንዛቤ የሚያሳድጉ የዘገባ ስራዎችን መስራት እንደሚኖርባቸው ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,11.733,10.939,0.314,11.733,-25.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_959ca34ed464,train,"10ኛው የአፍሪካ ፐብሊክ ሰርቪስ ቀን ""የሲቪል ሰርቪስ ተቋማትን ቅልጥፍና እና ጽናትን በማሳደግ በታሪክ አጋጣሚ የተፈጠሩ የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን መሙላት"" በሚል መሪ ሀሳብ በአፍሪካ ሕብረት መሰብሰቢያ አዳራሽ መካሄድ ጀምሯል።",spk_6332aabf94d1,am,12.893,11.143,0.317,12.893,-35.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2d684fa1eb19,train,የሳይበር ደህንነት ወር መከበር ዋነኛ ዓላማው የዜጎችንና የተቋማትን የሳይበር ደህንነት ግንዛቤ የሚያጎለብቱ የንቅናቄ መድረኮችን በማዘጋጀት ሀገራዊ የሳይበር ደህንነት የመከላከል አቅምን ማሳደግ ነው።,spk_6332aabf94d1,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-27.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0b9bb979286c,train,በምድብ አምስት ሱዳን ከቡርኪናፋሶ በመሐመድ አምስተኛ ስታዲየም የሚያከናውኑት ጨዋታ ተጠባቂ ነው።,spk_6332aabf94d1,am,6.534,5.572,0.569,6.534,-34.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d3d19e79aebe,train,በአፍሪካ ተወዳዳሪ እና ቀጣይነት ያለው የሲቪል ሰርቪስ ተቋም ለመገንባት ውይይትና ልምድ ልውውጥ አስፈላጊ መሆኑን አንስተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-36.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a8ad5e50cae4,train,ምሁራን በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከዳር ተመልካችነት ግንባር ቀደም ተሳታፊ በመሆን ሀገራችን የጀመረችውን የለውጥና የእድገት ጎዳና በምርምር በማገዝ አሻራችን ለማሳረፍ ዝግጁ ነን ብለዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,12.893,11.058,0.0,12.893,-31.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1b2d7eab2bff,train,ፋይዳ ካርድ ብቻ ሳይሆን ልዩ የሆኑ ቁጥሮችን የያዘና ማንነት የሚረጋገጥበት መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ እስካሁን ለ15 ሚሊዮን ዜጎች ተደራሽ መደረጉን ጠቁመዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,10.454,9.327,0.415,10.454,-33.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_54c9f25668ac,train,ከሀገራዊ ለውጡ በኋላ በተከናወነ ሪፎርም የህዝብ ቅሬታዎች በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሰው በአገልግሎት አሰጣጥ ሞዴል ተቋም መሆን ችሏል ብለዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,9.733,8.06,0.35,9.733,-32.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c7c92dda01ac,train,ዲያዝ በውድድሩ ላይ ያስቆጠራቸውን ግቦች ብዛት ወደ አምስት ከፍ በማድረግ የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት መሪነት አጠናክሯል።,spk_6332aabf94d1,am,6.173,5.849,0.0,6.173,-36.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9ae62966cac0,train,"የደሴ ቲሹ ካልቸር ማዕከል "" በባዮ ቴክኖሎጂ "" ያባዛቸውን ከ300 ሺህ በላይ  ምርታማ  የፍራፍሬ እና  የአትክልት ችግኞች  እያሰራጨ መሆኑን አስታወቀ።",spk_6332aabf94d1,am,10.493,10.115,0.0,10.493,-35.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cb70839de896,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት ጨዋታ ነጌሌ አርሲ ሀዲያ ሆሳዕናን 2 ለ 1 አሸንፏል።,spk_6332aabf94d1,am,4.213,4.213,0.0,4.213,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ed11f9bb7e38,train,የኢትዮጵያ ወጣቶች በነቃ ሁኔታ ሀገራቸውን ለመቀየር ተነስተዋል፣ ከተሞቻችን እየዘመኑ ነው፤ ኢንዱስትሪያችንም እያደገ ነው ብለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,9.014,8.286,0.0,9.014,-25.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_231172375eed,train,ውይይቱ ኢትዮጵያ በምታካሂደው ሰላማዊ የኒውክሌር ኃይል ፕሮግራም በሰው ኃይል አቅም ግንባታ እና በሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ የዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ስለሚያደርጋቸው ድጋፎች ያተኮረ ነው።,spk_6332aabf94d1,am,13.653,10.625,0.0,13.653,-34.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_420cb80a61e7,train,"የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቲቺንግ ሆስፒታል ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ክፍተት እንዳለ ያነሱት ወይዘሮ ጥሩዬ ከበደ፤ ""በሆስፒታሉ የአልጋና የመድኃኒት እጥረት በመኖሩ መንግሥት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት የጤና መድኅን አባል ብንሆንም ተገቢውን አገልግሎት እያገኘን አይደለም"" ብለዋል።",spk_6332aabf94d1,am,17.613,15.705,0.0,17.613,-36.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fff9f4d3da09,train,በመግለጫቸውም፥ በምስራቅ አፍሪካ ትልቁ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 በዲጂታላይዜሽን እና በቴክኖሎጂ የተመዘገቡ ውጤቶችን ለዓለም ማስተዋወቅና በርካታ ትስስር መፍጠር ያስቻለ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,14.493,12.154,0.529,14.493,-33.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_145e637c580a,train,በክልሉ በሌሎች ብሄሔር ብሐረሰቦች ዘንድ በዘመን መለወጫነት በአደባባይ የሚከበሩ በዓላት ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበሩ ተገቢው ቅድመ ዝግጅት መደረጉንም ጠቁመዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.653,9.679,0.312,10.653,-36.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7c7db3e84979,train,ኢትዮጵያ ከ10 ዓመት በላይ የአረንጓዴ ኢነርጂን በመጠቀም ተምሳሌታዊ ተግባር ማከናወኗን ገልጸው በአፍሪካ ትልቁ ግድብ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቁርጠኝነታችን ምልክት ነው ብለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,12.813,11.787,0.0,12.813,-25.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ca4e1d44281d,train,በስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የክልሉ ስነ-ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘላለም ለማ እንዳሉት፤ በክልሉ ማህበረሰቡን በማሳተፍ በተከናወነ የሙስና መከላከል ተግባር 61 ሚሊዮን ብር ከምዝበራ ማዳን ተችሏል።,spk_6332aabf94d1,am,14.694,14.694,0.0,14.694,-18.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_333a32a0647d,train,ማንችስተር ሲቲ ከዎልቭስ ጋር ይጫወታል,spk_6332aabf94d1,am,2.134,1.822,0.0,2.134,-37.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4ca54d0b81ab,train,ሃዋሳ ከተማ በሊጉ ሶስተኛ ተከታታይ ድሉን ለማስመዝገብ ይጫወታል። ድሬዳዋ ከተማ ካሸነፈ ወደ አሸናፊነት መንገድ ይመለሳል።,spk_6332aabf94d1,am,8.014,7.368,0.0,8.014,-35.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_614ad20f3394,train,ምሽት አምስት ሰዓት ላይ ኤቨርተን ከአርሰናል በሂል ዲኪንሰን ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_6332aabf94d1,am,7.133,5.547,0.0,7.133,-38.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_33b02ef18205,train,በመንግስት ተቋማት በሚሰጡ አገልግሎቶች የሚነሱ ቅሬታዎችን በጥራትና በፍጥነት ለመመለስ ፋይዳው የጎላ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.373,9.504,0.418,10.373,-32.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0904c6368621,train,በዓለም ላይ ቴክኖሎጂን በአግባቡ አለመጠቀም አዲስ ፈተና የመፍጠር አቅም እንዳለው ጠቁመው፤ ይህን ፈተና ለመሻገር ሀገራት ትብብራቸውን ማጠናከር አለባቸው ብለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,8.973,8.299,0.0,8.973,-33.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4f9e388963bd,train,በአፍሪካ ጠንካራ ሲቪል ሰርቪስ ተቋም በመፍጠር አልግሎትን ለማዘመን ውይይትና የጋራ ትብብር ያስፈልገናል ብለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,7.614,6.259,0.589,7.614,-36.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_47b05518ee8b,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ ስድስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ምድረገነት ሽሬ በ17 ነጥብ ከነበረበት 13ኛ ደረጃ ወደ 14ኛ ዝቅ ብሏል።,spk_6332aabf94d1,am,10.454,8.974,0.403,10.454,-39.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b1c677188ea9,train,በያሆዴ በዓል በጋራ ይበላል፤ ይጠጣል፤ ከዚያም ለቀጣይ ስኬትና ብልጽግና የምርቃትና የእርድ እንዲሁም የደመራ ማቀጣጠል ስርዓት ይከናወንበታል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,11.573,9.191,0.527,11.573,-33.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4e3ff1bb3ea5,train,27 ግቦችን በ14ቱ ጨዋታዎች ከመረብ ሲያሳርፍ ሰባት ጎሎች ተቆጥረውበታል።,spk_6332aabf94d1,am,5.133,5.133,0.0,5.133,-36.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_81f3fdc324f0,train,በጨዋታው ሊቨርፑል ሁለት ጊዜ መርቶ ውጤቱን አለማስጠበቁ ዋጋ አስከፍሎታል።,spk_6332aabf94d1,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-25.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f65e50cfcf33,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ጨዋታ ሊቨርፑል እና ሊድስ ዩናይትድ ሶስት አቻ ተለያይተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,6.614,6.094,0.0,6.614,-23.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3382d5ff25c2,train,በሌላኛው መርሃ ግብር ባህር ዳር ከተማ ከድሬዳዋ ከተማ ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_6332aabf94d1,am,7.614,6.775,0.319,7.614,-33.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2d9eb2c51f50,train,ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ መድን ከመቀሌ 70 እንደርታ ላይ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_6332aabf94d1,am,6.774,6.117,0.0,6.774,-36.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7a395dc65dca,train,የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግሥት ሀሚድ እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) የኤክስፖውን መጠናቀቅ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,15.293,12.104,0.477,15.293,-33.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_be9ec0c0d06f,train,ኢኒሼቲቩ ለዜጎች በዌብ ፕሮግራሚንግ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግ፣ ዳታ ሳይንስና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ መሠረታዊ የዲጂታል ክህሎት ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።,spk_6332aabf94d1,am,9.174,8.288,0.886,9.174,-33.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_09561c44558c,train,የሩብ ፍጻሜ መርሃ ግብር ነገም ቀጥሎ ሲውል አልጄሪያ ከናይጄሪያ፣ ኮትዲቯር ከግብጽ ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_6332aabf94d1,am,6.894,6.554,0.34,6.894,-35.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9de8ae4cfa6f,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በአንድ ቦታ ላይ በክብርና በቅልጥፍና አገልግሎት የሚገኝበትን ስርዓት የያዘና መንግስትና ህዝብን የሚያቀራርብ ትልቅ ስኬት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.174,8.832,0.0,10.174,-35.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4c7d65972ae4,train,ከሰልጣኞቹ መካከል የድሬደዋ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ፍቅሩ ዘውዴ  በአራት የተለያዩ  ዘርፎች የቀሰሙት የቴክኖሎጂ ክህሎትና ዕውቀት በየትኛውም ዘርፍ ተወዳዳሪና ብቁ ባለሙያ እንዲሆኑ አስችሏቸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,17.213,13.266,0.625,17.213,-32.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ec89c4440d8c,train,ሁለቱ ቡድኖች በአፍሪካ ዋንጫ ሲገናኙ የአሁኑ ለሁለተኛ ጊዜ ነው።,spk_6332aabf94d1,am,3.733,3.733,0.0,3.733,-27.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ed391bb23165,train,ለዚህም ባለፉት  ዓመታት ያሰራጫቸው  ችግኞች  ምርታማነታቸው የተረጋገጠ በመሆኑ   ከክልሉ ውጭ ጭምር ለማስፋት ግብ ተይዞ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.373,7.728,0.0,10.373,-35.5,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_0d4beb52df4a,train,ሉዊስ ሱዋሬዝ ለስፖርቲንግ ሊዝበን ሁለቱን ግቦች ሲያስቆጥር ክቪቻ ክቫርትስኬሊያ ለፒኤስጂ ብቸኛውን ጎል ከመረብ አሳርፏል።,spk_6332aabf94d1,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-23.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ee658c1b82ac,train,ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዜጎች በዌብ ፕሮግራሚንግ ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግ ፣ዳታ ሳይንስና አርተፊሻል ኢንተለጀንስ፣  መሰረታዊ የዲጂታል ክህሎት እንዲኖራቸው ለማስቻል የኢትጵያዊያን ኮደረስ ስልጠና በሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም ማስጀመራቸው ይታወሳል።,spk_6332aabf94d1,am,17.494,14.972,0.472,17.494,-25.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cb666f422d19,train,አሁን ላይ በስልጠናው ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ዜጎች ቁጥር በእጅጉ እያደገ መምጣቱን ጠቅሰዋል።,spk_6332aabf94d1,am,6.053,5.343,0.711,6.053,-22.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4ab1695a5928,train,በሀገረ መንግስት ግንባታ ኢኮኖሚያዊ መሰረቱ የጠነከረ ህዝብና ሀገር መገንባት ሉዓላዊነቷ የተከበረ ሀገር ለትውልድ ማሻገር በመሆኑ ምሁራን እውቀታችንን ሳንሰስት ለሀገር ለማዋል ዝግጁ ነን ሲሉም አክለዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,13.174,12.06,0.0,13.174,-35.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6aa489729b85,train,በውድድር ዓመቱ ዘጠነኛ ድሉን ያስመዘገበው ሃዋሳ ከተማ በ32 ነጥብ ከነበረበት ሶስተኛ ደረጃ ወደ ሁለተኛ ከፍ ብሏል። ከሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት በጊዜያዊነት ወደ አንድ ዝቅ አድርጓል።,spk_6332aabf94d1,am,7.854,6.645,0.547,7.854,-35.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0a6e4ded9311,train,በመርሃ ግብሩ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች ባቀረቡት ማብራሪያ፤ በዲጂታል ኢትዮጵያ የዜጎችን የዲጂታል ክህሎት ማሳደግ፣ የመንግስት ገቢን መጨመርና የተቀናጀ የመረጃ ስርዓት መዘርጋት ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_6332aabf94d1,am,14.174,12.931,0.0,14.174,-25.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0c32d63a62c1,train,በቅርቡ የፀደቀው የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ አካታች የኢኮኖሚ ዕድገትን ለማረጋገጥና የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማጎልበት ቁልፍ ሚና እንዳለው አጽንኦት ሰጥተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,9.893,9.452,0.442,9.893,-34.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_77ca34d58afd,train,ዌስትሃም ዩናይትድ ወሳኝ ሶስት ነጥብ አግኝቷል,spk_6332aabf94d1,am,2.733,2.396,0.338,2.733,-37.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_11e4e18a5b8c,train,ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በሰባት ነጥብ በሴኔጋል በግብ ክፍያ ተበልጣ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ጥሎ ማለፉን ተቀላቅላለች።,spk_6332aabf94d1,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-22.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_074785bc62a1,train,በብሄራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ህግና ፖሊሲ ክፍል ባለሙያ ገብርኤላ አብርሃም፤ ለዲጂታል ኢትዮጵያ ግንባታ አስቻይ ሁኔታ ከሚፈጥሩ ጉዳዮች መካከል አንዱ የብሔራዊ መታወቂያ አገልግሎት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.893,10.558,0.0,10.893,-19.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7b22d3db53fe,train,በክልሉ በዘንድሮው ዓመት 5 ነጥብ 7 ሚሊየን ሰዎች የፋይዳ መታወቂያ እንዲያገኙ መታቀዱን ጠቅሰው ከዚህ ውስጥ 1 ሚሊየን የሚጠጋ የማህበረሰብ ክፍል ተጠቃሚ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-26.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_71bc0f69b672,train,ፖሊሲው ስፖርትን ወደ ንግድ እንዲሁም ዓለም ዓቀፉ ነባራዊ ሁኔታ ወደ ደረሰበት ደረጃ ለማሳደግ በሚያስችል ሁኔታ መዘጋጀቱን ገልጸዋል።,spk_6332aabf94d1,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-23.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_be570c68973d,train,በተለይም የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ውጥኖችን የሚያግዙ የፋይናንስ፣ የሰው ሀብት ልማትና ፖሊሲ ትግበራ አቅምን ማሳደግ የሚሹ ሦስት ጉዳዮች ላይ አመርቂ ውጤት ማምጣቱን አስረድተዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,13.014,12.625,0.0,13.014,-27.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6660a95f49b7,train,በተለይ ምሁራን በዘርፉ በታችኛው እርከን የሚስተዋሉ የአመለካከት፣ የግብዓትና የተግባር ማነቆዎችን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊፈቱ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_6332aabf94d1,am,16.093,12.977,0.0,16.093,-34.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_58d9b9bd57c8,train,ሲዳማ ቡና ባለፉት ሶስት ጨዋታዎች፣ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች ድል አልቀናቸውም።,spk_6332aabf94d1,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-34.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a975a2e704a4,train,የኢትዮጵያ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አገልግሎቱን በማስፋት ዘርፉ የሚፈልገውን ድጋፍ ለማድረግ በትኩረት እየሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_6332aabf94d1,am,7.934,7.195,0.0,7.934,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9c24f17b514a,train,ብዙዎች ችግርን ሲያማርሩ ጥቂቶች ግን ችግርን ወደ ዕድል ይቀይሩታል።,spk_6332aabf94d1,am,5.814,5.37,0.0,5.814,-30.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bf6819c7d22b,train,ለላቦራቶሪ የሚያስፈልጉ የተለያዩ መሳሪያዎች ድጋፍ መደረጉን ገልጸው፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያላቸው የዘርፉ ባለሙያዎች የሥራ ላይ ስልጠና እንዲሰጡ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,10.414,9.765,0.303,10.414,-34.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7a317d9ccff1,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ትግበራን በይፋ ባስጀመሩበት ወቅት፤ ዲጂታል 2030 ተደራሽነትን ማስፋት፣ ለዜጎች እኩል እድል መፍጠር እንዲሁም በዜጎችና ተቋማት መካከል መተማመንን መገንባት ቁልፍ የስትራቴጂው ግቦች እንደሆኑ አስረድተዋል።,spk_6332aabf94d1,am,17.373,15.429,0.0,17.373,-33.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_afa78f3f1847,train,በሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና እና አዲስ አበባ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል,spk_6332aabf94d1,am,3.933,3.933,0.0,3.933,-34.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e14d443cfd83,train,በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ 032 ቀበሌ  አርሶ አደር ያሲን መሀመድ በሰጡት አስተያየት፤ ከማዕከሉ ያገኟቸው የፍራፍሬ ችግኞች በሽታን ተቋቁመው ባጭር ጊዜ የሚደርሱና  ምርታማ ናቸው ብለዋል።,spk_6332aabf94d1,am,14.493,11.984,0.498,14.493,-21.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d3435b7b7677,train,በጨዋታው ሞሮኮ ከፍተኛ ብልጫ ወስዳ ተጫውታለች።,spk_6332aabf94d1,am,3.134,2.803,0.0,3.134,-37.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3ea4ce103436,train,ከዝሆን በተጨማሪ በመጠለያው ውስጥ የቆላ አጋዘን እና ሌሎችን ጨምሮ 31 ዓይነት አጥቢ የዱር እንስሣት መገኛ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_6332aabf94d1,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-30.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_18077e837203,train,በዚህ ወቅት ከንቲባው እንደገለጹት፤ ማዕከሉ ስማርት ድሬዳዋን ዕውን ለማድረግ ለሚከናወነው ሥራ ወሳኝ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።,spk_6332aabf94d1,am,8.454,7.182,0.0,8.454,-31.5,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_b9969cff06a6,train,ተጋጣሚው ቦሌ ክፍለ ከተማ በሊጉ ባካሄዳቸው 10 ጨዋታዎች በአራቱ ሲያሸንፍ  ሁለት ጊዜ ተሸንፏል። በቀሪ አራት ጨዋታዎች ደግሞ አቻ ተለያይቷል። 11 ግቦችን ሲያስቆጥር 10 ጎሎችን አስተናግዷል።,spk_6332aabf94d1,am,13.694,11.748,0.0,13.694,-26.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_343d2f585d79,train,በመድረኩ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታዬ ግርማ እንዳሉት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 በሲቪል ምዝገባና የዜግነት አገልግሎት ተደራሽነት ላይ ትልቅ ለውጥ አምጥቷል,spk_6332aabf94d1,am,13.293,12.886,0.0,13.293,-27.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_71091cf1a2fd,train,በድጋፍ ርክክቡ ወቅት የተገኙት የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊ ዶክተር ቦኮና ጉታ ለህክምና ተቋማት የሚደረገው ድጋፍ የጤና አገልግሎትን ስኬታማ ለማድረግ ትልቅ እገዛ ያደርጋል ብለዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,13.414,12.281,0.621,13.414,-30.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d03cbecd63ea,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ኤልያስ አሕመድ እና ሱራፌል ተመስገን በጨዋታ፣ ብሩክ በየነ በፍጹም ቅጣት ምት የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_6332aabf94d1,am,9.133,8.789,0.0,9.133,-34.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_80e74d5fc5a4,train,ለተግባራዊነቱም ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,5.173,4.76,0.414,5.173,-24.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0c4299466639,train,የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ነጻና ግዴታ መሆኑን በመገንዘብ ወላጅ ወይም አሳዳጊ ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ልጅን ወደ ትምህርት ቤት መላክ እንዳለበት ትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ።,spk_6332aabf94d1,am,11.174,9.641,0.0,11.174,-29.1,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_4a39999cd0a2,train,በዚሁ ምድብ ካሜሮን ከጋቦን ምሽት አምስት ሰዓት ላይ በአጋዲር ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_6332aabf94d1,am,5.973,5.616,0.0,5.973,-26.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_179c035d8588,train,በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የ13ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ አዳማ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል።,spk_6332aabf94d1,am,7.534,6.108,0.357,7.534,-40.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2b60214852aa,train,ስታርታፖች ወደ ኢንኩቤሽን ማዕከላት ገብተው ስራዎቻቸውን እንዲያበለጽጉና በዓለም አቀፍ ደረጃ የፈጠራ ስራዎቻቸውን እንዲያሳዩ  ዕድል መፈጠሩንም ተናግረዋል፡፡,spk_6332aabf94d1,am,11.694,11.076,0.617,11.694,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7b60eeda8a96,train,ኢሬቻ ሆረ ሀርሰዴ አብሮነትን ፣ ወንድማማችነትንና ሕብረብሔራዊ አንድነትን በሚያንጸባረቅ መልኩ መከበሩን ተናግረዋል።,spk_d7856bda64ff,am,8.39,7.99,0.0,8.39,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_36a751118b19,train,ሥርአቱ ከጋሞዎች ባለፈ የዓለም ቅርስ እንዲሆን ባለስልጣኑ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_d7856bda64ff,am,8.433,8.006,0.0,8.433,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8432384e7952,train,በሆስፒታሉ የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት እና የኩላሊት ሰብስፔሻሊስት የሆኑት ዶክተር ካሳሁን በንቲ፣ በድጋፍ የተገኘው የህክምና ማሽን የሆስፒታሉ ታካሚዎች ፈጣን የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ እድልን የፈጠረ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_d7856bda64ff,am,13.168,12.338,0.0,13.168,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0359f1b373f3,train,መራጮች በምርጫ ጣቢያዎች በመገኘትና በመምረጥ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_d7856bda64ff,am,5.704,5.704,0.0,5.704,-16.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6d60026c986d,train,የአፍሪካ ዋንጫ በርካታ ወንድማማች ተጫዋቾች በአንድ ሀገር ማልያ ሲጫወቱ የተመለከትንባቸው አጋጣሚዎች በርካታ ናቸው። በአህጉራዊው መድረክ የ68 ዓመታት ጉዞ አብረው የተጫወቱ ወንድማቾች በዚሁ ጽሁፍ እንመለከታለን።,spk_d7856bda64ff,am,13.813,13.332,0.0,13.813,-19.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6334ade15525,train,42ኛውን የአፍሪካ ትምህርት ምዘና ማህበር ዓመታዊ ጉባኤ የምስራቅ አፍሪካዋ አገር ታንዛኒያ እንድታዘጋጅ ተመርጣለች።,spk_d7856bda64ff,am,6.891,6.891,0.0,6.891,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_549d08ed8169,train,ሀገር አቀፍ ነፃ የክረምት የህክምና በጎ ፍቃድ አገልግሎት ሐምሌ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በአለርት ኮምፕሬቬንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል መጀመሩ ይታወቃል።,spk_d7856bda64ff,am,10.392,10.026,0.0,10.392,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11da5ba59b18,train,በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ መልካሙ ጌትነት እንደገለጹት፤ ቢሮው የክልሉን ህዝብ ጤናማና አምራች ለማድረግ በጤና መሰረተ ልማት ላይ በማተኮር እየሰራ ነው።,spk_d7856bda64ff,am,12.688,12.688,0.0,12.688,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f476d806f288,train,ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ለረጅም ዓመታት ጠብቆ ካቆያቸው ድንቅ በዓል መካከል አንዱ መሆኑን ጠቁመው የፍቅርና የአብሮነት መገለጫ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.393,9.393,0.0,9.393,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b130909b5dee,train,በራስ አቅም ከተረጂነት መውጣት የሚለውን እንደ ሀገር የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት በክልሉ በተለይም ምርታማነትን ከማሳደግ አንፃር በርካታ ስራ ስለመሰራቱም ጠቁመዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.03,9.03,0.0,9.03,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca33dd70579b,train,የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ከተልዕኮው በተጓዳኝ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማህብራዊ ሀላፊነቱን እየተወጣ እንደሚገኝ ገለጸ።,spk_d7856bda64ff,am,7.869,7.869,0.0,7.869,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f31c29194ad7,train,የየካ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ  ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ መርክነህ ያዕቆብ በበኩላቸው፤ የወንዝ ዳርቻ ልማት ስራዎች ቀደም ሲል ለእሳትና የጎርፍ አደጋዎች ተጋላጭ የነበሩ አካባቢዎችን ከስጋት ነጻ ከማድረግ አንጻር ያመጣውን ለውጥ ተናግረዋል።,spk_d7856bda64ff,am,14.645,13.813,0.0,14.645,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1559436b05b1,train,በጉባዔው የታደሙት የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ በበኩላቸው በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በአስተዳደሩ የዜጎችን የፍትህ ጥማት ለማርካት በቴክኖሎጂ የታገዙ ውጤታማ ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸዋል።,spk_d7856bda64ff,am,12.952,11.645,0.0,12.952,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2f98c4cd0e7f,train,የአጼ ፋሲል ቤተመንግሥት እድሳት እና ጥገና ስራ መንግስት ለባህላዊ ቅርሶች ጥበቃና ልማት የሰጠውን ልዩ ትኩረት የሚያሳይ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ ገለጹ።,spk_d7856bda64ff,am,9.525,9.525,0.0,9.525,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b5d8864e4b3,train,ቴክኖሎጂው  የሚደረጉ የስልክ ጥሪዎችን የሚመዘግብና የደዋዮችን ማንነት መለየት የሚያስችል በመሆኑ የውሸት ጥሪ የሚያደርጉትን ለመለየትና በህግ ተጠያቂ  ለማድረግ የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d7856bda64ff,am,11.709,11.709,0.0,11.709,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e5ecf8f6bf64,train,ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓት የፍትህ ተደራሽነትን እያሳደገ መሆኑን አንስተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,4.669,4.669,0.0,4.669,-17.4,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_190e1abd9852,train,በተጨባጭ የተሰሩ ስራዎችን በተሰራው ልክ ለማሳየት ከፍ ያሉ የይዘት ስራዎችን በተከታታይ ለህዝብ ማድረስ እንደሚገባም አጽንኦት ሰጥተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,8.584,8.1,0.0,8.584,-19.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8fc4ba32113c,train,ከያንያንም የሀገራችሁንና የመዲናችሁን ገጽታ እንድታጎሉና እንድታስተዋውቁ፣ አብሮነት እንድታጠናክሩና ትውልዱን እንድታንፁ አደራ ማለት እፈልጋለሁ ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,11.445,10.537,0.0,11.445,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_90fee81a3cf4,train,የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና አሰጣጥ ሂደት በውጤታማነት እንዲከናወን በማስቻል በኩል የጸጥታ ተቋማት የላቀ አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ(ፕ/ር) ) ገለጹ።,spk_d7856bda64ff,am,10.504,9.745,0.0,10.504,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92203aea894f,train,ከቀይ ካርዱ በፊት በጨዋታው ብልጫ ወስዳ የተጫወተችው ሴኔጋል የቁጥር ብልጫው ጨዋታውን የበለጠ እንድትቆጣጠር አስችሏታል።,spk_d7856bda64ff,am,8.954,8.094,0.0,8.954,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c4192d325db9,train,በበዓሉ እናቶች የመስቀል ቆጮ በመፋቅ እንዲሁም የቂቤ ‘ውጆ’ ወይም ዕቁብ በመሰብሰብ፤ ወንዶች የማገዶ እንጨትና የእርድ ከብት በማዘጋጀት፤ ወጣቶች በበኩላቸው ቤት እና አካባቢን በማስዋብ  የየድርሻቸውን  እንደሚወጡ አስረድተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,16.867,15.434,0.0,16.867,-18.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_01f4afef7b32,train,ለዚህም የጠዳን ጨምሮ አምስት የመንግስት የጤና ኮሌጆች መካከለኛ የሰው ሃይል በማፍራት በኩል አበረታች አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን አንሰተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,8.472,8.472,0.0,8.472,-18.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2b1fd75d684b,train,ጄይ ጄይ ኢኮቻ፣ ራሺድ ያኪኒ፣ ክርስቲያን ቹኩ እና ዊሊያም ትሮስት-ኤኮንግ ከናይጄሪያ ሽልማቱን ወስደዋል።,spk_d7856bda64ff,am,11.407,9.169,0.719,11.407,-19.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e40a0efc40b,train,የወንዝ ዳርቻዎች አካባቢ የመሬት መንሸራተት እንዲሁም የጎርፍ አደጋዎች ሲያጋጥሙ እንደነበር ነው የተናገሩት።,spk_d7856bda64ff,am,4.669,4.669,0.0,4.669,-19.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5bcdff7cf486,train,የአብዛኛዎቹ ህሙማንም  በስኳር  በሽታ ፣ ከደም ግፊት ፣ በእድሜ መግፋትና ከድንገተኛ አደጋ ጋር  ህመሙ መከሰቱን በምርመራ መረጋገጡን አብራርተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.274,9.274,0.0,9.274,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_45701184c5d7,train,ከሰብአዊ ድጋፍ ጋር ተያይዞ አፋጣኝ ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል የምግብ ክምችት፣ የአልባሳት፣ የመመገቢያና የማብሰያ ቁሳቁስ ዝግጅት መደረጉንም ጠቁመዋል።,spk_d7856bda64ff,am,10.467,9.99,0.0,10.467,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9111eba4b9d2,train,የጾታ አኩልነትን በማረጋገጥ፣ የአካል ጉዳተኞች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ በማድረግ እንዲሁም ሁሉን አቀፍ ትምህርትን በማረጋገጥ ሁለንተናዊ የትምህርት ተደራሽነት ማሳካት መቻሉንም ጠቁመዋል፡፡,spk_d7856bda64ff,am,13.892,11.605,0.0,13.892,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a4d1154540b4,train,ኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ በሁለቱም ጾታዎች በሰባት የስፖርት አይነቶች 70 ስፖርተኞችን ታሳትፋለች።,spk_d7856bda64ff,am,8.432,7.516,0.0,8.432,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_929385ffec9d,train,የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ በቃል ኪዳን ቤተሰብ ትስስር የሚሰጣቸውን አዲስ ገቢ ተማሪዎች እንደ ልጆቻቸው ተንከባክበው ለማስተማር ዝግጁ መሆናቸውን  በወልዲያ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_d7856bda64ff,am,10.203,9.871,0.0,10.203,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e774802887fd,train,እንደ መሪ ስራ አስፈፃሚ ገመቺሳ ኢቲቻ ገለጻ የወጣቶች ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የዜጎችን ማህበራዊ መስተጋብር በማጎልበት ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር ጉልህ ፋይዳ እያበረከተ ይገኛል።,spk_d7856bda64ff,am,12.423,11.404,0.0,12.423,-19.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d8ff0814907d,train,ፋሲል ከነማ የሊጉ መሪ መሆን የሚችልበትን እድል መጠቀም አልቻለም።,spk_d7856bda64ff,am,4.423,4.423,0.0,4.423,-19.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9c0db69ffc04,train,በሌላ በኩል “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሐሳብ የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠትና የቁሳቁስ ማሰባሰብ ሥራ እተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.431,9.431,0.0,9.431,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2967486d399,train,"የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ዘንድሮ ለ20ኛ ጊዜ ""ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት"" በሚል መሪ ሃሳብ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አስተናጋጅነት በሆሳዕና ከተማ ይከበራል።",spk_d7856bda64ff,am,12.349,12.349,0.0,12.349,-16.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6fc6ee9e76bc,train,በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ሀላፊ ጀማሉ ጀምበር (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ የመዲናዋን ነዋሪዎች ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሰፋፊ ተግባራት ተከናውነዋል፡፡,spk_d7856bda64ff,am,14.192,13.003,0.0,14.192,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f38fbdb5c0db,train,በውድድር ዓመቱ 12ኛ ድሉን ያስመዘገበው አርሰናል በ39 ነጥብ ለሰዓታት አጥቶት የነበረውን የሊጉን መሪነት መልሶ አግኝቷል።,spk_d7856bda64ff,am,7.548,7.109,0.0,7.548,-19.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1191dbbf9d01,train,ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሶ መታከም ለብዙ ወጪ እና እንግልት ይዳርጋል ያሉት ሼህ ተማም ይህ የህክምና አገልግሎት በነቀምቴ ከተማ መጀመሩ ጠቀሜታው ዘርፈ ብዙ መሆኑን አንስተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,10.467,10.028,0.0,10.467,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b50c1e59082,train,በሌላ በኩል ኮሚሽነሩ እንደገለጹት አደጋን የመከላከል ስራውን አለምአቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ በቴክኖሎጂ ለመደገፍ እየተሰራ ነው።,spk_d7856bda64ff,am,6.627,6.627,0.0,6.627,-19.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7ad062d0c75e,train,የግብጹ መሐመድ ሃኒ በመጀመሪያው አጋማሽ ማብቂያ ላይ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።,spk_d7856bda64ff,am,5.83,5.83,0.0,5.83,-19.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fcc86771e773,train,በጉባዔው ላይ የተሳተፉት የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነ ብርሃን (ዶ/ር) በወቅቱ እንደተናገሩት፤ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድን በተሳካ መንገድ በመተግበር የህግ የበላይነት እንዲረጋገጥ የተቀናጀ ርብርብ ተደርጓል።,spk_d7856bda64ff,am,15.43,14.319,0.0,15.43,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5bf356a058ad,train,ለዚህም በክልሉ በትውልድ ስነ-ምግባር ግንባታ ላይ በማተኮር እየተከናወነ ያለው ተግባር ብልሹ አሰራርን በዘላቂነት ለማስወገድ ያስችላል ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,8.432,8.432,0.0,8.432,-12.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_207f468b3754,train,ነባር ትምህርት ቤቶች ለትምህርት ስራ ምቹና ሳቢ እንዲሆኑ የማድረግና በግብዓት የማሟላት ስራ በክረምት ወቅት መጠናቀቁን ገልጸው በዋናነት የመጽሃፍት ተማሪ ጥምርታን ለማመጣጠን በትኩረት መሰራቱንም አስረድተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,14.491,13.833,0.0,14.491,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_06f562919512,train,በተለይ ግንባታው እየተጠናቀቀ ያለው የቴክኖሎጂ ፓርክ ኢትዮጵያ  በሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ያለባትን ክፍተት የሚሞላ መሆኑንም ተናግረዋል ።,spk_d7856bda64ff,am,9.187,8.823,0.0,9.187,-19.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1761d05346f7,train,በተጓዳኝም የሁለትዮሽ የንግድ ፎረሞች እና ሌሎች ሁነቶች እንደሚከናወኑ ተናግረዋል።,spk_d7856bda64ff,am,5.347,5.347,0.0,5.347,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_054051ee4e08,train,ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ፆታን መሠረት ያደረገ ጥቃት፣ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችና የሕፃናት ጉልበት ብዝበዛን ለመከላከልና ለማስቆም ያለመ የአመራር ንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል።,spk_d7856bda64ff,am,12.009,11.187,0.0,12.009,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_53958b7ef029,train,ተግባሩንም እውን ለማድረግ በበጀት ዓመቱ  ሩብ ዓመት  በሶስት  ከተሞች የማዘጋጃ ቤቶች የኦንላይን አገልግሎት መጀመሩን ገልጸዋል።,spk_d7856bda64ff,am,7.003,7.003,0.0,7.003,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a65138df476b,train,አቶ በየነ በቆይታቸውም እንዳሉት በክረምቱ ወቅት ሁሉንም ትምህርት ቤቶች ለትምህርት ስራ ምቹ የማድረግ፣ በቁሳቁስ የማሟላትና የማደረጀት ስራ በትኩረት ሲሰራ ቆይቷል ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-17.8,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_d90ff4c1dee9,train,አሁን ላይ ህክምናውን በነጻ  በማግኘታቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_d7856bda64ff,am,3.27,3.27,0.0,3.27,-16.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ec4f59560724,train,አክለውም ተተኪ ስፖርተኞች በማፍራት ሀገርን በዓለም አቀፍና አህጉር አቀፍ ውድድሮች ላይ መወከል ትልቅ ስኬት ነው ያሉት ሚኒስትሯ ተሳታፊ ስፖርተኞች ከአንጎላ ሉዋንዳ በድል እንዲመለሱ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።,spk_d7856bda64ff,am,14.043,12.808,0.0,14.043,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_41b0d14e9130,train,በዓሉን ከመላው ኢትዮጵያ ከመጡ እንግዶች ጋር አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ ማክበራቸውን የገለጹት ደግሞ የሺ ዬዪ ናቸው ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,7.152,7.152,0.0,7.152,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_036ff90cf03e,train,የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ አግሪለርን የኢንተርኔት ግንኙነት ባለበት በማንኛውም ቦታ ሆኖ ትምህርቶችን መከታተል የሚያስችል ነው፡፡,spk_d7856bda64ff,am,11.888,10.933,0.0,11.888,-19.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9b5b735fd013,train,በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ያለው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ ዘጠነኛ ቀኑን ይዟል።,spk_d7856bda64ff,am,5.948,5.948,0.0,5.948,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_565d0e0d6499,train,የገንዘብ ሚኒስቴር ለመንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የፋይናንስ ሃላፊዎች የዲጂታል ክፍያ አማራጮችን በተመለከተ በወጡ መመሪያዎችና አሰራሮች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ አካሂዷል።,spk_d7856bda64ff,am,11.408,11.069,0.0,11.408,-19.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_070af61a4d17,train,በዚሕም ከዚሕ ቀደም ከባሕር ዳርና ከአዲስ አበባ በማስመጣት ይጠቀም የነበረውን የኦክሲጅን ምርት ማስቀረት መቻሉንም አውስተዋል።፡,spk_d7856bda64ff,am,9.034,7.957,0.0,9.034,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_37f64f38d5e2,train,አዳማ ከተማ በሊጉ ባደረጋቸው 12 ጨዋታዎች አራቱን ሲያሸንፍ አምስት ጊዜ ተሸንፏል። በቀሪ ሁለት ጨዋታዎች አቻ ተለያይቷል።,spk_d7856bda64ff,am,8.973,8.211,0.319,8.973,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c30f1c7fc232,train,ማሊ በውድድሩ በአጠቃላይ ሶስተኛ ቀይ ካርድ ያገኘች ሲሆን በዚህም ከፍተኛውን ቀይ ካርድ የተመለከተች ሀገር ሆናለች።,spk_d7856bda64ff,am,7.943,7.943,0.0,7.943,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a08132a7f6c7,train,በግማሽ ፍጻሜው ከኮትዲቯር እና ግብጽ አሸናፊ ጋር ትጫወታለች።,spk_d7856bda64ff,am,5.291,5.291,0.0,5.291,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f50f7e6b0ae,train,ተቋማቱ የአካባቢን ሰላም፤ ልማትና ዴሞክራሲ የማስፋት፣ የማጠናከርና የማስተዋወቅ ኃላፊነታቸው የጎላ መሆኑን ነው የተናገሩት፡፡,spk_d7856bda64ff,am,8.39,8.39,0.0,8.39,-13.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cb0e32e991b0,train,የ2018 ዓ.ም የመማር ማስተማር ስራ ዛሬ በክልሉ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ከ1 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎችን በመቀበል ተጀምሯል።,spk_d7856bda64ff,am,8.509,8.509,0.0,8.509,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0fd3e199e25,train,የጥናት መነሻዎቹ እንደ ሀገር የተቀመጡ እቅዶች እና የመንግስት አቅጣጫዎች መሆናቸውን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ ፈጣን እደገት ያስመዘገቡ ሀገራት ትልልቅ የምርምር ተቋማት እንዳላቸው አንስተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,11.371,10.616,0.371,11.371,-19.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_88dd9ea3a016,train,የትምህርት ምዘና ስርዓትን በማዘመን የአፍሪካን ብልጽግና እውን ለማድረግ አገሮች የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ።,spk_d7856bda64ff,am,6.47,6.47,0.0,6.47,-18.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_817d6267e9a5,train,በድጋፉ የተለያዩ ባለሀብቶችና ተቋማት የተሳተፉ ሲሆን ከተቋማት ኢትዮ- ቴሌኮም ደቡብ ምእራብ ሪጅን እና የጉምሩክ ኮሚሽን ጅማ ቅርንጫፍ ይገኙበታል።,spk_d7856bda64ff,am,10.893,10.086,0.359,10.893,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4dcc5c04b21b,train,ፕሬዚዳንት  ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል።,spk_d7856bda64ff,am,6.811,6.38,0.0,6.811,-19.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8214ce89c69a,train,በመድረኩ ላይ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የእድር አመራሮችና የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ተገኝተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,5.968,5.968,0.0,5.968,-16.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a9ff74c3a1dd,train,ኮሚሽኑ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆነው የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት ግንባታ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ አስጀምሯል፡፡,spk_d7856bda64ff,am,7.887,7.503,0.0,7.887,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd5c119c8260,train,በተለይም በዞኑ የሚገኙ የጤና ተቋማት የተሟላ የህክምና አገልግሎት መስጫ ቁሳቁስ እንዲሟላላቸው ከክልሉ መንግስት ጋር በትብብር እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.328,9.328,0.0,9.328,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_839f2b88585b,train,በሊጉ ካከናወናቸው 12 ጨዋታዎች መካከል አንዱን ብቻ ያሸነፈው አዲስ አበባ ከተማ ዘጠኝ ሽንፈቶችን አስተናግዷል። ሁለት ጊዜ ደግሞ አቻ ተለያይቷል። አምስት ግቦችን በጨዋታዎቹ ላይ አምስት ግቦችን ሲያስቆጥር 24 ግቦች ተቆጥረውበታል።,spk_d7856bda64ff,am,15.728,14.505,0.0,15.728,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9263d8caa809,train,በሊጉ 10ኛ ድሉን ያስመዘገበው የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ32 ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል። ከሊጉ መሪ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ አራት ዝቅ አድርጓል።,spk_d7856bda64ff,am,12.461,12.05,0.0,12.461,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5624678ed4ed,train,በመድረኩ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልመሃዲ፤ ሀገር በቀል እውቀቶችን በማጥናትና በማልማት የሀገር ሃብት ሆነው እንዲዘልቁ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.451,9.451,0.0,9.451,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9063919b04a7,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት አባገዳ አስፋው ከበደ በበኩላቸው፤ ሆስፒታሉ በአዳዲስ የህክምና ቴክኖሎጂዎች በመታገዝ ህብረተሰቡን ለማገልገል መዘጋጀቱ የሚበረታታ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d7856bda64ff,am,10.805,10.805,0.0,10.805,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7ad10faa1f63,train,ከወጣቶቹ መካከል ሎብዱኖ በየነ  እንደገለጸው፤ እንደሀገር በከተማው የሚከበረው የብሔር ብሔረሰቦች በዓል ደማቅና ስኬታማ እንዲሆን የበኩሉን ለመወጣት ተዘጋጅቷል።,spk_d7856bda64ff,am,10.731,10.28,0.0,10.731,-18.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_86777b451d51,train,ይህን ብናሰፋ እንደ ሀገር የኩራት ምንጭ፤እንደ ሀገር ያለመሰደድ፣በሀገር የመሥራት፣በሀገር የመኩራት ልምምድን የሚያሳድግ ስለሆነ ተባብረን እንድናሰፋው አደራ እላለሁ ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,12.613,10.112,0.0,12.613,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5624cffa15db,train,በክልሉ የሚገኙ አራት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የጥናት ጭብጦችን ሰብሰብ በማድረግ በክልሉ አንገብጋቢ ችግሮች ዙሪያ በትብብር እየሰሩ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_d7856bda64ff,am,8.973,8.653,0.321,8.973,-18.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_76055f934a6e,train,በመሆኑም በዚሁ ጉዳይ ላይ በምሁራኑ የቀረቡ የጥናት ውጤቶችን ደምሮ ጥቅም ላይ ለማዋል መዘጋጀት እንደሚገባም ተመላክቷል።,spk_d7856bda64ff,am,8.245,8.245,0.0,8.245,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa3c80ef72ce,train,ሆኖም አንዳንድ አገልግሎቶች በተበታተነ መልኩ ሲሰጡ መቆየታቸው እንዲሁም ተመሳሳይ አገልግሎቶችን ለማግኘት ከአንድ ተቋም ወደ ሌላ ተቋም መሄድ የመልካም አስተዳደር ችግር ሲፈጥር መቆየቱን አስታውሰዋል።,spk_d7856bda64ff,am,13.064,12.131,0.0,13.064,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_231f77fb562f,train,ብዝሃ ባህል እና አገር በቀል እውቀቶችን  ለአገር ልማት  ለማዋል እየተሰራ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ።,spk_d7856bda64ff,am,7.229,6.861,0.0,7.229,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e21b003f3f57,train,በጎ ፍቃደኛ ወጣቶቹ የገጠሩን ማህበረሰብ በእርሻ ስራ፤አቅመ ደካሞችን ማሳ በማገዝ ስራዎች ላይ በልዩ ሁኔታ እንዲደግፉ የማድረግ ስራ እንደሚሰራም አስታውቀዋል፡፡,spk_d7856bda64ff,am,11.934,10.993,0.0,11.934,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_81d1a37b2b30,train,ከዚህ ባለፈ ህዝበ ሙስሊሙ የሚመራበትን ጠንካራ ተቋም የሚገነባበት ምቹ አጋጣሚ እንደሆነም አክለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,7.093,6.654,0.0,7.093,-19.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_95f025cfa1dd,train,ኑህ መሐመድ አብድ እና ታናሹ ሲዲ መሐመድ አህመድ አብድ በተከላካይ እና አማካይ መስመር ላይ ተሰልፈው ተጫውተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,8.601,7.193,0.0,8.601,-19.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f40d2b3a8fc3,train,እንዲሁም ጽዱ አካባቢን ከመፍጠር፣ በአረንጓዴ አሻራ ህብረተሰቡ በንቃት እንዲሳተፍ የማስተባበበር እንዲሁም በክረምት ትምህርት ስራዎችን ጨምሮ ወደ አስራ አራት በሚደርሱ ተግባራት ላይ እንደሚሰማሩ ገልጸዋል።,spk_d7856bda64ff,am,13.911,12.198,0.395,13.911,-19.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_547a9817f992,train,የህብተረሰቡን የፍትህ ጥያቄዎች በተጨባጭ ለመፍታት እና የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በተከናወኑ ስራዎች አበረታች ለውጦች መገኘታቸውን የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነ ብርሃን (ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_d7856bda64ff,am,14.305,13.838,0.0,14.305,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_436b7e52e636,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ፤ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት የቅርስ ጥገና ስራው የሀገርን ሃብት ጠብቆ የማቆየትና ለትውልድ የማስተላለፍ ስራ ነው።,spk_d7856bda64ff,am,10.011,10.011,0.0,10.011,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a0409f124197,train,የህብር ቀን አንዳችን ለሌላኛችን የምናስብበት እና የኢትዮጵያውያን የመረዳዳት እሴትን የምናስቀጥልበት በመሆኑም ሊበረታታ የሚገባው ነው ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.413,8.946,0.0,9.413,-16.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f216e1192cc6,train,በዚህ ጊዜም አጠቃላይ የምርጫው ዝግጅት በመጠናቀቁ ህዝበ ሙስሊሙ በነቂስ ወጥቶ በምርጫው እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_d7856bda64ff,am,6.889,6.889,0.0,6.889,-19.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d87c09698540,train,ቶተንሃም ሆትስፐርስ ከሰንደርላንድ፣ ኤቨርተን ከብሬንትፎርድ እና ኒውካስትል ዩናይትድ ከክሪስታል ፓላስ በተመሳሳይ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ።,spk_d7856bda64ff,am,10.091,9.523,0.0,10.091,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a46998188b28,train,አሁን ባገኙት ህክምናም  የአይኖቻቸው  ብርሃን በመመለሱ ለህክምና ባለሞያዎቹ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_d7856bda64ff,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9633cd1b6d77,train,የሉሲ (ድንቅነሽ) እና ሰላም ቅሪተ አካላት ለሰው ዘር አመጣጥ ምርምር ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ቅርሶች መሆናቸውንም ጠቁመዋል።,spk_d7856bda64ff,am,8.472,8.472,0.0,8.472,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ae1738e7deb8,train,ይህም በህብረተሰቡ ዘንድ የረጅም ጊዜ የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ሆኖ መቆየቱን አንስተው አሁን ላይ መንግስት የህብረተሰቡን የንጹህ መጠጥ ውሃ ጥያቄን በመረዳት ምላሽ እየሰጠ በመሆኑ መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.328,9.328,0.0,9.328,-18.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f4d60b752cb,train,ከኢትዮጵያ ኩባ ወዳጅነት ፓርክ እስከ ብሔራዊ ቴአትር ባለው ጎዳናም የተለያዩ ኪነ ጥበባዊ ትርኢቶች ቀርበዋል።,spk_d7856bda64ff,am,6.701,6.701,0.0,6.701,-18.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5727bc50fc08,train,በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ሁሉን አቀፍ ጥረቶች ተጠናክረው መቀጠላቸውን የተናገሩት አቶ በየነ ማህበረሰቡ በቅርበት በመስራት ለዘርፉ የሰጠውን ትኩረት እንዲያጠናክርም አሳስበዋል።,spk_d7856bda64ff,am,11.59,11.237,0.0,11.59,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_19546a5279ad,train,ከረፋዱ አራት ሰዓት ላይ አዳማ ከተማ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_d7856bda64ff,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-19.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e1387efebb9,train,በተጨማሪም ተአማኒ የፍትሕ ስርዓትን በመገንባትና ሰብዓዊ ክብርን በማረጋገጥ አበረታች ውጤቶች መገኘታቸውን አንስተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,6.128,6.128,0.0,6.128,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d642aa1bc000,train,ሉሲ እና ሰላም በማዕከላዊ አውሮፓ ቼክ ሪፐብሊክ ፕራግ ከተማ ከዛሬ ጀምሮ እየተጎበኙ ነው።,spk_d7856bda64ff,am,6.325,6.325,0.0,6.325,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f4c823968561,train,እንዲሁም ህብረተሰቡን እና አጋር አካላትን በማስተባበር በዞኑ ሁሉም መዋቅሮች የከርሰ ምድርና የገጸ ምድር ውሃን በመጠቀም የንጹህ መጠጥ ውሃን ተደራሽ የማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ ናቸው ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,12.312,11.487,0.0,12.312,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_43a69a47b06b,train,ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሊጉን በ33 ነጥብ እየመራ ነው።  በ12ኛ ሳምንት የወቅቱን የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1 ለ 0 መርታቱ የሚታወስ ነው።,spk_d7856bda64ff,am,9.674,9.296,0.0,9.674,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6db9994f6fa1,train,በገንዘብ ሚኒስቴር የትሪዥሪና የመንግስት ሂሳብ መምሪያ ሀላፊ ነጠሩ ወንደሰን በውይይቱ ወቅት የፌዴራል መንግስት የኤሌክትሮኒክ ክፍያ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 71/2003 እንዲሁም የፌዴራል መስሪያ ቤቶች ፍቃድ ከተሰጣቸው አገልግሎት ሰጪዎች ክፍያ መፈጸም የሚችሉበትን የአፈጻጸም መመሪያ አስመልክቶ ገለጻ አድርገዋል።,spk_d7856bda64ff,am,22.325,20.324,0.0,22.325,-18.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7244ea39fb53,train,ዲጂታል መታወቂያ ዲጂታል ኢኮኖሚ በመገንባት የኢትዮጵያን ብልፅግና ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑን በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ማንኛውም ሰው ራሱን የሚገልጽበትና መብቱን የሚያረጋግጥበት መለያ ነው ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,12.813,11.845,0.457,12.813,-19.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4bad430342db,train,በተጨማሪም በ800ሜትር ሴቶች መርጋ ሀቃ የወርቅ ሜዳልያ አሸንፏል።,spk_d7856bda64ff,am,4.891,4.412,0.0,4.891,-18.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6a2ad19f95eb,train,በማዕከሉ ዋና አሰልጣኝ የሆኑት ተስፋዬ መገርሳ በበኩላቸው፣ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ከፍተኛ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ያለው መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_d7856bda64ff,am,8.245,8.245,0.0,8.245,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e0d4763fb16,train,በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ የ2017 ሀገር አቀፍ ምርጫን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል፡፡,spk_d7856bda64ff,am,7.887,7.024,0.0,7.887,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c10605b1e6cf,train,በወር ከ17 ሺሕ በላይ ሲሊንደር ኦክሲጅን የማምረት አቅም ያለው የማምረቻ ማዕከሉ ከሆስፒታሉ አልፎ ለሌሎች የመንግስትና የግል ጤና ተቋማትም ምርቱን እያቀረበ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_d7856bda64ff,am,12.311,11.232,0.0,12.311,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1c6e7e85c583,train,የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው፤ በፌደራልና በክልሉ መንግስት ልዩ ትኩረት እየተካሄዱ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶች ዘላቂ ሠላምን በማረጋገጥ ለከተማው እድገት መፋጠን ምቹ ሁኔታ መፍጠራቸውን ገልጸዋል።,spk_d7856bda64ff,am,15.173,15.173,0.0,15.173,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ab680d90188a,train,"""የሴቶች፣ የወጣቶችና የአካል ጉዳተኞች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር"" በሚል መሪ ሀሳብ በጋምቤላ ከተማ ዛሬ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ እየተካሄደ ነው።",spk_d7856bda64ff,am,8.621,8.621,0.0,8.621,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3f5c9659d3d1,train,በዚህም የአራተኛውን ዙር የሰው ሰራሽ አስተውሎት(ኤአይ) የክረምት ስልጠና የሚወስዱ ታዳጊ ተማሪዎች ያገኙትን እድል በአግባቡ ሊጠቀሙበት ይገባል ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,9.712,9.083,0.0,9.712,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6a5c5319010f,train,ሲዳማ ቡና የሊጉን መሪነት ለማጠናከር ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ አሸናፊ ለመመለስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል።,spk_d7856bda64ff,am,6.681,6.681,0.0,6.681,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_db94b317bf94,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ከ75 ዓመት በፊት በ50 ተማሪዎች ማስተማርን አሀዱ ብሎ የጀመረው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ75 ዓመት ጉዞው 300 ሺህ ተማሪዎችን አስመርቋል ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,16.301,15.329,0.0,16.301,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f77e5c9031db,train,:- በሲዳማ ክልል በዘንድሮ የትምህርት ዘመን የተሻለ ውጤት ለማምጣት በሚያስችል መልኩ ትምህርት ቤቶችን ምቹ የማድረግና በቁሳቁስ የማሟላት ስራ መሰራቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_d7856bda64ff,am,9.864,9.559,0.0,9.864,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_baf73cb8ecc4,train,ፕሮጀክቱ ከዩኒሴፍ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የሚገነባ ሲሆን 140 ሚሊዮን ብር እንደተመደበለትም ተገልጿል።,spk_d7856bda64ff,am,6.004,6.004,0.0,6.004,-16.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_66ef73451a4c,train,ድጋፉ የተደረገላቸው ወገኖች በበኩላቸው፥ የከተማ አስተዳደሩ ተቋማትን በማስተባበር ባደረገላቸው በጎ ተግባር አመስግነዋል።,spk_d7856bda64ff,am,7.229,6.853,0.376,7.229,-15.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2f9b0417f9e5,train,በኮሌጁ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክተር ስመኘው ሀንዴቦ ከሐምሌ 21 እስከ 27 ቀን 2017 ድረስ የነፃ ምርመራና ህክምና አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_d7856bda64ff,am,12.613,11.658,0.0,12.613,-19.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f32fe34e36cc,train,አዘጋጇ ሀገር ማሸነፍ ወይም አቻ መውጣት ወደ ጥሎ ማለፍ በቀጥታ ያስገባታል። ተሸንፋም ምርጥ ሶስተኛ ሆና የማለፍ እድል አላት።,spk_d7856bda64ff,am,9.187,8.701,0.0,9.187,-19.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0fc75bf95c9c,train,20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን የምታስተናግደው ሆሳዕና ከተማ  በኢትዮጵያዊ ጨዋነት እንግዶቿን ለመቀበል ተዘጋጅታለች።,spk_d7856bda64ff,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0444efc271c7,train,ደቡብ አፍሪካ እ.አ.አ በ2013 ባዘጋጀችው 29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይም በጋራ ተሰልፈው ተጫውተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-21.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a80b7a4ea828,train,የጅማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ጠሃ ቀመር በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት፤  ዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ በአካባቢው ሰላም ፀንቶ እንዲቀጥል  የማይተካ ሚና እየተወጣ ነው ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,11.59,11.59,0.0,11.59,-15.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_62defa45a197,train,በሶስት ነጥብ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ደቡብ አፍሪካ ማሸነፍ ቀጥታ ወደ ጥሎ ማለፍ ያስገባታል። አቻ መውጣትን ወደ ቀጣዩ ዙር ሊያሳልፋት ይችላል።,spk_d7856bda64ff,am,10.973,9.345,0.0,10.973,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f0848b6bf3e4,train,ቦርዱ በየደረጃው በሚገኙ መስጂዶች ለምርጫው የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን ከማሟላት ጀምሮ ሁሉንም ዝግጅቶች አጠናቋል ነው ያሉት።,spk_d7856bda64ff,am,8.584,8.584,0.0,8.584,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1373f5bcb516,train,ቡድኑ በሰባት ነጥብ 12ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_d7856bda64ff,am,2.448,2.448,0.0,2.448,-18.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11d1aa51e148,train,በአማራ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የክልሉ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪና የከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አህመዲን መሀመድ (ዶ/ር) በበኩላቸው የክልሉን  ሰላም ለማረጋገጥ  የሽምግልና ባህል ከፍተኛ ድርሻ  አለው ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,14.381,13.527,0.0,14.381,-18.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6063a7523c49,train,ሉሲና ሰላም መጪዋን አዲሷን ኢትዮጵያም ለማስተዋወቅ እድል ይሰጣል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_d7856bda64ff,am,5.872,5.528,0.0,5.872,-18.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_620b9151ad45,train,የሚሰራጩ የተሳሳቱ መረጃዎች ብዥታን ከመፍጠራቸው በፊት አጀንዳዎችን ቀድሞ ተደራሽ በማድረግ መቀልበስ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_d7856bda64ff,am,8.921,7.931,0.0,8.921,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1084af1e7679,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የንፁህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት በመከናወን ላይ መሆናቸውን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ።,spk_d7856bda64ff,am,9.328,9.328,0.0,9.328,-16.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4716f6f8658,train,ዳግማዊት ሰለሞን ከኢትዮ ኤሌክትሪክ በ17 ግቦች የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱን እያመራች ነው።,spk_d7856bda64ff,am,7.173,6.634,0.54,7.173,-19.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df987e9997f8,train,የሰላም አምባሳደር ወጣት ስለሺ ኡመር ወጣቶች ስብዕናቸውንና ሀገራቸውን በሚገባው ልክ በሚገነቡ ጉዳዮች እና ሀሳቦች ላይ መስራት አለብን ብሏል።,spk_d7856bda64ff,am,10.693,10.693,0.0,10.693,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c33a71691ca8,train,በ3000ሺ ሜትር ወንዶች ጎይቶም መኮንን የነሀስ ሜዳልያ አሸንፏል።በመካከለኛ ሪሌይ የነሐስ ማዳልያ ተመዝግቧል።,spk_d7856bda64ff,am,8.133,7.654,0.0,8.133,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4847c037ac4c,train,የኩላሊት በሽታ የበርካታ ወገኖች የጤና ስጋት በመሆኑ ሆስፒታሉ ለህክምናው የሰጠው ትኩረት የሚደነቅ ነው ያሉት ደግሞ በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት ሼህ ተማም መሀመድ ናቸው።,spk_d7856bda64ff,am,8.621,8.621,0.0,8.621,-17.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_18af21ea34f9,train,ፍትሐዊ አሰራሮችን ማስፈን የሚያስችሉ አህጉራዊ እና ቀጣናዊ ትስስሮች መፍጠር መቻሉንም አስታውቀዋል።,spk_d7856bda64ff,am,6.325,5.965,0.0,6.325,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d27e902df302,train,ከደብረ ብርሃን እስከ አዋሽ አርባ የሚወስደው የአስፋልት መንገድ መገንባቱ የአካባቢውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ለማነቃቃት ትልቅ ድርሻ ያለው መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,10.429,9.963,0.0,10.429,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dee2a8e1237c,train,ቶተንሃም ሆትስፐርስ እና ሰንደርላንድ አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_d7856bda64ff,am,4.668,4.148,0.52,4.668,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c1f04f5f424c,train,ቴክኖሎጂው ኮሚሽኑ አገልግሎት ከሚሰጥባቸው በአዲስ አበባና ዙርያ የሚደረጉ ጥሪዎችን ብቻ ወደ ማዕከሉ እንዲገቡ የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_d7856bda64ff,am,6.965,6.496,0.469,6.965,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4061eb7da61,train,ጤንነቱ የተጠበቀና የበለፀገ ማህበረሰብ ለመገንባት የሚያስችል የጤና ፖሊሲ ተነድፎ እየተተገበረ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d7856bda64ff,am,7.643,7.128,0.0,7.643,-18.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b7f183a4409,train,በዚህም ከ17 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ከ5ሺህ ለሚበልጡ የቤተሰብ አስተዳደሪዎች በዓሉን ምክንያት በማድረግ ማዕድ የማጋራት ሥራ ማከናወናቸውን ነው ያነሱት።,spk_ba1e0453ae5c,am,10.813,9.472,0.373,10.813,-31.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe2578af54f9,train,በተመሳሳይ 1ሺህ 446ኛው የኢድ አል አድሃ(አረፋ) በዓል በወላይታ ሶዶ ከተማ ተከብሯል።,spk_ba1e0453ae5c,am,6.454,5.679,0.4,6.454,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_032a16fba063,train,በዓሉን በመተሳሰብና በመደጋገፍ የአብሮነት እሴቶችን በሚያጎለበት መልኩ እያከበሩት መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_ba1e0453ae5c,am,7.854,6.514,0.374,7.854,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81b35c20146e,train,መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) በሀገረቱ በመጀመሪያ ዲግሪ 314 ፕሮግራሞቸ መኖራቸውን አንስተው፤  በቀጣይ ሁሉም የትምህርት ፕሮግራሞች ላይ ክለሳ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_ba1e0453ae5c,am,13.094,11.148,0.361,13.094,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6b2ac26ca75,train,ኢትዮጵያ በአንድነት ያጌጠ ብዝሃነት ያላትና ብዝሃነትን ከአንድነት ያስተሳሰሩ የውብ ህዝቦች አገር መሆኗንም ጠቁመዋል።,spk_ba1e0453ae5c,am,7.093,6.037,0.375,7.093,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aaf69d7a5acc,train,ባለፉት ሰባት ዓመታት ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊያንን ከፍ የሚያደርጉ ተግባራት መከናወናቸውን አመልክተው፤ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በአገሩ ጉዳይ እኩል ተሳትፎ እንዲኖረው መደላድል መፍጠር የሚያስችል ስራ እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል።,spk_ba1e0453ae5c,am,14.534,12.149,0.37,14.534,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b63d91e6cd2,train,ከበአሉ ተሳታፊዎች መካከል አቶ ጃፋር አብዱሽኩር በዓሉን የተቸገሩትን በመርዳት በአንድነት እያከበሩ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ba1e0453ae5c,am,9.573,8.03,0.357,9.573,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_682d2a03f669,train,አረፋ የእርድ በዓል ቢሆንም በአቅም ማነስ የቤተሰባቸውን ፍላጎት ለመሸፈን ተቸግረው እንደነበር አስታውሰው፣ ለበዓሉ የተደረገላቸው ድጋፍ በደስታ ማሳላፍ እንዳስቻላቸው የተናገሩት ሌላኛው የዲላ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪ ኢብራሂም ሰይድ ናቸው።,spk_ba1e0453ae5c,am,15.254,13.418,0.379,15.254,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3d1c023895b,train,ኢትዮጵያ ህብር የሚለው ቃል የሚገልፃት በአንድነት ያጌጡ ብዝሃነት ያላቸው ብሄሮች ብሄረሰቦች ተሳስረው የሚኖርባት አገር ናት ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ(ዶ/ር) ገለፁ።,spk_ba1e0453ae5c,am,11.973,10.866,0.376,11.973,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_adb59d281322,train,መልካም የምስጋና እና የአንድነት በዓል እንዲሆንም ተመኝተዋል፡፡,spk_ba1e0453ae5c,am,4.133,3.441,0.379,4.133,-34.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09b15b90fd19,train,በዓሉን በጋራ ለማክበር የተለያዩ አካላትን በማስተባበር ማዕድ የማጋራት ሥራ ማከናወናቸውን የገለጸው ደግሞ የሀላል በጎ አድራጎት ማህበር ሥራ አስኪያጅ ወጣት ፈለድን መንሱር ነው።,spk_ba1e0453ae5c,am,12.334,9.656,0.368,12.334,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55699f268acd,train,በፎረሙ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የአፍሪካ ሀገራት ሚኒስትሮች፣ የፈጠራ ባለሙያዎች፣ ሥራ ፈጣሪዎች፣ የዘርፉ ምሁራን እና ባለድርሻ አካላት ታድመዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,15.213,14.043,0.0,15.213,-33.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dcdbc924532c,train,በመርሃ-ግብሩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ ተሸላሚ ተማሪዎችና ወላጆች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,8.914,8.534,0.0,8.914,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eae077e4f51f,train,አርቲስቱ በሬዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣ በፊልም እና በጋዜጠኝነት ሙያ በርካታ ሥራዎችን ለአድማጭ ተመልካች ማድረስ ችሏል፡፡,spk_7dcf565cf02c,am,8.594,8.259,0.0,8.594,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fbf4e352c482,train,ባለስልጣኑም በክልሉ ለተቋቋመው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,7.314,7.011,0.303,7.314,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6d387966d76,train,የ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ-ግብር በመጋቢት ወር 2018 ዓ.ም እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ።,spk_7dcf565cf02c,am,11.373,10.257,0.0,11.373,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75cc3542d674,train,እንደ ድህነት፣ የመኖሪያ ቤት እጦት እና የሥራ ቦታ ጭንቀትን የመሳሰሉ ማኅበራዊ ጉዳዮችን ከመፍታት ጎን ለጎን፤ የጤና አጠባበቅ ሥርዓቶችን በተደራሽ አገልግሎቶች እና ህመም ከመባባሱ በፊት የሚሰጡ ሕክምናዎችን ማጠናከር አስፈላጊ መሆኑን መክረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,18.674,17.331,0.356,18.674,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e3d6dddd6ede,train,የግብርና ምርምር ማዕከላትና ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተከናወኑ የጥናትና ምርምር ስራዎችን ወደ ተግባር በመለወጥ የግብርና ምርታማነትን ማሻሻል እንደሚያስፈልግም ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.354,12.354,0.0,12.354,-34.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9cb0a6bda667,train,የባሕርይ ምልክቶች፡- ጭንቀት የሚያስከትሉ ሁኔታዎችን አብዝቶ መፍራትና መሸሽ (Avoidance)፣ ቶሎ መበሳጨት፣ የእንቅልፍ መዛባት (እንቅልፍ ማጣት ወይም እረፍት የሌለው እንቅልፍ) መሆናቸውን አብራርተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.594,11.457,0.755,12.594,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bee6c320cae0,train,የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲን በተጨባጭ ለመተግበር ባለፈው ዓመት የአጠቃላይ ትምህርት አዋጅ መውጣቱን በማስታወስ።,spk_7dcf565cf02c,am,9.073,7.314,0.402,9.073,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4192ba745f54,train,ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል አቶ ሲሳይ ሸዋ ካልታመሙ በቀር ለቅድመ ምርመራ ወደጤና ተቋም የማቅናት ልምድ እንደሌላቸው ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,11.153,10.038,0.0,11.153,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c20ae8a14c8e,train,የቴክኒክና ሙያ ዕውቀትን የቀሰሙ ባለሙያዎች ለከተማዋ ልማት ትልቅ እገዛ የሚያደርጉ የተለያዩ ችግር ፈቺ ማሽኖችን እያመረቱ እንደሆነ አስታውቀዋል፡፡,spk_7dcf565cf02c,am,13.493,10.967,0.0,13.493,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6bc044b35a5f,train,በወቅቱም ነብዩ መውሊዳቸውን ጾም በመጾም ያከብሩ ነበር ያሉት ዶክተር አብዱልጀሊል፤ ሁልጊዜ ሰኞ ይጾሙ እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.834,8.847,0.0,10.834,-32.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e499771d0a28,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ እንዳስታወቁት የአካል ጉዳተኞችን መብትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ ይገኛል።,spk_7dcf565cf02c,am,14.354,12.739,0.399,14.354,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7cae8979afd4,train,በቀጣይም የግብዓት ማሰባሰቡ ስራም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,3.954,3.475,0.478,3.954,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d29d2e95589a,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ተጠቃሚ ከሆኑት አቅመ ደካማ ወገኖች መካከል አቶ ገረመው ደስታ፣ ቤታቸው በጊዜ ሂደት አርጅቶ ለማደስ አቅም በማጣታቸው በስጋት ይኖሩ እንደነበር አስታውሰው፤ በበጎ ፈቃደኞቹ በአዲስ መልክ በመገንባቱ መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,16.113,15.668,0.445,16.113,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75a2d872a12c,train,ከደርግ ዘመነ-መንግሥት ጀምሮም መውሊድ ሀገራዊ በዓል ሆኖ መቀጠሉን ነው የገለጹት።,spk_7dcf565cf02c,am,5.234,4.841,0.0,5.234,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9a3b29a0dd95,train,በተለይ በመንግሥት ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ የታገዙና ዲጂታል እንዲሆኑ በኮሚሽኑ በኩል ምክረ ሀሳቦች እየተሰጡ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,9.553,9.191,0.362,9.553,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03312ba31b51,train,በአማራ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተማሪ መጽሐፍ ጥምርታን አንድ ለአንድ ለማድረስ ትኩረት  መሰጠቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_7dcf565cf02c,am,9.713,8.669,0.0,9.713,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ddde31a59637,train,ማዕከሉ በክልሉ ፈጣን እና ቀልጣፋ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የሚኖረው ፋይዳ የላቀ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,7.373,7.016,0.358,7.373,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_931b80cf3129,train,ከብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽን ኮሚሽን፤ ከወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀት ጋር በመሆን እስከ ታችኛው የአስተዳደር እርከን ድረስ በቅንጅት የተጀመሩ ስራዎች እንደሚጠናከሩም ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.914,12.215,0.35,12.914,-28.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_529859567542,train,የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ለሚ ጉታ ፤  ብቁና በስነ ምግባር የታነፀ የሰው ሃይል ለማፍራት እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,9.233,8.599,0.331,9.233,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a493165e12f,train,ለሰው ልጅ ለመኖር ምቹ ሁኔታ በሌለበት ቤት ውስጥ ከአንድ ልጃቸው ጋር ህይወትን ሲገፉ እንደነበረ የገለጹት ደግሞ ወይዘሮ ሸዋዬ ከተማ ናቸው።,spk_7dcf565cf02c,am,11.873,9.779,0.647,11.873,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ae49005bdab,train,ኮምፕሌክሱ እጅግ ዘመናዊና ወቅቱ የደረሰበት ቴክኖሎጂ የተሟላለት፣ ባለ 15 ወለል ሲሆን፤ ባለ አራት ወለል የተሽከርካሪ ማቆሚያ የያዘ ነው።,spk_7dcf565cf02c,am,12.354,10.396,0.679,12.354,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa0dfda2f29f,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም ክልሎች እና በአስር የፌደራል ተቋማት የተገነቡ 24 የስማርት ኮሙኒኬሽን ማሳለጫ ክፍሎች በዚህ ሳምንት በይፋ ስራ እንደሚጀምሩ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_7dcf565cf02c,am,15.254,13.28,0.0,15.254,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b0e1859bb206,train,ሁለቱ ተጠርጣሪዎች ባለፈው ማክሰኞ ብራሰልስ ውስጥ በቁጥጥር ሥር የዋሉ ሲሆን አንደኛው ተጠርጣሪ ደግሞ ባለፈው ረቡዕ ቤልጅየም ውስጥ ሄይንአልት በተሰኘች ግዛት ውስጥ መያዙን የኤኤፍፒ ዘገባ አመልክቷል።,spk_7dcf565cf02c,am,17.814,15.51,0.0,17.814,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6268c8da2d76,train,ከአምስት ተከታታይ የአቻ ውጤቶች በኋላ ወደ ድል መንገድ የተመለሰው ባህርዳር ከተማ ደረጃውን ከዘጠነኛ ወደ ሰባተኛ ከፍ አድርጓል። በሊጉ አምስተኛ ድሉን አስመዝግቧል።,spk_7dcf565cf02c,am,11.694,10.786,0.0,11.694,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7938e051400b,train,በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የኒውክሌር ማብለያ ቴክኖሎጂ የልህቀት ማዕከል ኃላፊ ደረጃው አየለ (ዶ/ር)፤ የበለጸጉ ሀገራት የኃይል ደህንነታቸውን በኒውክሌር ቴክኖሎጂ ልማት በሁሉም መስክ ዕድገታቸውን እያስቀጠሉ ነው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,18.753,17.64,0.378,18.753,-29.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4562c31f2ab,train,አቶ ታምሩ ደገፋ በበኩላቸው፤ የሀገሪቱ እድገት እውን እንዲሆንና የተጀመሩ የልማት ስራዎች እንዲሳኩ እርሳቸውም የበኩለችን እንደሚወጡ ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,11.313,10.437,0.0,11.313,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac148d46c484,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤ የወላይታ ሶዶ ከተማ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጽህፈት ቤት ከወረቀት ንክኪ ነፃ የሆነ የኦን ላይን አገልግሎትን መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,13.793,13.042,0.752,13.793,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_35cd0dccdcde,train,በግምገማው መድረክ የተገኙት የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋዬ ዳባ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አተገባበር  የዘርፉን ክፍተቶች በመሙላት  ሕብረተሰቡ በፍትህ አካላት ላይ ያለውን አመኔታ  እያሳደገ ነው።,spk_7dcf565cf02c,am,16.674,15.335,0.0,16.674,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4c4fa0906813,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዜጎች በክብርና በቅልጥፍና እንዲያስተናገዱ እና በተቋማት ላይ አመኔታ እንዲኖራቸው ያደርጋል ነው ያሉት።,spk_7dcf565cf02c,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-32.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_420f8e5faf6b,train,ለዚህም ከተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ድርጅቶች ጋር በትብብር እየተሠራ ይገኛል ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,6.253,5.684,0.0,6.253,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a9ec7d724db9,train,ከተሞች ለነዋሪዎቻቸው ምቹ እና ለኢንቨስትመንት ሳቢ ለማድረግ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ውጤታማ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_7dcf565cf02c,am,9.694,8.441,0.532,9.694,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6641c04be544,train,በትራፊክ አስተናባሪነት፣ በደም ልገሳና በሌሎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ በመሳተፍ ህብረተሰቡን ሲያገለግል መቆየቱን ጠቅሶ ይህን ተግባሩን በቀጣይም እንደሚያጠናክር ገልጿል።,spk_7dcf565cf02c,am,13.473,11.951,0.466,13.473,-27.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_9076c99b6d69,train,በዚሁ ጊዜ የምዕራብ ሸዋ ዞን ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ባንዲራ ጋላና፤ የትምህርት ዘመኑን ውጤታማ ለማድረግ በክረምቱ ወራት የተለያዩ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.834,10.834,0.0,10.834,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0e2ab35d4ca,train,የኮሪደር ልማቱ ተጨማሪ አዳዲስ የተሸከርካሪና ምቹ የእግረኛ መንገዶች መፍጠሩ የተሽከርካሪ ፍሰቱን የሚያሳልጥና አደጋን ለመከላከል የሚያስችል ነው ሲሉም አክለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.514,11.716,0.797,12.514,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_132f70a4d70b,train,👉 ክብደትን መቆጣጠር ( ከመጠን ያለፈ ውፍረት ከዝቅተኛ የቫይታሚን ዲ ጋር የተያያዘ ነው ) ፤,spk_7dcf565cf02c,am,6.114,4.885,0.464,6.114,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f9857bf663df,train,የጌዴኦ ዞን ሳይንስ፣ ኢንፎርሜንሽንና ቴክኖሎጂ መምሪያ ሃላፊ አቶ ደረጀ ሾንጣ በበኩላቸው እንዳሉት በክረምት ወራት በዞኑ ከ3 ሺህ ለሚልቁ ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ለመስጠት ዝግጅት ተደርጓል።,spk_7dcf565cf02c,am,16.773,14.05,0.348,16.773,-31.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a27f974df306,train,አሁን ላይ ከግብረ ሰናይ ድርጅት የተደረገው ድጋፍ መተባበርንና መተጋገዝን ከፍ በማድረግ ማህበራዊ ሃላፊነትን አጉልቶ ያሳየ ነው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,9.713,9.274,0.44,9.713,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dd7d81b1c01b,train,ከአፍሪካ ህዝብ ከ60 በመቶ በላይ የሚሆነው ከ25 ዓመት በታች ዕድሜ ላይ የሚገኝ ወጣት ኃይል መሆኑን በማውሳት፥ በየዓመቱ የሚፈጠረው የሥራ ዕድል አሁንም አነስተኛ ነው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,13.534,13.23,0.0,13.534,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_485ad852af74,train,የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ያቋቋመው የኦክሲጅን ማምረቻ ማዕከል  የተሻለ ሕክምና እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታ በመፍጠር ከእንግልት እንደታደጋቸው የሆስፒታሉ ተገልጋዮች ገለጹ፡፡,spk_7dcf565cf02c,am,12.434,11.724,0.0,12.434,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_342a153adb6a,train,"የደሴ ቲሹ ካልቸር ማዕከል "" በባዮ ቴክኖሎጂ "" ያባዛቸውን ከ300 ሺህ በላይ  ምርታማ  የፍራፍሬ እና  የአትክልት ችግኞች  እያሰራጨ መሆኑን አስታወቀ።",spk_7dcf565cf02c,am,10.653,10.03,0.624,10.653,-29.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ee0237e7e2c2,train,"ኢትዮ ቴሌኮም፣ ዳሽን ባንክ እና ኢታ ሶሊዩሽን የንግድ ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥን የሚያቀላጥፍ ""ዙሪያ"" የተሰኘ የቢዝነስ አውቶሜሽን ሶሉሽን መተግበሪያ ይፋ አድርገዋል።",spk_7dcf565cf02c,am,12.293,10.791,0.0,12.293,-30.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8189f3b556c4,train,ኢሬቻ ህዝቡ ያለምንም የማንነት፣ የብሔር እና ሀይማኖት ልዩነት በጋራ የሚያከብረው የገዳ ስርዓት አካል የሆነ ትልቅ የአደባባይ በዓል መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,11.553,11.251,0.302,11.553,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3e00f6e9c036,train,በወልድያ ከተማ በተካሄደው ውይይት የተሳተፉት በላይ ብርሃኑ፤ የስራ ሰዓትን በአግባቡ በመጠቀምና መልካም ስነ ምግባርን በመላበስ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,14.594,12.729,0.0,14.594,-29.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3fafbdce117b,train,ይኽ አስደናቂ ለውጥ ከተካሄደባቸው የከተማችን ክፍሎች አንዱ ነው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,5.053,4.698,0.0,5.053,-29.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b9cd25b85cc3,train,ይህም የተገልጋዩን እርካታ እና የከተማዋን ሁለንተናዊ እድገት ለማረጋገጥ ወሳኝነት እንዳለው አስረድተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,7.753,7.37,0.0,7.753,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7837e93c93c0,train,በጉራጌ ዞን የተሻሻሉ የዳልጋ ከብት ዝርያዎችን ለአርሶ አደሮች በማቅረብ   ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸውን  ማሳደግ መቻሉን የዞኑ ግብርና  መምሪያ ገለጸ።,spk_7dcf565cf02c,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-33.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bf04fd01099d,train,ስደት የሰው ልጆች አስከፊ ታሪክን ብቻ ሳይሆን የጽናት ማሳያ፣ የተስፋ፣ የእድገትና የማህበረሰባዊ ትስስር መሰረት ነው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.194,10.194,0.0,10.194,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6da79e4ab4ae,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የተቀላጠፈ አሰራርን በመከተል የተገልጋዮችን አመኔታ የሚያሳድግ መሆኑን የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መኩሪያ ኃይሌ (ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_7dcf565cf02c,am,12.854,12.854,0.0,12.854,-30.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1ffc6c4309d4,train,ይርጋጨፌ ቡና እና አርባምንጭ ከተማ አንድ አቻ ተለያይተዋል። በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ መታሰቢያ ክፍሌ ለይርጋጨፌ ቡና ፣ ስንዱ ዳምጠው ለአርባምንጭ ከተማ ግቦቹን አስቆጥረዋል። ይርጋጨፌ ቡና በ11 ነጥብ 10ኛ ደረጃን ይዟል። አርባምንጭ ከተማ በዘጠኝ ነጥብ 12ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_7dcf565cf02c,am,27.413,22.407,0.685,27.413,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_53197c29cb60,train,አዳነች አስፋው ለይርጋ ጨፌ ቡና ብቸኛውን ግብ አስቆጥራለች።,spk_7dcf565cf02c,am,4.454,4.015,0.439,4.454,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_23c2e05a6e33,train,የደም ባንኩ በአሁኑ አቅሙ 5 ሺህ ዩኒት ደም መሰብሰብ የሚችል ሲሆን ለህክምና ሲፈለግ ከመቀሌና ሰመራ የደም ባንኮች ይመጣ የነበረውን ደም ሙሉ በሙሉ የሚያስቀር መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,16.834,13.883,0.0,16.834,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eab2852c32be,train,ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ወደ አሸናፊነት የተመለሰው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ20 ነጥብ ደረጃውን ከ15ኛ ወደ 11ኛ ከፍ አድርጓል። በሊጉ አራተኛ ድሉን አሳክቷል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.854,11.714,0.0,12.854,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d160dacf811,train,አምባሳደሩ እንዳመለከቱት በጋዜጣው ጥቅምት 30 ቀን 2014 ዓ.ም ርዕስ አንቀጽ ላይ የተስተናገደው ሃሳብ የተሳሳተ መረጃ ላይ የተመሰረተ ነው።,spk_7dcf565cf02c,am,11.414,10.162,0.0,11.414,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bbb5d0dc6124,train,ሰላማዊ የኒውክሌር ቴክኖሎጂ ልማት ዕቅድ መበሰሩም ለኢትዮጵያ በሁሉም መስክ ስኬታማ የጥናትና ምርምር ለማከናወን ወርቃማ ዕድል ይዞ እንደሚመጣ አስረድተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.354,12.354,0.0,12.354,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4390a81d4aa7,train,በዘላቂነት አስተማማኝ የአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ መገንባት፣ የመጠባበቂያ ክምችትን በፌደራልና በክልሎች ማደራጀትና ተፈናቃይ ዜጎቻችን በዘላቂነት ተቋቁመው ወደ አምራችነት እንዲመለሱ ማድረግ የመንግሥታችን ዋነኛ ግብ ነው።,spk_7dcf565cf02c,am,14.993,13.978,0.598,14.993,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_90c4f8e8b07c,train,ኢትዮጵያ ከራሷ በመሻገር የአፍሪካን ትልቅነት፣ሀብታምነት፣የማድረግ አቅም እንዲሁም አፍሪካውያን ሲደመሩ የተሻለ ነገር ማምጣት እንደሚችሉ የ Pulse of Africa ሚዲያ በብዙ ነገር እንደሚያስተምር ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,17.814,16.923,0.0,17.814,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b2219149a234,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማህዲ በበኩላቸው፤ አዳብና ለዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታና ማህበረሰብ ግንባታ ጉልህ አስተዋጽኦ አለው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,13.473,10.716,0.384,13.473,-32.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3e40c1f483e7,train,የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በልማትና በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ላይ  ያላቸውን  አስተዋጽኦ  እንዲያጠናክሩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ጥሪ አቀረበ።,spk_7dcf565cf02c,am,9.633,9.633,0.0,9.633,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2777bf5d531,train,በዚሁ ምክንያት የፋና ቴሌቪዥን እና የፋና ፕላስ እንዲሁም የአብዛኛዎቹ የሀገራችን የቴሌቪዥን ጣቢያዎች ስርጭት ተቋርጧል፡፡,spk_7dcf565cf02c,am,8.534,7.837,0.0,8.534,-30.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba45e74da0b7,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር እና የኑክሌር ኢነርጂ ዲፓርትመንት ኃላፊ ሜካኤል ቹዳኮቭ (ዶ/ር) ጋር ዛሬ ተወያይተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,14.893,12.505,0.0,14.893,-32.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2313bd21e283,train,መውሊድ መከበር የጀመረው በነብዩ መሐመድ ጊዜ መሆኑን አውስተው፤ዘንድሮ ለ1 ሺህ 500ኛ ጊዜ እየተከበረ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,8.514,7.432,1.081,8.514,-32.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_200bf5decb44,train,ዛሬ የተዘጋጀው የውይይት መድረክም የመንግስት ሠራተኞች ዘመኑ የሚጠይቀውን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ፈጣንና ውጤታማ አገልግሎት ለሕብረተሰቡ እንዲሰጡ  የሚያግዝ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,11.073,11.073,0.0,11.073,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_263720a04b04,train,በትምህርት ሚኒስቴር የማህበራዊ ሳይንስ ትምህርቶች ሥርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ ዑመር ኢማም በበኩላቸው እንደገለጹት በትምህርት ቤቶች አካባቢ የመማር ማስተማር ሂደቱን የሚያውኩ ተግባራት እየተበራከቱ መምጣታቸውን ተከትሎ ረቂቅ ደንቡን ማዘጋጀት አስፈልጓል።,spk_7dcf565cf02c,am,18.194,16.736,0.343,18.194,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_86b05c64ffb1,train,አገልግሎቱ ዜጎችን ከአላስፈላጊ ወጪ የሚታደግ እና እርካታን የሚፈጥር ነው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,5.093,4.77,0.0,5.093,-28.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c35948dcccd5,train,ማህበሩ በሚቀጥሉት አስር ዓመታት የአባላቱን ቁጥር 20 ሚሊየን በማድረስ ወጪውን በራስ አቅም የመሸፈን እቅድ መያዙንም አመልክተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.274,9.153,0.0,10.274,-24.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4ce00d9a68e,train,የምስራቅ ጉራጌ ዞን ምክር ቤት አፈጉባኤ እንዳልካቸው ጌታቸው አዳብና የሶዶ ክስታኔ ዋነኛ መገለጫ ከሆኑት ባህልና እሴቶች መካከል  አንዱ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,14.274,12.494,0.302,14.274,-36.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_83f88b1c0395,train,በሆስፒታሉ የኦክሲጅን አገልግሎት መኖሩ እንግላት ሳይገጥማቸው አገልግሎቱን በማግኘታቸው ለሌላ ሕክምና ዕድል  እንደሰጣቸው አውስተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.514,9.252,0.36,10.514,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c5d4c039e9c1,train,የሶማሌ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እነዚህን አገልግሎቶች በተቀናጀ መንገድ መስጠት በሚያስችል መልኩ በሰው ኃይልና በቴክኖሎጂ ተደራጅቶ ወደ ስራ መግባቱም ተገልጿል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.254,11.922,0.0,12.254,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_09d2dffee55a,train,ስልጠናውን እየተከታተሉ ካሉ ተማሪዎች መካከል በከተማው ያበሩስ ትምህርት ቤት 12ኛ ክፍል ተማሪ ኤሰትን ሲሳይ እየወሰዱት ያለው ስልጠና ዲጂታል እውቀትና ክህሎትን ለመጨበጥ እንዳስቻላቸው ተናግሯል።,spk_7dcf565cf02c,am,14.733,13.599,0.0,14.733,-30.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8fe5bf7c9f12,train,በሆስፒታሉ በዚህ አመት የኦክስጅን ማምረቻ ተቋቁሞ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑንም ጠቅስዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,6.833,5.623,0.768,6.833,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dd12b9a2d078,train,በመልእክታቸውም፥ የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል ስናከብር በምስጋና ብቻ ሳይሆን በችግር ውስጥ ያሉ ወገኖችን በመርዳትና በመደጋገፍ ሊሆን ይገባል ሲሉ አስገንዝበዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,11.473,11.172,0.0,11.473,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f64159e1fe6,train,በመርሃግብሩ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣ የአካባቢው ተወላጆችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,15.233,13.0,0.545,15.233,-36.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_25f19787fd26,train,ባለፈው ዓመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ለችግር ሳይበገሩ ስኬታማ መሆናቸው አንድ  ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,11.553,10.743,0.0,11.553,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_40fcbb9bf7ca,train,ወጣቶች ያለንን እውቀትና ልምድ ተጠቅመን በበጎ ፈቃድ ያለንን ተሳትፎ ልናጎለብት ይገባል ስትል ጥሪዋን አቅርባለች።,spk_7dcf565cf02c,am,9.073,8.67,0.404,9.073,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3407f08014a9,train,ከልጅነቱ ጀምሮ ለድሮን ቴክኖሎጂ ከፍተኛ ፍቅርና ፍላጎት እንደነበረው ገልጾ፤ ነገር ግን ፍላጎቱን እውን ለማድረግ የሚያስችል እውቀት እንዳልነበረው ነው የተናገረው።,spk_7dcf565cf02c,am,11.334,10.909,0.0,11.334,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_18dd91101e2b,train,በክልሉ በሁሉም ከተሞች የአገልግሎት አሰጣጥንና ሌሎች አሰራሮችን ጭምር ለማሻሻል የሚያስችሉ የሪፎርም ስራዎች ተግባራዊ እየተደረጉ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.194,11.414,0.47,12.194,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a92af7120839,train,በዛሬው እለትም ድጋፍ ላደረጉ አካላት ምስጋናቸውን አቅርበው በውጭና በአገር ውስጥ የሚገኙ የድሬዳዋ ተወላጆች እና ወዳጆች የድርሻቸውን እንዲወጡ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,13.954,11.594,0.0,13.954,-39.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_16e0ae717aba,train,በዚህም በምስራቅ ጉራጌ ዞንና በማረቆ ልዩ ወረዳ መካከል ለረጅም ዘመናት ተከስቶ የነበረውን ግጭት በሰላማዊ መንገድ መፍታት በመቻሉ በተጨባጭ የሚታይ ውጤት የተመዘገበበት ስለመሆኑም ተናግረዋል፡፡,spk_7dcf565cf02c,am,16.194,13.729,0.443,16.194,-27.2,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_75e60e9feb1c,train,በአንጻሩ በሊጉ ሶስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ቦሌ ክፍለ ከተማ በ 23 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።,spk_7dcf565cf02c,am,7.973,7.592,0.0,7.973,-28.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_db671ca4edda,train,በቴክኖሎጂና በተኪ ምርት ስራ ከተሰማሩት የፈጠራ ባለሙያዎች መካከል ሄዋን አሊ፤ በክህሎት ኢትዮጵያ ፕሮግራም ባገኘችው ድጋፍ ከሌሎች ሴቶች ጋር በመደራጀት ከውጭ የሚገቡ ማሽኖችን እያመረቱ መሆኑን ገልጻለች።,spk_7dcf565cf02c,am,16.014,14.92,0.0,16.014,-28.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0a51616573eb,train,በመላ ሀገሪቱ ቢያንስ አንድ የመሶብ አገልግሎት እንዲኖር እቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ ማዕከላቱን በክልሎች የማስፋፋት እቅድ መኖሩንም ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,11.133,9.694,0.0,11.133,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5a348c2c9c5c,train,የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጣናም  ለሥራ ዕድል ፈጠራ ተጨማሪ አቅም እንደሆነ በማንሳት፥ ወደ ተግባር ማስገባት አለብን ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_39cad1f129dd,train,ኢሬቻ ሰላምና አንድነት የሚዘመርበት፣ ስለመጪው ጊዜ መልካም ምኞት የሚገለጽበት፣ ሁሉን ላደረገ ፈጣሪ ምስጋና የሚቸርበት የአብሮነት በዓል ነውም ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,9.954,9.551,0.402,9.954,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_286ca9cea20d,train,ውጤቱን ተከትሎ አንጎላ እና ዚምባቡዌ በምድብ ሁለት የመጀመሪያ ነጥባቸውን አግኝተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,6.194,5.666,0.0,6.194,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c6fdeb04cb54,train,የአንጎል ዕጢ ታማሚ ማድረግ ያለበት ጥንቃቄ እና ሕክምናው,spk_7dcf565cf02c,am,4.274,4.274,0.0,4.274,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f11bf9b010b5,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ማንችስተር ሲቲ ዎልቭስን 2 ለ 0 አሸንፏል።,spk_7dcf565cf02c,am,6.333,5.724,0.0,6.333,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a13758317cdd,train,የኮሚሽኑ ኮሚሽነር መላኩ ወልደማሪያም በውይይት መድረኩ ማጠቃለያ ላይ እንዳሉት በህዝቦች መካከል የማያግባቡ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ በውይይትና በምክክር የመፍታቱ ሂደት አትራፊና ዘላቂ ሰላምን የሚገነባ እሴት ነው።,spk_7dcf565cf02c,am,15.954,15.146,0.0,15.954,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_53579c0844d4,train,ጨዋታዎቹን ተከትሎ 17ኛ ሳምንት ተጠናቋል። የ18ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ከጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም አንስቶ እንደሚካሄድ የሊጉ አክሲዮን ማህበር አስታውቋል።,spk_7dcf565cf02c,am,13.133,12.797,0.337,13.133,-33.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc3f377dbb6f,train,በጨዋታዎቹ 20 ግቦችን ሲያስቆጥር 14 ጎሎችን አስተናግዶ በ27 ነጥብ ሶስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_7dcf565cf02c,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a9f47073c408,train,ተሸላሚ ተማሪዎች በቀጣይ የትምህርት ጉዟቸው የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂና ዓለም አቀፍ እውቀት ላይ በመመስረት ሕዝባቸውን ሀገራቸውን ለመጥቀም መትጋት እንዳለባቸው አሳስበዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,14.834,11.914,0.0,14.834,-29.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8726af00be2a,train,በምረቃው ላይ የተገኙት የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ሽመልስ አብዲሳ፤ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በክልሉ በኢፈ ቦሩ እና ቡዑረ ቦሩ ፕሮጀክቶች ስም በርካታ ትምህርት ቤቶች እንዲገነቡ ማድረጋቸውን አስታውሰዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,13.633,12.73,0.379,13.633,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0130ea128d55,train,የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲን አቶ ሰላሃዲን አብዱልሃሚድ በበኩላቸው፤ ማዕከሉ በውስጡ 42 ክፍሎች እንደሚኖሩት ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.454,8.944,0.358,10.454,-31.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_c763dae54568,train,በወረዳው በሚገኝ  ኦልማ አዳ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህርት የሆኑት በየነች ቀቀባ በበኩላቸው ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቱ ስራ መጀመሩ ለአካባቢው ነዋሪዎች ትልቅ ጥቅም አለው ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,15.954,13.982,0.0,15.954,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c65560bf4f17,train,አሁን በአካባቢው የሰፈነው ሰላም እንዲመጣ ብዙ ሲሰራ መቆየቱን አስታውሰው፤ በአካባቢው ሰላምን በዘላቂነት ለማስቀጠል የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን ድጋፋቸውን እንደሚቀጥሉም ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,16.433,13.066,0.0,16.433,-33.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_875f4e6ddb39,train,በአሁኑ ወቅትም ሀገሪቱ 18 የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶችን በዩኒስኮ በማስመዝገብ ከአፍሪካ ቀዳሚውን ስፍራ ይዛለች ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,9.473,9.127,0.346,9.473,-22.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d86ed14a78d,train,በሁሉም ክልሎች፣በሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም በተመረጡ አስር የፌዴራል ተቋማት የተገነቡት እነዚህ ስማርት የኮሙኒኬሽን ክፍሎች ግንባታ አንድ ዓመት መውሰዱንም ነው የገለጹት።,spk_7dcf565cf02c,am,13.014,11.344,0.0,13.014,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_82744050c8ff,train,በመሆኑም ምንም አይነት የበሽታ ምልክት ባይኖርም ቅድመ ምርመራ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ነው የጠቆሙት።,spk_7dcf565cf02c,am,7.154,6.836,0.0,7.154,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7c03e3946d63,train,አዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት መንግስታዊ አገልግሎቶችን በቅርበት እንዲያገኙ ማስቻሉን በኦሮሚያ ክልል የጉጂ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ፡፡,spk_7dcf565cf02c,am,8.034,8.034,0.0,8.034,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6c8c02450816,train,መንግስት የሠራተኛውን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል በርካታ እርምጃዎች እየወሰደ መሆኑን ጠቁመው፤ ሠራተኛው በተመደበበት የስራ መስክ ሃላፊነቱን በአግባቡ እንዲወጣ አሳስበዋል፡፡,spk_7dcf565cf02c,am,14.034,12.901,0.696,14.034,-30.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2adc623172b3,train,በዚህ ረገድም ሁለቱ ተቋማት የወሰዱትን እርምጃ አድንቀዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,4.673,4.351,0.0,4.673,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5fa684643b16,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዘመኑን የዋጀ ቴክኖሎጂን አቀናጅቶ የያዘና አገልግሎትን ለተገልጋዩ መስጠት የሚያስችል ትልቅ ተቋም መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.694,10.44,0.431,12.694,-30.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d517ac674cd7,train,በከተማዋ በተያዘው ክረምት ወቅትም  እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት የዚሁ ማሳያ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,7.234,6.369,0.41,7.234,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_666d8531397e,train,በዓሉ የተጣሉ ወገኖችን በማስታረቅ፣ ያለው የሌለውን በመርዳት በአንድነት የሚከበር የፍቅር በዓል ስለመሆኑም ተናግረዋል፡፡,spk_7dcf565cf02c,am,8.354,7.997,0.356,8.354,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_39006ef8c139,train,የስማርት ኮሙኒኬሽን ክፍሎቹን በሁሉም ተቋማት ለማዳረስ ከክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ጋር እንደሚሰራም ጠቁመዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,8.733,7.388,0.0,8.733,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_31d01ec38942,train,በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የተገኙት የአሮሚያ ክልል መንግሥት ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ሃላፊ  አብዱልአዚዝ ዳውድ (ዶ/ር) እንደተናገሩት፤  የተሰናዳው  መፅሐፍ  የክልሉን  ከተሞች  አራት የልማት ግቦችና  ቀጣይነት  አቅጣጫ የቃኘ  ነው።,spk_7dcf565cf02c,am,17.713,15.96,0.0,17.713,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d07ab9ad22d7,train,ከአዛውንቷ ማህጸን በቀዶ ህክምና የተወገደው እጢ ለ16 አመታት ያክል አብሯቸው እንደኖረ በምርመራ መረጋገጡንም ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.594,9.622,0.0,10.594,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79685f945cd7,train,በዓሉ ላይ የተገኙት ሚኒስትሯ የጋሞ ዞን ህዝቦች የሰላምና የጥበብ መገለጫዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,7.633,7.633,0.0,7.633,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e6591ea9308d,train,በክረምቱ ወራት የተገነቡ የቅድመ መደበኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶችም በትምህርት ዘመኑ ተማሪዎችን ተቀብለው ማስተማር መጀመራቸውን ገልፀዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.914,10.914,0.0,10.914,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_55f52f240318,train,"በቅርቡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተግባራዊ የተደረጉ 110 የብዙሃን ትራንስፖርት ማመላለሻ ""ቬሎሲቲዎች"" እጥረት ባሉባቸው 11 መስመሮች እንዲሰማሩ የተደረገ ሲሆን፤ በዚህም ከፍተኛ ለውጥ መጥቷል ብለዋል።",spk_7dcf565cf02c,am,14.914,13.986,0.0,14.914,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f59444ae29f,train,ኢሬቻ በየዓመቱ የሆረ ፊንፊኔ እና ሆረ አርሰዲ ከተከበረ በኋላ በየአካባቢው መከበሩን የሚቀጥል ሲሆን ዛሬም በአምቦ ከተማ ሆረ አየቱ ኢሬቻ በዓል ተከብሯል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.674,11.916,0.446,12.674,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_358e69e71151,train,የደቡብ ወሎ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ተወካይ አቶ ሀይሉ ታደሰ በበኩላቸው፥ የመውሊድ በዓል በዞኑ በተለያዩ አካባቢዎችም በድምቀት እየተከበረ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,11.954,11.22,0.327,11.954,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f105c367169,train,የወልዲያ ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባና የሆስፒታሉ  የቦርድ ስብሳቢ አቶ ዱባለ አብራሬ በበኩላቸው ሆስፒታሉ ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት እንዲሰጥ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል ።,spk_7dcf565cf02c,am,13.233,11.832,0.0,13.233,-29.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c39af0ce3d5,train,በፕሮግራሙ ባለፉት ሶስት ዓመታት ከተለያዩ የሀገሪቷ አካባቢዎች የፈጠራ ሀሳብ ያላቸውን ዜጎች በማሰባሰብ የሥልጠና፣ የግብዓት፣ የቴክኖሎጂ፣ የፋይናንስ ድጋፍ ከማመቻቸት ጨምሮ የገበያ ትስስር የመፍጠር ስራዎች እየተከናወነ እንደሚገኝም አብራርተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,18.174,16.607,0.0,18.174,-31.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3a29ab01451,train,የአካባቢው ስፖርተኞች በሀገራዊና በዓለም መድኮች ጎልተው እንዲታዩ ደረጃውን የጠበቀ ስታዲየም መገንባት አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.053,9.31,0.0,10.053,-32.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b65be4870b94,train,"ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጣው ወጣት ሚስባህ ናስር በበኩሉ፣ ""በጎ ሥራ በክፍያ ሊተመን አይችልም ከዚያም በላይ የህሊና እርካታና እፎታን ይሰጣል"" ብሏል።",spk_7dcf565cf02c,am,14.194,14.194,0.0,14.194,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2b74a3379cea,train,በእስካሁኑ ተግባርም  የከተማዋን  ሰላም በማፅናት ልማትን ለማፋጠን አስተዋጽኦ ማድረጉን ጠቅሰው፤ ወጣቶች ለሚያከናውኑት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አስተዳደሩ ድጋፉን እንደሚያጠናክርም አስታውቀዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,14.674,14.137,0.537,14.674,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eeb2dfe38549,train,በፍራተን ፓርክ በተካሄደው ጨዋታ ጋብርኤል ማርቲኔሊ ሶስት ግቦችን በማስቆጠር ሀትሪክ ሲሰራ የፖርትስማውዙ አንድሬ ዶዜል በራሱ ላይ ቀሪዋን ግብ ለአርሰናል ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_7dcf565cf02c,am,20.014,15.266,0.0,20.014,-32.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e17cda3a5c2,train,በተጨማሪም ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎችን ለይተው ለመስራትና ህግን አክብረው እንዲንቀሳቀሱ ፋይዳው የጎላ እንደሆነም አብራርተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.354,9.311,0.489,10.354,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0d872e71f09f,train,ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ ከራሷ ተሻግራ የአፍሪካ ድምጽ ለመሆን እየሰራች መሆኗንም ነው የገለጹት።,spk_7dcf565cf02c,am,7.213,5.26,0.0,7.213,-33.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d5157f446091,train,አፍሪካ የሕግ የበላይነትን በማስጠበቅ ልማትና ዕድገቷን ለማረጋገጥ በወሳኝ ምዕራፍ ላይ እንደምትገኝ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት ገለጹ።,spk_7dcf565cf02c,am,12.514,12.116,0.397,12.514,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e11b51c9fad8,train,የቤልጄም መርማሪዎች በሩዋንዳ ተከሳሾች የክስ ሂደት ካሰባሰቧቸው የምስክሮች ቃል ሦስቱ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ማዋል መቻላቸውን ባለሥልጣናቱ ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,13.774,12.516,0.0,13.774,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e7675f7efe7c,train,ስልጠናውን አጠናቀው ዛሬ ሰርቲፊኬት ለተቀበሉ 4ሺህ 227 ሰልጣኞች ከተማ አስተዳደሩ የእውቅና አሰጣጥ መርሀ ግብር ማካሄዱን ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,14.514,12.376,0.389,14.514,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_18651192ff43,train,ቢሮው ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር ከመስከረም 18 እስከ 23 ቀን 2018 ድረስ የሚቆይ የኢሬቻ ባዛርና ኤግዚቢሽን አዘጋጅቷል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.114,10.114,0.0,10.114,-32.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a6784388e433,train,ከፍትሐ ብሔር ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የተከናወኑ ተግባራት የሕዝብና የመንግስትን ጥቅም ከማስከበር አንፃር ከፍተኛ ስኬት እንደተመዘገበባቸው አብራርተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,11.473,10.754,0.0,11.473,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f17b48416d81,train,ወጣቶችና ሴቶች የዲጂታል ክህሎት ስልጠና እና የፋይናንስ ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግም ይገባል ነው ያሉት።,spk_7dcf565cf02c,am,7.894,7.128,0.0,7.894,-28.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f7784cc76fd4,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፉን ተከትሎ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.174,9.5,0.0,12.174,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5409a6f629dd,train,ኮሚሽነሩ ጳጉሜ 5 የነገው ቀን አከባበር ላይ በአሶሳ ከተማ የተገነባውን ቤጉ የመሶብ አገልግሎት መስጫ ማዕከል መርቀው ከፍተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.573,10.712,0.787,12.573,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_28a3f8913c22,train,ቀጣይነት ያለው አገልግሎት እንዲሰጡም ለባለሙያዎች የአጠቃቀም ማንዋልና የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.094,9.16,0.0,10.094,-32.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e3f5321d2087,train,ከ 36 ክለቦች መካከል በስምንት ጨዋታዎች የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ ስምንት ቡድኖች በቀጥታ ወደ ጥሎ ማለፉ ገብተዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,10.174,9.039,0.0,10.174,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd95b665286d,train,በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማእከል የሚዘጋጀው ባዛር እና ኤግዚቢሽን የኦሮሞ ባህል እና የእደ-ጥበብ ውጤቶች የሚቀርቡበት መሆኑም ተገልጿል።,spk_7dcf565cf02c,am,9.873,9.039,0.0,9.873,-34.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ecd89178314c,train,ወይዘሮ የሺወርቅ ግርማ በበኩላቸው፥ ቀደም ሲል ቀናትንና ወራትን የሚፈጁ አገልግሎቶች በአንድ ቀን መጠናቀቅ መጀመራቸው በአሰራሩ ላይ ትልቅ መሻሻል እንደተደረገበት ያሳያል ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,14.893,13.129,0.5,14.893,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b0859a0de5d0,train,የህክምና ቁሳቁሶቹ ለመመርመሪያ እና ለቀዶ ህክምና አገልግሎት የሚውሉ እና ለተኝቶ ህክምና የሚያገለግሉ አልጋዎችን ያካተተ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_7dcf565cf02c,am,9.313,9.313,0.0,9.313,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_318fc2bb49f7,train,የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ የሴቶች ንቅናቄና የግንዛቤ መፍጠሪያ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ አካሂዷል።,spk_7dcf565cf02c,am,9.293,7.917,0.0,9.293,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6748b3477f69,train,ስትራቴጂው ከሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያና የ10 አመት መሪ የልማት ዕቅድ ስትራቴጂዎች እንዲሁም ከአፍሪካ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጂ ጋር ተሳስሮ ሲተገበር መቆየቱንም ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,14.813,14.49,0.0,14.813,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0ca879a2364,train,በተጨማሪም የጤና ግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርቶችን መስጠት፣ በተለያዩ ምክንያቶች ችግር የገጠማቸው ነዋሪዎችን መደገፍ እና ሌሎች የበጎ ፍቃድ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,12.274,11.598,0.0,12.274,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7d45ce82b5e7,train,በትምህርት ቤቶች አካባቢ አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል የተዘጋጀው ረቂቅ ደንብ ትምህርት ቤቶችን ለመማር ማስተማር ምቹ በማድረግ በዕውቀትና ሥነ-ምግባር የታነጸ ዜጋ ለማፍራት ወሳኝ ሚና እንዳለው የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ገለጹ።,spk_7dcf565cf02c,am,16.514,15.204,0.0,16.514,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8e1eeb0b8d06,train,"በዓሉ በተለይም በደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረደ ""ገታ"" መስጅድ በድምቀት እየተከበረ ነው።",spk_7dcf565cf02c,am,5.394,5.036,0.357,5.394,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_507639581b46,train,በትምህርት ቤቱ ከ150 በላይ ተማሪዎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ወስደው የምስክር ወረቀት ማግኘታቸውን የገለጹት ደግሞ የዲላ ዶንቦስኮ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህር አንዱአለም ፀጋዬ ናቸው።,spk_7dcf565cf02c,am,13.254,12.181,0.0,13.254,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f31f87a79bbe,train,አርቲስት ቤዛነሽ አያሌው በበኩሏ፤ አዲሱ ሲኒማ ኮምፕሌክስ በቴክኖሎጂ የታገዘ፣ ምቾት እና ጥራት ያለው አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሆኖ በማግኘቷ አድናቆቷን ገልጻለች።,spk_7dcf565cf02c,am,13.873,12.239,0.417,13.873,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f9670b2eaba,train,በምዕራብ ጎንደር ዞን  የወባ በሽታን ለመከላከል የሚያስችሉ ተግባራት ሕብረተሰቡን በማስተባበር እየተከናወኑ መሆኑን የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ።,spk_7dcf565cf02c,am,10.834,9.417,1.066,10.834,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dd87d9748a9e,train,የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የዲጂታል እውቀትን በማስፋፋት፣ የግለሰቦችንና የተቋማትን የመፈጸም አቅም ማጎልበትን ቁልፍ ዓላማ ያደረገ መሆኑን የኢኖቬሸን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_7dcf565cf02c,am,14.614,14.614,0.0,14.614,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4aa5747d95e9,train,የመንገድ ደሕንነትን ለማረጋገጥና የትራፊክ አደጋን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የሁሉም ጥረትና ትብብር ሊኖር ይገባል ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_7dcf565cf02c,am,12.514,12.514,0.0,12.514,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1121a891b5ae,train,ዛሬ የተመረቀው መፅሐፍ የስማርት አዳማ ግቦችን ውጤታማ ጉዞ የቃኘ ከመሆኑም ባለፈ ከተማዋ በቀጣይ በሁለንተናዊ መልኩ በዲጂታል ቴክኖሎጂ ልማትና ዕድገት ላይ የተሻለ  ለመስራት  አጋዥ እንደሚሆን ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,17.713,17.035,0.0,17.713,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_19d94457b83a,train,በፍትህ ሚኒስቴር የብሄራዊ የፍልሰት ትብብር ጥምረት ሴክሬታሪያት ኃላፊ አቶ አብርሃም አያሌው በበኩላቸው ባለፈው በጀት ዓመት በሰው የመነገድና ሰውን በህገወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀሎችን በመከላከልና በመቆጣጠር ረገድ በርካታ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,18.593,17.674,0.567,18.593,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b43172ab929c,train,በዚህ ረገድ ኢትዮጵያ አስደናቂ ስኬት እያስመዘገበች መሆኗን ገልጸዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,4.494,3.946,0.0,4.494,-30.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2b5a8b4d2ebb,train,በመሆኑም  የመንገድ ደሕንነትን ለማረጋገጥና የትራፊክ አደጋን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የሁሉም ጥረትና ትብብር ሊኖር ይገባል ብለዋል።,spk_7dcf565cf02c,am,9.393,9.393,0.0,9.393,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ddc71445cd1,train,ካሜሮን ኳስን መስርታ ለመጫወት ተቸግራለች። ግልጽ የግብ እድሎችንም መፍጠር አልቻለችም።,spk_7dcf565cf02c,am,6.854,6.133,0.405,6.854,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24345d57716e,train,በአንፃሩ የስጋ ዋጋ ቀደም ካሉት ወራት በመስከረም ወርም ጭማሬ አላሳየም ሲል አናዶሉ ዘግቧል።,spk_10dbeb7d4185,am,9.573,8.067,0.0,9.573,-29.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fdc58f388c0c,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ በረከት ከድር፤ የጀፎረ የገጠር ኮሪደር ልማት በተለይም የገጠሩን ህብረተሰብ የአኗኗር ዘይቤ የተሻለ እና ምቹ ማድረግ ያስቻለ ጥሩ ተምሳሌት መሆኑን አንስተው የሀገርን እድገት የሚያፋጥኑ እና ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል አለባቸው ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,28.213,25.222,0.0,28.213,-26.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f4454b5011b,train,በመሆኑም በዚህ ልዩ አጋጣሚ ህዝበ ሙስሊሙ በንቃት በመሳተፍ የሚወክሉትን አመራሮች በመምረጥ ጠንካራ ተቋምና ብቁ አመራሮችን የማፍራት ሃላፊነቱን እንዲወጣ ጠይቀዋል ።,spk_10dbeb7d4185,am,14.174,12.321,0.883,14.174,-34.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2a19f650829,train,በበዓሉ ላይ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ ነዋሪዎችና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,11.414,9.325,0.384,11.414,-28.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_58bed62ac03c,train,22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀንን “ትውልድን በስነ-ምግባር፣ ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ በአዲስ አበባ ደረጃ ተከብሯል።,spk_10dbeb7d4185,am,13.614,11.552,0.0,13.614,-29.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f77ebb9a48c8,train,ከዚህም ባለፈ ጠንካራ ክትትልና ቁጥጥር ያለመኖር፣ በተገቢው መልኩ ኦዲት ያለማድረግ ከጥናቱ ግኝቶች መካከል የሚጠቀሱ ናቸው ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,12.653,9.891,0.0,12.653,-30.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec238debe6ae,train,ዛሬ ይፋ የተደረገው የዳሰሳ ጥናትም በዋናነት ዓላማ አድረጎ የተካሄደው ለጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚዎች ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ነው ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,12.293,11.265,0.0,12.293,-28.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab8b667b84df,train,ተመራቂዎችም በዩኒቨርስቲ ቆይታቸው ያገኙትን እውቀትና ክህሎት ተጠቅመው ሥራ ከመፍጠር ባሻገር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና ዕድገት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,13.014,12.102,0.0,13.014,-33.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_389dd5728b99,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የዘንድሮ የተማሪዎች ምረቃ ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ ከሆነ በኋላ የመጀመሪያ የምረቃ በዓል መሆኑ ለየት ያደርገዋል ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,16.893,15.344,0.388,16.893,-33.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4af4edaf1565,train,ሰላምን አስጠብቆ በማዝለቅ የከተማዋን ልማት ለማፋጠን እየተከናወነ ባለው ስራ ውስጥ የታክሲ አሽከርካሪዎችና ባለንብረቶች የድርሻቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,16.253,13.017,0.473,16.253,-30.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cec2ee3ad85,train,የጅማ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ማዕከል አዲስ የተገነባው የኦክስጅን ማምረቻ ማዕከል ወደ ሥራ በመግባት ኦክስጅን ማቅረብ ጀምሯል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,9.053,7.979,0.0,9.053,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_318ed5b351e4,train,በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የጌዴኦ ዞን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ወንድወሰን ዳካ በበኩላቸው እንዳሉት፣ ማህበሩ በዞኑ ሰብዓዊ ድጋፍ ከማድረግ በተጨማሪ በበጎ ፍቃድ አገልግሎትና በአካባቢ ጥበቃ ሥራ እየተሳተፈ ነው።,spk_10dbeb7d4185,am,21.053,19.147,0.0,21.053,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0139568f889f,train,ለከባድ የሳንባ ምች፣ ለፅኑ ሕሙማን ክፍል (ICU) ታማሚዎች፣ የመተንፈሻ አካላት ችግር ላለባቸው ሕፃናት እና በቀዶ ሕክምና ወቅት ወሳኝ ሕክምና መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,17.613,13.283,0.625,17.613,-32.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_76376c331424,train,ዘንድሮም ከመስከረም 20 እስከ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ለአምስተኛ ዙር የኦሮሚያ ቱሪዝም ሳምንት የፌዴራልና የክልል መንግስት ኃላፊዎች እና በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር እንግዶች በሚገኙበት በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል ለማካሄድ አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን ገልጸዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,25.093,19.568,2.157,25.093,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ee96e33b5af,train,ሳይንስ ሙዚየም ከኢትዮጵያ አልፎ አፍሪካ አሁን የደረሰችበትንና የመጪውን ዘመን የቴክኖሎጂ ዘመን ራዕይዋን የሚያሳይ መሆኑን መገንዘባቸውንም ጠቅሰዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,15.373,12.727,0.563,15.373,-36.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_92fc80bb29a1,train,አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 6ሺህ 849 ተማሪዎች አስመርቋል።,spk_10dbeb7d4185,am,9.053,8.34,0.0,9.053,-34.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5387f51d1b8c,train,አክለውም ስምምነቱ የተመድ የ2030 ቀጣይነት ያለው የእደገት አጀንዳን እንዲሁም ለሁሉም አፍሪካውያን ማኅበራዊ ፍትህን ማስፈን የሚለውን የ2019ኙን የአቢጃን አዋጅ ለማስፈጸም ያግዛል ሲሉ ገልጸዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,18.534,13.414,0.936,18.534,-31.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_67545ee5d9f7,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱም የአረጋውያንና የአቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ እና እድሳት፣ በአረንጓዴ አሻራ፣ በደም ልጋሳ፣ በቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ግንባታና በተለያዩ ዘርፎች እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,19.534,15.513,0.741,19.534,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0089774d7861,train,ሲዲፒ ኩባንያው ለአየር ንብረት ለውጥ ባለው ቁርጠኝነት የተነሳ ደረጃውን ከፍ እንዳደረገው ገልጿል።,spk_10dbeb7d4185,am,8.733,7.128,0.502,8.733,-29.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac8240c81b36,train,ፕሬዝዳንቱ በውይይታቸው የኩቪድ-19 ወረርሽኝ ተፅዕኖ ለሽብርተኝነት አቅም ስለማጎልበቱ፣የስደተኞች ቀውስ እንዲባባስና በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ የጦር መሳሪያዎች ዝውውር እንዲስፋፉ ምክንያት ሆኗል ነው ያሉት፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,24.773,18.038,0.461,24.773,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_50a3d70b1347,train,ቻይና በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በመጨመሩ ተነስተው የነበሩ አስገዳጆች እንዲተገበሩ ወሳኔ አሳለፈች።,spk_10dbeb7d4185,am,13.614,7.553,1.245,13.614,-27.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4471961f0398,train,የትምህርት ዘርፉ የሚጠበቀውን የሰው ሀይል እንዲያፈራ ትኩረት ተደረጎ እየተሰራ መሆኑን ያነሱት ደግሞ የዞኑ ትምህርት መምሪያ ሀላፊ አቶ ሙሉጌታ መሸሻ ናቸው።,spk_10dbeb7d4185,am,16.573,11.978,1.899,16.573,-29.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1779cd12fa94,train,በዘንድሮው ዓመት የታቀደውን 4ሺህ ዩኒት ደም ለማሰባሰብ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ርብርብ እየተደረገ እንደሆነም ጠቁመዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,15.534,12.285,0.312,15.534,-27.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e170497eadd,train,በአማራ ክልል የትምህርት ሥራ ያለበት ሁኔታ እና ችግሮችን በተመለከተ ከመገናኛ ብዙሃን ሃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተደርጓል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,11.373,9.504,0.302,11.373,-31.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c671c16e4d3,train,ይህ ለኢትዮጵያም የሚሠራ ነው። እንደገና ትነሣለች፣ እንደገና ታበራለች። እንደገናም ለዓለም ትገለጣለች።,spk_10dbeb7d4185,am,9.934,9.277,0.0,9.934,-29.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_028f05332836,train,ከዚህም ባለፈ የመጻሕፍት አቅርቦትን ማሻሻል፣ የትምህርት ተቋማትን ሳቢና ምቹ ማድረግ፣ ትምህርት ቤቶችን በቴክኖሎጂ የማደራጀትና የተማሪዎችን ውጤት የማሻሻል ተግባራት ትኩረት ተደርገው እንደሚሰሩም ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,18.334,14.323,1.209,18.334,-30.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_895115d9339c,train,ገበያው የከተማዋን 80 በመቶ ስጋና አትክልት አቅራቢ መሆኑም ተገልጿል።,spk_10dbeb7d4185,am,9.774,6.546,0.892,9.774,-31.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_095ba5d3c7d8,train,አዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ፖሊስ ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ በራስ አቅም ያሠለጠናቸውን እጩ መኮንኖች አስመርቋል።,spk_10dbeb7d4185,am,9.854,8.475,0.0,9.854,-33.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_537d29bab617,train,የተባበሩት መንግስታት ባለፈው መስከረም ባወጣው መረጃ በአፍሪካ አምስት ሃገራት ብቻ በእቅድ የተያዘውን ከዜጎቻቸው  40 ከመቶ የኮቪድ 19 ክትባት  ማድረስ የቻሉት፤አፍሪካ አሁንም ክትባቱን ለማድረስ መሰረታዊ የሆኑ ስሪንጅን የመሳሰሉ የህክምና መሳሪያዎችን ለማሟላት ትግል ላይ ነች፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,26.974,22.954,0.0,26.974,-29.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1db30bfedb43,train,ከዚያም ሴት ልጃገረዶቹ ከየቤታቸው ይዘውት የመጡት ጠላ በአንድ እንስራ እንዲሁም የያዙት የገና ቆሎአቸውን አንድ ላይ በማድረግ በአንድነት በህብረት በፍቅር እየበሉ እየጠጡ ከበሮ በማንሳት ባህላዊ ጭፈራቸውን ይጨፍራሉ፤ ይደሰታሉ ፤ይዝናናሉ።,spk_10dbeb7d4185,am,23.694,20.945,0.381,23.694,-29.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba5eba641930,train,የአለም ጤና ድርጅት ክትባቱ ጥቅም ላይ እንዲውል ማረጋገጫ የሰጠው እኤአ ከ2019 ጀምሮ 2.3 ሚሊየን ዶዝ ክትባት በጋና፣ኬኒያ እና ማላዊ በ 800 ሺህ ህፃናት ላይ ተሞክሮ ውጤት በማሳየቱ እንደሆነ ሲጂቲኤን አፍሪካ ዘግቧል ፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,25.773,21.486,0.0,25.773,-27.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_78685dc3982f,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ነፊሳ አልመሃዲ በበኩላቸው ኢትዮጵያ ማህበራዊ ትስስርን የሚፈጥሩ የበርካታ ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊና ታሪካዊ እሴቶች ባለቤት ናት ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,17.334,14.694,0.0,17.334,-27.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_50d6ca30ebfe,train,በቀጣይ እነዚህን የምርምር ውጤቶች ወደ ማህበረሰቡ ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል እውቅና ከሚመለከተው ተቋም ለማግኘት እንደሚሰራ ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,11.133,9.718,0.0,11.133,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_20d11adecbf9,train,ከ2011ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2016 ዓ.ም በተከናወነው የክረምት የህክምና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለ10 ሚሊዮን ዜጎች ነፃ የህክምና አገልግሎት መሰጠቱንና ከ400ሺህ ዩኒት በላይ ደም መሰብሰቡን ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,23.933,19.011,0.439,23.933,-28.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ffeed76bdfa,train,የአፍሪካ ዋንጫው እ.አ.አ በጥር እና የካቲት ወራት እንደሚካሄድና በቀጣይ የውድድሩ ማጣሪያ ጨዋታ ቀናት በቀጣይ ይፋ እንደሚደረጉ ገልጸዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,16.694,12.48,0.738,16.694,-31.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9c15c021e8f,train,በአማራ ወጣቶች ማህበር የዋግ ኽምራ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ተወካይ አስተባባሪ ወጣት ወንድሙ ገብረ እግዚአብሔር እንዳለው በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ10ሺህ በላይ የማህበሩ አባላት ይሳተፋሉ።,spk_10dbeb7d4185,am,18.733,15.313,0.0,18.733,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c519e0e7a28,train,ከሀገሪቱ ዋና ከተማ ቶኪዮ 1 ሺህ 200 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ኢዮቶ ደሴት አቅራቢያ  አንዲት አነስተኛ ደሴት መፈጠሯን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,14.133,11.852,0.876,14.133,-27.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7c24dfe09bc,train,በዚህ ታሪካዊ የምክክር ሂደት የነቃ ተሳትፎ በማድረግ የዘላቂ ሰላም መፍትሄ አካል ሆኖ መስራት እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,9.373,8.248,0.0,9.373,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_933e1534b3bd,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታና የዩኒቨርሲቲው ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በበኩላቸው ዩኒቨርስቲው በመማር ማስተማር፤ በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት የተጣለበትን ሀገራዊ ኃላፊነት በአግባቡ እየተወጣ እንደሚገኝ ጠቁመዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,20.654,19.111,0.456,20.654,-24.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2b1c40417b9,train,በክልሉ የገጠሩ ሕብረተሰብ የተሻለ መንግስታዊ አገልግሎት በቅርበት እንዲያገኝ የቀበሌ መዋቅር በማደራጀት ወደ ተግባር መገባቱን ያወሱት የክልሉ ፕሬዚዳንት፤  አደረጃጀቶቹ የተፈለገውን አገልግሎት በመስጠት ይበልጥ  ውጤታማ እንዲሆኑ የማድረጉ ተግባር  ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,19.613,17.817,0.0,19.613,-33.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b9df65aa9ea,train,በዚሕም በአንደኛና  ሁለተኛ ደረጃ ትምሕርት ቤቶች 518 የመማሪያ ክፍሎችን የማደስ፣  የትምሕርት ቤቶች አጥር የማጠርና የመጠገንና ግቢያቸውን የማስዋብ ስራ መከናወኑን አውስተዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,18.053,14.955,0.0,18.053,-28.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e2aceeeb22f,train,ካፍ በውድድሩ ላይ የሚሳተፉ ክለቦች እንዴት ይመረጣሉ? ወይም የውድድሩን አቀራረብ የተመለከተ መረጃ ይፋ አላደረገም።,spk_10dbeb7d4185,am,11.573,9.547,0.0,11.573,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aada61b0c0e0,train,የአፋር ክልል ጤና ቢሮ ኀላፊ አቶ ያሲን ሃቢብ በበኩላቸው  በክልሉ ማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር 157 ሺህ ደርሷል፣ በቀጣይም የመክፈል አቅምን መሠረት ያደረገ ክልላዊ ቋት እንዲጎለብት በቅንጅት ይሰራል ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,20.373,18.151,0.0,20.373,-25.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f41fa037c8c5,train,የጃፓን ሜትሮዎሎጂ ኤጀንሲ በበኩሉ የደሴቷን መፈጠር አረጋግጦ ባለፈው አመት ታህሳስና ባሳለፍነው ሰኔ ወር ደሴቷ በተፈጠረችበት አካባቢ የእሳተ ጎመራ ፍንዳታ መከሰቱን አስታውቋል።,spk_10dbeb7d4185,am,16.294,15.28,0.0,16.294,-27.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3cb5440b495,train,የዒድ አል-አድሃ(አረፋ) በዓል ኃይማኖታዊ እሴቱን በመጠበቅ በአብሮነትና የተቸገሩትን በመደገፍ ማክበር እንደሚገባ የእስልምና ኃይማኖት መምህራን ገለጹ፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,14.733,12.175,0.302,14.733,-26.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_008f2ab8b951,train,የሳተላይት አቅራቢ ድርጅት በሆነው SES የቴሌ ፖርት ላይ እስራኤል አካባቢ ባጋጠመው ከፍተኛ የአየር ፀባይ ለውጥ ምክንያት የኃይል መቋረጥ መፈጠሩን ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ገለጸ፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,17.174,13.497,0.303,17.174,-33.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4514fc194d2,train,በልዩ ወረዳው በተቋማቱ የተደረገው የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በጋራ ለመበልፀግ የሚደረገውን ጥረት እውን የሚያደርግ መሆኑን ጠቅሰው ተግባሩ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ኃላፊነታችንን እንወጣለን ብለዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,20.814,18.583,1.128,20.814,-28.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_794fcf34e911,train,የእንስሳት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በማዕከሉ እየተተገበሩ ለሚገኙ የምርምር ስራዎች ከተማ አስተዳደሩ ተገቢውን እገዛ እንደሚያደርግም ገልጸዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,14.534,10.859,0.0,14.534,-33.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f929c1cf14bd,train,ትናንት በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የአንድ ቤተሰብ አባል የሆኑ አምስት ሰዎች ህይወት ማለፉም ተመላክቷል።,spk_10dbeb7d4185,am,10.733,8.412,0.794,10.733,-30.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3435103987e2,train,የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ደግነህ ቦጋለ በዚህ ወቅት እንደገለፁት፤  በክልሉ ለህዝቦች ትስስር መጠናከር መሰረት የሆኑ ነባር ባህላዊ እሴቶች ተጠብቀው እንዲቆዩና ሚናቸውን እንዲጎለብት ትኩረት ተሰጥቷል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,19.413,15.896,0.67,19.413,-30.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c14bd8f3c29f,train,ከዚህም በባሕርዳር፣ በጎንደር፣ በደብረ ብርሃን፣ በኮምቦልቻ እና በደብረማርቆስ ከተሞች ባልተገባ መንገድ የተወሰደ መሬትን ማስመለስና ወደ መሬት ባንክ ገቢ መደረጉን አንስተዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,16.093,14.675,0.0,16.093,-28.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6dca05156fe,train,አምባሳደር ጀማል የኢትዮጵያ መንግስት ከአየር ንብረት ለውጥ ተፅእኖ ጋር ተያያዥነት ያላቸው የጎርፍ አደጋ፣ የምግብ ደህንነት ችግሮችን በተመለከተም ከፓኪስታን መንግስት ጋር በጋራ እንደሚሰራ ገልጸዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,18.053,13.988,0.534,18.053,-32.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4762b506759f,train,"ለበሞ እያሉ አዚመው ለዓመቱ በሰላም እንዲያደርስ ፈጣሪን ተማፅነው ልጅ ይወለድ ዘንድም ተመኝተው መጫወቻቸው እዚያው አስቀምጠው ነው የሚለያዩት። በሶዶ ክስታኔ የጉራጌ ማህበረሰብ ደግሞ ""ይምር ይምር"" በመባልም ይታወቃል።",spk_10dbeb7d4185,am,24.694,20.175,1.193,24.694,-29.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0068c292bdf5,train,በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብሩ መሳተፍ ፈጣንና ሁለንተናዊ እድገት ለማስመዝገብ የሚረዳ በመሆኑ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዳለበትም ጠቁመዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,13.174,11.655,0.729,13.174,-30.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_79a4a77048d1,train,ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ፕሮግራሟን ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ስታንዳርድና መመሪያዎች ጋር በተጣጣመ መልኩ እንደምትተገብርም  አረጋገጠዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,22.053,15.994,0.529,22.053,-27.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e35fafc4740e,train,በዚህም ኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የምታደርገውን ጉዞ ከዳር ለማድረስ ሀላፊነት ተጥሎባችኋል ነው ያሉት።,spk_10dbeb7d4185,am,10.373,9.097,0.459,10.373,-33.6,female,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_d81e36a16752,train,በቨርችዋል በተካሄደ ፕሬስ ኮንፍረንስ ላይ ዳይሬክተሩ እንደተናገሩት ወባ በአፍሪካ ታዳጊዎችን በመግደል ቀዳሚው ነው ፤ክትባቱ የልጆች ሞትን በመቀነስ የራሱ ድርሻ ይኖረዋል ብለዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,17.854,17.427,0.0,17.854,-30.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9440b859a2b,train,በክልሉ ደቡባዊ ምስራቅ ዞን ወጀራት ዒስራ ዓዲ ወረዳ ነዋሪ ወይዘሮ ታደሉ ገብረሄት፤ በበኩላቸው፥ የምክክር ሂደቱ ለሁላችንም ብሩህ ተስፋን የሰነቀ በመሆኑ ለተግባራዊነቱ የበኩላችንን ለመወጣት ዝግጁ ነን ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,21.294,17.855,0.0,21.294,-33.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c78d947e643,train,ከዘመናት በኋላ ግን ብርቱ መሪ ሲያገኝ ደመራው ተደምሮ፣ ተራራው ተቆፍሮ እንደገና ወጣ። እንደገና ተገለጠ።,spk_10dbeb7d4185,am,10.694,8.997,0.383,10.694,-30.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7ef997ada34,train,መድረኩ ላይ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ  አሊ መኮንን  እንዳመለከቱት፤ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የሕብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ማቃለል ያስቻሉ ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,15.053,12.72,0.0,15.053,-29.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8069f664ae21,train,ኬንያ አሸባሪውን የአል-ሻባብ ቡድብ ለመዋጋት እአአ 2011 ወታደሮቿን ወደ ሶማሊያ ካሰማራች ወዲህ ከፅንፈኛው ቡድን በርካታ ጥቃቶች አጋጥሟታል፡፡ምንጭ፡ቢቢሲ,spk_10dbeb7d4185,am,20.893,15.429,0.337,20.893,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_812b5aa3ead0,train,ስልጠናውን በማጠናቀቅ የምስክር ወረቀት መውሰዱን ገልፆ ስልጠናው የዜጎችን ብቃትና ተወዳዳሪነት በማሳደግ ለተሻለ ስራ  የሚያነሳሳ ነው ብሏል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,13.014,10.791,0.355,13.014,-34.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b470590c583,train,በመድረኩ የክልሉ የመንግስት ሥራ ሃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት መሪዎች እና በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,11.414,9.158,0.817,11.414,-28.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6bdaf5b22418,train,አጠቃላይ ለውድድሩ የ100 ሚሊዮን ዶላር ሽልማት ይዘጋጃል።,spk_10dbeb7d4185,am,6.854,4.223,0.697,6.854,-31.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee58912fd4ec,train,በአፍሪካ በኮቪድ 19 የተያዙ ሰዎች 8 ሚሊየን 527ሺ 394 መድረሱን የአፍሪካ የበሽታዎች መቆጣጠርና መከላከል ማእከል (ሲዲሲ) አስታወቀ፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,14.934,13.538,0.452,14.934,-24.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f01b2846877e,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አነሳሽነት እየተሰራ ያለውን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ልምድ ለፓኪስታን ለማጋራት እንደሚሰራም አምባሳደሩ አስታውቀዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,15.213,11.592,0.458,15.213,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_700bae89c573,train,በአሁኑ ወቅትም ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን በላይ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ከአዲስ አበባ ከተማ በተጨማሪ በጋምቤላ፣ ሶማሌ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ አፋር፣ አማራና ኦሮሚያ ክልሎች ባሉ 27 ማዕከላት እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,15.973,15.973,0.0,15.973,-25.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b61945562c48,train,ህዳር 6/2014 የምእራብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ሃገራት (ኢኮዋስ ) አስራ አምስት አባል ሃገራት የወባና የኮቪድ 19 ክትባቶችን በሴኔጋል፣በናይጄሪያና በጋና ለማምረት ማቀዳቸው ታውቋል ፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,19.253,14.922,0.51,19.253,-30.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c05606e4207,train,የውይይት መድረኩ ታዳሚ ሃኪሞች የሙያው ሥነ ምግባር ከምንም በላይ ሰዎችን ማገልገልና ህይወትን መታደግ መሆኑን አንስተዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,10.934,9.548,0.0,10.934,-33.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f9fed4ab472f,train,የፌዴራል ተቋማትን በማሳተፍ ላይ የሚገኘው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማህበረሰብ የእርስ በእርስ ትስስርን ለማጎልበት ከማገዝ ባለፈ የመረዳዳት እሴትን ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,18.453,16.327,0.0,18.453,-29.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1bf7d0842a26,train,በዚህም የዳኝነት አገልግሎቱን ፍትኃዊ፣ ምቹ፣ ዘመናዊና ቀልጣፋ የማድረግ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን ጠቁመው፤ በርካታ የሕግ ማዕቀፍ ዝግጅቶችና ማሻሻያዎች መወሰዳቸውን ገልጸዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,15.454,12.932,0.0,15.454,-32.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff4ff5d9485c,train,በተለይም ከፍተኛ ምርት መስጠት የሚችሉ የውጭ ዝርያዎችን በሀገር ውስጥ ካሉ ላሞችና ጊደሮች ጋር በማዳቀል የተሻሻሉ ዝርያ ያላቸው እንዲበራከቱ እያደረገ ይገኛል ብለዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,17.373,14.829,0.597,17.373,-29.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_47f9c2d89ef8,train,በሀገራዊ የምክክር ሂደት ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በሚደረገው ጥረት የበኩላችንን ለመወጣት ዝግጁ ነን ሲሉ በትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች የሚኖሩ ሴቶች ገለጹ።,spk_10dbeb7d4185,am,12.893,11.188,0.0,12.893,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_602284fb622d,train,"የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል ነገ መስከረም 24 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሆራ ፊንፊኔ እንዲሁም ከነገ ወዲያ እሑድ መስከረም 25 ቀን 2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ሆራ ሀርሰዲ ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሀሳብ ይከበራል።",spk_10dbeb7d4185,am,21.134,18.192,0.0,21.134,-27.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9a9b09c6d3a,train,ድጋፉ የነገ ሀገር ተረካቢ የሆኑ ህጻናት ትምህርታቸውን በአግባቡ እንዲከታተሉ ለማገዝና እናቶች ሰርተው እንዲለወጡ ታስቦ የተደረገ መሆኑን አመልክተዋል፡።,spk_10dbeb7d4185,am,16.893,14.263,0.373,16.893,-28.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d2bae3ae7a8,train,የወሎ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 113 ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል።,spk_10dbeb7d4185,am,8.973,7.089,0.418,8.973,-32.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_202e2aa701fb,train,ከበጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች የተሰባሰበው ከ3ሺህ በላይ ዩኒት ደም በዞኖቹ ለሚገኙ 6 ሆስፒታሎች ማቅረቡም ተገልጿል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,12.573,10.214,0.0,12.573,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_99ee8e69873e,train,የአፍሪካ ሱፐር ሊግ ውድድር አላማ በአህጉሩ ለሚገኙ የእግር ኳስ ክለቦች የውድድር አማራጭ ማስፋትና የሚያገኙትን ገቢ ማሳደግ እንደሆነ ተገልጿል።,spk_10dbeb7d4185,am,14.973,12.869,0.0,14.973,-31.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab3e6395c5a2,train,የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ፥ የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች በሀገራዊ የሰላም ግንባታና አንድነት ላይ ያላቸውን ሚና የሚዳስስ የውይይት መነሻ ጽሁፍ አቅርበዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,14.813,14.813,0.0,14.813,-29.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_09bbe34968f1,train,ፓኪስታን በተለያዩ ጊዜያት በኢትዮጵያ ላይ የሚደረጉ ተፅእኖዎችን በመቃወም ላሳየችው አጋርነትም አምባሳደሩ ምስጋና አቅርበዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,12.774,9.837,0.461,12.774,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_98b6fc3eb110,train,ተመራቂ ተማሪዎች ያገኙትን እውቀትና ክህሎት ተጠቅመው ሥራ ከመፍጠር ባሻገር ለኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና ዕድገት የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አወል ሰይድ (ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_10dbeb7d4185,am,16.174,14.056,0.0,16.174,-31.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_42ba30b77346,train,ዳኞች ነፃ ሆነው የዳኝነት ሥራቸውን መሥራት እንዲችሉ ያለመከሰስ መብታቸው መከበሩን የገለጹት ፕሬዝዳንቱ፤ የተቋማትን የሙያ ነፃነት ባከበረ መልኩ በጋራ ለፍትሕ የሚሠራበትን ሁኔታ መፍጠር መቻሉንም ጠቁመዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,18.373,16.585,0.416,18.373,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_72314ace39f7,train,የጅማ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ማዕከል በቀን እስከ 100 ሲሊንደር ኦክስጅን እንደሚያስፈልገው በመጥቀስ፤ ማዕከሉ በቀን እስከ 200 ሲሊንደር በማምረት ለሌሎች የጤና ተቋማት የኦክስጅን አቅራቢ ማዕከል ይሆናል ብለዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,16.974,13.457,0.0,16.974,-33.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_80f6adc56fa5,train,በክልሉ በሚገኙ ሙዚየሞች ላይ እሴት የመጨመር እንዲሁም አዳዲስ ሙዚየሞችን በመክፈት የቱሪዝም ዘርፉን የማጎልበት ስራ መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-27.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2feb3cb03011,train,አየር መንገዱ የኢትዮጵያ ኩራት በመሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የሀገርን ስም ከማስጠራት ባለፈ፣ ሴቶችን በማብቃት ረገድ አርአያነት ያለው ተግባር እያከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,13.493,11.708,0.405,13.493,-29.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_77655e3819c3,train,በክረምቱ ወቅት ለአምስት ሚሊዮን ዜጎች ነፃ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት የታቀደ መሆኑን ጠቁመው፤ 250ሺህ ችግኞችን መትከል፣ 17 ጤና ተቋማት እድሳት፣ 40 የአቅመ ደካሞች ቤት ግንባታና ለስድስት ሺህ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ እንደሚደረግም ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,20.933,17.867,0.517,20.933,-27.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ced4240f3391,train,የዳንጎቴ ሲሚንቶ ለአየር ንብረት ለውጥ ያለው ቁርጠኝነት ተቋሙ ቀደም ሲል ከነበረበት አንድ ደረጃ ከፍ በማድረግ የሚፈለገውን ውጤት እያስገኘ መሆኑ ተገለፀ፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,12.893,11.429,0.0,12.893,-28.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_822c418eb5ba,train,እስካሁን በተከናወነው የክረምት ህክምና በጎ ፈቃድ አገልግሎት 10 ሚሊዮን ዜጎች የነፃ የጤና አገልግሎት ማግኘታቸውን አመልክተው፤ 12 ሚሊዮን ችግኞች መተከላቸውንም ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,15.094,13.494,0.0,15.094,-27.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_251cf8fe2be5,train,እንዲሁም ኢትዮጵያ በፓኪስታን ኤምባሲዋን መክፈቷ የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ፣ ቀጣናዊና ባለብዙ ወገን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሳደግ መልካም ዕድል ይፈጥራል ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,18.253,13.348,0.316,18.253,-30.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e10f32b7938,train,የፍትህ ሚኒስትር ሀና አርዓያ ስላሴ በወቅቱ እንዳሉት በሀገሪቱ እየተለመደ የመጣው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የኖረውን የአብሮነትና የመረዳዳት እሴት እንዲጠናከር እንዲሁም ችግሮችን በቅንጅት ለመፍታት አቅም እየሆነ ነው፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,19.134,17.105,0.566,19.134,-28.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_626662f97f8e,train,ሚኒስትሩ አያይዘውም ቡድኑ “የአክራሪነት እና የሽብርተኝነት አጀንዳውን ለማራመድ” በህብረተሰቡ መካከል ቅጥረኞችን መመልመል፣ፅንፈኛ ማሰማራት እና የጥቃት ሴራ ላይ ስለመሆኑ አስጠንቅቀዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,19.453,11.519,0.495,19.453,-38.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f3ffbc7eb01,train,ኤርትራዊያኑ ስደተኞች የሃገራቸውን መንግስት በመቃወም በተነሳው ብጥብጥ የሱቆችን መስኮቶች፣ የፖሊስ ተሽርካሪዎችን የሰባበሩ ሲሆን ፖሊስም ሁኔታውን ለመቆጣጠር አስለቃሽ ጭስና ሌሎችንም አማራጮች መጠቀሙ ተዘግቧል።,spk_10dbeb7d4185,am,22.573,17.244,0.682,22.573,-35.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cb78f2f4c33,train,የአርቲስቱ የቀብር ሥነ ስርዓት ነገ ነሐሴ 13 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8 ሰዓት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል እንደሚፈጸም ተናግረዋል፡,spk_10dbeb7d4185,am,13.774,12.511,0.0,13.774,-31.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_86c47b15b4e8,train,ተቋሙ በክልሉ ሶስት ሺህ ለሚጠጉ ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ዛሬ ድጋፍ አድርጓል።,spk_10dbeb7d4185,am,8.014,7.172,0.377,8.014,-25.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cfd03bc07c8,train,የጉራጌ ማህበረሰብ የጆኮ ባህላዊ አስተዳደር ሸንጎ ዋና ፀሐፊ ዳሙ በለጠ ወልዴ፣ በባህላዊ የዳኝነት አተገባበር በማህበረሰቡ ዘንድ የሚስተዋሉ የፍርድ መጓደል ችግሮችን እየተፈቱ ነው ብለዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,19.294,14.907,0.0,19.294,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_02e54349f6b2,train,የማህበሩ አባል በመሆን በተለያዩ ሰብአዊ ድጋፎች ላይ እየተሳተፈ መሆኑን የተናገረው ወጣት ትግስቱ አበራ በበኩሉ፣ የማህበሩን 90ኛ ዓመት ምስረታ ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀ የደም ልገሳ መርሀግብር ላይ መሳተፉን ተናግሯል።,spk_10dbeb7d4185,am,22.773,17.647,0.808,22.773,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6dd10533864d,train,መንግስታት የኮሮናቫይረስ ታማሚዎችን መፈለግ፣ ለብቻቸው ማስቀመጥ፣ መንከባከብ እና በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ጋር የቅርብ ግንኙነት ያላቸውን ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ የማስገባት ሥራን በተቀናጀ መልኩ ማከናወን እንዳለባቸውም ገልጸዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,26.093,14.976,1.099,26.093,-23.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a96dc1a35347,train,በብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር) በበኩላቸው በትኩረት እየተከናወነ ያለው የአረንጓዴ አሻራ መርሐግብርና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,21.773,19.917,0.372,21.773,-29.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8869921d508,train,በክልሉ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጠንና በዓይነት እየሰፉ መምጣታቸውን ያነሱት አቶ ሳሙኤል፣ ማህበሩን ለማጠናከር የአባላትን ቁጥር ማሳደግና ቋሚ የገቢ ምንጭ መፍጠር ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,19.733,16.666,0.32,19.733,-28.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b99241945269,train,ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አያይዘውም፤ ኢንስቲትዩቱ የሚያመርተውን የፈሳሽ ናይትሮጂን ደህንነቱ ተጠብቆ ለእንስሳት ዝርያ ማሻሻያ ተግባር እንዲውል እየተደረገ መሆኑንም አክለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,16.573,13.575,0.377,16.573,-28.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8b59f3ed729,train,በክረምት በጎ ፈቃድ የተጀመረው መርሃ-ግብር በበጋም ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,6.694,5.602,0.35,6.694,-28.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c691c85b477,train,የካፒታል ገበያ ፍርድ ቤትም ሀገራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት የተማሪዎች ቁሳቁስ እንዲሁም የእርባታ በጎች ድጋፍ ማድረጉን ተናግረዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,11.373,10.621,0.0,11.373,-24.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d3bb922db94,train,የምስራቅ ቦረና ዞን እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ምርጫ ቦርድ አስተባባሪ ሸህ ዲዳ ገልገሎ፤ በዞኑ በ329 መስጅዶች የኡላማዎች ምርጫ በተመሳሳይ ሁኔታ በመካሄድ ላይ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,15.694,13.582,0.0,15.694,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a737b21cc2e,train,የፌዴራል የሰላምና የፍትህ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የችግኝ ተከላና የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በማረቆ ልዩ ወረዳ አስጀምረዋል፡,spk_10dbeb7d4185,am,16.253,14.239,0.89,16.253,-30.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2dded208f11e,train,የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ መሐመድጠሃ አባፊጣ፤ የበጎ ፈቃድ ስራ በክረምትም ይሁን በበጋ እየተለመደ መምጣቱን ተናግረው በተያዘው በጀት ዓመት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት 12 ሚሊዮን ብር የሚገመቱ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ለማከናወን መታቀዱን ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,25.613,23.286,0.0,25.613,-29.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7fbfa36d269a,train,የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ጥራት ያለው ተኪ ምርት በማምረት ከውጭ የሚገባ ምርትን በማስቀረት ረገድ የራሳቸውን ሚና እየተጫወቱ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,14.373,10.802,1.194,14.373,-29.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ba00bbc495d,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,7.053,6.102,0.0,7.053,-31.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_06cb7cf5d5a2,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻደሊ ሀሰን ሰሞኑን በተካሄደው  የክልሉ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ላይ የኮደርስ ስልጠና የሀገሪቱን ዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ የሚያሳልጥ እና ዜጎችን በሁሉም መስክ ተወዳዳሪ የሚያደርግ በመሆኑ ወጣቶች ስልጠናውን እንዲከታተሉ የምክር ቤት አባላት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ መጠየቃቸው ይታወሳል።,spk_10dbeb7d4185,am,28.294,24.074,0.0,28.294,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2193e85e7e60,train,በሱፐር ሊጉ መጫወት የሚፈልግ ክለብ የእግር ኳስ አካዳሚና የሴቶች ክለብ ሊኖረው እንደሚገባ ተነግሯል።,spk_10dbeb7d4185,am,11.973,8.594,1.302,11.973,-30.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_af864709c31c,train,በዋናነት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ኢንሼቲቭ ተግባራዊ የተደረገው የትምህርት ለትውልድ ፕሮጀክት በዘርፉ የሚታይ ለውጥ እያመጣ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,15.934,11.338,0.373,15.934,-26.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c748e080dd7,train,በአማራ ክልል ፍትኃዊና ቀልጣፋ የዳኝነት አገልግሎቶችን በቴክኖሎጂ በማስደገፍ የመስጠት ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አለምአንተ አግደው ገለጹ።,spk_10dbeb7d4185,am,18.294,15.844,0.0,18.294,-34.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7f9543530f6,train,"የጉራጌ ማህበረሰብ ባህላዊ መንደር ""ጀፎረ"" ለሌሎች አካባቢዎች በተሞክሮነት የሚወሰድ መሆኑን የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አመራሮች ገለጹ።",spk_10dbeb7d4185,am,16.053,14.3,0.0,16.053,-27.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7e4a7485ebb,train,በተያያዘ ዜና እ.አ.አ ሰኔ 2023 በኮትዲቭዋር አስተናጋጅነት ሊካሄድ የነበረው 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ መራዘሙን ካፍ አስታውቋል።,spk_10dbeb7d4185,am,19.253,13.314,0.67,19.253,-31.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f0b5f3743b5,train,በመሆኑም  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ለብዙ ዜጎች ማኅበራዊ ችግሮች ሁነኛ  መፍትሄ እየሆኑ መምጣታቸውን ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,10.653,9.994,0.0,10.653,-27.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_072e02ee16af,train,ባለፉት የለውጥ ዓመታት በግብርናው ዘርፍ ያሉ እምቅ ሀብቶችን ጥቅም ላይ ለማዋል የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ ሲሆን የእንስሳት ምርታማነትን ለማሳደግ የተሠሩ ስራዎችም ተጠቃሽ ናቸው፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,16.613,13.936,0.595,16.613,-27.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfebcabd62fb,train,በዚህ ሒደት ዩኒቨርሲቲው አሰራሩን በማሻሻል፣ የመማር ማስተማር ስራውን ለማጠናከር ባካሔደው የሪፎርም ስራ አበረታች ውጤት መመዝገቡን ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,13.213,11.346,0.666,13.213,-33.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_02e2d1c111b9,train,ከሰራተኞቹ መካከል አንዳንዶቹ የህመም ስሜት እያጋጠማቸው እንደሆነ ሪፖርት ቢያደርጉም፤ እስከ አሁን የከፋ ጉዳት የደረሰበት ሰራተኛ አለመኖሩ ተገልጿል።,spk_10dbeb7d4185,am,13.614,11.695,0.941,13.614,-25.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_76a9b718dda5,train,ሊቀመንበሩጅቡቲ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለደቡብ ሱዳን፣ ለሶማሊያ እና ለታላላቅ ሐይቆች አካባቢ ሃገራት የመውጫና መግቢያ በር ለመሆን እንደምትስራ ተናግረው የንግድ ቀጠናው ከ15ሺህ በላይ ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ የሥራ ዕድሎች የሚፈጥር ነው ብለዋል ፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,23.413,18.398,0.483,23.413,-27.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_799d80e6820d,train,በተመሳሳይ የ'ፅዱ ኢትዮጵያ' ኢንሼቲቭ አማካኝነት በክልሉ የጤና ተቋማትን ማራኪ፣ ፅዱ፣ ውብና አረንጓዴ ለማድረግ ያለመ ፕሮግራም መጀመሩንም አውስተዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,18.014,12.974,1.165,18.014,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd9957675a85,train,ገንዘቡም ከስፖንሰሮችና ከማስታወቂያ እድሎች ይሰበሰባል ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,10.254,5.449,1.62,10.254,-32.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bcd03abc585e,train,በዚህም  በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ከተሞች የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ለመጀመር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸው፤  በጅማ ከተማም ለዚሁ አገልግሎት የሚሰጥ ህንፃ ዝግጁ መሆኑን አንስተዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,15.493,13.111,0.0,15.493,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7682d3e6a849,train,)የአፍሪካ ሱፐር ሊግ የእግር ኳስ ውድድር እ.አ.አ በ2023 እንደሚጀመር የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን(ካፍ) አስታወቀ።,spk_10dbeb7d4185,am,14.174,9.889,1.18,14.174,-33.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_508692d00067,train,በመልዕክታቸውም፤ በመላው ዓለም የፈረንጆቹን የገና በዓል ለሚያከብሩ ሁሉ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,7.494,6.639,0.0,7.494,-27.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_30aa254ff289,train,በአካባቢው ዳገት፣ ቁልቁለት እና ጠመዝማዛ መንገድ ስለሚበዛና ወቅቱም ክረምት  ስለሆነ  አሽከርካሪዎች ተገቢውን ጥንቃቄ ከማድረግ ባለፈ የትራፊክ ህግና ደንብ አክብረው እንዲያሽከረክሩም  አስገንዝበዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,16.654,14.638,0.0,16.654,-28.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4cd2124ead7,train,ወጣቶች ለኮሚሽኑ አላማ መሳካት ሀላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አመልክቷል።,spk_10dbeb7d4185,am,6.013,5.641,0.0,6.013,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e55b61d5e744,train,የቶማ ዮቢ ቀበሌ ነዋሪዋ ወይዘሮ ያደቴ መንገሻ፤ በበጎ ፈቃደኞችና በአካባቢው ማህበረሰብ ያረጀውን ቤታቸው በመታደሱ ይፈራርቃባቸው ከነበረው ዝናብና ብርድ መገላገላቸውን ተናግረው ለሁሉም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,22.814,20.165,0.0,22.814,-28.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0119ef8117fd,train,በአሁኑ ወቅትም በመዳ ወላቡ አጠቃላይ ሆስፒታል በህክምና ሙያ እያገለገሉ መሆኑን ጠቁመው ደም መለገስ ከስነ ምግባር የሚመነጭ ሰብዓዊነት በመሆኑ እድሜው የደረሰ ሁሉ ተግባራዊ ሊያደርገው እንደሚገባ መክረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,21.213,17.334,0.912,21.213,-25.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_88d33d2a5b6e,train,ልዑሉ “በምድር ላይ ያሉ ምጡቅ አዕምሮዎች ከሕዋ ሽርሽርና በሕዋ ለመኖር ነገሮችን ከማመቻቸት ይልቅ በእጃችን ያለችውን ምድርን በማዳን ሥራ ላይ ማተኮር አለባቸው” ሲሉ ማሳሰባቸውን ሮይተርስ ዘግቧል።,spk_10dbeb7d4185,am,22.334,17.363,0.627,22.334,-32.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a324cf2571d,train,አምባሳደሮቹ በነበራቸው ቆይታ የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል ካካሄደው የሕግ ማስከበር ዘመቻ በኋላ እያከናወነ የሚገኘውን የመልሶ ግንባታ እና የሰብአዊ ድጋፍ ስራዎች የዳሰሱ ሲሆን ፕሮፌሰር አድማሱ በዚህ ወቅት በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ እንዲሁም የኢትዮ ሱዳን የድንበር ጉዳዮችን በተመለከተ ስላለው ሁኔታ ገለጻ አድርገዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,28.134,23.225,0.953,28.134,-29.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d98c9344ca9,train,በዚህም መሰረት ኮሚሽኑ የእነዚህን የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን ዋና ኮሚሽነሩ ተናግረዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,8.213,7.729,0.0,8.213,-27.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_69d033c2b46b,train,የኦሮሚያ ቱሪዝም ሳምንት ከመስከረም 20 እስከ 22 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚካሄድ  ተገልጿል።,spk_10dbeb7d4185,am,10.573,7.983,1.447,10.573,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f23a0f926431,train,ኢትዮጵያና ፓኪስታን የአየር ንብረት ለውጥ ተፅእኖ የሚያስከትለውን ችግር ለመከላከል በጋራ እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,10.813,7.782,0.723,10.813,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1fd99d5f356,train,በፎረሙ ላይ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ተስፋዬ ቤልጂጌ(ዶ/ር)፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ-ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማን፣ ሚኒስትሮች፣ የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,23.213,21.394,0.0,23.213,-26.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea36677fda07,train,በተጨማሪም ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪካ ጠንካራ የመከላከያ ኃይል የገነባች አገር መሆኗ ደግሞ በብሪክስ አባል አገራት ተመራጭ እንድትሆን አድርጓታል ነው ያሉት።,spk_10dbeb7d4185,am,15.454,12.628,0.0,15.454,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1aa464e1eef0,train,"""ኢምር ኢምር ቦግ ቤል...ኢምር ቦግ ቤል",spk_10dbeb7d4185,am,6.413,3.481,0.477,6.413,-28.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_11d5d6340bf1,train,በባሕርዳር ከተማ አስተዳደር በክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 97 የአቅመ ደካማ ወገኖች ቤቶችን በአዲስ መልክ መገንባትና መጠገንን ጨምሮ የተለያዩ ተግባራት መከናወናቸወን የአስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ አስታውቀዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,16.854,16.854,0.0,16.854,-29.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7dd0c525b123,train,“ወባን በተመለከተ በአፍሪካ በአብዛኛው ህፃናትን እንደመግደሉ፣ የክትባቱ ውጤታማነት አስከፊ ህመምንና ሞትን በመከላከሉ ረገድ ትልቅ እመርታ ነው” ብለዋል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,17.053,11.65,1.215,17.053,-31.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c517443776e,train,ይህ የሚኒስትሩ መግለጫ የተሰማው የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ከአለም መሪዎች ጋር በወቅታዊ የሀገራቸው እና አፍሪካ ቀንድ ዙሪያ ከተወያዩ በኋላ ነው ተብሏል፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,15.133,12.325,0.44,15.133,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_81708f9ff795,train,ፅዱ የጤና ተቋማት መፍጠር የሚያስችል የፅዳት ዘመቻ፣ የወባ መከላከል ስራና ሌሎች ተግባራት እንደሚከናወኑም ነው የገለጹት።,spk_10dbeb7d4185,am,10.694,9.776,0.917,10.694,-27.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_96d645459e60,train,የልማት ሥራዎቹ ተስፋ የሚሰጡ መሆናቸውን ገልጸው፣ በተለይ የጉራጌ ባህላዊ መንደር ጀፎረ ለገጠር ኮሪደር ልማት መሰረት መሆኑንና ለሌሎች አካባቢዎች ተሞክሮ እንደሚሆን ገልጸዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,15.414,13.32,0.466,15.414,-26.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_987a703cc8e5,train,በተዛባ መረጃ በመታለል ዘመድ ወዳጅ አስቸግሮ ዳጎስ ያለ ገንዘብ ከፍሎ ከአገሩ ቢወጣም ውጤቱ ካሰበው በተቃራኒ በመሆን ለመከራ ዳርጎታል።,spk_10dbeb7d4185,am,13.454,11.182,0.0,13.454,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec1c23a22594,train,ምንም ዓይነት ምልክት የማያሳይ (Asymptomatic),spk_10dbeb7d4185,am,5.854,3.362,1.274,5.854,-25.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e57ba0e9cbd5,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባና የዩኒቨርሲቲው የቦርድ አመራር አባል አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ በበኩላቸው ምሩቃን በቆይታቸው የተመለከቱትን ፍቅርና አብሮነት ለሌሎች በማስተማር ለሰላም መስፈን ሚናቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,20.814,17.608,0.316,20.814,-33.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_869ca1633882,train,ግብጽ ከ2ሺ አመስት መቶ አመታት በላይ እድሜ እንዳላቸው የሚገመቱ 59 የሬሳ ሳጥኖችን በስነ ምድር ቁፋሮ ማግኘቷን አስታውቃለች፡፡,spk_10dbeb7d4185,am,11.534,10.346,0.33,11.534,-29.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cd34ed75c10,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ።,spk_10dbeb7d4185,am,18.773,16.473,0.0,18.773,-29.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f870c9a77045,train,የመቀሌ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ሲስተር ኪዳን ሀፍቱ፤በሚፈጠሩ ችግሮች ሁሉ የመጀመሪያዎቹ ተጎጂዎች ሴቶችና ህፃናት መሆናቸውን አንስተው፥ ለሰላም ግንባታ ግንባር ቀደም ተሰላፊ መሆናችን የግድ ይላል ብለዋል።,spk_10dbeb7d4185,am,18.534,14.808,0.0,18.534,-33.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d472e96e48fe,train,የመዲናዋና አጎራባች አካባቢ ነዋሪዎች የአየር ብክለቱ ያመነጨው ብናኝና ጪስ በጤና ላይ ጉዳት እያስከተለ ስለ መሆኑ ቲአርቲ ዘግቧል።,spk_10dbeb7d4185,am,13.454,10.523,1.489,13.454,-25.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_06f9cf045c6b,train,በየዓመቱ  የሚከበረውን የሻደይ  በዓል መስህብነቱን  ይበልጥ አጉልቶ  የቱሪዝም ዘርፉን  እንዲያጠናክር ለማስቻል  እየተሰራ  መሆኑን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ተቀዳሚ ዋና አስተዳዳሪ   ሃይሉ ግርማይ ተናገሩ።,spk_128e7d63338c,am,12.073,11.636,0.0,12.073,-37.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b9b3f47af622,train,ከዩኒቨርሲቲው የተመረቁ ተማሪዎችም የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመለወጥ ከራስ አልፎ ለሀገርና ለህዝብ የሚጠቅም አስተዋጽኦ ማድረግ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_128e7d63338c,am,10.094,9.727,0.0,10.094,-37.0,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_e09e395746bc,train,የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ በበኩላቸው፤ በቻይና በጎ ፈቃደኛ ሀኪሞች የሚካሄደው መርሃ ግብር ከቻይና ህዝቦች ጋር ለዘመናት የቆየ አጋርነት አብሮነት እና የዕድገት የሚያንጸባርቅ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_128e7d63338c,am,12.293,11.056,0.319,12.293,-37.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bbad5ada28c9,train,የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በበጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ባቢሌ ከተማ በ25 ሚሊዮን ብር ወጪ ለአቅመ ደካሞች ያስገነቧቸውን 10 መኖሪያ ቤቶችና 8 ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎችን አስረክበዋል።,spk_128e7d63338c,am,16.113,15.003,0.0,16.113,-35.6,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_fae80d241e3d,train,ህብረተሰቡ በወባ መራቢያ መንገዶች ላይ ግንዛቤ ማግኘቱ አካባቢውን በጋራ ከማጽዳት ባለፈ የአልጋ አጎበርን በመጠቀም ራሱን ከወባ በሽታ ለመጠበቅ መቻሉን ገልጸዋል፡፡,spk_128e7d63338c,am,9.973,9.623,0.0,9.973,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fe7c3e71c489,train,በበዓሉ ላይ ከታደሙት ውስጥ ከአዳማ እንደመጣች የተናገረችው ወጣት ቃልኪዳን እምባዕ በሀዋሳ ባየሁት የህዝብ አቀባበል በጣም ደስተኛ ነኝ ብላለች።,spk_128e7d63338c,am,9.094,8.023,0.568,9.094,-36.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c8a27101e63f,train,የሀዋሳ ከተማ ካላት የተፈጥሮ መስህብ በተጨማሪ በከተማዋ የሚከበሩ ሀይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት ለከተማዋ ቱሪዝም ዕድገት ትልቅ አበርክቶ እንዳላቸው የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አስታወቁ።,spk_128e7d63338c,am,12.993,11.396,0.0,12.993,-38.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c852ea8be9af,train,በዚህም የሚታይ ውጤትና ተጨባጭ ለውጥ መምጣቱን ጠቅሰው የትምህርት ዘርፉን ይበልጥ በማጠናከር በእውቀት የበቃ ለሀገር ልማት እድገትና ብልጽግና መሰረት የሚያኖር ትውልድ የመገንባት ስራ በተጠናከረ መልኩ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_128e7d63338c,am,13.893,13.509,0.0,13.893,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_908302e33265,train,ሊቀኃሩያን ሲሳይ በበኩላቸው የመስቀል ደመራ በዓልን ሀይማኖታዊ ትውፊቶችን አጉልቶ በሚያሳይ መልኩ ማክበር ቀዳሚ ተግባራችን ሊሆን ይገባል ብለዋል።,spk_128e7d63338c,am,9.653,8.792,0.487,9.653,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79a2912ee520,train,የቦርድ ሰብሳቢው የዘንድሮው ምርጫ ዘመናዊ ከመሆኑም ባለፈ ሁሉንም ያሳተፈ በመሆኑ መጅሊሱ ጠንከራና ብቃት ያላቸውን አመራሮች ሊያገኝ እንደሚችል እምነታቸውን ገልጸዋል።,spk_128e7d63338c,am,11.354,10.516,0.0,11.354,-37.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8b04e8b20f42,train,የክልሉ የኡለማዎች ምክር ቤት ዋና ጸሃፊና የምርጫ ቦርዱ አማካሪ ሼህ እንድሪስ ሁሴን የዘንድሮው የመጅሊስ ምርጫ ከመቸውም ጊዜ በተሻለ አሳታፊና ፍትሀዊነትን የተላበሰ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_128e7d63338c,am,11.754,11.084,0.0,11.754,-37.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1553cc93b361,train,በዚህ ዓመትም ህብረተሰቡን በማሳተፍ  ውሃ ያቆሩ ስፍራዎችን የማዳፈን፣ የአልጋ አጎበሮችን የማሰራጨትና የጸረ ወባ ኬሚካል ርጭት ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን አክለዋል።,spk_128e7d63338c,am,11.053,10.379,0.0,11.053,-37.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_decf358452ac,train,በአዲስ መልክ ተገንብቶ የተረከቡት መኖሪያ ቤት የተሻለ ህይወት ለመምራት እንደሚያስችላቸው ገልጸው፣ ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና ተጠሪ ተቋማት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_128e7d63338c,am,9.313,8.94,0.0,9.313,-36.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1d599d9e0dad,train,የመጅሊሱ ምርጫ በትናንትናው እና በዛሬው ውሎ የኡለማዎች፣ የሴቶች፣ የወጣቶችና የምሁራን ዘርፍ የምርጫ ሂደቶች ተከናውነው መጠናቀቃቸውን ጠቁመው በነገው ዕለትም የስራ ማህበራት ዘርፍ ምርጫ የሚከናወን ይሆናል ብለዋል።,spk_128e7d63338c,am,14.073,12.314,0.566,14.073,-37.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9c3b0378dbaa,train,በዞኑ 11 ወረዳዎች የወባ በሽታ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ትኩረት ተድርጎ እየተሰራ ነው ያሉት ደግሞ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ ሃላፊ አቶ አየለ ፈቀደ ናቸው።,spk_128e7d63338c,am,10.793,10.793,0.0,10.793,-36.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eda0e9c29d8c,train,በሀገራችን በተፈጥሮ ከታደሉ ከተሞች አንዷ የሆነችው ሀዋሳን የበለጠ ውብ፣ ሳቢና ለነዋሪዎቿም ሆነ ለጎብኚዎች ምቹ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።,spk_128e7d63338c,am,12.854,12.067,0.0,12.854,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5489a75f5323,train,የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልደማርያም በበኩላቸው በዞኑ የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ በዘርፉ ማህበረሰቡን ማዕከል ያደረገ ውጤታማ ተግባር እንዲከናወን ዕድል ፈጥሯል ብለዋል፡፡,spk_128e7d63338c,am,13.454,11.544,0.599,13.454,-38.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fff3a1d62631,train,በክልሉ በሁሉም መስኮች ልማትን በማስቀጠልና ሰላምን በማፅናት ለእድገትና ማንሰራራት በጋራ መትጋት ይገባል ብለዋል።,spk_128e7d63338c,am,9.014,7.72,0.442,9.014,-36.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_884dfe04097f,train,የልማት ስራው አበረታች ተሞክሮ የተቀሰመበት መሆኑን የጠቆሙት ዋና አስተዳዳሪዋ ዜጎች የሚስተዋልባቸውን ችግሮች ለመቅረፍ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።,spk_128e7d63338c,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-35.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2db04446be8,train,በክልሉ የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አህመድ አሊ፣ የቱሪዝም ሀብቶችን የመጠበቅ፣ የማልማትና የገቢ ምንጭነታቸውን የማሳደግ ሥራ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_128e7d63338c,am,11.514,10.528,0.0,11.514,-38.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6ed693ea91a9,train,በቀጣይ በዓሉን ለመታደም በየዓመቱ ለመምጣት ዕቅድ እንዳላት የተናገረችው ወጣት ቃልኪዳን የሀዋሳ ህዝብ ላደረገላት አቀባበልና መስተንግዶም ምስጋናዋን አቅርባለች።,spk_128e7d63338c,am,10.053,9.2,0.373,10.053,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dcc31a5f07d7,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በትውልድ ቅብብሎሽ የሚዘልቅ ለሰው ልጆች ሁሉ ለበጎነት የሚሰራ በመሆኑ ሁላችንም አጋዥና ደጋፊ እንሁን በማለት ወጣቶቹ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።,spk_128e7d63338c,am,11.854,10.308,0.813,11.854,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4b6aea967bc2,train,በጋዜጠኝነትና ተግባቦት ትምህርት በከፍተኛ ማዕረግ የተመረቀችው ሊድያ አለማየሁ፤ የሀገርን ጥቅም በማስቀደም በመረጃ ተደራሽነትና እውነታን በማሳወቅ ረገድ የድርሻዋን ለማበርከት መዘጋጀቷን ተናግራለች።,spk_128e7d63338c,am,12.694,11.609,0.0,12.694,-38.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7458d9d2b383,train,ኢኮኖሚያዊ አቅማቸው የተሻለ የሆኑ ሴቶች ከጥገኝነት የተላቀቁና በራሳቸው የመወሰን አቅማቸውም ላቅ ያለ መሆኑን አንስተዋል።,spk_128e7d63338c,am,8.194,7.563,0.0,8.194,-36.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_57788fafd45c,train,ኢትዮጵያ በብዙ ተስፋና ውጤት ወደፊት እየተራመደች መሆኑን የገለጹት ዶክተር ተስፋዬ፤ በዚህ ረገድ ተመራቂ ተማሪዎች ድርብ ሃላፊነት አለባችሁ ያሉ ሲሆን ከራስ ባለፈ ለቤተሰብ፣ ለህዝብና ለሀገር በቅንነት፣ በታማኝነትና በታታሪነት ለማገልገል መዘጋጀት አለባችሁ ሲሉም አስገንዝበዋል።,spk_128e7d63338c,am,19.354,17.24,0.0,19.354,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0d3ea5a5597,train,በመርሃ ግብሩ በርካታ ልጆችና ተጨማሪ የሕክምና እርዳታ የሚያስፈልጋቸው,spk_128e7d63338c,am,5.034,4.636,0.0,5.034,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f201cb67b39b,train,የዚህ ማህበር የብዙ ዓመታት አባል በመሆን አገልግሎት በመስጠቱና የምስረታ በዓሉን ሲያከብር ለ17ኛ ጊዜ ደም በመለገሱ መደሰቱን ገልጿል።,spk_128e7d63338c,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-35.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2703d5ea83a,train,ዜጎች በሕጋዊ መንገድ ብቻ የውጭ ሀገራት የሥራ ሥምሪት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እና ከሕገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።,spk_128e7d63338c,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_28c338d2eff6,train,በክልሉ ሀገር አቀፉ የመጅሊስ ምርጫ ሁሉንም ህዝበ ሙስሊም ባሳተፈ መልኩ ነፃና ፍትሀዊ በሆነ መልኩ እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_128e7d63338c,am,9.073,8.298,0.0,9.073,-38.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4a2049181223,train,በተጨማሪም በአንድ የመንግስት እና በአንድ የግል ትምህርት ቤት የዓይን እና የልብ ምርመራ እንደሚሰጥ ተገልጿል።,spk_128e7d63338c,am,5.673,5.673,0.0,5.673,-37.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d11d9cfd4f7b,train,በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የምዕራብ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ሰላማ በበኩላቸው ምዕመኑ ለሀገራችን ሰላም በህብረት በመፀለይ መትጋት እንዳለበትም አሳስበዋል።,spk_128e7d63338c,am,12.114,10.825,0.0,12.114,-37.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f5d26e11009a,train,በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጅጌ (ዶ/ር)፤ የትምህርት ዘርፉ ለሀገር ግንባታ፣ ህብረ ብሄራዊ አንድነትና ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ መሰረት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_128e7d63338c,am,12.813,12.044,0.0,12.813,-37.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bf38c0a259e8,train,አስተዳደሩ የሕብረተሰቡን ቅንጅታዊ ተሳትፎ  አጎልብቶ ሰላምን በማፅናት  ለትምህርት ጥራቱ ትኩረት  በመስጠት  ተወዳዳሪና  በስነ ምግባር የታነፀ ዜጋን ለማፍራት  የድጋፍና ክትትል ስራን እንደሚያጠናክር አስታውቀዋል።,spk_128e7d63338c,am,12.614,12.093,0.0,12.614,-38.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dbc3b137bcb2,train,ምሩቃን በትምህርት ቆይታችሁ በገበያችሁት እውቀት ህዝብን እና ሀገርን በቅንነት፣ በታማኝነትና በታታሪነት ለማገልገል መዘጋጀት አለባችሁ ሲሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጂጌ ገለጹ፡፡,spk_128e7d63338c,am,15.854,14.059,0.56,15.854,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0c619ab524b,train,የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ለ6ኛ ዙር በተለያዩ የትምህርት አይነቶች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 561 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡,spk_128e7d63338c,am,7.434,7.099,0.0,7.434,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d3adc42d8ad,train,የኢትዮጵያን የትምህርት ስብራት በመጠገን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እና እውቀት መር በሆነ መልኩ እንዲገነባ በለውጡ ሰፊ የሪፎርም ስራ መከናወኑን አንስተዋል።,spk_128e7d63338c,am,10.514,9.565,0.0,10.514,-36.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2c9d659e96a1,train,በበጀት ዓመቱ ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ከ460 ሚሊዮን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻልና አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ ጥምርታን ለማሳካት ታቅዶ ወደ ተግባር መገባቱንም ገልጸዋል፡፡,spk_128e7d63338c,am,15.454,14.261,0.0,15.454,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6be4874d9e67,train,በተለይም መንግስት ባለፉት ሰባት የለውጥ ዓመታት ያከናወናቸው ዘርፈ ብዙ የልማት ሥራዎች አገሪቱን ወደ ተሻለ የእድገት ደረጃ እያስኬደ እንደሚገኝ ጠቁመው፤ እነዚህ የተጀመሩ የልማት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።,spk_128e7d63338c,am,12.674,12.321,0.0,12.674,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d21231688dda,train,ሻደይ የአብሮነትና የፍቅር   መገለጫ በመሆኑ በየዓመቱ በድምቀት እየተከበረ ዛሬ ላይ መድረሱን ተናግረዋል።,spk_128e7d63338c,am,6.513,6.513,0.0,6.513,-37.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a7a6fb9b1fe1,train,በስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የከተማው ከንቲባ አቶ ጥራቱ በየነ እንዳሉት የሀዋሳ ከተማ ካላት የተፈጥሮ መስህብ በተጨማሪ በከተማዋ የሚከበሩ ሀይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት ለከተማዋ ቱሪዝም ዕድገት ትልቅ አበርክቶ አላቸው።,spk_128e7d63338c,am,13.213,12.431,0.0,13.213,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bf68f372f8c2,train,የከተማ አስተዳደሩ የዘንድሮውን የትምህርት አጀማመር አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_128e7d63338c,am,4.534,3.748,0.786,4.534,-37.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7bae49009491,train,በክልሉ የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ደዋ ጨፋ ወረዳ የጡሩሲና መስጊድ እና ሐሪማ የመልሶ ግንባታ ተጠናቆ ተመርቋል።,spk_128e7d63338c,am,8.653,7.536,0.392,8.653,-36.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f0a2a460a258,train,የበሽታውን ስርጭት ለመቀነስ የጤና ኤክስቴንሽን አገልግሎትን በማጠናከር የህብረተሰቡን ግንዛቤ የማሳደግ፣ ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ የአልጋ አጎበር ስርጭትና የጸረ ወባ ኬሚካል ርጭት መከናወኑን ተናግረዋል፡፡,spk_128e7d63338c,am,15.493,14.754,0.0,15.493,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dd1d4fdb5f9d,train,ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በዚሁ ወቅት የቻይና በጎ ፈቃደኞች ላሳዩት ቁርጠኝነት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_128e7d63338c,am,5.833,5.833,0.0,5.833,-37.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b56156155ec1,train,ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በሀዋሳ ተከብሯል።,spk_128e7d63338c,am,3.773,3.773,0.0,3.773,-34.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1796fdd30d12,train,በሀገሪቱ በሁሉም አካባቢዎች የሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል በፍትሐዊነት ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል ተናገሩ።,spk_128e7d63338c,am,10.393,9.979,0.0,10.393,-35.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e34bc21098a2,train,የጡሩሲና መስጅድና ሐሪማ በመንግስትና በህብረተሰቡ ትብብር ታሪካዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ የመልሶ ግንባታ ሥራ መከናወኑን ገልፀዋል።,spk_128e7d63338c,am,10.674,8.436,0.0,10.674,-36.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e03bc9c203d4,train,በምረቃ ሥነ ስርአቱ ላይ በየደረጃው ያሉ አመራሮች፣ የሐይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እና ሌሎችም ተገኝተዋል።,spk_128e7d63338c,am,7.213,7.213,0.0,7.213,-35.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d990830a12ae,train,ባለፈው በጀት ዓመት በዞኑ በንቅናቄው 556 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ሀብት በማሰባሰብ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ሥራ መከናወኑንም አመልክተዋል፡፡,spk_128e7d63338c,am,9.973,9.428,0.0,9.973,-37.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d8454c0e7dc8,train,የኢትዮጵያ የአሁን ችግሮች ለዘመናት እየተንከባለሉ የመጡ ስብራቶች መሆናቸውን ጠቅሰው በሁሉም ረገድ ችግሮችን በማለፍ የሀገር እድገትና ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_128e7d63338c,am,12.194,11.385,0.0,12.194,-36.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed5d06a51eee,train,"""ትውልድን በስነምግባር፤ ተቋማትን በአሠራር"" በሚል መሪ ሃሳብ 22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን በድሬዳዋ በውይይት ተከብሯል።",spk_128e7d63338c,am,7.454,7.454,0.0,7.454,-36.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd2de9397ea7,train,ተመጣጣኝ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ ካሜሮን የተሻሉ የግብ እድሎችን ፈጥራለች።,spk_128e7d63338c,am,5.314,4.898,0.0,5.314,-38.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7254f7627725,train,በ2017 በጀት ዓመት ከ378 ሚሊዮን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ ትምህርት ቤቶችን በግብዓት ከማሟላት በተጨማሪ አዳዲስ የመማሪያ ክፍሎች ተገንብተው ለአገልግሎት መብቃታቸውን ገልጸዋል።,spk_128e7d63338c,am,13.014,12.492,0.0,13.014,-36.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cbbf9b9940ad,train,በዓሉ ለከተማዋ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብሮች ያለው አበርክቶ ከፍ ያለ ነው ያሉት አቶ ጥራቱ በከተማዋ የሚገኙ ተፈጥሯዊና ሃይማኖታዊ መስህብ ስፍራዎች የቱሪዝም ተጠቃሚነትን ለማሳደግ የጎላ ሚና እንዳላቸው አመልክተዋል።,spk_128e7d63338c,am,16.974,14.69,0.0,16.974,-37.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d39159534e7c,train,የኢትዮጵያ እና የቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነት በንግድ ብቻ ሳይሆን በዓለም አቀፍ መድረክም የበለጠ ውጤታማ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_128e7d63338c,am,7.074,7.074,0.0,7.074,-36.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0b2e21d63c18,train,ከተለያዩ የትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር በትምህርትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች በቅርበት እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው ይህም በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_128e7d63338c,am,9.133,8.761,0.0,9.133,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_77375e197e24,train,በመርሃ ግብሩ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ፣ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሀይ ተገኝተዋል።,spk_128e7d63338c,am,9.954,9.582,0.0,9.954,-37.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f1556bf8f5cd,train,ሻደይ በዓለም ቅርስነት  እንዲመዘገብ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ ነውም ብለዋል።,spk_128e7d63338c,am,7.774,6.811,0.42,7.774,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_77582eeb7084,train,የእምነቱ ተከታዮች በበኩላቸው ፤በዓሉን በአብሮነት ለማሳለፍ ዝግጅት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።,spk_128e7d63338c,am,5.513,5.192,0.322,5.513,-35.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_98c074368bf6,train,ለዚህም  ከቅድመ መደበኛ እስከ 2ኛ ደረጃ   ከ31 ሺህ በላይ ተማሪዎችን  በመመዝገብ የማስተማር ስራ መጀመሩን አንስተዋል።,spk_128e7d63338c,am,6.793,6.793,0.0,6.793,-37.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3cae25297489,train,አሁን ላይ ወቅቱ የወባ ትንኝ የሚራባበትና በፍጥነት የሚሰራጭበት አጋጣሚ የበዛ በመሆኑ የአካባቢ ቁጥጥር ስራን ማጠናከርም ተገቢ መሆኑን አንስተዋል።,spk_128e7d63338c,am,9.213,9.213,0.0,9.213,-35.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_950d5e9d9e37,train,በዓመት ሁለት ጊዜ የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በከተማችን በርካታ የሀገር ውስጥና የውጪ እንግዶች የሚሳተፉበት በመሆኑ ከተማዋ በጉጉት የምትጠብቀው ነው ብለዋል።,spk_128e7d63338c,am,12.534,11.212,0.0,12.534,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_64da04f8f20e,train,ይህም ጠንካራ መጅሊስ ለመመስረትና ህዝበ ሙስሊሙን በተሟላ መልኩ ለማገልገል የሚያስችል ተቋም ለመገንባት ፋይዳው የጎላ ይሆናል ብለዋል።,spk_128e7d63338c,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2a03e8ffec5b,train,የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ጌትነት እሸቱ በበኩላቸው፤  ሻደይ የውበታችንና የአብሮነታችን  መገለጫ  እሴት ነው ብለዋል።,spk_128e7d63338c,am,9.813,8.557,0.0,9.813,-38.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e6a2291310d3,train,በጋምቤላ ክልል ሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫ የምሁራንና የወጣቶች ዘርፍ በተሳካ ሁኔታ ተከናውኖ መጠናቀቁን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ አስታወቀ።,spk_128e7d63338c,am,11.213,10.851,0.0,11.213,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ae3bdbf57ae,train,በመርሃ ግብሩ ላይ ደም ከለገሱት የማህበሩ አባላት መካከል ወጣት እሸቱ ክፍሌ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ፈጥኖ የሚደርስ የወገን አለኝታ መሆኑን ተናግሯል።,spk_128e7d63338c,am,11.534,10.837,0.0,11.534,-38.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2281dbbe4845,train,ሻደይ የክረምቱ ወቅት አልፎ የአዲስ ዓመት ብርሃን፣ ተስፋ ፈንጣቂና የመሸጋገር ምልክት የሆነ በዓል በመሆኑ በድምቀት እያከበርነው እንገኛለን ሲሉ ተናግረዋል።,spk_128e7d63338c,am,9.414,9.093,0.0,9.414,-37.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8f9111d204b2,train,የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ኢንጂነር ቶፊቅ ጀማል (ዶ/ር) ዩኒቨርሲቲው ከመማር ማስተማር ባለፈ በምርምርና በማህበረሰብ አገልግሎት ኃላፊነቱን በብቃት እየተወጣ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_128e7d63338c,am,11.614,11.216,0.0,11.614,-36.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d1df3bfd9fd8,train,የ2025 የቻይና የህክምና በጎ ፈቃደኞች የአፍሪካ በጎ አድራጎት ተልዕኮ እና አለም አቀፍ የህክምና በጎ ፈቃደኞች ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በሲልክ ሮድ ጠቅላላ ሆስፒታል ተጀምሯል።,spk_128e7d63338c,am,12.914,12.356,0.0,12.914,-38.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9b7aa2d53e15,train,እንዲሁም ዕድሜያቸው 18 እና ከዚያ በላይ ለሆኑ ሴቶች የማህፀን በር ካንሰር ምርመራ እንደሚደረግም ተጠቁሟል።,spk_128e7d63338c,am,7.293,6.58,0.713,7.293,-37.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e95999c4f4d7,train,ባለፈው ዓመት በክረምት የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከአራት ሚሊዮን በላይ ሰዎች አገልግሎት ማግኘታቸውን ጠቁመዋል።,spk_128e7d63338c,am,5.934,5.934,0.0,5.934,-38.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_048ca1282919,train,ታካሚዎቹ፤ የኩላሊት ዕጥበት ማዕከሉ እየሰጣቸው ባለው ሕክምናና በሚያደርግላቸው እንክብካቤ ሕይወታቸውን እየታደገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_128e7d63338c,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-37.4,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_1f7c679fd42e,train,በአሁኑ ወቅትም ስራውን አጠናክሮ በማስቀጠል የወባ በሽታን ለማጥፋት ባለድርሻ አካላትን ላሳተፈ ቅንጀታዊ ሥራ ትኩረት ተሰጥቷል ብለዋል፡፡,spk_128e7d63338c,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-37.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ffaca9dcc99,train,ተጋጣሚው ማንችስተር ሲቲ በ10 ነጥብ 12ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።,spk_a08bbcf99381,am,4.234,4.234,0.0,4.234,-35.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a48388846496,train,በተለይ የህብረተሰብ ተሳትፎን በማሳደግ በብልሽት ከአገልግሎት ውጭ የሆኑ የውሃ ተቋማት ጥገና በማድረግ ወደ ስራ መግባታቸውን ተከትሎ የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_a08bbcf99381,am,11.793,11.345,0.0,11.793,-34.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_128512831fa6,train,በ2017 የትምህርት ዘመን የተሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት በነገው ዕለት ይፋ ይሆናል።,spk_a08bbcf99381,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-36.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c4cf4c9b17c2,train,የቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ኢንጂነር አብድልፈታ አህመድ ጠቅላላ ጉባኤው በትብብርና በቅንጅት በመስራት በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለን ውስን ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_a08bbcf99381,am,11.473,11.147,0.326,11.473,-38.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a2ce774706be,train,እንደዶክተር ደረጄ ገለጻ፤ ቢያንስ በዓመት አንዴ ምርመራ የማድረግ ልምድ ሊኖር ይገባል።,spk_a08bbcf99381,am,5.154,5.154,0.0,5.154,-34.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b713fb7a4bee,train,በሽታውን ከመከላከል ባሻገር በዘርፉ የማህበረሰቡን ግንዛቤ ለማስፋትና በየወቅቱ ምርመራ እንዲያካሂድ ለማድረግ ያለመ ነው ብለዋል።,spk_a08bbcf99381,am,9.194,8.875,0.0,9.194,-35.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_00a887785105,train,የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንትና የኮምፕሬሄንሲቭ ዩኒቨርሲቲዎች ማህበር ሰብሳቢ ድሪባ ኢቲቻ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ የመማር ማስተማር ስራውን በላቀ መልኩ ለማከናወን በትብብር መስራት ወሳኝ መሆኑንና ማህበሩም ለእዚህ መቋቋሙን ገልጸዋል።,spk_a08bbcf99381,am,15.153,14.741,0.0,15.153,-36.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e7b82ea73276,train,ግንባታዎች ከወንዝ ዳርቻዎች 30 ሜትር ርቀት ላይ እንዲገነቡ መደረጉና በወንዝ አካባቢዎች የሚኖሩ ሰዎች በመነሳታቸው አደጋን ለመከላከል አስተዋጽኦ የጎላ ነው ብለዋል።,spk_a08bbcf99381,am,9.594,9.594,0.0,9.594,-36.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_73501f0890a4,train,የትራፊክ አደጋና የመንገድ ደሕንነትን በተመለከተ በስርዓተ ትምህርት ወደ ትግበራ ከመግባት  ጀምሮ የግንዛቤ የመፍጠር ላይ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,9.653,8.412,0.0,9.653,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3d22d50fdc7c,train,ገዥ ትርክትን የሚያሰርጹ የህዝቡን አብሮነት የበለጠ የሚያጠናክሩ አጀንዳዎች ላይ በማተኮር የተጣለባቸውን ሃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡም አመላክተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,11.733,10.755,0.0,11.733,-22.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ff2cee6444db,train,ወደፊትም የየአካባቢ አመራሮች ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት የተሠሩትን ሞዴል መንደሮች በመጪው ዓመት በየዞኑ ወደ100 ቤቶች እንዲያሳድጉ አሳስባለሁ ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.053,9.626,0.0,10.053,-20.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ad3f94dba11d,train,ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደሃዋሳ ከተማ የመጡ ወጣቶች በከተማዋ የጽዳት ሥራ በማከናወንና ደም በመለገስ የአገልግሎት ሥራቸውን መጀመራቸው የሚታወስ ነው።,spk_7f8b69b6444a,am,10.934,9.37,0.0,10.934,-23.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_df09a5c9268a,train,የክረምት ጊዜዋን ሀገርና ህዝብን የሚጠቅሙ ተግባራትን በማከናወን በማሳለፏ ደስተኛ መሆኗንም ወጣት ኤልሳቤት ተናግራለች።,spk_7f8b69b6444a,am,8.053,6.869,0.0,8.053,-23.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_44278e6d53d4,train,የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር የመሠረት ድንጋዩን ካኖሩ በኋላ ባደረጉት ንግግር በራስ አቅም በመረዳዳትና በመቀናጀት የትኛውንም ችግር መፍታት እንደሚቻል በተግባር እየታየ ነው ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.454,13.055,0.0,13.454,-21.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c0edbf0179b1,train,"በሀገሪቱ  የደመቁ ባህሎችና  ቋንቋዎች እንዳሉ ጠቅሰው፤ ከነዚህም የሀዲያ የዘመን መለወጫ ""ያሆዴ "" አንዱ ስለመሆኑ ተናግረዋል።",spk_7f8b69b6444a,am,7.814,7.814,0.0,7.814,-21.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e3db8c0cb003,train,ባለስልጣኑ ከድሬዳዋ የፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ጋር በመቀናጀት የሞተር አልባ የትራንስፖርት አማራጮች በስፋት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ቅስቀሳ አካሂዷል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.694,8.986,0.0,10.694,-22.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6f458e465491,train,በተጨማሪም አዲስ የተለቀቀው የበቆሎ ዝርያ ድርቅን መቋቋም የሚችል፣ በአጭር ጊዜ የሚደርስና ምርታማነቱ የተረጋገጠ የምርምር ውጤት እንደሆነ ዳይሬክተሩ አስታውቀዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-23.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_93f80439f885,train,"የቦሮ ሽናሻ የዘመን መለወጫ በዓል ""ጋሪ ዎሮ"" እሴቱ ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ የማስተዋወቅ ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብሔረሰቡ ተወላጆች ተናገሩ።",spk_7f8b69b6444a,am,11.493,9.511,0.0,11.493,-22.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_63b3f108ba8f,train,ከህክምና አገልግሎቱ ተጠቃሚዎች መካከል የኤጄርሳ ላፎ ወረዳ ነዋሪው ወይዘሮ ቀናቱ ድንቁ በፊት ሁለቱም ዓይናቸው በሞራ ተሸፍኖ ለማየት ሲቸገሩ እንደነበር ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.813,11.704,0.0,13.813,-21.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_89b004afabe1,train,በተጨማሪም የጤና ባለሙያዎች  ለሕብረተሰቡ ስለ ወባ በሽታ መንስኤ፣ መከላከያ መንገዶችና መደረግ ስላለበት ጥንቃቄ ትምሕርት እየሰጡ ናቸው ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-21.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_14eab820defa,train,ከዚህ ቀደም የውሃ ፕሮጀክቶች ተገንብተው እንዳለቁ የአገልግሎት ፍተሻና ሙከራ ሳይደረግባቸው ርክክብ ይደረግ የነበረ ቢሆንም አሁን ይህንን አሰራር በመቀየር በሙከራ በትክክል አገልግሎት መስጠታቸው ሲረጋገጥ ብቻ ርክክብ የሚደረግ መሆኑን አንስተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,16.213,14.635,0.0,16.213,-22.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b1b183764f22,train,ኢሬቻ የኢትዮጵያ ብሔር፣ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በመቻቻል፣ በመከባበር እና በመፈቃቀር በጋራ የሚኖሩባት ሀገር መሆኗን ከሚያሳዩባቸው ሁነቶች መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.934,10.138,0.0,10.934,-21.3,male,18-24,other,16000,4,0 clip_0db455438e53,train,በተጨማሪም ስምምነቱ በጎባ ሪፈራል ሆስፒታል የዘርፉ የህክምና ባለሙያዎች ዓለም አቀፍ ልምድ እንዲያገኙና የተሻለ የህክምናና የምርምር ስራዎችን በስፋት ለማካሄድ እንደሚረዳ ተናግረዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,10.854,10.477,0.0,10.854,-21.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ac7babea9e31,train,የህዝቡን ማህበራዊ ትስስር ለማጠናከርም በወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀቶች እንደሚከናወን አስረድተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,8.493,7.949,0.0,8.493,-21.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7451035b2c13,train,ህዝብና መንግስት የሰጣቸውን አደራ በጀግንነት እና በታማኝነት እንደሚወጡ ጠቁመዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,4.614,4.614,0.0,4.614,-21.1,male,18-24,other,16000,4,0 clip_74addbcb61f5,train,ኢትዮጵያ ስደተኞችን በክብር ተቀብላ በማስተናገድ በአርዓያነት የሚወሰድ ሚና እየተወጣች ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,11.414,8.801,0.0,11.414,-21.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5d72cfe99e37,train,በዓሉ በጋምቤላ ከተማ በድምቀት መከበሩ የኦሮሚያና የጋምቤላ ህዝቦችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብር ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.774,10.293,0.0,10.774,-22.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1c6b2184dd13,train,በሆስፒታሉ በተደረገላቸው ነጻ ዓይን የሞራ የቀዶ ህክምና የዓይን ብርሃናቸው መመለሱንና በዚህም መደሰታቸውን ገልጸው የበጎ ፈቃደኞቹንም አመስግነዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.854,10.499,0.0,10.854,-20.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3b2bcb291fb2,train,የሐረሪ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ሰብሳቢ ሸህ አብዱሰላም ጅብሪል፤ ጉባዔው የሃይማኖት ተቋማት በየቤተ- እምነታችን ለምዕመኑ የምንሰጠው የሰላም አስተምህሮ፣ እርቅ እና ይቅርታን የሚያጎለብት እንዲሁም ለአገር ሰላም መስፈን አስተዋጽኦ የሚሰጥ ነው ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,16.134,14.317,0.0,16.134,-24.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d1c726b76af2,train,አሁን ያለንበት የድህረ እውነት ዘመን ውሸትና ጩኸት የነገሰበት ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ አለመስራት ብቻ ሳይሆን የተሰራ እንደሚያፈርስ ተናግረዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,9.653,9.046,0.0,9.653,-24.2,male,18-24,other,16000,4,0 clip_61ae5448f018,train,በዚህም በርካታ ወጣቶች ለነፃ አገልግሎቱ ክረምት ከበጋ እየተሳተፉ መሆኑን አንስተው በዚህም በርካታ ወገኖች አገልግሎት እያገኙ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,9.094,8.27,0.0,9.094,-23.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f8b27a7b0f20,train,ይሄውም በአፍሪካ እውቀትና ኢኖቬሽን መር ማህበረሰብ ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት የሚያሳይ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8a40ecf55c07,train,በሽታውን ለመቀነስ ከግብር ሰናይ ድርጅቶች ጋር በመሆን ለአካባቢው ነዋሪዎች ነፃ የህክምና አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,9.973,8.784,0.0,9.973,-20.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5b3e75d42fa6,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልመሀዲ በበኩላቸው፤  ሀገሪቱ ብዝሃነትና ተዝቆ የማያልቅ የቱባ ባህላዊ እሴቶች ባለቤት መሆኗን አንስተው፤ እሴቶቹ  ለአብሮነትና ለሰላም ግንባታ መጠናከር ጉልህ ሚና አላቸው ብለዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,16.294,14.929,0.0,16.294,-23.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_db25badb9387,train,በመግለጫቸውም፤ ሠንደቅ ዓላማ የቀደሙ አባቶቻችን ለሀገራቸው ክብር ሲሉ በጀግንነት መስዋዕትነት የከፈሉበትና ነፃነትን ያጎናፀፈ አርማ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.754,10.102,0.0,10.754,-23.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e62f7e498298,train,"የኢትዮጵያ የሳይበር ደህንነት ማህበር በሳይበር ደህንነት ላይ ትኩረት ያደረገ “ዓለም አቀፍ የሳይበር ደህንነት እና ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን በኢትዮጵያ"" በሚል ሀሳብ ጉባዔ እያካሄደ ይገኛል።",spk_7f8b69b6444a,am,11.694,11.694,0.0,11.694,-21.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6edac3cec5f5,train,ሆኖም የወጡ ህጎችን በአግባቡ ከመተግባር አኳያ ክፍተቶች እንዳሉ ጠቅሰው በተለይ በትምህርት፣ በጤና መሠረተ ልማትና በሌሎችም ዘርፎች የተበታተነ የህግ አተገባበር መኖሩን በክፍተት አንስተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.094,11.414,0.0,13.094,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5e048d5ff9c2,train,ሁሉም የቀበሌው ነዋሪ በተሰጠው ትምሕርት የወባ በሽታ አምጪ ትንኝ የምትፈለፈልበትን ቦታ እየለየ የማዳፈንና የማፅዳት ስራ እያከናወንን እንገኛለን ያሉት ደግሞ በጉባላፍቶ ወረዳ የገዶ በር ቀበሌ ነዋሪ መለሰ ሰጠኝ ናቸው።,spk_7f8b69b6444a,am,18.334,16.825,0.0,18.334,-22.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e848ecd28c09,train,👉 የዐይን ጤና በምን በምን ምክንያት ሊጎዳ ይችላል?,spk_7f8b69b6444a,am,2.494,2.175,0.0,2.494,-23.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_93a4dede2c8c,train,በመድረኩ የተገኙት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ያካተተ ውይይት በተለያዩ አካባቢዎች እየተደረጉ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,11.733,9.823,0.0,11.733,-20.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ee036e13ecd3,train,ሊድስ ዩናይትድ ከኖርዊች ሲቲ፣ ፉልሃም  ከሳውዝሃምፕተን፣ ዌስትሃም ዩናይትድ ከማክስፊልድ እና ብሬንትፎርድ አሸናፊ እንዲሁም ሰንደርላንድ ከፖርት ቫሌ እና ብሪስቶል ሲቲ አሸናፊ ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። የኤፍኤ ካፕ አምስተኛ ዙር መርሐ-ግብር የካቲት 28 እና 29 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።,spk_7f8b69b6444a,am,20.694,18.59,0.0,20.694,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8f78154f3d03,train,ፎረሙ የአፍሪካ ኢኖቬተሮች የስራ ውጤቶች የሚቀርቡበት መሆኑን ገልጿል።,spk_7f8b69b6444a,am,5.213,4.705,0.0,5.213,-23.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_79fce9b1177c,train,የውይይት መድረኩ ለሁለት ቀናት የሚቆይ ሲሆን ከክልሉ ዞኖችና የከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የጤና ባለሙያዎችና አመራሮች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።.,spk_7f8b69b6444a,am,9.334,8.708,0.0,9.334,-23.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1b9f1de62b8c,train,ለዚህ ደግሞ ፈጠራ የታከለበት ታዳሽ ኃይልን ማስፋት፣ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ መገንባት፣ ቀጣይነት ያለው ግብርናን ማሳደግ፣ እንዲሁም ለወጣቶች ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር ላይ ሊተኮር ይገባል ነው ያሉት፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,13.213,12.569,0.0,13.213,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_fda79f8cb01d,train,በመስክ ምልክታው የክልል፣ የዞና እና የወረዳ የዘርፉ አመራሮችና ባለሙያዎች እንዲሁም የአካባቢው አርሶ አደሮች ተገኝተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,8.694,7.331,0.0,8.694,-23.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e98f607cb223,train,ሪፎርሙ በመንግስት ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶች የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመቅረፍና የልማት ግቦች እንዲሳኩ በማድረግ ረገድ መሰረት እንደሚጥል አስረድተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,12.733,11.53,0.0,12.733,-24.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_098e4856d2d9,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተከናወኑ ካሉ ስራዎች መካከል የአፈርና አካባቢ ጥበቃ፣ የችግኝ ተከላ፤ የአቅመ ደካማ አርሶ አደሮች የእርሻ ስራ እገዛ፣ የሥነ ተዋልዶ ጤና እና በሽታ መከላከል እንዲሁም የደም ልገሳ ተጠቃሽ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.334,12.578,0.0,13.334,-21.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a8eebf638222,train,የትምህርት ሚኒስቴር ስትራቴጂክ ጉዳየች ስራ አስፈጻሚ እሸቱ ገላዬ ሪፖርቱን ባቀረቡበት ወቅት በበጀት አመቱ ሶስት ወራት የትምህርት ጥራትንና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ስራዎች መከናወናችውን ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.614,13.178,0.0,13.614,-22.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d09e204883d6,train,ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመጣችው ወጣት ኤልሳቤት ኢዮብ በበኩሏ በጉዞዋ ለአገልግሎት ስለሚሄዱባቸው አካባቢዎች በማህበራዊ ሚዲያ ከሰማችው የተለየ የሰላም ሁኔታ እንዳስተዋለች ተናግራለች።,spk_7f8b69b6444a,am,10.813,9.728,0.0,10.813,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6573bcc7d01a,train,የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ ምክትል ሃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ በዚሁ ወቅት እንዳሉት የማህበረሰቡን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች በራስ አቅም ለመፍታት የተቋቋመው የቡሳ ጎኖፋ ስርዓት አበረታች ለውጦች እያስመዘገበ ነው።,spk_7f8b69b6444a,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-22.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f0da80522b63,train,የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በጋራ ያዘጋጁት በምስራቅ አፍሪካ ትልቁ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 በአዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,15.454,13.081,0.0,15.454,-23.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b92ab7d6e07d,train,ባለሙያዎቹ በከተማዋ እየተመዘገቡ ያሉ ሁለንተናዊ ለውጦች ቀጣይነት እንዲኖራቸውና ለጠንካራ አገረ መንግስት ግንባታ  ትልቅ ድርሻ አላቸው ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,8.893,8.416,0.0,8.893,-21.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_2be140e1d4be,train,"ዓለም አቀፍ የስደተኞች ቀን ""ፍልሰተኞችን እናክብር፣ የወደፊት ህይወታቸውን በጋራ እንቅረፅ"" በሚል መሪ ሀሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሳይንስ ሙዚየም ተከብሯል።",spk_7f8b69b6444a,am,11.373,9.417,0.0,11.373,-25.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e609395d7416,train,በአሁኑ ወቅትም ከሁሉም ክልሎችና ሁለት ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ 102 በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በሁለት ቡድን ተከፍለው ወደተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በመጓዝ አገልግሎቱን እየሰጡ ይገኛሉ።,spk_7f8b69b6444a,am,13.534,11.712,0.0,13.534,-23.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_249d5c236281,train,ቢሮው በኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የወጣቶችን ተሳትፎ ይበልጥ ለማሳደግና ለማጠናከር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል።,spk_7f8b69b6444a,am,7.373,6.574,0.0,7.373,-22.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0b071d928486,train,በመርሐ ግብሩ ላይ የፌዴራልና  የተለያዩ ክልሎች የስራ ኃላፊዎች፣ ተጋባዥ እንግዶችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-23.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_718a13d3f608,train,በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ትምህርት ክፍል መምህር እና አማካሪ አንተነህ ጸጋዬ(ዶ/ር) እንዳሉት ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት በነጻነት እንዲሰሩ የሚያስችሉ በርካታ የፖሊሲና የህግ ማሻሻያዎች መደረጋቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,15.973,15.349,0.0,15.973,-21.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6cf9fef39e7b,train,የመንግስት እና የህዝብን አደራ በመሸከምም ኢትዮጵያን በታማኝነት ለማገልገል ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።,spk_7f8b69b6444a,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-21.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9feaa40c4ff7,train,የአዶላ ከተማ ነዋሪ መምህር ድሪባ ሁንዴሳ ፤ የትምህርት ቤቶቹ ደረጃ መሻሻል የተማሪዎችን የትምህርት አቀባበል ለመጨመር የራሱ ድርሻ አለው ብለዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,7.814,7.814,0.0,7.814,-22.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8e08aa1c0e5c,train,ተቋማትን ማጠናከር፣ዲሞክራሲ እንዲሁም ዕድገት ወሳኝ የሆነበት ወቅት መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,6.734,5.649,0.0,6.734,-24.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d4d92ff32cf9,train,የአፍሪካ ክህሎት ክፍተትን መሙላት፣ የአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ለክህሎት ልማት መጠቀም እና በአጀንዳ 2063 አማካኝነት ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ እድገትን ማረጋገጥ ላይ ውይይት ይደረጋል።,spk_7f8b69b6444a,am,14.573,13.26,0.0,14.573,-23.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_2a99f3f70c06,train,ግለሰቦች፣ድርጅቶች እና የዳያስፖራው ማኅበረሰብ እነኚህን ሥራዎች እንዲደግፉ እና እንዲሳተፉ አበረታታለሁም ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,7.894,7.498,0.0,7.894,-20.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_78f3ca8577bd,train,ማዕከሉ ለዜጎች የተሟላ የመንግስት አገልግሎት በመስጠት የመዲናዋን ስማርት ሲቲ ግንባታ የሚያግዝና የዜጎችን ኑሮ የሚያሻሽል መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,8.414,7.896,0.0,8.414,-21.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_44c2a107a853,train,በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የስታርታፕና ኢኖቬቲቭ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ ዴስክ ኃላፊ ሙሉጌታ ውቤ፤ በኢትዮጵያ የስታርታፕ ስነ-ምህዳሩ በከፍተኛ ሁኔታ መነቃቃት እያሳየ መምጣቱን ተናግረዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,12.854,12.418,0.0,12.854,-22.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_dfd75f93ff59,train,በዚህ ወቅት በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ከፍያለው ተፈራ እንደገለጹት፤ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ በማሻሻል መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ለዲጂታል ኢትዮጵያ እውን መሆን ወሳኝ ነው።,spk_7f8b69b6444a,am,13.973,12.733,0.0,13.973,-24.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b10918546352,train,በስደተኞች ላይ የሚደርሰውን ሰብዓዊ ቀውስ ለመከላከል መንግሥታት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት በትብብር መሥራት እንዳለባቸውም ጠቁመዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-24.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7835ff459a17,train,በዘመቻው ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ሕጻናት ክትባቱ እንደሚሰጥ ገልጸው፣ ሕጻናቱ ከዚህ ቀደም ክትባቱን ቢወስዱም ባይወስዱም በዚህ ዙር መከተብ እንዳለባቸው አስታውቀዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.174,11.969,0.0,13.174,-23.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f42589cf51a0,train,•  በተጨማሪም በሌሎች የጤና ችግሮች የጎንዮሽ ጉዳት (ለምሳሌ በስኳር ህመም፣ በደም ግፊት ወዘተ) በመድኃኒት አወሳሰድ ወቅት የዐይን ጤና ችግር ሊያጋጥም ይችላል ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.493,9.668,0.0,10.493,-23.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d9ea40aea598,train,የግሸን ደብረ ከርቤ ዓመታዊ የንግስ በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።,spk_7f8b69b6444a,am,5.934,5.594,0.339,5.934,-21.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8ede767ed9bd,train,ማህበረሰቡ የተቀላጠፈ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲያገኝ በቴክኖሎጂ የተደገፈ አሰራር ስርዓት መዘርጋቱን ተናግረዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,7.093,6.746,0.0,7.093,-24.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_eb54b43efb96,train,ለተግባራዊነቱም የህዝብ አገልግሎት ተደራሽነትን እውን በማድረግ ክልላዊና አገራዊ የልማት፣ የመልካም አስተዳደርና የሰላም ፕሮግራሞች ፈጥነው ወደ ታች  እንዲወርዱ  እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,14.254,12.834,0.0,14.254,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b920a023853c,train,ከትምህርት መሰረተ ልማት ረገድም ከ200ሺህ በላይ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች፣ ከ22ሺህ በላይ የመምህራን መኖሪያ ቤቶች እና 121 የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ታግዞ እየተከናወነ ነው ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,15.733,14.248,0.0,15.733,-21.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_88aea245e55f,train,እንደ ሶንግ በተመሳሳይ 36 ጨዋታዎችን ያደረገው ጋናዊው አንድሬ አየው ነው። በአፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ ስሙ ጎልቶ ከሚነሳው አብዲ ፔሌ ልጆች መካከል አንዱ የሆነው አንድሬ አየው በስምንት የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎን አድርጓል። ቡድኑ በሁለት አጋጣሚ የፍጻሜ ተፈላሚ እንዲሆን ማድረግ ችሏል።,spk_7f8b69b6444a,am,20.134,17.235,0.307,20.134,-23.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e583324fa865,train,የቡሳ አባላትም በአካባቢያቸው ለሚያጋጥማቸው ማህበራዊ ችግሮች መፍትሄ ሆኖ የመጣውን የቡሳ ጎኖፋ ስርዓት ለማጠናከር የሚጠበቅባቸውን ድርሻ እንዲወጡ አስገንዝበዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,9.774,9.361,0.0,9.774,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_17c90e2cdd95,train,የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ብርሃነ መስቀል ጠና (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት ዩኒቨርሲቲው የተሰጠውን ሀገራዊ ተልዕኮ ለመወጣት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየሰራ ነው።,spk_7f8b69b6444a,am,10.774,9.832,0.0,10.774,-23.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_41c8f48edc53,train,አፍሪካ በወሳኝ ምእራፍ ላይ እንደምትገኝ የገለጹት ደግሞ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ጽሕፈት ቤት ዋና ኃላፊ አምባሳደር መሐመድ ኤል-አሚኒ ናቸው።,spk_7f8b69b6444a,am,9.733,8.675,0.0,9.733,-20.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7526e2774060,train,የአንድ ጤና ዕቅድና የብሔራዊ የጤና ደህንነት መርሃ ግብር በአንድ ተቋም ብቻ ውጤታማ አይሆኑም ያሉት ሚኒስትሯ፤ መንግስት፣ የአጋር አካላትና ዓለም አቀፍ ተቋማት ትብብርን እንደሚጠይቅ ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,12.493,10.765,0.0,12.493,-24.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_cc7a4c4f3955,train,በዚህ ስሜት በገነነበት፣ እውነት በኮሰመነበት ዘመን መምህራን እውነትና እውቀት የሚገዳቸው እንጂ ዘረኝነት የሚያስጨንቃቸው ሊሆኑ አይገባም ነው ያሉት፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,9.934,9.479,0.0,9.934,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9a39f5472926,train,በተያዘው የ2018 በጀት ዓመትም በክልሉ በሁሉም አካባቢዎች በ72 ዘርፎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመስጠት ታቅዶ ወደ ሥራ ተገብቷል ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.334,9.752,0.0,10.334,-21.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_cdd90974d498,train,በድጋፍ ማሰባሰቡ መርሃ ግብር ላይ  የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ፣ የአስተዳደሩ ተቋማት፣ የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት እና ሌሎች የፌደራልና  የአስተዳደሩ ተቋማት የመፅሐፍት ድጋፍ አድርገዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,11.293,9.986,0.0,11.293,-24.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7f1f8f32bcc7,train,የክትባት ዘመቻውን በይፋ ያስጀመሩት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አጉኔ አሾሌ፣ የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ምንተስኖት መልካ (ዶ/ር) እና የአሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ ናቸው።,spk_7f8b69b6444a,am,18.733,15.101,0.0,18.733,-23.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ed031d2b65ed,train,ስድስት አይነት የውሃ እና ተያያዠ ናሙና ምርመራ ማድረግ የሚያስችል ስፔሻላይዝድ ላብራቶሪ በቅርቡ ስራ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ።,spk_7f8b69b6444a,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-24.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_35ae13c4710a,train,በዓሉ የልጃገረዶች ውበት የሚገለጥበት እና በባህላዊ አልባሳት የሚያጌጡበት መሆኑን ገልፃ ከትልልቅ አባቶች ጋር በመሆን የብሔረሰቡ ማንነት እና እሴቶች እንዲተዋወቁ ለማድረግ ኃላፊነቴን እወጣለሁ ብላለች።,spk_7f8b69b6444a,am,15.293,13.093,0.0,15.293,-24.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a0fe58cddeff,train,በተያዘው ክረምትም በተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዘርፎች ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተከናወነ መሆኑን አንስተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,8.454,8.11,0.0,8.454,-20.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4a799bcc0b11,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤ የወላይታ ሶዶ ከተማ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጽህፈት ቤት ከወረቀት ንክኪ ነፃ የሆነ የኦን ላይን አገልግሎትን መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,12.133,10.129,0.0,12.133,-20.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3da6a285013d,train,የወጣቶቹ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትም በአረንጓዴ አሻራ፣ በግብርና ስራ፣ በጤና፣ በማጠናከሪያ ትምህርትና ሌሎች የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ያላቸው ስራዎችን እንደሚያከናውኑ አስታውቀዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,12.854,10.913,1.103,12.854,-24.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7ff275d8a099,train,ወላጆቼና መምህራኖቼም ያደረጉልኝ አስተዋጽኦው የጎላ ነበር ብሏል።,spk_7f8b69b6444a,am,4.013,4.013,0.0,4.013,-20.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_738054284acb,train,ክትባቱ ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ቀናት በሁሉም የክልል አካባቢዎች ቤት ለቤት በመዘዋወር እንደሚሰጥም ተናግረዋል ።,spk_7f8b69b6444a,am,7.574,6.721,0.0,7.574,-22.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_595771f98e8d,train,በተለይም የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡና የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች በመንገድ ደህንነት ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.213,9.446,0.0,10.213,-21.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_672228ab5960,train,ፕሬዚዳንቷ በጉብኝታቸው በስሎቪኒያ ህዝብና መንግስት ድጋፍ የሚተገበረውን ዘመናዊ የንብ ማነቢያ ሠርቶ ማሳያና የስልጠና መስጫ መርሃ ግብርን በይፋ አስጀምረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,11.973,10.747,0.0,11.973,-22.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_bc4694fa8ada,train,ህዝብና መንግስት የጣለብንን አደራ በታማኝነት ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን የፌደራል ፖሊስ የባህር ላይ እና ዳርቻዎች ጥበቃ አባላት ገለጹ።,spk_7f8b69b6444a,am,9.334,8.627,0.0,9.334,-22.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_eb136a7ba927,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰላምን በማጽናት የልማት ሥራዎች በትኩረት እንዲከናወኑ የፀጥታ ዘርፉ ሚናውን መወጣቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ።,spk_7f8b69b6444a,am,11.893,10.631,0.0,11.893,-23.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a1e94b9b04e3,train,ኮሚሽኑ በምክክር ሂደቱ የሴቶች፣ የወጣቶች እና የአካል ጉዳተኞችን ሚና እና አስተዋጽኦ በተመለከተ በጅማ ከተማ የውይይት መድረክ አካሄዷል።,spk_7f8b69b6444a,am,9.174,8.812,0.0,9.174,-21.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_da72c6b7cac2,train,የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ኢፋ ሙለታ በበኩላቸው፣ የሰዎች፣ እንስሳት፣ አካባቢና ዕፅዋት ጤና ማረጋገጥ የሁሉንም ጥረት የሚጠይቅ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.854,9.998,0.0,10.854,-23.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_cb1137469c27,train,በዓሉ በአብሮነትና በይቅርታ በአደባባይ የሚከበር ህዝባዊ በዓል መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-23.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_2384c011e8fa,train,በውድድሩ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) እንደገለጹት፣ በክልሉ በሀገርና በዓለም መድረክ ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት በትኩረት መስራት ይገባል።,spk_7f8b69b6444a,am,15.454,13.084,0.518,15.454,-22.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3b150faba65b,train,በሁሉም አካባቢዎች አሁን ላይ ሰላምና መረጋጋት መኖሩን ያነሱት ኃላፊው፤  ይህንን በማስቀጠል የመማር ማስተማሩን ስራ በስኬት የማስቀጠል ጉዳይ የሁላችንም ሃላፊነት ሊሆን ይገባል ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-21.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3eab42a53173,train,በዛሬው ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች በታጀበው ቅስቀሳ ላይ የተሳተፉት አዛውንቱ አቶ ስዩም ገበየሁ እንዳሉት፤ የኮሪደር ልማቱ ለተሽከርካሪዎች እና ለሞተር አልባ ትራንስፖርት ተጠቃሚዎች ምቹ መደላድል ፈጥሯል።,spk_7f8b69b6444a,am,11.014,9.803,0.0,11.014,-23.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_34607f74ceba,train,ከተሳታፊዎች መካከል አቶ ፀሐይ ቦጋለ እንደገለጹት ጠንካራ ሀገረ-መንግስትን ለመገንባት ጠንካራ ሲቪል ሰርቫንት በማስፈለጉ በተሰማሩበት የሙያ መስክ ህዝብን በታማኝነት በማገልግል  የበኩላቸውን ድርሻ እንደሚወጡም ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.534,13.024,0.0,13.534,-22.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_46449e32aae9,train,በዞኑ ሐብሩ ወረዳ የቁጥረ 8 ቀበሌ ነዋሪ አቶ ይማም አያሌው በሰጡት አስተያየት፤  የወባ በሽታን ለመከላከል በአካባቢያቸው ረግረጋማ በታዎችን በማፋሰስ የበኩላቸውን እየተወጡ መሆኑን  ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.774,11.819,0.448,13.774,-21.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f335f29d3654,train,ከጅማ ዞን የተወከሉት ወይዘሮ ጀሚላ ጣሃ በበኩላቸው በአካታች ውይይትና በምክክር የትኛውም ችግር ይፈታል የሚል እምነት ስላላቸው አጀንዳ በማስያዝ በንቃት መሳተፋቸውን ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.614,12.002,0.0,13.614,-21.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b0c27fce39c0,train,በመሆኑም  የመንገድ ደሕንነትን ለማረጋገጥና የትራፊክ አደጋን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የሁሉም ጥረትና ትብብር ሊኖር ይገባል ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,8.454,7.67,0.0,8.454,-22.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_df7522190c9c,train,ቀደም ሲል በክልሉ ተከስቶ የነበረው የሠላም እጦት ህዝብን ተጠቃሚ ለማድረግ በሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ላይ ተጽዕኖ ያሳድር እንደነበር አስታውሰው፣ የጸጥታ ሀይሉ ከክልሉ ህዝብ ጋር በመቀናጀት ባከናወናቸው ተግባራት ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ የልማት ሥራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,22.613,19.377,0.0,22.613,-23.2,male,18-24,other,16000,4,0 clip_477f796d77f0,train,የፊታችን ሰኞ የሚከበረውን የሠንደቅ ዓላማ ቀን ምክንያት በማድረግ ምክትል አፈ-ጉባኤው ዛሬ በባህር ዳር መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,7.413,6.563,0.0,7.413,-23.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d07c1cd97e03,train,የስደተኞች እውቀት፣ የልምድ ትስስርና ክህሎት ብርቱ እና ጽኑ ማህበረሰብን በመገንባት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱንም አንስተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-24.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e62d62d39c97,train,"አብሮነትን በማጎልበት የጋራ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚረዱ እንደ ""ያሆዴ "" ያሉ  ባሕላዊ እሴቶችን ማጠናከር እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡",spk_7f8b69b6444a,am,13.493,11.374,0.952,13.493,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3e1b673e2312,train,በኮሪደር ልማቱ አዳዲስ የአስፋልት መንገዶች የተገነቡ በመሆኑ ቀደም ሲል እግረኛና ብስክሌተኛ ከተሽከርካሪ ጋር ተቀይጠው በመጓዝ ለአደጋ መንስኤ የነበሩ ሁኔታዎች ቀርተዋል ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,11.213,10.836,0.0,11.213,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_138c54a7d042,train,ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ አሻድሊ በዚህ ወቅት እንደተናገሩት፤ የክልሉን ሠላም በማጽናት የልማት ሥራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የፀጥታ ሀይሉ ሁልጊዜም ዝግጁ ነው።,spk_7f8b69b6444a,am,9.694,9.314,0.0,9.694,-23.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_59d166c38ee1,train,በከተማዋ የአፄ ሰርፀ ድንግል አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት ርዕሰ መምሕር  አባይነሕ የሽዋስ፤ በበኩላቸው በተያዘው ዓመት ትምህርት ቤቱን ምቹ ከማድረግ ጀምሮ ተማሪዎችን በወቅቱ መዝግቦ በመቀበል የመማር ማስተማር ሂደቱ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,16.733,15.93,0.0,16.733,-20.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_463e6d4aac92,train,በኮሌጁ የህክምና ሙያቸውን ማላቅ የሚችሉበትን ዕውቀት በማግኘት ላይ መሆናቸውን ጠቅሰዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,7.173,5.53,0.0,7.173,-23.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4450d9ca8cb3,train,ዛሬ አስቀድሞ በተደረገ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,5.814,5.341,0.0,5.814,-21.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_000658c1aedd,train,ሴቶችና ወጣቶች በርካታ ጥናቄዎች ያላቸው መሆኑ ትኩረት ተሰጥቶት የውይይት መድረኩ መዘጋጀቱ ተገቢነት እንዳለውም ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-22.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f8652ad1e433,train,የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የህዝቡን አብሮነት የበለጠ በሚያጠናክሩና ገዥ ትርክትቶች የሚያጎለብቱ አጀንዳዎች ላይ በማተኮር ሊሰሩ  እንደሚገባ ተገለጸ።,spk_7f8b69b6444a,am,11.893,10.516,0.0,11.893,-23.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8c34c8f18013,train,"""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ አራት” በሚል መሪ ሃሳብ ከሚከናወነው የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተጓዳኝ ወጣቶች የኮደርስ ስልጠና እንዲወስዱ የሚደረግ መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።",spk_7f8b69b6444a,am,12.774,11.567,0.0,12.774,-24.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8d43100291aa,train,በምዕራብ ሸዋ ዞን በጊንጪ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በተደረገላቸው ነፃ የዓይን ሞራ የቀዶ ህክምና የዓይን ብርሃናቸው መመለሱን ታካሚዎች ተናገሩ።,spk_7f8b69b6444a,am,8.774,8.343,0.0,8.774,-21.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5feb03d0e04e,train,አቶ ተመስገን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት የኢትዮጵያ ታሪክ አባት በመባል የሚታወቁት አንጋፋው የታሪክ ምሁርና ተመራማሪ ፕሮፌሰር ላዺሶ ጌ. ዴሌቦ በማረፋቸው ጥልቅ ኀዘን ተሰምቶኛል ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.934,11.929,0.0,13.934,-24.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b3736cd9db3d,train,በመሆኑም በሌሎች የአገልግሎት ዘርፎችም በማስፋፋት እንግልትን የሚያስቀር፣ ፈጣን፣ ቀልጣፋና ፍትሃዊ የአገልግሎት ስርአት መዘርጋት አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-21.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f3cb561a83b2,train,የአፍሪካ ሕብረት የወጣቶችን ተሳትፎና የዲጂታል ዕድገት ለማሳለጥ አሕጉራዊ የዲጂታል ሽግግርና ትምህርትና ስልጠና ስርዓት በመቅረጽ መሰረት መጣሉን ገልጸዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-23.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_936ba89464e2,train,ስደት የሰው ልጆች አስከፊ ታሪክን ብቻ ሳይሆን የጽናት ማሳያ፣ የተስፋ፣ የእድገትና የማህበረሰባዊ ትስስር መሰረት ነው ብለዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,7.534,7.043,0.0,7.534,-24.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7652dd53effc,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤  ወቅቱን የዋጁ፣ የተረዱ፣ የሳይንስና የቴክኖሎጂ ዕውቀትና ክህሎት ያላቸው ዜጎች ለማፍራት የዲጂታል አማራ ኢኒሸቲቭ ፋይዳው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,21.014,16.462,0.0,21.014,-25.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6c4a80a0aa43,train,ወይዘሮ አለሚ ዳባ በበኩላቸው እንደተናገሩት በበሽታው ምክንያት ለአንድ ዓመት ማየት  ተስኗቸው ሲታመሙ እንደቆዩ ጠቅሰው አሁን በተደረገላቸው የነጻ ህክምና ሙሉ በሙሉ ማየት መቻላቸውን ተናግረዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,13.573,12.483,0.0,13.573,-21.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6afaf8721dc4,train,ወጣቶች ቴክኖሎጂን የሚጠቀሙ ብቻ ሳይሆኑ የሚፈጥሩና ለገበያ የሚያቀርቡ እንዲሆኑ የክህሎት ልማት ልዩ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ብለዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-22.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3d71ac56cc21,train,የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር በዘንድሮው ሻምፒዮንስ ሊግ የምድብ ድልድል ፎርማትን በማስቀረት 36 ክለቦች በአራት ቋቶች (Pots) በመከፋፈል እንዲጫወቱ የሚያደርግ አዲስ አሰራር ከባለፈው የውድድር ዓመት አንስቶ ተግባራዊ እያደረገ ይገኛል።,spk_7f8b69b6444a,am,14.534,13.436,0.0,14.534,-24.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1022822fb82c,train,እስካሁንም  በ185 ትምህርት ቤቶች   123 ሺህ ተማሪዎች ተመዝገበው የማስተማር ስራ መጀመራቸውን አስታውቀዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,7.854,7.528,0.0,7.854,-21.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c8a5e3364488,train,የትምህርት ጥራትን፣ አግባብነትንና ፍኃዊነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ኃብት ልማት፣ ሥራ ሥምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ነገሪ ሌንጮ (ዶ/ር) አስገነዘቡ።,spk_7f8b69b6444a,am,19.494,17.529,0.0,19.494,-22.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_2eed04ff5958,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በተያዘው ዓመት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዜጎችን የፋይዳ መታወቂያ ባለቤት ለማድረግ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ያስታወቀው ደግሞ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ ነው፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,13.614,12.043,0.0,13.614,-23.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5da6671d9f21,train,በሁሉም አካባቢዎች ሰላምን በማፅናት የመማር ማስተማሩ ስራ በተሳካ መልኩ እንዲቀጥል ሁሉም የድርሻውን ሃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ የባሕርዳር ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ አስታወቀ።,spk_7f8b69b6444a,am,10.293,9.943,0.0,10.293,-21.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8c892027635c,train,ለግሸን ደብረ ከርቤ የንግስ በዓል ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ለመጡ እንግዶች ማረፊያ በማዘጋጀት በዓሉን በደስታ ማክበር እንዲችሉ መደረጉንም ጠቁመዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,12.733,10.015,0.624,12.733,-21.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3e5a3533612d,train,ከዘመቻው ጎን ለጎን  የሥርዓተ ምግብ ጉድለት ያለባቸው ነፍሰ ጡር እናቶችን እንዲሁም ቆልማማ እግር ያላቸው ሕጻናትን በመለየት ነጻ የሕክምና አገልግሎት እንደሚሰጥም ዳይሬክተሩ አመላክተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,12.854,12.069,0.0,12.854,-24.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d2a082f7ff4d,train,ለሀገሩ እስከ አሁን ባደረጋቸው 24 ጨዋታዎችን ሁለት ግቦችን ከመረብ ላይ አሳርፏል። በአፍሪካ ዋንጫ የመጀመሪያ ተሳትፎውን የሚያደርገው የ20 ዓመቱ ተጫዋች የመፍጠር አቅሙ፣ የስራ ታታሪነት እና ኳስ የማንከባለል ክህሎቱ አድናቆት እንዲቸረው አድርጓል።,spk_7f8b69b6444a,am,17.014,14.901,0.0,17.014,-21.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_403d01a6a14c,train,ባህርዳር ከተማ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ።,spk_7f8b69b6444a,am,7.814,7.461,0.0,7.814,-23.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_707362f8cede,train,ከዚህ ቀደም ይገጥም የነበረው ወከባ ቀርቶ በተረጋጋ ሁኔታ እየተስተናገዱ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,7.173,5.958,0.0,7.173,-24.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a965c434d602,train,የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ከኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሚሰማሩ የባህር ላይና ዳርቻዎች ጥበቃ (costal guard) የፖሊስ ምልምል አባሎችን በመሰረታዊ ባህርተኝነት አሰልጥኖ አስመርቋል።,spk_7f8b69b6444a,am,16.854,14.22,0.0,16.854,-22.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4e0fa032b578,train,በፋንዳሜንታል ፕሮግራምና በሰው ሰራሽ አስተውሎት የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ወስዳ ማጠናቀቋንና በዚህም የፈጠራ አቅሟን  ማሳደጓን የተናገረችው ደግሞ ተማሪ መልካም አስራት ናት።,spk_7f8b69b6444a,am,12.08,10.157,0.553,12.08,-25.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_733334066c06,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በመናኸሪያዎች እየተሰጠ ያለው የኢ-ቲኬትንግ አገልግሎት እንግልትና አላስፈላጊ ወጪ ማስቀረቱ ተመልክቷል።,spk_7f8b69b6444a,am,9.334,8.149,0.0,9.334,-23.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_78b61e045cce,train,"""ኢቴክስ 2025"" ኤክስፖ ዲጂታል ኢትዮጵያን ለማረጋገጥ የተያዘውን ግብ ለማሳካት ጫፍ ላይ መድረሳችን አንዱ ማሳያ ነው ብለዋል።",spk_7f8b69b6444a,am,7.973,7.673,0.0,7.973,-26.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_52ee7b7ad3d9,train,ማዕከሉ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት የተሟላለት በመሆኑ ከሌብነትና ብልሹ አሰራር የጸዳ አገልግሎት መስጠት ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7a12ce7af8b8,train,እንግዶች በቆይታቸው ጥሩ ጊዜ እንዲኖራቸውና ወደ አካባቢያቸው እንዲመለሱም ከወዲሁ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,9.094,7.78,0.0,9.094,-21.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b27978991f7f,train,ስትራቴጂካዊ ዕቅዱ ኢትዮጵያ ሳይንስን መሰረት ያደረገ የጤና አጠባበቅ ስርዓትን ለማንበር ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው።,spk_7f8b69b6444a,am,7.934,6.547,0.0,7.934,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_acd12ed1385e,train,በክልል ያለውን ዘላቂ ሰላም በማጽናት የልማት ስራዎች እንዲቀጥሉ የተቀናጀ ጥረት የሚደረግ መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-23.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_bf6439ca9e77,train,የልማት ሥራዎቹ ሰብዓዊነት ላይ ያተኮሩና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኘውን የህብረተሰብ ክፍል ተጠቃሚ ያደረጉ መሆናቸውንም ነው ያነሱት።,spk_7f8b69b6444a,am,8.493,8.099,0.0,8.493,-21.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7f94138a9b0c,train,ለልጆቻችን የተሻለች ሀገር ለማውረስ ድህነት በቃን፣ ልመና ሰለቸን ብለን ጥሪታችንን አሟጠን ልማት ላይ ማዋል ይገባናል ብለዋል፡፡,spk_7f8b69b6444a,am,10.493,8.84,0.0,10.493,-24.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5f32284e5440,train,የአምቦ አጠቃላይ ሆስፒታል ኃላፊ አቶ ቶኩማ ባይሳ በበኩላቸው፤ በዞኑ ካሉት ሆስፒታሎች ጋር በመሆን በጤናው ዘርፍ የበጎ አድራጎት ተግባር እየተከናወነ ነው ብለዋል።በተለይም ነፃ የዓይን ሞራ የቀዶ ህክምና እየተሰጠ መሆኑን በማውሳት።,spk_7f8b69b6444a,am,14.493,13.776,0.0,14.493,-20.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7c161df991c5,train,የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ እና የክልሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በባሌ ዞን ጎሮ ወረዳ ለአደጋ ጊዜ ስጋት ምላሽ እንዲሆን ታስቦ በቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የሚለማውን 240 ሄክታር መሬት ተመልክተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,14.694,12.4,0.0,14.694,-22.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a651fb386fc1,train,በዞኑ  12 ወረዳዎች የወባ በሽታ ተጋላጭ በመሆናቸው ቀድሞ የመከላከል ስራ አስፈላጊ መሆኑን ታምኖበት ወደ ተግባር መገባቱን  ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,8.973,7.881,0.0,8.973,-22.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d471fc9ac2aa,train,በሌሎች የ 14 ኛ ሳምንት መርሐ - ግብሮች ሐዋሳ ከተማ ከአዳማ ከተማ፣ ቦሌ ክፍለ ከተማ ከሲዳማ ቡና፣ ይርጋጨፌ ቡና ከአርባምንጭ ከተማ፣ ድሬዳዋ ከተማ ከባህርዳር ከተማ እና አዲስ አበባ ከተማ ከልደታ ክፍለ ከተማ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_7f8b69b6444a,am,16.893,14.844,0.0,16.893,-24.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3d1055ab9918,train,የበሽታው ይበልጥ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች    ደግሞ 82 ሺሕ 697 የአጎበር ስርጭት መከናወኑን ጠቅሰው፤  የመከላከሉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_87ac14a8132e,train,በሀገሪቱ ያሉ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚያነሷቸውን አጀንዳዎችና ጥያቄዎች በማካተት ለሀገራዊ ምክክሩ ግብአት ለማድረግ እየተሰራ መሆኑንም እንዲሁ።,spk_7f8b69b6444a,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-20.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_56e683ffb923,train,የክልሉ ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ቱት ንዑት በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ሙስናና ብልሹ አሰራሮች የክልሉን ልማትና የህዝቦችን ተጠቃሚነት የሚጎዳ ተግባር ነው።,spk_7f8b69b6444a,am,12.053,10.704,0.0,12.053,-23.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_66601c53baee,train,ምክር ቤቱ ለ28 ዓመታት ያገለገለው ሀገር አቀፍ የስፖርት ፖሊሲ የተለያዩ ውስንነቶች የነበሩበት መሆኑን በመረዳት ይህን ሊቀርፍ በሚችል አግባብ እንዲሻሻል ወስኗል።,spk_7f8b69b6444a,am,11.614,10.835,0.0,11.614,-23.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a5db022cbc11,train,የሕግ የበላይነትን ማረጋገጥና የሰብአዊ መብቶችን ለማጠናከር የአስተዳደር ሁኔታን ከማሻሻል ባሻገር የአህጉሪቱን ልማት ማፋጠን መሠረታዊ መሆናቸውን አብራርተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,9.653,8.847,0.0,9.653,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c427a35df9e2,train,በመሆኑም አንባቢ፣ ተመራማሪና  አገር ገንቢ ትውልድ የማፍራቱን ጉዞ ለማሳካት ወሳኝ ሚና ያለውን የእርስ በእርስ መደጋገፍ አጠናክሮ ለማስቀጠል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,11.573,11.269,0.0,11.573,-24.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_40f8bbc37220,train,ነጻ የዓይን ሞራ የቀዶ ህክምና አገልግሎቱ የተሰጠው የአምቦ አጠቃላይ ሆስፒታል ከጊንጪ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል እና ከዞኑ ጤና ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር ነው።,spk_7f8b69b6444a,am,10.373,9.269,0.0,10.373,-20.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7c66a20a6847,train,በክልሉ ዘላቂ ልማትን ለማስመዝገብ የ25 ዓመት አሻጋሪ የልማት ዕቅድና የ5 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ ወደ ትግበራ በማስገባት የላቀ ውጤት ለማስመዝገብም በየደረጃው ከሚገኙ ሰራተኞች ጋር ቃል የሚገባበት እንደሆነም አብራርተዋል።,spk_7f8b69b6444a,am,19.174,16.298,0.0,19.174,-22.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6de9d7fa741f,train,የአሶሳ ግብርና ምርምር ማዕከል ለአርሶ አደሩ አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በማስተዋወቅ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።,spk_7f8b69b6444a,am,9.653,8.816,0.0,9.653,-23.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_82903ec15780,train,ስሎቪኒያ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ መርሃ ግብሮችን ለመደገፍ የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል የስሎቪኒያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒርክ ሙሳር (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_7f8b69b6444a,am,12.014,10.861,0.0,12.014,-23.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_cc6605d83d7e,train,በጋምቤላ ክልል ለዜጎች ህይወት መለወጥና ለሀገር እድገት ማነቆ የሆነውን ሌብነትንና ብልሹ አሰራሮችን በጋራ መታገል እንደሚገባ ተመለከተ።,spk_7f8b69b6444a,am,9.213,9.213,0.0,9.213,-22.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_fbc1c3b9d50b,train,የውይይት መድረኩ በትምህርት ቤቶችና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰላምን ለማፅናት  ለሚደረገው ጥረት ግብዓት በመስጠት ረገድ ወሳኝ ሚናን እንደሚጫወትም አመልክተዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,9.733,7.895,1.09,9.733,-40.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ec40805cefac,train,የከተማ አስተዳደሩ ከሌጎ ፋውንዴሽን በክሊንተን ሄልዝ አክሰስ ኢንሼቲቭ በኩል የተበረከተ ለቀዳማይ ልጅነት መርሃ ግብር የህጻናትን የማሰላሰል እና የፈጠራ አቅም የሚጨምሩና በጨዋታ መልክ ለማስተማር የሚያገልግሉ ቁሳቁሶችን ተረክቧል፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,19.293,12.862,0.304,19.293,-38.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_002e57203b64,train,ዩኒቨርሲቲው ወደ ራስ ገዝነት ለመሸጋገር የሚያግዘውንና ከ2024 እስከ 2028 ለአምስት ዓመት የሚመራበትን ስትራቴጂያዊ ዕቅድ በማዘጋጀት ወደ ስራ መግባቱን ገልጸዋል፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,12.293,9.079,0.918,12.293,-38.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c97250c62343,train,በዚህም ውጤቶች እየተገኙ መሆኑን በቀጣይም የተጠናከረ ጥረት እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,7.213,5.388,1.382,7.213,-37.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f7ce4ae3ac5b,train,የድሬዳዋ ከተማን የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚነት በተሻለ መልኩ ማሳደግ የሚያስችለውን የመልካ ጀብዱ የውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የከተማው የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን አስታወቀ።,spk_511e66e9aa8c,am,13.413,7.02,0.984,13.413,-43.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d5c4ae877d11,train,ህጻናትን በጨዋታ መልክ ማስተማር ለእዕምሮ እድገታቸው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለው መሆኑን የተናገሩት ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተበረከቱት ቁሳቁሶች ለዚህ ግብ ከፍተኛ ጠቀሜታ አላቸው ብለዋል፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,12.613,8.764,0.567,12.613,-38.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_356953f7237c,train,ለዚህም  እስከ ህዳር 30 ቀን 2018 የሚቆይ የነባርና አዲስ የጤና መድህን አባላት ምዝገባ መጀመሩን አስረድተዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,10.653,7.046,1.301,10.653,-38.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_043d95127f22,train,ዓለም አቀፋዊነትና አጋርነት ፖሊሲና ስትራቴጂ፣ ሃብት ማፈላለግ እና ምንጭ ማስፊያ ፖሊሲና ስትራቴጂ፣ የተማሪዎች ቅበላ እንዲሁም የምርምርና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ጸድቀው ወደ ስራ መግባቱን ጠቁመዋል፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,15.253,12.764,0.304,15.253,-38.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5bff707f931f,train,እጅግ በርካታ የበጎ ስራ ማሕበራት ውስጥ መስራችና አመራር ሆና ስታገለግል ኖራለች።,spk_511e66e9aa8c,am,5.973,2.481,0.945,5.973,-42.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0fc3629fafd5,train,ይህን ተግዳሮት ለማቃለል በሀገር ውስጥ የቁጥጥር ዘርፍ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰው፥ የቁጥጥር ስርዓቱ በቴክኖሎጂ የታገዘ እንዲሆን በመደረግ ላይ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,10.653,5.105,1.255,10.653,-41.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b0f3c46f99d0,train,በሰላም ግንባታ ረገድ የትምህርት ማህበረሰቡን ሚና ለማጎልበት ያለመ የውይይት መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_511e66e9aa8c,am,7.933,4.412,0.679,7.933,-40.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dd91999df0d4,train,በሀገራዊ ማንነትና እሴቶች ብሔራዊ ጥቅሞችን ማስጠበቅና የጋራ ትርክትን ከማስረፅ አኳያ የድንበር ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ተግባራዊ በማድረግ ወጣቱ ከአካባቢያዊ አስተሳሰብ እንዲወጣና ኢትዮጵያን እንዲያውቅ እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,15.893,13.656,0.487,15.893,-39.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1f5c728e6022,train,የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት በቴክኖሎጂ መደገፍ ተደራሽነቱን ከማስፋት ባለፈ የሀብት እና የጊዜ ብክነትን እንደሚቀንስ ጠቁመዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,8.213,5.403,0.984,8.213,-41.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3b6c4497d1b1,train,ኢትዮጵያ ከቀይ ባህር በቅርበት የምትገኝና የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ባለቤት በመሆኗ ከአለም ማህበረሰብ በእጅጉ የተሳሰረ የጂኦስትራቴጂ እድልና ተግዳሮት ያላት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,13.453,10.115,1.699,13.453,-37.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a55e7d27c1b4,train,አዲሱ ዓመት ለኢትዮጵያ እና ህዝቦቿ የሰላም እና የብልጽግና እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,8.213,4.972,1.722,8.213,-42.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b3153a9b5332,train,በኢትዮጵያ በትምህርት፣ በግብርና፣ በጤና፣ በኪነጥበብ እና ሌሎችም ዘርፎች ከተመዘገቡ ስኬቶች ጀርባ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አበርክቶ እንዳለበት ገልጸዋል፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,8.933,6.344,0.851,8.933,-42.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2267a26c036d,train,የኢትዮጵያ ማንሰራራት በልማት ስራዎች ብቻ ሳይሆን ህዝቦች የበለጠ ማንነታቸውን፣ ትውፊታቸውንና ወጋቸውን እርስ በእርስ በማክበርና በማጎልበት ጭምር ይሳካል ብለዋል፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,9.893,8.268,0.0,9.893,-38.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_080d45243925,train,ወጣቶች፣ ሴቶች፣ ባለሀብቶች እና የመንግስት ሰራተኞች የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ተሳታፊዎች መሆናቸው ተመልክቷል።,spk_511e66e9aa8c,am,9.733,7.92,0.823,9.733,-33.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bd990807aa80,train,በተጨማሪም ህዝቡ የሰላም ባለቤት ሆኖ በሰላም ግንባታው ሂደት ሚናውን እንዲወጣ የንቅናቄ ስራዎች ከመስራት ባለፈ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከቅድመ ማስጠንቀቂያ ስራዎች ጀምሮ በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,16.373,11.201,0.424,16.373,-41.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_91fda25ce1d6,train,በዚህም መንግሥት መዋቅራዊ አደረጃጀት ከመዘርጋት ባለፈ የነበሩ አለመግባባቶችንና ቅራኔዎችን በዘላቂነት ለመፍታት አካታች ሀገራዊ ምክክር እንዲካሄድ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,11.973,8.055,0.58,11.973,-40.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d1f6f18b97f5,train,በተጨማሪም የዳኝነት አገልግሎቱን ይበልጥ ግልጽና ተጠያቂ ለማድረግ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,7.293,6.459,0.419,7.293,-35.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aed2eab1aaba,train,የቁጥጥርና የአቅርቦት ስርዓቱ በጤናው ዘርፍ ዕቅድ መሰረት በዲጂታል ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ ስራዎች መሰራታቸውንም ጨምረው ገልጸዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,9.373,6.668,0.0,9.373,-39.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6734b60cd071,train,አዲስ አበባ ከተማ በሁሉም ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ውብ ሆና እየተገነባች የኢትዮጵያውያን መድመቂያ እየሆነች ትገኛለች ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_511e66e9aa8c,am,11.573,8.956,0.0,11.573,-40.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8fa645544688,train,አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ለማክበር በተደረጉ ዝግጅቶችና እና ራዝ ገዝ ለመሆን በተጀመሩ ሂደቶች ላይ የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,15.933,11.788,0.0,15.933,-38.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6746f77d932e,train,ከ5 መቶ ሺህ በላይ ሰዎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉም አብራርተዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,5.373,2.412,1.161,5.373,-37.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b82f08e9a5db,train,የአዳማ ጤና ጽህፈት ቤትን በመወከል በመድረኩ የተሳተፉት ሲስተር ሰሚራ መሀመድ እንዳሉት፤ በተለያዩ ምክንያቶች የሚከሰቱ ተላላፊ በሽታዎችን አስቀድሞ ለመግታት የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛል።,spk_511e66e9aa8c,am,15.813,12.397,1.215,15.813,-40.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_80c12837d84d,train,በመርኃ-ግብሩ ላይ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ የቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የዛሬዎቹ አንጋፋ ምሁራን እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,11.613,8.374,0.957,11.613,-40.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_581bc205410f,train,የአማራ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር ጄኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የሚሰጠው ስልጠና የፖሊስ አመራሩን ለላቀ ተልዕኮ ለማዘጋጀት የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,12.194,8.521,0.831,12.194,-38.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_11d5ffcf23e8,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የቀድሞ ተማሪዎች የቤተሰብ ቀን እየተከበረ ነው።,spk_511e66e9aa8c,am,7.973,6.258,0.537,7.973,-39.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9e87def0b6fe,train,በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ነፃ የሆነ ዳኝነት ለመስጠት ምቹ መደላደል የሚፈጥሩ በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን ጠቁመዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,8.813,7.815,0.998,8.813,-34.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_232aa47cb589,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስትር አማካሪ ዶክተር ሰለሞን ወርቁ፤ ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገትና የህዝብ ተጠቃሚነት መረጋገጥ ቤተሰብን በዕቅድ መምራት ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,11.653,10.561,1.093,11.653,-38.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_952f49a8d4d2,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዩቤልዩ በዓል ማክበር የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁን የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_511e66e9aa8c,am,10.653,7.902,0.8,10.653,-38.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_87dadd20e664,train,ፍርድ ቤትን ጨምሮ ፖሊስ፣ ፍትህ ቢሮና ማረሚያ ቤት ኮሚሽን የተካተቱበት የትብብር መድረክ ካለፈው ዓመት ጀምሮ በጥምረት እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ የጋራ ጉዳዮችን ተቀራርቦ በመስራት ውጤት ማምጣት መቻሉን ተናግረዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,13.093,7.899,0.443,13.093,-43.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_21cc64422a3b,train,ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ዲጂታላይዝ ማድረግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከኢፌደሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ቴዎድሮስ ምህረት እና ከሌሎች የስራ ሀላፊዎች ጋር በጽህፈት ቤታቸው ውይይት አድርገዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,12.173,9.762,0.373,12.173,-41.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b99c34237f91,train,በኢሉባቦር ዞን የአሌ እና ዶረኒ ወረዳዎች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አቅም ለሌላቸው ዜጎች የተለያዩ ድጋፎች ተደርገዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,9.493,8.462,1.032,9.493,-34.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9823f7355dcb,train,በተለይ ባለፉት ሁለት ዓመታት ጽንፈኛው ጉዳት ያደረሰባቸውን ትምህርት ቤቶችና ጤና ጣቢያዎች ለማስተካከል በሃብት አሰባሰብ ስራው ከመንግስት ጎኑ በመሆን መደገፉን አንስተዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,13.573,6.824,1.114,13.573,-42.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e0ea1dbc5bdb,train,በዜጎች መካከል የሚኖር መግባባት፣ አንድነትና የስብዕና ግንባታ ለመልካም መስተጋብር መጠናከር ያለው ፋይዳ የላቀ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,7.533,6.723,0.0,7.533,-40.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0e5b27c12c40,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ የዘመናዊ ታሪክ ሂደት ጉልህ አሻራ ያለው ነው፡፡,spk_511e66e9aa8c,am,7.893,5.574,0.468,7.893,-42.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dbf2c67e6140,train,በዚህ ወቅት እንደገለጹት፤ ዲጂታል ኢኮኖሚን እውን ለማድረግ የተጀመሩ ሀገራዊ ተግባራትን በማጠናከር ዘመኑን የዋጀ ቀልጣፋ አገልግሎት ለማኅበረሰቡ ለማመቻቸት ክልሉ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው።,spk_511e66e9aa8c,am,12.853,8.89,0.511,12.853,-40.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_eeb363d513ee,train,ይህም ፍትሐዊ የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን እያረጋገጠ ነው ብለዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,6.413,4.518,1.34,6.413,-37.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cb7da87cf667,train,ኢትዮጵያ ለአፍሪካ አንድነት እና ለውጥ እያደረገች ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክራ እንድትቀጥልም ሊቀ መንበሩ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_511e66e9aa8c,am,7.653,4.917,0.393,7.653,-44.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3a9f6f8acd16,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ወጣቶች ሀገራቸውን በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በማገልገል የህዝብ ትስስር ለማጠናከር የግንኙነት ድልድይ ሆነዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,13.373,13.373,0.0,13.373,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1893cc7f6796,train,የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም ወደ ቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ተቋማት መግቢያ  የመቁረጫ ነጥብ ይፋ አድርጓል።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.213,7.831,0.383,8.213,-31.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fdee9a0c1e77,train,ከፈጥኖ ደራሽ የበጎ አድራጎት ስራዎች ባሻገር የንፁህ መጠጥ ውሃ ተደራሽ በማድረግ እንዲሁም በሌሎች ማህበረሰብን በሚጠቅሙ የአገልግሎት መስኮች እየተሳተፈ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,10.414,9.988,0.425,10.414,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_13f207c4c3b4,train,የጎፋ ማህበረሰብ ቴሌቪዥን ጣቢያ ገዠ ትርክትን የሚያጠናክር ስራ ላይ ማተኮር እንዳለበት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_4d0793c8d4fc,am,11.094,7.061,0.0,11.094,-41.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11cb578f18ec,train,በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ተከታታይ የመምህራን አቅም ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቤት ቢሮ ገለጸ።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_815ca2154569,train,የ2017ዓ.ም ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች የእውቅናና ማጠቃለያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል።,spk_4d0793c8d4fc,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f4de818438d,train,በክልሉ የድምጽ አሰጣጡ በነገው ዕለት ከጁመአ ሶላት በኋላ በየመስጅዶች በዑለሞች ምርጫ የሚጀመር መሆኑን የወጣው መርሃ ግብር ያመለክታል።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cf73eae6c4e0,train,ለዚህ ደግሞ ፈጠራ የታከለበት ታዳሽ ኃይልን ማስፋት፣ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ኢኮኖሚ መገንባት፣ ቀጣይነት ያለው ግብርናን ማሳደግ፣ እንዲሁም ለወጣቶች ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር ላይ ሊተኮር ይገባል ነው ያሉት፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,13.893,12.119,0.446,13.893,-38.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0679f6866af5,train,የጤና አገልግሎት አሰጣጥን የሚያሻሽሉ ጉዳዮች ላይ ሰፊ የልምድ ልውውጥና ውይይት መካሄዱንም ጠቅሰዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4827fb4c0adf,train,ይህም የዲጂታል ዓለምን በመቀላቀል የተለያዩ የሥራ እድሎችን ተጠቃሚ ማድረግ  እንደሚያስችል አስረድተዋል፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_16933ead9317,train,ወላጆቿ እና መምህራንም ከፍተኛ ድጋፍ እንዳደረጉላት ጠቁማ፤  ሽልማቱ በቀጣይ ለበለጠ ውጤት እንድትነሳሳ የሚያደርግ መሆኑን  ገልጻለች።,spk_4d0793c8d4fc,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-31.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2055af68be75,train,ከተፈታኞች መካከል 2ሺህ 382ቱ በበይነ መረብ ቀሪዎቹ ደግሞ በወረቀት ፈተናውን የሚወስዱ መሆናቸውን አመልክተዋል ።,spk_4d0793c8d4fc,am,9.213,8.254,0.411,9.213,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7442bc9ff385,train,በአማራ ክልል  የሴቶችን  ሁለንተናዊ  ተጠቃሚነት ይበልጥ  የሚያጎለብቱ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ  ተገለጸ።,spk_4d0793c8d4fc,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_626714ff7d93,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የወጣቶች ሁለንተናዊ፣ ትርጉም ያለው ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንደሚያስችል አመልክተው፤ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ክፍተቶችን ለመሙላት እገዛ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,12.213,11.378,0.0,12.213,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f596bc1d589,train,"በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ""ቱሪዝም እና ለውጥ"" በሚል መሪ ሃሳብ የዓለም የቱሪዝም ቀን በተለያዩ መርሃ ግብሮች ተከብሯል።",spk_4d0793c8d4fc,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b2a466894fa1,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ወጣቶች በኢትዮጵያዊነት መንፈስ አገልግሎት የሰጡበት ወደ ቢሊየን የሚጠጋ የመንግስትና ህዝብ ወጪና ሀብትን ማዳና ያስቻለ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_51169d1ed671,train,መድሃኒቱን በተመጣጣኝ ዋጋ ከመግዛት ባለፈ በአቅራቢያቸው ማግኘታቸው እፎይታ እንደሰጣቸው ጠቅሰው፣ ለህዝብ ጤና መጠበቅ እየተሰሩ ያሉ ሥራዎች በቀጣይም ሊጠናከሩ ይገባል ብለዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ae1779e17ee,train,በመዲናዋ በድምቀት የሚከበሩ የአደባባይ በዓላት በተሳካ መልኩ እንዲከናወኑ ወጣቶቹ የበኩላቸውን እዲወጡ ጠይቀዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-29.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b1e9440e646,train,ከጉብኝቱ ተሳታፊዎች መካከል የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ፤ ፓርኩ  የበርካታ ብርቅዬ የዱር እንስሳትና አእዋፋት መገኛ የሆነ ድንቅ ስፍራ በመሆኑ ተጠብቆ ለትውልድ መተላለፍ ያለበት የሀገር ሃብት ነው ብለዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,14.934,13.935,0.0,14.934,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f86cf0ae245,train,የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሳምሶን መኮንን(ዶ/ር) የመገናኛ ብዙኃን ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገትና ብሔራዊ ጥቅም መከበር የማይተካ ሚና እንዳላቸው ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.733,7.677,0.0,8.733,-39.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bbb3f31aade0,train,የዓለም አቀፉ የዱር እንሰሳት ፕሮግራም ከፍተኛ ባለሙያ ሃና ፌርባክ ፕሮግራሙ ከ30 በላይ ሀገራት ላይ ከዱር እንሰሳት ጥበቃ ጋር የተያያዙ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,12.133,11.384,0.432,12.133,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b86d26d0c8b8,train,በበጀት ዓመቱ  የደም ለጋሾችን ለማብዛት የግንዛቤ ስራን ጨምሮ ሌሎች ስራዎችን በትኩረት እየሰሩ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_54810cf817f4,train,ጊፋታ ዕድሜ፣ ጾታ፣ ሃይማኖት ወይም ሌላ ማኅበራዊ ደረጃ ሳይለይ ለሁሉም ሠላም እና ማኅበራዊ ትሥሥር አስተዋጽኦ በማድረግ በዩኔስኮ የተለዩትን ዘርፎች ያካተተ ሁሉን አቀፍ ተግባራትን በማበረታታት የሚከበር በዓል መሆኑ በዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ አስችሎታል።,spk_4d0793c8d4fc,am,16.573,15.345,0.424,16.573,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d786da4d69c,train,ከለጋሾቹ መካከል የሀሉ ወረዳ ነዋሪ ወጣት ስንታየሁ ግርማ በደም እጥረት ለሚቸገሩ ወገኖች ደሙን በመለገሱ ደስተኛ መሆኑን አንስቶ ይህ መልካም ስራ ለአዕምሮ ዕረፍት ነው ብሏል።,spk_4d0793c8d4fc,am,12.213,11.332,0.0,12.213,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_01cc3aaf0c4b,train,የዱር እንሰሳት በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች እንዳይጠፉና እንዳይሰደዱ የሚደረገው ጥበቃና እንክብካቤ የበለጠ ሊጠናከር እንደሚገባም አንስተዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3cd030af3f2c,train,ሌላው ወጣት ኦቶሎ ኦርባላ በበኩሉ የወሰን ተሻጋሪ አገልግሎት ኢትዮጵያዊ እሴትና ባህልን እንዲገነዘብ ያስቻለው መሆኑን ገልጿል።,spk_4d0793c8d4fc,am,7.934,7.133,0.801,7.934,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc8740c85718,train,እነዚህ አቤቱታዎች ከይዞታ፣ ጡረታ፣ ከአሰሪና ሰራተኛ እንዲሁም ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር የተያያዙ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,7.133,6.771,0.0,7.133,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a88d3b678b20,train,ትምህርት ሚኒስቴር፤ የሁሉም የመንግስት እና የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መረጃ የሚመዘገብበት የመረጃ ቋት  አልምቶ በስራ ላይ እንደሚገኝም ተናግረዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.133,7.81,0.324,8.133,-32.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_620fdc11a365,train,ለሁለት ቀናት በሚካሄደው የምክክር መድረክ ከክልል፣  ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ የሴቶች ማሕበራት አመራሮችና  ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_164c7d9356f4,train,ጊፋታ የወላይታ ሕዝብ የአዲስ ዓመት ፌስቲቫል በሰው ልጆች ወካይ ቅርስነት በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ተመዘገበ፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,9.653,8.698,0.557,9.653,-31.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4ff803b11a75,train,ባለፈው በጀት ዓመት የሥራ እድል እንዲያገኙና ሀብት እንዲያፈሩ ድጋፍ መስጠትን  ጨምሮ  በሌሎችም ተሳታፊነታቸውንና ተጠቃሚነታቸው እንዲያድግ ውጤታማ ስራ መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,10.653,10.007,0.302,10.653,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87b951e894e1,train,በስልጠናው ማስጀመሪያ ላይ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ቡልቶሳ ሂርኮ (ዶ/ር)፣ በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የሚያግዙ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,12.454,11.591,0.442,12.454,-31.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8c16295875fa,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ566 መስጅዶች የመጅሊስ ምርጫ ለማካሄድ የተሟላ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ የእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ አስታወቀ።,spk_4d0793c8d4fc,am,11.213,11.213,0.0,11.213,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfe91b3eb147,train,በኮሌጁ ከኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የትምህርት ክፍል 4 ነጥብ በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚዋ  ቀለም መኮንን በሰጠችው አስተያየት፤  የራሷን ስራ በመፍጠር  ሌሎችም  ጭምር ሰርተው እንዲለወጡ የበኩሌን እወጣለሁ ብላለች።,spk_4d0793c8d4fc,am,13.014,12.56,0.0,13.014,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b24606e45e6a,train,ከሶስት ሺሕ ለሚበልጡ  ሴቶች የጥሬ ገንዘብ፣ የቁሳቁስና ሌሎችም ድጋፎች ማድረግ መቻሉንም አንስተዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.573,7.796,0.0,8.573,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_97ee998dc403,train,የማህበረሰብ ቴሌቭዥን ጣቢያው በኢትየጵያ የተጀመረውን የብልጽግና ስራዎች ለማጠናከር በትኩረት መስራት እንዳለበት አስታውቀዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfbc18c3263c,train,የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በ45ኛው የዓለም ቅርስ ጉባኤ ላይ በዓለም ቅርስነት በቋሚነት መመዝገቡ ይታወሳል።,spk_4d0793c8d4fc,am,9.973,9.288,0.0,9.973,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_46ba9a7edf12,train,በትምህርት ለትውልድ ዘመቻ ብቁ ዜጎችን የማፍራቱ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቁመው፣ በዚህም በተያዘው የክረምት ወራት በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ህብረተሰቡን በማነቃነቅ የትምህርት ግብአቶችን የማሟላቱ ሥራ ይከናወናል ብለዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,14.534,13.787,0.0,14.534,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6dead26c3ede,train,"ቴክኖሎጂው የተሰናዳው ""እስኪል ኢትዮጵያ"" በሚል ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች የሚገኙ ልጆችን ወደ አንድ ማዕከል በማምጣትና ስልጠና በመስጠት ነው ብለዋል።",spk_4d0793c8d4fc,am,5.454,5.454,0.0,5.454,-41.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fb6d3091b143,train,መንግስት ሀገሪቱ ያላት የሰውና ቁሳዊ ሀብት በልማት ላይ እያዋለ መሆኑን አንስተው፤ የመረዳዳት ባህል እንዲዳብር እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.614,7.807,0.381,8.614,-32.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c174e023513c,train,በሚሰበሰበው ደም መቱ ከተማን ጨምሮ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ እና ሸካ ዞኖችን ተደራሽ እንደሚያደርጉም ተናግረዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,7.814,6.563,0.408,7.814,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_618767fbf1ce,train,የጎፋ የማህበረሰብ ቴሌቪዥን ጣቢያ የማስጀመሪያ ሥነ ስርዓት ተካሂዷል፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,4.133,4.133,0.0,4.133,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a11c7c968086,train,የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኞችን ውጤት፣ የሥራ ገበያውን ፍላጎት እና የቴክኒክና ሙያ ተቋማት የቅበላ አቅምን ከግምት በማስገባት የ2018 የመቀበያ መቁረጫ ነጥብ ይፋ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,14.614,13.911,0.348,14.614,-32.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_caec3b742fa8,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የወጣቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እንደሚያስችል የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) ገለፁ።,spk_4d0793c8d4fc,am,10.573,9.365,0.0,10.573,-32.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a1f507dc402c,train,ከሆስፒታሉ ታካሚዎች መካከል ከአርባ ምንጭ በሪፈር ተልከው እንደመጡ የተናገሩት አቶ ችለነው መሰለ፣ በማዕከሉ በተደረገላቸው ምርመራ ችግሩ የደም ካንሰር መሆኑ እንደታወቀላቸው ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,12.254,12.254,0.0,12.254,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_094741b53ccf,train,መንግስት የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለዚህ ስራ እገዛ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4a7ae795b7b,train,ከመድረኩ ተሳታፊዎች መካከል የሐረር ክልል የማህበረሰብ ተወካይ ወይዘሮ ኢፍቱ ተስፋዬ ፤ የወጣቶችና የሴቶች አደረጃጀት ጋር በመሆን በሰላም ግንባታ ላይ በትብብር እየሰራን እንገኛለን ብለዋል ።,spk_4d0793c8d4fc,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8cdb4460be1e,train,በአከባቢዎቹ በመደበኛነት ደም በመለገስ ከሚታወቁት ዜጎች ባሻገር በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ወጣቶችና ሌሎች የሕብረተሰብ ክፍሎች ትልቅ እገዛ እያደረጉ እንደሚገኙም አክለዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,12.534,11.177,0.0,12.534,-28.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3ef4228a41a6,train,በክልሉ የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የመጡት የሴቶች ማሕበር ምክትል  ሰብሳቢ  አንሻ ሽፈራው በበኩላቸው፤  የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በቅንጅት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,12.893,11.479,0.0,12.893,-30.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_758fe2b2d2fa,train,በተጨማሪም የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 1142//2011ን ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 1307/2016 መሰረት በግል ድርጅቶች የሚፈጸሙ አሰተዳደራዊ በደሎችን ተቀብሎ የመመርመር ኃላፊነት ተሰጥቶታል፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,19.854,18.289,0.0,19.854,-37.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8b724b87f543,train,በአስፈፃሚ ተቋማት ላይ የሚደርሱ አስተዳደራዊ በደሎችን የመመርመር፣ ጥናት የማድረግ፣ ግንዛቤ የመፍጠር ኃላፊነት ያለበት ነፃና ገለልተኛ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,10.934,10.538,0.0,10.934,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e085c8272b2,train,ከባለፈው ዓመት ተሞክሮ በመነሳት በ2018 የበጀት ዓመት የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ የሚያስችሉ ተግባራትን ለማጠናከር ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት  እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,11.934,10.322,1.147,11.934,-32.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5d4ffb36453a,train,በዚሕም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ሴቶች በኢኮኖሚና ማሕበራዊ ዘርፎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ በተከናወነው ስራ አበረታች ውጤት መታየቱን ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.694,8.201,0.492,8.694,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_50b16416c432,train,ህዝቡ የሙስናና ብልሹ አሰራሮች አስከፊነትን በመገንዘብ ሌብነትን እንዲታገል በተለይም የጨፌው የአስተዳደር፣ ህግና  ሰው ሀብት ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሚናውን የበለጠ አጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,11.973,11.973,0.0,11.973,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7c9374317c0c,train,የአፍሪካ ሕብረት የወጣቶችን ተሳትፎና የዲጂታል ዕድገት ለማሳለጥ አሕጉራዊ የዲጂታል ሽግግርና ትምህርትና ስልጠና ስርዓት በመቅረጽ መሰረት መጣሉን ገልጸዋል፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,9.774,8.677,0.385,9.774,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_35b4c2eaa795,train,በአካባቢው ያለውን ፀጋ እና ምቹ ሁኔታ በመጠቀም ከውጭ የሚገባውን የሩዝ ምርት ለመተካት እየተሰራ እንደሚገኝም ጠቁመዋል ።,spk_4d0793c8d4fc,am,7.814,7.139,0.674,7.814,-38.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3a751c4926ab,train,ምርጫው አሳታፊ በሆነ መልኩ ተካሂዶ በስኬት መጠናቀቁንም ጨምረው ተናግረዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,4.694,4.694,0.0,4.694,-30.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f16ffcaa54e3,train,በዓሉን ለማክበር ወደ ከተማው የሚመጡትን እንግዶች ተቀብለን ለማስተናገድ ዝግጅታችንን ጨርሰናል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-32.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_553f59636e6c,train,የአካባቢውን እሴቶች በማስተዋወቅ አካባቢው የቱሪስት መስህብ እንዲሆን በማድረግ በኩል ትልቅ ሚና መጫወት እንዳለበትም አስታውቀዋል፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,8.373,8.069,0.305,8.373,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_09cb4178e704,train,በኢሉባቦር ዞን ደም በመለገስ የሰው ሕይወትን መታደግ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች የሕብረተሰብ ክፍሎች ገለጹ።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_505da5882927,train,መንግስት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ፣ ብቁ እና ተወዳዳሪ የተማረ የሰው ኃይል ለማፍራት ባለፉት ጥቂት ዓመታት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-32.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f65bd22f5527,train,ሀገራት ከዱር እንሰሳት ሀብታቸው ተገቢውን ጥቅም ለማግኘት ጥበቃውን ማጠናከር አለባቸው ሲሉም አሳስበዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,7.013,6.647,0.0,7.013,-41.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ffccdbf9dfe5,train,በዚህም ውይይትን ባህል ያደረገ ማህበረሰብ ለመገንባት ጭምር እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,5.574,5.574,0.0,5.574,-31.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_effe550c9353,train,👉 የቆዳ ጤናን ለመጠበቅ ምን ማድረግ ይመከራል?,spk_4d0793c8d4fc,am,4.373,4.048,0.0,4.373,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0fbdd0e45067,train,ከ2 ሺህ በላይ የምስራቅ ወለጋ ዞን እና የነቀምቴ ከተማ መምህራን የተሳተፉበት በትምህርት አሰጣጥ ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ስልጠና መካሄድ ጀምሯል።,spk_4d0793c8d4fc,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_026eee29907e,train,ባለፉት ዓመታት የታዩ ውጤታማ ተግባራትን ማስፋትና ማስቀጠል እንዲሁም ችግሮችን ማቃለል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት መደረጉን ጠቅሰዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,9.293,8.797,0.496,9.293,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_321472c54cfd,train,የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዶክተር ተስፋዬ ክበበው፤ በክልሉ በ2017 በጀት ዓመት የወባ ስርጭትንና ሌሎችም ተላላፊ በሽታዎችን በመከላከል ረገድ የተሳካ ስራ መሰራቱን አንስተዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,13.493,12.725,0.0,13.493,-28.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2415b673434f,train,ማህበሩ በተለያዩ አካባቢዎች መድሃኒት ቤቶችን በመክፈት የዞኑን የጤና አገልግሎት እየደገፈ ይገኛል ብለዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-32.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60ca0e165591,train,በማዕከሉ የህጻናትና የደም ካንሰር ሰብ ስፔሻሊስት ሙሉአለም ንጉሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው እንዳሉት የካንሰር ማዕከሉ የህጻናትን ህክምና ክፍል በማቋቋም በሽታ የመለየትና የማከም ሥራ እየሰራ ይገኛል።,spk_4d0793c8d4fc,am,11.493,10.995,0.498,11.493,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24ac9056b7f2,train,በዚህም በ2017 በጀት ዓመት በአጠቃላይ ከቀረቡለት ከሁለት ሺህ በላይ አቤቱታዎች ከ900 በላይ ጉዳዮች እልባት እንዲያገኙ ማድረጉን ተናግረዋል፡፡,spk_4d0793c8d4fc,am,8.614,5.304,0.0,8.614,-32.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_663f4ac0cff3,train,በተከታታይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሲሰጥ መቆየቱን የተናገሩት የቦርዱ ሰብሳቢ መራጮች በእለቱና በሰአቱ በመገኘት ድምፃቸውን እንዲሰጡም አስገንዝበዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,10.053,9.142,0.911,10.053,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dfc595f38cc1,train,የመቱ ደም ባንክ ስራ አስኪያጅ አቶ አማረ ደስታ በበኩላቸው በበጀት ዓመቱ በደም እጥረት ምክንያት ሊደርስ የሚችለውን ችግር ለመከላከል ሰባት ሺህ ዩኒት ደም ለመሰብሰብ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,13.414,12.643,0.0,13.414,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_705be129f09d,train,የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በሁለት ዙር በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ስምንት ሺህ 883 የተፈጥሮና ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን ለማስፈተን ዝግጅት ሲያደርግ መቆየቱ ተመላክቷል።,spk_4d0793c8d4fc,am,13.454,13.117,0.337,13.454,-31.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7d648b32e014,train,የዓለም አቀፉ የእንሰሳት ፕሮግራም ዓመታዊ ጉባኤ ዛሬን ጨምሮ ለአምስት ቀናት እንደሚካሄድ ተገልጿል።,spk_4d0793c8d4fc,am,6.534,4.457,0.0,6.534,-39.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_982c9f32b130,train,የጠይማ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ሙሉጌታ በለው እንደገለጹት ትምህርት ቤታቸው እስከ ሦስት ሺህ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር የሚያስችል ዝግጅት አድርጓል።,spk_4d0793c8d4fc,am,11.213,10.296,0.0,11.213,-31.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2f8506839865,train,ባለፈው ክረምት በተከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 122 ሺህ 450 የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ተግባራት መከናወናቸውን ከመምሪያው የተገኘው መረጃ ያመላክታል።,spk_4d0793c8d4fc,am,12.293,11.121,0.324,12.293,-32.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_757f0dea9cb6,train,የትምህርት ቤቶች ደረጃን ማሻሻል፣ የትምህርት ግብዓት ማሟላት እና የመምህራን አቅም ግንባታ ስራዎች ትኩረት ተሰጥቶባቸው እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4d0793c8d4fc,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-32.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_81476ace52e6,train,የጋሞ ዞን ጤና መምሪያ ሃላፊ አቶ ሰይፉ ዋናቃ በበኩላቸው እንዳሉት የጋሞ ልማት ማህበር ከመምሪያው ጋር በመቀናጀት በመድሃኒት አቅርቦት ላይ የጀመረው ሥራ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ እያደረገ ነው።,spk_4d0793c8d4fc,am,10.694,10.37,0.0,10.694,-31.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9c9b00478f59,train,ከመድረኩ የሚገኘውን ልምድ በመጠቀም በአዲሱ በጀት ዓመት የተሻለ እንሰራለን ያሉት ደግሞ የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ማሕበር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ  እልፍነሽ ደምሴ ናቸው።,spk_4d0793c8d4fc,am,10.813,9.607,0.0,10.813,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_23e2948395c7,train,እንደ ኦሮሚያ ክልል የተጀመረው አዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት በዞናቸው መተግበሩ በአካባቢያቸው ሰላምና ልማት ላይ  ከመንግስት ጋር በመናበብ  እንዲሰሩ ዕድል መፍጠሩንም ነው የገለጹት።,spk_5bd6395b9493,am,11.213,9.469,0.443,11.213,-28.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_afa97aff4744,train,በዚህም ጉባኤው ኢትዮጵያ የሥርዓተ ምግብ ሽግግርን እውን ለማድረግ ያከናወነቻቸውን ዋና ዋና ተግባራት ለዓለም የምታቀርብበት የሌሎችን ተሞክሮ የምትቀስምበት መድረክ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,12.014,11.341,0.0,12.014,-25.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ddfc334ee807,train,ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል ሄዋን ገብረ እግዚአብሔር እና ሄርሜላ አለሙ፤ የአሸንዳ በዓልን  የምናከብረው ሰላምን፣ ፍቅርን፣ አንድነትንና ተስፋን በመሻት በመሆኑ በደስታ የምናከብረው ነው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_5bd6395b9493,am,12.534,11.633,0.387,12.534,-26.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_06a92a013640,train,የዘንድሮው የጡት ካንሰር ወር “የጡት ካንሰርን በጊዜ በመለየት ሕይዎትን እንታደግ” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ መሆኑን ገልጸው፤ የጡት ካንሰር በጊዜ ከተደረሰበት በሕክምና ሊረዳ ስለሚችል ጊዜ ወሳኝነት እንዳለው በመገንዘብ በጊዜ ወደ ሕክምና በመምጣት መታከም እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_5bd6395b9493,am,20.854,20.854,0.0,20.854,-23.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ce1cbe16e73,train,የምርጫውን ሂደት ነፃ፣ ፍትሃዊና ተአማኒ በሆነ መልኩ ለማስኬድ በቦርዱ በኩል ዝግጅት መጠናቀቁንም አረጋግጠዋል።,spk_5bd6395b9493,am,8.414,7.311,0.449,8.414,-25.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df4f051c8fa7,train,"""ዛሬ የተቋቋመው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤትም የልማት፣ የሰላምና የዴሞክራሲ ስራዎችን በትብብርና በቅንጅት ለመተግበር የሚያስችል በመሆኑ የክልሉ መንግስት ድጋፍ አይለየውም"" ብለዋል።",spk_5bd6395b9493,am,14.014,10.51,0.404,14.014,-31.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_28ec774e389f,train,በዚህም  ከፀጥታና ፍትህ አካላት እንዲሁም በዘርፉ ከተሰማሩና በክልሉ ከሚሰሩ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ኤጀንሲዎች ጋር በመቀናጀት የተጠናከረ ስራ እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል።,spk_5bd6395b9493,am,11.854,11.088,0.0,11.854,-24.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c987d847a8fb,train,ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ እያበረከተ ላለው አስተዋፅኦ ምስጋናቸውን አቅርበው ለውድድሩ ስኬታማነት በመንግስት በኩል አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ አረጋግጠዋል።,spk_5bd6395b9493,am,11.133,10.272,0.545,11.133,-26.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c888ad99a488,train,በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲላ እና የጎንደር ዲስትሪክቶች የዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክተው ለ400 አቅመ ደካማ አረጋውያንና አካል ጉዳተኞች ማዕድ አጋሩ፡፡,spk_5bd6395b9493,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-27.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b360030f15ab,train,ኢትዮጵያ የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ የጀመረችው ጥረት የሚበረታታ እና ለሌሎች አገራት ምሳሌ መሆን የሚችል ነው ብለዋል ።,spk_5bd6395b9493,am,7.534,7.154,0.0,7.534,-28.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1526dc862902,train,ቡድኑ በ20 ነጥብ የሊጉ አናት ላይ ተቀምጧል።,spk_5bd6395b9493,am,3.174,3.174,0.0,3.174,-24.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2c592dc052e2,train,አገልግሎቱ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) መስከረም 15 ቀን 2018 ዓ.ም ተመርቆ ወደ ስራ መግባቱ ይታወሳል።,spk_5bd6395b9493,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-25.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aaa3f342aeb0,train,በአፋር ክልል አውሲ ራሱ ዞን ለሚገኙ ወረዳዎች 100 የዊልቸር ድጋፍ ለአካል ጉዳተኞች ተበረከተ።,spk_5bd6395b9493,am,6.373,6.0,0.0,6.373,-24.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b77c10e26127,train,ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ እንግዶችም በበዓሉ ላይ ታድመዋል።,spk_5bd6395b9493,am,4.253,4.253,0.0,4.253,-26.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e3a3431de6b4,train,ትምህርት ሚኒስቴር እና የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዳግም ምዝገባ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ከግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ውይይት አካሂደዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.174,9.476,0.354,10.174,-24.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e6f18303a2f8,train,የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና  ተጠሪ ተቋማት በሐረሪ ክልል አቅመ ደካማ ወገኖችንና ሌሎች የሕብረተሰብ ክፍሎችን  ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት  ተግባራት ሊያከናወኑ መሆኑ ተገለጸ።,spk_5bd6395b9493,am,14.493,12.994,0.0,14.493,-27.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3e49d0387a9f,train,)የቱኒዝያው የግብርና ዘዴ በአለም አቀፍ የምግብ እና የእርሻ ድርጅት ቅርስ ተባለ ፡፡,spk_5bd6395b9493,am,6.213,5.903,0.0,6.213,-24.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d5013ca477e5,train,ከ100 በላይ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች በኤክስፖ 2025 መሣተፋቸውን ጠቁመው፤ የተለያዩ ውድድሮች ተካሂደው ኢትዮጵያውያን ማሸነፋቸውን ተናግረዋል።,spk_5bd6395b9493,am,9.653,9.296,0.358,9.653,-24.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc039d39e088,train,በአማራ ክልል የፍትህ አስተዳደር ሥርዓቱን ውጤታማ ለማድረግ የተጀመረው ቅንጅታዊ አሰራር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ፍትህ ቢሮ አስታወቀ።,spk_5bd6395b9493,am,9.493,9.174,0.32,9.493,-23.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a1e32d9d3fe8,train,ድንበር ተሻጋሪ በሽታዎችን የመከላከል ስራ በልዩ ትኩረትና ቅንጅት መከናወኑን ጠቅሰው፤ በተለይም የተዋስህያን ተለዋዋጭ ባህሪን ታሳቢ ያደረጉ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የላቦራቶሪ ውጤቶችን ጥራት የሚያረጋግጡ ስራዎች መቀጠላቸውን አመልክተዋል።,spk_5bd6395b9493,am,16.373,13.559,0.542,16.373,-29.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_649721ce89f2,train,በሀገሪቷ በስፋት ከሚከሰቱ የዐይን ሕመሞች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑትን አስቀድሞ መከላከል ስለሚቻል ዜጎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ በማድረግ እይታቸውን መጠበቅ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_5bd6395b9493,am,13.493,11.872,0.644,13.493,-26.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_59411619c345,train,የስንዴ ምርትና ምርታማነትን ለማሻሻልና በዘርፉ የሚታዩ ተግዳሮቶችን በምርምር ለመለየት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-24.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d35222e728a,train,በኢትዮጵያ  የምግብ ሉአላዊነትን ለማረጋገጥ  በየደረጃው የተከናወኑ ውጤታማ ተግባራት  የዓለምን ትኩረት የሳቡ  ሆነው መቀጠላቸው ተገለጸ።,spk_5bd6395b9493,am,9.254,8.817,0.436,9.254,-25.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6806e32faac,train,ቢሮው አክሎም የአደጋውን መንስኤ ለመመርመር በተደረገው የምርመራ ሂደት ላይ ቦይንግ ላለፉት 6 ወራት ምንም አይነት ትብብር እንዳላደረገ በዘገባው ተጠቅሷል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-25.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dee6600876d7,train,ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በግብፅና ሱዳን የውሃ ፍሰትን በመቀነስ ጉዳት እንደማያደርስባቸው በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት /ዩኔስኮ/አንድ ባለሥልጣን ገለጹ።,spk_5bd6395b9493,am,13.213,12.902,0.0,13.213,-29.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b5e7b7d433b5,train,ከፌዴራል ጀምሮ እስከ ክልሎች፤ ዞኖች፤ ከተሞችና ወረዳዎች ድረስ በመውረድ ሕዝቡን የጉዳዩ ባለቤት በማድረግ ረገድ የተጀመሩ ስራዎች አበረታች መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.573,9.138,0.301,10.573,-24.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_232893879d75,train,የካውንስሉ የአፍሪካ አባል ሀገራት ቤኒን፣ ካሜሩን፣ ኮትዲቯር፣ ኤርትራ፣ ጋቦን፣ ጋምቢያ፣ ሊቢያ፣ ማላዊ፣ ሞሪታኒያ፣ ናሚቢያ፣ ሴኔጋል፣ ሶማሊያና ሱዳንን ያካተተ ነው።,spk_5bd6395b9493,am,15.893,13.999,0.0,15.893,-26.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4ea90aa91877,train,የክልሉ መንግስት ለመጀመሪያ ዙር የመልሶ ግንባታ 100 ሚሊዮን ብር ማበርከቱን አስታውቀው፥ ለሆስፒታሉ መልሶ ግንባታ የሀብት ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንት መከፈቱንም አመልክተዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.934,10.528,0.0,10.934,-25.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5a5d649d7c2f,train,የቢሮ ሃላፊው አቶ አራርሶ ቢቂላ በወቅቱ እንደገለፁት በክልሉ ህገወጥ የሰዎች ፍልሰትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ ነው።,spk_5bd6395b9493,am,10.014,9.169,0.0,10.014,-24.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd190778882f,train,በርክክቡ ላይ የተገኙት የክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ፋጡማ መሐመድ እንዳሉት አካል ጉዳተኞች ከሌላው ማህበረሰብ እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ቢሮው ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።,spk_5bd6395b9493,am,13.293,11.889,0.328,13.293,-25.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_61c3fa180059,train,በኢትዮጵያ በርካታ ዜጎች ትራኮማን ጨምሮ የእይታ ችግር እንደሚያጋጥማቸው ጠቅሰው፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ ስትራቴጂ ተዘጋጅቶ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን አብራርተዋል።,spk_5bd6395b9493,am,13.854,11.372,0.636,13.854,-26.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_722b92439def,train,የእንግሊዝ መንግስት የህጻናት ተማሪዎች የምገባ መርሃ ግብር ሊጀምር መሆኑን መግለጹ ለዚህ አንዱ ማሳያ ነው።,spk_5bd6395b9493,am,7.053,6.742,0.0,7.053,-24.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0909f6760a59,train,ተመራቂዎች በቆይታቸው በቀሰሙት እውቀትና ክህሎት በመጠቀም የአገሪቱን እድገት ለማፋጠን እንዲተጉ አሳስበዋል።,spk_5bd6395b9493,am,7.213,6.804,0.41,7.213,-25.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f09eaaedd577,train,በመምሪያው የወንጀል መከላከል ዘርፍ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር አበበ ውቤ እንደገለፁት፤ ህብረተሰቡ የገናና የጥምቀት በዓላትን በተረጋጋ መንገድ ለማክበር እንዲችል አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል።,spk_5bd6395b9493,am,13.733,11.993,0.331,13.733,-27.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_632a3ec96ad7,train,በጤና ሚኒስቴር የአፍላ ወጣቶችና ወጣቶች ጤና ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ዶክተር ገመቹ አቤ በበኩላቸው፤ መንግስት የወጣቶችን ሁሉን አቀፍ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እያከናወነ ያለው ተግባር የሚበረታታ ነው ብለዋል።,spk_5bd6395b9493,am,15.414,13.105,0.351,15.414,-31.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8ab9203e9325,train,ስድስተኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አምስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ተካሄዷል።,spk_5bd6395b9493,am,7.814,7.814,0.0,7.814,-33.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_efe563514075,train,የባህል ዲፕሎማሲ ለህዝብ ለህዝብ ዲፕሎማሲ ግንኙነት ወሳኝ መሆኑን አመልክተው፤ በመዲናዋ ለሚኖሩ የውጭ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች የቀረበው ዝግጅትም ኢትዮጵያ ከሌሎች ሀገራት ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ነው ብለዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,15.293,14.518,0.375,15.293,-26.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_53fde3e09a99,train,ባለፈው በጀት ዓመት የሥራ እድል እንዲያገኙና ሀብት እንዲያፈሩ ድጋፍ መስጠትን  ጨምሮ  በሌሎችም ተሳታፊነታቸውንና ተጠቃሚነታቸው እንዲያድግ ውጤታማ ስራ መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_5bd6395b9493,am,11.334,10.957,0.0,11.334,-27.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a1a504b9e958,train,መርሐ ግብሩ የህፃናትን የእድገት ሁኔታ እያሻሻለ መምጣቱን ተናግረው፤ የአዲስ አበባ አስተዳደር በዘርፉ ተሞክሮ ሊሆን የሚችል ተግባር እያከናወነ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,9.053,8.746,0.0,9.053,-31.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c5eb367d9378,train,የእንቅርት ህመሞችን ለማከም ወሳኝ መሆኑን በመጥቀስ፤ ለህክምናና ምርመራ አገልግሎት ጠቀሜታ ያላቸው ግብዓቶችን ለማምረት አስፈላጊ ግብዓት መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,9.053,8.738,0.339,9.053,-27.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e91f9a200290,train,የባለድርሻ አካላት የሰላም ግንባታ ስራዎች እንዲጠናከሩ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸው ተመላከተ።,spk_5bd6395b9493,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-24.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_941a752d67a2,train,ምገባው የህጻናት የተመጣጠነ ምግብ የማግኘት ምጣኔ የሚጨምር ሲሆን ይህም በህጻናት አካላዊና አዕምሯዊ እድገት ላይ አዎንታዊ አስተዋጽኦ አለው።,spk_5bd6395b9493,am,9.334,8.954,0.0,9.334,-23.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f97f426670d4,train,እቅዱን ለማሳካትም 19 የጤና ባለሙያዎችና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች በሁለት ዞኖችና ስምንት ወረዳዎች መሰማራታቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,11.174,9.127,0.32,11.174,-24.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b6ed9f450b86,train,ለተገኘው ስኬት ከፍተኛውን ድርሻ የሚወስደው የሰው ሃብት መሆኑን አመልክተው፤ ኮሚሽኑ የሰራተኞቹ ጤንነት እንዲጠበቅ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደረግ ነው ያረጋገጡት።,spk_5bd6395b9493,am,12.094,10.444,0.338,12.094,-27.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_99fb9b4a3940,train,እ.አ.አ በ2021 የአዲስ አበባ የተማሪዎች ምገባ መርሐ - ግብር በጣሊያን ሮም በተካሄደው የዓለም ሥነ ምግብ ኮንፍረንስ ላይ በመልካም ተሞክሮነት ቀርቦ እውቅና ማግኘቱ አይዘነጋም።,spk_5bd6395b9493,am,13.733,13.733,0.0,13.733,-23.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_afd7d05c6cf4,train,በቀጣይም ህብረተሰቡንና ባለሀብቱን በማሳተፍ ወደ አንደኛ ደረጃ በማሳደግ የትምህርት ውጤታማነትን የማረጋገጥ ስራ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።,spk_5bd6395b9493,am,8.454,7.697,0.428,8.454,-25.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0e07581765a,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የቋንቋ፣የባህል ብዘሃነት ባለቤት ከመሆን ባሻገር የታላቁ ህዳሴ ግድብ መገኛ በመሆኑ፣ የትብብር ስምምነቱ በክልሉ የተጀመሩ ሥራዎችን ወደፊት ለማሻገር ያግዛል ብለዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,13.213,12.452,0.0,13.213,-24.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4eff21005539,train,በአዲስ አበባ ቅዳሜ መስከረም 24 ቀን 2018 ዓ.ም በሚከበረው የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል ምክንያት ለተሽከርካሪዎችና ለእግረኞች ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የከተማዋ ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,14.653,12.957,0.0,14.653,-24.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bc6f41c6eccc,train,የክልሉ የጤና ስርዓት እንዲሻሻልና በተላላፊ በሽታዎች መቀነስ ለተገኘው ውጤት በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን አንስተዋል።,spk_5bd6395b9493,am,11.694,10.703,0.627,11.694,-24.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b7ee11c3a742,train,የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለ18ኛ ጊዜ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን አንድ ሺህ 359 ተማሪዎች በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ዛሬ አስመርቋል።,spk_5bd6395b9493,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-25.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9553fa9c42ec,train,የጊምቢ ከተማ አስተዳደር የመሬትና አካባቢ ጥበቃ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ገመዳ ቡዙና፤  ከመሬት ይዞታ ጋር በተገናኘ በየእለቱ በርካታ ተገልጋዮች የሚመጡ መሆኑን አንስተው ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት መዘርጋት አስፈላጊ ስለመሆኑ አንስተዋል።,spk_5bd6395b9493,am,16.373,15.222,0.424,16.373,-25.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7ae14316a075,train,ባለፉት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች ውጤታማ የልማት ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸው ሰላምን ከማጽናት አኳያ አመርቂ ስራዎች መሠራታቸውን ተናግረዋል።,spk_5bd6395b9493,am,9.293,8.058,0.436,9.293,-29.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a0a3736594b2,train,የሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ካሣሁን ፎሎ፤ የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር  ለትምህርት ስርዓት ግንባታ፣ ለመምህራን መብትና ጥቅም፣ ለዲሞክራሲና ለሀገር ግንባታ ሚናውን ሲወጣ መቆየቱን ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,15.454,13.699,0.709,15.454,-25.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6224b0b46142,train,ኪን ኢትዮጵያ የሁለቱ ሀገራት ስትራቴጂካዊ ግንኙነቶች የበለጠ ለማጠናከር ያግዛል ሲሉም ሚኒስትር ዴኤታው ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,8.014,7.523,0.491,8.014,-28.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_650337122bee,train,የአሸንዳ በዓልን በፍቅር፣ በአንድነትና በብሩህ ተስፋ በመታጀብ በደስታ ለማክበር ተዘጋጅተናል ሲሉ በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በዓሉን ለማክበር የተዘጋጁ ሴቶች  ተናገሩ።,spk_5bd6395b9493,am,11.213,10.451,0.33,11.213,-28.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bee83e196704,train,"በዓሉ ዛሬ በፓናል ውይይት በአሶሳ ከተማ ሲከበር የተገኙት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጌታሁን አብዲሳ፤ የጉሙዝ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ  ""ጓንዷ""  የሠላም እሴት ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል።",spk_5bd6395b9493,am,15.053,13.313,0.325,15.053,-24.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b2d6f4dba72f,train,እስካሁንም ቀደም ሲል በላክነው ሠነድ ላይ ከዩኔስኮ የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርስ ገምጋሚ ኮሚቴ በተለያየ ጊዜ ለቀረቡልን ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተናል ብለዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.014,9.627,0.0,10.014,-29.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7177466317ad,train,ብርሀነመስቀል ጠና (ዶ/ር) እንዳሉት፣ ዩኒቨርሲቲው መንግስት በትምህርት ዘርፍ ያጋጠመውን የጥራት ችግር ለመፍታት እያደረገ ያለው ጥረት እንዲሳካ የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ነው።,spk_5bd6395b9493,am,10.254,9.874,0.379,10.254,-28.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7389af176df1,train,ዓመታዊው የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል ያለምንም  ችግር በስኬት  ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ ገለፀ።,spk_5bd6395b9493,am,11.334,10.003,0.966,11.334,-25.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a83f984eacd6,train,በተለይ ህገ-ወጥ ሰፈራ፣ አደንና ሰደድ እሳት በፓርኮቹ ላይ ጉዳት በማድረስ ትልቁን ድርሻ የሚይዙ ተግዳሮቶችን ለመከላከል ከአካባቢው ማህበረሰብና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5bd6395b9493,am,12.133,11.656,0.0,12.133,-30.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dd115e800ba0,train,አባገዳ ግርማ በቀለ ኢሬቻ አስቸጋሪ የነበረው የክረምት ወቅት አልፎ ወደ ብራ መሸጋገራችንን የምናበስርበት ነው ብለዋል።,spk_5bd6395b9493,am,8.133,7.427,0.318,8.133,-29.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fb0bb545ecee,train,"በርዕሰ መስተዳድሩ የተጀመረው የ""አንድ መጽሐፍ ለአንድ ተማሪ"" ኢኒሼቲቭ የጎላ አስተዋጾ እያደረገ መሆኑን ተናግረው እስካሁን ከህዝብና ከመንግስት ከ227 ሚሊዮን ብር በላይ ተዋጥቶ ለመጻህፍት ህትመት ስራ መዋሉንም አስረድተዋል።",spk_5bd6395b9493,am,17.373,14.259,0.416,17.373,-25.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0ba464bfe91,train,ሌላው አባ ገዳ ሀይሉ ለገሰ በበኩላቸው ፤ ሕዝቡ አብሮነቱን ይበልጥ በማጠናከር  ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት ማገዝ አለበት ብለዋል።,spk_5bd6395b9493,am,9.053,8.679,0.0,9.053,-25.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_471d4ca06ac2,train,በዚህም መንግስት ጾታዊ ጥቃቶችን ለመከላከል 2 ነጥብ 3 ቢሊዮን ሽልንግ በጀት አጽድቆ ለመንቀሳቀስ ማቀዱን ገልጸው በጀቱ ወደ 5 ቢሊዮን ሽልንግ እንደሚያድግ መናገራቸውን የኬኒያው ዘ ስታር ዘግቧል።,spk_5bd6395b9493,am,15.293,13.509,0.416,15.293,-26.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_53d081b1406b,train,የነብስ አድን ሰራተኞቹ ካለፈው አሁድ ጀምሮ በዋሻ ውስጥ የተቀረቀሩ የግንባታ ሰራተኞችን ለማዳን ሰፊ የብረት ቱቦ ወደ ዋሻ ለማስገባት ጥረት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡,spk_5bd6395b9493,am,10.334,9.211,0.0,10.334,-28.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c3cbf90cc278,train,ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለመከላከል ግንዛቤ ከመፍጠር ባለፈ ወንጀለኞችን ለህግ በማቅረብ ተገቢው ቅጣት እንዲያገኙ በማድረግ በኩል አበረታች ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_5bd6395b9493,am,12.534,11.812,0.0,12.534,-24.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a036a915c402,train,እርሳቸውም ሕይወታቸውን ለማዳን ሲሉ ከሶስት ስደተኞች ጋር በመሆን ፈታኝ የእግር ጉዞ በማድረግ ጎንደር መግባታቸውን ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,8.653,8.306,0.348,8.653,-26.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_46256cff6e4a,train,በዚህ ወቅት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ እንዳሉት ኪን ኢትዮጵያ ጉዞ ኢትዮጵያን በልኳ ለዓለም ለማስተዋወቅ ያለመ ነው።,spk_5bd6395b9493,am,10.934,9.077,0.333,10.934,-25.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_64fe5b73e906,train,ለትምህርት ጥራት የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ፣ የውሃ፣  የመብራትና የመንገድ መሰረተ ልማት የማሟላት ስራም እየተካሄደ ነው ብለዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,8.813,7.855,0.557,8.813,-30.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_90c60b5c0f7f,train,የማህበረሰቡን የአገልግሎት ጥያቄ በመመለስ  የጥራት፣ የቅልጥፍና፣ የብልሹ አሰራር ችግሮችን በማስቀረት የአገልግሎት እርካታን ማሳደግ እያስቻለ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_5bd6395b9493,am,9.854,9.854,0.0,9.854,-25.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ebcdfb44656d,train,የልብ ህመምን በተፈጥሯዊ መንገድ ለመከላከል ከአመጋገብ ባሻገር የአኗኗር ዘይቤ ለውጥ ማድረግ እንደሚያስፈልግ ጠቅሰዋል።,spk_5bd6395b9493,am,7.654,7.288,0.0,7.654,-23.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_18e9eeac802b,train,አስተዳደሩ ከአዲስ ሆስፒታሎች ግንባታ በተጨማሪ በሚኒሊክ፣ በራስ ደስታ እና በዘውዲቱ ሆስፒታል አዲስ ሆስፒታል የመገንባት ያህል የማስፋፊያ ስራ መገንባቱን ጠቁመዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.614,9.824,0.303,10.614,-29.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9f7c0544fddc,train,በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች በሚገኙ ከአራት ሺህ በሚበልጡ ቀበሌዎች ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን ተደራሽ በማድረግ ስራቸውን በይፋ እንደሚጀምሩም አስታውቀዋል።,spk_5bd6395b9493,am,11.133,9.56,0.734,11.133,-32.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a84b70d0bb53,train,ሁለተኛው የኪን ኢትዮጵያ ጉዞ ከጳጉሜ 4 ቀን 2017 እስከ መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም በሩሲያ ይካሄዳል።,spk_5bd6395b9493,am,8.373,7.721,0.653,8.373,-26.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4dc69ee04e7b,train,)አሜሪካ በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች ተጨማሪ 52 ሚሊዮን ዶላር የሰብዓዊ ዕርዳታ ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አንቶኒ ብሊንከን ገለጹ።,spk_5bd6395b9493,am,11.373,9.538,0.0,11.373,-25.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b1a9e6d91723,train,ተመራቂዎች ሀገር በቀል እውቀቶችን ከቴክኖሎጂ ጋር  በማስተሳሰር ለጠንካራ ኢኮኖሚ ግንባታ  ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ አሳስበዋል።,spk_5bd6395b9493,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-26.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c60530f278e9,train,በመላ ሀገሪቱ ሰላምን ለማጽናት የሰላምና ፀጥታ ዘርፍ አመራሮች ሚናቸውን አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባም ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,7.213,7.213,0.0,7.213,-28.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8bbe54d687f5,train,ዘላቂ ሰላምን በማፅናት የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ እውን ለማድረግ ባህላዊ የግጭት አፈታት ጥበቦችን በአግባቡ መጠቀምና ችግሮችን በሰላም መፍታት እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.694,10.236,0.457,10.694,-29.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6a02aa6e35a3,train,በመድረኩ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዳግም ምዝገባ ውጤት ይፋ ሆኗል።,spk_5bd6395b9493,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-25.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_344a92a7c3da,train,ከእነዚህም ውስጥ የዘውዲቱ ሆስፒታል ማስፋፊያ ተጠናቅቆ ስራ መጀመሩን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-29.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b2bf9f3a5ba,train,ባለስልጣኑ ከምግብና የጤና ግብዓቶች ቁጥጥር ባለድርሻ አካላት ጋር በሀዋሳ ከተማ ምክክር አድርጓል።,spk_5bd6395b9493,am,6.213,5.825,0.388,6.213,-24.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_01894a67ecf4,train,ዩኒቨርሲቲው የኢትዮጵያውያንን የአኗኗር ሁኔታ የሚያዘመኑ የምርምር ሥራዎችና የማህበረሰብ አገልግሎት በመስጠት ስራውን አጠናክሮ መቀጠሉንም ገልጸዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,9.334,8.612,0.345,9.334,-25.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9c47a1e9d624,train,የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሄራን ገርባ በወቅቱ እንደገለጹት ባለስልጣኑ ባለፉት ሁለት ዓመታት የምግብና መድኃኒት ቁጥጥሩን የሚያጠናክሩ የሪፎርም ስራዎችን በመተግበር ዘርፈ ብዙ ተግባራትን አከናውኗል።,spk_5bd6395b9493,am,12.454,11.084,0.0,12.454,-25.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0a0a07a45e16,train,ኢሬቻ የሰላም እና የመከባበር በዓል ነው  ያሉት አባ ገዳው፤  በዓሉ ሲከበር አንድነትን እና ሰላምን አጉልቶ ማሳየት እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,7.734,7.034,0.353,7.734,-28.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e457480cbc91,train,እንዲያውም ግድቡ አገሮቹን ጎርፍ ከሚያደርስባቸው ጉዳት ለመከላከል እንደሚያስችላቸውም ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,5.973,5.215,0.0,5.973,-27.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_861eff933d47,train,ወደካንሰር ማዕከሉ ከመጡ አንደ ሳምንት እንደሆናቸውና በአሁኑ ወቅት ሕክምናቸውን በጥሩ ሁኔታ እየተከታተሉ መሆናቸውን ገልጿል።,spk_5bd6395b9493,am,9.854,8.083,0.584,9.854,-28.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2baac594292e,train,የፓርኩ ኃላፊ ሻሚል ከድር እንደተናገሩት በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያው ሩብ ዓመት 3ሺህ 690 የሀገር ውስጥና የውጪ ቱሪስቶች ፓርኩን ጎብኝተዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,12.653,10.133,0.513,12.653,-25.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_339be3ae1ab4,train,በዚህ ረገድ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ላደረገው ድጋፍ ምስጋና በማቅረብ ሌሎች ተቋማትና ግለሰቦችም የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።,spk_5bd6395b9493,am,9.133,8.752,0.382,9.133,-26.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_866de3545c78,train,ወጣቶቹ  በዓሉ የሚከበርበትን የደመራ ሥፍራ  በማጽዳት በደመራው ዝግጅት ላይ እየተሳተፉ ነው።,spk_5bd6395b9493,am,5.654,5.29,0.363,5.654,-25.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e35c562f246,train,በኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎት አማካኝነት የሚከናወነው ግንባታ በኢትዮጵያ መንግስት ሙሉ ወጪ የሚሸፈን ሲሆን በሀገር አቀፍ ደረጃ የመጀመሪያው መሆኑን ተመላክቷል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,12.454,11.217,0.0,12.454,-26.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_63165fa4dc99,train,ኢትዮጵያውያን ለዘመናት ጠብቀው ያኖሩት የጋራ እሴት ለህዝቦች ህብረ ብሔራዊነት መጎልበት አስተዋጽኦ አበርክቷል።,spk_5bd6395b9493,am,7.654,6.663,0.316,7.654,-24.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac7a72c7e10b,train,በኦሮሚያ ክልል የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን በማስጠበቅ የዜጎችን እርካታ ለማሳደግ ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ ደረጀ አብደና ገለጹ።,spk_5bd6395b9493,am,11.293,10.155,0.412,11.293,-27.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a0bf9e6c787b,train,በበጀት ዓመቱ  የደም ለጋሾችን ለማብዛት የግንዛቤ ስራን ጨምሮ ሌሎች ስራዎችን በትኩረት እየሰሩ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,7.333,6.987,0.0,7.333,-27.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f33ef7a2d0c0,train,ሌሎች ተማሪዎችም ዓላማቸውን ሳይለቁ ለትምህርታቸው ጊዜ ከሰጡ የፈለጉትን ውጤት ማምጣት ይችላሉ ያለው ተማሪ ካሊድ በቀጣይም ለላቀ ስኬት የሚዘጋጅ መሆኑን አረጋግጧል።,spk_5bd6395b9493,am,11.373,10.92,0.0,11.373,-32.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1bbefba13a35,train,የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ(ዶ/ር) በበኩላቸው እንደገለጹት አገልግሎትን ለማጠናከር የፍትህና የፖሊስ ተቋማት በጋራ ተናበው መስራት አስፈላጊ ነው።,spk_5bd6395b9493,am,13.414,12.64,0.0,13.414,-23.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3b5ea9703dd6,train,በምረቃሥነስርዓቱ ላይ የፌዴራል፣ የክልልና የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም የዞኖች አመራሮች ተገኝተዋል።,spk_5bd6395b9493,am,7.654,7.301,0.0,7.654,-30.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2022ddb062b8,train,በተለይም በመንግስት ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶች መነሻና መዳረሻቸው ህዝብ እንዲሆን አበክሮ እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_5bd6395b9493,am,7.894,7.481,0.0,7.894,-27.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d348b3d010f,train,መንግስት መሰረታዊ የጤና አገልግሎት ከመስጠት ባሻገር የህክምና መሳሪያዎችንና መድሃኒቶችን በአገር ውስጥ ማምረት በመቻሉ  ከፍተኛ ውጤት መገኘቱን ጠቅሰዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,9.053,8.63,0.0,9.053,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c934a0ff4677,train,ኢትዮ-ቴሌኮም በጂንካ ከተማ አስተዳደር  የኢኮኖሚ አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች የደብተር ድጋፍ አደረገ።,spk_5bd6395b9493,am,5.934,5.441,0.493,5.934,-27.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_64e6f0d51f85,train,በነብስ አድን ኦፕሬሽኑ ከ200 በላይ የነብስ አድን ሰራተኞች እየተሳተፉ ይገኛሉ።,spk_5bd6395b9493,am,5.973,5.328,0.0,5.973,-27.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3d3e0600e61,train,ይህንንም ውጤታማ ለማድረግ ከአጋር አካላት ጋር በመሆን በርካታ ስራዎች እያከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,7.854,7.429,0.0,7.854,-30.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc43ab89bfb5,train,፨ ከሐራምቤ መብራት ወይም ከአምባሳደር ሲኒማ ወደ መስቀል አደባባይ ሃራምቤ መብራት፣,spk_5bd6395b9493,am,5.013,4.682,0.0,5.013,-23.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_577f17ec94b5,train,ኪነ ጥበብ የኢትዮጵያና ቻይና የቆየ ዲፕሎማሲያዊና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቶችን በማጠናከር የጎላ ሚና ያለው መሆኑን ሚኒስትሯ ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,9.414,8.766,0.0,9.414,-28.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4ad9ad399674,train,ስምንት የምርምር እና ሁለት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች በአጠቃላይ አስር ዩኒቨርሲቲዎች ወደ ራስ ገዝ እንዲሸጋገሩ ለማድረግ ታቅዶ ወደ ስራ መገባቱን ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.493,9.808,0.0,10.493,-24.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_99297cb53dcb,train,በዓሉ ህዝቡ ያለ ልዩነት በአንድነት ወጥቶ ጨለማውን የክረምት ወራት በማለፉ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበት መሆኑን አንስተዋል።,spk_5bd6395b9493,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-23.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4aa498ecab3e,train,ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ምርመራ የባለሙያዎች ኮሚሽን ያቀረበውን ሪፖርት በርካታ ሀገራት እንደማይቀበሉት አስታወቁ።,spk_5bd6395b9493,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-26.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d1aabcb2a1e2,train,በዚህም  የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎቸ  ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን   ገልጸዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,4.934,4.934,0.0,4.934,-26.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a4b8405b1157,train,ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የተወጣጡ አባላት በጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ እና ሌሎች አካባቢዎች ያደረጓቸው የልማት ስራዎች ምልከታ መንግስት በተጨባጭ እያከናወነ የሚገኘውን የልማት ስራ እንዲረዱ ማስቻሉም ተመላክቷል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,14.534,13.746,0.0,14.534,-27.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ed8cc1dcbef,train,ኢትዮጵያ በጋራ ተጠቃሚነት መርህ የምትገነባው ግድብ ሁለቱን አገሮች እንደማይጎዳ በተደጋጋሚ ስትገልጽ ቆይታለች።ጉዳቱ ከሚቀንሱ ተግባራት አንዱ በታችኛው ተፋሰስ አገሮች የሚከሰተውን ጎርፍ መቀነስ እንደሆነ ይታወቃል።,spk_5bd6395b9493,am,14.694,13.853,0.465,14.694,-25.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a8148b321515,train,በተለያዩ አካባቢዎች ተበታትነው ይኖሩ የነበሩ የህብረተሰብ ክፍሎች አደጋ በሚገጥማቸው ወቅት የጩኽት ድምፅ ቢያሰሙም የሚደርስላችው ሰው በቅርብ ስላልነበር ለደህንነታችው ሲሉ ተሰባስበው መንደሩን እንደመሰረቱት ይነገራል።,spk_5bd6395b9493,am,17.213,15.029,0.506,17.213,-26.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8e746c2e5496,train,በማኅበራዊ ሚዲያዎች የሚሰራጩ  ያልተረጋገጡና  ምንጫቸው ያልታወቁ የሀሰት መረጃዎች እንዲለቀቁ መፈቀዱ,spk_5bd6395b9493,am,7.774,7.324,0.0,7.774,-26.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5d3cb28d82f3,train,ህብረተሰቡ ሰላም የሁሉም መሰረት መሆኑን ተገንዝቦ  በክልሉ ሰላምን ማፅናት መቻሉን ጠቅሰው፤ ሰላሙን በዘላቂነት ለማስቀጠል ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,11.934,10.798,0.0,11.934,-29.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd6dec4177e2,train,አቅም በማጣታቸው ባረጀ ቤታቸው ለችግር ተጋልጠው መቆየታቸውን የተናገሩት ደግሞ የቤት ግንባታ የተጀመረላቸው ወይዘሮ ነገሰች ወልቃ ናቸው።,spk_5bd6395b9493,am,9.534,8.739,0.0,9.534,-32.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2a0133c2eb25,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት መኖሪያ ቤታቸው የሚገነባላቸው አቅመ ደካሞች ኑሯቸውን በዘላቂነት ለማሻሻል ቋሚ የገቢ ማስገኛ ሥራ ይፈጠርላቸዋል ብለዋል።,spk_5bd6395b9493,am,9.053,8.228,0.408,9.053,-26.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b450038c3ca,train,በሰሜናዊ ህንድ አርባ የግንባታ ሰራተኞች በስራቸው ላይ እያሉ  የሚገኙበት ዋሻ አንደኛው ክፍል ተደርምሶ መውጫ ተዘግቶባቸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,8.934,8.619,0.0,8.934,-29.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_63ac6e94ad1f,train,በመስክ ምልከታው ላይ ከባሌ ዞን፣ ምሥራቅ ባሌና ምዕራብ አርሲ ዞን የተውጣጡ አርሶ አደሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_5bd6395b9493,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-24.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7cae55a92fa,train,በመሆኑም ተቋማቱ ከገንዘብ ባለፈ ለትውልድ ግንባታ ትኩረት ሊሰጡ እንደሚገባ ጠቁመዋል።,spk_5bd6395b9493,am,5.574,5.154,0.42,5.574,-24.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e55865f82b31,train,የድርጅቱ ዓለም አቀፍ የውሃ ትብብር ሊቀ-መንበር ፕሮፌሰር አሾክ ስዌይን ለፍራንስ 24 ቴሌቪዥን ጣቢያ እንዳመለከቱት ግድቡ ከኃይል ማመንጫነት ያለፈ ሚና ስለሌለው በሁለቱ ተፋሰስ አገሮች ላይ ጉዳት አያደርስም።,spk_5bd6395b9493,am,14.733,12.532,0.543,14.733,-30.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ab2c64711898,train,እንዲሁም ህብረተሰቡ የበዓል ግብይት በሚፈፅምበት ወቅት ሀሰተኛ የብር ኖት ዝውውር ሊኖር እንደሚችል ተገንዝቦ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ከወዲሁ እንዲያደርግና ተፈፅሞ ሲገኝም ለፀጥታ ኃይሉ ጥቆማ እንዲሰጥ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_5bd6395b9493,am,14.774,13.263,0.0,14.774,-28.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b6763587fb32,train,ስልጠናው የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ጥራት ለማሻሻል ያለመና ፍላጎትን መሰረት ያደረገ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በጤና ሚኒስቴር የተከታታይ ሙያ ማጎልበቻ ባለሙያ አቶ ቶሌራ ገረመው ናቸው።,spk_5bd6395b9493,am,15.454,12.631,0.313,15.454,-25.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1252564e7902,train,ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ10 ኪሎ ሜትር ሩጫ እሁድ ህዳር 14 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን፤ ውድድሩን አስመልክቶ መግለጫ ተሰጥቷል።,spk_5bd6395b9493,am,10.053,9.254,0.0,10.053,-27.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e73de1771727,train,የጽህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ ግርማ ሮቤ እንዳሉት በትምህርት ለሁሉም ኢንሸቴቭ  የትምህርት ተደራሽነትንና ጥራትን ለማረጋገጥ የባለድርሻ አካላትና የህብረተሰብ ተሳትፎን ማጠናከር ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው።,spk_5bd6395b9493,am,13.854,12.679,0.345,13.854,-25.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c3d0b7f6f489,train,፨ ከለገሀር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ ለገሀር መብራት፣,spk_5bd6395b9493,am,3.574,3.574,0.0,3.574,-22.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4798b4595cd8,train,የቁፋሮ ስራዉ በፍጥነት ከተጀመረ ሰራተኞቹን ካሉበት ዋሻ ለማውጣት የሚደረገውን ጥረት እንደሚያፋጥነው ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-28.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_93b7a4e019df,train,በዚሕም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ሴቶች በኢኮኖሚና ማሕበራዊ ዘርፎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ በተከናወነው ስራ አበረታች ውጤት መታየቱን ገልጸዋል።,spk_5bd6395b9493,am,8.774,8.1,0.356,8.774,-28.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cf6bda857ebc,train,ባለፉት ሶስት ወራት ውስጥም የኒሯቅ ከተማን ጨምሮ ሶስት የውሃ ተቋማትን በፀሃይ ሃይል እንዲሰሩ መደረጉን ገልፀው ተጨማሪ ሁለት ተቋማት ደግሞ በመጠናቀቅ ላይ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.694,10.03,0.329,10.694,-29.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e636a94f33cb,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ባለብዙ ታሪክ፣ የሰው ልጅ መገኛ፣ የህብረ ብሔራዊነት ማሳያ ታላቅ አገር ነች።,spk_5bd6395b9493,am,12.293,11.115,0.523,12.293,-25.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a45e87eab10b,train,የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ቢራቱ በበኩላቸው፤ መምህራን ትውልድን የሚቀርጹ የሀገር ባለውለታዎች መሆናቸውን እንዲሁም ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ እድገት ሚናቸው ከፍተኛ በመሆኑ አስፈላጊው ድጋፍ ሊደረግ ይገባል ብለዋል።,spk_5bd6395b9493,am,18.613,16.766,0.433,18.613,-25.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ea1d74943991,train,ራምሊ ‹‹በአሸዋ ላይ›› የሚል ትርጓሜ ያለው ሲሆን በአሸዋ ክምር ላይ አዝእርትን በመትክል የሚከናወን የግብርና ዘዴ ነው፡፡,spk_5bd6395b9493,am,8.454,8.097,0.357,8.454,-25.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_59391869b957,train,ከሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ጋር በቅንጅት እየሰሩ መሆኑን ጠቅሰው ዜጎችም በህጋዊ መንገድ ብቻ በመጓዝ ከሚገጥማቸው አደጋ ራሳቸውን መጠበቅ እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል።,spk_5bd6395b9493,am,12.293,11.931,0.0,12.293,-25.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c4b17abf4b42,train,በመድረኩ በቀጣይ መፈታት ያለባቸው ተጨማሪ ጥያቄዎችን ለምክር ቤቱ አባላት ማቅረባቸውን ተናግረዋል።,spk_5bd6395b9493,am,6.173,5.844,0.329,6.173,-27.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1518f724ce9b,train,ይህንን ዕሴት ለሰላም ግንባታ ስራና የክልሉን ሕዝቦች አብሮነትና በጋራ የማደግ ፍላጎት ማጠናከር በሚያስችል መልኩ አጎልብቶ መጠቀም እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_5bd6395b9493,am,13.973,11.598,0.399,13.973,-26.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2738235df92a,train,በአሁኑ ወቅት በዓሉ የሚከበርበትን ሥፍራ በማጽዳት  ስራ ላይ የድርሻውን መወጣቱን ገልጿል።,spk_5bd6395b9493,am,6.333,5.838,0.496,6.333,-25.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7ef7161e2d05,train,አሁን የግብርና ምርትና የአሳ እርባታ በአካባቢው ላይ ዋና የስራ ዝርፎች ሆነዋል ሲል ፋኦ በድረ ገጹ አስነብቧል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-26.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b11a234bb0f,train,በዚህም ባለፈው አንድ ዓመት ምግብን ከባዕድ ነገር ጋር በመቀላቀልና ህገ-ወጥ የመድኃኒት ዝውውር ላይ ተሳትፈው በተገኙ 16 ግለሰቦች ላይ ህጋዊ እርምጃ ተወስዷል ብለዋል።,spk_5bd6395b9493,am,10.094,9.268,0.436,10.094,-24.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e9da6f1a73a9,train,ተጋላጭ ሴቶችን በየነገዋ የሴቶች ማገገሚያና የክህሎት ማዕከል በመግባት ስልጠና በመስጠት ተሳትፏቸው እንዲጨምር መደረጉን ገልጸዋል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,8.813,8.348,0.0,8.813,-33.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a4036411d780,train,የብሔራዊ ባንክ ሕግን በሚጥስ ሁኔታና ያለምንም ፈቃድ የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያን በመጠቀም በሕገ- ወጥ መንገድ የውጭ ምንዛሪን ሲያዘዋውሩ የነበሩ አካለት ላይም እርምጃ መወሰዱንም መግለጫው አመልክቷል፡፡,spk_5bd6395b9493,am,12.014,11.319,0.0,12.014,-25.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c85197215bf,train,ከተሳታፊ ወጣቶች መካከል የዳዬ ከተማ ነዋሪ ወጣት ለማ ለገሰ በየዓመቱ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በንቃት መሳተፉ ውስጣዊ እርካታን እንደሚሰጠው ተናግሯል።,spk_5bd6395b9493,am,9.334,8.646,0.342,9.334,-26.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_de7c7fdb424d,train,የዘንድሮውን ኢሬቻ ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ በልዩ ድምቀት ለማክበር ተዘጋጅተናል ሲሉ አባ ገዳዎች ገለጹ።,spk_5bd6395b9493,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-30.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8c3d2ead86c6,train,ሀገራዊ ኢኖቬሽን ምርምርና ቴክኖሎጂን በሚመለከት በሩብ ዓመቱ ከዕቅድ በላይ አፈጻጸም መመዝገቡን ነው ያስታወቁት፡፡,spk_5bd6395b9493,am,6.894,6.157,0.303,6.894,-33.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7be51e9184cf,train,ቴክኖሎጂ፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት እና ዲጂታል አማራጮች እኩልነት የሚያንጸባርቁ ትርክቶችን ከመቅረጽ አንጻር ያላቸው ሚና ሌላኛው የትኩረት አጀንዳ ነው።,spk_5bd6395b9493,am,10.653,9.109,0.0,10.653,-26.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d78a2a6fbb3c,train,የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ ሰለሞን ታምሩ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት በክልሉ ያሉ የቱሪዝም ሀብቶች ወደ ኢኮኖሚ ለመቀየር ከመቼውም ጊዜ በላይ ትኩረት ተደርጓል።,spk_26bcd865622b,am,11.59,10.905,0.0,11.59,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7734666b998b,train,ሁሉም ሰው የራሱ አሉታዊ ሃሳብ እንዳለው ማስረዳት፣ ችግር የሚሆነው ህይወትን፣ ኑሮን ሲጎዳ እንደሆነ መግለጽ፣ ከዚህ ሀሳብ ለመውጣት በሚያደርጉት ጉዞ ለማገዝ መተባበር ።,spk_26bcd865622b,am,14.15,12.812,0.0,14.15,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e54b3a0e7d44,train,የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የአፈ ጉባኤዎች የጋራ ፎረም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት አዘጋጅነት መካሄድ ጀምሯል።,spk_26bcd865622b,am,9.752,9.752,0.0,9.752,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a266428299bb,train,በመድረኩ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ መልካሙ ፀጋዬ እንዳመለከቱት፤ ኪነ-ጥበብ የህዝብ ትስስርን ከማጠናከር ባለፈ ለሀገር ግንባታ የጎላ ሚና ሲያበረክት ቆይቷል።,spk_26bcd865622b,am,11.888,10.885,0.0,11.888,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2feeee510cad,train,የሰርተፊኬት አገልግሎቱ የፋይዳ ዲጂታል ሰነዶች ተዓማኒነትን የሚጨምር መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_26bcd865622b,am,6.908,6.908,0.0,6.908,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2cb7f49f9ca4,train,የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው በዚሁ ጊዜ እንዳሉት፤ በሁሉም መስኮች ምርታማነትን የማሳደግና ዘመናዊ ከተማ የመገንባት ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል።,spk_26bcd865622b,am,13.153,13.153,0.0,13.153,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2bdd8e0d37b9,train,አንድ ፍጹም የሚያመሳስላቸው ነገር ቢኖር ግን ሁሉም ይቻላል ብለው ማመናቸውና ላመኑት ነገር ያላቸውን ሁሉ ሳይሰስቱ መስዋት ማደረጋቸው ነው ።,spk_26bcd865622b,am,9.968,9.298,0.0,9.968,-24.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_7b83adf2abf5,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኅዳር 07/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና መሥሪያ ቤት ሕንፃን መርቀው ስራ ማስጀመራቸው ይታወሳል።,spk_26bcd865622b,am,11.709,10.348,0.0,11.709,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_364a33299f0e,train,የዓለም የእርሻና ምግብ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኩ ዶንግዩ በ2ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሥርዓተ ምግብ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።,spk_26bcd865622b,am,10.823,10.465,0.0,10.823,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_be8dc2787d50,train,የአፍሪካን የመረጃ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ አህጉራዊ የመረጃ ሥርዓት መገንባት እንደሚያስፈልግም ተገልጿል።,spk_26bcd865622b,am,8.621,7.929,0.0,8.621,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2a0626846c70,train,በሁሉም መስክ ብቁና ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።,spk_26bcd865622b,am,9.633,8.896,0.0,9.633,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e39a472699c6,train,ሴቶች የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ መሆናቸውን ተከትሎ ከፋይናንስ ተቋማት ብድር በመውሰድ የኢኮኖሚ አቅማቸውን ማጎልበት የሚችሉበት እድል እንደተፈጠረላቸው አንስተዋል።,spk_26bcd865622b,am,13.027,11.315,0.0,13.027,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_43ed201d60b9,train,ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጸኑ ሀገራዊ እሴቶችን ለትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትር አቶ መሐመድ እንድሪስ ገለጹ።,spk_26bcd865622b,am,8.432,5.392,0.0,8.432,-42.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d185391e2a6b,train,የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር ሽመልስ ገዛኸኝ በበኩላቸው ሆስፒታሉ የህሙማንን ደህንነት ለማስጠበቅ የሚችሉ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ እየሰራ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።,spk_26bcd865622b,am,17.825,16.995,0.0,17.825,-31.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_945669976293,train,ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት፤ በክልሉ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በሁሉም ዘርፎች አበረታች ስራዎች ተከናውነዋል።,spk_26bcd865622b,am,6.171,6.171,0.0,6.171,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7b480855eba,train,ከተማዋ ከፍተኛ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ያላት በመሆኑ በገቢዋ ልክ ማደግ እንድትችል ህዝብን በማሳተፍ የተጀመሩ ሁለንተናዊ የልማት ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል፡፡,spk_26bcd865622b,am,12.387,11.746,0.0,12.387,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_37bde97e4fba,train,ከመድረኩ ተሳታፊዎች መካከል የቢሾፍቱ አጠቃላይ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ ዶክተር ታደሰ ጎንፋ፤ በዘመናዊ ሕክምና ከ60 እስከ 70 በመቶ የሚሆነው የሕመም ልይታው የሚካሄደው በላብራቶሪ ላይ የተመሰረተ ነው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,15.888,11.709,0.0,15.888,-37.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac19600b1c4f,train,ከነዚህም መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አንዱ ሲሆን የክልሉን ህዝብ ከእንግልትና ካልተገባ ወጪ በማዳን ፈጣን፤ ቀልጣፋና ግልጽነት ያለው የተሻለ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ጋር  ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ ነው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,16.752,15.753,0.0,16.752,-33.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bb2f0bd10604,train,በክልሉ የ2018 የተማሪዎች ምዝገባ ከነሐሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚካሄድ ሲሆን የመማር ማስተማር ስራውም መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ እንደሚጀመር ታውቋል፡፡,spk_26bcd865622b,am,13.027,12.27,0.0,13.027,-33.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d664ac0b0057,train,የዛሬው መድረክ   ዓላማም ተቋማቱ በቅንጅት በመስራት ሃብትን፣ ጊዜንና የሰው ሃይልን የሚቆጥብ አሰራር በመከተል ሕብረተሰቡ በፍትሕ ላይ ያለውን እርካታ ይበልጥ  ለማሳደግ  ምቹ መደላደልን ለመፍጠር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,17.223,15.704,0.0,17.223,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8edae581b36e,train,"ጳጉሜን 3 ""የእመርታ""  ቀን በባህር ዳር ከተማ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተወካዮች በተገኙበት በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡",spk_26bcd865622b,am,10.541,10.003,0.0,10.541,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_18b1ce7d0767,train,በመጀመሪያው ምዕራፍ ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ከ2 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር በላይ የሚሸፍን የኮሪደር ልማት ስራ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት በቅቷል ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,10.504,10.504,0.0,10.504,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ee4214acc24,train,የኮደርስ ስልጠና መርሃ ግብሩም የዜጎችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዕውቀትና ክህሎት በማሳደግ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነታቸውን እያሳደገ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,9.224,9.224,0.0,9.224,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8df0e26c5c1a,train,በዓሉን በየደረጃው በሚገኙ መዋቅሮች በተሻለና በደመቀ መልኩ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,7.408,7.408,0.0,7.408,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0b6f060d07f4,train,አሁን ላይ በስልጠናው ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ዜጎች ቁጥር በእጅጉ እያደገ መምጣቱን ጠቅሰዋል።,spk_26bcd865622b,am,6.512,6.155,0.0,6.512,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c23cddb05b9e,train,ፍጥነትና ፈጠራ ታክሎባቸው የተከናወኑ  የልማት ስራዎችም የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡና ኑሮን ያሻሻሉ ከመሆናቸው በተጨማሪ ክልሉን ወደ ተሻለ ደረጃ ያደረሱ ናቸው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,10.31,9.895,0.0,10.31,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_69926f85df7c,train,የአማራ ክልል ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ጥላሁን ሽመልስ በበኩላቸው በክልሉ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎቱን ውጤታማ ለማድረግ በክልሉ ሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች አመራር ተመድቦ እየደገፈ ነው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,17.034,16.467,0.566,17.034,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfd0dfcefe48,train,የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ተቋማት ዕውቅና በመስጠት የማበረታቻ ሽልማት አበረከቱ።,spk_26bcd865622b,am,9.393,9.393,0.0,9.393,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4edfee09ff90,train,ድጋፉ የተደረገላቸው የህብረተሰብ ክፍሎችም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_26bcd865622b,am,3.464,3.464,0.0,3.464,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5d396cbd25d5,train,ኢትዮጵያ ሶስተኛውን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የሚዲያ አዋርድ ማስተናገዷም ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ስኬቶች ዕውቅና የሚሰጥ ነው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,11.632,11.259,0.373,11.632,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_acaaa7474104,train,2012 ዓ.ም የነበረው የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ተደራሽነት 42 በመቶ እንደነበረ አስታውሰው ምጣኔው በ2016 ዓ.ም ወደ 57 በመቶ ከፍ ማለቱን ጠቁመዋል።,spk_26bcd865622b,am,12.952,11.278,0.0,12.952,-38.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9b3663b70e2c,train,የቱም ኮንስትራክሽን እና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ዲን አቶ ኮሚሽን አለማየሁ በበኩላቸው የኮሌጁን አቅም ለማሳደግ ለአሰልጣኞች  የሥራ ላይ ስልጠናዎች መሰጠታቸውን  ጠቁመዋል።,spk_26bcd865622b,am,13.345,12.615,0.347,13.345,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2211beacb38,train,የኢትዮጵያ ታሪክ ከእንግዲህ ሲነገር ህልውናን የማረጋገጥ ብቻ ሳይሆን የመቻል እና ለሌላውም የመትረፍ ጭምር እንደሆነ መገንዘብ እና ሌሎችንም ማስገንዘብ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,15.131,12.474,0.0,15.131,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_906d7adc601f,train,“ከጂኦስትራቴጂካዊ ኩስመና ወደ ታደሰ ቁመና” በሚል መሪ ሀሳብ የክልሉን የፀጥታ ሀይል ሙያዊ እውቀትና ክህሎት የሚያሳድግ የአቅም ግንባታ ስልጠና ዛሬ መካሄድ ጀምሯል።,spk_26bcd865622b,am,14.832,14.117,0.0,14.832,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_78692d572e4a,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎችን የማልማትና የማስተዋወቅ ስራ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ የሚገኝ ሲሆን ይህም ከዘርፉ የሚገኝ ገቢን ለማሳደግ ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_26bcd865622b,am,14.909,14.909,0.0,14.909,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e81262eb1634,train,በተጨማሪም ቡልጋ፣ አረርቲና ለሚ ከተሞችን ጨምሮ በዞኑ ሥር ባሉ ዘጠኝ ከተሞች የኮሪደር ልማት ስራን ለማስጀመር የሚያስችል የጥናት ሥራ ተጠናቋል ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,11.59,10.92,0.0,11.59,-33.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_485458be4dd6,train,የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ያለማቸውን የተለያዩ ዲጂታል መተግበሪያዎችን አስመርቋል።,spk_26bcd865622b,am,5.723,5.723,0.0,5.723,-32.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b42c0fcccdcd,train,በዚህም መሰረት ኮሚሽኑ የእነዚህን የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን ዋና ኮሚሽነሩ ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,7.568,6.77,0.0,7.568,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4fad15b472a3,train,በመሆኑም በክልሉ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መጀመሩ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥንና አሰራርን የሚያቀላጥፍ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል ነው ያሉት።,spk_26bcd865622b,am,14.683,11.339,0.0,14.683,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_05b132218c83,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ እምቅ ሰው ሰራሽ እና ተፈጥሯዊ የቱሪስት መስህብ ስፍራዎችንም ማስተዋወቅ ላይም እንዲሁ፡፡,spk_26bcd865622b,am,8.034,8.034,0.0,8.034,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b72c9a729c74,train,በሌላኛው መርሃ ግብር ሸገር ከተማ ከፋሲል ከነማ ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_26bcd865622b,am,8.923,7.374,0.0,8.923,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_564f2c2bb876,train,የሃይማኖት እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን፣ ማህበራትን፣ ታዋቂ ሰዎችን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችን፣ መንግሥትንና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በተወካዮቻቸው በኩል ማሳተፍ መቻሉንም ገልጸዋል።,spk_26bcd865622b,am,14.192,13.639,0.0,14.192,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c22d4becced0,train,ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በቁርጠኝነት ሠርታ ያስመዘገበቻቸው ትላልቅ ውጤቶች በቀጣዮቹ ዓመታት ለማሳካት ያስቀመጠቻቸውን ግቦች ለማሳካት ትልቅ መሠረት የሚሆኑ ናቸውም ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,15.021,12.313,0.0,15.021,-39.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e1026e5abf6b,train,ሌላኛው ተሳታፊ የኔነህ ተጎዳ እንዳለው በዚህ ዓመት በአካባቢ ጥበቃና እንክብካቤ፣ ለችግር ተጋላጭ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎችን በመደገፍና ሌሎች ተግባራትን ለማከናወን መዘጋጀቱን አስረድቷል።,spk_26bcd865622b,am,12.312,12.312,0.0,12.312,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f5109a4575e,train,ለአብነትም በየዓመቱ የሚከበረው የሳይበር ደህንነት ወር የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ-ግብር አንዱና ዋነኛው መሆኑን አስረድተዋል።,spk_26bcd865622b,am,8.509,8.18,0.0,8.509,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3551a79b5ea1,train,የዘንድሮው የአቅመ ደካሞችን ቤት መልሶ የመገንባቱ ሥራ ከወትሮው በተለየ መልኩ ተፈፃሚ እንደሚሆን አስታውቀዋል፡፡,spk_26bcd865622b,am,8.903,7.892,0.0,8.903,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b51d0c6e9b0d,train,አዲስ አዳጊው ሸገር ከተማ በ14 የሊጉ ጨዋታዎች በሶስቱ ሲያሸንፍ ስድስት ጊዜ ሽንፈት አስተናግዷል። በቀሪ አምስት ጨዋታዎች አቻ ተለያይቷል።,spk_26bcd865622b,am,12.048,9.621,0.574,12.048,-33.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_717a74e7027c,train,በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ታዳሽ ኃይልም ሆነ ዝቅተኛ በካይ ጋዝ የሚጠቀሙ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ጥቅም ላይ ለማዋል ርብርብ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,13.592,11.331,0.0,13.592,-37.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3fb96b91dae6,train,ለዚህም የወሰን ማስከበር ሥራዎች መጠናቀቃቸውን የጠቀሱት አቶ ፈለቀ የኮሪደር ልማቱ ከተማዋን ለማዘመን፣ ዕድገቷን ለማፋጠንና ተወዳዳሪነቷን ለመጨመር እያገዘ መሆኑ ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,13.592,13.592,0.0,13.592,-27.3,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_5954fa9ec7b0,train,የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በመላ ሀገሪቱ ስምሪት ወስዶ ውድ ሕይወቱን እየከፈለ የተካሄዱ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ መድረኮች ደህንነታቸው ተጠብቆ በስኬት እንዲጠናቀቁ በማድረጉ ቤተ ክርስቲያኗ ትልቅ ክብር እንደምትሰጥ የሃይማኖት መሪዎቹ ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,18.428,17.652,0.0,18.428,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_828908122d03,train,በቀጣይም የህፃናትና ጨቅላ ህፃናት አገልግሎት በሁሉም ጤና ተቋማት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጤና ሚኒስቴር በትኩረት ይሠራል ነው ያሉት።,spk_26bcd865622b,am,8.993,8.447,0.0,8.993,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_615447034319,train,በፎረሙ ማስጀመሪያ ላይ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታ እንደተናገሩት፤ ፎረሙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን በመጎብኘትና ጠቃሚ ጉዳዮች ላይ በመምከር ምርጥ ተሞክሮዎች የሚወሰድበት ነው።,spk_26bcd865622b,am,14.733,13.798,0.0,14.733,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5874a4bbc081,train,የአፍሪካ ቴክኖሎጂ ግምገማ ማዕቀፍ  ተመራማሪ ባርብራ ናታምቢርዌኪ፤ የግብርና ሥነ-ምኅዳር ላይ የተመሠረተ አዳዲስ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መፍጠር የሚያስችል አቅም ማዳበር ያስፈልጋል ብላለች።,spk_26bcd865622b,am,12.011,11.689,0.0,12.011,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_936ad30fed94,train,ሲዳማ ቡና፣ መቻል፣ ኢትዮጵያ መድን፣ መቀሌ 70 እንደርታ፣ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ፣ ነገሌ አርሲ፣ ቤንች ማጂ ቡና እና ቦዲቲ ከተማ ለሩብ ፍጻሜ ያለፉ ክለቦች ናቸው።,spk_26bcd865622b,am,16.491,12.653,0.0,16.491,-29.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e9e93b7139b1,train,ጉብኝቱን ተከትሎም  የታዩ ጥንካሬዎችና ጉድለቶችን በማንሳት በፎረሙ በጋራ እንደሚመክሩ አቶ ወንድሙ ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,8.091,7.751,0.0,8.091,-26.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87e57b152659,train,የተማሪዎችን ምዝገባ በተሳካ ሁኔታ ለማከናወንና ውጤታቸውን ለማሻሻልም ቅንጅታዊ ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አመልክተዋል።,spk_26bcd865622b,am,10.128,8.935,0.0,10.128,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5701f5477d36,train,ከ911 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ጠቅሰው የቤት ግንባታና እድሳት፣ ማዕድ ማጋራት፣ የጤና አገልግሎት እና የአረንጓዴ ልማት ከሚከናወኑ ሥራዎች መካከል ናቸው ብለዋል፡፡,spk_26bcd865622b,am,13.271,13.271,0.0,13.271,-32.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e1f48cb714e,train,በመጀመሪያው የዓለም የምግብ ሥርዓተ ጉባኤ ላይ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_26bcd865622b,am,8.034,8.034,0.0,8.034,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7ac7665c73f4,train,በውይይቱ ላይ የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር አመራሮች እንዲሁም ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_26bcd865622b,am,5.949,5.949,0.0,5.949,-28.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e08ca652a04c,train,ከሃያ ዓመታት በኋላ ለመጀመርያ ጊዜ የተገኘው አዲሱ የአልዛይመር መድሃኒት ከብዙ ክርክር በኋላ ባለፈው ወርሃ ሰኔ በአሜሪካ ተፈቅዶ በመድሃኒትንት ሲወሰድ የቆየ ነው ተብሏል ።,spk_26bcd865622b,am,14.683,13.873,0.0,14.683,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cf062259fda0,train,ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል አቶ ፊላቶ ፊጦራ በከተማዋ ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ እየተከናወኑ ያሉ መንገዶችና የኮሪደር ልማት ስራዎች የከተማዋን ዕድገት እያፋጠኑና የነዋሪውን የልማት ጥያቄ እየመለሱ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,17.073,14.216,0.0,17.073,-29.9,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_1e94b221f418,train,የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና መሥሪያ ቤቱን ቀድሞ ከነበረበት ቀይሮ ወደ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን የቀድሞ ሕንፃ በተዛወረበት ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_26bcd865622b,am,16.034,12.526,0.0,16.034,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4ec2600a05e6,train,በስልጠናው  የቴክኖሎጂ እውቀትና ክህሎቱን በማሳደግ ለተቋሙ ስራን የሚያሳልጡ ሶፍት ዌር ማበልፀጉን   ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,8.073,7.685,0.0,8.073,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4e38f878a35,train,በሀገሪቱ  የሚተገበሩ ሪፎርሞችና ለውጦች ስኬታማ እንዲሆኑ በጥናትና ምርምር እየደገፈ መሆኑን የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት  ገለጸ።,spk_26bcd865622b,am,11.873,11.536,0.0,11.873,-31.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_2e8d92fbe11a,train,የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ የክልሉን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።,spk_26bcd865622b,am,8.584,6.954,0.0,8.584,-35.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_44f202e9d148,train,በሌላ በኩል የጤና አገልግሎትን ማሻሻል የሚያስችሉ የህክምና መሳሪያዎችን ለማሟላት በርካታ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_26bcd865622b,am,7.944,7.944,0.0,7.944,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_71a7970d5bde,train,ይህን የገንዘብ ዝውውር በጥሬ ገንዘብ ቢከናወን ከፍተኛ ወጪና መጨናነቅ ይፈጥር እንደነበር ጠቁመው፤ ይህ ስኬት ከጥቂት ዓመታት በፊት ፈጽሞ የማይታሰብ እንደነበር ጠቅሰዋል።,spk_26bcd865622b,am,14.79,6.696,0.0,14.79,-44.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c3a8b6c0b0e,train,ድጋፉን ያስረከቡት በዓለም ምግብ ድርጅት የአፋር ክልል ቅርንጫፍ አስተባባሪ ፍሎረንስ ላንይሮ በበኩላቸው የትምህርት ቁሳቁሶችን በመደገፍ  የተማሪዎችን ተወዳዳሪነት ለማረጋገጥ ከክልሉ ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው ይጠናከራሉ ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,18.672,17.596,0.0,18.672,-26.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_33b551a43382,train,ኢንተር ሚላን የሴሪ አ እና አርሰናል የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መሪ ናቸው።,spk_26bcd865622b,am,5.774,4.303,0.0,5.774,-36.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f9d9322b481,train,የሁለተኛው የተመድ የምግብ ስርዓት ጉባዔ ተሳታፊዎች ማዕከሉን መጎብኘታቸው ትብብርን ለማጠናከር ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥር የመልካሳ ግብርና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር አቶ ንጉሴ ደቻሳ ገለጹ።,spk_26bcd865622b,am,16.867,13.957,0.0,16.867,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_af8fdb84a177,train,በጉብኝቱ ላይ ከተሳተፉት የጋራ ምክር ቤቱ አመራሮች መካከል ምክትል ሰብሳቢው አብድልሀፊዝ አህመድ፤ በጉብኝታችን ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችንና ለሌሎች በተሞክሮነት የሚወሰዱ የልማት ሥራዎችን ተመልክተናል ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,20.592,16.131,0.0,20.592,-33.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75bdce18e45d,train,የኢትዮጵያ ዋንጫን የሚያሸንፈው ቡድን በቀጣዩ ዓመት ኢትዮጵያን ወክሎ በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ይሳተፋል። በ1937 ዓ.ም የተጀመረው የኢትዮጵያ ዋንጫ 81 ዓመታትን ያስቆጠረ አንጋፋ ውድድር ነው።,spk_26bcd865622b,am,15.131,14.063,0.0,15.131,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc0b5166e49b,train,አገልግሎቱ በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመኑን የሚመጥን አሰራር በመዘርጋት በአንድ ቦታ ላይ ፈጣን፣ ግልጽና ተአማኒነት ያላቸው የተለያዩ አገልግሎቶችን ለህብረተሰቡ ለመስጠት ያለመ ነው።,spk_26bcd865622b,am,14.984,9.266,0.0,14.984,-39.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c45bbf43ddd,train,በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ተቋም የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጃኔት ኪም በበኩላቸው፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሴቶች ብቻ የተመራ በረራ ማድረጉ ሴቶች ዕድሉ ከተሰጣቸው የማይወጡት እንደሌለ ማሳያ ነው ሲሉ ገልጸዋል።,spk_26bcd865622b,am,17.933,12.974,0.0,17.933,-35.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc49fbca0270,train,የክልሉ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ ተውፊቅ መሀመድ በበኩላቸው በክልሉ በሁሉም ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን የማጎልበት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,12.23,11.051,0.0,12.23,-29.7,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_d2664c8dadb3,train,አካዳሚው በአፍሪካ ትልቅ ስምና ተቀባይነት እንዳለው በማንሳት፥  ይበልጥ ቀጣናውን ለማስተሳሰር በርካታ ተግባራትን በትኩረት እያከናወነ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።,spk_26bcd865622b,am,13.291,12.191,0.0,13.291,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7d0a9f8fb3f9,train,የልማት ሥራዎቹ ተስፋ የሚሰጡ መሆናቸውን ገልጸው፣ በተለይ የጉራጌ ባህላዊ መንደር ጀፎረ ለገጠር ኮሪደር ልማት መሰረት መሆኑንና ለሌሎች አካባቢዎች ተሞክሮ እንደሚሆን ገልጸዋል።,spk_26bcd865622b,am,14.909,12.974,0.371,14.909,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1403fd3b27d4,train,የውሃ ተቋማቱ ከ81 ሺሕ በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎችን የንጹሕ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረጋቸውን ጠቁመው፤  የዞኑን የንፁሕ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ሽፋን ከነበረበት 58 በመቶ ወደ 62 በመቶ ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,18.109,15.632,0.0,18.109,-32.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0f47eec0bc5c,train,ዶክተር ደረጀ እንግዳ እውቅናውን አስመልክተው ለመገናኛ ብዙሃን ማብራሪያ ሰጥተዋል።,spk_26bcd865622b,am,6.413,5.237,0.0,6.413,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc1701aa59bf,train,በዚህ ወቅት  የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩቱ  ዋና ዳይሬክተር  አቶ ፍቃዱ ጸጋ፤ በሀገሪቱ የተለያዩ ተቋማት የሚተገበሩ ሪፎርሞችን በጥናት እየደገፉ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,12.103,11.322,0.0,12.103,-32.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aa8fb3ed1d08,train,"የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ ተገኝተው የጉራጌ ባህላዊ መንደር ""ጀፎረ""፣ የገጠር ኮሪደር ልማትና ሌሎችም የልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው የተመለከቱ ሲሆን ችግኝ በመትከል የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።",spk_26bcd865622b,am,19.691,15.501,0.0,19.691,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba0fad3976b8,train,በትምህርት ቤት አካባቢዎችም የስፖርት ማዘውተሪያና የመዝናኛ ስፍራዎችን በመገንባት ጤናማ ትውልድ መገንባት መጀመሩን ነው የተናገሩት።,spk_26bcd865622b,am,8.048,7.634,0.0,8.048,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_98e1736cf910,train,ለዚህም የሳይበር ደህንነት ጉዳይን ወጥነት ባለው መልኩ ተግባራዊ ለማድረግ መንግስት በቁርጠኝነት እየሰራ ስለመሆኑ አንስተዋል።,spk_26bcd865622b,am,8.753,8.453,0.0,8.753,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_418e76582a9b,train,በከተማዋና አካባቢው በተለያዩ የመንግስት ተቋማት የዲጂታል አሰራርን ተግባራዊ በማድረግ የዜጎች እንግልት ቀርቶ ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,11.709,11.709,0.0,11.709,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff3e62752a3e,train,ማስረጃን መሰረት ያደረጉ የጥናት ውጤቶችን ለሚመለከታቸው ፖሊሲ አውጪዎችና አስፈጻሚዎች  ተደራሽ ሲሆኑ፤ ባለፉት የለውጥ ዓመታት 280 የሚሆኑ የምርምር ስራዎች መከናወናቸው ቀደም ብሎ ተገልጿል።,spk_26bcd865622b,am,17.392,13.864,0.0,17.392,-33.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f36565504f92,train,በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን የሚያሻሽሉና ትውልድን የሚገነቡ ስራዎች በስፋት እየተሰሩ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡,spk_26bcd865622b,am,9.67,9.21,0.0,9.67,-25.7,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_83878b6f7ffe,train,"""አገልጋይና የሰላም ዘብ የመንግስት ሠራተኛ፤ ለሁለንተናዊ እመርታ"" በሚል መሪ ሃሳብ የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሠራተኞች  ዛሬ ተወያይተዋል።",spk_26bcd865622b,am,10.108,9.766,0.0,10.108,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f318f8bd9848,train,በዚህም አብዛኛውን ሥራዎች ያከናወነ ሲሆን አሁን ላይ ወደ መጨረሻ ምዕራፍ መድረሱን ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,6.512,6.512,0.0,6.512,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a5ba5d7d3928,train,የአገር ውስጥ ቱሪዝም በመነቃቃቱ ምክንያት ለአገልግሎት ሰጭ ተቋማት  ከፍተኛ እድል የፈጠረ መሆኑን ጨምረው ተናግረዋል፡፡,spk_26bcd865622b,am,7.394,7.394,0.0,7.394,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_530967cc8537,train,የተሟላ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በሳይበር ደህንነት እና ዘመኑ የሚፈልገውን የቴክኖሎጂ እውቀት የታጠቁ ወጣቶችን በተከታታይ የማሰልጠንና የማሰማራት ሥራዎች እየተከናወኑ  እንደሚገኙም ጠቁመዋል።,spk_26bcd865622b,am,12.424,11.417,0.0,12.424,-36.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0318251f47a,train,በዚሁ መሰረት የዑለማዎች ዘርፍ ምርጫ በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ በሚገኘው የወሎ ሰፈር አቡ-ሑረይራ መስጅድና ኢስላማዊ ማዕከልም እየተከናወነ ነው።,spk_26bcd865622b,am,13.629,12.617,0.0,13.629,-28.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1577cd9fa247,train,ቼልሲ በኳስ ቁጥጥር ብልጫ ቢወስድም ቡድኖቹ ግልጽ የግብ እድሎችን በበቂ ሁኔታ መፍጠር አልቻሉም።,spk_26bcd865622b,am,8.688,7.199,0.0,8.688,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0f3f64906e75,train,ዓለም ገጥሟት በማያውቅ አስከፊ ወረርሽኝ በተጠቃችበትና ኢኮኖሚዋ በተንገዳገደበት በዚህ ወቅት አገራት የቻይናን አካሄድ በመከተል ፈተናዎችን ማለፍ ይችላሉ ብለዋል ፕሬዝዳንት ዢ ጂን ፒንግ፡፡,spk_26bcd865622b,am,15.153,13.287,0.0,15.153,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bdf3c003b39d,train,በሊጉ ተከታታይ ድሉን ያስመዘገበው ነጌሌ አርሲ በ19 ነጥብ ደረጃውን ከስምንተኛ ወደ አምስተኛ ከፍ አድርጓል። በውድድር ዓመቱ ያሸነፋቸው ጨዋታዎች ብዛት አምስት ደርሰዋል።,spk_26bcd865622b,am,12.688,11.949,0.0,12.688,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b0c3665650c1,train,በተለይም የድንገተኛ የጤና ወረርሽኞች በሚከሰቱበት ወቅት ፈጣን  ልየታ በማድረግ ምላሽ የምንሰጥበት በመሆኑ ጥራት ያለው የላብራቶሪ ምርመራ ለሕክምና አገልግሎት ያለው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,16.112,14.453,0.0,16.112,-35.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9cdf043d52e4,train,መገናኛ ብዙኃን የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የመጠቀም ባህልን የሚያሳድጉ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዘገባዎች ማጠናከር እንደሚኖርባችው የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ገለጸ።,spk_26bcd865622b,am,12.834,12.321,0.0,12.834,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac6b1b1528c2,train,የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ፀሐፊ ማህሌት ዘውዱ በበኩላቸው በጉራጌ ዞን የገጠር ኮረደር ልማትን ጨምሮ አስደናቂ የልማት ሥራዎች እንደተከናወኑ መመልከታቸውን ገልጸዋል።,spk_26bcd865622b,am,13.51,11.901,0.332,13.51,-37.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_576d830990f2,train,በማዕከሉ ውስጥ የተለያዩ አገልግሎቶችን በተቀናጀ መንገድ የሚሰጡ የፌዴራልና የክልል ተቋማት መኖራቸውን አመልክተዋል።,spk_26bcd865622b,am,5.912,5.912,0.0,5.912,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc7a97dd6f2e,train,በዚሁ ወቅት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሳህረላ አብዱላሂ እንደገለፁት፤ በኢትዮጵያ የህፃናትና ጨቅላ ህፃናትን ደህንነት ለመጠበቅ በተከናወኑ ተግባራት ውጤት ማስመዝገብ ተችሏል።,spk_26bcd865622b,am,14.713,14.262,0.0,14.713,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5fcf6c5f7f0e,train,የኢትዮጵያ ብሄራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና አስተባባሪ ዮዳሄ አርአያሥላሴ በበኩላቸው፤ 29 ሚሊዮን ዜጎች የፋይዳ መታወቂያ መመዝገባቸውን ተናግረዋል።,spk_26bcd865622b,am,11.632,10.534,0.0,11.632,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3b27ca13696,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል ድረስ ሂደቱን ጠብቆ የሚካሄደው የመጅሊስ የምርጫ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ አስታውቋል።,spk_26bcd865622b,am,20.707,19.05,0.0,20.707,-30.8,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_b03602442de7,train,በአካዳሚው አሰልጣኝ እና ዋና የአየር ተቆጣጣሪ ቤተልሔም ሞላ በበኩላቸው፥ ስልጠናው የዓለም አቪዬሽን ኢንዱስትሪ በደረሰበት ደረጃ  ልክ እየተሰጠ መሆኑን ገልፀዋል፡፡,spk_26bcd865622b,am,13.51,11.281,0.0,13.51,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8ffc6c06a756,train,ተጋጣሚው ፋሲል ከነማ በውድድር ዓመቱ 14 ጨዋታዎች አድርጎ ስድስት ጊዜ ሲያሸንፍ ሽንፈት ያጋጠመው አንድ ጊዜ ብቻ ነው። በሰባት ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርቷል። 10 ግቦችን ከመረብ ጋር ሲያገናኝ አምስት ጎሎችን አስተናግዷል።,spk_26bcd865622b,am,16.301,14.509,0.0,16.301,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e84018b54485,train,ወደ ፊት በዩኒቨርሲቲ ቆይታው የኢኮኖሚክስ ትምህርት በማጥናት በዘርፉ ለሀገሩ የተሻለ አስተዋጽኦ ለማበርከት ማቀዱንም ጠቅሷል።,spk_26bcd865622b,am,8.048,7.697,0.0,8.048,-28.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ecfc91b3578,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አማካሪ አቶ ጥላሁን ሮባ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በነዋሪዎች ሕይወትና በከተማዋ እያመጣ ያለውን ውጤት ማስቀጠል ይገባናል ብለዋል፡፡,spk_26bcd865622b,am,12.793,12.013,0.0,12.793,-32.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8f8a03542eb0,train,ፕሬዚዳንቱ ባስተላለፉት መልእክት መጅሊሱ ጠንካራ ኢስላማዊ ተቋም ለመፍጠርና ህዝበ ሙስሊሙን ለማገልገል እየሰራ መሆኑን ገልጸው፤ የዛሬው ምርጫም ይህንኑ ዓላማ ያደረገ ነው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,14.984,14.594,0.0,14.984,-29.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b881f85a1abe,train,የቻይና አዲሱ የልማት አካሄድ በሯን ከመዝጋት ይልቅ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ኢኮኖሚዋን ክፍት በማድረግ ከየትኛውም አገር ጋር ለመስራት ያለመ ነው ብለዋል ፕሬዚዳንት ዢ ጂን ፒንግ፡፡,spk_26bcd865622b,am,14.984,12.636,0.0,14.984,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1de116656674,train,የላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) አስከሬን ሽኝት መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ እየተካሄደ ነው፡፡,spk_26bcd865622b,am,8.113,7.507,0.301,8.113,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df9a18015398,train,ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በብዙ መልኩ ኢንቨስት እያደረገች እንደምትገኝም አስረድተዋል።,spk_26bcd865622b,am,5.723,4.145,0.0,5.723,-39.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cde1be60be12,train,በኦሮሚያ ክልል በአዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት ለገጠሩ ሕብረተሰብ  በቅርበት  እየተሰጠ ያለውን  መንግስታዊ  አገልግሎት  ይበልጥ ውጤታማ የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን  የክልሉ ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ።,spk_26bcd865622b,am,15.248,13.818,0.0,15.248,-29.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7fc507f63906,train,"በባህር ዳር ከተማ ""ማህበራዊ ሀብቶቻችን ለዘላቂ ሰላምና ለኅብረ-ብሔራዊ አንድነታችን"" በሚል መሪ ሃሳብ ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት መድረክ እየተካሄደ ነው።",spk_26bcd865622b,am,11.888,9.917,0.0,11.888,-33.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e16c4cf9d3e2,train,በዚህም ታካሚዎች ወደ ሆስፒታሉ ሲመጡ ደህንነታቸው ተጠብቆ የሚፈልጉትን አገልግሎት በፍጥነት እንዲያገኙ ማስቻሉን ጠቅሰዋል።,spk_26bcd865622b,am,7.511,7.511,0.0,7.511,-31.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dfcf30baf0ff,train,"አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ"" ሞሪንጋ"" ተክል ምርት ላይ እሴት በመጨመር የውጭ ምንዛሪ ማስገኘት የሚያስችል ፕሮጀክት ቀርፆ ወደ ተግባር መግባቱን አስታወቀ።",spk_26bcd865622b,am,7.981,6.112,0.0,7.981,-38.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0d3f8e428c17,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ለብዙ ዜጎች ማኅበራዊ ችግሮች ሁነኛ  መፍትሄ መሆናቸውን በኢሉባቦር ዞን የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ተናገሩ።,spk_26bcd865622b,am,12.528,9.835,0.0,12.528,-33.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_57e4ad82711e,train,ሰዎች ምንጊዜም ቢሆን የሚሉት አንድ ነገር አያጡም የምታደርጉትን ነገር ቢወዱትም ባይወዱትም ልክ ነው ብለው ቢያስቡም ባያስቡም ።,spk_26bcd865622b,am,10.392,9.759,0.0,10.392,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5abbb33212ec,train,የሩብ ፍጻሜ የዕጣ ማውጣት ስነ ስርዓት ነገ ማለዳ እንደሚካሄድ አመልክቷል።,spk_26bcd865622b,am,4.405,4.405,0.0,4.405,-29.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_996daa189d78,train,የኢትዮጵያ ንግድ ባንኩ አዲስ ግደይ እና የቅዱስ ጊዮርጊሱ አቤል ያለው በተመሳሳይ አምስት ግቦችን በማስቆጠር የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱን እየመሩ ነው።,spk_26bcd865622b,am,10.352,9.705,0.0,10.352,-33.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_00b90dd23812,train,እስካሁን የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ እንዲሳካ ላደረጉትና አሁንም እያደረጉት ላለው አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_26bcd865622b,am,8.903,7.961,0.0,8.903,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5a4f06612d44,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሳምንት ድሬዳዋ ከተማ ሀድያ ሆሳዕናን 2 ለ 0 አሸንፏል።,spk_26bcd865622b,am,5.949,5.315,0.0,5.949,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_193aae3cec46,train,በማጠቃለያውም የደም ልገሳና የአረጋውያን ቤት ግንባታን ጨምሮ የተለያዩ በጎ ተግባራት እንደሚከናወኑ አመልክተዋል።,spk_26bcd865622b,am,7.267,7.267,0.0,7.267,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a8c729fcc78,train,ዳውን ሲንድረም በመሰረቱ ማከም ባይቻልም አብዛኛወቹ ተጓዳኝ የጤና ችግሮች በህክምና ሊድኑ የሚችሉ ናቸው ለምሳሌ የልብ ችግር በቀዶጥገና የአይን ችግር በዐይን መነጵር መታከም ይችላል ።,spk_26bcd865622b,am,15.323,13.488,0.0,15.323,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7315bd1358d5,train,ኢትዮጵያ፣ ከጣሊያንና ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጋር በጋራ ያዘጋጁት ሁለተኛው የስርዓተ ምግብ ጉባኤ ከሐምሌ 20 እስከ 22/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ይካሄዳል።,spk_26bcd865622b,am,12.989,12.989,0.0,12.989,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d514a4473417,train,ቢመለከታቸውም ባይመለከታቸውም አንድ የሚሉት ነገር አያጡም መፍትሄው የገዛ ራስን ህይወት በራስ ፍላጎት መምራት ነው የአንተየአንቺ ህይወት የተባለበትም ምክንያት ይኼ ነው ።,spk_26bcd865622b,am,12.349,11.628,0.0,12.349,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4b8fa1c13554,train,በዚህ ስራ አገልግሎት ለሚሰጡት የመንፈስ እርካታ፣ ለተገልጋዮች ደግሞ ለችግሮቻቸው እፎይታ እየሰጠ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_26bcd865622b,am,10.203,8.354,0.0,10.203,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b4bc79aa3845,train,የመልካሳ ግብርና ምርምር ማዕከል ዋና ዳይሬክተር አቶ ንጉሴ ደቻሳ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ የመልካሳ ግብርና ምርምር ማዕከል በኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢኒስቲትዩት ስር ከሚገኙ 22 የምርምር ማዕከላት አንዱ ነው።,spk_26bcd865622b,am,15.265,14.63,0.0,15.265,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_10a70b1b3e55,train,ከውልደት ጀምሮ የሚሰጡ የህክምና፣ የክትባትና ሌሎች የጤና አገልግሎቶች ደህንነታቸው የተጠበቀ፣ ጥራት ያላቸው እንዲሆኑ መደረጋቸው ለተገኘው ውጤት መሰረት መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_26bcd865622b,am,13.629,13.307,0.0,13.629,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8e24e3d6a340,train,ብሎ በመጠየቅ በሚኖርበት እንግሊዝ ሀገር ስለ አዕምሮ አነበበ፣ አጠና፣ መረመረ፣ ተመራመረ፣ ከአእምሮ ጋር የተያያዙ ወደ አምስት የሚጠጉ መፅሀፍትን ፃፈ ።,spk_26bcd865622b,am,11.032,11.032,0.0,11.032,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca0838e13334,train,በቱሪስት መዳረሻ ስፍራዎችም መሰረተ ልማቶች እየተሟሉ  መሆኑን ጠቁሞ ይህም የጎብኝዎች ቁጥር እንዲጨምርና የቆይታ ጊዜያቸውን የሚያራዝም በመሆኑ ተጠቃሚነታችንን ያሳድገዋል ብሏል።,spk_26bcd865622b,am,16.867,15.925,0.0,16.867,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_76b793b422ef,train,"""የክልሉ ህዝብ ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ጋር ተባብሮና ተከባብሮ የመኖር የዳበረ እሴት ያለው ነው"" ያሉት ደግሞ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ፋንቱ ተስፋዬ ናቸው።",spk_26bcd865622b,am,13.211,12.196,0.0,13.211,-28.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6c1ff58a342f,train,ከላይ የተዘረዘሩት እድገቶች ሁሉም ህፃናት ላይ በተመሳሳይ እድሜ ላይታዩ ይችላሉ በብዛት ከ ስድስትዘጠኝ ወር ወደ ኃላ መቅረት ቢታይ ልጁ ችግር አለበት ማለት አይደለም ።,spk_26bcd865622b,am,16.07,13.164,0.0,16.07,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9a78a1cfa7e8,train,የክልሉ መንግስት ለሽምግልና ስርዓት መጎልበት ትልቅ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው፣ በክልሉ ግጭቶች በሰላማዊ መንገድ እንዲቋጭ የሀገር ሽማግሌዎች ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,13.931,13.629,0.0,13.931,-28.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c364d26c1643,train,የኮደርስ ስልጠና መውሰዳችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርግ የዲጂታል እውቀት እንድናገኝ አስችሎናል ሲሉ በመቀሌ የኮደርስ ስልጠና የወሰዱ ወጣቶችና ባለሙያዎች ተናገሩ።,spk_26bcd865622b,am,15.248,11.921,0.0,15.248,-37.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2b50949dbc4f,train,የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ተቋማትም የዕለት ከዕለት ሥራዎቻቸውን በቀላሉ የሚያከናውኑበት ምቹ የቴክኖሎጂ ምኅዳር እየተፈጠረ እንደሚገኝ አንስተዋል።,spk_26bcd865622b,am,8.674,8.674,0.0,8.674,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d3e0fec7456d,train,በትምህርት ዘመኑም ከቅድመ አንደኛ ጀምሮ እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ 965 ሺህ 286 ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም ደስታ (ዶ/ር) ተናግዋል፡፡,spk_26bcd865622b,am,13.253,11.638,0.0,13.253,-33.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8b1d4f84ad91,train,የተለያዩ አካላትን በማስተባበር ዶሮ፣ እንቁላል፣ ዘይት እና የዳቦ ዱቄት ማሰባሰባቸውን የተናገሩት ደግሞ ታደሰ ለማ ናቸው።,spk_26bcd865622b,am,8.263,8.263,0.0,8.263,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6f575b14b0c,train,አስተዳደሩ ያገኝው የISO 9001:2015 QMS የጥራት ስራ አመራር ስርዓት ሰርተፊኬሽን አለማቀፍ እውቅና መሆኑም ተገልጿል።,spk_26bcd865622b,am,14.663,10.827,0.0,14.663,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_daf00b633b59,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ብቻ በተለያዩ ድንበሮች በሕገወጥ መንገድ ሊወጡ የነበሩ ከሦስት ሺህ በላይ ዜጎችን መመለስ ተችሏል ነው ያሉት።,spk_26bcd865622b,am,9.789,9.359,0.0,9.789,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b785c2353522,train,የጣልያኑ ክለብ 3 ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን አንስቷል። የሰሜን ለንደኑ አርሰናል ሻምፒዮንስ ሊግን አሸንፎ አያውቅም።,spk_26bcd865622b,am,11.483,9.953,0.0,11.483,-33.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_352481b26c94,train,በ14ቱ ጨዋታዎች ላይ 12 ግቦችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ 16 ግቦች ተቆጥረውበታል። ሸገር ከተማ በ14 ነጥብ 16ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።,spk_26bcd865622b,am,11.747,9.255,0.0,11.747,-34.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79adf7336b78,train,ነጌሌ አርሲ ከወላይታ ድቻ ከቀኑ 9 ሰዓት በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_26bcd865622b,am,6.251,5.922,0.0,6.251,-31.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_630a701e5f8c,train,ሁለት ምንም እንኳን ውጤቱ ጥሩ ቢሆን አንድን ነገር ለማግኘት መጠበቅ ጊዜ ማባከን ነው ብለህ ታስባለህ ።,spk_26bcd865622b,am,8.334,7.324,0.0,8.334,-28.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_db75697627de,train,ከዚሁ ጋር ተያይዞ፣ ሰዎች ዕውቀት ሳያንሳቸው፣ የሠሩትን ሥራ በአግባቡ መግለጽ ተስኗቸው፣ የጋን ውስጥ መብራት በመሆን ቀርተዋል ።,spk_26bcd865622b,am,9.789,9.448,0.0,9.789,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1fd94d213912,train,በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከበጎ ፈቃደኛ ባለሃብት በተገኘ 28 ሚሊዮን ብር የእንጀራ መጋገሪያ ሼድ በማስገንባት 600 እናቶችን የስራ እድል ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_26bcd865622b,am,13.948,13.369,0.0,13.948,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6c54a71fcc58,train,"የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ፤ በጉራጌ ማህበረሰብ ዘንድ ""ጀፎረ"" የማህበራዊ መስተጋብር ችግር መወጫ መንገድ ተደርጎ እንደሚወሰድ ገልጸዋል።",spk_26bcd865622b,am,13.893,10.825,0.0,13.893,-36.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d3fcf6707339,train,በኢትዮጵያ ዋንጫ ሶስተኛ ዙር የሁለተኛ ቀን ውሎ ሶስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ።,spk_26bcd865622b,am,5.488,4.579,0.0,5.488,-32.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7fe9879d7d37,train,የቫይረሱን ስርጭት ለመቀነስና አድሎና መገለልን ለማስቀረት ህብረተሰቡን፣ የሃይማኖት ተቋማትና አጋር ድርጅቶችን ያሳተፈ ሥራ እየሰራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_26bcd865622b,am,10.467,10.467,0.0,10.467,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fee31ade05d0,train,መንግሥትን ወደ ዲጂታል ግብይት እና የገንዘብ ዝውውር አገልግሎት ለማሸጋገር  የሰጠው ትኩረት ለተመዘገበው ውጤት ትልቅ እርምጃ መሆኑን ጠቅሰው፤ በትክክል የታሰበበት፣ በጥንቃቄ የተቀረጸና ተግባራዊ የተደረገ የስትራቴጂ ውጤት ስለመሆኑም ጠቁመዋል።,spk_26bcd865622b,am,20.781,11.2,0.564,20.781,-41.9,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_b0ab6fec4d37,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የአፋር ክልል ከፍተኛ የስራ ኀላፊዎችና የሰመራ ሎጊያ  ከተማ አስተዳደር የስራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_26bcd865622b,am,9.112,8.67,0.0,9.112,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_86a62bd93356,train,1ሺህ 446ኛው የዒድ አል አድሃ አረፋ በዓል በአርባ ምንጭ፣ ወልቂጤና ጂንካ ከተሞች በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ተከብሮ ውሏል።,spk_26bcd865622b,am,9.827,9.458,0.0,9.827,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e399ab833fd,train,በተመሳሳይ ተማሪዎችን በመልካም ስብዕና ለማነጽ እንደሚያስችል የታመነበት የተማሪዎች የሥነ ምግባር ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጅቷል።,spk_b5b5ae8e2869,am,11.334,8.353,1.795,11.334,-26.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a65588b52c26,train,የህብር ቀንን ምክንያት በማድረግ ድጋፍ የተደረገላቸው የተቋማት ሃላፊዎች በበኩላቸው ለተደረገላቸው ድጋፍ አመስግነው እገዛው ለሚሰሩት ስራ ውጤታማነት ትልቅ አበርክቶ እንደሚኖረው ገልጸዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.613,13.48,0.916,16.613,-23.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9ac4c6394fd2,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት የዲጂታል ሥርዓቶችም የንባብ አገልግሎት አሰጣጥ በተሻለ ጥራትና አቅም የሚያልቁ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.893,13.208,0.0,16.893,-25.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_56a404d7ce63,train,የድል በር አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ደጀኔ ተስፋዬ በመማር ማስተማር ሂደት ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እያሳደሩ ካሉ ፈተናዎች መካከል በትምህርት ተቋማት አካባቢ የሚገኙ አዋኪ ድርጊቶች ቀዳሚዎች መሆናቸውን ይናገራሉ።,spk_b5b5ae8e2869,am,22.893,14.151,1.281,22.893,-26.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_991d045ac8c5,train,ለዘመናት የቆየው ጉርብትና ያስተሳሰራቸው ሁለቱ ወንድማማቾች ፍቅራቸውን በመተጋገዝ አሳዩና ለበጎ ፈቃድ አገልግሎት የመጡትን ሁሉ ያስደመመ ታሪክ ሰሩ።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.614,13.295,0.0,13.614,-23.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e6183048206d,train,የተማሪዎች የስጋ ወላጆችና የቃል ኪዳን ቤተሰቦች ጥብቅ ቁርኝት በመፍጠር ዘላቂ አብሮነትን ለማዳበር የሚያስችል መሆኑንም አክለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,6.333,4.96,0.448,6.333,-32.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0b95b4a0be2c,train,በክረምት በጎ ፈቃድ የተገኘውን ውጤት በማስቀጠል በበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት የተሻለ ስራ ይሰራል ያሉት ደግሞ የቃሉ ወረዳ ወጣቶችና ስፖርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጁሃር ሁሴን ናቸው።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.174,14.83,0.0,16.174,-28.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3601e13c31c9,train,መንግስት ለተለያዩ የልማት ስራዎች የሚያወጣውን ከፍተኛ ወጪ በማስቀረት በኩልም ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑንም  አስታውቀዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,7.173,6.788,0.0,7.173,-36.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ec6de8a9ee68,train,"""ሀገርና ጥበብ ጥበብ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሀሳብ ክልላዊ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የማጠቃለያ መድረክ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።",spk_b5b5ae8e2869,am,12.493,12.027,0.0,12.493,-25.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_daec1f16f47b,train,ለቡሳ ጎኖፋ በዞኑ 15 ወረዳዎች እና ሁለት ከተሞች ከ2 ሚሊዮን በላይ አባላት ለማፍራት እንደተቻለ ገልጸው በሁሉም ዘርፍ በህብረተሰቡ መካከል የመረዳዳት እና መተጋገዝ እሴቱን ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,17.613,15.45,0.406,17.613,-24.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4fe0cccd0bc6,train,"""እኛ በቤት ውስጥ ከምናደርገው ድጋፍ ባሻገር ከትምህርት ቤቶች ጋር በመቀናጀት ያደረግነው ክትትል ጥሩ የሚባል ነው"" ሲሉ ተናግረዋል።",spk_b5b5ae8e2869,am,11.334,5.416,1.166,11.334,-28.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_af8b9b9a6270,train,ከንቲባ አዳነች በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፣ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በከተማዋ ከፍተኛ ውጤት ከተመዘገበባቸው ዘርፎች መካከል ትምህርት አንዱ ነው።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.294,12.391,1.034,16.294,-21.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b8c7e521e93a,train,ኢንስቲትዩቱ የዘመናዊ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂን ከሀገር በቀል እውቀት ጋር በማዋሃድ የሽመና ዘርፉን ከፍ ወዳለ ደረጃ የማሳደግ ተግባር እያከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,19.334,16.394,0.0,19.334,-22.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d89dbfbf48e2,train,ከመካከላቸውም  አበራ ማሞ፤ ፅንፈኛው ቡድን  ዓላማ ቢስ ስብስብ መሆኑን በመገንዘብና በህዝቡ ላይ እያደረሰ ላለው ግፍና በደል ተባባሪ መሆንን በመተው የሰላም አማራጭን ተቀብሎ ትጥቁን መፍታቱን  ገልጿል።,spk_b5b5ae8e2869,am,19.573,14.659,1.186,19.573,-32.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3470b947e647,train,የማዕከሉ ወደ ስራ መግባት በድል ጮራ ሆስፒታል ብቻ ሲሰጥ የነበረውን የህክምና አገልግሎት በማስፋት ጥራትና ፍትሃዊነት ለማረጋገጥ እንደሚያስችል በመግለፅ።,spk_b5b5ae8e2869,am,10.213,8.197,0.327,10.213,-35.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3302e57c9a4f,train,ክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ግብዓት ከማሟላት ባለፈ የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብርንም አጠናክሮ የሚያስቀጥል ሲሆን ሌሎች ግብረ-ሰናይ ድርጅቶችም አጋርነታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ሃላፊው ጥሪ አቅርበዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,20.694,20.39,0.303,20.694,-27.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7de690e7176e,train,ይህም የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅና ተማሪዎች መልካም ስነ ምግባር የተላበሱ እንዲሆኑ ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ነው ያሉት።,spk_b5b5ae8e2869,am,12.653,7.548,1.232,12.653,-32.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,4,0 clip_f6b975b4ccaa,train,በእውቅናና ሽልማት መርሃ ግብሩ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር፤ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሱልጣን አልይ እና ሌሎች የአስተዳደሩ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.493,10.308,1.268,13.493,-29.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_519b18eb6bc7,train,የጣናነሽ ቀጥር ፪  መምጣት በዘርፉ ዘመኑ የደረሰበት ቴክኖሎጂና ደህንነት ከፍጥነት ጋር ይዛ የመጣች በመሆኑ በባሕርዳር ላይ ለሚደረገው ጉዞ አስፈላጊ መሆኑን  ተናግረዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,18.334,12.449,1.731,18.334,-25.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_53a65c187a4b,train,ልትፈርስ በደረሰች ደሳሳ ጎጆ ውስጥ በባዶ ቤት ከልጆቻቸው ጋር በዓል ሊያሳልፉ የነበሩት አቶ ማርያም ዛሬ በደስታ ተውጠው በዓልን ለማሳለፍ እየተዘጋጁ ነው።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.174,12.559,0.614,13.174,-25.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1e840bf594dc,train,"የክልሉ ምክትል ርዕሰ መሰተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፣ ""ማሽቃሮ""ን የመሳሰሉ ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያላቸው ባህሎቻችን የጋራ ሀብታችን በመሆናቸው ልንጠብቃቸውና ልንንከባከባቸው ይገባል ብለዋል።",spk_b5b5ae8e2869,am,16.733,14.977,0.0,16.733,-24.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9b40bc9d8e28,train,4ኛ. ለአጥንት ጥንካሬና ለጥርስ ጤና አስፈላጊ ንጥረ ነገሮችን(ቫይታሚን ዲ፣ ካልሺየም እና ፎስፈረስ) ማምረትና ሚዛናቸውን መጠበቅ፤,spk_b5b5ae8e2869,am,12.014,11.544,0.0,12.014,-23.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2dab6d7e9ea9,train,የዘንድሮ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እንደሚከበር ቀደም ሲል መገለጹ የሚታወስ ነው።,spk_b5b5ae8e2869,am,9.493,9.181,0.0,9.493,-23.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_55431db67307,train,በአዲስ አበባ ከተማ ህጻናት በአካል፣ በአዕምሮ እንዲሁም በስነ ልቦና ጎልብተው እንዲያድጉ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ።,spk_b5b5ae8e2869,am,12.254,10.587,0.0,12.254,-30.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_443a9a9e57fe,train,በምክክር መድረኩ  የፌዴሬሽን ምክር ቤት ፣ የሰላም ሚኒስቴር፣ የተጎራባች ክልሎች ምክር ቤቶች ፣ የሰላምና የፀጥታ ተቋማት አመራሮች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።,spk_b5b5ae8e2869,am,11.213,10.387,0.0,11.213,-24.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_de3cf1437e52,train,የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ እና የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች የፈተናውን ሂደት ተመልክተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,21.093,14.992,0.39,21.093,-30.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c5238d4c32e8,train,ማህበሩ በዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች በትምሀርት፣ በግብርና፣ በጤና፣ በእንስሳት ሀብት ልማትና በሌሎች ልማቱን የሚያጎለብቱ ስራዎችን አከናውኗል ያሉት ደግሞ የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሚስኪ መሀመድ ናቸው።,spk_b5b5ae8e2869,am,14.854,12.18,0.744,14.854,-34.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_be7199f797ee,train,ሌሎችም ደም እንዲለግሱ ከማስተባበር ጎን ለጎን የጀመሩትን የበጎ ፈቃድ ደም ልገሳ አጠናክረው እንደሚቀጥሉም አመልክተዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-19.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d6455ac930fa,train,በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በቅደመ-አንደኛና መደበኛ ትምህርት ቤቶች ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራም አክለዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,10.893,9.599,0.0,10.893,-23.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_461eb35e57e1,train,መድረኩም አፍሪካ እንደ አህጉር፣ ኢትዮጵያ እንደ ሃገር ያላትን እውቀት ከመጠቀም አንፃር አይነተኛ ሚና ለመወጣት እድል እየፈጠረ መሆኑን ጠቁመው ትስስሩን ከመምራትና እንደ አህጉር የተጀመሩ ስራዎችን አጠናክሮ ከማስቀጠል አንጻር ውጤታማ ስራ እንደሚከናወን አመላክተዋል ።,spk_b5b5ae8e2869,am,21.573,20.835,0.0,21.573,-20.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_85643b9f982b,train,መንግሥት የችግሩን አሳሳቢነት በመረዳት በትምህርት ቤቶች አካባቢ የሚስተዋሉ አዋኪ ድርጊቶችን ለመቆጣጠር ረቂቅ ደንብ እና የተማሪዎች የሥነ ምግባር ረቂቅ መመሪያ ማውጣቱ ተገቢ ነው ይላሉ።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.534,11.609,1.089,16.534,-27.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9ddedb12fbbe,train,ባሕርዳር ከተማ የደረሰችው ጣናነሽ ቁጥር  ፪ ጀልባ   የክልሉን የቱሪዝም እንቅስቃሴ  ለማቀላጠፍና ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ታግዛለች ሲሉ  የአማራ ክልሉ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋዬ  አስታወቁ።,spk_b5b5ae8e2869,am,10.174,7.123,0.435,10.174,-28.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_745c3d0e41cb,train,ኢትዮጵያ በተለይ በስደተኞች አካቶ ላይ በትኩረት እየሰራች መሆኑን ጠቁመው፤ የመኖሪያ እና የስራ ፈቃድ፣ በሥራ የመሰማራት መብት፣ የቢዝነስ ፈቃድ፣ የፋይዳ መታወቂያ ሕትመት እና የማካተት ስልትን በማሳያነት አብራርተዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,22.773,22.773,0.0,22.773,-26.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b030293b1928,train,ዘመኑን የዋጀ የፖስታ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል እሴት የተጨመረበት የዲጂታል ፖስታ ሳጥን በቅርቡ ሥራ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዳግማዊ ኃይልዬ ገለጹ፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,13.133,10.096,0.631,13.133,-32.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a097e0a65f62,train,አንክታድ ሰው ሰራሽ አስተውሎት በቴክኖሎጂ ገበያው ያለው ድርሻ ወደ 29 በመቶ ማደጉን ጠቅሶ፤ ይህም ኤአይ በዘርፉ እያደገ የመጣውን ከፍተኛ አቅም የሚያመላክት ነው።,spk_b5b5ae8e2869,am,19.233,11.544,2.854,19.233,-32.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_dcb76d67509e,train,ከዚህ ቀደም የተዘጋጀው ሰነድ ከ20 ዓመት በላይ ያስቆጠረ መሆኑን ጠቅሰው፤ የተሻሻለው ሰነድ የግብርናና የምግብ አዘገጃጀት ሁኔታዎችን መለዋወጥ ታሳቢ ያደረገ መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,14.254,11.391,0.0,14.254,-30.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0bd3240422d1,train,በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ አስተዳደር በ2017 ሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ላመጡ ተማሪዎችና ትምህርት ቤቶች የእውቅናና የገንዘብ ሽልማት ተሰጠ፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,10.653,9.617,0.0,10.653,-27.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_242fd4bedb87,train,የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ፅጌረዳ ክፍሌ በበኩላቸው ዛሬ ወደ አገልግሎት የተሸጋገረው ማዕከል የጤናን ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ከግብ ለማድረስ እየተሰሩ የሚገኙት ስራዎች መገለጫ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.614,11.944,0.0,13.614,-33.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a507b2b3dd76,train,እየተከናወኑ ካሉ አበይት ክንውኖች መካከል የትምህርት ስርዓቱን የሚጎዱ አዋኪ ድርጊቶችን መከላከል የሚያስችል አሰራር እየተዘረጋ ነው ብለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,10.973,8.621,0.793,10.973,-31.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_bf612d07cb0f,train,ሆስፒታሉ በሚያካሄደው በዚሁ የክረምት በጎፈቃድ አገልግሎት ከ21 ሺህ 900 የሚበልጡ ዜጎችን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-25.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f54ff8c802dd,train,ከንቲባ ከድር በወቅቱ እንደገለፁት፤ በአስተዳደሩ በከተማና ገጠር ወረዳዎች የጤናን ፍትሃዊ ተደራሽነትና ጥራት በማረጋገጥ  ጤናማና አምራች ማህበረሰብ ለመፍጠር ስራዎች እየተከናወኑ ናቸው።,spk_b5b5ae8e2869,am,14.213,11.309,0.306,14.213,-33.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f99b65fcafcd,train,የድሬዳዋ አካባቢ፣ ደንና አየር ንብረት ባለስልጣን በበኩሉ ውብና ፅዱ ከተማን በመፍጠር ጤናማ ማህበረሰብ የመገንባቱ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን አስታውቋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,15.674,10.185,1.495,15.674,-30.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3fd2cdeb4bcb,train,ባለፉት አምስት ወራትም ከ780 ኪሎ ሜትር በላይ የገጠር መንገድ አዲስ ግንባታና ጥገና በማካሄድ ለአገልግሎት መብቃቱን ጠቅሰው፤ ተንጠልጣይ ድልድይ መገንባቱንም አስታውቀዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,15.053,10.786,0.412,15.053,-32.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d1c864016724,train,•  አመጋገብን ማስተካከል (ንጽህናው የተጠበቀ፣ የተመጣጠነ፣ ቤት ውስጥ የተዘጋጀ ምግብ መመገብ)፤,spk_b5b5ae8e2869,am,8.053,6.452,0.0,8.053,-27.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_18c166e5ff11,train,የሀገር እና የህዝብ መዳረሻ ግቦች ላይ ትኩረት ያደረጉ ስትራቴጂያዊ እይታ ያላቸው ስራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባም አመልክተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,12.934,9.815,0.0,12.934,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d2458166fb68,train,የክለሳው ዓላማ ውጤታማ እንዲሆን የዩኒቨርሲቲዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ትብብር ወሳኝ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።,spk_b5b5ae8e2869,am,12.414,8.372,1.756,12.414,-36.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9149c5626f5a,train,የሀረር የኮሪደር ልማት ስራ በውበትም በስኬትም ጥሩ ማሳያ ተደርጎ በተግባር እየታየና በብዙዎች ዘንድ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.973,10.154,0.867,13.973,-27.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c531a4990741,train,ዛሬም የሰላም አማራጭን ተቀብለው የተመለሱትን ወደ ተሃድሶ ማዕከል አስገብቶ በማሰልጠን  የሰላም አምባሳደር ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,11.573,8.769,0.458,11.573,-33.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_71dcfe731dec,train,ረቂቅ ደንቡና መመሪያው ተማሪዎች ከትምህርታቸው ወደ ኋላ ከሚያስቀሯቸው አዋኪ ነገሮች በመራቅ በትምህርታቸው እንዲተጉ ጉልህ ሚና እንደሚያበረክቱም ጠቁመዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.213,11.272,0.306,16.213,-24.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_901cb44675c7,train,ህብረተሰቡንና ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ የወባ መራቢያ ስፍራዎችን የማዳፈን፣ የማድረቅና አካባቢን የማፅዳት ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸው በተመረጡ ስፍራዎች ደግሞ ፀረ-ወባ ኬሚካል ርጭት በመከናወኑ አበረታች ለውጦች ተገኝተዋል ብለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,27.534,16.818,0.968,27.534,-35.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e62481d96f32,train,በመሆኑም የትራፊክ አደጋን ለመከላከል የመንገድ ደህንነት የንቅናቄ ማካሄድ አስፈላጊ በመሆኑ አሽከርካሪዎች፣ እግረኞችና አጠቃላይ ዜጎች የትራፊክ አደጋን ለመከላከል የድርሻቸውን መወጣት እንዳለባቸው ተመላክቷል።,spk_b5b5ae8e2869,am,9.573,7.894,1.14,9.573,-31.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_bcfd80fd586e,train,"""ኑሮ ካሉት ... "" እንዲሉ ሆነና በጠባብና ልትፈርስ በደረሰች ደሳሳ ጎጆ ለዘመናት በችግር ውስጥ ቢያሳልፉም ዛሬ ኑሯቸው ተለውጧል።",spk_b5b5ae8e2869,am,15.534,12.54,0.0,15.534,-23.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_65add025cdd9,train,ኩላሊቶች ከላይ የተገለጹ ተግባራትን በአግባቡ እንዳያሳልጡ የሚያውክ ጉዳት(ህመም) የኩላሊት መድከምን ያስከትላል ይላሉ።,spk_b5b5ae8e2869,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-28.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_b9b31f8c117d,train,በሽታውን አስቀድሞ መከላከል የሚቻል ቢሆንም በርካታ ዜጎች በበሽታው መያዛቸውን የሚያውቁት ስር ከሰደደ በኋላ እንደሆነም ይጠቀሳል።,spk_b5b5ae8e2869,am,15.493,12.372,0.0,15.493,-29.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_31f4764c1d95,train,የካፒታል ገበያ ፍርድ ቤትም ሀገራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት የተማሪዎች ቁሳቁስ እንዲሁም የእርባታ በጎች ድጋፍ ማድረጉን ተናግረዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,12.334,11.564,0.0,12.334,-19.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9a9234f3337f,train,የሰላም ጥሪውን በመቀበሏ ትጥቋን መፍታቷን የገለፀችው ደግሞ  ሰናይት ጌታወይ ናት።,spk_b5b5ae8e2869,am,9.254,5.412,1.807,9.254,-32.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_36a5cf1836f6,train,የእሳተ ጎመራ ፍንዳታ ክስተቱን ተከትሎ በተለይም በጉብኝት ላይ የነበሩ የውጭ ሀገራት ቱሪስቶችን ትኩረት መሳቡን ቢሮው አስታወቋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,19.814,16.132,0.408,19.814,-32.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7e0f97ab6e16,train,የዘመናዊ የሲኒማ ኮምፕሌክሱ መገንባት መንግሥት ለኪነጥበብ ማንሰራራት ያለውን ፅኑ አቋም ያረጋገጠበት ተግባር መሆኑን ገልጸዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,15.254,15.254,0.0,15.254,-23.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4f856d13ea22,train,የተሻለ የጥበብ ስራዎችን ማከናወን እንዲቻል ተገቢው ድጋፍና እገዛም እንደሚደረግ አስታውቀዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-22.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5478a313978b,train,የአስተዳደሩ አካባቢ፣ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ሥራ አስኪያጅ አብዶ መሐመድ በበኩላቸው ፅዱና ወብ ድሬዳዋን በመገንባት ጤናው የተጠበቀ ማህበረሰብ ለመፍጠር በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,20.213,12.328,1.0,20.213,-32.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_de7e9a98733a,train,በዲላ ከተማ የክረምት መግባትን ተከትሎ የወባ በሽታን ሥርጭት ለመግታት ህብረተሰቡን ያሳተፉ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የከተማው ጤና መምሪያ አስታወቀ።,spk_b5b5ae8e2869,am,12.573,10.605,0.0,12.573,-33.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_60f711a23061,train,የአሚጎኒያን ትምህርት ቤት አካዳሚክ ዳይሬክተር ኤሳው አለማየሁ (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ የትምህርት ተቋማትን ቀጣይነት ባለው ሁኔታ ከልዩ ልዩ አዋኪ ድርጊቶች ማላቀቅ ካልተቻለ ሀገርን የሚገነባ ብቁ ዜጋ ማፍራት አዳጋች መሆኑን አንስተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,21.893,14.938,1.497,21.893,-28.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2e706f6ce011,train,በጉባኤው መክፈቻ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ የህጻናት መብት ጥበቃ ቀዳሚ ትኩረት ከሚሰጣቸው ብሔራዊ አጀንዳዎች አንዱ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,9.573,8.64,0.0,9.573,-30.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4e4bfa7506f0,train,ስትራቴጂው የትምህርት ጥራትና የተማሪዎችን ዕውቀት በማሻሻል ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እያበረከተ ነው ያሉት ደግሞ የኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምክትል ርዕሰ መምህር ሙሉዓለም ኃይሉ ናቸው።,spk_b5b5ae8e2869,am,19.654,17.203,0.0,19.654,-28.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0d5e6c93b18c,train,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ በበኩላቸው እንዳሉት፣ ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ሥራ ሲሰራ ቆይቷል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,19.253,13.993,0.952,19.253,-35.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a1682b571949,train,ጋሽ ደበበ የመድረክ ተዋንያን ብቻ አልነበረም ያሉት ሚኒስትር ዴኤታው፤ ድንቅ የፊልም ተዋናይ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,9.454,7.058,1.717,9.454,-27.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_46e7362cffed,train,የጌዴኦ ዞን አደጋ ስጋት ስራ አመራር ጽህፈት ቤት ኃላፊ ተድላ ጌታሁን (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ የአደጋውን ተጋላጭነት ለመቀነስ ከዲላ ዩኒቨርሲቲና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅርበት እየተሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,19.814,17.531,1.086,19.814,-30.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_884a6e2e43de,train,ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደገለጹት በክልሉ በሀገር አቀፍ ፈተና የተቀመጡ ተማሪዎችን ውጤታማ ለማድረግ የማጠናከሪያ ትምህርት ከመስጠት ባለፈ በሞዴል ፈተናዎች የማለማመድ ሥራ ሲሰራ ቆይቷል።,spk_b5b5ae8e2869,am,17.413,11.497,0.507,17.413,-28.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_77e54eb94a22,train,የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የስራዎቻቸው ሁሉ ማዕከል ሊያደርጉ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-21.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,4,0 clip_f5510ccc6aa8,train,መንግስት ያደሩ ችግሮችን በአምስት ማዕቀፎች ለመፍታት መወሰኑን አንስተው ችግሮችን በውይይትና በመደማመጥ እንፍታ በሚል በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በማቋቋም ወደ ተግባር መግባቱ አንዱና ዋነኛው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,21.294,15.783,0.0,21.294,-36.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e40d27387fc8,train,ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን በተመለከተ ያነጋርናቸው የህክምና ባለሙያዎች በበኩላቸው፤ በአብዛኛው ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ከአኗኗር ዘይቤ መቀየርና ከአመጋገብ ጋር ተያይዘው እንደሚመጡ አስረድተዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,21.453,16.335,0.576,21.453,-23.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4fefc596fcbf,train,ለስደተኞች ምላሽ የሚደረገው ዓለም አቀፍ ድጋፍ የስደተኞችን ቁጥር ማሻቀብ አለማገናዘቡን በአፅንዖት ገልጸው፤ ይህም በዋናነት በመጠለያ ማዕከላት አካባቢ የኑሮ ውድነት እና የኢኮኖሚ ጫና ማሳደሩን አንስተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,27.613,25.308,0.0,27.613,-26.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_37fb050ce2b6,train,የባሕልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ መኪዩ ሙሐመድ እንደተናገሩት፤  የኢትዮጵያ ታምርት ኢኒሸቲቭ የዩኒቨርሲቲ ኢንዱስትሪ ትስስርን አጠናክሯል።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.613,13.716,0.0,16.613,-22.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7205d25d61b2,train,በትምህርት ቤቶች አካባቢ የሚስተዋሉ አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል ረቂቅ ደንብ መዘጋጀቱን በማውሳት።,spk_b5b5ae8e2869,am,14.334,9.281,0.43,14.334,-31.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_dc65948eb850,train,መድሃኒቱን በተመጣጣኝ ዋጋ ከመግዛት ባለፈ በአቅራቢያቸው ማግኘታቸው እፎይታ እንደሰጣቸው ጠቅሰው፣ ለህዝብ ጤና መጠበቅ እየተሰሩ ያሉ ሥራዎች በቀጣይም ሊጠናከሩ ይገባል ብለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,17.093,13.748,0.0,17.093,-30.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_1f63a8dad76a,train,በጤና ሚኒስቴር የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ህይወት ሰለሞን ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ጨምሯል ይላሉ።,spk_b5b5ae8e2869,am,14.213,14.213,0.0,14.213,-27.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7095db998562,train,የድሬዳዋ አስተዳደር በዘንድሮ አመት የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ በተቀናጀ መንገድ እየሰራ መሆኑን የገለፁት ደግሞ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሱልጣን አልይ ናቸው።,spk_b5b5ae8e2869,am,14.293,10.193,0.989,14.293,-35.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f336dbc90415,train,በዚህ ዓመት በትምህርት፣ በጤና፣ ደጋፊ የሌላቸውን ወገኖች ለይቶ በማገዝ ካለፉት ዓመታት በተሻለ ማከናወን እንደተቻለ ገልፀዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,12.854,11.31,0.771,12.854,-26.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d399debfdcb0,train,"አስገንብቶ ያጠናቀቃቸውን የማህበራዊ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን ከሐምሌ 01 እስከ 15/2017 ዓ.ም ድረስ በሚያካሄደው ""የአልማ ሳምንት"" መርሃ ግብር  ለማስመረቅ መዘጋጀቱን ገልጸዋል።",spk_b5b5ae8e2869,am,17.814,12.64,0.484,17.814,-32.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_39b3e1479edf,train,ሚኒስቴሩ ለድጋፍ መርሀ ግብር እገዛ ላበረከቱ  አጋር አካላት ምስጋና አቅርቧል።,spk_b5b5ae8e2869,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-22.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_095803f466c2,train,እየተከናወነ በሚገኘው ሀገር አቀፍ የፅዱ ኢትዮጵያ ዘመቻም በድሬዳዋ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ በመስራቱ ህብረተሰቡ ፅዱና ውብ ድሬዳዋ ለመፍጠር ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል ብለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,12.053,9.493,0.746,12.053,-32.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_184b8205ca6e,train,ኢትዮጵያና ጣሊያን በጋራ የሚያዘጋጁት ሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የሥርዓተ-ምግብ ጉባኤ ከፊታችን እሁድ ጀምሮ በአዲስ አበባ ይካሄዳል።,spk_b5b5ae8e2869,am,11.973,9.319,0.0,11.973,-25.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d08535b9c88c,train,ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርት ቤቶች አካባቢ የሚስተዋሉ አዋኪ ድርጊቶችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል ረቂቅ ደንብ በማዘጋጀት ተግባር ላይ ለማዋል እንቅስቃሴ ጀምሯል።,spk_b5b5ae8e2869,am,18.213,14.12,0.858,18.213,-25.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6d2ba0d133a5,train,ወላጆችም ልጆቻቸው ትምህርታቸውን በአግባቡ ተከታትለው የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ እንዲችሉ ቀጣይነት ያለው ድጋፍ ማድረግ አለባቸው ብለዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,14.614,14.614,0.0,14.614,-28.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f948ce6baaa6,train,በፅንፈኛው ቡድን ውስጥ ሆኖ ሲንቀሳቀስ የተገነዘበው ነገር ቢኖር መጠፋፋትን እንጂ ህዝብን የሚጠቅም ተግባር እንደሌለ ነው።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.014,8.319,1.581,13.014,-33.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4e68cd7dc0e2,train,ይህም የባሕርዳርና የጎንደር አካባቢዎችን በፈጣን የውሃ ትራንስፖርት በማስተሳሰር የአካባቢውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ለማቀላጠፍና  ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እንደሚያግዝ  አቶ መልካሙ አስረድተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,14.454,10.843,0.0,14.454,-25.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_69b635e09ca5,train,"""በተሳሳተ መንገድ ህዝቤን ስበድል ነበር ያለችው""ሰናይት፤  በጥፋት መንገድ ላይ ያሉ ሌሎችም የሰላም ጥሪውን በመቀበል ለህዝቡ እፎይታ ሊሰጡት እንደሚገባም መክራለች።",spk_b5b5ae8e2869,am,16.573,12.144,0.952,16.573,-28.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8330332c43d6,train,"የ""ሰው ለሰው"" የአረጋውያን እና ህጻናት መርጃ ድርጅት መስራች ወይዘሮ ዘመናይ አሰፋ በበኩላቸው፥ ኢትዮ ቴሌኮም ላከናወነው ሰብዓዊ ድጋፍ አመስግነው በማእከሉ ከ400 በላይ ህጻናት እና አረጋውያን እየታገዙ እንደሚገኙም ገልፀዋል።",spk_b5b5ae8e2869,am,24.053,19.057,0.369,24.053,-31.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_fc0dec73a315,train,የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር በወቅቱ እንደተናገሩት፤ አምና ለተመዘገበው የተሻለ ውጤት የመምህራንና የወላጆች የተቀናጀ ድጋፍና ክትትል እንዲሁም በትምህርት ዘርፍ የተሰሩ የለውጥ ስራዎች ማሳያ ናቸው።,spk_b5b5ae8e2869,am,22.053,17.008,0.693,22.053,-33.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_02a6debada2e,train,በሸራና ፕላስቲክ የተጠገነ ቤታቸውን በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአዲስ በመገንባቱ ከነበረባቸው ችግር መላቀቅ እንደቻሉ የገለፁት ደግሞ ወይዘሮ ቅመም ጓዴ ናቸው።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.614,12.861,0.0,13.614,-23.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f0101f7911fd,train,በመርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያውያን ከጥንት ጀምሮ እርስ በርስ አብሮ የመኖርና የመረዳዳት መልካም እሴቶች እንዳሏቸው ተናግረዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.653,10.646,1.806,13.653,-24.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_39069960b59a,train,እያደገ የመጣውን የሰብአዊ ድጋፍ ፍላጎት ለማጠናከር የአባላት ቁጥርን ማሳደግ እንደሚገባ ጠቅሰው፣ የዞኑ ማህበረሰብ የማህበሩ አባል በመሆን የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.334,16.334,0.0,16.334,-19.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9fb6fcd0f373,train,የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ፥ መንግስት ተማሪዎች ምቹ በሆኑ የመማር ማስተማር አካባቢዎች እውቀት የሚገበዩበትን ሁኔታ ለመፍጠር የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን ላይ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,21.093,13.641,1.013,21.093,-30.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_3dbe2eefb20f,train,ምዝገባው እስከ ጳጉሜ 05 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ እንደሚቆይ ገልፀዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,7.293,5.453,0.614,7.293,-24.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,4,0 clip_33b2f49ee280,train,በዚህም ከከፍታ ወደ ዝቅታ የሚፈጠር የመሬት ስበት የመሬት ናዳና መንሸራተትን እንደሚፈጥር አንስተው፥ ይህም በሰውና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ እንደሚገኝ ነው የተናገሩት።,spk_b5b5ae8e2869,am,14.293,10.862,1.263,14.293,-26.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_21b479e77a62,train,ለወባና ተላላፊ በሽታዎች መንስኤ የሆነውን ደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ በአግባቡ እንዲወገድ እየተሰራ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,9.414,3.441,0.454,9.414,-30.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_61875c5cf74d,train,በጎ ፍቃደኛ ወጣቶቹ የገጠሩን ማህበረሰብ በእርሻ ስራ፤አቅመ ደካሞችን ማሳ በማገዝ ስራዎች ላይ በልዩ ሁኔታ እንዲደግፉ የማድረግ ስራ እንደሚሰራም አስታውቀዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,12.493,10.243,0.0,12.493,-33.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_61588a631b8f,train,•  የመድኃኒት አወሳሰድን ማስተካከልና ኩላሊትን ሊጎዱ የሚችሉ መድኃኒቶችን አለመውሰድ፤,spk_b5b5ae8e2869,am,6.093,6.093,0.0,6.093,-22.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_33b73ff375ee,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የዑለማዎች ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ሼህ ሰይድ ሙሐመድ በወቅቱ እንዳሉት አረፋ ህዝበ ሙስሊሙ በጋራ የሚያከብረው በዓል ነው።,spk_b5b5ae8e2869,am,11.614,9.372,0.0,11.614,-34.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,4,0 clip_36420dc4fc62,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ማህበረሰቡን በማሳተፍ ከ86 ቢሊዮን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ የበርካታ ትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማሻሻል መቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,13.014,11.738,0.615,13.014,-22.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7faa8e915486,train,የዘንድሮው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በክልል ደረጃ በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን ከተማ በአደባባይ እንደሚከበር ጠቁመው፣ በዓሉ ከትምህርት ቤት ጀምሮ ከወዲሁ በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.494,16.494,0.0,16.494,-25.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9ee12af1a175,train,የብሔረሰብ አስተዳደሩ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ምክትል ኃላፊ አቶ ጌታወይ አብርሃ በሽኝት ስነ-ስርአቱ ላይ እንደገለጹት፤  መንግስት ችግሮችን በሰላማዊ ውይይት ለመፍታት ተደጋጋሚ የሰላም ጥሪዎችን አቅርቧል።,spk_b5b5ae8e2869,am,20.534,13.884,1.843,20.534,-30.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4ae25cea0c4e,train,እስካሁንም የሃይማኖት አባቶችና የሃገር ሽማግሌዎች ባደረጉት ጥረት ፅንፈኛ ቡድኑን ተቀላቅለው የነበሩ የቀድሞ ታጣቂዎች ጥሪውን ተቀብለው ወደ ሰላማዊ ህይወት ተመልሰዋል ብለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.294,12.96,0.936,16.294,-31.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_aad11701f3c8,train,"""ከሚሰጠኝ የተሃድሶ ስልጠና በኋላ የቀደመ ስራዬን ይበልጥ አጠናክሬ በመቀጠል የሰላም አምባሳደር ሆኜ በመስራት ህብረተሰቡን ለመካስ እሰራለሁ"" ሲልም ገልጿል።",spk_b5b5ae8e2869,am,14.774,9.412,1.792,14.774,-36.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_138ca3b7e7ef,train,ከዚህ በተጨማሪ በክልሎች መካከል ያለውን የእርስ በርስ  ግንኙነት እንዲጠናከር በማድረግ በኩል ጉልህ ሚና ይጫወታል ብለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-26.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_dd28347289b5,train,"በ187 ገፆች የተቀነበበውና በአምስት ምዕራፎች የተከፋፈለው ""የፀረ-ሽምቅ ውጊያ ጥበብ"" መፅሐፍ ስለሽምቅ ውጊያ ዳራና ልምድ የፀረ-ሽምቅ ውጊያ ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎች የሸማቂና የአሸባሪ ቡድኖች ባህሪ የፀረ-ሽምቅ ውጊያና የፀረ-ሽምቅ ግብረ-ኃይል ዝግጅትን ምንነት የሚገልፅ ነው።",spk_b5b5ae8e2869,am,18.933,15.593,0.413,18.933,-25.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d6117b44e5f0,train,ሆስፒታሉ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፉን  ያገኘው አሜሪካ አገር ከሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን መሆኑ ተገልጿል።,spk_b5b5ae8e2869,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-23.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,4,0 clip_51d107ae58e7,train,በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የጽኑ ህሙማን ስፔሻሊስት ዶክተር መላኩ እንዳለ በበኩላቸው፤ የአኗኗር ዘይቤን በመቀየር ተላላፊ ካልሆኑ በሽታዎች ተጋላጭነት ራሳቸውን ሊጠብቁ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,19.613,18.488,0.0,19.613,-26.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_5ee876912d20,train,በተለይም በዩኒቨርሲቲው የኢትዮጵያ ቴክስታይል ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የዘርፉን ችግር የሚፈታ ትርጉም ያለውን ስራ በትኩረት እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.934,9.736,0.0,13.934,-23.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_619f3b1aee4b,train,በጤና ጣቢያው የተሟላ የወባ ሕክምና እየተሰጠ መሆኑን ጠቅሰው የህመም ስሜት የሚሰማው ሰው ፈጥኖ ወደ ጤና ተቋሙ በመምጣት በበሽታው ከሚደርስ ጉዳት እራሱን መታደግ አለበት ብለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,11.493,9.842,0.621,11.493,-30.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d8b0d68be7da,train,"""የዘንድሮው የካፈቾ የአዲስ ዘመን መለወጫና የተስፋ ብስራት የሆነው ""ማሽቃሮ"" የአይቻልም መንፈስን የሰበርንበትና የዘመናት ቁጭት የሆነውን አባይን በመገደብ አጠናቀን ለጥቅም ባበቃንበት ማግስት የሚከበር በመሆኑ ለየት ያደርገዋል"" ብለዋል።",spk_b5b5ae8e2869,am,27.494,26.792,0.0,27.494,-24.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a794a84a58a8,train,በቀጣይም የህብረተሰቡን ግንዛቤ የማሳዳግ ሥራ ከተጠናከረ እና ነዋሪው ቤቱንና አካባቢውን የማፅዳት ባህሉን ካጠናከረ ፅዱ ድሬዳዋ እና ጤናማ ህብረተሰብ የመፍጠሩ ጉዞው የበለጠ ስኬታማ ይሆናል ብለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,18.814,14.203,0.45,18.814,-30.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_91db2de59d45,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ድጋፉን ባስረከቡት ወቅት እንዳሉት፤ሚኒስቴሩ የበሽታ መከላከል ፖሊሲን ከመተግባር በተጓዳኝ   የህክምና  አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሳካት ትኩረት ሰጥቷል።,spk_b5b5ae8e2869,am,29.854,27.029,0.0,29.854,-27.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e70e92936925,train,ማህበረሰቡ የወባ በሽታ መከላከል አቅሙ እንዲጎለብት የቤት ለቤት ትምህርትና የጥንቃቄ እርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑን ያነሱት ደግሞ በከተማው የሀሮሬሳ ጤና ጣቢያ ኃላፊ አቶ ወሰን ወልደማርያም ናቸው።,spk_b5b5ae8e2869,am,17.453,12.294,0.0,17.453,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d67ae96a6583,train,በስፖርት ዘርፍም ተተኪ ስፖርኞችን ለማፍራት የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት ማስመዝገባቸውን ነው የተናገሩት፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,9.573,5.679,1.439,9.573,-39.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_40f361ac4105,train,"በተመሳሳይም በኩባንያው የደቡብ ምእራብ ሪጅን በማህበራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተሳተፈ መሆኑን ገልጾ፥ጅማ ከተማ ለሚገኘው ""ሰው ለሰው"" የአረጋውያንና ህጻናት መርጃ ድርጅት 875 ሺህ ብር በድጋፍ አበርክቷል።",spk_b5b5ae8e2869,am,18.334,13.997,0.397,18.334,-24.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a26d0999e443,train,ህጻናትን ትምህርት ቤት ማምጣት ብቻ ሣይሆን ወደ ትምህርት ከመጡም በኋላ ጥራት ያለው ትምህርት እንዲያገኙ መንግስት ከሚያከናውነው ስራ ጎን ለጎን የባለድርሻ አካላት ሚና መጠናከር እንዳለበትም አመልክተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,17.814,13.68,0.0,17.814,-35.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_a82073b06c70,train,የአደጋ ስጋት ካለባቸው አካባቢዎች ህብረተሰቡን ወደ ነጻ አካባቢዎች ማዛወሩ እንደተጠበቀ ሆኖ ዘላቂ መፍትሔ ላይ ማተኮር እንደሚገባም አስረድተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,14.254,11.234,0.454,14.254,-28.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4e88578b7ba4,train,በተግባሩ ሲሳተፉ የተገኙ ደላሎችን በህግ እንዲጠየቁ በማድረግ እስከ 21 ዓመት በሚደርስ እስራት እንዲቀጡ ተደርጓል ብለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.934,10.65,0.603,13.934,-26.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9c131b55e2a6,train,በዓሉን ለሚታደሙ እንግዶች ምቹ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,7.934,7.616,0.0,7.934,-21.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_fa34fdf0d688,train,አስተዳደሩ ለትምህርት ጥራትና ተደራሽነት በትኩረት እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው ወላጆች ከመምህራንና ትምህርት ቤቶች ጋር የጀመሩትን የድጋፍና የክትትል ስራዎች በማጠናከር የተሻለ ውጤት እንዲመጣ መትጋት እንዳለባቸውም አሳስበዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,22.613,14.864,1.235,22.613,-33.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_c012a0076b6f,train,እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና እየወሰዱ ያሉ ተማሪዎችን አበረታተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,10.373,8.345,0.0,10.373,-36.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_557f8a2c4280,train,የሐበሻ አረጋዊያንና ምስኪኖች መርጃ ማዕከል ማእከል ስራ አስኪያጅ አርቲስት ዮርዳኖስ ፈቃዱ በበኩላቸው፥ በማዕከሉ ከ500 በላይ የማህበረሰቡን ድጋፍ የሚሹ አረጋውያን እንደሚገኙ ተናግረው፥ ኢትዮ ቴሌኮም ላደረገላቸው ድጋፍ በአረጋውያኑ ስም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,20.294,15.849,0.496,20.294,-33.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_bd5c19fc0c19,train,ቤተ-መጽሐፍቱም በዕውቀትና ክህሎት የተካነ ትውልድ በማፍራት ለኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ መሰረት የሚጥል ስፍራ መሆኑንም አብራርተዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,10.653,9.594,0.0,10.653,-23.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_292afda0d930,train,ተማሪዎች ትምህርታቸውን በአግባቡ እንዲከታተሉ ያለባቸውን ተግዳሮት ለመፍታት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሚያደርገውን እገዛ የሚያጠናክር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.053,11.036,1.026,13.053,-25.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_895b2cc973eb,train,ማህበረሰቡ በበጎ ፈቃድ ተግባራት ለተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ ችግሮች ተጋላጭ የሆኑ፣ በአስቸጋሪ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ ዜጎችን የመደገፍ ተግባር ላይ በንቃት እንዲሳተፍ ጠይቀዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,14.774,12.683,0.0,14.774,-25.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_03ffadabc362,train,አያሌው አስማማው በበኩሉ፤  በተሳሳተ መንገድ  ተሰማርቶ በህዝብ ላይ በፈፀመው ጥፋት ተፀፅቶ መመለሱን ተናግሯል።,spk_b5b5ae8e2869,am,12.213,7.986,0.3,12.213,-27.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7a82a02bb7c5,train,"""ማሽቃሮ"" ካፋዎች አሮጌውን ዓመት ሸኝተው አዲሱን ዓመት በሰላም፣ በፍቅር፣ በይቅርታና በአንድነት የሚቀበሉበት በዓል መሆኑን ያነሱት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ፣ በዓሉ የህዝብን ትስስር የመጠበቅ መሰረትና ታሪካዊ ዳራ ያለው መሆኑንም ተናግረዋል።",spk_b5b5ae8e2869,am,23.613,20.743,0.668,23.613,-26.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ee84c55a2f41,train,በዛሬው ዕለት የተጀመሩት የዲጂታል ሲስተሞች የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ አቅም የሚፈጥሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,11.053,10.31,0.0,11.053,-24.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_371c5bf0cd68,train,እንደ አቶ አንተነህ ገለጻ፥ በክልሉ ከ35 ሺህ በላይ ተማሪዎች ዛሬ የተጀመረውን ሀገር አቀፍ ፈተና እየወሰዱ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ ፈተናውን በበይነ መረብ እየወሰዱ ያሉት 6 ሺህ 884 ተማሪዎች ናቸው፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,17.573,13.387,0.492,17.573,-30.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e19d9d085c87,train,የቤት ዕቃ የተሟላላቸው በመቀሌ 15 እና በውቅሮ ከተማ ደግሞ 5 የመኖሪያ ቤቶችን ቁልፍ ያስረከቡት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ቀነአ ያደታ(ዶ/ር) ናቸው።,spk_b5b5ae8e2869,am,16.294,13.614,0.841,16.294,-22.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_f80e12c951bc,train,በዚህም በ2017 ዓ.ም የ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን 574 በማምጣት ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበችው ተማሪ አፎሚያ ጋሹ ከ250 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የኤሌክትሮኒክስ ቁሶችና 45 ሺህ ብር ሽልማት ተበርክቶለታል።,spk_b5b5ae8e2869,am,23.134,15.151,1.139,23.134,-35.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9363dd54a7de,train,በኢትዮ ቴሌኮም የደቡብ ሪጅን ኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ ጁነዲን አብዱልቃድ ኢትዮ ቴሌኮም ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል ብለዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,17.573,13.284,0.0,17.573,-25.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_00419fd3b99a,train,አሁን ወደ ተሃድሶ ማዕከል በመግባት በሚያገኘው ግንዛቤ በመጠቀም በተለያዩ የልማት ስራዎች ላይ በመሰማራት የበደለውን ህዝብ ለመካስ ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,15.973,11.366,0.566,15.973,-33.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_7d816595eb15,train,በኢትዮጵያ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት ስራን ባህል ማድረግ የህልውና ጉዳይ ማድረግ ይገባል ብለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,5.494,4.193,0.345,5.494,-34.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2e1591157083,train,በተለይም ከዚህ ቀደም ለመማር የምትፈልጋቸውን ኮርሶች በመማር እና የበጎ ፍቃድ ስራዎችን በመስራት ለማሳለፍ እቅድ እንዳላት ነው የተናገረችው፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,21.494,17.835,0.0,21.494,-26.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d7bb776077e7,train,የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ከማል አብዱራሂም (ዶ/ር)፤ ተማሪዎች ፈተናውን በተመቻቸ ሁኔታ እንዲፈተኑ ለማድረግ  የመፈተኛ ቦታ እና አስተዳደራዊ ጉዳዮችን ዩኒቨርሲቲው ቀደም ብሎ ዝግጁ አድርጓል ብለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,10.493,8.283,0.542,10.493,-32.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e959890dbece,train,በድሬደዋ የጤናን ጥራትና ፍትሃዊ ተደራሽነት በማስፋት አምራች ማህበረሰብ ለመፍጠር የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር ተናገሩ።,spk_b5b5ae8e2869,am,13.414,10.384,0.369,13.414,-32.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_052decffca5c,train,ይህም የሀገራችንን የሲኒማ ኢንዱስትሪ በዓለም አደባባይ ለማስጠራት እና እንዲተዋወቅ ያደርጋል ነው ያሉት።,spk_b5b5ae8e2869,am,9.174,8.006,0.0,9.174,-24.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4a99d9f6e248,train,ድንገት የሚከሰት የጤና ችግር በኩላሊት ላይ ጉዳት በማድረስ የሠርክ ሥራውን እንዳይሠራ ሲያደርግ አጣዳፊ የኩላሊት መድከም ይባላል ብለዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-28.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8b3dfe386744,train,እነዚህ ቦታዎች በአንዳንድ ተማሪዎች ላይ ለሚስተዋሉ የስነ ምግባር ግድፈቶች ዋነኛ ምክንያት መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,8.813,6.26,0.645,8.813,-25.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_05b7eb7f6c87,train,በዚህም በሚሊየን የሚቆጠሩ ማህበረሰብ ክፍሎችን ተደራሽ ለማድረግ መታቀዱን መሪ ስራ አስፈፃሚው ገመቺሳ ተናግረዋል፡፡,spk_b5b5ae8e2869,am,8.614,6.46,0.442,8.614,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_133fea708bd2,train,ለትምህርት ቤቶቹ የንጹህ መጠጥ ውሃ እና በፀሐይ ኃይል የሚሰራ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት በመዘርጋት ለመማር ማስተማሩ ስራ ምቹ መደላድል መፈጠሩንም አስታውቀዋል።,spk_b5b5ae8e2869,am,12.854,10.055,0.575,12.854,-31.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8eb10745afc4,train,በመድረኩ የክልል አመራር አባላትና በየደረጃው የሚገኙ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።,spk_b5b5ae8e2869,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-23.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_30f9be73f64c,train,የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለሀገራዊ እድገት ከሚያበረክተው አስተዋጽኦ ባለፈ የመተጋገዝ ባህልን እንደሚያጎለብት በመርሃ ግብሩ እየተሳተፉ የሚገኙ ወጣቶች ተናገሩ።,spk_b5b5ae8e2869,am,18.253,18.253,0.0,18.253,-25.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9abd57e1cd3e,train,በባሕዳር ከተማ አስተዳደር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን ለላቀ ውጤት ለማብቃት የሚያግዙ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ አስታወቀ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.293,7.717,0.0,10.293,-40.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e6421f90943a,train,ይህም አገሩን የሚወድ ፣ለማህበረሰቡና ለአገሩ ተቆርቋሪና መልካም ስነ-ምግባር ያለው ትውልድ እንዲፈጠር  በማድረግ ረገድ ጉልህ አስተዋጽኦ አበርክቷል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.574,7.2,0.373,7.574,-35.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dedd94e50307,train,በዚህም  ከፀጥታና ፍትህ አካላት እንዲሁም በዘርፉ ከተሰማሩና በክልሉ ከሚሰሩ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ኤጀንሲዎች ጋር በመቀናጀት የተጠናከረ ስራ እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.254,9.046,0.0,10.254,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f6209bc3e7df,train,ባለፉት ጊዜያትም በርካታ የኮንፍረንስ ቱሪዝም በአዲስ አበባ እና በሌሎች የክልል ከተሞች መካሄዳቸውን ተናግረዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,5.973,5.616,0.357,5.973,-39.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5de29b10fba7,train,በዚህም ተቋማቱ በምርምር፣ በተግባር፣ በአፕላይድ እና በኮምፕሬሄንሲቭ ደረጃ ተለይተው የመማር ማስተማር ስራቸውን በማከናወን ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.614,8.095,0.519,8.614,-37.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_161ab0e4a973,train,ጊፋታ የወላይታ ባሕሎች ሁሉ በኩር በዓል ነው ያሉት ደግሞ የዞኑ ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ምሕረቱ ሳሙኤል ናቸው።,spk_cc1b7d4a53c0,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-35.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e5cb4c08cade,train,መደበኛ ክትባትን በማጠናከር፣ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻዎችን በማካሄድ፣ የፖሊዮ በሽታ ቅኝት በማድረግ እና በድንበር አካባቢ ከሚገኙ አጎራባች ሀገራት ጋር በቅንጅት በተሰሩ ሥራዎች ከፍተኛ ውጤት መገኘቱን አስታውቀዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,15.213,12.069,0.51,15.213,-44.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6ce57a26a4f6,train,ለአብነትም የሶፍ ዑመር ዋሻ፣ ድሬ ሼህ ሁሴን፣ አስደናቂ መልክዓ ምድሮች እና ጥቅጥቅ አረንጓዴ አካባቢዎች እንደሚገኙ ጠቅሰዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.293,6.759,0.0,10.293,-40.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a2fbec519420,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ የምክር ቤት አባላት አገልግሎት አሰጣጥን በተመለከተ ላነሱላቸው ጥያቄ በሰጡት ማብራሪያ፥ በተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ  ላይ የነበረውን ቅሬታ ለመፍታት በርካታ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,12.334,11.816,0.0,12.334,-38.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_119b032e1f46,train,ሚኒስቴሩ ከኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ጋር በመተባበር የምግብ ዘይትና የስንዴ ዱቄትን በንጥረ ነገር ለማበልፀግ የተዘጋጁ አስገዳጅ ደረጃዎችን ወደ ተግባር ለማስገባት ከባለድርሻ አካላት ጋር በአዳማ መክሯል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,13.133,12.55,0.0,13.133,-40.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_88ff205e7801,train,የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በሀገሪቱ ተግባራዊ የተደረገውን ሁለንተናዊ የልማት ስራ የሚያፋጥን ነው ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,6.093,6.093,0.0,6.093,-40.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_89f403847a5b,train,ዝምታ፣ በውስጡ ትልቅ ጩኸት የያዘ የማይጠየቅ ጠያቂ፣ የማይመረመር መርማሪ ነውና በዙሪያህ ካለ የሰዎች ጫጫታ በላይ የውስጥ ዝምታህን አድምጥ ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.133,8.796,0.47,10.133,-40.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4e4b32dfd027,train,እንዲሁም ከ10 ሺህ በላይ የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን ለማስተናገድና፣ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በየዓመቱ አንድ ሚሊዮን ለሚጠጉ ህክምና ፈላጊዎች አገልግሎት መስጠት የሚያስችል አቅም መፍጠሩንም አብራርተዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,12.014,10.663,0.0,12.014,-41.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b21a1090417f,train,መድኃኒት  በተመጣጣኝ ዋጋ ለማግኘት የማሕበረሰብ መድኃኒት ቤቶች ምቹ ሁኔታ እንደፈጠሩላቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.614,6.193,0.0,7.614,-39.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4983ba3a68ff,train,በዚህም በመማር ማስተማር ሥራ፣ በምርምር እና በማህበረሰብ አገልግሎት ሌሎች ዘርፎች ላይ በቅንጅት በመስራት ተጨባጭ ውጤት ለማምጣት ትኩረት መደረጉን ነው ያስረዱት።,spk_cc1b7d4a53c0,am,11.774,5.772,0.567,11.774,-44.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_04b52ff1cb13,train,በተመሳሳይ በነገሌ ቦረና የዒድ አል አድሃ ዓረፋ በዓል  የተከበረ ሲሆን የኃይማኖት አባትና የከተማው ነዋሪ ሀሰን ኡስማን፤ የአረፋ በአል ያለው ለሌለው በመስጠት የሚያከብረው ነው ይላሉ፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,12.014,10.099,0.692,12.014,-38.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fa026133eb3a,train,ይህም ማለት ስህተት ሁሉም ሰው እንደሚሳሳት ማወቅ እና መሉ በሙሉ የፍፁማዊነትን አመለካከት መቅረፍ ይልቅ ስህተትን እንደ መማሪያ መጠቀም ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.213,7.006,0.425,9.213,-39.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_85cca1b18748,train,የበጎ ፈቃድ ተግባራትን በዘላቂነት ለማከናወን ዘርፉን በፖሊሲ፣ በዕቅድ፣ በበጀትና በሰው ኃይል በማደራጀት ተቋማዊ ማድረግ እንደሚገባ አመላክተዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.493,8.025,0.43,9.493,-39.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a4f9f312173c,train,በዛሬው ዕለትም የ90ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ የደም ልገሳ መርሃ ግብር መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,5.934,5.934,0.0,5.934,-31.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8e73a0f91170,train,ከአስክሬን ሽኝት መርሃግብሩን ተከትሎ  ሥርዓተ ቀብራቸው  የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ ኡለማዎች፣ ደረሳዎች፣ ኡስታዞች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ተፈጽሟል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,11.973,6.665,0.0,11.973,-44.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c8d1b0225f40,train,ሆስፒታሉ ከወልዲያ  ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ለረጅም ጊዜ ቀጠሮ የነበራቸውን  ህሙማን በዘመቻ ነፃ  የቀዶ ህክምና አገልግሎት እየሰጠ ነው።,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.034,6.645,0.368,8.034,-41.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_de5707627389,train,በሁነቱ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሸነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም(ዶ/ር)፤ አደጋዎችን ለመከላከልና በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት በሁሉም ረገድ ዝግጁ መሆን ይገባል ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,13.934,11.671,0.681,13.934,-42.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d4f5aba05cb3,train,ፖሊዮን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማጥፋት በቀጣይ መደበኛ የክትባት ሽፋን ዝቅ ባለባቸው አካባቢዎች ይበልጥ ትኩረት ተሰጥቶ የመከላከል ሥራው በቅንጅትና በቁርጠኝነት ይሰራል ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.694,9.192,0.486,10.694,-44.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9e468dc84503,train,2017 ዓ.ም ጀግናው የአገር መከላከያ ሠራዊት የተሰጠውን ተልዕኮ በድል የተወጣበት ዓመት መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,6.614,6.2,0.0,6.614,-41.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_84b3ccf02bbc,train,ይህም በተለያዩ መለኪያዎች ተመዝኖ የተረጋገጠ ውጤት ነው ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,3.933,3.411,0.523,3.933,-33.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_75ee090f6c80,train,በደሴ ከተማ አስተዳደር በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ140 ሺህ በላይ ሰዎችን  ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የከተማው አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.733,8.085,0.0,8.733,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e767cead33e3,train,የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) በሽታን ከኢትዮጵያ በማጥፋት ጤናማ ትውልድ ለማፍራት በቅንጅትና በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.334,7.256,0.0,8.334,-43.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_96fd7560173f,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2018 በጀት ዓመት የህዝብን ጥያቄ የሚመልሱ የልማት ሥራዎች ላይ ትኩረት ተደርጎ እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)ገለፁ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,13.414,11.454,0.0,13.414,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_942a5d4662c8,train,በዘርፉ የተሰማሩ ኢንዱስትሪዎችም የምግብ ማበልፀግ መርሃ ግብር ህግና አሰራሩን ተከትለው እንዲያመርቱ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.934,8.294,0.628,9.934,-38.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8ba81ea397eb,train,የየቀን ልምምድህ ሱሰኝነት ከሆነ ነገ ለሃፍረት፣ ለተበላሸ ገጽታ፣ በቤሰተሰብና በሕብረተሰብ ለመገፋትና ለመሳሰሉት ሁኔታዎች መዘጋጀት ትችላለህ ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.213,8.431,0.661,10.213,-39.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f3b98f31663e,train,መግለጫውን የሰጡት የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተሾመ ዋለ እንዳመለከቱት፤ በትምህርት ዘመኑ   የትምህርት ግብአትን በማሟላት  በእውቀትና ስነምግባር የዳበረ ትውልድን ለማፍራት ወደ ተግባር ተገብቷል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.454,9.58,0.353,10.454,-33.5,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_fe85dbf222a9,train,የ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ የወላይታ የቋንቋ እና የባሕል ሲምፖዚየም ተካሂዷል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.574,5.6,0.59,7.574,-42.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b15ef92b91e0,train,ኢትዮጵያ በቅርቡ የአፍሪካ ካሪቢያን ማህበረሰብ እና ሁለተኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ በስኬት ለማስተናገድ ዝግጅት እያደረገች ነው።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.774,6.357,0.716,7.774,-42.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_de204b4b59c2,train,"አስገንብቶ ያጠናቀቃቸውን የማህበራዊ አገልግሎት መስጫ ተቋማትን ከሐምሌ 01 እስከ 15/2017 ዓ.ም ድረስ በሚያካሄደው ""የአልማ ሳምንት"" መርሃ ግብር  ለማስመረቅ መዘጋጀቱን ገልጸዋል።",spk_cc1b7d4a53c0,am,12.174,7.428,0.579,12.174,-44.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ca9ea71fb3e1,train,የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በበኩላቸው የምግብ ማበልፀግ ፕሮግራም ጤናማ ማህበረሰብን ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት ያግዛል ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.534,9.198,0.0,9.534,-38.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0d6570be03b3,train,በመርሃ ግብሩ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ኖጎ(ዶ/ር)፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች የአደጋ ስጋት አመራሮች ተሳትፈዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,14.934,11.361,0.754,14.934,-41.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9233c6209d4f,train,የበረቅ ወርቅ አምባ ቀበሌ ነዋሪ ፈጠነ ይደግ በበኩላቸው፤ የተገነባው ተንጠልጣይ ድልድይ ለዘመናት በጎርፍ ምክንያት በሰውና እንስሳት ላይ ይደርስ የነበረውን ችግር ማስቀረቱን አንስተዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,12.014,11.223,0.79,12.014,-38.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_df9b7ab14977,train,መምሪያው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት እንቅስቃሴን የሚገመግም መድረክ ዛሬ አካሂዷል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,5.053,3.788,0.475,5.053,-41.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_70fb2f03fd13,train,ከኢኮኖሚ ተጠቃሚነትና ማህበራዊ ተሳትፎ አንጻርም በተለይ የሴቶች የቁጠባ ባህል እንዲያድግ መደረጉን ጠቁመው ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሴቶች የቁጠባ ስርዓት ውስጥ እንዲገቡ ማድረግ መቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.653,6.796,0.393,10.653,-44.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3a4b2c67f0de,train,የኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሙሉቀን ተስፋዬ በበኩላቸው አገልግሎቱ የጤና ባለሙያዎች በጎነትን በተግባር የሚፈፅሙበት ነው ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.293,9.332,0.489,10.293,-39.6,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_f9ca6ee0a49f,train,መርሀ ግብሩ ላይ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባን ጨምሮ የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሙሉቀን ተስፋዬ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,12.454,10.12,0.848,12.454,-41.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d7d284115a01,train,በስራ ዉጤታማ መሆንና ለማህበረሰቡ አስፈላጊዉን አስተዋጽኦ ማበርከት መቻል አዕምሯዊ ጤናቸዉ የተስተካከለ ሰዎች መገለጫ ጠባይ ነዉ ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.254,6.343,0.411,8.254,-41.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_555e90490708,train,በጤና ዘርፍ ቀልጣፋ አገልግሎት ተደራሽነት እና የወባ ወረርሽኝን በመከላከል ረገድ የሚከናወኑ ስራዎችም እንደሚጠናከሩ ገልጸዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.253,3.771,0.0,7.253,-41.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_046f10d8cae9,train,በተለይም ዘርፉን ከቴክኖሎጂ ጋር በማስተሳሰር እየተከናወኑ የሚገኙ የትምህርት እና የፈተና አሰጣጥ ሂደቶች ለትምህርት ጥራቱ መሻሻል ዓይነተኛ ሚና እየተጫወቱ ነው ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.213,6.283,0.339,9.213,-42.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dcc5f535dcf8,train,ሌላኛው ታካሚ የመተማ ዮሃንስ ከተማ ነዋሪ አቶ ከድር ሙሃመድ በበኩላቸው፤ አካባቢያቸው ለወባ በሽታ ተጋላጭ በመሆኑ አስቀድሞ ለመከላከል  የቤት ለቤት የኬሚካል ርጭት ስራ እንዲጠናከር  ጠይቀዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,12.694,9.913,0.328,12.694,-44.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_37367b054dcc,train,ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ ከ1988 ጀምሮ በዓለም አቀፍ ደረጃ ፖሊዮን ጨርሶ በማጥፋት ንቅናቄ ውስጥ የተወጠኑትን በቁርጠኝነት በመተግበር ለሕፃናት ጤና መሻሻል ወሳኝ ሚና እየተጫወተች መሆኗን ተናግረዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,13.774,12.124,0.0,13.774,-43.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8b44c1ea9c48,train,በዓለም ዓቀፉ የህፃናት አድን ድርጅት በኢትዮጵያ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰት ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ኃይለየሱስ ፀሐይ፤ ድርጅቱ በህዝብ ላይ ችግር እየሆነ የመጣውን መደበኛ ያልሆነ ፍልሰት ለመታደግ መንግሥት የሚያደርገውን ሁለንተናዊ ጥረት እየደገፈ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,15.153,12.779,0.554,15.153,-42.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b76416a652e2,train,የኩልፎ ወንዝ የአርባ ምንጭ ከተማን መሀል ለመሀል አቋርጦ በማለፍ ወደ ጫሞ ኃይቅ የሚገባ ትልቅ ወንዝ ነው።,spk_cc1b7d4a53c0,am,5.333,4.472,0.448,5.333,-42.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7a9de1974aac,train,በዕቅድ ዘመኑም ለ100 ሺህ ወጣቶች የስራ ዕድል ለመፍጠር ማህበሩ ግብ ይዞ እየሰራ እንደሚገኝም አብራርተዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,5.894,5.894,0.0,5.894,-42.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0de0fdc801f2,train,የተመራማሪ ቡድኑ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ኤሚ ሬክተር የአዲሱ የአውስትራሎፒቲከስ ቅሪተ አካል ግኝት ዕድሜ ከ2 ነጥብ 6 ሚሊዮን እስከ 2 ነጥብ 8 ሚሊዮን ዓመት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,11.694,10.197,0.0,11.694,-42.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_63430052ed0a,train,በዚህ በጎ ፈቃድ ስራዎችም ለ4 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሰዎች የህክምና አገልግሎት መስጠት መቻሉን ገልፀው፤ ዘንድሮ አምስት ሚሊየን ሰዎችን ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.573,8.972,0.394,10.573,-41.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0569aa770be4,train,ለሀገር ግንባታ ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባ ጠቁመው፤ የሀገርን ከፍታ ለማረጋገጥ በሁሉም ዘርፎች ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.733,7.829,0.441,8.733,-32.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fcc19d85e136,train,እንደ አለም ጤና ጥበቃ ጥናት መሰረት ከ አምስት ሰዉ አንዱ የአዕምሮ ህመም በህይወቱ ሊገጥመዉ እንደሚችል ያሳያል ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,5.894,4.836,0.38,5.894,-38.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0a9b19ccf13e,train,በማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ጽህፈት ቤቶችም ሙያዊ ስልጠና የወሰዱ አባላት በየቀበሌው ተመድበው ስራቸውን እያከናወኑ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.053,7.341,0.0,8.053,-41.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a9fc646a20c6,train,ችግሩን ለመቅረፍም ምርትና ምርታማነትን ከማሳደግ በተጓዳኝ የስነ ምግብ ስርዓቱን ለማረጋገጥ የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.973,9.048,0.536,9.973,-39.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_459269c128e4,train,የዓለም ጤና ድርጅት ኢትዮጵያ የጤና አገልግሎት ጥራትን ለማረጋገጥ ተግባራዊ እያደረገቻቸው የሚገኙ ስትራቴጂዎችን በመደገፍ እየሰራ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.454,7.454,0.0,7.454,-38.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d8eed86861f6,train,የአየር መንገድ ግሩፑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ እንዳሉት፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዓለም አቀፍና አገር ውሰጥ በረራ አድማሱን በማስፋት በበጀት ዓመቱ ከ19 ሚሊዮን በላይ መንገደኞችን አጓጉዟል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.973,9.307,0.0,9.973,-41.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b23e2adc8149,train,በአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እስከ ቀኑ 9 ሰዓት ድረስ 648 ነጥብ 4 ሚሊዮን ችግኞች ተተክለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.093,6.351,0.36,7.093,-39.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_54dd3a6ed427,train,ያ በመሆኑ ሰዎች በጥላቻ ውስጥ ሲሆኑ ሌላኛውን ወገን ለመረዳት ከመሞከር ይልቅ ወደ ትችት እና ወደ ፍርድ ያመዝናሉ ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.894,7.355,0.539,7.894,-38.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ee6febca8cde,train,ሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ለኩላሊት እጥበት ህክምና አገልግሎት የሚውሉ ቁሳቁሶችን ለዳግማዊ ምኒልክ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ አድርጓል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.614,7.188,0.0,7.614,-41.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1e65b8845ee0,train,የአዲሰ አበባ ወጣቶች ማህበር ፕሬዝዳንት በረከት ቢርቢሳ በበኩሉ፤ የማህበሩ አባላት የከተማዋ ሰላማዊ እንቅስቃሴ እንዲጠናከር ከፍተኛ አቅም መሆናቸውን ገልጿል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,11.373,8.222,0.55,11.373,-44.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3e3d0516da02,train,ባህሉን ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማሻገርም ባህላዊ ቁሶችን፣ ትውፊቶችን እና ሀገር በቀል ዕውቀቶችን የማሰባሰብና  የመሰነድ ስራ እየተከናወነ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.053,9.643,0.411,10.053,-41.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3e28eb6951cc,train,ከምስራቅ ወለጋ እና ነቀምቴ ከተማ ለተውጣጡ መምህራን እየተሰጠ ያለው ስልጠናም የተማሪዎችን የማንበብ፣ የመፃፍ እና የመመራመር ችሎታን ማሳደግ ላይ አተኩሮ የሚሰጥ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.694,10.256,0.438,10.694,-36.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b3fc8e66512b,train,የዛሬዋ የአመቱ የመጀመሪያ ቀን ሳታልፍ አንድ ነገር ላሳስብ በዚህ አመት የምትሄድበትን አቅጣጫ ወይም ግብህን ጠንቅቀህ ካላወክ በፊትህ ያለው ሁሉም መንገድ ይወስድሃል ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.653,9.106,0.481,10.653,-34.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_085479677344,train,መሰረቱ የተቃና ዜጋ ለራሱም ሆነ ለሀገሩ ትልቅ አበርክቶ እንደሚኖረው ያመላከቱት አቶ ሽመልስ በዚህ ረገድ የኢፋ ቦሩ እና ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች መስፋፋት ትልቅ አበርክቶ እንዳላቸው ጠቁመዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,12.694,11.765,0.425,12.694,-37.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3b6b89060224,train,የኢትዮጵያ መንግስትና መላው ኢትዮጵያዊ በሐጂ ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን በመግለጽ፣ ለመላው ቤተሰብና ለወዳጅ ዘመድ መጽናናትን ይመኛል ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.934,6.74,0.459,8.934,-42.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f48653514f7c,train,በመድረኩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እንደተናገሩት፤ ትምህርት ለሁሉን አቀፍ ዕድገት መሠረት የሚጥል እና ከጊዜው ጋር የሚራመድ የሰው ሃይል ለማፍራት ቁልፍ መሳሪያ ነው።,spk_cc1b7d4a53c0,am,11.493,8.541,0.576,11.493,-41.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e83f82fbf66a,train,የክልሉ የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ  ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ  እንደገለጹት፤ እየተገባደደ ባለው  የበጀት ዓመት ከ49 ሺህ በላይ ዜጎችን በኢትዮ ኮደርሥ ሥልጠና ለማሳተፍ ታቅዶ  60 ሺህ  ዜጎችን በማሰልጠን ከዕቅድ በላይ ማከናወን ተችሏል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,15.774,14.852,0.0,15.774,-32.4,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_2471c1a5e680,train,"""የበጎነት መንፈስ የሚታየው በገንዘብ ልገሳ ብቻ ሳይሆን የራስን የሰውነት ክፍል በመስጠትም ጭምር ነው"" የሚለውን አባባል ያስመሰከሩ እውነተኛ የሕይወት አድን ጀግና ናቸው አቶ ሙላት አስራት።",spk_cc1b7d4a53c0,am,11.733,10.429,0.35,11.733,-30.0,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_74e7d249919a,train,ከእነዚህ አጋላጭ መንስዔዎች አብዛኛዎቹ ሊወገዱ የሚችሉ እንዲሁም ቀድመን በማወቅ እና በመጠንቀቅ መከላከል የሚቻሉ ናቸው ይላሉ የሕክምና ባለሙያው።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.373,6.998,0.0,7.373,-37.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_95e0f9b028ef,train,ይህም ሕዝብ በብዛት በሚገኝባቸው አካባቢዎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ግንባታን ተደራሽ ለማድረግ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-41.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e30a7f27ad02,train,በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ፤ ሰላምን እና ልማትን በማቀናጀት መተግበር ይገባል ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.133,6.728,0.497,9.133,-43.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bfbc89c4f30f,train,ዶክተር ደረጀ ሀገር አቀፍ ፈተናው ተማሪዎች በእውቀት ምን ደረጃ ላይ እንዳሉ ራሳቸውን የሚፈትሹበት በመሆኑ ያለምንም መጨናነቅ ራሳቸውን በስነ ልቦና በማዘጋጀት ፈተናውን እንዲወስዱ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,12.493,10.328,0.638,12.493,-40.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_64ced103da99,train,በመድረኩ ላይ የከተማ አስተዳደሩ ትምሕርት መምሪያ ኃላፊ ሙሏለም አቤ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ የትምሕርት ጥራትን በመጠበቅ  የተማሪዎችን ውጤት ይበልጥ  ለማሻሻል የባለድርሻ አካላት ርብርብ ያስፈልጋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,11.094,10.189,0.0,11.094,-38.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_85bab4404ba6,train,አራት ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ሎጂዎችን እያስተዳደሩ መሆኑን ገልጸው፤ ከውጭ የሚመጡ ቱሪስቶችን የኢትዮጵያ ቆይታ ለማራዘም ያግዛሉ ብለዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.014,5.095,0.0,8.014,-42.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4ae65890d3a1,train,በዚህ ወቅት የከተማ አስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሰይድ አራጋው እንደገለጹት፤ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የሕብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር እያቃለለ ይገኛል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.694,10.053,0.0,10.694,-39.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4d5a7ee5409b,train,የመድኃኒት ቤቶቹ ወደ ስራ መግባት በሕዝቡ ዘንድ ይነሳ የነበረውን የአቅርቦት ችግር በመፍታት የተሻለ አገልግሎት መስጠት መቻሉን ጠቁመዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.173,5.91,0.327,7.173,-41.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6918eabb3171,train,መንግስት ለኪነ-ጥበብ ዘርፉ ልዩ ትኩረት በመስጠት ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ማከናወኑን ተናግረዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,3.733,3.733,0.0,3.733,-34.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8255540a3fdb,train,ባለሙያዎች እንደሚገልጹት ፍቅር፣ ርህራሄ፣ ደግነት እንዲሁም ጥላቻ ከሰው ልጅ ታላላቅ መሰረታዊ ስሜቶች መካከል ዋና ዋናዎቹ ናቸው ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.373,6.246,0.742,7.373,-39.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_15d6e0ba6a8b,train,ባለፈው አመት ብቻ በዞኑ 40 የማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ ጽህፈት ቤቶች በህብረተሰብ ተሳትፎ ተገንብተው ወደ ስራ መግባታቸውን ለአብነት ጠቅሰዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.133,7.763,0.0,9.133,-41.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d924dea506fd,train,ይህ መልካምነት  እና ደግነታቸው ሁሌም ከእኛ ጋር አብሮ ይኖራል ነው ያሉት ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በመልዕክታቸው፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.293,5.723,0.377,7.293,-42.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_27ff3e5cf9e4,train,በአዲሱ ዓመት ጀግናው የመከላከያ ሠራዊት ሰላምን የማጽናት ስራዎቹን አጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.053,7.557,0.432,9.053,-40.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a9a2e23e1f4d,train,በትምህርት ቤቶች በመቶ ሺዎች ለሚቆጠሩ ተማሪዎች በቀን ሁለት ግዜ እንዲመገቡ እየተደረገ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,6.034,5.685,0.349,6.034,-38.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b931ad9e1068,train,በዛሬው እለትም በበና ፀማይ ወረዳ ቀይ አፈር ከተማ በዓሉ በባህላዊ ክዋኔዎችና ስነ-ስርአቶች ተከብሯል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.734,6.399,0.578,7.734,-41.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_16a7808a1c93,train,አየር መንገዱ 21 የአገር ውስጥ የበረራ መዳረሻዎች እንዳለው ገልጸው፤ ሌሎች አምስት አውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያዎች በግንባታ ሂደት ላይ መሆናቸውን አንስተዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.454,7.076,0.468,9.454,-41.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a8ed5d585684,train,በሆስፒታሉ  የኩላሊት ዕጥበት ማዕከል ለ172 የኩላሊት ህሙማን ተገቢውን ሕክምና በመስጠት ሕይወት መታደጉን  የማዕከሉ አስተባባሪ አስታውቀዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.854,8.682,0.309,9.854,-32.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2e9b2f8ae2a0,train,ዛሬ አገልግሎት እንዲጀምሩ የተደረጉት ተጨማሪ የቀዶ ሕክምና፣ የቲቢ፣ የሥጋ ደዌና ሌሎች የሕክምና መስጫ ክፍሎች ሆስፒታሉ የሚሰጠውን አገልግሎት የሚያጠናክሩ ናቸው ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.293,8.915,0.361,10.293,-37.7,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_423eaec485b5,train,ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ሁሌም ሲታወሱ የሚኖሩ እንቁ ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.413,6.387,0.0,7.413,-42.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6704ef9a0f15,train,አጠቃላይ ከ162 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ተግባር በክረምት በጎ ፈቃድ ስራው መከናወኑን ጠቁመው፤  በቀሪ ወራትም ባለሃብቱን፣ ተቋማትንና ሕብረተሰቡን በማሳተፍ ተግባሩ ተጠናክሮ ቀጥሏል ብለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,12.694,11.6,0.0,12.694,-41.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_03e0bdb86d19,train,ትዳርን የመሸሻቸው መነሻ ምክንያታዊነት የጎደለውና እውነታን ያላገነዘበ እንዲሁም ከልክ ያለፈ ፍርሀት ሲሆን ትዳርን የመፍራት ህመም አለባቸው ይባላል ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.293,6.335,0.439,10.293,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4fe23b2ed180,train,የግብርና ዘርፉን ለማሸጋገርና የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ ጠቀሜታው የላቀ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,5.934,5.559,0.375,5.934,-37.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b11cc4c75b2a,train,በዚህም ባለፉት የለውጥ ዓመታት የትምህርት ጥራትንና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ በተከናወኑት ተግባራት በተለይ  በተማሪዎች ውጤት ላይ መሻሻሎች እየታዩ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.053,8.067,0.375,9.053,-43.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0553ddd839f9,train,የልማት ሥራውም በአዲስ አበባ ከተከናወነ ተመሳሳይ የልማት ሥራ ተሞክሮ በመውሰድ መጀመሩን ያነሱት ኃላፊው የወንዙን ስጋት ወደ ፀጋ የሚቀይሩ ተጨማሪ የመሠረተ ልማትና የመዝናኛ ስፍራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,13.893,6.806,0.57,13.893,-44.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a4938142416d,train,ጠንካራ የክትትል፤ ቁጥጥርና ድጋፍ ስራ ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት በመስራት የዜጎችን ጤና መጠበቅ አለብን ነው ያሉት ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.334,7.115,0.658,8.334,-36.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_24e6e4dd7b79,train,በሲምፖዚየሙ ላይ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች፣ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.093,6.439,0.336,7.093,-36.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b9e0d2122664,train,"የባኔ የዘመን መለወጫ በዓልን ""ማሮ"" እሴቶች ለማስተዋወቅና ለትውልድ ለማስተላለፍ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ።",spk_cc1b7d4a53c0,am,7.814,6.605,0.435,7.814,-37.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9f57955e233c,train,በሌላ በኩል ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ ለመሆን የሚያደርገው ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,4.574,4.574,0.0,4.574,-42.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a908394a74ce,train,27ኛው የጤናው ዘርፍ ዓመታዊ ጉባዔ በዘርፉ የተጀመረውን የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ ይበልጥ ማስፋት የሚያስችሉ ውሳኔዎች የሚተላለፉበት ነው ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ገለፁ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,11.694,10.766,0.339,11.694,-31.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5ce80df90d05,train,በተጨማሪም ለችግረኛ ተማሪዎች ሁለት ሺህ 268 ደርዘን ደብተር፣ አንድ ሺህ 464 ባኮ እስክርቢቶና አንድ ሺህ 305 ቦርሳ በማሰባሰብ ለመደገፍ እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,15.254,9.858,0.395,15.254,-43.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d02ad861836d,train,የበዓሉ አከባበር አካል የሆነው የቋንቋ እና ባሕል ሲምፖዚየም መካሄዱ ለሚቀጥለው ትውልድ ለማሸጋገር ድርሻው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.254,8.254,0.0,8.254,-36.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6542c233e2c4,train,ሆኖም ከደረጃ በታች እና ተመሳስለው የተሰሩ መድኃኒቶች በጤናው ዘርፍ ውስጥ በቁጥጥር እና አቅርቦት ሰንሰለት ላይ እንቅፋት መሆናቸውን አመልክተዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,7.894,7.421,0.0,7.894,-37.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2d1eb5952508,train,የተገኘውን ልምድ በመጠቀምም በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን በማዘጋጀት ለላቀ ውጤት ለማብቃት የተጀመረው ቅንጅታዊ ስራን ማጠናከር እንደሚገባ አመልክተዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.694,9.484,0.403,10.694,-38.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3ccfd1d08f19,train,በአዲስ አበባ ከተማ ህጻናት በአካል፣ በአዕምሮ እንዲሁም በስነ ልቦና ጎልብተው እንዲያድጉ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,11.094,10.562,0.0,11.094,-39.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6459b1405d33,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሚሊሻ ጽህፈት ቤት ሃላፊ እስማኤል አብዱራሃማን በክልሉ ሰላምን በማጽናት ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች እንዲሳለጡ የበለጠ እንደሚሰሩ ጠቁመዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.653,9.345,0.666,10.653,-41.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8429da2f04a5,train,ቀኑን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የተሳተፉ የኃይማኖት አባቶች፣ የጤና ባለሙያዎች፣ አመራሮች እና ባለድርሻዎች የፖሊዮ በሽታን ከኢትዮጵያ ለማጥፋት የሚከናወኑ ሥራዎችን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ ተግተው እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,17.294,13.223,0.617,17.294,-43.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_49fc8b56d69f,train,አቶ ሙላት ቀን ከሌት በሹፌርነት ከማገልገል በተጨማሪ፣ 99 ጊዜ ደም በመለገስ ለወገኖቻቸው በመስጠት የበርካታ ሰዎችን ሕይወት ማትረፍ ችለዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.014,8.504,0.0,9.014,-32.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e00f39995f28,train,ከተገልጋዮች መካከል ወይዘሮ ገነት አበበ በሰጡት አስተያየት፤ ማዕከሉ መገንባቱ የኩላሊት ዕጥበት የሚፈልጉ ህሙማን በቀላል ወጪ ተገቢውን ሕክምና ማግኘት እንደቻሉ ገልጸዋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.094,9.224,0.373,10.094,-31.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d7039ed86ecf,train,በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከሁሉም ክልሎች እና ከሁለቱ የከተማ አስተዳደር የተወጣጡ የሰላምና ጸጥታ ዘርፍ አመራሮች በአዳማ ያካሄዱት የምክክር መድረክ ተጠናቋል።,spk_cc1b7d4a53c0,am,10.973,10.066,0.435,10.973,-33.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e8c09ddb9c92,train,ስለ አዕምሮ ህመሞች ስናስብ ማወቅ ያለብን ነገር ልክ እንደሌላው በሽታ ሁሉ በበቂ ህክምና እና ክትትል ለውጥ ማምጣት እንደሚቻል ነው ።,spk_cc1b7d4a53c0,am,9.174,8.02,0.676,9.174,-37.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6878126e6a7c,train,በዚህም የሀገር ውስጥ የመድኃኒትና የህክምና ቁሳቁሶችን ምርት የገበያ ድርሻ ከስምንት በመቶ ወደ አርባ ሁለት በመቶ ማድረስ መቻሉን አንስተዋል፡፡,spk_cc1b7d4a53c0,am,8.194,7.684,0.0,8.194,-38.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0f3d453cce68,train,የገና በዓልን የተቸገሩ ሰዎችን  በማገዝና  አብሮነትን የሚያጠናክሩ ስጦታዎችን በመለዋወጥ እደሚያከብሩት የሃዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_576e2cf7fd21,am,9.354,8.458,0.521,9.354,-33.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6c21addc8fa,train,በመድረኩ የሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ትምህርት ቢሮ ሀላፊዎች እየተሳተፉ ነው።,spk_576e2cf7fd21,am,5.394,5.394,0.0,5.394,-34.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_87de2583613b,train,በትምህርት ለትውልድ ኢንሼቲቭ የተጀመሩ ስራዎች ባመጡት ለውጥ በትምህርት ቤት ምገባና በሌሎች ዘርፎች የተመዘገቡ ውጤቶችም አመርቂ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.834,10.325,0.508,10.834,-35.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf9b27eed6e5,train,የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሙራድ ከድር፤ በከተማዋ እስካሁን 17 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,8.713,8.351,0.0,8.713,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03ac0f348647,train,እሳቸውም የኢትዮጵያዊያንን የመተጋገዝ ባህልን ለትውልድ ለማውረስ ጭምር እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,6.553,6.183,0.371,6.553,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56b508914629,train,የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው በዚህ ወቅት እንደገለጹት የዳኝነት አገልግሎቱን ፈጣን፣ ተገማችና ጥራት ያለው ማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው።,spk_576e2cf7fd21,am,11.194,10.495,0.0,11.194,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_1d9857c350a1,train,በቀጣይ የትምህርት ስራ ትኩረቶች ላይ አቅጣጫዎች እንደሚቀመጡ ሚኒስትሩ ጨምረው ጠቁመዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,6.234,5.782,0.452,6.234,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e06fd91edea4,train,በክልሉ በበጀት ዓመቱ ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን ወደ ሥራ ማስገባት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የውይይት መድረክ ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.034,9.137,0.0,10.034,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5afd8666fad7,train,በተጨማሪም የፖለቲካ ፍላጎታቸውን በኃይል ለማሳካት የሚሞክሩ አካላት ከስህተታቸው ተመልሰው ወደ ሰላም መንገድ እንዲመጡ መንግሥት በተደጋጋሚ የሰላም ጥሪ እያቀረበ እንደሆነም ገልጸዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,12.393,11.706,0.353,12.393,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_614d33678bce,train,ይህም እርስ በርስ መተሳሰብና ቤተሰባዊነትን እንደሚያጠናክር ገልጸው፤ የስጦታ ልውውጥም ፍቅርን፣ መተሳሰብና አንድነት እንዲጎለብት ያደርጋል ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.274,8.905,0.95,10.274,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a95458045ec,train,ሆስፒታሉ የተለያዩ የህክምና አገልግሎቶችና ዘመናዊ የህክምና ቁሳቁሶችን በማሟላት ለተጠቃሚው የህብረተሰብ ክፍል ደረጃውን የጠበቀ እና ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ሰፊ የአገልግሎት ማሻሻያና የማስፋፊያ ሥራዎችን አከናውኗል ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,14.514,13.648,0.0,14.514,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_96efa20227ec,train,በአማራ ክልል ባሕላዊ ፍርድ ቤቶችን ወደ ሥራ ማስገባት የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አለምአንተ አግደው ገለጹ።,spk_576e2cf7fd21,am,9.473,8.611,0.441,9.473,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f3ac75b77b7,train,ኢሬቻ ህዝቦች በጋራ የሚያከብሩትና በርካታ የዓለም ቱሪስቶች የሚታደሙበት በመሆኑ ሕብረ ብሔራዊ አንድነትና የኢትዮጵያ ድንቅ ባህል ጎልቶ የሚታይበት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,9.993,9.049,0.421,9.993,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_d1207196eb26,train,የገና በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በየዓመቱ በድምቀት የሚከበር ሃይማኖታዊ በዓል ነው።,spk_576e2cf7fd21,am,6.234,5.907,0.327,6.234,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abf98a781af8,train,የኮሪደር ልማቱ የእግረኛ መንገዶችን በመገንባት የትራፊክ አደጋ ተጋላጭነትን የቀነሰ መሆኑን እንዲሁም ለከተማዋ የንግድ ስራ መነቃቃት፣ ለመዝናኛ እና ለኑሮ ጭምር ተመራጭ እንድትሆን አስችሏታል ሲሉም ተናግረዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,13.553,11.866,0.403,13.553,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_504018524be7,train,በዓሉ በተለይ በሀገር ባህል አልባሳት ደምቆ የሚታይበትና ማህበራዊ ትስስር የሚጎለብትበት መሆኑን አንስተዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,8.594,7.636,0.35,8.594,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da314475540f,train,በመድረኩ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንትን ጨምሮ አመራሮች፣ የፍርድ ቤት ዳኞችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,8.233,7.135,0.345,8.233,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1588fa081c8c,train,የወላጆቿና የመምህራን ክትትልና ድጋፍ ለውጤቷ ማማር ወሳኝ መሆኑን የገለፀችው ተማሪ አፎሚያ፤ በተለይም ሴቶች ለነገ ዓላማቸው መሳካት እና ውጤት ጊዜና ጉልበታቸውን ለትምህርት መስጠት እንዳለባቸው ተሞክሮዋን አካፍላለች።,spk_576e2cf7fd21,am,14.073,13.271,0.305,14.073,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71956b0e13a4,train,በዚህም የከተማዋ ውበትና ለኑሮ ምቹነት እየተሻሻለ መምጣቱን አንስተው የልማት ስራው በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,8.914,8.43,0.0,8.914,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f40dcba67ee,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጭነት የተጀመረው የኮሪደር ልማት በከተሞችና በገጠር ጭምር ተግባራዊ እየተደረገ አስደናቂ ለውጥ እየታየበት መሆኑ ይታወቃል።,spk_576e2cf7fd21,am,12.633,10.852,0.605,12.633,-35.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6ae924ae791,train,በየደረጃው ያለው የዞንና የከተማዋ አመራሮች፣ አጠቃላይ ማህበረሰቡና ባለሃብቶች የነቃ ትብብርና ተሳትፎ ታክሎበት ልማቱ የተሳካ መሆኑን አንስተው በቀጣይም ይሄው ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,15.073,13.866,0.456,15.073,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c9e5939acf91,train,የለውጡ መንግሥት በሰጠው ልዩ ትኩረት በፓርኩ የሚገኙ ብርቅዬ የዱር እንስሣት መራቢያና መኖሪያ ከሰው ብሎም ከቤት እንስሣት ንክኪ ነጻ እንዲሆን የፓርኩ ምሥራቃዊ እንዲሁም ምዕራባዊ ክፍል በሽቦ መታጠሩን አንስተዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,14.754,13.643,0.774,14.754,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cb826b82d21,train,በተጨማሪም ቀደም ሲል በፓርኩ ላይ በሚደርስ ጫና ምክንያት ከፓርኩ እየሸሹ የነበሩ ብርቅዬ የዱር እንስሣት አሁን ተረጋግተው በመኖር ቁጥራቸውም እንዲጨምር ማስቻሉን ነው ያመላከቱት።,spk_576e2cf7fd21,am,11.674,10.838,0.0,11.674,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ceaa524e145,train,የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሼክ ሀሰን የበሬ ኮምፕሬሄንሲቭ ሆስፒታል ከለውጡ በፊት ታካሚዎችን ለእንግልት ሲዳርግ የቆየውን የአገልግሎት አሰጣጥ በመሰረታዊነት የቀየረ ስራዎችን አሁን እውን አድርጓል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።,spk_576e2cf7fd21,am,14.473,13.739,0.0,14.473,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccbf190df108,train,ባህላዊ ዳኝነት አለመግባባቶችን በቀላሉና በመተማመን ፈትቶ ግንኙነትን ወደ ነበረበት የሚመልስ በመሆኑ ህብረተሰቡን ከወጪ የሚታደግ ነው ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,9.754,8.71,0.0,9.754,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f35e7ff953b,train,በልማቱ አካል ጉዳተኞችን ጭምር ታሳቢ ያደረገ የእግረኛ መንገድ፣ የብስክሌትና የተሽከርካሪዎች ማቆሚያ የአረንጓዴ ስፍራዎችና መዝናኛዎች መሰራታቸውን ጠቅሰዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,11.434,10.83,0.604,11.434,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cde19f603ba1,train,በኢትዮጵያ ለረጅም ዓመታት ስር ሰደው የቆዩ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታትና በወሳኝ ሀገራዊ ጉዳዮች ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ ወደ ሥራ መግባቱ የዚሁ ቁርጠኝነት ማሳያ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,15.713,14.277,0.565,15.713,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_04123640c575,train,የሰጡ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_576e2cf7fd21,am,3.433,2.912,0.521,3.433,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_7b8476e35878,train,በዓሉን ስጦታ በመለዋወጥ እና ያለው የሌለውን በመደገፍ በፍቅርና በአንድነት የሚያከብረው ነው ብለዋል፡፡,spk_576e2cf7fd21,am,7.234,6.386,0.488,7.234,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_8a912e76382c,train,ከመደበኛ የዳኝነትና የፍትሕ ሥርዓቱ ጎን ለጎን የባህላዊ ፍርድ ቤቶችን እስከ ታች ድረስ በማቋቋም አማራጭ የሙግት መፍቻ ሥርዓት ለማስፈን በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.114,9.262,0.425,10.114,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_83e2c82380ca,train,ኢሬቻ አሁን ከኢትዮጵያም አልፎ የዓለም እየሆነ መምጣቱን ገልጸው፤ ኢሬቻ እና ሌሎች ባህሎቻችንን ለባህል እድገትና የቱሪዝም ልማት መጠቀም አለብንም ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,9.514,8.594,0.461,9.514,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7123ce34e7fd,train,ከአዲስ አበባ የጀመረው የከተሞች ኮሪደር በክልሎችም እየተስፋፋ መጥቶ ከተሞች የተዋቡና ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ዘመናዊ እንዲሆኑ እያስቻለ ይገኛል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.313,9.261,0.0,10.313,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a460d3b19e5,train,የገናና የጥምቀት በዓላት ካላቸው ሀይማኖታዊ ስርአታ በተጓዳኝ ኢትዮጵያዊ የብዝሀ ባህል ባለቤት መሆኗንም  እንደሚያሳዩ ያነሱት ደግሞ ዲዛይነር ይመኑ ዮሐንስ ናቸው፡፡,spk_576e2cf7fd21,am,13.034,10.646,0.521,13.034,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f4a431cd3c4,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ለህብረተሰቡ በእርቅ ላይ የተመሰረተ፣ ግልጽ፣ ቀልጣፋና ተአማኒነት ያለው ፍትህ መስጠት የሚያስችሉ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,8.993,8.174,0.367,8.993,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_04bc35cdbfea,train,በሌላ በኩል በጅግጅጋ ከተማ ሁሉን አቀፍ እንዲሁም ዘመኑን የዋጀ የተቋም ግንባታ እያከናወኑ የሚገኙትን የሶማሌ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን እና የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤትን አይተናል ነው ያሉት በመልዕክታቸው፡፡,spk_576e2cf7fd21,am,13.594,12.558,0.315,13.594,-34.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e41aab63020,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሼክ ሀሰን የበሬ ኮምፕሬሄንሲቭ ሆስፒታል የለውጥ ስራዎችን ጎብኝተናል ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.594,9.448,0.397,10.594,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b2201d4dd01,train,የልማት ስራው ተጠቃሚ ከሆኑ ከተሞች መካከል ወልቂጤ ተጠቃሽ ስትሆን ነዋሪዎቿም ለተከናወነው ስራ ሁሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩንና በየደረጃው ያሉ አመራሮችን አመስግነዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.674,9.979,0.695,10.674,-33.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35e551b6b2bc,train,ተቋማቱ በሰው ኃይል፣ በቴክኖሎጂና በቢሮ እድሳት አስደናቂ ለውጥ ላይ እንደሚገኙም ተመልክተናል ብለዋል፡፡,spk_576e2cf7fd21,am,6.713,6.359,0.0,6.713,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc896a5e6df9,train,የትምህርት ቢሮ ኃላፊዋ ሙሉነሽ (ዶ/ር) በትምህርት ዘመኑ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ለተማሪዎች ምገባና ለትምርት ቤቶች ማሻሻያ  በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸው፤ የትምህርት ግብዓቶችን የማሟላት ሥራም ትኩረት ማግኘቱን አረጋግጠዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,17.593,15.069,0.657,17.593,-34.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8c65dbe1b4c,train,የአማራ ክልል ፍርድ ቤቶች የትራንፎርሜሽን ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሐናን አበበ ባቀረቡት ጽሁፍ እንደገለጹት ባህላዊ ዳኝነት ስርዓቱ የየአካባቢውን ነባራዊ ሁኔታ ከግምት በማስገባት የሚተገበር ነው።,spk_576e2cf7fd21,am,12.713,11.759,0.522,12.713,-34.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9de698ec07e,train,ሌላኛው የሃዋሳ ከተማ ነዋሪ አቶ ተካልኝ በቀለ በበኩላቸው የገና በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለም መሰጠትን  አስተምሮ ለሰዎች ፍቅር በመስጠትና እርስ በርስ በመደጋገፍ የምናስቀጥልበት ነው ብለዋል፡፡,spk_576e2cf7fd21,am,13.594,12.267,0.459,13.594,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0316f320aa4,train,በተለይ ለታካሚዎች የሚሰጠውን አገልግሎት የሚያዘምኑ የጤና መሠረተ ልማቶችን በማሟላት ሰፊ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝም ተመልክተናል ነው ያሉት።,spk_576e2cf7fd21,am,8.954,8.105,0.398,8.954,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e99fc01420c,train,በክልሉ ሽምግልና፣ አበጋር፣ መንታ ፍቅር የሚባሉና ሌሎች ባህላዊ የሽምግልና አይነቶች እንዳሉ ጠቁመው እነዚህን ባህሎች እውቅና በመስጠትና በማዘመን ውጤታማ ፍትህ ለማስፈን ይሰራል ብለዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,12.633,10.736,0.0,12.633,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_99482ce10763,train,ኢሬቻ ሁሉም በጋራ ሆኖ የሚያከብረውና የውጪ አገራት ቱሪስቶች የሚሳተፉበት ለአገር ተጨማሪ ገቢ የሚያስገኝ በዓል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,10.073,8.915,0.0,10.073,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71debfc46e7e,train,ለዚህ የልማት ስራ አጠቃላይ ነዋሪው፣ ባለሃብቶችና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ትብብርና ተሳትፎ አስደናቂ መሆኑን ገልጸው ለሁለተኛው ምእራፍ የኮሪደር ልማትም ይሄው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_576e2cf7fd21,am,13.674,12.16,0.325,13.674,-34.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b4efece8a2a,train,እንዲሁም አዲስ የበለጸገውን የአጠቃላይ ትምህርት መረጃ ስርዓት የማስተዋወቅ፣ በተለያዩ ደምቦች ላይ ውይይት እንደሚደረግና የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የእውቅና መርሃ ግብር እንደሚከናወን ታውቋል።,spk_576e2cf7fd21,am,12.233,11.419,0.403,12.233,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5e51fb2fdfd,train,ክልሉ ያለውን የቱሪዝም አቅም ለማስተዋወቅ የባህል ፌስቲቫሎችና ኩነቶችን በማዘጋጀት እንዲሁም በቢዝነስ ቱሪዝምና በሌሎች ዘርፎች ላይም በትኩረት መሰራቱን ተናግረዋል ።,spk_937e590b72fb,am,9.451,9.451,0.0,9.451,-12.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9b42617e4d8b,train,ኢትዮጵያ ሚድዋይፎች ማህበር በአሶሳ የሚገነባው የህፃናት፣ የእናቶች እና ወጣቶች ክሊኒክ እና የስልጠና ማዕከልም የዚሁ ጥረት አካል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_937e590b72fb,am,13.328,13.328,0.0,13.328,-12.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_37692529c45f,train,በክልሉ ዕድሜያው ለትምህርት የደረሱ ህፃናትን ጨምሮ በተለያየ ምክንያት ትምህርታቸውን ያቋረጡ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ እንዲመጡ የማድረግ ሥራው እንደሚጠናከርም አቶ አንተነህ ገልጸዋል።,spk_937e590b72fb,am,12.272,12.272,0.0,12.272,-13.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_00e838df28a5,train,የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ለዘላቂ የልማት ግቦች መሳካት ያለውን አይነተኛ ሚና ለማጠናከር የወንዶችን ተሳትፎ ማጉላት እንደሚገባ ጠቁመዋል።,spk_937e590b72fb,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-12.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_646a0202d9fe,train,ድጋፉን የተረከቡት የጂንካ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የከተማው ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ውብአለም ገዛህኝ፣ ኢትዮ ቴሌኮም በየዓመቱ በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙና ወላጆቻቸው አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረግ አርአያነት ያለው ተግባር እየፈጸመ ይገኛል ብለዋል።,spk_937e590b72fb,am,20.592,20.592,0.0,20.592,-13.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_60c26ea2ac48,train,በመድረኩ የፈተና አሰጣጥ መርሃ ግብሩን በሚመለከት በተዘጋጀው የጸጥታ እቅድ ላይ ውይይት ተደርጓል።,spk_937e590b72fb,am,4.104,4.104,0.0,4.104,-11.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_23351faa078e,train,መቀሌ 70 እንደርታ በ13 ነጥብ 17ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_937e590b72fb,am,6.811,6.811,0.0,6.811,-13.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1e8f9f2c6467,train,በክልሉ ለ2018 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡,spk_937e590b72fb,am,3.653,3.653,0.0,3.653,-12.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_daf384856bc3,train,በኢትዮጵያ ቴአትር ታላቅ ዐሻራውን ያሳረፈውና በሃገሩ ጉዳይ በጸና አቋሙ የሚታወቀው ዝነኛ የኪነጥበብ ሰው አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።,spk_937e590b72fb,am,10.392,10.392,0.0,10.392,-13.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d6bb9d4ae167,train,የፈተና አሰጣጥ ችግሮችን በማረም ፈተናውን በተሻለ መልኩ ተደራሽ ለማድረግ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች  ውጤት መመዝገቡን አስረድተዋል።,spk_937e590b72fb,am,6.061,6.061,0.0,6.061,-11.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4de16bd1199f,train,የአምነስቲ ኢንተርናሽናል የምስራቅ አፍሪካ እና የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ቢሮ ምክትል ዳይሬክተር ሳራ ጃክሰን የመንግስትን ውሳኔ ሁሉም አካላት ሊያከብሩት እና የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ሊያበረክቱ ይገባል ብለዋል፡፡,spk_937e590b72fb,am,9.901,9.901,0.0,9.901,-13.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c7740480e81e,train,የኢትዮጵያ የትምህርት ፈተና አሰጣጥ ሥርዓት ተማሪዎች ደክሜ አጥንቼና አውቄ ማለፍ አለብኝ  የሚል ተነሳሽነትን በመፍጠር የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ጉልህ ሚና እንዳለው የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ።,spk_937e590b72fb,am,10.31,10.31,0.0,10.31,-12.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e925ba2b3b77,train,ለመመዝገብ የመጣችው ተማሪ ሀና አማኑኤል በበኩሏ የእረፍት ግዜዋን ለአዲሱ ዓመት የትምህርት ዝግጅት በማድረግ እያሳለፈች መሆኑን ተናግራለች።,spk_937e590b72fb,am,4.971,4.971,0.0,4.971,-11.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_44822c84d4a3,train,በቴክኖሎጂ በተደገፈ የጥናትና ምርምር ስራዎች በመታገዝ በስፖርት ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን የሚፈቱ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ አስታወቀ። አካዳሚው 10ኛውን አመታዊ የስፖርት ሳይንስ ጥናትና ምርምር ጉባኤ በሀዋሳ ከተማ እያካሄደ ነው። የአካዳሚው ዋና ዳይሬክተር አንበሳው እንየው በወቅቱ እንደገለጹት አካዳሚው በስፖርቱ ዘርፍ ችግር ፈቺ የጥናትና ምርምር ስራዎችን እያከናወነ ነው።,spk_937e590b72fb,am,12.349,12.349,0.0,12.349,-12.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3cc89868d381,train,ዩኒቨርሲቲው የምርምርና የማማከር ስራዎችን የውስጥ ገቢን በሚያሳድግ አግባብ እንደሚያከናውን ገልጸው በጥናት ላይ የተመሰረቱ አጫጭር ስልጠናና የረጅም ጊዜ ትምህርቶችን እየሰጠ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_937e590b72fb,am,14.608,14.608,0.0,14.608,-12.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4e276a6d8a6d,train,ኢንስቲትዩቱ በ2018 የትምህርት ዘመን አዲስ የሚጀመሩ መርሃ ግብሮችን አስመልክቶ የተዘጋጀውን የመረጃ ሳምንት በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_937e590b72fb,am,9.901,9.901,0.0,9.901,-12.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_44ca33a7813c,train,ህብረ ብሄራዊ አንድነትን በማስጠበቅ የጋራ ሀገራዊ ብልጽግና እውን እንዲሆን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የራሱን አሻራ እያኖረ መሆኑን አንስተው ሁለንተናዊ ስራው ቀጣይነት እንደሚኖረውም አረጋግጠዋል።,spk_937e590b72fb,am,8.584,8.584,0.0,8.584,-12.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9b6a70bc99aa,train,በሲዳማ ክልል ሰው ተኮር ተግባራትን  በማጎልበት የአቅመ  ደካማ ወገኖችን ኑሮ  በዘላቂነት ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።,spk_937e590b72fb,am,5.685,5.685,0.0,5.685,-11.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3bf124dcd9d4,train,በመሆኑም የጉራጌን እምቅ ባህላዊና የተፈጥሮ እሴቶች ጠብቆ በማቆየትና የሀገር ሃብት አድርጎ ለመጠቀም የሁሉንም ጥረትና እገዛ ይጠይቃል ብለዋል።,spk_937e590b72fb,am,7.304,7.304,0.0,7.304,-12.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_16a294a2f8a0,train,ዛሬን ጨምሮ ለሶስት ቀናት በሚካሄደው ጉባኤ የፌዴራልና የክልሎች የ2017 በጀት ዓመት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርትና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግበት ይጠበቃል።,spk_937e590b72fb,am,16.867,16.867,0.0,16.867,-13.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_60167a8ad81d,train,ብልፅግና ፓርቲ በሚያከናውናቸው ሰው ተኮር ተግባራት የማህበረሰቡ የመደጋገፍ ባህል ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱን አውስተዋል።,spk_937e590b72fb,am,6.928,6.928,0.0,6.928,-11.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_51b66a65ce24,train,ሚኒስትሩ አያይዘውም ጎርፉ የአስዋን ግድብ ለመሙላት ተጨማሪ ውሃ የመስጠት እድል አለው ብለዋል።,spk_937e590b72fb,am,6.47,6.47,0.0,6.47,-11.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_43507b8fdc44,train,በዚህም ህጻናትን ወደ ትምህርት ቤት ለማምጣት ቢሮው የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም ሃላፊነቱን እንደሚወጣ አረጋግጠዋል፡፡,spk_937e590b72fb,am,4.744,4.744,0.0,4.744,-11.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_91e7c81d926d,train,ራይንኤር በበኩሉ ወደ 3ሺህ የሚሆኑ ሠራተኞቹን ለመቀነስ ዝግጅቱን አጠናቋል።,spk_937e590b72fb,am,5.648,5.648,0.0,5.648,-12.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5728ee79dc92,train,የጉራጌን ባህል፣ ቋንቋና ታሪክ በተመለከተ ጥልቅ ግንዛቤ መፍጠር ምሁራንና ተመራማሪዎች ተጨማሪ ጥናትና ምርምር እንዲያደርጉ የማበረታታት አላማ የሰነቀ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_937e590b72fb,am,6.768,6.768,0.0,6.768,-11.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f44fd9cc1d9d,train,ኢትዮጵያ ይህን አስከፊ ተግባር ለመከላከል ከሁለት አሥርት ዓመታት በፊት ጀምሮ የሕግ ማዕቀፍና ተቋም አቋቁማ እየሠራች ትገኛለች ብለዋል።,spk_937e590b72fb,am,6.251,6.251,0.0,6.251,-13.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b19081819c9a,train,"""ወባን ማጥፋት ከእኔ ይጀምራል"" በሚል መሪ ሀሳብ በጉራጌ ዞን ቸሃ ወረዳ በአዶሼና አቶርቸ ቀበሌ የወባ ሳምንት ተከብሯል።",spk_937e590b72fb,am,5.768,5.768,0.0,5.768,-13.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ec79052628cd,train,በመሆኑም ቀጣዩ የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ያለምንም ችግር እንዲሰጥ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉንም አክለዋል።,spk_937e590b72fb,am,5.949,5.949,0.0,5.949,-12.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_2574605ede68,train,ቤታቸው ሊታደስላቸው በመሆኑ እጅግ እንደተደሰቱ ገልፀው በጎ ተግባሩን ላደረጉላቸው አካላት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_937e590b72fb,am,5.573,5.573,0.0,5.573,-12.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_5de9baa75ed9,train,ሆስፒታሉ ለወረዳው ነዋሪዎች የረዥም ጊዜ የጤና አገልግሎት ጥያቄ መልስ የሰጠ ነው ያሉት ደግሞ የአልጌ ሳቺ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ሀሩን ኦብሳ ናቸው።,spk_937e590b72fb,am,10.011,10.011,0.0,10.011,-13.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3b32594c874f,train,7ኛው የኢሬቻ ፎረም የፌዴራል እና የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ ሃደ ሲንቄዎችን ጨምሮ የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት ተካሄዷል።,spk_937e590b72fb,am,12.123,12.123,0.0,12.123,-13.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f6a5a0c1ba7d,train,የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ መንግስት የተሻለ አገር ተረካቢ ትውልድ ለመፍጠር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።,spk_937e590b72fb,am,6.061,6.061,0.0,6.061,-12.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9d65e56dfa04,train,ይኽቺን ልዩ ማለዳ በጋራ ማሳለፋችን የገናን እውነተኛ መንፈስ ያሳየንም ሆኗል ብለዋል።,spk_937e590b72fb,am,6.891,6.891,0.0,6.891,-12.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1b470e5f1919,train,ቢሮው በቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት ስራ አመራር፣ በደንበኞች አያያዝ፣ በቱሪስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ደረጃ አሰጣጥና ማስተዋወቅ ላይ  ለዘርፉ የባለሙያዎች ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በቡታጅራ ከተማ እየሰጠ ነው።,spk_937e590b72fb,am,12.387,12.387,0.0,12.387,-13.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1be9299dcdf5,train,የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎትን በተገቢው በመተግበር ሀገራዊ የልማት እቅዶችን ማሳካት እንደሚገባ ተመላከተ።,spk_937e590b72fb,am,5.83,5.83,0.0,5.83,-14.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_db15c44b2d2c,train,ባለፉት ዓመታት መንግስት በሚያከናውናቸው የልማት ስራዎች በየአካባቢው ትልቅ ለውጥ እየታየ መሆኑን ጠቅሶ በቢሾፍቱ ከተማ የተመለከቱትም ይህንኑ የሚያረጋግጥ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_937e590b72fb,am,8.472,8.472,0.0,8.472,-12.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_867e96feeab8,train,በሀገሪቱ ሁሉም አካባቢዎች ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች የማህበራዊ ጥበቃ ተደራሽነትን ለማስፋት ቅንጅታዊ አሰራሮች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባልም ብለዋል።,spk_937e590b72fb,am,10.467,10.467,0.0,10.467,-13.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8449d2c844dc,train,የፓርቲው አባላትና ደጋፊዎች  በቤት እድሳትም ሆነ በሌሎች በጎ ተግባራት በከፍተኛ ተነሳሽነት እየተሳተፉ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።,spk_937e590b72fb,am,6.965,6.965,0.0,6.965,-12.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c68b9ea384d5,train,ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ የልማት ስራዎች ለማመን የሚከብዱ ውጤቶች እየታዩ መሆኑን ጠቁመው በቅርቡ የታቀዱ የልማት ውጥኖችም ተስፋ የሚሰጡ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_937e590b72fb,am,9.67,9.67,0.0,9.67,-11.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_133e9da63902,train,የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ መኩሪያ መርሻዬ በበኩላቸው በሀዋሳ ከተማ  700 ቤቶች የማደስ ተግባር መጀመሩን ተናግረዋል።,spk_937e590b72fb,am,5.008,5.008,0.0,5.008,-12.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_57d7f214b24c,train,ገንዳውሃ፤ ሐምሌ 30/2017(ኢዘአ በምዕራብ ጎንደር ዞን የጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ የሚያሻሽሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ። የዞኑ ጤና መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት ዓመታዊ ማጠቃለያ የስራ አፈፃፀም ግምገማና የ2018 የስራ ዘመን እቅድ ትውውቅ መድረክ በገንዳውሃ ከተማ ተካሂዷል።,spk_937e590b72fb,am,25.149,25.149,0.0,25.149,-13.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d34fb92b36f4,train,በከተማው አስተዳደር የመንግስት ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ  የሚያቀላጥፍ በዲጂታል ቴክኖሎጂ የታገዘ  የአንድ መስኮት አገልግሎት ዛሬ ተጀምሯል።,spk_937e590b72fb,am,8.472,8.472,0.0,8.472,-13.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b68084eba025,train,ስቴት ዩኒቨርሲቲው አዲስ የተቋቋመበትን አዋጅ እና ደንብ ለማስተዋወቅ ያለመ የውይይት መድረክ ዛሬ አካሄዷል።,spk_937e590b72fb,am,6.47,6.47,0.0,6.47,-13.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_6f8dc892017f,train,ለዚህም የጸጥታ አካላት ሚና ከፍተኛ መሆኑን ጠቁመው፤ የ12ኛ ክፍል ፈተና አሰጣጥ ከነበረበት ችግር ተላቆ በተሻለ መልኩ እንዲሰጥ የጸጥታ ተቋማት ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_937e590b72fb,am,9.827,9.827,0.0,9.827,-12.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7bcd9e108fdd,train,በአማራ ክልል በዕውቀትና በሥነ ምግባር  የታነፀ ትውልድ ለመገንባት በሚደረገው ጥረት የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስገነዘበ።,spk_937e590b72fb,am,11.445,11.445,0.0,11.445,-13.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_09d0b9ba73c2,train,ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ በ13 ነጥብ 19ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_937e590b72fb,am,4.251,4.251,0.0,4.251,-12.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b82b4c80b403,train,በተመሳሳይ በየመን በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 36 ዜጎች ወደሀገራቸው እንዲመለሱ የተደረገ ሲሆን ሌሎችንም አስፈላጊውን የሰነድ ማጣራት በማድረግ የጉዞ ሰነድ በማዘጋጀት ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት፣ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እንዲሁም ከዓለም ዓቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (አይኦኤም) ጋር በመቀናጀት እየሰራ መሆኑን ገልጿል።,spk_45ab54fdd8eb,am,28.273,24.687,0.0,28.273,-37.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5204bef4bb8f,train,በዋሽንግተን ዲሲ የአሜሪካ ጠቅላይ አቃቤ ህጎች ክስ ይመሰርታሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_45ab54fdd8eb,am,7.833,7.329,0.0,7.833,-31.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2001bd8d04de,train,እ.አ.አ በ1978 ደግሞ የደቡብ አፍሪካ አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት የመጀመሪያው ጥቁር ዋና ጸሐፊ በመሆን መርተዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,10.833,9.333,0.331,10.833,-39.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_80716b38e7fe,train,ኩባንያው ይህን እርምጃ መውሰድ ያስፈለገው፤ የኩባንያውን ሥራ ለማስቀጠል እና በተቻለ መጠን የበርካታ ሰዎችን ስራ ለማስቀጠል ነው ተብሏል።,spk_45ab54fdd8eb,am,8.713,8.377,0.0,8.713,-41.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9c83bedeb9c1,train,አሜሪካ በሶማሊያ ጉዳይ የያዘችውን አቋም የሚቃወሙ መልዕክቶች በማህበራዊ ትስስር ገጾች ተጠቃሚዎች እየተላለፉ መሆኑን ፕላስ ኒውስ በድረ ገጹ ባወጣው ዘገባ አመልክቷል።,spk_45ab54fdd8eb,am,15.073,9.448,0.365,15.073,-42.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c4ad4d83b623,train,በጋቪ የክትባት ጥምረት ከለጋሽ አገሮች፣ ከግሉ ዘርፍና ከበጎ አድራጊዎች 700 ሚሊዮን ዶላር ተገኝቷል።,spk_45ab54fdd8eb,am,11.473,8.754,0.0,11.473,-42.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_51490cc57648,train,በኮሮናቫይረስ በጽኑ ለታመሙ ሰዎች የአንድ ሦስተኛውን ሕይወት መታደግ እንደሚችል የተነገረለትን ዴክሳሜታሶን የተሰኘውን መድኃኒት በ እንግሊዝ የኦክፎርድ ተመራማሪዎች ይፋ ማድረጋቸው ይታወቃል።,spk_45ab54fdd8eb,am,17.593,12.227,0.311,17.593,-41.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a2d33a55f932,train,ለቁጥሩ መጨመር በዋና ምክንያትነት የተጠቀሱት የድንገተኛ ህክምና መስጫ አልጋዎች እና ኦክስጅን እጥረት በመከሰቱ እንዲሁም ዴልታ የተባለው የቫይረሱ ዝርያም በአህጉሩ መከሰቱን ተከትሎ እንደሆነ የዓለም ጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,17.433,15.868,0.0,17.433,-33.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_19318c8ce77e,train,በድጋሚ ወደ እንግሊዝ በማቅናትም በለንደን በሚገኝ የስነመለኮት ኢንስቲትዩት ረዳት ዳይሬክተር በመሆን አገልግለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,9.793,6.695,0.832,9.793,-41.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9e968b9d0593,train,የከተማዋ ነዋሪዎች ለአናዶሉ የዜና ምንጭ እንደገለፁት ሁለቱም ወገኖች ከባድ መሳሪያ በመጠቀም ከአንድ ሰዓት በላይ የተኩስ ልውውጥ አካሄደዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,11.034,9.235,0.363,11.034,-28.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d1aa41e5076d,train,በክሱ ሂደትም ማክኮለም ከዕድሜው 31 ዓመታትን በሞት ፍረደኝነት በእስር ያሳለፈ ብራውንም የሞት ፍርደኛ የነበረ ቢሆንም ቆይቶ የአእምሮ ችግር እንዳለበት በመረጋገጡ የሞት ፍረዱ ወደ ዕድሜ ልክ እስራት እንደተቀየረለት መረጃው ያሳያል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,23.593,18.359,0.478,23.593,-34.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_94dbc64ac907,train,ለማሳያነትም የኢትዮጵያና የማይናማር ጉዳይን የተመለከቱ በፌስቡክ የሚለቀቁ ሃሳቦች ይዘትን የዳሰሱት ባለሙያዋ፤ “በማይናማርና በኢትዮጵያ ላይ ከፍተኛ ችግር የሚፈጥሩ አስከፊ ጉዳዮች ሲጋሩ በዝምታ ታልፈዋል” ብለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,18.314,12.836,0.751,18.314,-41.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2806a5401ae5,train,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ በዚህ ወቅት እንደገለጹት በክልሉ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ በተሰሩ ሥራዎች ውጤት እየተመዘገበ ነው።,spk_45ab54fdd8eb,am,17.354,13.485,0.306,17.354,-41.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fc0f43a78770,train,ከሟቾቹ መካከል ህጻናትና አዛውንት እንደሚገኙበት ያመለከተው ዘገባው ገሚሶቹ የግዛቷ ዋና ከተማ ናሽቪል ነዋሪ መሆናቸውን አስነብቧል።,spk_45ab54fdd8eb,am,14.513,10.842,0.413,14.513,-33.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6bf0523bf05,train,የዩክሬን የእህል ምርት ከጥቁር ባህር ወደቦች ወደ ዓለም ገበያ እንዲወጣ የሚያስችል ስምምነት ሩሲያና ዩክሬን ተፈራርመዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,11.553,8.197,0.309,11.553,-40.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_78ec01be59c7,train,የኢትዮጵያ ቡና በቻይናውያን ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነት እንዳለውም ገልጸዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,6.753,5.517,0.757,6.753,-39.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_67086cd634b8,train,የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ትናንት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት 75ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር መንግስታቸው ለጥምረቱ 500 ሚሊዮን ፓውንድ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,16.873,14.62,0.309,16.873,-33.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fdd96f2d5f35,train,ከዚያም ከሁለት ዓመት በኋላ ወደ እንግሊዝ በማቅናት ለአራት ዓመታት የስነ-መለኮት ትምህርታቸውን ቀጥለው የማስተርስ ዲግሪ ተቀብለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,9.793,8.023,0.528,9.793,-41.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_139fda401402,train,የአየር ንብረት ለውጥ በአፍሪካ የምግብ ዋስትና ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ባለፉት ዓመታት መጨመሩን የዓለም ባንክ መረጃ ያመለክታል።,spk_45ab54fdd8eb,am,10.913,9.991,0.0,10.913,-40.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_01ab449ad7cd,train,ከወደቡ ልማቱ ጎን ለጎን ዱባይ ፖርት አራት የጭነት ማከማቻ ስፍራዎችን እንደሚያስተዳድር የተመላከተ ሲሆን የታንዛንያ መንግስትም ወደቡን በማስተዳደርና በማልማት ረገድ በጋራ እንደሚሰራ ተገልጿል።,spk_45ab54fdd8eb,am,16.154,13.481,0.773,16.154,-40.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fabfce4f5776,train,የበለጸጉ አገራት ዝቅተኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ካላቸው ጋር በመተባበር በቢልና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን አማካኝነት በተቋቋመው በጋቪ የክትባት ጥምረት በተዘጋጀ ፕሮጀክት የክትባት ተደራሽነትን ለማስፋት የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋሉ።,spk_45ab54fdd8eb,am,20.913,16.634,0.0,20.913,-33.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_167260a9220c,train,የወሎ ጋቢ፣ ኩታ፣ ነጠላ፣ መቀነትና ጥልፍን ጨምሮ በተለያየ ዲዛይንና መልክ ይዞ መቅረቡን ጠቁሞ፤ እንግዶችም የሚፈልጉትን የባሕል ልብስ እየሸመቱ እንደሚገኙ ገልጿል።,spk_45ab54fdd8eb,am,14.553,12.33,0.407,14.553,-39.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8f0c9fe249c8,train,ወጣት ሮዛ ነጌሶ በበኩሏ በኮሪደር ልማት ምክንያት መንገድ በመዋቡ ለንግድ ስራም ምቹ ሁኔታ የፈጠረ መሆኑን ገልጻለች።,spk_45ab54fdd8eb,am,10.673,8.68,0.481,10.673,-35.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5af1a7246906,train,ሀምሌ 9 ቀን 2013ዓ.ም በአፍሪካ በአንድ ሳምንት ብቻ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር በ43 በመቶ መጨመሩን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,13.073,11.664,0.0,13.073,-32.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_768ff14f776e,train,"ድርጅቱ ባወጣው አዲስ መረጃ ለምግብ እጥረቱ ከተዳረጉት መካከል 156,500 የሚሆኑት ሕፃናት በተመጣጠነ ምግብ እጥረት በከፍተኛ ሁኔታ የተጎዱ በመሆናቸው በ9 እጥፍ ለሞት መጋለጣቸውን አሳይቷል፡፡",spk_45ab54fdd8eb,am,19.313,15.408,0.489,19.313,-39.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_599f5e6d923a,train,"""ይህንን ማብራሪያ የምሰጣችሁ በባለሙያዎች የተሰሩ የቴክኒክ ጥናቶችን መሰረት በማድረግ ነው"" ያሉት ሚኒስትሩ በሚመጣው ክረምት በኢትዮጵያ ከተለመደው በላይ ዝናብና ጎርፍ የሚጠበቅ በመሆኑ ግድቡ ቢሞላ ግብጽ ላይ የሚፈጥረው ጫና እንደሌለው ገልጸዋል።",spk_45ab54fdd8eb,am,19.994,16.521,0.0,19.994,-38.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_196caec121f9,train,በመጪው የክረምት ወራት ውስጥ የሚከናወነው የሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በተመለከተ አስፈላጊውን መረጃ ለመስጠት እንዲቻል ሁለቱ ሀገራት ባለሙያዎቻቸውን እንዲልኩ ጥሪ መቅረቡም ይታወሳል።,spk_45ab54fdd8eb,am,13.914,11.619,0.0,13.914,-39.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dfaf040a0120,train,አሜሪካ በሶማሊያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባቷ በአፍሪካ ቀንድ ቀጣና ይሄን ድርጊት ስትፈጽም የመጀመሪያዋ አይደለም።,spk_45ab54fdd8eb,am,8.793,5.769,0.511,8.793,-42.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_38067fbbf666,train,የገንዘብ ድጋፉ ለ27 ሚሊዮን ዜጎቿ ክትባት ተደራሽ ማድረግን ግብ ያደረገ መሆኑንም ነው ቦሪስ ጆንሰን የገለጹት።,spk_45ab54fdd8eb,am,10.633,8.154,0.387,10.633,-33.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7935a806ae03,train,የዲጂታል መታወቂያን ከተቋማት አገልግሎት ጋር ከማስተሳሰር አኳያም በኢትዮጵያ የሚገኙ 32 ባንኮችን ጨምሮ እስከ አሁን 55 ተቋማት ደንበኞቻቸውን በፋይዳ መለያ ቁጥር የማረጋገጥ ስራ እያከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,17.913,14.881,0.0,17.913,-39.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5714cfb57655,train,ሉፍታንዛ ከሚቀንሳቸው ሠራተኞቹ ገሚሱ ጀርመን የሚገኙ ናቸው።,spk_45ab54fdd8eb,am,7.873,5.435,0.605,7.873,-39.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_66ca31606885,train,እ.አ.አ በ1931 የተወለዱት ሊቀጳጳስ ዴዝሞንድ ቱቱ በ23 ዓመታቸው ከደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ ተመርቀው የመምህርነት ስራ ቢጀምሩም ከሶስት ዓመት በኋላ የስነ-መለኮት ትምህርት በመከታተል እ.አ.አ በ1960 ቅስና ተቀብለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,25.753,20.726,0.349,25.753,-30.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9bcc8a3a2637,train,84 አመት የሞላቸው ፖፕ ፍራንሲስ ክትባቱን የወሰዱ ሲሆን ቫቲካን ለድሃ የህብረተሰብ ክፍሎችና ጎዳና ተዳዳሪዎች መከተብ መጀመሯን ተናግረዋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,12.313,9.338,0.56,12.313,-40.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_92fa7e54b777,train,ከፈንቲ ራሱ ዞን አውራ ወረዳ በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ፅህፈት ቤት የማህበራዊ ጉዳይ ዳይሬክተር አቶ ሙጃሂድ መሐመድ እንዳለው በወረዳው ለሚገኙና ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አቅመ ደካማ ወገኖች በሴፍቲኔት የታገዘ ድጋፍ ተደርጓል።,spk_45ab54fdd8eb,am,19.393,15.102,0.0,19.393,-39.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c43c19f006a6,train,አውሎ ነፋሱ መኖሪያ ቤቶችን፣ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትንና ሌሎች ንብረቶችን ሲያወድም  የስድስት ሰዎች ሕይወት ማለፉና 23 ሰዎች መጎዳታቸው ተገልጿል።,spk_45ab54fdd8eb,am,10.633,9.486,0.0,10.633,-33.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5854c0afe0e7,train,ለተጋላጭ የህብረተብ ክፍሎች እና አቅም ለሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ተገቢው ትኩረት ካልተሰጠ የሚያስከትለው ተጽዕኖ ቀላል እንደማይሆን ጠቁመው፤ ለክትባቱ ተደራሽነት ሃብታም ሃገራት ሚናቸው ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,17.034,9.046,0.423,17.034,-43.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2ab931dac9bb,train,ለአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ መርዛማ ኬሚካል የያዘ ደብዳቤ በመላክ የተጠረጠረች አንዲት ሴት በቁጥጥር ስር መዋሏ ተገለጸ።,spk_45ab54fdd8eb,am,10.553,9.265,0.0,10.553,-33.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2eb5b50a0952,train,የብሪትሽ ኢምፓየር ሜዳልያ ሽልማት እ.አ.አ ከ1917 ጀምሮ በወታደራዊ ወይም በሲቪል ዘርፍ በጎ አስተወጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦች በንጉሳውያኑ ቤተሰቦች የሚሰጥ ታሪካዊ እውቅና ነው።,spk_45ab54fdd8eb,am,16.474,9.555,0.495,16.474,-44.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5b88c540984e,train,ለአብነትም ሆሊውድ ውስጥ 'ሻፍት ኢን አፍሪካ' የሚል ፊልምን ጨምሮ በሌሎችም ላይ መሳተፉን ጠቁመው፤ በአፍሪካ ደረጃ የተዋንያን ማህበር በማቋቋም በመስራች ፕሬዚዳንትነት ጭምር የመራ እንደነበር ገልጸዋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,22.193,16.924,0.375,22.193,-37.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3475ae7418f5,train,ችግሩን ለመከላከል ተጨማሪ የአደጋ ጊዜ ሰራተኞችን በማሰማራት እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,9.194,7.363,0.572,9.194,-36.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_efcee9bce8ec,train,በዓሉ የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎችን እንዲጎበኙ ምቹ ሁኔታ በመፍጠር ዘርፉ ይበልጥ እንዲነቃቃ ማገዙን ገልጸው፤ በከተማው የሚገኙ ሆቴሎችና ማረፊያ ሥፍራዎችም ለእንግዶች ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ቀድሞ መሰራቱን አውስተዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,16.713,15.382,0.0,16.713,-39.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e0bfa6424b3b,train,ኢትዮጵያ ከቡና ወጪ ንግድ አንድ ቢሊዮን ዶላር ገቢ ስታገኝ የተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።,spk_45ab54fdd8eb,am,8.553,6.955,0.0,8.553,-40.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_908edad42d7f,train,ሳዑዲ አረቢያ፣ አሜሪካ፣ ጀርመን፣ ቻይና፣ ጃፓን፣ እንግሊዝና አውስትራሊያ የኢትዮጵያ የቡና ኤክስፖርት ዋንኛ መዳረሻ ከሆኑ አገራት መካከል ይጠቀሳሉ።,spk_45ab54fdd8eb,am,12.353,11.607,0.0,12.353,-39.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ef151acdba6c,train,ሕብረቱ ሩሲያና ዩክሬን ለጦርነቱ ፖለቲካዊ መፍትሔ በመፈለግ መቋጫ እንንዲሰጡት እንደሚፈልግና ለዚህ አስፈላጊውን ትብብር እንደሚያደርግ ገልጸዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,11.834,10.756,0.0,11.834,-34.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7c051905b75b,train,ድርጅቱ በ 70 ዓመታት ውስጥ እጅግ አስከፊ ነው ያለውን የአንበጣ ወረርሽኝ ለመከላከል ከፍተኛ ጥረት እያደረገ እንደሚገኝም አክሎ ገልጿል።,spk_45ab54fdd8eb,am,11.233,9.189,0.328,11.233,-35.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e1dde24ab0f4,train,የዛሬው  ውይይት ሠራተኛው  የሕዝብ አገልጋይነትን በመላበስ  መልካም አስተዳደርን ለማስፈን የበኩሉን አስተዋጽኦ እንደሚኖረው  የተናገሩት  ደግሞ ሌላኛው አስተያየት ሰጪ አቶ አሳምነው ወልደትንሳኤ ናቸው።,spk_45ab54fdd8eb,am,18.273,13.302,0.0,18.273,-41.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0609689a5fd1,train,ለሰው ልጆች መብት መከበር በተለይም የዘር መድሎ ዋነኛ መለያው የሆነው የአፓርታይድ ስርዓት እንዲያበቃ ባደረጉት ትግልም የሰላም የኖቤል ሽልማትን ለማሸነፍ በቅተዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,19.393,13.198,0.604,19.393,-39.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ab59b59c7585,train,የመንግስት ውሳኔ ለችግር ለተጋለጡ ሰዎች አስፈላጊውን ድጋፍ ለማቅረብ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ጠቅሶ ሁሉም አካላት ሊቀበሉት እንደሚገባና አፈጻጸሙንም በቅርብ እንደሚከታተል አስታውቋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,15.834,13.917,0.0,15.834,-40.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_de9f034d9f5d,train,“በደረሰው ጥቃት ሕይወታቸው ላለፉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የተሰማኝን ልባዊ ሐዘን ልገልጽ እወዳለሁ”  ብለዋል የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ዶክተር ወርቅነህ ጥቃቱን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት።,spk_45ab54fdd8eb,am,18.353,15.215,0.356,18.353,-34.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7573fd4d490d,train,አካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚ ያደረጉ ሌሎች የልማት ሥራዎችም መከናወናቸውን በመጥቀስ፥ በቀጣይም ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት አካታች የልማት ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,16.233,13.336,0.0,16.233,-40.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2a171c928a3e,train,እየሩሳሌም ፖስት የሆስፒታልና የፖሊስ ምንጮችን ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው ከቆሰሉት መካከል 13ቱ መጠነኛ እንዲሁም 93 የሚሆኑት ደግሞ ቀላል ጉዳት ያጋጠማቸው ናቸው።,spk_45ab54fdd8eb,am,14.954,12.715,0.0,14.954,-37.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f6281ae0c8d2,train,የ2 ነጥብ 3 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር መርሃ ግብሩ በአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ እያሳየ ካለው ተጽእኖ አኳያ ተመዝኖ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚደረግ በድጋሚ ለማረጋገጥ ያለመ ነው ተብሏል።,spk_45ab54fdd8eb,am,17.433,13.139,0.851,17.433,-41.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c59d4da9b8df,train,የተባባበረ ድጋፍን ማጠናከር ላይ ያተኮረው ስልጠናም ለሁለት ቀናት እንደሚቆይም ታውቋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,8.913,6.433,0.0,8.913,-41.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5141b0325fd5,train,ድጋፉ በግንቦት 2012 ዓ.ም በብሪታኒያ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የክትባት ጉባዔ መንግስታቸው ለጥምረቱ አደርገዋለሁ ካለው የ48 ሚሊዮን ፓውንድ ድጋፍ በተጨማሪ እንደሆነ ጠቁመዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,18.233,14.802,0.402,18.233,-33.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_33dc2ac1d26e,train,የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ ዶ/ር ፍሬድ ማቲያንጊ እንደገለጹት መንግስት ባወጣው የሰዓት እላፊ ገደብ መመሪያ በሀገሪቱ የኮሮና ቫይረስ በእጅጉ በተስፋፋባቸውና በከፋባቸው የናይሮቢ ከተማና ሌሎች አራት አካባቢዎች ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ 10 ሰዓት ድረስ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ማድረግ አይፈቀድም።,spk_45ab54fdd8eb,am,25.473,19.385,0.675,25.473,-41.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_12f783fc0171,train,"""በመጨረሻም በተከሰተው ወረርሽኝ ሳቢያ ለሚሰቃዩት ሁሉ ክርስቶስ ተስፋ እና መጽናናትን ይስጥ"" ብለዋል፡፡",spk_45ab54fdd8eb,am,6.954,6.954,0.0,6.954,-39.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_174b250b6229,train,አሁን የተወሰነላቸው የ75 ሚሊየን ዶላር ካሳም ለአስርት ዓመታት በዕስር ቤት በቆዩባቸው ዓመታት ተሰልቶ እንደሆነም ዘገባው አስነብቧል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,13.514,10.275,0.489,13.514,-35.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2e3ead5c384a,train,ከዚያም ወደ ደቡብ አፍሪካ ተመልሰው የሴይንት ሜሪ ካቴድራል የመጀመሪያው ጥቁር ዲን ሆነው ሰርተዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,9.993,7.164,0.507,9.993,-40.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3804d3e743e0,train,አንጋፋው ከያኒ በኢትዮጵያ የጥበብ መድረክ ብዙ አስተዋጽኦ ያበረከተ መሆኑን ጠቅሰው፤ በኪነ-ጥበብ ሥራዎቹም ሀገሩን በጉልህ ያስጠራና ያስተዋወቀ እንደነበር ገልጸዋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,14.593,11.558,0.545,14.593,-39.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_50268bbe54b0,train,የቋንቋዎቹ  ትምህርት መጀመር  በሩሲያ እና በአፍሪካ ሀገራት መካከል የሚኖረውን ኢኮኖሚያዊ፣ ዲፕሎማሲያዊና ባሕላዊ መስኮች የነበሩ ትስስሮችን ይበለጥ ለማሳድግ ሚናው የጎላ መሆኑን የትምህርት ቤቶች ርዕሰ መምህራን ተናግረዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,20.913,16.579,0.0,20.913,-36.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2bd9a2f7a3f4,train,“ተጨማሪ መግለጫ እስከሚሰጥ ይቆያል” በሚል ፕሬዝዳንቱ አወጡት የተባለው የእንቅሰቃሴ እቀባ መቼ እንደሚነሳ ሳይታወቅ ቆይቶ ነበር ያለው ዘገባው በኮሮና ቫይረስ መስፋፋት ምክንያት ሀገሪቱ ካለፈው አመት መጋቢት ወር ጀምሮ በተለያዩ የሰዓት እላፊ ገደቦች ውስጥ መሆኗ ነው የተገለጸው።,spk_45ab54fdd8eb,am,23.913,10.178,0.582,23.913,-44.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d5a44d12e66,train,የሮማው ካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ለድሃ አገራት ጭምር ተደራሽ እንዲሆን ለአለም ማኅበረሰብ ጥሪ አቅርበዋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,11.993,10.023,0.355,11.993,-38.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_670d38de30ce,train,ሴትዮዋ በቁጥጥር በዋለችበት ሰዓት መሳሪያ ይዛ እንደነበርም ተገልጿል።,spk_45ab54fdd8eb,am,6.433,4.481,0.498,6.433,-38.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_71aebad2a334,train,አፍሪካውያን አብረን በመቆም ይህንን እውን ማድረግ አለብን” በማለትም ነው ፕሬዝዳንቱ መልዕክት ያስተላለፉት።,spk_45ab54fdd8eb,am,7.114,6.745,0.0,7.114,-29.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_333260206cad,train,አሜሪካ በሕዝብ ፍላጎት የተመረጠው መንግስት ጋር ሽብርተኝነት መዋጋትና የሽብር ቡድኖችን ድርጊት ማውገዝ ሲገባት ይሄን አለማድረጓ ገለልተኝነቷን ጥያቄ ወስጥ ከቶታል ብለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,17.514,6.342,0.475,17.514,-44.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7a5d0ee8f9a2,train,የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድኃኖም ለእንግሊዝ መንግስት፣ ለሆስፒታሎች፣ ለኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ እና ለህሙማኑ ለዚህ መልካም ዜና እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,15.313,6.32,0.0,15.313,-44.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1b0dd6d69092,train,የአሜሪካ አካሄድ ሰላምን አያመጣም የአፍሪካ አገራት የራሳቸውን ችግር በራሳቸው የመፍታት አቅም አላቸው በማለት የማንንም ጣልቃ ገብነት እንደማይፈልጉም አመልክተዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,11.434,9.697,0.0,11.434,-41.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_234058316bc5,train,የነገስታት ዘውዶች፣ በርካታ የብራና መፃህፍትና ሌሎች የጥንት ንዋየ ቅድሳት እንደሚገኙ ጠቁመው ቅርሶቹን ለመጠበቅም ባለ 3 ወለል የሙዚየም ህንፃ ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,14.793,11.407,0.0,14.793,-40.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4b74159e2f60,train,በስምምነቱ አማካኝነት ዩክሬን በጦርነቱ ምክንያት ተዘግተው ከነበሩት የጥቁር ባህር ወደቦች የእህል ምርቶቿን ወደ ዓለም መላክ ያስችላታል።,spk_45ab54fdd8eb,am,10.833,10.053,0.0,10.833,-34.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3f03495e782d,train,በተለይ ተጋላጭ የሆኑ የማኅበረሰብ ክፍሎች ልዩ ትኩረት ያስፈልጋቸዋል ማለታቸውን ዘ ታይምስ መጽሄት አስነብቧል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,9.473,6.093,0.473,9.473,-41.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0d1ef0d6ca51,train,ከዚያም ወደ አገራቸው ተመልሰው ስነ መለኮት ሲያስተምሩ ቆይተዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,4.193,3.061,0.412,4.193,-40.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_190df8473173,train,ፕሬዝዳንት ራማፎዛ ለመጪው ትውልድ በአርአያነት የሚጠቀሱት ሊቃጳጳስ ዴዝሞንድ ቱቱ ህልፈተ ህይወት ለቤተክርስቲያኗ ምእመን ብቻ ሳይሆን ለደቡብ አፍሪካውያን ትልቅ ሃዘን መሆኑን ገልፀዋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,15.713,12.156,0.0,15.713,-40.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b84ec3cd75f6,train,የግሸንን በዓል ለማክበር ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመጡት ወይዘሮ አለም ተሾመ ፤ በዓሉን በሰላም አክብረን በመመለስ ደሴ ከተማ የተለያዩ የወሎ መገለጫዎችን እየሸመትን ነው ብለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,14.233,12.872,0.0,14.233,-36.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ca9ac3772504,train,የከተማዋ ከንቲባ ጆ ፒትስ አደጋውን ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያወጁ ሲሆን አውሎ ነፋሱ ያስከተለውን ጉዳት “እጅግ አደገኛ ክስተት” ሲሉ ገልጸውታል።,spk_45ab54fdd8eb,am,11.434,9.396,0.429,11.434,-35.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b640dda11485,train,ከዘጠኝ ወራት የኮቪድ-19 ወረርሽኝን የመዋጋት ሂደት በኋላ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የመሰላቸት ሁኔታ እየታየበት እንደሆነም ጠቁመዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,13.114,10.931,0.0,13.114,-36.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9845410bd4f9,train,በኢትዮጵያ የዛሬውን ሪፖርት ሳይጨምር 130 ሺህ 772 ሰዎች ኮቪድ-19 ሲገኝባቸው 2 ሺህ 29 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል።,spk_45ab54fdd8eb,am,11.993,6.723,0.377,11.993,-45.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_87b0dae812fb,train,የአፍሪካ ሀገራት ክትባት መግዛት የሚያስችላቸውን የገንዘብ አቅም እንዲኖራቸው እና ኢኮኖሚያቸው እንዲያገግም ጭምር ብድር ማመቻቸት እንደሚያስፈልግ ኮሚሽነሩ ጨምረው ገልጸዋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,14.473,11.475,0.369,14.473,-33.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_55d08ae02972,train,በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ተጽዕኖ ምክንያት በአፍሪካ ከ25 እስከ 30 ሚሊየን የሚጠጋ የስራ አጥ ቁጥር እንዲጨምር ማድረገፉን እንዲሁም 40 ሚሊየን የሚጠጉ ሰዎች ደግሞ ለከፋ ድህነት መዳረጋቸውን የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሳ ፋቂ ማሃማት ተናግረዋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,23.393,18.964,0.0,23.393,-32.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5a2d1c945ca1,train,አየር መንገዱ ባስቀመጠው ግምት ከወረርሽኙ በኋላ የበረራው ኢንዱስትሪ ለማገገም ረዥም ጊዜ ይወስድበታል።,spk_45ab54fdd8eb,am,6.993,6.496,0.0,6.993,-40.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_99566c7afc65,train,በዚህም ከወዳጁ አርቲስት ወጋየሁ ንጋቱ ጋር በመሆን በብሔራዊ ቴአትር ሰፊ የጥበብ አስተዋጽኦ ያበረከተ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,11.473,8.813,0.0,11.473,-38.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_02c79e9bbc52,train,ሌላው የወሎ ባሕላዊ አልባሳትን ለእንግዶች ያቀረበው ወጣት አሕመድ መሀመድ በበኩሉ፣ ከግሸን ለሚመለሱ እንግዶች የተለያዩ የወሎ አልባሳትን በማቅረብ ወሎን እያስተዋወቅን ነው ብሏል።,spk_45ab54fdd8eb,am,17.593,14.25,0.304,17.593,-37.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_70145bbb109f,train,“የኢትዮጵያ ቡና በቀጣይ የምርት ዘመን በአራት እጥፍ ሊጨምር እንደሚችል መስማቴ አስደስቶኛል” ብለዋል ዳይሬክተር ጀነራሉ።,spk_45ab54fdd8eb,am,9.594,8.757,0.35,9.594,-40.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3cf5ef91ec1e,train,የብሪታኒያ መንግስት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ክትባት ተደራሽ ማድረግን ዓላማ ላደረገው ጥምረት 500 ሚሊዮን ፓውንድ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ።,spk_45ab54fdd8eb,am,12.713,9.973,0.0,12.713,-32.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e83de3ab114c,train,በሌላ በኩል ብሪታኒያ ለዓለም ጤና ድርጅት እ.አ.አ 2021 ጨምሮ ለአራት ዓመታት 340 ሚሊዮን ፓውንድ የገንዘብ ድጋፍ እንደምታደርግ ጠቁመዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,16.314,13.772,0.0,16.314,-32.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c7a4df76432c,train,ከብሪታኒያ፣ ጀርመንና አሜሪካ ለነበራቸው አገልግሎት የተለያየ የክብር ዶክትሬት ተቀብለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,6.593,5.499,0.446,6.593,-36.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bf8c598e66c6,train,በዚህም ምክንያት በዓለም ገበያ የምግብ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲጨምርና የምግብ አቅርቦት እጥረት ተከስቷል።ስምምነቱ በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ተግባራዊ መሆን እንደሚጀም የሮይተርስ ዘገባ ያመለክታል።,spk_45ab54fdd8eb,am,14.473,10.815,0.392,14.473,-39.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bdd03a590fde,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የዜጎችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ልዩነት ያለው ለውጥ ማምጣት የሚያስችል አሰራር መሆኑን በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የኮሙኒኬሽን ትምህርት ክፍል ሀላፊና የዘርፉ ተመራማሪ ዋጋሪ ነገሪ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_45ab54fdd8eb,am,20.353,11.849,0.0,20.353,-42.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_efcc79d8bedd,train,ሰነዱ በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት በአገር አቀፍ ደረጃ የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት ገቢራዊ ለማድረግ እኤአ እስከ 2030 ድረስ ከ5 ነጥብ 8 እስከ 5 ነጥብ 9 ትሪሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልጋቸው አመልክቷል።,spk_45ab54fdd8eb,am,21.593,15.69,0.904,21.593,-38.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2a58bf7a8f8f,train,ኬሚካሉ ከፍተኛ መርዛማነት ያለው መሆኑና ወደ ሰውነት ውስጥ ከገባ የደም ውስጥ መፍሰስ እና ማስመለስ የሚፈጥር ሲሆን፤ የጉበትና የኩላሊት ሙሉ ለሙሉ ስራ እንዲያቆሙና ሞት እንዲከሰት እንደሚያደርግ ተጠቅሷል።,spk_45ab54fdd8eb,am,16.833,12.854,0.0,16.833,-40.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_445f94ff2620,train,ዓለም አቀፉን ወረርሽኝ ለመግታት ለሁሉም አገራት ፈጣን፣ ፍትሐዊና እኩል የኮቪድ-19 ክትባት ተደራሽነትን ዓላማ ያደረገው ጥምረት /ኮቫክስ/ በሐምሌ 2012 ዓ.ም መመሥረቱ ይታወቃል።,spk_45ab54fdd8eb,am,18.993,14.431,0.0,18.993,-34.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b63d50944d96,train,የተጎጂዋ ጠበቃ ወንጀሉ በተፈጸመበት ወቅት ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉት ወንድማማቾች የግንዛቤ ደረጃቸው ዝቅተኛ የነበረና ዕድሚያቸውም ማክኮለም 19 እንዲሁም ብራውን ደግሞ 15 የነበሩ ሲሆን በወቅቱ ወንጀለኛ ተብለው የሞት ፍርድ ተበይኖባቸው እንደነበር ገልጸዋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,22.913,18.904,0.591,22.913,-36.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f090a11a067f,train,የግሸን ደብረ ከርቤ የንግስ በዓል የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎችን እንዲጎበኙ ምቹ ሁኔታ በመፍጠር ዘርፉን ይበልጥ እንዲነቃቃ ማገዙ ተገለጸ።,spk_45ab54fdd8eb,am,10.954,9.543,0.446,10.954,-39.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5abee1832888,train,ፋይዳ ከሲስተም ጋር የተሳሰረ በመሆኑ አንድ ሰው በአንድ ማንነትና በአንድ መታወቂያብቻ እንዲገለገል አድርጓል፣ የነበሩ ብልሹ አሠራሮችንም  ሙሉ በሙሉ እንዳሰቀረ ተናግረዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,12.313,10.193,0.386,12.313,-40.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6b1f081fce15,train,ከአሜሪካ ሲያትል ከባለቤታቸው ጋር በመምጣት የተሳተፉት አቶ ፊደል ጌታቸው፤ በዓሉ በውጭ አገራት የሚኖሩ የድሬዳዋ ተወላጆችና ወዳጆች ከህዝቡ ጋር ያላቸውን ትስስር እያጠናከረው መምጣቱን አንስተዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,19.313,16.554,0.0,19.313,-36.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_81cc1a41691e,train,የበረሃ አንበጣዎች  በኢትዮጵያ እና  በሶማሊያ  እንደገና  እየተፈለፈለ መሆኑንና እስከ ታህሳስ ወር አጋማሽ ድረስ አዳዲስ የአንበጣ መንጋ ሊከሰት እንደሚችል የዓለም የምግብ እና የእርሻ ድርጅት አስታወቀ።,spk_45ab54fdd8eb,am,14.913,12.619,0.877,14.913,-38.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_359d7feb83a1,train,በመጨረሻም ማክኮለም እኔ ነጻነቴን አግኝቻለሁ ነገር ግን ለእስር መዳረግ የሌለባቸው እና በተሳሳተ ክስ  እስካሁን በእስር ቤት ያሉ ሰዎችን አውቃለሁ ሲል በችሎቱ ላይ መናገሩም ተዘግቧል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,20.154,14.653,0.496,20.154,-35.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_94ac1a8a7721,train,የዘር መድሎን በጽኑ ይታገሉ የነበሩት ሊቀጳጳስ ቱቱ እኩል የሲቪል መብት ለሁሉም፣ የደቡብ አፍሪካ የፓስፖርት ህግ እንዲታገድና ወጥነት ያለው ስርዓተ ትምህርት እንዲኖር ከፍተኛ ትግል በማድረግ ይታወቃሉ።,spk_45ab54fdd8eb,am,17.793,14.118,0.0,17.793,-36.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_51d207fbac98,train,ኢትዮጵያ ወደ ቻይና የላከችው የቡና መጠን እ.አ.አ በ2021 ቀደም ካለው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ196 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ዳይሬክተር ጀነራል ዉ ፔንግ ገለጹ።,spk_45ab54fdd8eb,am,19.433,14.543,0.0,19.433,-40.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_72d6f2c8f762,train,ከዚህ ጎን ለጎን በበጀት ዓመቱ የቅድመ መደበኛ እና አንደኛ ደረጃ የሚማሩ ከ700 ሺህ በላይ ተማሪዎች በትምህርት ቤቶች ምገባ መርሃ ግብር እንደሚታቀፉ አመልክተዋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,13.194,11.531,0.0,13.194,-39.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_74adc248d210,train,ሊቀመንበሩጅቡቲ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለደቡብ ሱዳን፣ ለሶማሊያ እና ለታላላቅ ሐይቆች አካባቢ ሃገራት የመውጫና መግቢያ በር ለመሆን እንደምትስራ ተናግረው የንግድ ቀጠናው ከ15ሺህ በላይ ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ የሥራ ዕድሎች የሚፈጥር ነው ብለዋል ፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,22.713,12.57,0.462,22.713,-43.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_51274e22b90f,train,የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ሙሳ ፋቂ ማህማት ስምምነቱ ለአፍሪካ መልካም የሚባል ዜና ነው ብለዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,8.433,7.656,0.0,8.433,-34.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_800636e171ab,train,ዛሬ ህልፈታቸው ለተሰማው ሊቀጳጳስ ህልፈተ ህይወት የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎዛን ጨምሮ በርካቶች የተሰማቸውን ሃዘን እየገለጹ እንደሚገኙ የተለያዩ ዘገባዎች አመልክተዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,16.193,13.304,0.617,16.193,-39.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3b45686467f2,train,ይህ አዲስ ዝርያም ወደ ደቡባዊ ኬንያ ሊዛመቱ እንደሚችሉ ድርጅቱ አስታውቋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,7.873,6.231,0.0,7.873,-34.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_276a1c6088af,train,ዘ ናሽናል ኒውስ በድረ ገጹ እንዳስነበበው ሚኒስትር ሳሚ ሽኩሪ የህዳሴው ግድብ የውሃ ሙሌት በግብጽ ላይ የሚያስከትለው ተጽእኖ እንደሌለ ገልጸው ሊፈጠር የሚችል ተጽእኖ ካለም ችግሩን ለመቀነስ የሚያስችል ዝግጅት ማድረጋቸውን አስረድተዋል።,spk_45ab54fdd8eb,am,21.514,15.53,0.0,21.514,-41.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fe85d2f1608e,train,አሜሪካዊው ጋዜጠኛና ደራሲ ኢዩጅን ፑርይር “አሜሪካ እ.አ.አ ከ1990ዎቹ መጀመሪያ አንስቶ በሶማሊያ ሰላም እንዳይመጣ እንቅፋት ሆና ቆይታለች ኢምፔሪያሊስታዊ አካሄድ የሚያመጣው መፍትሔ የለም አሜሪካ ከሶማሊያ ላይ እጅሽን አንሺ” ብሏል።,spk_45ab54fdd8eb,am,23.473,17.91,0.543,23.473,-40.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0ee3829b5c36,train,አርቲስት ደበበ እሸቱ በቬኑሱ ነጋዴ እና ንጉስ ሊር ከተወነባቸው የትርጉም ተውኔት መካከል ተጠቃሽ መሆናቸውን ጠቁመው፤ በሀገር ውስጥ ብቻም ሳይሆን ከሀገር ውጭም በኪነ ጥበብ ስራዎች ላይ መሳተፉን ተናግረዋል፡፡,spk_45ab54fdd8eb,am,18.993,16.21,0.0,18.993,-38.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e994586393ab,train,ለአምስት ወራት በዘለቀው የዩክሬንና ሩሲያ ጦርነት 20 ሚሊዮን ቶን የሚጠጋ የዩክሬን ምርት ተከማችቶ መቀመጡ ተገልጿል።,spk_45ab54fdd8eb,am,9.114,6.144,0.0,9.114,-41.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_56273eb0898e,train,ከካናዳ ወደ ቴክሳስ የመንግስት ተቋማት በግለሰቧ በተለያዩ አድራሻዎች ተልከዋል ተብለው የተጠረጠሩ መልዕክቶች ላይ ምርመራ እየተከናወነ እንደሆነም ተገልጿል።,spk_45ab54fdd8eb,am,13.073,9.367,0.52,13.073,-40.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0d816781a21d,train,በ2017 የትምህርት ዘመን የተሰጠው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤትን በተመለከተ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ(ፕ/ር) መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.053,8.692,0.0,9.053,-41.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_182a2078c32e,train,የመሶብ አንድ ማእከል አገልግሎትን በማስፋፋት የአገልግሎት አሰጣጥን ፈጣን፣ ቀልጣፋ እና የዜጎችን እንግልት የማስቀረት ጉዳይ ልዩ ትኩረት የተሰጠው ሲሆን ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑም ተመላክቷል።,spk_de3283a4ef38,am,11.774,11.125,0.0,11.774,-42.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7110f3a036e,train,"ጥንታዊ የሸካቾ ነገሥታት መቀመጫ በሆነችው አንድራቻ ወረዳ ጌጫ ከተማ የሸካቾ የዘመን መለወጫ በዓል  ""ማሽቃሬ ባሮ"" የፌደራልና የክልል የሥራ ሃላፊዎች በተገኙበት እንደሚከበር ተመላክቷል።",spk_de3283a4ef38,am,12.934,12.934,0.0,12.934,-39.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3b543f3ff1b,train,ለበለጠ ስኬት በህብረትና በአንድነት መትጋት እንደሚያስፈልግ በቅኔና በተለያዩ ክዋኔዎች የሚንጸባረቅበት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_de3283a4ef38,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-41.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9102bd9941f,train,"በመሆኑም  ""ማሽቃሬ ባሮ"" ያሉትን የአብሮነት፣ የፍቅር፣ የሥራ ባህልና መሰል እሴቶች አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባም ገልጸዋል።",spk_de3283a4ef38,am,7.454,7.454,0.0,7.454,-40.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd20d1c3b3f7,train,የዘንድሮ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ በሚያጎላ መልኩ በብዝሃነት ደምቆ እንደሚከበር ተናግረዋል።,spk_de3283a4ef38,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-38.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32fd64181a13,train,ዩኒቨርሲቲውም በአቅራቢያው ከሚገኙ ኢንዱስትሪዎች ጋር የጀመረውን ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቁመው መድረኩ የጋራ ግንዛቤ ለመያዝና ቀጣይ ስራዎች ላይ አቅጣጫ ለማስቀመጥ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_de3283a4ef38,am,11.813,11.427,0.0,11.813,-40.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae7d7e8fd267,train,ይህም ተማሪው በስርቆት ሳይሆን ውጤት ጠንክሮ በመስራት የሚገኝ መሆኑን በማመን እየሰራ መሆኑን የሚያመላክት ነው ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,6.494,6.149,0.344,6.494,-41.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e57fa6cf2833,train,የዘመን መለወጫ በዓሉ የህብረተሰቡን አብሮነትንና አንድነት በማጠናከር ለማህበራዊ መስተጋብር መሰረት ከመሆኑም ባለፈ ጠንካራ የሥራ ባህልና መልካም ስነምግባርን የሚያበረታታ መሆኑ ገልጸዋል።,spk_de3283a4ef38,am,11.334,10.648,0.312,11.334,-41.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae9172958905,train,በትምህርት ዘመኑ ለተማሪዎች ውጤት መሻሻል የትምህርት ስርዓቱን ስብራት ለማከም እየተደረጉ ያሉ የሪፎርም ስራዎችና በፈተና አስተዳደር ስርዓቱ ላይ የተተገበረው ሪፎርም አስተዋፅኦ እንዳለው አንስተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,11.493,11.145,0.349,11.493,-41.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd71484bb62d,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ህብረተሰቡን እየደገፈና የወጣቶችን ተሳትፎና የመረዳዳት ባህልና እሴትን እያጎለበተ መምጣቱን ገልጸዋል።,spk_de3283a4ef38,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_025d9ab520c5,train,የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው እያገለገሉ የነበሩት አቶ አብዱራህማን ሩቤ ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል::,spk_de3283a4ef38,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-37.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae812f97f1ae,train,አቶ አብዱራህማን ባለትዳር እና የሦስት ልጆች አባት ነበሩ::,spk_de3283a4ef38,am,3.454,3.454,0.0,3.454,-39.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bded4c79105a,train,ስድስተኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አምስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ተካሄዷል።,spk_de3283a4ef38,am,7.173,6.197,0.454,7.173,-41.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4de0b3337d7,train,የደብረ ብርሃንና የደሴ ከተሞች የ2018 የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት የንቅናቄ መድረክ ተካሄዷል።,spk_de3283a4ef38,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-41.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b89098a6a41,train,ውይይትና ምክክር አማራጭ ሃሳቦችን በማቅረብ ልዩነትን ለማጥበብና የወል ሃሳብ በማፍለቅ ችግሮችን ለመፍታት ወሳኝ ሚና እንዳላቸው አስረድተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.254,8.562,0.368,9.254,-38.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23f8bff9ea2f,train,ሌላኛው ተገልጋይ አቶ ወንድወሰን አሳምነው፤ በከተማዋ ያሉ የአገልግሎት መስጫ ተቋማትን በአንድ ስፍራ ላይ በማግኘት መገልገል መቻል ትልቅ እድል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-41.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e29a94b2ba93,train,"የሸካቾ የዘመን መለወጫ በዓል  ""ማሽቃሬ ባሮ"" ያሉትን የአብሮነት፣ የፍቅርና የሥራ ባህል እሴቶች አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ።",spk_de3283a4ef38,am,9.254,8.414,0.429,9.254,-39.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec0793c41e61,train,ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በተፈጥሮ ሳይንስ 11 ነጥብ 4 በመቶ እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ 5 ነጥብ 2 በመቶ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_de3283a4ef38,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-39.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b043a5d33530,train,የሁለቱ ተቋማት ትስስር መጠናከር የሰለጠነ የሰው ሃይልን ከማፍራት በተጨማሪ ለስራ ፈጠራና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ከማፍለቅ አኳያ ሚናው የላቀ ነው ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.334,9.017,0.317,9.334,-41.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b353e05aedbb,train,በመሆኑም መሰል ማእከላት በሁሉም አካባቢዎች ቢስፋፉ ህዝቡ ተጠቃሚ ስለሚሆን ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_de3283a4ef38,am,6.413,5.727,0.317,6.413,-41.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f1920451300,train,2 ሺህ 384 ተማሪዎች ከ500 በላይ ያመጡ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_de3283a4ef38,am,5.013,4.689,0.0,5.013,-41.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c4b32829e26,train,በደብረ ብርሃን ከተማ በተካሄደ መድረክ ላይ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የማህበራዊ ክላስተር ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ በክልሉ የጤና አገልግሎትን ፍትሃዊነትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው።,spk_de3283a4ef38,am,14.493,13.262,0.309,14.493,-41.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_84df2a2d5365,train,በኤግዚቢሽኑና ባዛሩ ላይ ከ200 በላይ የተለያዩ ምርቶች መቅረባቸው የተጠቆመ ሲሆን ከዛሬ ህዳር 22/2018 ዓ.ም እስከ ህዳር 27 /2018 ዓ.ም እንደሚቆይም ተመልክቷል።,spk_de3283a4ef38,am,13.334,12.417,0.0,13.334,-34.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b23d66e4be20,train,"""ሴራ ላይ ያተኮረ ስራ ስር የለውም አይቆምም"" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚዲያ ሰዎች በትምህርታቸው እና በልምዳቸው የነቁ መሆን አለባቸው ብለዋል፡፡",spk_de3283a4ef38,am,9.213,8.817,0.396,9.213,-38.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d254a2bcad29,train,ሀገርን ወደ ብልፅግና የማሸጋገር ጉዞን ለማሳካት፣ ለህብረ ብሔራዊ አንድነት ማጠናከር በውይይትና በምክክር ላይ የተመሰረተ ዲሞክራሲያዊ  መግባባትን መፍጠር እንደሚገባ አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,12.293,11.847,0.0,12.293,-39.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75a68ddedc0e,train,የተቀሩት ተማሪዎችም ከ482 በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የገለጹት ርዕሰ መምህሩ የተመዘገባው ውጤት በትምህርት ቤቱ መምህራንና በአካባቢው ማህበረሰብ ዘንድ ከፍተኛ ደስታና መነቃቃት መፍጠሩን ጨምረው ገልጸዋል።,spk_de3283a4ef38,am,15.254,14.645,0.0,15.254,-41.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b8ae96e20c11,train,አክለውም፤ የብልጽግና ትርክት እያንዳንዱን ዜጋ፣ እያንዳንዱን ቤተሰብ፣ እያንዳንዱን መንደር ካልነካ የተሟላ ሊሆን አይችልም ነው ያሉት።,spk_de3283a4ef38,am,7.614,7.1,0.0,7.614,-38.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ce12c067337,train,በመሆኑም በርካቶች ወደ ማእከሉ መጥተው በፍጥነት ተስተናግደው እየተመለሱ በመሆኑ ጥሩ ግብረ መልስ እየተገኘ ነው ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,7.053,6.673,0.0,7.053,-40.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c56349df8423,train,በከተማ ደረጃ የከተማ ኮሪደር ብለን ላለፉት ዓመታት ያረጁ ቤቶችን ወደ አዲስ መንደሮች መለወጥ ችለናል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በከተማ ላይ የሠራነውን ሥራ ወደ ገጠር ካላመጣነው በስተቀር በከተማ ብቻ ሠርተን ብልጽግናን ልናረጋግጥ አንችልም ሲሉ አስገንዝበዋል።,spk_de3283a4ef38,am,15.053,13.967,0.0,15.053,-41.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1fa0ac5027bf,train,በተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ ከ600 ከፍተኛ ውጤት 591 ሲሆን ከሴት 579 መሆኑን ገልፀዋል።,spk_de3283a4ef38,am,7.133,6.423,0.363,7.133,-41.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_41f0d0c7a88b,train,ስትራቴጂክ እቅዱ ዜጎች በሀገራቸው ሰርተው የሚለወጡበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር፣ በህጋዊ መንገድ ወደ ውጭ ሀገር የሚሄዱበትን መንገድ ማመቻቸት፣ የፍልሰተኞችን ህይወትና ደህንነት መጠበቅና ሌሎች ሁኔታዎችንም ማካተቱን ተናግረዋል።,spk_de3283a4ef38,am,14.493,13.433,0.387,14.493,-40.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e3ab7c6f3c3,train,ከተፈተኞቹ መካከል የትምህርት ቤቱ ተማሪ ካሊድ በሽር 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡ እንዳስደሰታቸው ተናግረዋል።,spk_de3283a4ef38,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-41.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12cfbb027de7,train,ድጋፉም በደቡብ ጎንደር ጋህሳይና በሰሜን ጎጃም ሳንክራ ጤና ጣቢያዎች ለተገነቡ የእናቶች ማቆያ ማዕከላት መሆኑንም ስራ አስኪያጁ ገልፀዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.493,9.134,0.0,9.493,-35.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0cc88aab5205,train,)፡ - ሙስናና ብልሹ አሰራርን ቀድሞ ለመከላከል  የውስጥ ኦዲተሮችን እውቀት፣ ክህሎትና የአገልጋይነት መንፈስ የማሳደጉ ተግባር እንደሚጠናከር የአማራ ክልል  ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ።,spk_de3283a4ef38,am,12.254,11.413,0.531,12.254,-41.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_827254a86103,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለፈረንጆች የገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_de3283a4ef38,am,5.694,4.983,0.322,5.694,-42.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9d1ae48eb23,train,ከመድረኩ ተሳተፊዎች መካከል  አቶ ጎበዜ እሸቱ፤ ችግሮች  ለመፍታት በጋራ በመመካከርና መፍትሄ በማበጀት ተመራጭና ተገቢ ነው ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.573,7.789,0.391,9.573,-41.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a6cdad6a599,train,ኢትዮጵያ ብዝኃ ማንነት ካላቸው ሀገራት አንዷ መሆኗን ጠቅሰው፤ ባለፉት መንግስታት ብዝሃነትን በአግባቡ ከማስተናገድና ለህብረ ብሄራዊ አንድነት ከመጠቀም አኳያ ጉድለቶች እንደነበሩ አንስተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,11.774,11.461,0.312,11.774,-39.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0db9be76766d,train,ትናንት ድንገተኛ የእሳት አደጋ የደረሰበትን የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ወደ መደበኛ ስራው ለማስገባት የተለያየ ኮሚቴ ተዋቅሮ ስራ መጀመሩንም ዳይሬክተሩ ገልጸዋል።,spk_de3283a4ef38,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-35.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f440079f250,train,በኦሮሚያ ክልል የማያ ከተማ ምክትል ከንቲባ ታደለ ንጉሴ በበኩላቸው በከተማ መስተዳድሩ በሚከናወነው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ300 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞች በ34 የክረምት በጎ ፈቃድ ተግባራት እንደሚሳተፉ ጠቁመዋል።,spk_de3283a4ef38,am,14.614,13.556,0.329,14.614,-36.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d530c670d2a7,train,"በበዓሉ ላይ ጎልተው ከሚታዩ ክዋኔዎች መካከል ""ዩቦ"" የተሰኘው ባህላዊ የጭፈራ ሥነ ሥርዓት ይጠቀሳል ያሉት አቶ ሙሉጌታ፣ ጭፈራው ወደአዲስ ዘመን መሸጋገርን፣ የቀጣይ ተስፋና ልምላሜን ያመላክታል ብለዋል።",spk_de3283a4ef38,am,13.854,12.635,0.0,13.854,-38.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc1e9fb6da7c,train,ዘንድሮ 1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ሲሆኑ 50 ትምህርት ቤቶች ደግሞ መቶ በመቶ ያሳለፉ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_de3283a4ef38,am,8.414,8.101,0.312,8.414,-39.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5da3d012ec64,train,ሌላው የመድረኩ ተሳታፊ አቶ ካይሞን ኡጁሉ በበኩላቸው እኛ የጤና ባለሙያዎች መብትና ጥቅሞቻችን ስንጠይቅ ሙያዊ ስነ-ምግባራችንን አክብረን እየሰራን መሆን አለበት ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,11.893,10.696,0.515,11.893,-39.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61b8ad3470d6,train,በማዕከላዊ ዕዝ 103ኛ ጊቤ ኮር የአካባቢውን ሰላም ከማረጋገጥ ባሻገር በልማትና በበጎ አድራጎት ስራዎች በመሳተፍ የህዝብ ልጅ መሆኑን በተግባር እያረጋገጠ ነው ሲሉ የ103ኛ ጊቤ ኮር አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል ጀማል ከድር ገለጹ፡፡,spk_de3283a4ef38,am,16.174,14.398,0.0,16.174,-41.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2d428f8478c,train,ትናንት ድንገተኛ የእሳት አደጋ የደረሰበትን የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ወደ መደበኛ ስራው ለማስገባት የተለያየ ኮሚቴ ተዋቅሮ ስራ መጀመሩን የዩኒቨርሲቲው ጤና እና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶክተር ወኪል ወልደ ተናገሩ።,spk_de3283a4ef38,am,18.453,17.468,0.0,18.453,-34.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec4aceee91cf,train,የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ መልካሙ ጌትነት በበኩላቸው እንዳሉት፤ የጤና አገልግሎቱን ተደራሽ ከማድረግ ጎን ለጎን የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል በትኩረት ይሰራል ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,10.934,10.402,0.0,10.934,-40.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f85557f9c82a,train,በመሆኑም እንዲህ አይነት በቴክኖሎጂ የተደገፉና ፈጣን አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ተቋማትን ማስፋት ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,7.454,6.608,0.0,7.454,-43.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc24c4321599,train,ዞኑ እና ሌሎች አጎራባች ዞኖችን ጨምሮ ከ15 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ይገለገሉበት የነበረ ሆስፒታል መሆኑን አስታውሰው መልሶ የማቋቋሙ ስራ ካልተፋጠነ ጉዳቱ የከፋ ሊሆን ይችላል ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,12.414,11.73,0.341,12.414,-34.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfb274039c19,train,የዩኒቨርሲቲ -ኢንዱስትሪ ትስስር ፈጠራና ቴክኖሎጂዎችን ከማስተላለፍ አንፃር ሚናው የጎላ መሆኑ ተገለጸ።,spk_de3283a4ef38,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-41.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_150dd3e8f4de,train,የዶዶላ ኢፈ ቦሩ 2ኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ዴቱ ዲቦ እንዳሉት ትምህርት ቤቱ ዘንድሮ 125 ተማሪዎችን የ12ኛ ክፍል ፈተና ማስፈተኑን አስታውሰዋል።,spk_de3283a4ef38,am,11.934,10.765,0.325,11.934,-40.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d90ed9b39b9d,train,በሆስፒታሎች የሕክምና መሳሪያዎችን ከማሟላት ሥራ ጎን ለጎን የማህበረሰብ አቀፍ መድሃኒት ቤቶችን እየተስፋፉ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_de3283a4ef38,am,7.333,6.979,0.354,7.333,-40.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cadd61e6d6ce,train,ይህም በክልል ደረጃ የመንግስትን በጀት ለታለመለት ልማትና አገልግሎት ለማዋል እየተደረገ ላለው የክትትልና ቁጥጥር ስራ ትልቅ አቅም እንደሚሆን  አስረድተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.174,8.118,0.307,9.174,-41.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b241754a34e6,train,በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የደሴ ከተማ ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሰይድ የሱፍ በበኩላቸው፣ የማህበረሰብ ጤና መድህን አገልግሎት ከፍለው መታከም ለማይችሉ  ወገኖች እፎይታ ሰጥቷል ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.973,9.627,0.347,9.973,-41.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_854f3d17c852,train,እያንዳንዱ ቤት ባዮ ጋዝ፣ የጸሀይ ሀይል ማመንጫ(ሶላር)፣ ውሃ፣ መብራት፣ መጸዳጃ ቤት እንዲሁም ወተት፣ እንቁላል፣ አትክልትና ሌሎችም የግብርና ምርቶች ከጓሮው የሚያገኝበት ምቹ ሁኔታ መኖሩን ጠቁመው ይህ ለአርሶ አደሮች በጣም ትልቅ ትርጉም ያለው ነገር ነው ብለዋል።,spk_de3283a4ef38,am,15.893,15.337,0.0,15.893,-38.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c40290747df,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፋት መልዕክት በመላው ዓለም የገናን በዓል ለሚያከብሩ የኢትዮጵያ ቤተሰቦች በሙሉ መልካም በዓል እንዲሆንላቸው ተመኝተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-40.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_852c6742ec2f,train,ፈጠራና ቴክኖሎጂዎችን ከማስተላለፍ አንፃርም ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት አመልክተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,5.333,4.811,0.0,5.333,-39.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fa9f65bb09f,train,በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ ጎባ ክፍለ ከተማ የተወለደው ተማሪ ካሊድ፤ በ2013 ዓ.ም ከ8ኛ ክፍል 96 ነጥብ 7 አማካይ ውጤት በማምጣት ከትምህርት ቤቱ ተሸላሚ እንደነበርም አስታውሷል።,spk_de3283a4ef38,am,12.614,11.579,0.0,12.614,-42.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_40c6d9a01ae4,train,የመስቀል በዓልን ስናከብር በጋራ ያሳየነውን ፍቅርና አንድነት ይበልጥ  ማጠናከር ይገባል ሲሉ   የዋግ ኽምራ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አቡነ በርናባስ  ገለጹ።,spk_de3283a4ef38,am,10.334,9.168,0.379,10.334,-40.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26b0a8a078b7,train,የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ ሃላፊ አቶ በቀለ ገብሬ እንዳሉት፤ የህብረተሰቡን የጤና አገልግሎት ፍትሃዊነት በማረጋገጥ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት እየተሰራ ነው።,spk_de3283a4ef38,am,9.893,9.316,0.0,9.893,-40.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc4e823f4b0b,train,የጅማ ከተማ የአንድ መሶብ አገልግሎት ማእከል አስተባባሪ አቶ አብዶ አባ ጊዲ፤ በማእከሉ አሁን ላይ የ25 ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገለግሎት በአንድ ላይ  እየተሰጠ መሆኑን አንስተው በቀጣይ ይበልጥ እየሰፋ የሚሄድ መሆኑን አንስተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,14.133,13.283,0.0,14.133,-40.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_973b85c64c28,train,ነገ በዓሉ የሚከበርበት የአንድራቻ ወረዳ በርካታ እንስሳትና አዕዋፋት እንዲሁም የተፈጥሮ ሐይቅና ፏፏቴዎችን የያዘ ጥብቅ የተፈጥሮ ደን ያለበት ነው።,spk_de3283a4ef38,am,9.254,8.939,0.0,9.254,-40.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc9a5e214e8d,train,የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት ይህንኑ ተግባር አጠናክሮ በመቀጠል ዛሬ 35ኛውን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስመርቋል።,spk_de3283a4ef38,am,8.014,7.34,0.0,8.014,-42.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7fcd7236cafe,train,ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በዚህ ወቅት እንዳሉት በ2017 ፈተና ከወሰዱ 585 ሺህ 882 ተማሪዎች መካከል 48 ሺህ 929 ተማሪዎች 50 በመቶ በላይ አምጥተዋል።,spk_de3283a4ef38,am,14.534,12.098,0.321,14.534,-40.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45aa5c1ec288,train,ሆኖም የትምህርት ጥራት ጉዳይ የባለድርሻ አካላትን ርብርብ እንደሚጠይቅና ቀሪ በርካታ ስራዎች ማከናወን እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_de3283a4ef38,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-41.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dac3604980e0,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሀጂ ያሲን ከድር፤ የኡለማዎች ድምፅ አሰጣጥ በተሳካና በተቀላጠፈ መልኩ መካሄዱን ገልጸዋል።,spk_f45c0d2c3517,am,11.034,11.034,0.0,11.034,-23.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf0a36f36126,train,በተለያዩ ተቋማት ትብብር እየተደረገ በሚገኘው የቀዶ ህክምና አገልግሎት የዓይን ሞራ ግርዶሽ ችግር ያላባቸውን የማህበረሰብ ክፍሎች ከማገዝ በተጓዳኝ የዕውቀት ሽግግር እንደሚፈጥርም ተናግረዋል።,spk_f45c0d2c3517,am,12.954,12.11,0.541,12.954,-21.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b948f0522ef,train,በወላይታ ሶዶ ከተማም የኡለማዎች ምርጫ ፍትሃዊ እና አካታችነትን ባማከለ መልኩ መካሄዱን  የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ ጸሐፊ አብዱ እስማኤል ተናግረዋል፡፡,spk_f45c0d2c3517,am,13.233,12.669,0.0,13.233,-23.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_426607abf869,train,አሁን በተደረገላቸው ነጻ ህክምና የዓይን ብርሃኔን በማግኘቴ ዳግም የተወለድኩ ያህል ይሰማኛል ብለዋል።,spk_f45c0d2c3517,am,6.873,6.504,0.0,6.873,-22.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_26ce711e3510,train,እስከአሁን በተደረገው ጥረት የዓይን ሞራ ግርዶሽ እንዳለባቸው ለተለዩ 300 ሰዎች የቀዶ ህክምና አገልግሎት መሰጠት መቻሉን አመልክተዋል።,spk_f45c0d2c3517,am,10.233,9.468,0.0,10.233,-23.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_728b4ee1746a,train,ሌላው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ አቶ በድሩ ጣሃ በበኩላቸው፣ በሽታው ለአንድ ዓመታት ያህል ማየት ከልክሏቸው ቤት ውለው እንደነበር ያስታውሳሉ።,spk_f45c0d2c3517,am,9.514,8.108,0.501,9.514,-21.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_96a3ab169edf,train,ባለስልጣኑ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለቀጣይ ስድስት ወራት የሚተገበር ሁለተኛውን ምዕራፍ የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ አስጀምሯል፡፡,spk_f45c0d2c3517,am,7.994,7.448,0.545,7.994,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c4b6fa10ad2,train,በተለይ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶቹ በመዲናዋ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት በሚመለከት ለህብረተሰቡ ግንዛቤ በመስጠት እና በሌሎች ስራዎች ንቁ ተሳትፎ እያደረጉ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,12.373,11.826,0.0,12.373,-35.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8383cfc0988,train,ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ለስኬት መብቃቱን ተከትሎ የጋምቤላ ክልል በልማት ስራዎችና በሌሎች ኩነቶች የሚዘልቅ ሳምንታዊ መርሃ ግብር አሰናድቷል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c06c4eb0bced,train,በዩኒቨርሲቲው ትምህርታቸውን ተከታትለው በማጠናቀቅ ዛሬ የተመረቁ ተማሪዎች የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመለወጥ ከራስ አልፎ ለሀገር ልማትና እድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንደሚጠበቅባቸው ገልጸዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,12.254,11.563,0.332,12.254,-36.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_19a75becfb72,train,ጤና ጣቢያዎች እና ጤና ኬላዎችን በማጠናከርና ተደራሽ በማድረግ ለህብረተሰቡ የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ለማሻሻል የሚሰራውን ሥራ የዞኑ አስተዳደር እያገዘ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.934,9.607,0.327,9.934,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a603bdec7ec,train,በተለይም የጋምቤላ ዘመናዊ ስታዲየም ግንባታን ለማጠናቀቅ የክልሉ ሕዝብ እንደ ሕዳሴው ግድብ ሁሉ ትብብሩንና ተሳትፎውን እንዲያጠናክር መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cbeadbb2755,train,እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ፤ ከ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት መዘግየት ጋር ተያይዞ ዩኒቨርሲቲዎች ዛሬ ትምህርት አልጀመሩም።,spk_569c6cf8cf0d,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_419707a7c7c3,train,ቻይና የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ የወጣውን አለማቀፋዊ ድንጋጌ ለመተግበር እየሰራች እንደምትገኝም አንስተው ሁሉም ሀገራት የአየር ንበረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመከላከል አለም አቀፍ ድንጋጌዎችን በመጠበቅ በቁርጠኝነት ሊሰሩ ይገባል ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,13.733,12.908,0.0,13.733,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e30f6b11c47f,train,የከተማዋ ነዋሪዎች በእግር ተንቀሳቅሰው ጉዳያቸውን ማከናወን የሚችሉበትና በዚያውም ጤናቸውን የሚጠብቁበት ምቹ ሁኔታ መፈጠሩንም ጠቁመዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.854,7.945,0.412,8.854,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee5793d10174,train,በሌላ በኩል ሙስናን የመከላከል ዘላቂ መፍትሔው የትውልድን ሥነ ምግባር በመገንባት እና ለሙስና የማይበገር ዜጋ በመፍጠር መሆኑን አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_07c373b5f1d0,train,ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ ከ380 ሺህ በላይ ቤቶች መገንባታቸውን ጠቁመው፤ የዜጎችን የቤት ፍላጎት ለማሟላት ከግል ባለሀብቶች ጋር የበለጠ ለመስራት ጥሪ አቅርበዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,11.774,10.325,0.529,11.774,-36.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95e11c27c64d,train,እስካሁንም በ150 ከተሞች ከሁለት ሚሊዮን በላይ ቁራሽ መሬት በካዳስተር ተመዝግቧል ብለዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,7.013,6.263,0.0,7.013,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_396f4d373597,train,ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ተሞክሮ የሚወሰድባቸው መሆናቸውን የተናገሩት ደግሞ በጃፓን ሆካዶ የኒቨርሲቲ ተባባሪ ፕሮፌሰር ሲዳባሳቭ ጎወአ ናቸው፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,12.774,11.119,0.0,12.774,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e279077e0de9,train,፨ ከራስ ሆቴል ወደ ስታድየም ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች ራስ ሆቴል፣,spk_569c6cf8cf0d,am,3.174,3.174,0.0,3.174,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61976ee433a3,train,"አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ""የአሚክስ"" ቴክኖሎጂ ወደ ኢትዮጵያ ገብቶ አገልግሎት መስጠት እንዲጀምር በእውቀት ሽግግርም ሆነ በሌሎች ጉዳዮች ላይ የድርሻውን ለማበርከት ዝግጁ መሆኑን አመላክተዋል፡፡",spk_569c6cf8cf0d,am,10.174,9.327,0.393,10.174,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5738971b3efa,train,የዩኒቨርሲቲው የአማርኛ ቋንቋ የመጀመሪያ ዲግሪ መርሃ ግብር ምስረታ ስነ ስርአት ዛሬ በቤጂንግ እየተካሄደ መሆኑን በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.774,9.978,0.332,10.774,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cdb83e139ec,train,ሰራዊቱ የሀገር ሉዓላዊነትን ከማስከበር መደበኛ ስራው በተጓዳኝ ማህበራዊ አገልግሎቶች ላይ በንቃት እየተሳተፈ  አጋርነቱን  አጠናክሮ  መቀጠሉን  የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ ገለጹ።,spk_569c6cf8cf0d,am,13.254,12.268,0.0,13.254,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_479208b84c00,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቃል በገባው መሰረት የከተማዋን ነዋሪዎች ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-37.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3211ba8a693d,train,በተለይም የገዳ ስርዓትን ማዕከል ባደረገ መልኩ የኦሮሞን ሕዝብ ባሕልና ቋንቋ የበለጠ ለማስተዋወቅ እና ለማሳደግ እንደሚሰራ ጠቅሰዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ac5d5f1f154,train,በዛሬው መርሃ ግብር ላይ የሚኒስቴሩ እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች፣ የኦሮሚያ ክልል እና የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_e882c7f2e11d,train,በተጨማሪም የስታትስቲክስ ልማት ፕሮግራም፣ የመንግስት ኢንቨስትመንት ማኔጅመንት እና ዲጂታል ፕላኒንግና የሪፖርት ስርዓትን መተግበር ይገባል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_795473660225,train,ከትምህርት ሥርዓቱ ሪፎርም ጋር ተያይዞ ትምህርት ከተጀመረ በኋላ የሚባክን ጊዜ አይኖርም ያሉት ሚኒስትሩ፤ ተማሪዎችም ሆኑ መምህራን የጊዜ አጠቃቀማቸውን ማስተካከል እንዳለባቸው አንስተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-34.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_77bf16edd52d,train,ሦስቱ ሀገራት ከሁለቱ ወገኖች ጋር ያላቸውን ግንኙነት አጠናክረው እንደሚቀጥሉና አሁን ግን ዋና ዋና መርሆዎችንና አግባብነት ያላቸው ዓለም አቀፍ ሰነዶችን መሠረት በማድረግ የድርድሩን ሂደት እንደገና ለመቀጠል አሁኑኑ እንዲወስኑ ማሳሰባቸውን ሲጂቲኤን ዘግቧል።,spk_569c6cf8cf0d,am,15.893,15.893,0.0,15.893,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee0ed4bbd149,train,ምክር ቤቱ የክልሉን የ5 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ከገመገመ በኋላ ቀጣይ አቅጣጫ ማስቀመጡም ተመልክቷል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.053,6.107,0.415,7.053,-34.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a12b00a81cae,train,ከበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች መካከል ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመጣው ወጣት ደሳለኝ ማሞ እንደገለፀው፤ በጉዟቸው የተለያየ ባህልና እሴት እንዲሁም የአኗኗር ዘይቤ እንዲገነዘቡ ዕድል መፍጠሩን ገልጿል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,10.454,10.141,0.0,10.454,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfbcfebd2064,train,በኮሌጁ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትምህርት ክፍል የ3ኛ ዓመት ተማሪ ኤልሳቤጥ ግርማ በሰጠችው አስተያየት፤  የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠና  በመውሰዷ ራሷን  በቴክኖሎጂው ዘርፍ ብቁና ተወዳዳሪ መሆን   እንዳስቻላት ተናግራለች፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,10.793,10.359,0.434,10.793,-33.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22bc368a4b9f,train,የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፤ ባለፉት አመታት በጤናው ዘርፍ በተከናወኑ ስራዎች ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.354,7.354,0.0,7.354,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44247aab29c8,train,የህክምና አገልግሎቱን በሚመለከት በቂ ግንዛቤ እንዲኖረው በማስቻል የዐይን ህክምናውን መከታተል መጀመሩን ተናግሯል።,spk_569c6cf8cf0d,am,5.814,5.814,0.0,5.814,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c82d4dd5a191,train,በውጭ ሀገራት ከዳያስፖራው ማህበረሰብ ጋር የነበረው የአጀንዳ ማሰባሰብ ስራ በስኬት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ገለጸ።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.814,7.411,0.402,7.814,-35.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea27fbdb478d,train,"በዚህም በርካታ ወጣቶች አቅማቸውን ለማሳደግና ዘመኑን የዋጀ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ለመሆን  ሥልጠናውን በ""ኦን ላይን""  እየተከታተሉ ነው።",spk_569c6cf8cf0d,am,9.493,9.056,0.0,9.493,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3a6a650b21b,train,በቀጣይ ዓመትም ይህንኑ ተግባር አጠናክራ ለማስቀጠል እንደምትፈልግም አረጋግጣለች።,spk_569c6cf8cf0d,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-14.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f13f1142581d,train,ተመራቂ ተማሪዎች በሰለጡኑበት ዘርፍ ሀገራቸውንና ህዝባቸውን በታታሪነት እንዲያገለግሉ ሚኒስትሯ አስገንዝበዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.534,6.357,0.76,7.534,-35.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df43463eaaf1,train,በችግኝ ተከላው ላይ የተሳተፉ የአካባቢው ነዋሪዎችም ከዚህ በፊት ከተከሏቸው ችግኞች በርካታ ጥቅም ማግኘታቸውን ገልጸው ዛሬ የተተከሉ ችግኞችን ተንከባክበው ለውጤት እንደሚያበቁ ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,11.454,11.134,0.319,11.454,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_42acaaf1a9af,train,መቀጣይም ሙሉ ትኩረቷን ትምህርት ላይ በማድረግ ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ እንደምትጥር ተናግራለች፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,6.934,6.555,0.378,6.934,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47e2ea5f41ba,train,በዚህም የጋራ የሆነውን ራዕይ በማሳካት መጪውን ጊዜ የተሻለ ማደረግ እንደሚቻል ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,4.654,4.654,0.0,4.654,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31c6761012ec,train,የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ በሁለተኛ ቀን ውሎው የክልሉን ጠቅላይ ኦዲት መስሪያ ቤት ሪፖርት አድምጧል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.213,8.824,0.0,9.213,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d06078b43b0,train,የአገር ውስጥ ቱሪዝም በመነቃቃቱ ምክንያት ለአገልግሎት ሰጭ ተቋማት  ከፍተኛ እድል የፈጠረ መሆኑን ጨምረው ተናግረዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3ed442a1ba7,train,እነዚህ የአካውንት ነጠቃዎች የሚፈጸሙት ለጥቃት ኢላማ ላደረጉት አካል አጥፊ ተልዕኮ ያላቸውን ሊንኮች በመላክና ሊንኩን እንዲከፍቱ የሚያደርጉ ቴክኒኮችን በመጠቀም መሆኑንም አስታውቋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.733,9.265,0.0,9.733,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fde441981ce3,train,ወላጆች የልጆቻቸውን ቁጥር በአጋጣሚ ሳይሆን በምርጫ ሊወስኑ እንደሚገባ የገለጹት ደግሞ የማሪስቶፕስ ካንትሪ ዳይሬክተር አበበ ሽብሩ(ዶ/ር) ናቸው።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.973,9.973,0.0,9.973,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b8999ee01e66,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫ ፍትሃዊና አካታች በሆነ መልኩ መካሄዱን በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የክልሉ ምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ አስታወቀ።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-35.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca5e7239a701,train,መግለጫውን የሰጡት በኢትዮጵያ እስልምና ጠቅላይ ምክር ቤት ምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ አብዱልአዚዝ ኢብራሂም (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የዘንድሮው የመጅሊስ ምርጫ ቅድመ ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.373,9.579,0.0,10.373,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a1ca0283eff,train,፨ ከቅዱስ ኡራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ኡራኤል አደባባይ፣,spk_569c6cf8cf0d,am,5.973,5.973,0.0,5.973,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51c79f149b0f,train,ገንዳውሃ፤ ሐምሌ 30/2017(ኢዘአ በምዕራብ ጎንደር ዞን የጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ የሚያሻሽሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ። የዞኑ ጤና መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት ዓመታዊ ማጠቃለያ የስራ አፈፃፀም ግምገማና የ2018 የስራ ዘመን እቅድ ትውውቅ መድረክ በገንዳውሃ ከተማ ተካሂዷል።,spk_569c6cf8cf0d,am,21.014,21.014,0.0,21.014,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f786a5219a7f,train,ስልጠናው የኦን ላይን ቢዝነስ ላይ አተኩሮ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ አተኩሮ እንደሚሰጥ ተመልክቷል።,spk_569c6cf8cf0d,am,4.734,4.734,0.0,4.734,-31.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fefd5ba029ea,train,በመንግሥት በተሰጠው ትኩረት እየተገነቡ ያሉት መሠረተ ልማቶች ችግሩን በመፍታት ላይ መሆናቸውን ጠቁመው ይህም የፓርኩን የጎብኚዎች ቁጥር በማሳደግ ላይ ይገኛል ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.254,9.248,0.0,10.254,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_555577ce5cf6,train,በዛሬው ዕለት በአራት ዘርፎች የተካሄደው የመጅሊስ የምርጫ ሂደት አካታች፣ ግልፅና ሰላማዊ እንደነበር ጠቁመው ምርጫው በተያዘው መርሀግብር መሰረት ተካሂዶ መጠናቀቁን ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.694,10.228,0.0,10.694,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50fc205c7dcc,train,በተመሳሳይ በአካባቢ ጥበቃና በንብረት ላይ የአይነት ኦዲት በማድረግ በበጀት ዓመቱ የተሻለ አፈፃፀም መመዝገቡን አመልክተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7dbf9d531127,train,በጽህፈት ቤቱ የሴቶች ንቅናቄና ተሳትፎ የማስፋት ቡድን መሪ አቶ ኤፍሬም ጃለታ፣ በዞኑ በዘንድሮ በጎ ፈቃድ አገልግሎት የአረንጓዴ አሻራ፣ የአቅመ ደካሞች ቤት ዕድሳትና ግንባታ፣ የማጠናከሪያ ትምህርት፣ ደም ልገሳ፤ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍና ሌሎች ተግባራት  እየተከናወኑ  መሆኑን  ገልጸዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,16.213,16.213,0.0,16.213,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1af6e5f72076,train,ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጣችው ዮርዳኖስ አንተነህ በበኩሏ ውድድሩ የክልላችንን ባህል ለማስተዋወቅ የሚያስችል መድረክ ነው ብላለች።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.574,7.269,0.305,7.574,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db792c6a03b5,train,የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ባስተላለፈው የጥንቃቄ መልዕክት እንደገለጸው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሀገራችን የቴሌግራምና ዋትሳፕ ተጠቃሚዎች ላይ ያነጣጠረ የማጭበርበርና የአካውንት ነጠቃ እንቅስቃሴዎች እየጨመሩ መጥተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,12.534,11.573,0.0,12.534,-31.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fbd6f6f9ecd,train,ሁለቱ ሀገራት በናጎርኖ-ካራባክህ ክልል የይገባኛል ጥያቄ ምክኒያት ወደ ጦርነት ገብተው በሁለቱም ወገኖች ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል።በንጹሃን ዜጎች ላይ የሚደርሰው ጉዳትም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መምጣቱ ተገልጿል ።,spk_569c6cf8cf0d,am,14.334,13.882,0.0,14.334,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9209173495a9,train,በኦሮሚያ ክልል የተመደበውን በጀት ለታለመለት ዓላማ በማዋል የሕዝቡን የመልማት ጥያቄ   የሚመልሱ የተሻሉ ተግባራት መከናወናቸው ተገለጸ።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_679004a92cc8,train,አቶ አሸናፊ በወቅቱ እንደገለጹት የብልፅግና ፓርቲ ሰው ተኮር  ተግባራትን በማከናወን የአቅመ ደካማ ወገኖችን ተጠቃሚ የሚያደርጉና  ኑሯቸውን የሚያሻሽሉ ተግባራት እያከናወነ ነው ።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0d4103a459d,train,የመከላከያ ኪነ- ጥበባት ሥራዎች ዳይሬክተር ኮሎኔል ማንያህለዋል ታደለ ዝግጅቱ የተሳካ መሆኑን ጠቅሰው፥ ከአፍሪካ፣ከአውሮፓ እና ከእስያ የተወጣጡ የበርካታ ሀገራት የማርችንግ ባንዶች የተሳተፉበት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,12.534,11.074,0.341,12.534,-34.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d346d99bbc7,train,የወረዳው ነዋሪዎች የሕክምና አገልግሎትን ለማግኘት እርቀው በመሄድ ለእንግልትና ለተጨማሪ የገንዘብ ወጪ የሚዳረጉበትን ችግር የሚፈታ ነው ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43f4b998e989,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራውን ለማሳካትም ወጣቶችን ጨምሮ ለሁሉም ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ ተሰርቷል ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_a61154a53ded,train,በአቀባበል ሥነ-ሥርዓቱ ተገኝተው የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት በብልፅግና ፓርቲ የሲዳማ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፖለቲካና ርዕዮተ ዓለም ዘርፍ ኃላፊ አስፋው ጎኔሳ አገልግሎቱ የእርስ በእርስ ትስስርን ለማጠናከር ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,13.893,12.784,0.359,13.893,-34.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e51b3788304,train,የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስትም ለዚህ የሰብዓዊነት አሻራ ከፍተኛ ምስጋና እንዳለው ገልጸዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,4.734,4.734,0.0,4.734,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dea5bcf61cf,train,ከኢትዮጵያ በመቀጠል የካዛኪስታን የሳይበር አደጋ ዝግጁነትና ምላሽ መስጫ ማዕከል፣ የፓኪስታን ብሔራዊ የሳይበር ወንጀል ምርመራ ኤጀንሲ፣ ኤል ዋይ እንዲሁም የግብጽ የፋይናንሺያል የሳይበር ክስተት ምላሽ ቡድን ከሁለተኛ እስከ አምስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘው ማጠናቀቃቸውም ተጠቅሷል።,spk_569c6cf8cf0d,am,18.933,16.88,0.0,18.933,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_caa656380992,train,መንግስት ባለፉት ዓመታት ቴክኖሎጂን ማዕከል ያደረጉ በርካታ ስራዎችን በመስራቱ በሁለንተናዊ ዘርፎች አመርቂ ውጤቶችን ማስመዝገብ መቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_572e9ed7ab53,train,ባለፈው አመት የመጀመሪያው ዙር የውሃ ሙሌት መደረጉን በማስታወስ በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ሲከናወን የነበረው ሁለተኛው ዙር ሙሌት ከሰአታት አሊያም ከደቂቃዎች በኋላ እንደሚበሰር ይጠበቅ ነበር ያለው የፈረንሳዩ ፍራንስ 24 ቴሌቪዥን ግድቡ አሁን ሃይል ለማመንጨት የሚያስችል ውሃ በመያዙ ሃይል የማምረት ተግባሩ በቅርቡ እንደሚጀመር ከኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ሰማሁ ሲል ዘግቧል።,spk_569c6cf8cf0d,am,23.933,22.554,0.0,23.933,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b320f2ace7f,train,በተለይ የኦዲት ሽፋን ካገኙት መካከል 375 መስሪያ ቤቶች ላይ በተደረገው ክትትል አብላጫ በመክፈል፣ አግባብነት የሌለው ክፍያ በመፈጸም፣ የግብርና ታክስ ክፍያ ውዝፍ እንዲሁም የገቢ ጉድለት የመሳሰሉት ክፍተቶችን በመለየት እንዲስተካከሉ ሀሳብ መሰጠቱን ጠቅሰዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,16.773,16.773,0.0,16.773,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64fbf34b8516,train,"""ጋሪ-ዎሮ "" በዓል ሁሉም ያለምንም የሀይማኖት፣ ዕድሜ፣ ፆታና ብሄር ልዩነት በእኩልነት የሚሳተፍበት የአብሮነት ክብረ በዓል መሆኑን ጠቅሰው፤ ለማህበራዊ መስተጋብር፣ ለአብሮነት መጠናከር ጉልህ ሚና የሚጫወት የሀገር ሀብት ነው ብለዋል።",spk_569c6cf8cf0d,am,15.893,13.721,0.366,15.893,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00911b4a492c,train,ማዕከላቱ የተፋጠነና የተማከለ የስራ ግንኙነት እንደሚፈጥሩ በማንሳት፥ በአግባቡ መጠቀምና ለረጅም ጊዜ አገልግሎት እንዲሰጡ መሰረተ ልማቶችን መጠበቅ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.653,10.653,0.0,10.653,-35.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a8fd9c7d692,train,"በሀገር አቀፉ ""የትምህርት ለትውልድ"" ንቅናቄም የትምህርት ማህበረሰብ አካላትን በማሳተፍ በትምህርት ቤቱ የሚስተዋሉ የመሠረተ ልማት ክፍተቶችን ማሟላት የሚያስችል ስኬታማ ስራ መሰራቱን ገልጸዋል።",spk_569c6cf8cf0d,am,10.973,10.627,0.347,10.973,-34.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9ca79f18045,train,በሸገር ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከተጀመረ ወዲህ ከተመዘገቡት ከ11ሺህ 224 ተገልጋዮች አብዛኞቹ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ማግኘታቸውን እንደገለጹም ተመላክቷል።,spk_569c6cf8cf0d,am,11.493,10.651,0.0,11.493,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc13a7ebb39a,train,ለእዚህም ህፃናትን ከትምህርት ገበታ ውጭ የሚያደርጉ አካላትን ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ በማድረግ ትውልድ የመገንባት ሂደትን ማጠናከር ይገባል ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_62b68ae13975,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኡቶው ኡኮት እንደገለጹት የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ነዋሪውን ባሳተፈ መልኩ የጽዳት ዘመቻውን ያካሄዱት የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,12.454,11.02,0.0,12.454,-35.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c63b5b64c04,train,"""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል መሪ ሀሳብ የክልሉ የ2017 የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራትን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል።",spk_569c6cf8cf0d,am,10.094,9.242,0.851,10.094,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad8ace0a7f28,train,የዓለም ጤና ድርጅትና ዓለም አቀፍ የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍየአፍሪካ አገራት መንግስታት ተማሪዎችን ወደ ትምሀርት ገበታ ሲመልሱ ለኮቪድ-19 እንዳይጋለጡ ጥንቃቄ በማድረግ መሆን እንዳለበት አሳስበዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,12.213,11.27,0.372,12.213,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81f8e8ffc0b8,train,292 ጥቆማዎች ላይ በተሰራው አስቸኳይ የሙስና መከላከል ስራ ሊመዘበር የነበረን ከ178 ሚሊዮን 871 ሺህ ብር በላይ ማዳን መቻሉን ኮሚሽነር ሙሉሰው ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,14.854,14.854,0.0,14.854,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_3031dd21c67a,train,ህዳር 5/2015 17ኛው የቡድን 20 አባል ሀገራት የመሪዎች ጉባኤ ነገ በኢንዶኔዢያ ባሊ ይጀመራል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.854,7.306,0.0,7.854,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe259c81f0bf,train,የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር ውሃ ሙሌት መጠናቀቅን በሚመለከት በርካታ የአለምአቀፍ መገናኛ ብዙሃን ዘገባቸውን በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.934,8.098,0.476,8.934,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db59fabc01d6,train,በዚህም መንኮራኩርን መቆጣጠር፣ በህዋ ላይ ጉዞ ማድረግ፣ የህዋ ላይ መጓጓዣዎችን ማሳረፍን የተመለከተ ሥልጠና ማግኘታቸውን ጠቅሰዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.654,6.984,0.0,7.654,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_18911dcebe7b,train,በክረምቱ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራው ከሚሳተፉት መካከል ወጣት ዱላ ቸርነት፤ በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የተቸገሩ ወገኖችን በማገዝ የዜግነት ግዴታውን ለመወጣት መዘጋጀቱን ገልጿል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4f2969b9727,train,በትምሕርቱ ላይ የደረሰውን ስብራት በመጠገን በትምሕርት ስርዓቱ ላይ ለውጥ ለማምጣት በዕውቀት፣ በአመለካከትና ክሕሎት የዳበረ ትውልድ ለመገንባት የጀመረው የድጋፍ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2533366a399a,train,የመምህራንን የስልጠና ጥራት የሚያሻሽሉ ፕሮግራሞችን የማጠናከር እና አጠቃላይ የትምህርት ጥራት ማሻሻያ ፕሮግራምን ጨምሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የተለያዩ ማዕቀፎችንም ተግብሯል።,spk_569c6cf8cf0d,am,11.334,10.899,0.0,11.334,-32.7,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_113062c5171c,train,የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ ከሰዓትም እንደሚቀጥል ተጠቁሟል።,spk_569c6cf8cf0d,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37370f70491a,train,የተጀመረው የአብርሃጅራ የንፁህ መጠጥ ውሃ ግንባታ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ ችግራቸው እንደሚቃለል ተስፋ ማድረጋቸውን ገልጸዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.774,7.428,0.346,7.774,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a71149f01466,train,የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ወይኒቱ መልኩ በበኩላቸው ክልሉ የብዝሃ ቋንቋ፣ ባህልና ታሪክ ባለቤት መሆኑ ለቱሪዝም ኢንዱስትሪው የራሱ አበርክቶ እንዳለው ተናግረዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,12.053,11.665,0.388,12.053,-34.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a196ed02ffd,train,ይህውም ካምፓኒው በአፍሪካ አህጉር ጽ/ቤቱን ሲከፍት ለሁለተኛ ጊዜ ያደርገዋል ተብሏል።,spk_569c6cf8cf0d,am,5.534,5.175,0.359,5.534,-32.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2139ae7ef75a,train,ሸገር ከተማ በ16 ነጥብ ደረጃውን ከ17ኛ ወደ 16ኛ ከፍ በማድረግ ከወራጅ ቀጠና ወጥቷል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.654,6.631,0.0,7.654,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd394add2443,train,የሕግ የበላይነትን በማረጋገጥ ሰላምን ለማፅናት በሚደረገው ጥረት የፍትሕ ተቋማት ሃላፊነታቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,6.253,5.947,0.306,6.253,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c8bbea1f784,train,ደኖችን በዘላቂነት ለማልማትና ለመጠበቅ የከሰልና የማገዶ አጠቃቀምን በሌሎች አማራጮች ለመተካት የሚያስችሉ ስራዎች ሊሰሩ ይገባል ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c858d3b0d40,train,በነገው እለት ለሚከበረው ሆራ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል ከተለያዩ አቅጣጫዎች የበዓሉ ታዳሚዎች አዲስ አበባ ገብተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,6.654,6.654,0.0,6.654,-18.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bad1460f77b1,train,የድሬዳዋ አስተዳደር ባለሃብቶችንና ግብር ሰናይ ድርጅቶችን በማስተባበር ማዕከሉን በማስገንባት  አገለግሎት መስጠት  ከጀመረ ሁለት ዓመታት እንደሆነው ተመልክቷል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.854,8.502,0.0,8.854,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_63b112a10603,train,የዘንድሮ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ስኬታማ እንዲሆኑ በተጠናከረ መልኩ ማከናወን ይገባል ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-32.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_869326769188,train,የኔ ህይወት ለብዙዎች ተስፋ የሚሰጥ ነው ያለው ወጣት ፍሬው ሰዎች ከህልፈት በኋላ የዐይን ብሌናቸውን ለመለገስ ከወዲሁ ቃል እንዲገቡና ብርሃንን ላጡ ብርሃን እንዲሆኑ ጥሪ አቅርቧል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea34bd60a8b3,train,እንዲሁም የተቀናጀ የኮሪደር ልማት ከመንገድ መሰረተ ልማት በተጨማሪ ለቤት አቅርቦት ተጨማሪ አቅም መፍጠር ችሏል ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታዋ አክለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-33.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1079628336d,train,ምስራቅ ቦረና ዞን በኦሮሚያ ክልል በብዛት የእንስሳት እርባታ ከሚካሄድባቸው ዝናብ አጠርና ቆላማ ዞኖች መካከል የሚጠቀስ ነው።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.014,8.114,0.592,9.014,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6cbf57d9198,train,ይህም በአህጉሩ የአረንጓዴ ልማት ስኬት ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ ይገኛል ያሉት ተመራማሪዎቹ የአረንጓዴ ልማት ግቦችን ለማሳካትና የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የደኖችን ሕልውና መጠበቅ ያስፈልጋል ሲሉ አመልክተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,13.854,13.854,0.0,13.854,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46f775949270,train,ህዝቡ እስከ አሁን ላበረከተው አስተዋጽኦ አመስግነው ችግሩ ሙሉ በሙሉ ስላልተፈታ በቀጣይም የተቀሩ መጻህፍትን ለማሟላት በልዩ ትኩረት እንዲሰራ አሳስበዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-14.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_84c8e6966f4e,train,ኢትዮጵያ ብዝሃ ባህልና ታሪክ ያላት የበርካታ ቱሪዝም ሀብት ባለቤት በመሆኗ በዘርፉ ለተሰማሩ ትልቅ እድልና ተስፋ መፍጠሩን ጠቁመዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.813,7.986,0.572,9.813,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca51758c581f,train,ለዚህም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-31.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c315adad9a5,train,የካዳስተር ቴክኖሎጂ ምዝገባ ሥርዓት በዕቅድ የሚመሩ ዘመናዊና የገቢ አቅማቸው ያደገ ከተሞች እንዲፈጠሩ እያደረገ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.973,7.363,0.611,7.973,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39550dddcd84,train,:-የኢትዮጵያን የቱሪዝም ሃብቶች ለማስተዋወቅ  የተከናወኑት ተግባራት የቱሪስት ፍሰቱ እንዲጨምር ጉልህ አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,7.654,7.205,0.449,7.654,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec0ebabbb6dd,train,ለመማር ማስተማሩ ስኬታማነትም የማደሪያና የመማሪያ ክፍሎች፣ ቤተ ሙከራ፣ ቤተ መፅሐፍትና ሌሎች አስፈላጊ ዝግጅቶች ቀደም ብሎ መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0607827806b2,train,በአዲስ አበባ የተደረገልን አቀባበልና መስተንግዶ አንድነትንና መተሳሰርን ለማጠናከር ትልቅ ልምድ የሚሆን ነው ብሏል።,spk_569c6cf8cf0d,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_847d5d33a9c4,train,የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋዬ በበኩላቸው የአባቶችን  እውቀትና ጥበብ ይበልጥ ለመረዳት የግዕዝ ቋንቋን ማወቅ ማስፈለጉን ጠቁመዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.774,10.319,0.0,10.774,-34.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38a9a66b85cd,train,ኢትዮጵያ በምግብ ስርዓት ሽግግር ያላትን ተሞክሮዎች በዓለም መድረኮች እያቀረበች እንደምትገኝም ገልጸዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,6.133,5.795,0.338,6.133,-32.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8449a0354d8,train,በሆስፒታሉ አጠቃላይ የዐይን ምርመራ እንዳገኘ የገለጸው ወጣት ፍሬው በወቅቱ ስለ ዐይን ብሌን ቀዶ ህክምና ምንም ግንዛቤ እንዳልነበረው አስታውሷል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f72eb5390138,train,የትምህርት ጥራትን ማስጠበቅ የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት መደረጉን ጠቅሰው፤ ገቢ ተማሪዎችን ኮሚቴ ተቋቁሞ ከደሴና ኮምቦልቻ መናኸሪያዎች ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች አቀባበል እያደረገ እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,12.174,12.174,0.0,12.174,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_492966e78c77,train,የስደተኞችንና ተፈናቃዮችን የጤና ሁኔታ፣ የኢኮኖሚ እንዲሁም ሁለንተናዊ ተሳትፎ የሚያበረታቱ ፖሊሲዎች በሥራ ላይ ከዋሉ ስደተኞች በሀገር የኢኮኖሚ ብልጽግና ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያደርጉም ገልጿል።,spk_569c6cf8cf0d,am,11.973,10.947,0.0,11.973,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_12a35a5e5cf0,train,በዘንድሮ ክረምትም በአስተዳደሩ ከ300 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የበጎ ፈቃድ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውንም ከንቲባ ከድር ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-34.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c041f9a9d812,train,በዚህም በተያዘው በጀት ዓመት ከ560 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ አራት ትላልቅ የመጠጥ ውሃ ተቋማትና 31 በእጅ የሚዘወሩ የጉድጓድ ውሃ ተቋማት እየተገነቡ ነው ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,12.293,10.942,0.357,12.293,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_010e55f6e2d7,train,የወል ትርክትን መገንባት እና ኢትዮጵያ መበልጸግ አለባት የሚለውን ሀገራዊ የብልጽግና ዕሳቤ ታሳቢ አድርገው መስራት እንዳለባቸውም አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.133,8.787,0.346,9.133,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd76bc8392f8,train,በመሆኑም መሰል አገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ ፈጣንና ቀልጣፋ በማድረግ የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.734,7.272,0.0,7.734,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5922e78eddd,train,በጉባኤው ኢትዮጵያ የስርዓተ ምግብ ሽግግርን ለማሳካት እያከናወነች ባለው ተግባር ዙሪያ ተሞክሮዋን ለዓለም ማህበረሰብ የማካፈል ስራ ታከናውናለች።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.653,7.511,0.326,8.653,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b51e6844e870,train,በመድረኩ ላይም የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ፕሬዚዳንት አቶ ገዛሊ አባሲመልን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የክልሉ ዐቃብያነ ሕጎች ተሳትፈዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,12.174,11.864,0.0,12.174,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53303127e42d,train,የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ቁጥር ከ2 ሚሊዮን በላይ በማድረስ የጤና አገልግሎቱን ተደራሽነት ማረጋገጥ እንደተቻለ ጠቅሰው አምስት የጤና ተቋማትም አገልግሎታቸውን ከወረቀት ነጻ ማድርጋቸውን ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d0b42110664,train,የነቀምቴ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ኃላፊ ሼህ ተማም ሞሀመድ፤ በበኩላቸው የእምነት ተቋሞቻችን ለሀገር ሰላምና ለትውልድ ግንባታ ትልቅ አበርክቶ አላቸው ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.854,9.676,0.0,10.854,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a62c376be75,train,በዚህም የጤና ስርዓቱን የሚያዘምኑ የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎች በጤና ተቋማት ተግባራዊ መደረግ መጀመራቸውን ነው የጠቀሱት።,spk_569c6cf8cf0d,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e603c9f52cc,train,በአፍሪካ ዘላቂና ሁለንተናዊ ልማትን ለማረጋገጥ የወጣቱን የፈጠራና የቴክኖሎጂ አቅም ማሳደግ እንደሚገባም አመላክተዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,7.053,6.657,0.397,7.053,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6bf1cd2295fb,train,የሚዲያና የኮሙኒኬሽን ተቋማት የህዝቦችን አብሮነት ለማጎልበት የሚረዱ የወል ትርክቶችን የማጠናከር ኃላፊነታቸውን መወጣት እንዳለባቸውም አስታውቀዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.814,7.425,0.388,7.814,-35.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a40472498e1a,train,ቡድን 20 አስራዘጠኝ ሀገራት እና የአውሮፓ ሕብረትን በአባልነት ያቀፈ ነው።,spk_569c6cf8cf0d,am,4.694,4.177,0.517,4.694,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_075d74ec923c,train,የተዛባ የታሪክ ገጽን በማረቅ የጋራ ትርክት መገንባት ላይ አሻራቸውን ማሳረፋቸውንም ነው የገለጹት።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.334,6.104,0.428,8.334,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_affb9030ae04,train,በዓለም ቅርስነት መመዝገቡ ጊፋታ ያሉት ትውፊቶችና እሴቶች ይበልጥ እንዲተዋወቁ በር እንደሚከፍት ተናግረው፣ በዓሉ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፉ ለማሳደግ ተጨማሪ አቅም እንደሚሆን ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,11.213,10.184,0.314,11.213,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eca51296aaac,train,በሁነቱ ከ25 የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት የተውጣጡ የቴክኒክ ተወካዮች፣ የትምህርት ባለሙያዎች፣ የሲቪክ ማህበረሰብ ተቋማት፣ ተመራማሪዎች እና የልማት አጋሮች ይገኛሉ።,spk_569c6cf8cf0d,am,11.813,10.419,0.591,11.813,-32.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a5a0c45fd52d,train,በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ  የታየው  ትብብርና አንድነት በሌሎችም  የልማት ስራዎች ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን  የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_686c55e70807,train,ከነዚህ ቴክኒኮች መካከል በጣም ወሳኝ በሆነ ጉዳይ አስቸኳይ በዙም ወይም በሌሎች የኦንላይን ፕላትፎርሞች ስብሰባ ስለሚኖር በተላከው ሊንክ አማካኝነት እንዲሳተፉ በመደወልና በማግባባት ሲሆን ሊንኩን ከፍተው በሚገቡበት ወቅት አካውንታቸውን ይነጥቃሉ ብሏል።,spk_569c6cf8cf0d,am,15.014,13.948,0.0,15.014,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c24dc9efccd,train,ለዚህም የማመቻቸት ተግባር እየተከናወነ መሆኑን ጠቁመው፤ በሂደቱም በትምህርት ላይ ለውጥ ለማምጣትና የኦን ላይን የስራ ዕድል ፈጠራን ተደራሽ ለማድረግ ትኩረት መሰጠቱን ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.254,9.465,0.0,10.254,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03e95ba45b5e,train,በመድረኩ ላይ የውይይት መነሻ ጽሁፍ ያቀረቡት ፕሮፌሰር ሙስጠፋ አልአብሲ፣ የአዕምሮ ጤና ችግሮች ውስብስብና ሁለንተናዊ የጤና ችግር የሚያስከትሉ ናቸው ብለዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.934,10.429,0.0,10.934,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8ee3de734cc,train,ትምህርት ለአንድ ሀገር ዕድገት እና ብልጽግና ከፍተኛ አበርክቶ አለው ያሉት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ፀሐይ ወራሳ በበኩላቸው የትምህርት ጥራት ችግሮችን ለመፍታት የተለያዩ የሪፎርም ስራዎች ተግባራዊ እየተደረጉ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,13.813,13.813,0.0,13.813,-15.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_525607904311,train,በዚሁ ወቅት የክልሉ ጠቅላይ ኦዲት መስሪያ ቤቱ ሃላፊ ተፈሪ ወንድይፍራው እንደገለፁት፤ በበጀት ዓመቱ በ561 መስሪያ ቤቶች ኦዲት ተደርጓል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a69856b1db8e,train,በጂንካ ከተማ የተገነባው የኮሪደር ልማት የተሻለ የትራፊክ ፍሰት እንዲኖር በማድረግ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ማስቻሉን የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስና ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.133,8.892,0.332,10.133,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4317ccccdcab,train,የቢሮ ኃላፊዋ አክለውም የወላይታ ጊፋታ፣ የጋሞ ዮ ማስቃላ፣ የጎፋ ጋዜ መስቃላና የሌሎችንም ብሔረሰቦች የአደባባይ በዓላት የህዝቡን የእርስ በርስ ትስስር በሚያጠናክር መልኩ ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን ገልጸዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,12.133,11.61,0.0,12.133,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c4c08b148ae,train,ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ከ2010 መጋቢት እስከ ግንቦት ወር 2014 ዓ.ም ድረስ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤትን በፕሬዚዳንትነት እንዲሁም የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ በመሆን አገልግለዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,13.373,12.201,0.364,13.373,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2bc4c1bedb61,train,የተገኘውን ተሞክሮ በመቀመር በተያዘው የክረምት ወራት ተዘግተው የነበሩ ትምህርት ቤቶችን ሥራ ለማስጀመርና ተማሪዎችንም ወደ ትምህርት ገበታ ለመመለስ  ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.854,10.316,0.0,10.854,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b8656d97e0d,train,ለውርስ የሚቀርቡ ጉዳዮችን በተጨባጭ መረጃ ላይ በመመስረት ለመወሰንና ለልማት ስራ ለማዋል አስፈላጊ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36472c9f9e43,train,የስደተኞች ቀንን አስመልክቶ የአለም ጤና ድርጅት ባወጣው ሪፖርት በጦርነት፣ በግጭት፣ በሰብአዊ መብት ጥሰትና በሌሎች አስገዳጅ ምክንያቶች በአለም አቀፍ ደረጃ ከ100 ሚሊዮን የሚልቁ ሰዎች መፈናቀላቸውንና መሰደዳቸውን ገልጿል።,spk_569c6cf8cf0d,am,12.053,11.708,0.0,12.053,-33.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f5b30a56399,train,በጤና ተቋማት የሚወልዱ እናቶችን ቁጥር ከ89 ከመቶ በላይ በማድረስ የእናቶችንና ህጻናትን ሞት ለመቀነስ መሰራቱን ገልጸው፣ በክትባት አገልግሎትና በሽታዎችን ቀድሞ በመከላከል በኩል ለውጥ እይታየ መምጣቱን ጠቁመዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,12.573,12.019,0.0,12.573,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b51c1808f7c8,train,በተለይ 2016 በጀት ዓመት የኦዲት ሽፋንና የማስተካከያ ሃሳብ የተሰጣቸው ተቋማት ጥሬ ገንዘቡን በማስመለስም ሆነ በአይነት የተሻለ አፈፃፀም የተገኘበት እንደሆነ ጠቁመዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,11.454,11.454,0.0,11.454,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_180ce3abf101,train,የጨፌው አፈ ጉባኤ  ወይዘሮ ሰዓዳ አብዱራህማን በዚሁ ወቅት በሰጡት አስተያየት በተለይ በክልሉ የተመደበው በጀት ለታለመለት ዓላማ በማዋል የሕዝቡ የመልማት ጥያቄ እንዲመለስ የተሻለ መሰራቱን በክትትልና ቁጥጥር ወቅት መመልከታቸውን ገልጸዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,14.973,14.65,0.323,14.973,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_e186506e6db4,train,"""በወጣትነት የአይን ብርሃንን ማጣት እጅግ አስደንጋጭና ተስፋ አስቆራጭ"" ነበር ሲል ሁኔታውን ገልጾታል።",spk_569c6cf8cf0d,am,5.373,5.373,0.0,5.373,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f892ba05aa9d,train,ወረርሺኙ እጅግ እየተሰራጨ መጥቶ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ማዕበል ውስጥ አለምን እያስገባ መሆኑን አማካሪው ገልጸዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,6.973,6.623,0.0,6.973,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b0cfae51b84,train,የአዲስ አበባ ከተማ የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ሀላፊ ኢንጅነር አያልነሽ ሀብተማርያም ለምረቃ የበቁት የጤና መሰረተ ልማቶች በጥራት መገንባታቸውን ገልጸዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.373,8.868,0.0,9.373,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ffea19b5178d,train,የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ለትምህርት ውጤታማነት እያከናወነ ካለው ሥራ በተጨማሪ ህብረተሰቡ  ልጆቹን ወደ ትምህርት ቤት እንዲልክ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባም አሳስበዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,10.893,10.582,0.0,10.893,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_58af9ffb68c1,train,"የቦሮ ሽናሻ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ የሆነው ""ጋሪ -ዎሮ"" በዓል ለማህበራዊ መስተጋብር፣ ለአብሮነት መጠናከር ጉልህ ሚና የሚጫወት የሀገር ሃብት መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ ገለጹ።",spk_569c6cf8cf0d,am,15.934,14.873,0.393,15.934,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ec843e24b42,train,በቢሮው የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ብቃት ማረጋገጥ ዳይሬክተር አቶ አማረ ተሰማ ባህላዊ እና ተፈጥሮአዊ የቱሪስት መዳረሻዎችን ለማስተዋወቅ አስጎብኚዎችን በማደራጀት የተጠናከረ ስራ ለመስራት ትኩረት መሰጠቱን አመልክተዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,12.813,12.424,0.39,12.813,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42e7ccd9a467,train,በወቅቱ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ የነበረው ፍሬው ከትምህርቱ ጎን ለጎን የሞተር ሳይክል የትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት ራሱንም ቤተሰቡንም ያስተዳድር እንደነበር አስታውሷል።,spk_569c6cf8cf0d,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_41941f5e81ae,train,400 የሚሆኑ የኢጋድ አባል ሀገራት ባለሙያዎች ስራዎቻቸውን ማስገባታቸውን ጠቁመው፤ ከዚህ ውስጥ 94  የሚሆኑት ኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,9.973,9.426,0.0,9.973,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44752ab6fcd3,train,በአጠቃላይ ከሁሉም ክልሎችና ከሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ 102 የሚሆኑ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በሁለት ቡድን ተከፍለው ወደተለያዩ አካባቢዎች በመሄድ አገልግሎቱን እየሰጡ እንደሚገኙ አብራርተዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,12.373,11.553,0.0,12.373,-32.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f31a8cc4ace,train,በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች በጎ-ፈቃድ አገልግሎት ዴስክ ባለሙያ የሆኑትና የቡድኑ አስተባባሪ እንደገና ፍቃዱ ይህ ኩነት እንደ ሀገር ለአራተኛ ጊዜ እየተካሄደ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,11.373,10.555,0.0,11.373,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f214c80ed70e,train,"የወላይታ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ የባህል ዕሴቶች ከፍተኛ ባለሙያ ወይዘሮ ስመኝ ተደመ እና የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪ አርቲስት ብዟየሁ ቡቼ በበኩላቸው ""ጊፋታ"" በዓለም ቅርስነት በመመዝገቡ ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማቸው ገልጸዋል።",spk_569c6cf8cf0d,am,14.733,14.733,0.0,14.733,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6e84247073b,train,ኢትዮጵያ በስርዓተ ምግብ ትራንስፎርሜሽን፣ የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ እና በግብርናው ዘርፍ ባደረገቻቸው ሀገር በቀል ሪፎርሞች ያስመዘገበቻቸው ውጤቶች ጉባኤውን እንድታስተናግድ ለመመረጥ ምክንያቶች ናቸው።,spk_569c6cf8cf0d,am,12.293,11.501,0.0,12.293,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2192f091008d,train,የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ቀጣሪ ኢንዱስትሪዎች ጋር የዩንቨርሲቲ-ኢንዱስትሪ ትስስር ፈጥሮ እየሰራ እንደሚገኝ አንስተዋል፡፡,spk_569c6cf8cf0d,am,9.854,8.728,0.0,9.854,-34.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_830eacfed2c2,train,ሚኒስቴሩ በተጨማሪም  በከተማዋ ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተጨማሪ ክፍሎች ግንባታ፣ የቤተመጽህፍት እና የመጸዳጃ ቤቶች ግንባታ ማስጀመሩን ተናግረዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2572d2f164f,train,ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማትም በርካታ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ሲያከናውኑ መቆየታቸውን አውስተው፤ ዘንድሮም የክረምት በጎ   ፈቃድ አገልግሎት  ተሳትፏቸውን አጠናክረው መቀጠላቸውን ገልጸዋል።,spk_569c6cf8cf0d,am,11.213,11.213,0.0,11.213,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c65921c73b35,train,በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ከተማን ጨምሮ በመላው ሀገሪቱ የተከበረው የመስቀል ደመራ በዓል በሰላምና በስኬት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።,spk_76209a5f116a,am,11.133,10.687,0.0,11.133,-20.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_bc9e9820ab79,train,የመስቀል በዓልን ስናከብር መተሳሰብ፣ ፍቅርና መተሳሰብን በማስቀደም መሆን እንዳለበት የምስራቅ ሸዋ ዞን ሀገረ ስብከት የኃይማኖት አባቶች እና የእምነቱ ተከታዮች ገለፁ።,spk_76209a5f116a,am,16.253,13.276,0.434,16.253,-21.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_931a562588cb,train,አሁን ላይም 74 ትሪሊየን ሊትር ውኃ መያዙን ጠቅሰው፤ በሕዳሴው ግድብ ያለውን ሐይቅ ከእንቅልፍ የነቃንበት ዘመን በመሆኑና ስያሜው የወል እንዲሆን በማሰብ “ንጋት” ብለነዋል ሲሉ አስታውቀዋል።,spk_76209a5f116a,am,20.294,16.835,0.0,20.294,-20.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_8da60e1f1ab4,train,ከበዓሉ ታዳሚዎች መካከል አቶ ይሄይስ አሰፋ የመስቀል ደመራ በዓል የእውነት፣ የፍቅር፣ የይቅርባይነት፣ የጽናት እንዲሁም የአብሮነት ማሳያ በመሆኑ በዓሉ በህዝበ ክርስቲያኑ ዘንድ በናፍቆት የሚጠበቅ ነው ብሏል።,spk_76209a5f116a,am,17.334,15.767,0.0,17.334,-21.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_517d41530ead,train,ሕጻናትን ከበሽታ አስቀድም መከላከል ለሚሰጠው የክትባት ዘመቻ  መሳካት ሕብረተሰቡን ለማስተማርና ለመቀስቀስ  ዝግጁ መሆናቸውን  የገለጹት  ደግም የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች  ከፍተኛ ምክር ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሙሀመድ ሁሴን ናቸው።,spk_76209a5f116a,am,18.814,16.743,0.0,18.814,-21.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_fc9c1222b210,train,ይህም ሀገር በቀል  ባህሎችና እሴቶችን በጥናትና  ምርምር በማስደገፍ ለሀገራዊ እድገት እያገዘ መሆኑን  ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,10.573,8.336,0.0,10.573,-21.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_f4c078efa08d,train,ማህበረሰቡ በአካባቢያዊ ልማት፣ በማህበራዊና መሰል ጉዳዮች ላይ በጋራ የሚመክርበትና አቅጣጫ የሚያስይዝበት መሆኑን ጠቅሰው፣ ያሉትን እሴቶች ከማስተዋወቅ ባለፈ ተሻጋሪ ለማድረግ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_76209a5f116a,am,19.373,16.992,0.0,19.373,-20.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_84ff371982ef,train,በዓሉ ኢትዮጵያ በማንሰራራት በውጤታማነት እየገሰገሰች ባለችበት ወቅት የሚከበር መሆኑም እንዲሁ።,spk_76209a5f116a,am,11.334,8.066,0.0,11.334,-21.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_a1fcb98e5868,train,በምስራቅ ቦረና ዞን በ2017 ትምህርት ዘመን በክልላዊና ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ሽልማትና እውቅና ተሰጠ ።,spk_76209a5f116a,am,15.534,12.705,0.422,15.534,-22.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_3be30bcf54a7,train,በኮሪደር እና በወንዝ ዳርቻዎች ልማት ያማረችዉ አዲስ አበባ ለአደባባይ ክብረ በዓላት፣ ለበዓሉ ታዳሚያንና ከመላው ዓለም ለሚመጡ ቱሪስቶች ተጨማሪ ድምቀት እና ምቾት መሆኗንም ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,17.014,14.348,0.0,17.014,-20.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_25ce378b1d42,train,በመደበኛነት ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ለማለፍ በርካታ ተግዳሮቶች እንደሚገጥማቸው ገልጸው ተመራቂው አቶ ዘይኔ በዩኒቨርሲቲው የተሰጠውን የመውጫ ፈተና በበቂ ውጤት ማለፍ መቻላቸውም ለሌሎች ተሞክሮ የሚሆን ነው ብለዋል፡፡,spk_76209a5f116a,am,20.453,19.442,0.481,20.453,-18.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_d05dea4223ff,train,በመድረኩ የክልልና የፌደራል የጤናው ዘርፍ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_76209a5f116a,am,5.894,5.228,0.0,5.894,-19.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_0815c2ab5004,train,ሌላው የወረዳው ነዋሪ አርሶ አደር አብድልመናን አህመድም የገጠር ኮሪደር ልማት አካባቢውን ውብ ከማድረግ ባለፈ በጓሯቸው ዶሮ በማርባት፣ በአትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም በእንሰት ልማት ተጠቃሚ እንዳደረጋቸው ነው የገለፁት።,spk_76209a5f116a,am,18.974,16.143,0.0,18.974,-19.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_9137d2353a4c,train,በጆር ወረዳ የኡቴል ቀበሌ ነዋሪ አቶ ኡኩሪ ኡሞድ በሰጡት አስተያየት ቀደም ሲል በቀበሌያቸው የመንገድ መሰረተ ልማት ባለመኖሩ ህዝቡ ሲቸገር መቆየቱን አስታውሰዋል።,spk_76209a5f116a,am,19.093,15.202,0.0,19.093,-21.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_0485d78a67f0,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ እንዳሉት የበሽታ መከላከልን መሰረት ባደረገ ስራ የኤች አይ ቪ፣ ወባና ቲቢ በሽታ የስርጭት ምጣኔ ላይ መቀነስ ታይቷል።,spk_76209a5f116a,am,16.093,13.405,0.0,16.093,-20.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_c298ff40e18a,train,ዛሬ ድጋፍ ከተደረገላቸው ወገኖች መካከል አቶ ሚሊዮን ገብሬ በዓሉን ያለሀሳብ ማሳለፍ እንዲችሉ ድጋፍ በማግኘታቸው መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,13.133,11.184,0.318,13.133,-22.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_211b85349652,train,የአሁኑ ስልጠናም ለመምህራን ልማት ትኩረት በመስጠት የትምህርትን ጥራት ለማረጋገጥ የሚከናወነው ተግባር አካል መሆኑን አንሰተዋል።,spk_76209a5f116a,am,12.733,10.238,0.0,12.733,-21.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_29ed384622e6,train,የወላይታ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ አቶ ምህረቱ ሳሙኤል፤ የወላይታን ባህልና ቋንቋ በማሳደግ የሀገር ሃብትና እሴት ሆኖ ለትውልድ ለማስተላለፍ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,15.454,13.599,0.0,15.454,-22.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_5b549f8572d8,train,በተለይ በዓሉን ስናከብር ከመስቀሉ ሃይማኖታዊ አስተምህሮ የተገኘውን ዘላለማዊ ሕይወትና ተስፋን በመላበስ ለለውጥና ለልማት የበለጠ  በመትጋት ሊሆን  ይገባል ነው ያሉት።,spk_76209a5f116a,am,14.334,12.905,0.0,14.334,-20.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_cbdbf18e44da,train,በአምቦ ከተማ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት የባሕል ባለሙያ አቶ ደበላ ጌታሁን  በበኩላቸው ፤የከተማ አስተዳደሩ የዘንድሮውን የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር ዝግጅት ማድረጉን አስረድተዋል።,spk_76209a5f116a,am,14.893,13.08,0.0,14.893,-26.1,male,18-24,southern,16000,4,0 clip_2df1ee5f986a,train,መምህርነት ሁሉንም ሙያዎች አምራች እንደመሆኑ ሙያውን ከማሳደግ አንጻር ብዙ ማበረታቻዎች መኖር አለባቸው፤ ሙያውን ካልደግፍነው ሌሎች ሙያዎች ሁሉ ጉዳት ላይ ይወድቃሉ ሲሉ አስገንዝበዋል።,spk_76209a5f116a,am,15.133,14.076,0.0,15.133,-21.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_8cae7cf0ec63,train,ለሀገራዊ እድገት  የትምህርት ዘርፉ የማይተካ ሚና አለው  ያሉት ደግሞ የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ሀላፊ ወይዘሮ መቅደስ ብዙነህ ናቸው።,spk_76209a5f116a,am,11.454,10.199,0.934,11.454,-22.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_cd6012733bfc,train,ከፍተኛ የወባ ስርጭት ምጣኔ ባለባቸው አካባቢዎች ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ ያለው የወባ መከላከልና መቆጣጠር ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ።,spk_76209a5f116a,am,13.973,12.027,0.0,13.973,-20.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_d9803407d82c,train,የመደመር መንግሥት ሰው ተኮርነትን የእሳቤዎቹ ምሰሶ በማድረግ ስኬታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_76209a5f116a,am,15.813,15.018,0.0,15.813,-21.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_167107f6714a,train,በክልሉ የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር መጀመሩ በተማሪዎች የትምህርት ፍላጎትና ቅበላ ላይ የራሱን አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ቢሮው አመልክቷል።,spk_76209a5f116a,am,12.733,11.07,0.0,12.733,-21.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_c1ccded04b51,train,"""መስቀል የነፃነት አርማና የድል ምልክት መሆኑን ገልጸው ፤ኢየሱስ ክርስቶሰ ቅጣትና ሞትን ሽሮ በምትኩ ፍቅር፣ አንድነትና ይቅርታን ያሳየበት ነው"" ብለዋል።",spk_76209a5f116a,am,14.373,12.294,0.0,14.373,-22.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_94ff2cd05382,train,ኢትዮጵያ የጸረ ተዋህሲያን መድሀኒት በጀርሞች መላመድን ለመግታት እቅድ ነድፋ ወደ ተግባር መግባቷ የሚበረታታ ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,14.493,11.135,0.986,14.493,-22.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_29d690d7e8d0,train,ለኢስላማዊ የተቋም ግንባታና ህዝቡን ለማገልገል ብቁ ለምንላቸው ኡለማዎች በነፃነት ድምፅ ሰጥተናል ሲሉ በጭሮ ከተማ  የኡለማዎች ምርጫ ላይ የተሳተፉ መራጮች ተናገሩ።,spk_76209a5f116a,am,13.254,12.655,0.0,13.254,-20.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_5a8bdc221cfc,train,ፊልም በሚቀነባበርበት ጊዜ የሚቆረጡበት ቦታ እና የትዕይንት ሽግግር ፍጥነት የፊልሙን አጠቃላይ አጓጊነት በመወሰን የተመልካቹን ትኩረት እና ስሜት የመቆጣጠር ሀይል አለው።,spk_76209a5f116a,am,16.733,14.239,0.37,16.733,-18.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_7378c00f4946,train,"ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል የ""ዮ...ማስቃላ"" የጋራ መኖሪያ ቤት ማህበር ሰብሳቢ አቶ አስሬ አይላ፤ ከተማ አስተዳደሩ ከህዝብ የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በከንቲባ ችሎት እየፈታ ስለመሆኑ አንስተዋል።",spk_76209a5f116a,am,16.613,15.207,0.0,16.613,-22.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_52337601e551,train,ህዝበ ክርስቲያኑ የደመራና መስቀል በዓልን ሲያከብር የአብሮነት እሴቶችን በማጎልበትና ሰላምን በማስጠበቅ መሆን እንዳለበትም የሀይማኖት አባቶቹ አሳስበዋል።,spk_76209a5f116a,am,12.053,10.485,0.0,12.053,-20.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_064d3a49697c,train,"ዩኒቨርሲቲው በመምህራንና ሠራተኞች በተቋቋመው ""ኡቡንቱ"" የተሰኘ ሀገር በቀል በጎ አድራጎት ማህበር በኩል በአካባቢው ለችግር የተጋለጡ ወገኖች የህክምና እና የማእድ ማጋራት ድጋፍ  እያደረገ ነው።",spk_76209a5f116a,am,15.293,14.054,0.0,15.293,-22.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_0baa7a2a545e,train,በእስካሁኑ ሂደትም ከ145 ኪሎ ሜትር በላይ ከክረምት ከበጋ የሚያገለግሉ የጠጠር መንገዶች ግንባታና የጥገና ስራዎች ተጠናቀው ለትራፊክ ክፍት መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,16.893,14.32,0.0,16.893,-21.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_3a806d59977d,train,የገጠር ኮሪደር ልማት መሰረታዊ የአኗኗር ለውጥ ያየንበት ነው ሲሉ በጉራጌ ዞን እኖር ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ።,spk_76209a5f116a,am,9.854,8.196,0.0,9.854,-22.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_b74fa4bbe2ba,train,ለኦክስጅን ግዢ በዓመት የሚወጣውን ከ 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ለማስቀረትም ከጤና ሚኒስቴር እና ከዓለም ባንክ ጋር በመቀናጀት በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ የተጀመረው  የኦክስጅን ማምረቻ ማዕከል ግንባታ 80 በመቶ መድረሱን አያይዘው ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,20.494,19.525,0.0,20.494,-25.5,male,18-24,southern,16000,4,0 clip_e1d4542eb7e8,train,በአንዳንድ ተቋማት ላይ የሚታዩ ብልሹ አሰራሮችን በመቀነስ ረገድም መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ትልቅ ፋይዳ አለው ብለዋል።,spk_76209a5f116a,am,10.653,9.834,0.0,10.653,-23.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_4f033682cb26,train,የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ አከባበር ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ እጅግ በደመቀና ባማረ ሁኔታ ተጠናቅቋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_76209a5f116a,am,11.573,10.436,0.0,11.573,-20.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_826d44e40278,train,መንግስት ለሰው ተኮር የልማት ሥራዎች ትኩረት መስጠቱን ገልጸው፣ የማህበረሰቡ እርስ በርስ የመተጋገዝና በዓላትን በመረዳዳት የማሳለፍ እሴት ይበልጥ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።,spk_76209a5f116a,am,17.613,15.683,0.0,17.613,-21.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_257a2f6c9819,train,ሰልጣኝ ተማሪዎች በበኩላቸው ዘርፉን በሚገባ የተረዳና የሰለጠነ የሰው ኃይል ማፍራት ኢትዮጵያ ያላትን የተፈጥሮ ሃብት በአግባቡ ለመጠቀምና ለሌሎች ለማስተዋወቅ ይረዳል ብለዋል።,spk_76209a5f116a,am,15.733,15.733,0.0,15.733,-18.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_9a4f51c511c8,train,አባ ገዳ ጎበና በመግለጫቸው፣ ሁሉም ብሔሮች ብሔረሰቦች በጉጉት የሚጠብቁት ኢሬቻ በሆራ ፊንፊኔ በድምቀት ተከብሯል ብለዋል።,spk_76209a5f116a,am,10.573,9.005,0.0,10.573,-21.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_8fb6e89af32f,train,በአዲስ አበባ ደረጃ የመራጮች ምዝገባ ከነገ ሰኔ 20 ቀን 2017 ጀምሮ በመስጂዶች እና ለዚህ ተብሎ በተዘጋጁ ቦታዎች እንደሚጀመር ጠቁመው፤ ለምዝገባ የሚያገለግሉ አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶች መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል።,spk_76209a5f116a,am,20.733,17.22,0.439,20.733,-33.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_9b46a6df4f73,train,አሁን ላይ መንገድ ስለተሰራላቸው የታመመ ሰው ወደ ህክምና ለማድረስም ሆነ ምርታቸውን ለገበያ ለማቅረብ ምቹ ሁኔታ እንደተፈጠረላቸው ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,13.573,11.17,0.0,13.573,-20.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_59f723aea1a0,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ በመስጠት ላይ ይገኛሉ።,spk_76209a5f116a,am,9.094,8.214,0.0,9.094,-23.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_7181729bad6d,train,20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል  ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ  ሲምፖዚየም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ መካሄድ ጀመረ። ፡,spk_76209a5f116a,am,10.733,10.16,0.0,10.733,-22.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_82ce2794a4bd,train,ደበበ እሸቱ ለዘመናዊት ኢትዮጵያ ቴአትርና ፊልም ዕድገት ፋና ወጊ ከሆኑት ልሂቃን አንዱ ነው ሲሉም ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገለጹት።,spk_76209a5f116a,am,11.934,10.909,0.0,11.934,-20.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_116aa2d3bf11,train,በዚህም ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ጋር በመተባበር ለተፈናቃዮች የዕለት ደራሽ ቀለብ፣ አልባሳትና  ሌሎች አስፈላጊ ቁሶችን የማቅረብ ሥራ እየተሰራ መሆኑን  አብራርተዋል።,spk_76209a5f116a,am,15.334,14.621,0.0,15.334,-22.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_ffa6acb4c500,train,የጎንደር የከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው፤ የመስቀል በአል በኢትዮጵያ ከሃይማኖታዊ እሴቱም ባለፈ ባህላዊ እሴት ጭምር ያለው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,13.174,11.899,0.0,13.174,-20.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_094227b7935f,train,በዚህም ለእያንዳንዳቸው የዘይት፣ የዳቦ ዱቄትና የዶሮ መግዣ ገንዘብ ድጋፍ  መደረጉን ገልጸው፣ ለተደረገው ድጋፍም ባንኩ 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር ወጪ አድርጓል ብለዋል።,spk_76209a5f116a,am,14.813,11.455,0.0,14.813,-22.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_c70a812b6fa8,train,በኦሮሚያ ክልል ከተረጂነት ወደ ምርታማነት በመሸጋገር ለችግሮች በራስ አቅም ምላሽ መስጠት የሚያስችል አቅም እየተገነባ መሆኑን የክልሉ ቡሳ ጎኖፋ አስታወቀ።,spk_76209a5f116a,am,15.573,13.25,0.0,15.573,-22.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_1369f58b5483,train,ሕዝበ ሙስሊሙ የሚጠቅመውን ዑለማ በነፃነት ድምፅ ሲሰጥ መታዘባቸውን የገለጹት ደግሞ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት  የመጅሊስ ምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ የሰሜን ክላስተር አስተባባሪ ጣሂር ወሐብረቢ ናቸው።,spk_76209a5f116a,am,23.253,18.996,0.0,23.253,-20.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_e4f3029be295,train,በክልሉ ሰሜን ሸዋ ዞንና ደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ለተውጣጡ የመካከለኛ ደረጃ መምህራን ልዩ የክረምት አቅም ግንባታ ስልጠና ዛሬ  ተጀምራል።,spk_76209a5f116a,am,12.133,10.368,0.0,12.133,-21.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_c741db5b690b,train,በበጀት ዓመቱ በመንግድ ፈንድ፣ በገጠር ትስስር የምግብ ዋስትና እና በሌሎች ፕሮግራሞች በክልሉ በተለያዩ ወረዳዎች ከ260 ኪሎ ሜትር በላይ ገጠርን ከገጠር የሚያገናኙ መንገዶች የግንባታና የጥገና ስራዎች እያተከናወኑ እንደሚገኙ ተናግረዋል።,spk_76209a5f116a,am,19.933,17.831,0.0,19.933,-21.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_c647655e118b,train,በሕገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪ ደላላዎች የሚደረግ የውጭ ሀገር ጉዞ የራስን ብሎም የቤተሰብን ኑሮ ለከፋ ችግር እንደሚያጋልጥ ተገንዝቦ ከዚህ አደገኛ አካሄድ እንዲቆጠብ መክረዋል።,spk_76209a5f116a,am,18.014,12.556,0.0,18.014,-22.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_10b0b3304e89,train,የዘንድሮውን የኢሬቻ በዓል ኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ በማጠናቀቅ እና ሌሎች ትላልቅ ፕሮጀክቶችን ለመስራት ያቀደችበት  ጊዜ  ላይ በመሆኑ  ልዩ ያደርገዋል ብለዋል።,spk_76209a5f116a,am,11.854,10.745,0.0,11.854,-26.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_d038bf24395a,train,ሌላኛዋ አስተያየት ሰጪ ወይዘሮ መቅደስ ሀርቃ፤ የአርባ ምንጭ ከተማ ከንቲባ ችሎት በመንግስት ተቋማት የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን እየፈታ ያለ ዘመናዊ አሰራር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_76209a5f116a,am,16.494,14.332,0.0,16.494,-20.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_fbd3f55ed354,train,በመሆኑም ዘንድሮ በዞኑ በሚገኙ 273 የገጠር ቀበሌዎች የገጠር ኮሪደር ልማት ተግባራዊ እየተደረገ ነው።,spk_76209a5f116a,am,11.133,8.432,0.0,11.133,-20.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_ecf1dc61fdd4,train,እስከ 1 ሚሊየን እንግዶች እንደሚጠበቁ ጠቁመው፤ ይህን ታሳቢ ያደረገ ጊዜያዊ የመፀዳጃ ቤቶች፣ የንጹህ መጠጥ ውኃ አቅርቦት እና የመጀመሪያ ሕክምና መስጫ ማዕከሎች ዝግጁ መደረጋቸውን ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,22.453,15.56,0.0,22.453,-21.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_9ad7a375db1f,train,የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳነት አለም አንተ አግደው በበኩላቸው፥ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ምቹ ባልሆነ የስራ ከባቢ አገልግሎቱን ሲሰጥ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡,spk_76209a5f116a,am,12.854,11.792,0.0,12.854,-20.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_ff5206d632f7,train,የረጅም ዘመን የትምህርት ታሪክ ያላት ኢትዮጵያ፣ የቆዩትን ባህላዊ እና የቤተ-ክህነት ትምህርት ስርአቶች ከዘመናዊው ሳይንሳዊ ትምህርት ጋር በማዋሃድ የራሷን የትምህርት ፍልስፍና መቅረፅ ትችላለች።,spk_76209a5f116a,am,13.973,13.511,0.462,13.973,-18.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_c759d21466b5,train,የገጠር ኮሪደር ልማት በአካባቢው የአርሶ አደሩን ኑሮ ለማዘመን እያስቻለ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_76209a5f116a,am,7.333,6.081,0.0,7.333,-22.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_25dd1d9a5f75,train,በተጨማሪም  በየትምህርት ቤቶቹ የትምህርት ሴክተሩን ዲጂታል ለማድረግ የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_76209a5f116a,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-19.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_cdcfca52aebb,train,በዓሉን ለመታደም  ከተለያዩ አቅጣጫዎች የሚመጡ እንግዶች ተገቢ አገልግሎት እንዲያገኙ ለማስቻል የንግድ ተቋማት አቅማቸውን አጠናክረው አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል ነው ያሉት።,spk_76209a5f116a,am,13.213,12.691,0.0,13.213,-20.4,male,18-24,southern,16000,4,0 clip_fe4a48b78700,train,ቀደም ሲል በቀበሌያቸው መንገድ ባለመኖሩ ሰው ሲታመም በሸክም ወደ ህክምና ተቋም በመውሰድ ሲቸገሩ መቆየታቸውን የገለጹት ደግሞ የዚሁ ወረዳ የኡንጎጊ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ኡማን ኡቻን ናቸው።,spk_76209a5f116a,am,19.253,16.268,0.0,19.253,-20.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_0d74e13b86dd,train,የፖሊዮ ስርጭትን ለመግታት ምን ማድረግ አለብን?,spk_76209a5f116a,am,3.773,3.238,0.0,3.773,-19.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_04b576c1586c,train,በዚህ ረገድ ሚኒስቴሩ ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር የማህበራዊ ጥበቃ ፖሊሲን ለማሻሻል የዳሰሳ ጥናት ማካሄዱን ጠቅሰው ጥናቱን ለማዳበር ከባለድርሻ አካላት ጋር ለመወያየት  መድረኩ መዘጋጀቱን ገልፀዋል።,spk_76209a5f116a,am,18.134,15.778,0.315,18.134,-25.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_d4614196f60d,train,በተለይም ከገዳ ስርዓት የመነጩና ህዝቡን በተሻለ መልኩ ማገልገል የሚችሉ የባህል ትውፊቶች ዳግም ጥቅም ላይ እንዲውሉ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_76209a5f116a,am,15.213,12.213,0.0,15.213,-19.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_028d168265da,train,የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል የአንድነት የጥንካሬና የመከባበር እሴት ማሳያ ሆኖ በድምቀት መከበሩንም አስታውቀዋል።,spk_76209a5f116a,am,9.454,8.455,0.531,9.454,-22.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_4890a0c4477d,train,በዓሉ እጅግ ባማረ፣ ደማቅና ሰላማዊ በሆነ መልኩ እሴቱንና ትውፊት ጠብቆ እንዲጠናቀቅ ላደረጉ አካላት ሁሉ፤ በተለይም ለከተማዋ ነዋሪዎች የላቀ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_76209a5f116a,am,13.854,12.977,0.0,13.854,-20.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_0bd40cf0501c,train,የመጅሊስ ምርጫው ሂደቱን ጠብቆ እስከ ፌደራል የሚካሄድ መሆኑን ገልጸው፤ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል ብለዋል።,spk_76209a5f116a,am,10.094,9.469,0.0,10.094,-20.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_65353dc9bb4e,train,የሚካሄደው የሰላም ጉባኤም ግብረገብነትና ስብዕናው የተገነባ ትውልድ በቀጣይ እንዲፈጠር የሚኖረው ድርሻ ከፍተኛ እንደሆነም አስረድተዋል።,spk_76209a5f116a,am,12.213,10.405,0.0,12.213,-20.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_90701dac2d66,train,የምርጫ ቁሳቁሶች ወደ የምርጫ ጣቢያው መጓጓዛቸውን ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,4.814,4.112,0.0,4.814,-19.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_b3b38bd4a173,train,የመንገዶች መገንባት አርሶና ከፊል አርብቶ አደሩ የግብርና ግብዓትና ምርቱን ለገበያ ለማቅርብና ወላድ እናቶችና ሌሎች ህሙማን ወደ ጤና ተቋም ለማድረስ ምቹ ሁኔታን እንደፈጠረላቸው ዋና ዳይሬከተሩ ገልጸዋል።,spk_76209a5f116a,am,20.334,16.242,0.344,20.334,-20.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_6375cd49baa7,train,በአውደ ጥናቱ መክፈቻ ላይ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ እንዳሉት፤ የሀገርን ለውጥ ለማስቀጠልና  የህብረተሰቡን ችግሮች በፍጥነትና በዘላቂነት ለመፍታት ምሁራን የምርምር ስራዎቻቸውን ሊያጠናክሩ ይገባል።,spk_76209a5f116a,am,17.854,17.854,0.0,17.854,-20.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_faa20907a8cb,train,የ2017 ሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫ ነገ በኡለማዎች ዘርፍ ምርጫ እንደሚጀመር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ገለጸ።,spk_76209a5f116a,am,12.733,11.685,0.0,12.733,-19.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_4c4673c0632d,train,"ሲምፖዚየሙ  "" ዴሞክራሲያዊ መግባባት ፣ ለሕብረ ብሄራዊ አንድነት "" በሚል መሪ ሀሳብ  የተዘጋጀ መሆኑ ተመልክቷል።",spk_76209a5f116a,am,7.973,7.635,0.0,7.973,-21.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_feeca210f2d8,train,የወሎ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 113 ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል።,spk_76209a5f116a,am,11.893,9.17,0.432,11.893,-23.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_4651a823dd7e,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ሀገራዊ የመጅሊስ ምርጫ ምዝገባ መጠናቀቁን እና የምርጫ ቀን ሁነቶችን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥቷል።,spk_76209a5f116a,am,16.213,14.647,0.0,16.213,-20.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_77781ef3d67e,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢንሼቲቭ የተጀመረው የገጠር ኮሪደር ልማት በስፋት ተግባራዊ እየሆነባቸው ካሉ አካባቢዎች መካከል የጉራጌ ዞን አንዱ ነው።,spk_76209a5f116a,am,14.573,11.144,0.0,14.573,-22.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_7adb15a26074,train,የገጠር ኮሪደር ልማትን በዞኑ ሁሉም የገጠር ቀበሌዎች ተደራሽ ለማድረግ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑንም አቶ ላጫ አመልክተዋል።,spk_76209a5f116a,am,10.653,9.303,0.0,10.653,-22.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_d9aa29d39abb,train,የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን የማዘመንና ህዝቡን በቅርብ ርቀት አገልግሎት እንዲያገኝ የማድረግ ጉዳይ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_76209a5f116a,am,9.934,8.525,0.0,9.934,-23.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_fe67f492a418,train,እንዲሁም በግንባታ ሂደት ላይ ከሚገኙት መንገዶች መካከል ደግሞ ከሚጢ ጉማሪ፣ ከተርፋም አኩላና ከካንካን ዲቡክና ሌሎች የገጠር አገናኝ መንገዶች እንደሚገኙበት ጠቅሰዋል።,spk_76209a5f116a,am,19.933,14.778,0.0,19.933,-22.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_66178836313e,train,በክልሉ የሰሜን ሸዋ ዞን ትምህርት መምሪያ ሀላፊ አቶ ፀጋየ እንግዳወርቅ በበኩላቸው፤ ስልጠናው የመምህራን  የእውቀትና ክህሎት ክፍትት የሚሞላ ነው ብለዋል።,spk_76209a5f116a,am,11.293,9.269,0.0,11.293,-21.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_80eff9a9d5f8,train,በተለይ ሆስፒታሉን በግብአትና በብቁ የሰው ሀይል ለማደራጀት እየተደረገ ያለው ጥረት ይበል የሚያሰኝ መሆኑን ጠቁመው፣ በሆስፒታሉ እየተከናወኑ ያሉ የማስፋፊያ ሥራዎች አገልግሎቱን ይበልጥ ያሳድጉታል የሚል ተስፋ ማድረጋቸውን ተናግረዋል።,spk_76209a5f116a,am,18.974,16.628,0.0,18.974,-26.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_d02e231b0b7d,train,በደብረ ብርሃን ከተማ በተጀመረው የስልጠናው ሥነ-ሥርዓት ላይ በበይነ መረብ  መልዕክት ያስተላለፉት  የቢሮው ሃላፊ  ሙሉነሽ  ደሴ (ዶ/ር )፤ በትምህርት ዘርፉ  የሀገር በቀል እውቀትን ለማበልፀግ  በርካታ ተግባራት  መከናወናቸውን ተናግረዋል።,spk_76209a5f116a,am,19.373,16.794,0.0,19.373,-21.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_60a040467a2e,train,"27ኛው የጤናው ዘርፍ አመታዊ ጉባዔ ""ዘላቂ ኢንቨስትመንት እና ኢኖቬሽን ለጠንካራ የጤና ሥርዓት"" በሚል መሪ ሀሳብ በጅማ ከተማ እየተካሄደ ነው።",spk_76209a5f116a,am,11.653,9.755,0.0,11.653,-21.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_bb9e00b1542c,train,የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምዕራብ ሪጅን ጅማ ዲስትሪክት መጪውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ በሚዛን አማን ከተማ ለሚገኙ አቅመ ደካማ ወገኖች ለበዓል መዋያ የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አደረገ።,spk_76209a5f116a,am,14.733,14.114,0.0,14.733,-21.9,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_d8d5b41b802c,train,መንግሥት የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማስፋፋት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየሰራ  መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_76209a5f116a,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-19.3,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_317baede3ae6,train,የገጠር ኮሪደር ልማቱ አርሶ አደሩ አኗኗሩን እንዲያዘምን ከማድረግ ባለፈ ለዓመታት ባህሉ አድርጎ የቆየውን ተፈጥሮን የመንከባከብ ልምድ ይበልጥ እንዲጎለብት ያስቻለ ነው።,spk_76209a5f116a,am,14.014,11.933,0.0,14.014,-21.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_de4c543d3a3d,train,በሲኒማ ኮምፕሌክሱ ውስጥ ህጻናትን ታሳቢ ያደረጉ መሰረተ ልማቶች መካተታቸው ብቁ የሆኑ የጥበብ ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችል ነው ሲል ተናግሯል።,spk_6315829b4c9e,am,9.213,8.835,0.379,9.213,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ccfecd005d7,train,ከምስራቅ ወለጋ እና ነቀምቴ ከተማ ለተውጣጡ መምህራን እየተሰጠ ያለው ስልጠናም የተማሪዎችን የማንበብ፣ የመፃፍ እና የመመራመር ችሎታን ማሳደግ ላይ አተኩሮ የሚሰጥ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_6315829b4c9e,am,15.893,15.497,0.397,15.893,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_389738acb18a,train,ጥያቄ ያላው ሰው በነፃ የስልክ መስመር 8335 አሊያም 952 በመደወል በማንኛውም ሰዓት አስፈላጊውን መረጃ ማግኘት እንደሚችልም ነው የጠቆሙት።,spk_6315829b4c9e,am,14.094,12.157,0.393,14.094,-23.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_4da3f76704df,train,በዚህ ዓመት በተዘጋጀው የመቁረጫ ነጥብ መሰረት  454 ሺህ 106 ተማሪዎች  የቴክኒክና ሙያ ዘርፉን ይቀላቀላሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ጠቅሰዋል።,spk_6315829b4c9e,am,13.614,12.543,1.07,13.614,-26.7,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_722dd9aea13e,train,በደም ዕጦት ምክንያት ህይወታቸውን የሚያጡትን እናቶችንና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎችን የሚታደግ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,7.253,6.604,0.65,7.253,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_45890005d0be,train,በስልጠናው ማስጀመሪያ ላይ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ቡልቶሳ ሂርኮ (ዶ/ር)፣ በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የሚያግዙ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6315829b4c9e,am,14.174,12.209,0.692,14.174,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79f2d0598bec,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከተለያዩ ዘርፎች ጋር የምናደርገውን ውይይት በመቀጠል ዛሬ ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ መምህራን ጋር የሚነሱ ጉዳዮችን በማዳመጥ እና ለእቅድ ስራችን ግብዓት የሚሆኑ ሃሳቦችን በመውሰድ ውይይት አድርገናል ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,17.534,16.056,0.335,17.534,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7923ade60da3,train,አቶ አሳዬ በላይነህ የተባሉ ተሳታፊ በበኩላቸው፤ በኢንቨስትመንት፣ መሬት ነክና ግዥ ጉዳዮች ላይ የሚስተወዋሉ ብልሹ አሰራሮችን ለማስወገድ የድርሻቸውን እንደሚወጡ ገልጸዋል።,spk_6315829b4c9e,am,12.854,11.697,0.402,12.854,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8a6cb15a20c1,train,ኮቪድ-19 በተከሰተበት ወቅት ዝግጅት ላይ መስራት ከምላሽ ስራ ይልቅ ውጤታማ እንደሚያደርግ ግንዛቤ በመወሰዱና ልምድ በመቀሰሙ የሰው ኃይል ስልጠና፣ የህክምና ተቋማትን የማስፋፋትና አቅማቸውን የማሳደግ ስራ መሰራቱን ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,23.494,20.974,0.763,23.494,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6cb5347afe0e,train,በቫይረሱ የተያዘ ሰው ምልክቶች ትኩሳት፣ የሰውነት መቆረጣጠም፣ ደም መፍሰስ መሆናቸውን ጠቁመው፤ መሰል ምልክቶች የታዩበት ሰው ወደ ጤና ተቋም መሄድ እንደሚገባው አስገንዝበዋል።,spk_6315829b4c9e,am,13.053,11.74,0.507,13.053,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc02ded4409b,train,የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ  4ሺህ 392 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና እያስፈተነ መሆኑን አስታወቀ።,spk_6315829b4c9e,am,10.454,10.109,0.345,10.454,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9cb30af3b540,train,ፈተናው በስኬት እንዲጠናቀቅ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል ።,spk_6315829b4c9e,am,7.814,7.286,0.527,7.814,-28.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fe3e631393fb,train,ተዋናይ ደሳለኝ አሳምነው በበኩሉ በሲኒማው ውስጥ የተካተቱት መሰረተ ልማቶች መጪውን ትውልድ ታሳቢ በማድረግ የተሰሩ በመሆናቸው ብቁ የሆኑ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን ለማፍራት ይረዳል ብሏል።,spk_6315829b4c9e,am,12.733,12.306,0.428,12.733,-29.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b5ba3d7efaa8,train,በመሆኑም በጤናው ዘርፍ የመንግስትን ጥረት በማገዝ ረገድ የማህበራዊ ተቋማት ትብብርና ተሳትፎ ሚናው የላቀ መሆኑን ርእሰ መስተዳድሩ አመልክተዋል ።,spk_6315829b4c9e,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_14c6fa34703b,train,በጎንደር ከተማ በተካሄደው ውይይት የተሳተፉት አብራራው ተስፋሁን በሰጡት አስተያየት፤ ፈጣን፣ ተአማኒና ፍትሃዊ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚጥሩ ገልጸዋል፡፡,spk_6315829b4c9e,am,10.213,8.99,0.728,10.213,-31.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d9ea04283c8,train,በዞኑ ከተገነቡት የውሃ ፕሮጀክቶች ተጠቃሚ ከሆኑ የሕብረተሰብ ክፍሎች ውስጥ ወይዘሮ ያምሮት ሲራጅ  በሰጡት አስተያየት፤  የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት በአካባቢያቸው እንደተመቻቸላቸው ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,14.733,13.804,0.93,14.733,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b2038f91106,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ፍቅር አበበ፤ ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትኩረት ሲሰራ መቆየቱን አስታውሰዋል።,spk_6315829b4c9e,am,9.493,9.493,0.0,9.493,-34.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e71049b8cc2b,train,ዛሬ የተጀመረው ስልጠና መምህራን የበለጠ አቅማቸውን የሚያጎለብቱበት መሆኑን የገለጹት ደግሞ የዞኑ ትምህርት ቤቶች ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ቱሊ አዱኛ ናቸው።,spk_6315829b4c9e,am,12.334,12.02,0.313,12.334,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ecf5903980f1,train,አዲሱ የሲኒማ ኮምፕሌክስ መገንባቱ በኪነ ጥበብ ቤተሰብ ዘንድ መነቃቃትን እንደሚፈጥርም እንዲሁ።,spk_6315829b4c9e,am,6.534,6.153,0.38,6.534,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_52dd24abe13d,train,በዚህም መሰረት በደረጃ 1 እና 2  ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢን ሳይጨምር 134 እና ከዚያ በታች፣  ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢዎች 132 እና ከዚያ በታች፣  ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢን ሳይጨምር 121 እና ከዚያ በታች፣ ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢ 120 እና ከዚያ በታች፣ ለሁሉም አካል ጉዳተኞች  120 እና ከዚያ በታች መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,24.014,23.627,0.0,24.014,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79c929a041de,train,ኮምፕሌክሱ እጅግ ዘመናዊና ወቅቱ የደረሰበት ቴክኖሎጂ የተሟላለት፣ ባለ 15 ወለል ሲሆን፤ ባለ አራት ወለል የተሽከርካሪ ማቆሚያ የያዘ ነው።,spk_6315829b4c9e,am,8.774,8.087,0.687,8.774,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef08dd7c576a,train,መንግስት የሠራተኛውን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል በርካታ እርምጃዎች እየወሰደ መሆኑን ጠቁመው፤ ሠራተኛው በተመደበበት የስራ መስክ ሃላፊነቱን በአግባቡ እንዲወጣ አሳስበዋል፡፡,spk_6315829b4c9e,am,11.573,10.416,0.77,11.573,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3baeac079b16,train,በሲዳማ ክልል ዳሌ ወረዳ ዋራ ቀበሌ በኢትዮጵያ ሃዋርያት ቤተክርስትያን ከ25 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባ የጤና ጣቢያን ርዕሰ መስተዳድሩ እና የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,16.373,15.132,0.333,16.373,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e86e2af6d015,train,የምስራቅ ጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ  ከሌሎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የአዳብና ፌስቲቫል መዝጊያ መርሃግብር እየተካሄደ ይገኛል።,spk_6315829b4c9e,am,10.774,9.922,0.0,10.774,-29.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e98dacd5c1e,train,በሽታውን ለመከላከል ከትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር፣ ከሃይማኖት አባቶች፣ ከመገናኛ ብዙሃንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,10.653,10.058,0.595,10.653,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_599c0b96d833,train,የምስራቅ ጉራጌ ዞን ምክር ቤት አፈጉባኤ እንዳልካቸው ጌታቸው አዳብና የሶዶ ክስታኔ ዋነኛ መገለጫ ከሆኑት ባህልና እሴቶች መካከል  አንዱ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_6315829b4c9e,am,9.854,9.541,0.0,9.854,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d809748ccffb,train,የዲጂታል ትግበራውም ለህብረተሰቡ የቀረበና እንግልትን የሚቀንስ አገልግሎት በመዘርጋት በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትም ተስፋፍቶ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_6315829b4c9e,am,9.493,8.68,0.0,9.493,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e47f5cb2e101,train,የአዳብና በዓል የእርስ በርስ መስተጋብርን ለማጠናከርና ለሰላም እሴት ግንባታ አስተዋጽኦ ያለው በዓል መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እፀገነት መንግስቱ ገለፁ።,spk_6315829b4c9e,am,12.573,11.777,0.797,12.573,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_529cb52679be,train,በየደረጃው የሚገኙ የትምህርት አካላትም ለትምህርት ጥራት መሻሻል ትኩረት ሰጥተው እየሰሩ መሆኑን ጨምረው ገልጸዋል።,spk_6315829b4c9e,am,8.174,7.36,0.814,8.174,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_157143574ebf,train,በአሁኑ ወቅት ምርመራ የሚደረግበት ተንቀሳቃሽ ላቦራቶሪ ወደ ጂንካ ተልኮ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ ለህክምና የሚያስፈልጉ የሎጂስቲክስ አቅርቦት ተደራሽ መደረጉንም ገልፀዋል።,spk_6315829b4c9e,am,9.893,9.44,0.454,9.893,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d23d14fdfd71,train,በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የአፋር ክልል ጤና ቢሮ ኀላፊ አቶ ያሲን ሃቢብ፤ ከማዕከል ርቆ ባለ በዚህ ቦታ ላይ የደም ባንክ ተገንብቶ ስራ መጀመር የህብረተሰቡን የረጅም ጊዜ ጥያቄ የመለሰ ነው ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,13.254,12.542,0.711,13.254,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d3d55db633ec,train,ይህ እጅግ ዘመናዊ ሲኒማ ኮምፕሌክስ መገንባቱ ለኪነ ጥበብ ባለሙያዎችና ቤተሰቦች ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጿል።,spk_6315829b4c9e,am,7.694,7.211,0.482,7.694,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7037b3384ac1,train,በመርሃ ግብሩ ላይም አመራሮች፣ የተማሪ ወላጆች፣ የትምህርት ቤት ተወካዮችና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_6315829b4c9e,am,4.774,4.402,0.372,4.774,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2df04abe1ea,train,አዲሱ የሲኒማ ኮምፕሌክስ የኪነ ጥበብ ዘርፉን ለማነቃቃት አይተኬ ሚና እንደሚጫወትም ተናግሯል።,spk_6315829b4c9e,am,6.534,6.068,0.465,6.534,-33.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6633505581cd,train,በመርሃግብሩ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣ የአካባቢው ተወላጆችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_6315829b4c9e,am,12.334,11.404,0.488,12.334,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4fbb49cbe670,train,የአገልግሎት አሰጣጡን ለማሳደግ  ሠራተኛውን በቴክኖሎጂ ማብቃት ይገባል ያሉት ደግሞ ወይዘሮ ጤና ያብስራ ናቸው፡፡,spk_6315829b4c9e,am,9.053,8.503,0.0,9.053,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_46ec176546cb,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ24 ሺህ ካሬ ላይ ያስገነባውን አዲስ ሲኒማ ኮምፕሌክስ ትናንት ሥራ አስጀምሯል።,spk_6315829b4c9e,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-33.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b41cf34e7612,train,ከለውጡ በኃላ አቧራ ለብሰው ተሸፍነው የቆዩ ባህሎች እያደጉ መስህብ እየሆኑ በመምጣት የአገሪቱ ምድረ ቀደምትነት እየተገለፀ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,10.373,9.283,0.472,10.373,-30.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_43295e111a4f,train,በዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝደንት ፕሮፌሰር እሰይ ከበደ በበኩላቸው በዩኒቨርሲቲው አራት ሺህ 392 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተናውን  እየወሰዱ መሆኑን ተናግረዋል,spk_6315829b4c9e,am,14.373,13.932,0.442,14.373,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3b7dff3a7566,train,እስከትናንት ባለው መረጃ አስር ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው መረጋገጡን ጠቅሰው፤ ከእነዚህም መካከል አምስቱ በጤና ተቋም ህክምና እየተከታተሉ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_6315829b4c9e,am,8.493,8.145,0.348,8.493,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c89d33c011a1,train,የደም ባንኩ በአሁኑ አቅሙ 5 ሺህ ዩኒት ደም መሰብሰብ የሚችል ሲሆን ለህክምና ሲፈለግ ከመቀሌና ሰመራ የደም ባንኮች ይመጣ የነበረውን ደም ሙሉ በሙሉ የሚያስቀር መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,11.573,10.693,0.391,11.573,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_74a8185ed822,train,በሌላ በኩል ከሁለት ዓመታት በፊት የተጀመሩ የዘጠኝ ትላልቅ የጥልቅ ጉድጓዶች ቁፋሮ በማጠናቀቅ   የውሃ ማጠራቀሚያ ጋኖች፣ የመስመር ዝርጋታና የማከፋፈያ ቦኖዎች ግንባታ እየተከናወኑ  መሆኑን የመምሪያው ኃላፊ ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,18.893,18.426,0.0,18.893,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_26471cd3b92b,train,የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናን 93 ከመቶ ያመጣችው ተማሪ ሳብሪና ሰይፈዲን በበኩሏ እውቅናና ሽልማቱ ጠንክረን ተምረን የተሻለ ውጤት እንድናስመዘግብ ያነሳሳናል ብላለች።,spk_6315829b4c9e,am,11.493,10.85,0.0,11.493,-29.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6643be9687e2,train,ጉባዔውን አስመልክቶ የጤና ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የክልል ጤና ቢሮ እና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት የቡድን ውይይት እያደረጉ ነው።,spk_6315829b4c9e,am,11.653,10.695,0.301,11.653,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1fd474dafbd5,train,ዶክተር ደረጄ አክለውም፣ በጉባዔው ለዜጎች ጤና መሻሻል የሚያገለግሉ ኢንቨስትመንቶችን ፈሰስ ማድረግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ውሳኔዎች ይተላለፋሉ ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,11.973,11.233,0.353,11.973,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_45851a021115,train,በዚህም በከተማው የተሻለ ውጤት መመዝገቡን ጠቁመው በተለይ የ12ኛ ክፍል የማለፍ ምጣኔውን ባለፈው ዓመት ከነበረው 21 በመቶ ወደ 24 በመቶ ማሳደግ እንደተቻለ አስረድተዋል።,spk_6315829b4c9e,am,10.053,9.716,0.338,10.053,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_099d635961a2,train,"ምክክሩ ""ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት"" በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ይገኛል።",spk_6315829b4c9e,am,5.093,4.606,0.488,5.093,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cee9f5276bcd,train,የጤና ተቋማትን በብቁና የሰለጠነ የሰው ኃይል እንዲሁም በቁሳቁስ የማሟላትና የማደራጀት ስራም እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b6da58cfff34,train,በዚህም የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ከማሻሻል ባለፈ፣ ልዩ የመማሪያ ክፍሎችን በማመቻቸት ተማሪዎች በተለየ ሁኔታ መማር እንዲችሉ በመደረጉ የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ማድረጉን ገልፀዋል።,spk_6315829b4c9e,am,10.653,10.261,0.0,10.653,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_39c548ffde0a,train,"የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ በሰጡት መግለጫ ፤ ጉባዔው ""ዘላቂ ኢንቨስትመንት እና ኢኖቬሽን ለጠንካራ የጤና ሥርዓት"" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ነው።",spk_6315829b4c9e,am,15.414,13.515,0.482,15.414,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d0f4a33e7c16,train,የጤና አገልግሎት አሰጣጥን የሚያሻሽሉ ጉዳዮች ላይ ሰፊ የልምድ ልውውጥና ውይይት መካሄዱንም ጠቅሰዋል።,spk_6315829b4c9e,am,6.574,6.119,0.455,6.574,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_70bd225c7b02,train,በአሜሪካ ፍሎሪዳ በተካሄደው 46ኛው የዓለም ሀገር አቋራጭ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን አቀባበል ተደርጎለታል።,spk_6315829b4c9e,am,9.854,8.686,0.589,9.854,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_68e69d5794f2,train,በአማካይ ቦታ የተሰራልን የቦኖ ውሃ አቅርቦት ውሃ ፍለጋ ስናባክነው የነበረውን ጊዜና ጉልበት አሁን ላይ ለምርት ስራ እንድናውለው አግዞናል ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,11.053,10.279,0.0,11.053,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_47c418c2755c,train,በዓሉ ማህበራዊ መስተጋብርንና በህዝቦች መካከል ያለ ትስስርን የሚያጠናክር ነው ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,4.854,4.444,0.409,4.854,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_84dbbfcbf534,train,ዛሬ የተሰጣቸው እውቅና፣ የገንዘብ ሽልማትና የምስክር ወረቀትም ቀጣይ የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ከማነሳሳቱም ባለፈ ሌሎች ተማሪዎችም ጥሩ ፉክክርና ውድድር እንዲያደርጉ ያበረታታል ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,12.774,10.958,1.815,12.774,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a9fdc1593ac2,train,የመጀመሪያው ምዕራፍ የማስፈጸሚያ ዕቅድ በስምንት ክልሎች፣በ585 ወረዳዎች እና 30 ክላስተሮች ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_157ba247d453,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የደሴ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ እንዳሉት የትምህርት ዘርፉን በመደገፍ የትምህርት ጥራቱን ለማስጠበቅ እየተሰራ ነው።,spk_6315829b4c9e,am,10.053,9.494,0.56,10.053,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_669b0c34b7ad,train,"""ዛሬ የተሰጠን እውቅናና ሽልማት የበለጠ እንድንተጋና የተሻለ ውጤት እንድናስመዘግብ የሚያነሳሳ ነው"" ያለው ደግሞ የ12ኛ ክፍል ፈተናን 567 በማምጣት ለሽልማት የበቃው ተማሪ ሙሉቀን አለባቸው ነው፡፡",spk_6315829b4c9e,am,13.174,12.11,1.063,13.174,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c5c592b71f16,train,ከተማ አስተዳደሩ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ የ6ኛ፣ የ8ኛ እና የ12ኛ ተማሪዎችና ለውጤቱ መገኘት አስተዋጽኦ ላደረጉ  መምህራንና ተቋማት የእውቅና እና ሽልማት መርሀ ግብር አካሄዷል።,spk_6315829b4c9e,am,12.813,12.335,0.0,12.813,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_31e3593fd146,train,የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መኩሪያ ኃይሌ(ዶ/ር)፥ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ልዩ ልዩ የመንግስት አገልግሎቶችን ዘመኑን በዋጀና በቴክኖሎጂ በተደገፈ መንገድ የሚሰጥበትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታትን ዓላማ ያደረገ ነው ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,15.454,14.303,0.374,15.454,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ab81459331fb,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በወቅቱ ባደረጉት ንግግር፤ በጤናው ዘርፍ መከላከልና ማከመን መሰረት በማድረግ መንግስት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6315829b4c9e,am,9.893,8.803,0.559,9.893,-32.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7aa0d055ee8a,train,የመንግሥትና የግል አጋርነትን ማጠናከር የጉባዔው ወሳኝ ጉዳይ መሆኑን አመልክተው፤ የግሉን ዘርፍ የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡,spk_6315829b4c9e,am,14.893,13.534,0.411,14.893,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_61de9b4b495c,train,አርቲስት ቤዛነሽ አያሌው በበኩሏ፤ አዲሱ ሲኒማ ኮምፕሌክስ በቴክኖሎጂ የታገዘ፣ ምቾት እና ጥራት ያለው አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ሆኖ በማግኘቷ አድናቆቷን ገልጻለች።,spk_6315829b4c9e,am,11.973,11.187,0.367,11.973,-31.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_550f5e17b6aa,train,የንጹህ መጠጥ ውሃ  አቅርቦት በአካባቢያቸው  በመመቻቸቱ ችግራቸውን መፍታቱን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,8.674,7.737,0.609,8.674,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8c2ef4fd682f,train,የአምስት ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊናዋ ካሜሮን የመጀመሪያ ሶስት ነጥቧን አግኝታለች።,spk_6315829b4c9e,am,7.173,6.755,0.418,7.173,-24.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b15e7a508ed1,train,በዓሉን በሀገርና በዓለም ደረጃ ለማስተዋወቅ ብሎም በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስነት ለማስመዝገብ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,8.254,7.362,0.328,8.254,-32.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7f93eb14bdfa,train,በከተማው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን 578 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበችው ተማሪ ሃና ብሩክ  ጊዜዋን በአግባቡ መጠቀም መቻሏ ለውጤት እንዳበቃት ገልጻለች።,spk_6315829b4c9e,am,11.614,11.149,0.464,11.614,-32.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_626d88ffd5ec,train,ኮምፕሌክሱ ለየት ባለ መልኩ የተገነባ መሆኑን ጠቁማ፤ የተሻሉ ስራዎችን ለኪነ ጥበብ ቤተሰቦች ለማቅረብና ልዩ ተሰጥኦ ያላቸውን ባለሙያዎች ለማፍራት ያስችላል ብላለች።,spk_6315829b4c9e,am,10.694,10.25,0.0,10.694,-30.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_63818f1816af,train,ባለፉት ዓመታት የታዩ ውጤታማ ተግባራትን ማስፋትና ማስቀጠል እንዲሁም ችግሮችን ማቃለል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት መደረጉን ጠቅሰዋል።,spk_6315829b4c9e,am,11.733,10.553,0.756,11.733,-29.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c34d65097d4,train,በተጨማሪም 592 ህፃናትና 887 አዋቂዎችን የመያዝ አቅም ያላቸው ሁለት የሲኒማ አዳራሾች ያለው ሲሆን፤ በቂ የሆነ የድምፅ ማስተላለፊያ ሲስተም፣ ዘመናዊ የመብራት ስርጭት፣ የአየር መቆጣጠሪያ መሳሪያዎች የተሟላለት ነው።,spk_6315829b4c9e,am,16.654,15.741,0.476,16.654,-31.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_61f992caaabf,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማህዲ በበኩላቸው፤ አዳብና ለዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታና ማህበረሰብ ግንባታ ጉልህ አስተዋጽኦ አለው ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,10.014,9.545,0.468,10.014,-30.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8090711cf2cd,train,የቴአትርና ኪነ ጥበብ አሰልጣኝ ሸዊት አብርሃም ደግሞ፤ የሲኒማ ኮምፕሌክስ መገንባቱ መንግስት ለዘርፉ እድገት የሰጠውን ትኩረት እንደሚያረጋግጥ ተናግሯል።,spk_6315829b4c9e,am,10.414,9.119,0.466,10.414,-32.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3dd14c2c202c,train,በኢትዮጵያ ሃዋርያት ቤተክርስትያን የተከናወነው ተግባር ለሌሎችም ተምሳሌት በመሆኑ ርእሰ መስተዳድሩ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_6315829b4c9e,am,5.694,5.694,0.0,5.694,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c20f380df586,train,የ'ለነገዋ የሴቶች ተሀድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል በተለያየ የሙያ መስክ በ3ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 810 ሠልጣኖች አስመርቋል።,spk_6315829b4c9e,am,12.414,11.217,0.873,12.414,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f6fba0b1020e,train,የተገነቡት የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች አነስተኛ፣ መካከለኛና ከፍተኛ ደረጃ ያላቸው መሆኑን አንስተው፤ በጥራትና በፍጥነት ለማከናወን ጥረት መደረጉን አስረድተዋል።,spk_6315829b4c9e,am,13.094,11.677,0.569,13.094,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_320def0eadea,train,"""አገልጋይና የሰላም ዘብ የመንግስት ሠራተኛ፤ ለሁለንተናዊ እመርታ"" በሚል መሪ ሃሳብ የመንግስት ሠራተኞችን ያሳተፈ የውይይት መድረክ ዛሬ በጎንደር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ወልድያና ገንዳ ውሃ ከተሞች ተካሂዷል።",spk_6315829b4c9e,am,14.254,13.341,0.913,14.254,-29.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d182988ce78,train,አዳብና ከጊዜ ወደጊዜ እየተረሳ መምጣቱንና መንግስት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ሳይበረዝ ወደቀድሞ ለመመለስ እየሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_6315829b4c9e,am,9.293,8.669,0.625,9.293,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed6ff7e97a09,train,የወልዲያ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ  ዱባለ አብራሬ፤ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ዜጎች የአገልግሎት እርካታ የሚያገኙበት መሆን አለባቸው ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,9.694,9.358,0.336,9.694,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_40417e9c9c28,train,በውይይቱ እየተሳተፉ የሚገኙ አመራሮች ወደየአካባቢያቸው በሚመለሱበት ጊዜ ዘላቂ ሰላምን የማረጋገጥ ሚናቸውን በሚገባ መወጣት እንዳለባቸው ጠቁመዋል።,spk_6315829b4c9e,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d104e85ba498,train,የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም ወደ ቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ተቋማት መግቢያ  የመቁረጫ ነጥብ ይፋ አድርጓል።,spk_6315829b4c9e,am,9.373,7.962,0.48,9.373,-28.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_51ec7d5c0592,train,የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በሁለት ዙር በሚሰጠው የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ስምንት ሺህ 883 የተፈጥሮና ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎችን ለማስፈተን ዝግጅት ሲያደርግ መቆየቱ ተመላክቷል።,spk_6315829b4c9e,am,13.934,13.076,0.37,13.934,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b7b063b56b3,train,በጤናው ዘርፍ የመንግስትን ጥረት በማገዝ ረገድ የማህበራዊ ተቋማት ትብብርና ተሳትፎ ሚናው የላቀ መሆኑን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  ደስታ ሌዳሞ ገለጹ።,spk_6315829b4c9e,am,11.213,10.452,0.417,11.213,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d88a4635dce1,train,የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻህፍት ዋና ዳይሬክተር ሰርጸ ፍሬስብሀት፤ ሥነ-ጥበብ እና ሀገረ መንግስት በሚል ጽሁፍ አቅርበዋል።,spk_6315829b4c9e,am,10.174,9.757,0.417,10.174,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_452151850dc4,train,ሌላው ተሳታፊ አዲስ ብርሃኔ፤ ሕዝብን በቅንነት ማገልገል የታላቅነት ተምሳሌት በመሆኑ የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት ቁርጠኛ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_6315829b4c9e,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0dd9ca33b684,train,የሥራና ክህሎት ሚኒስትር  ዴኤታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር )  በሰጡት መግለጫ የተቋማቱን የቅበላ አቅምን ማሳደግና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ እንዲሆኑ መሠራቱን ገልፀው የመምህራንን አቅም ለማሳደግ በርካታ ሥራዎች ተሰርተዋል ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,18.854,18.248,0.301,18.854,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a09d6e2951b8,train,ፋይዳ የዜጎችን ኢኮኖሚያዊ ዕድገት የሚያረጋግጥ የሀገርን ተወዳዳሪነት የሚያሳድግ በመሆኑ መንግስት በትኩረት እየሰራበት ይገኛል ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9a66cbd938a4,train,የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራትን ለማሳካትም እንዲሁ።,spk_6315829b4c9e,am,3.134,2.7,0.434,3.134,-31.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fe0e021a2b07,train,ሰላምን ማጽናት ማለት አስተዳደራዊ፣ ፖለቲካዊ፣ የጸጥታና ኢኮኖሚያዊ ስራዎችን የመስራት ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6315829b4c9e,am,5.694,5.258,0.435,5.694,-25.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_617da7ac09cb,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የምስራቅ ወለጋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወጋሪ ነገራ በበኩላቸው በዞኑ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች የተሻለ ትውልድ መፍጠር እንዲችሉ የተለያየ ጥረት እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_6315829b4c9e,am,15.213,12.89,0.637,15.213,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b5e9b554fa0,train,በከተማ አስተዳደሩ ሁሉም ቀበሌዎች የወባ በሽታ ሥርጭትን ለመግታት በህብረተሰቡ ተሳትፎ የአካባቢ ቅኝትና ቁጥጥር ሥራ እየተከናወነ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_d69542c10241,am,8.594,7.949,0.645,8.594,-25.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9d89584bf9a8,train,እባክህ እቃዎቹን ስትመዝን ሚዛኑ ትክክል መሆኑን በደንብ አስተውል፣ እና ከጨረስክ በኋላ እቃዎቹ በመንገድ እንዳይፈሱብኝ በጠንካራ ፌስታል ሁለት ጊዜ ደርበህ እሰርልኝ።,spk_d69542c10241,am,9.633,8.268,0.0,9.633,-33.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b7ca5d95e257,train,ደም መለገስ በወሊድ፣ በድንገተኛ አደጋ እንዲሁም በተለያዩ በሽታዎች ለሚሰቃዩ ዜጎች ትልቅ ድጋፍ በመሆኑ ተግባሩን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።,spk_d69542c10241,am,9.793,9.226,0.0,9.793,-29.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cceb9ae3b175,train,ይህም ውይይቱ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር መሆኑን  ጠቅሰው፤ በዚህም በግብአትነት የሚውሉ መረጃዎች ማሰባሰብ መቻሉን አንስተዋል።,spk_d69542c10241,am,7.913,6.507,0.401,7.913,-32.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0ec89e4dc34b,train,ኢትዮጵያና ቻይና በጤናው ዘርፍ በህክምና ድጋፍ፣ በምርምር፣በአቅም ግንባታና በስልጠና ስራዎች ጠንካራና የረጅም ጊዜ አጋርነት እንዳላቸው አውስተዋል።,spk_d69542c10241,am,17.953,16.643,0.0,17.953,-28.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2dee85523850,train,"""ልጅን ሲወዱ እስከነ ጉዱ"" ነውና፣ የእውነተኛ ጓደኛነት መለኪያው የጓደኛህን ጠንካራ ጎን ብቻ ሳይሆን ደካማ ጎኑን እና ስህተቱን ጭምር በትዕግስት መቀበል መቻልህ ላይ ነው።",spk_d69542c10241,am,11.114,8.451,0.436,11.114,-28.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_87ddce5a99ed,train,ዛሬ ማታም ሳይቀር ሁሉንም ነገር በራሳቸው ለብቻቸው ይዘው የሚተኙ ሰዎች አሉ፣ ስለፈለጉ ሳይሆን እንዴት እንደሆነና እና እንደምንም ማሳለፍ መማር ስላለባቸው።,spk_d69542c10241,am,8.914,5.017,0.383,8.914,-40.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6fc548cd7cdc,train,የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርትን ማጠናከርና ማስፋፋት ለጥራቱ እና ለተማሪ ውጤት መሻሻል መሰረት መሆኑን ገልፀዋል።,spk_d69542c10241,am,7.274,4.728,0.396,7.274,-36.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d201f34d2de0,train,በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የወተት ላሞች፣ የእንቁላል ዶሮዎች፣ በግና ፍየሎች መከፋፈላቸውን አስታውሰዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,10.834,10.087,0.0,10.834,-28.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_09435720bbac,train,አንዳንዴ ለረዥም ሰዓት ለፀሀይ መጋለጥና ጭንቀት እንዲሁም የእንቅርት እጢ ማደግ በተጨማሪም በእርግዝና ሰዓት እንዲሁም ጭንቀትን ድብርት የሚያበዙ ሴቶች ላይ ይስተዋላል፡፡,spk_d69542c10241,am,8.633,8.278,0.0,8.633,-31.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_597e78a6bef8,train,አንድ የሻይ ማንኪያ የተልባ ፍሬ በውስጡ ተመጣጣኝ የሆነ የካሎሪ፣ ፕሮቲን፣ ካርቦሐይድሬት፣ ፊይበር፣ ቅባት፣ ኦሜጋ ሦስት፣ ቪታሚን ቢ አንድ፣ ቢ ስድስት፣ ፎሌት፣ ካልሺየም፣ አይረን እና ማንግኒዢየም ይዘት አለው።,spk_d69542c10241,am,16.794,10.844,0.0,16.794,-35.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1af7ffd48b1a,train,የገዛሁት እቃ በጣም ከባድ እና ትልቅ ስለሆነ በህዝብ ታክሲ ጭኜ መውሰድ አልችልም፣ ስለዚህ አነስተኛ የጭነት መኪና ተከራይቼ እስከ ቤቴ በር ድረስ ባስወስደው የተሻለ ነው።,spk_d69542c10241,am,9.754,7.933,0.0,9.754,-35.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ede997057d89,train,ጨዋታው መቀሌ 70 እንደርታ ተከታታይ ድሉን ለማስመዝገብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ የሚያደርጉት ነው።,spk_d69542c10241,am,6.553,4.045,0.767,6.553,-41.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b7c3d51186cc,train,ከአርጎባ ልዩ ወረዳ የመጣው ወጣት የሱፍ መሐመድ በበኩሉ መድረኩ በታሪክ አጋጣሚ የተገኘና ችግሮችን በውይይት ለመፍታት መሰረት የሚጥል ነው ብሏል።,spk_d69542c10241,am,9.873,8.844,0.493,9.873,-34.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ef4933c93d42,train,ባቀረበው የሎጂስቲክ መተግበሪያ ሁለተኛ የወጣው ወጣት ፈልመታ አብደታ መተግበሪያው የጭነት መኪናዎችንና ተጠቃሚውን በቀላሉ ማገናኘት የሚያስችል በመሆኑ ለኮንስትራክሽን ዘርፍ ጠቃሚ ነው ብሏል።,spk_d69542c10241,am,11.834,5.731,0.503,11.834,-43.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_faa7d364f4d6,train,በመሆኑም በከተማ አስተዳደሩ በህብረተሰቡ ተሳትፎ ከቤትና ከግቢ ጀምሮ ውሃ ያቆሩና ለወባ ትንኝ መራቢያ አመቺ የሆኑ ቦታዎችን የማጽዳትና የማዳፈን ሥራ እየተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_d69542c10241,am,12.114,10.158,0.484,12.114,-30.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d46f12c92c33,train,በቆላማ ወረዳዎች የድርቅ ተጋላጭነትን ለመከላከል በማለም ችግኞች ተተክለው እንክብካቤ እየተደረገላቸው መሆኑንም ጠቅሰዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,12.114,11.663,0.0,12.114,-34.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9883fb12af67,train,ከመስከረም እስከ ታህሳስ ወር የወባ በሽታ ስርጭት የሚበዛበት ወቅት መሆኑን ያስታወሱት አቶ ፍሬው፣ የዝናብ መቆራረጥና ያቆረ ውሃ ለወባ ትንኝ መራቢያ አመቺ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d69542c10241,am,10.034,7.903,0.522,10.034,-36.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_68b479c86879,train,ይህም ሳይበቃ ህዝብ ለማዳን ሌት ተቅን እየለፉ የነበሩ ሃምሳ ሐኪሞች በቂ የመከላከያ ልብስ፣ ማስክ፣ ጓንት ባለማግኘታቸው ቫይረሱ ተላልፎባቸው ለሞት ተዳርገዋል።,spk_d69542c10241,am,8.993,8.566,0.0,8.993,-30.4,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_0c434b4fa089,train,በምሥራቅ ወለጋ ዞን ነቀምቴ ከተማ በተካሄደው ስፖርት ለሰላም ውድድር የከተማዋ ነዋሪዎች ማህበራዊ ትስስራቸውን ለማጎልበት ያላቸውን ጽኑ ፍላጎት ማሳየታቸው ተገለጸ፡፡,spk_d69542c10241,am,10.674,6.133,1.045,10.674,-43.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8af5e32c63f4,train,የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ምክትል ፕሬዚዳንት ሽመልስ አበበ በበኩላቸው እንደገለጹት፤ በትምህርት ቤት አካባቢ የሚፈጠሩ አዋኪ ድርጊቶች ዘርፈ ብዙ ናቸው።,spk_d69542c10241,am,7.673,7.136,0.0,7.673,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_60781a08727f,train,የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች የባህል አልባሳትና ዕደ - ጥበብ፣ ባህላዊ ውዝዋዜና ሙዚቃን ለማቅረብ ሰፊ ዝግጅት ማድረጋቸውንም ገልጸዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,8.434,4.651,0.488,8.434,-42.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3fe3fe7102cd,train,በውድድር ዓመቱ ሰባተኛ ድሉን ያስመዘገበው መቻል በ23 ነጥብ ደረጃውን ከአምስተኛ ወደ ሶስተኛ ከፍ አድርጓል።,spk_d69542c10241,am,5.913,4.438,0.394,5.913,-40.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_772129061444,train,ውድ የዶክተር አለ ተከታታዮች በዛሬው ጽሁፋችን ይዘንላችሁ የቀረብነው የደም አይነት ኤ ያላቸው ሰዎች ምን አይነት የአመጋገብ ስርአት ሊከተሉ እንደሚገባ ልንጠቁሞት ወደድን ተከታተሉን።,spk_d69542c10241,am,10.233,5.932,0.32,10.233,-38.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0b12bdf3d481,train,ወይ ተሸርፎ ተሸርፎ የተጋተው ልምድ እየቆየ ይለውጠዋል አልያም በህይወቱ ከባድ ክስተት እንደሚወዱትን ማጣት ያለ ንዝረት ሶስት መቶ ስልሳ ዲግሪ ይቀይረዋል።,spk_d69542c10241,am,9.434,8.079,0.0,9.434,-36.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c5c63ce078ea,train,የክልሎች ባለድርሻ አካላትም የሚጠበቅባቸውን ሃላፊነት በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,9.674,9.054,0.0,9.674,-31.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fe29a389afed,train,የሰዎች መርዛማ ባህሪይ እየጎዳን፣ እኛ ከተለየናቸው ስሜታቸው ይጎዳል ወይም ራሳቸውን ይጎዳሉ የሚል ከእውነታ የራቀ ሃላፊነት ውስጥ ራሳችንን ስለምናገኘው በግንኙነቱ በግድ እንቆያለን።,spk_d69542c10241,am,11.114,8.86,0.328,11.114,-39.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cc3e1de01af4,train,ወደሰፈሬ ነዳሁ እና ተናኜን ቅያሪ ልብሶች ተቀብያት ጎንጥ ብቅ ብሎ እንደው ስጠይቃት አለመምጣቱን ነገረችኝ።,spk_d69542c10241,am,7.034,6.365,0.0,7.034,-34.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0af8495a2097,train,በጽህፈት ቤቱ የእቅድና በጀት ክትትል ኃላፊ አቶ ሙለታ መኩሪያ እንደተናገሩት፤ በክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በዋነኝነት በትምህርት፣ በጤና፣ በሰላም ግንባታ፣ በግብርናና በአረንጓዴ አሻራ ልማት በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_d69542c10241,am,20.674,19.174,0.0,20.674,-30.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5e3bf87f5e2f,train,የአዲስ አበባ ከተማ የኢንዱስትሪ ቢሮ የዘርፍ ኃላፊ እና የኢሬቻ ኮሚቴ አባል ኤፍሬም ግዛው (ዶ/ር) ኢሬቻ በርካታ ሰው የሚታደምበት ትልቅ በዓል በመሆኑ በበዓሉ ላይ የሚታደሙ እንግዶች በባዛር እና ኤግዚቢሽኑ አማካኝነት በዓሉን የበለጠ እንዲያውቁት ያግዛል ብለዋል።,spk_d69542c10241,am,16.474,8.461,0.0,16.474,-43.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d71cef0267ce,train,ሹፌር እባክህ እዚች ቀይ ህንፃ ፊት ለፊት ካለው ትልቅ ዛፍ ስር ወራጅ አለኝ፣ መኪናውን ቀስ ብለህ ዳር ይዘህ አቁምልኝና እቃዎቼን ከግንዱ ውስጥ እንዳወጣ እርዳኝ።,spk_d69542c10241,am,9.633,7.181,0.674,9.633,-37.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0c90d378133a,train,በኢትዮጵያ የሚገኙ ስደተኞችን የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ በማድረግ የተሳለጠ አገልግሎት እንዲያገኙ እየተሰራ መሆኑን የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ጠይባ ሀሰን ገለጹ።,spk_d69542c10241,am,11.514,9.284,0.727,11.514,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0fa0e0745457,train,° ከጾም በኋላ ከመጠን በላይ ቅባት ያላቸውን ምግቦች መመገብ የምግብ መፈጨት ችግርን ያስከትላል፤,spk_d69542c10241,am,11.073,10.716,0.0,11.073,-26.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_efdfb965e0fc,train,በዘርፉ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተመዘገበ ካለው ስኬት ባለፈ ሀገራችን ለሌሎች ሀገራት ማሳያ እየሆነች ነው ብለዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,11.274,10.274,0.637,11.274,-27.9,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_bf3100eda839,train,ለእዚህም ሚኒስቴሩ ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር እየሰራ መሆኑን የገለጹት አቶ ኮራ፤ ዛሬ ለጅማ ዩኒቨርሲቲ የተደረገው  የሕክምና መሳሪያ  ድጋፍ የዚሁ ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d69542c10241,am,15.674,15.123,0.0,15.674,-30.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a342eff65d28,train,ጾም በሚፈታበት ወቅት የሚኖሩ አመጋገቦችን በአግባቡ በማድረግ ጤናን መጠበቅ እንደሚገባ የሥነ-ምግብ ባለሙያዎች ይመክራሉ።,spk_d69542c10241,am,12.434,11.652,0.406,12.434,-29.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_56d7f63f014b,train,ይህን የወርቅ ሀብል ልገዛው በጣም ፈልጌያለሁ ነገር ግን ገንዘቡ አሁን በእጄ ላይ ሙሉ በሙሉ ስለሌለ፣ ግማሹን ከፍዬ ቀሪውን በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ብከፍልህ ይቻላል ወይ?,spk_d69542c10241,am,8.914,8.914,0.0,8.914,-30.2,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_6dd2f6f16bd7,train,ለዚህም ስኬት የሀገር ባህል ሽማግሌዎች  ሚና ይበልጥ እንዲወጡ ማነሳሳት የምክክር መድረኩ ዓላማ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,9.274,8.896,0.0,9.274,-27.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cc556317db3b,train,በአንጻሩ በሊጉ ዘጠነኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ባህር ዳር ከተማ በአራት ነጥብ የመጨረሻውን 14ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_d69542c10241,am,7.753,4.361,1.094,7.753,-43.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_58497e84ba15,train,ሁለቱ ክለቦች በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊጉ ሲገናኙ የአሁኑ ለ15ኛ ጊዜ ነው።,spk_d69542c10241,am,5.314,3.387,0.0,5.314,-41.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8ebf7ae6a14c,train,መተግበሪያዎቹ ከወረቀት ንክኪ ነፃ የሆነ፣ ፈጣን፡ የሰው ጉልበትና ጊዜን የሚቆጥቡ መሆናቸውንም አብራርተዋል።,spk_d69542c10241,am,7.154,5.529,0.0,7.154,-39.1,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_f4e4b30cfb5d,train,ቻይና ለትብብሩ መጠናከር አበክራ ትሰራለች ያሉት አምባሳደሩ፥ በመድሃኒት፣ ክትባትና የህክምና አገልግሎት የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_d69542c10241,am,10.313,9.214,0.759,10.313,-29.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c84cfe5f0dc0,train,በመርሐ ግብሩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ ከተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎች ተሳትፈዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,9.114,8.299,0.815,9.114,-30.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_66664eac8b87,train,ምናልባት ኢጎ መጥፎ ነገር ነው የሚለው እሳቤ አንዳንድ ያልዳበሩ እና ለራስ ጥቅም ያደሉ ዲፌንስ ሜካኒዝሞችን እንደ ብቸኛ የ ኢጎ መገለጫ አድርጎ ከመውሰድ የመጣ ሊሆን ይችላል።,spk_d69542c10241,am,9.754,9.319,0.0,9.754,-32.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_72ba32df46ed,train,የክረምት መውጣትን ተከትሎ የወባ በሽታ ስርጭት ከተስተዋለባቸው አካባቢዎች የወላይታ ሶዶ ከተማ አንዱ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ፍሬው ዳዊት ተናግረዋል።,spk_d69542c10241,am,9.754,5.961,0.404,9.754,-34.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a55143e8a603,train,ከዚህ በተጨማሪ የቤት ለቤት ኬሚካል እርጭት ሥራ እንዲሁም የወባ በሽታ ምልክት የታየባቸውን ሰዎች ፈጥኖ የማከም ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d69542c10241,am,8.354,6.488,0.329,8.354,-34.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d4e590f96244,train,እንደ ወይዘሮ ሙና ገለፃ በድሬዳዋ ባህል እየሆነ በመጣው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ደም ለጋሾች እንዲበራከቱና በደም እጥረት የሚፈጠር የጤና ችግር እንዲቃለል እያገዘ ይገኛል።,spk_d69542c10241,am,11.233,7.401,1.577,11.233,-37.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_512630a5c75a,train,ስሜቱ የተሰማዎ ግን በምግብ መመረዝ ወይንም በሌላ የተያያዘ ህመም ከሆነ የጉበት ጉዳት የመሆን እድሉ ትንሽ ነው።ይህ ስሜት የሚመጣው የጉበታችን መርዛማ ንጥረ ነገሮችን የማስወገድ ሃይል ስለተዳከመ ነው።,spk_d69542c10241,am,10.393,9.48,0.0,10.393,-34.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ff4142471514,train,የጤና ጣቢያው ሁሉም ባለሙያዎች ሙሉ ጊዜያቸውን ለሥራ እያዋሉ መሆኑን የተናገሩት አቶ ተፈሪ፣ በዚህም የወባ ምልክት የታየባቸው ሰዎች ሲመጡ ፈጣን የሕክምና አገልግሎት እያገኙ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d69542c10241,am,11.754,10.598,0.0,11.754,-29.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cb2a3cbf3a8e,train,ከዘመናት በኋላ ግን ብርቱ መሪ ሲያገኝ ደመራው ተደምሮ፣ ተራራው ተቆፍሮ እንደገና ወጣ። እንደገና ተገለጠ።,spk_d69542c10241,am,9.514,9.116,0.0,9.514,-26.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_51856701aa9d,train,በዞኑ በክረምት ወራት የተካሄደው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በበጋ ወቅትም ተጠናክሮ እንዲቀጥል የማድረግ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውም ተመልክቷል።,spk_d69542c10241,am,14.594,14.594,0.0,14.594,-28.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ccca319c85a6,train,እንዲሁም ወባና መሰል በሽታዎችን የመከላከል እንዲሁም የከተሞች ጽዳትና ውበት ስራ መከናወኑን ገልጸው 450 ዩኒት ደም መለገሱንም አክለዋል።,spk_d69542c10241,am,18.194,16.801,0.373,18.194,-24.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7dabb234ca0d,train,"""ላለፈ ክረምት ቤት አይሰራም"" እንደሚባለው፣ ከዓመታት በፊት ላጋጠመህ ችግር ዛሬ ላይ ሆነህ መፍትሄ ማሰብ ስለማይጠቅም አሁን ላለህበት ነባራዊ ሁኔታ ትኩረት ብትሰጥ ይሻላል።",spk_d69542c10241,am,10.073,8.481,0.0,10.073,-35.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cab04ee1e056,train,ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው በክልሉ የወባ በሽታ ስርጭት በስፋት ከሚታይባቸው አካባቢዎች ወላይታ፣ ጋሞ፣  ደቡብ ኦሞ፣ አሪ እና ጎፋ ዞኖች እንዲሁም ወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ይጠቀሳሉ።,spk_d69542c10241,am,13.954,11.323,0.653,13.954,-33.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_28032fa29500,train,ዛሬ የተደረገው ዘመናዊ የሕክምና መሳሪያ ድጋፍ የመማር ማስተማር ስራውን ከማቀላጠፍ ባለፈ ኢንስቲትዩቱ የሚሰጠውን የሕክምና አገልግሎት ጥራት ለማሳደግ ከፍተኛ እቅም እንደሚፈጥር ጠቁመዋል።,spk_d69542c10241,am,24.393,20.415,0.342,24.393,-27.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3d1f1f7881cd,train,ለህብረተሰብ ጤና ስጋት የሆኑ በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቅኝት፣የተጋላጭነት ዳሰሳና የስጋት ጥናቶች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d69542c10241,am,9.233,6.192,0.563,9.233,-35.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cd5280a0d802,train,ከ11ኛው የጣና ፎረም ጎን ለጎን የአፍሪካ ዩኒቨርስቲዎች ፕሬዚዳንቶች የተሳተፉበት መድረክ በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ተካሄዷል።,spk_d69542c10241,am,8.434,4.32,0.622,8.434,-36.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d0ce09caa40f,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ጥሩማር አባት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ የብዝኃነታችን መገለጫና ነጸብራቅ የሆኑ፣ የሚያስተሳስሩ የበርካታ ባህል፣ ታሪክ፣ የተፈጥሮ ፀጋና መልክአ ምድር ባለቤት ናት፡፡,spk_d69542c10241,am,15.274,11.438,0.439,15.274,-38.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c8030b2175f8,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቶች መቋቋማቸው የሕብረተሰቡን ጊዜና ገንዘብ ከመቆጠብ ባሻገር መደበኛ ፍርድ ቤቶችን በማገዙም ረገድ የጎላ ሚና እንደሚኖራቸው ተናግረዋል።,spk_d69542c10241,am,9.114,7.835,0.0,9.114,-32.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6dac0f69628f,train,የተለያዩ የወባ በሽታ መከላከያ ዜዴዎችን በአግባቡ በመተግበር ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን ከበሽታው ለመከላከል እየተጉ መሆናቸውን የገለጹት ደግሞ አቶ ዮናስ ታንቱ የተባሉ የከተማው ነዋሪ ናቸው።,spk_d69542c10241,am,10.354,7.767,0.0,10.354,-41.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0fe912859914,train,ሁለት የሾርባ ማንኪያ የሎሚ ጭማቂን በአንድ የሾርባ ማንኪያ ማር ቀላቅሎ በአግባቡ ማዋሃድና ይህን ውህድ በተባለው ልኬት በርከት አድርጎ ማዘጋጀትና በቀን ከሶስት ጊዜ በላይ መጠጣት።,spk_d69542c10241,am,9.393,8.829,0.0,9.393,-32.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6147b7be6622,train,የሰላም ቀንዲል የሆኑት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ለሁሉም ኢትዮጵያዊያን መልካም አርዓያ እንደነበሩ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ።,spk_d69542c10241,am,9.954,6.043,0.331,9.954,-39.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d0f96ced8518,train,በውድድሩ የተሳተፉ የፈጠራ ሃሳብ ባለቤቶች በቀጣይ የፋይናንስ አቅርቦትና የገበያ ትስስር እንደሚፈጠርላቸው አረጋግጠዋል።,spk_d69542c10241,am,6.553,4.616,0.0,6.553,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_559f235588bf,train,የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ እንደ ሀገር ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተተገበረ መሆኑን ያነሱት ዋና ዳይሬክተሯ፤ ዲጂታል መታወቂያውን ዜጎች በብዙ መልኩ እየተገለገሉበት ስለመሆኑ ተናግረዋል።,spk_d69542c10241,am,10.993,6.375,0.575,10.993,-42.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0de90cd2533a,train,ተላላፊና መከላከል የሚቻሉ በሽታዎችን ከአጋር አካላት ጋር በሚደረጉ ትብብሮች፣በስትራቴጂክ እቅድ እና ቀጣይነት ባላቸው ተግባራት መከላከል እንደሚቻል ተናግረዋል።,spk_d69542c10241,am,10.393,8.598,0.466,10.393,-34.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bd1b7c89f718,train,የኮሮና ቫይረስ ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ከመፈቀዱ በፊት የጤና ስጋት የማያስከትልና ቢያንስ በሙከራው ከሚሳተፉት ሀምሳ በመቶውን ከቫይረሱ መከላከል መቻሉ መረጋገጥ አለበት ሲሉ አሳስበዋል።,spk_d69542c10241,am,11.313,9.264,0.345,11.313,-34.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d8eb152f6d5a,train,በአሁኑ ወቅትም በክልሉ የፋይዳ ዲጅታል መታወቂያ ያልወሰዱ ዜጎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝም አክለዋል።,spk_d69542c10241,am,7.074,5.819,0.412,7.074,-32.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_62a580bcbce0,train,የጤና አገልግሎት ድንበር እንደሌለው ገልጸው፤ የዛሬው መርሃ ግብር ለሁሉም ሰው ጠንካራ መልዕክት እንዳለው ተናግረዋል።,spk_d69542c10241,am,6.753,6.753,0.0,6.753,-19.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c0c5b6d6d494,train,የከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ ያላቸውን አቅም ተጠቅመው በትብብር በመስራት በሀገራዊ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ተጨባጭ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ማህበሩ  ይሰራል ብለዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,11.233,8.679,0.951,11.233,-36.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_06240e023f94,train,በክረምት በጎ ፈቃድ የተጀመረው መርሃ-ግብር በበጋም ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_d69542c10241,am,7.833,7.833,0.0,7.833,-24.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_06e1bd8a6c84,train,ይሄ እኮ የሁሉም እናት ነው፣ በጊዜ ሂደት ይጠፋል ብሎ የህክምና እርዳታ እንዳታገኝ ማዘግየት ሁኔታውን ወደ ከፋ አደጋ ሳይኮሲስ ሊመራው ይችላል።,spk_d69542c10241,am,7.873,7.396,0.0,7.873,-35.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_20010cd18bed,train,የመንገድ ደህንነትና መድህን ፈንድ አገልግሎት በክልሉ በመንገድ ደህንነት ዙሪያ የተሰሩ ስራዎች፣ በአሽከርካሪ ማሰልጠኛና የተሸከርካሪ ምርመራ ተቋማት የሚሰጡት የስልጠናና የቴክኒክ ምርመራ አሰራር፣ በኮሪደር ልማቱ የመንገድ ደህንነት አስተዋፅኦና ሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ ምልከታ ማከናወኑ ይታወሳል።,spk_d69542c10241,am,16.834,10.773,0.838,16.834,-38.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c9b0bf32101d,train,በአፍሪካ ህብረት የዓለም የምግብ ፕሮግራም ተወካይ ሐመድ ኑሩ÷ አፍሪካ የግብርና ፈጠራ አቅሞችን በማጎልበት የወጣቶችና ሴቶች ተጠቃሚነት የሚያሻሽል ሀገር በቀል የምግብና የግብርና ስርዓትን መተግበር አለባት ብለዋል።,spk_d69542c10241,am,13.514,10.183,0.0,13.514,-38.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fd7aac608669,train,ከነዚህ አማራጮች አንዱ የኮምፒውተሩን ስክሪን ብርሀን ማስተካከል ሲሆን ባለሙያዎች የኮምፒውተራችን ስክሪን ብርሀን በምንሰራበት ቦታ ካለው ብርሀን ጋር ተመሳሳይ መሆን እንዳለበት ይገልጻሉ።,spk_d69542c10241,am,10.754,7.229,0.709,10.754,-36.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8bab0f36027a,train,በአሁኑ ወቅትም በህብረተሰቡ ተሳትፎ የወባ መከላከልና መቆጣጠር ሥራ ትኩረት ተሰጥቶ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d69542c10241,am,6.994,6.659,0.0,6.994,-27.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_52c27cd19f29,train,የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ የአስክሬን ሽኝት በሚሊኒዬም አዳራሽ ተካሂዷል፡፡,spk_d69542c10241,am,4.513,4.513,0.0,4.513,-32.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ca397fac6b81,train,ሊያስቀጥረኝ ያጨልኝ ቦታ እንኳን ለእንደእኔ ዓይነቷ ከትንሽ ክፍለሀገር ለመጣች ሴት ቀርቶ የፈረንጅ ፊልም ስታይ ላደገች ከተሜም ቀላል አይመስለኝም።,spk_d69542c10241,am,9.674,7.899,0.632,9.674,-33.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bb5728411fb8,train,ይህ የኮምፒውተር አጠቃቀም በዐይን ጤና ላይ ጫና የሚያሳድር ሲሆን ከስራ ውጤታማነት መቀነስ እና ድካም ጀምሮ እስከዐይን መቅላትና የህመም ስሜት የሚደርሱ ምልክቶችን ያሳያል።,spk_d69542c10241,am,11.034,8.266,0.0,11.034,-38.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c38ad96b49ef,train,የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ብሌን ገብረመድህን በወቅቱ እንደተናገሩት ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር የሴቶች፣ ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች ሚና የጎላ በመሆኑ አደረጃጀቶችን በመጠቀም የሀገራዊ ምክክሩን ዓላማ ለማስረዳት መድረኩ መዘጋጀቱን አንስተዋል።,spk_d69542c10241,am,15.873,12.853,0.791,15.873,-34.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5aa24827cd86,train,በጎ ፈቃድ ማህበራዊ ችግሮችን ከማቃለል ሌላ በሰላም ግንባታ፣ በልማት በሙያና በእውቀት ሽግግር የስራ ልምድና ባህልን እያሳደገ ይገኛል ብለዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,14.713,14.713,0.0,14.713,-30.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9b58e8c2b17b,train,"""ኢሜል የማደርግልህን ፎቶ ተመልከተውና መረጃ አቀብለኝ"" ካልኩት በኋላ የሁለቱን ሰዎች ፎቶ እየላኩለት ልክ እንዳልሆነ የማውቀው ሀሳብ ጭንቅላቴን ወጠረኝ።",spk_d69542c10241,am,9.233,8.296,0.937,9.233,-34.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_30c84a1e5cb4,train,"""ማየት ማመን ነው"" እንደሚባለው፣ ሰዎች ስለ ጉዳዩ የቱንም ያህል ቢነግሩኝም ነገሩን በአይኔ በግልፅ እስካላየሁት እና እስካላረጋገጥኩት ድረስ እንደ እውነት ለመቀበል እቸገራለሁ።",spk_d69542c10241,am,10.194,8.019,0.462,10.194,-32.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9415454ce3b7,train,የክልሉ የሀገር ሽማግሌዎች ፎረም ሰብሳቢ ዳኛ ሞላ ጫኬቦ በበኩላቸው፤  ነባር ባህላዊ እሴቶች ማህበረሰባዊ ችግርችን በመፍታት ተጠናክረው  እንዲቀጥሉ እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,23.674,21.39,0.0,23.674,-23.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_52337fffaf83,train,በተለይ ገጠር ያሉ አባቶች ወንድ ልጅ ሲወልዱ ከልጅነቱ ባሻገር ጋሻ እና መከታ የመሆን ግዴታ ስላለበት በጀብድ ታሪኮች እና ተረቶች ልጃቸውን ሞልተውት ያሳድጉታል።,spk_d69542c10241,am,8.873,7.554,0.418,8.873,-32.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cce0fb3cf38d,train,በክልሉ ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን ለማቋቋምና ዕውቅና ለመስጠት የሚያስችሉ መሠረታዊ መስፈርቶችን ለመደንገግ የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው።,spk_d69542c10241,am,8.754,6.106,0.0,8.754,-38.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f093b669ee27,train,በክልሉ የትምህርት ስብራትን ለመጠገን   በጋራ መረባረብ እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።,spk_d69542c10241,am,4.154,3.162,0.341,4.154,-34.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b3d06e03a7dc,train,"ኮሚሽኑ በሰመራ ከተማ ""የሴቶች፣ ወጣቶችና አካል ጉደተኞች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር"" በሚል መሪ ሃሳብ ለሁለት ቀናት ያዘጋጀው የስልጠና መድረክ ተጠናቋል።",spk_d69542c10241,am,10.954,9.363,0.0,10.954,-34.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a84fb751b648,train,ቫሪኮስ ቬይንስ የምንለው የሕምም ዓይነት በማንኛውም የሰውነት ክፍላችን አይኖች ቱቦዎች ሊከሰት የሚችል ቢሆንም በአብዛኛው የሚያጠቃውና የተለመደው በእግር ላይ የሚከሰተው ነው።,spk_d69542c10241,am,10.674,8.319,0.0,10.674,-38.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dfb0e4490ef1,train,እርሳቸውም ከአዲስ አበባ ከተማ በመምጣት ታሪካዊ በሆነው ገታ መስጅድ እያከበሩ መሆናቸውን ጠቁመው፥ በዓሉን በመረዳዳት በአንድነት እያከበሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_d69542c10241,am,9.754,9.33,0.0,9.754,-27.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5848e5935527,train,ሁለት ወይም ሶስት ራስ ነጭ ሽንኩርትን በአንድ ብርጭቆ ውሃ ማፍላት እና አንድ የሻይ ማንኪያ የናና ቅጠል ውህድ መጨመር ከዛም በደንብ ሲዋሃድ አቀዝቅዞና ጥቂት ማር ጨምሮ መጠቀም።,spk_d69542c10241,am,11.313,7.217,0.484,11.313,-38.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_09a9ac3dbb63,train,አንዳንዴ እጅ ይስጡ፣ ለምሳሌ እርስዎና ባለቤትዎ ወይም አለቃዎ ይሄ ነው ትክክል ያኛው ነው ትክክል እያሉ ሙግት ከገቡና ጉዳዩ ብዙ ለወጥና ተፅዕኖ የማያመጣ ከሆነ ችላ ይበሉት፤ አንዳንዴ እያወቁ ይተውት።,spk_d69542c10241,am,12.954,10.602,0.0,12.954,-36.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f47dc4232394,train,የሀገራችንን ብዝኃነት፣ ውበትና ኅብረ ብሔራዊነት በአንድነት አጎልቶ ለማሳየትና ለማጽናት የኅብር ቀንን ማክበር ወሳኝ ሚና እንዳለው አስታውቀዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,9.594,8.061,0.546,9.594,-36.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_70467af67c57,train,መኪናውን ይዘህ ከዚህ አደባባይ እንደወጣህ ወደ ቀኝ ታጠፍና፣ ወደ ታችኛው ሰፈር የሚወስደውን ትልቅ አስፋልት ተከትለህ አምስት መቶ ሜትር ያህል ቀጥ ብለህ ስትሄድ ሆስፒታሉን ፊት ለፊት ታገኘዋለህ።,spk_d69542c10241,am,10.393,9.938,0.0,10.393,-37.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b383871e27b4,train,በጎ ፈቃደኞቹ በቆይታቸው ለእውቀት እና ክህሎት ሽግግር ትኩረት እንዲሰጡም ጠይቀዋል።,spk_d69542c10241,am,4.793,4.793,0.0,4.793,-21.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3d536259bab8,train,በተቋማቱ የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ጥራት ለማስጠበቅም ዘመናዊ የሕክምና መሳሪያዎችን ለማሟላት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_d69542c10241,am,13.153,12.669,0.484,13.153,-31.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7706381913d6,train,አሁን ላይ አብዛኛው ዜጋ ከፍተኛ መጠን ያለው ጥሬ ገንዘብ መያዝ አቁሟል ያሉት ገዥው፤ ኢትዮጵያውያን የዲጂታላይዜሽን እና የዳታ ሽግግርን በፍጥነት እየተላመዱ እንደሚገኙም አስረድተዋል።,spk_d69542c10241,am,9.233,7.091,0.0,9.233,-39.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0f4fdd2540c7,train,ማህበሩ በክልሉ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት ለማቋቋም የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_d69542c10241,am,19.393,16.842,0.0,19.393,-28.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1a56582f41d2,train,ስልጠናው ያላቸውን እውቀትና ክህሎት ከራሳቸው ሀሳብና የሥራ ፍላጎት ጋር አስተሳስረው የሥራ እድል በመፍጠር የራሳቸውን ሀብት ማመንጨት እንዲችሉ የሚያግዝ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_d69542c10241,am,10.313,8.116,0.0,10.313,-27.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d227ad2faf68,train,በጋምቤላ ክልል የሚገኙ ስደተኞችንና የአካባቢ ስደተኛ ተቀባይ ማህበረሰብ የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ የሚያደርግ መርሃ ግብር ዛሬ በኢታንግ ልዩ ወረዳ ተካሂዷል።,spk_d69542c10241,am,10.274,6.667,0.0,10.274,-40.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ab1da87f239e,train,በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር በየዓመቱ ነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ የሚከበረው የሻደይ በዓል በደመቀ መልኩ በሰቆጣ ከተማ እየተከበረ ይገኛል።,spk_d69542c10241,am,5.873,5.873,0.0,5.873,-29.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c8c77f0c8eb8,train,በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብሩ መሳተፍ ፈጣንና ሁለንተናዊ እድገት ለማስመዝገብ የሚረዳ በመሆኑ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዳለበትም ጠቁመዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,20.073,16.934,0.0,20.073,-33.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1f059a541c01,train,የተሰጣቸው ቦታ ለቤት ኪራይ የሚያወጡትን ወጪ የሚያስቀርላቸው መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_d69542c10241,am,8.274,7.906,0.0,8.274,-31.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_067a64aeae95,train,በዚህም በተማሪዎች ውጤት፣ በስነ ምግባርና በትምህርት ፍላጎት ላይ መሻሻል እየታየ መምጣቱን ገልጸው፣ በተያዘው በጀት ዓመትም ከ1 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ ተግባሩን ለማስቀጠል እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_d69542c10241,am,13.834,13.389,0.444,13.834,-23.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_42f62acc6284,train,በሀገራችን የጋራ ጥረት የሚጠይቁና ተስፋ የተጣለባቸው በርካታ ትልሞች መኖራቸው አንስተው፤ እነዚህን ትልሞች እውን ማድረግ የሚቻለው ኅብረ - ብሔራዊ አንድነታችን በማጠናከር ነው ብለዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,12.233,10.416,0.0,12.233,-37.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8084c68e4684,train,የአገልግሎቱ መጀመር የህብረተሰቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች በተቀናጀ መንገድ የመመለስ ጉዞን ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ እንደሚያስችልም አመላክተዋል።,spk_d69542c10241,am,9.473,6.06,0.0,9.473,-42.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9d009eeabb2d,train,በዞኑ በሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች 145 ኪሎ ሜትር የመንገድ፣ 206 የድልድይ፣ 89 የመማሪያ ክፍሎች፣ ለ6 ሺህ  አረጋውያን የአዲስ ቤት ግንባታና እድሳት በበጎ ፈቃደኞች መከናወኑን አስረድተዋል፡፡,spk_d69542c10241,am,20.553,20.185,0.0,20.553,-26.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_06ef8dcce414,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_d69542c10241,am,7.633,7.328,0.0,7.633,-31.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9b1d6df28f28,train,የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ  ፕሬዚዳንት መንገሻ አየን (ዶ/ር) እንደገለጹት የአፍሪካ ዩኒቨርስቲዎች ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ ለመስጠት የሚያስችሏቸውን ስራዎች በትብብር እየከናወኑ ይገኛሉ።,spk_d69542c10241,am,10.633,7.593,0.412,10.633,-43.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_30695709f52a,train,ሴቶች የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ መሆናቸውን ተከትሎ ከፋይናንስ ተቋማት ብድር በመውሰድ የኢኮኖሚ አቅማቸውን ማጎልበት የሚችሉበት እድል እንደተፈጠረላቸው አንስተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,14.014,10.77,0.642,14.014,-36.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_71b68e23a720,train,የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወልዱ ይመስል በበኩላቸው በመገኛ ምንጫቸው ተለይተው የሚታወቁ የግብርና ምርቶች ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ በመሆን የተሻለ ዋጋ ያወጣሉ ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.014,11.687,0.394,13.014,-30.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_4a4a19530c42,train,የታሪክ ተመራማሪው ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ባደረባቸው ሕመም ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ይታወቃል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,10.334,8.903,0.537,10.334,-33.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_d8a849022798,train,ባለፉት ሶስት ዓመታት ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የኢትዮጵያን የመሬት ገጽታ በካዳስተር ሥርዓት ማደራጀት የሚያስችል ስኬታማ ተግባር መከናወኑን ገልጸዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,10.454,10.09,0.364,10.454,-25.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_164f90fc4a6e,train,ከዚህ የአካውንት ነጠቃ በኋላ የተነጠቀውን የቴሊግራም ወይም ዋትሳፕ አካውንት በመጠቀም ወደ ግለሰቡ ወዳጆች ለወሳኝ ጉዳይ ገንዘብ እንደሚያስፈልጋቸዉና እንዲያስገቡላቸዉ በጽሁፍ መልዕክት በመጠየቅ እያጭበረበሩ እንደሚገኙም የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ገልጿል።,spk_167d13af5b3f,am,17.534,17.157,0.377,17.534,-27.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_0b4d052438b9,train,የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ በላቸው ፀሐይ እንዳሉት፤ የኢትዮጵያን ታላላቅ ከተሞች ዘመኑን የዋጀ የዲጂታል አድራሻ ስርዓት ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው፡፡,spk_167d13af5b3f,am,10.813,9.458,0.522,10.813,-33.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_48947236dfff,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን በማኅበራዊ ልማት የምታደርገው አስተዋጽዖ የብዙ ኢትዮጵያውያንን ሕይወት የቀየረ ነው ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.133,11.932,0.385,13.133,-28.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_3c8a3ec62a8a,train,በምርምር ማዕከሉ የቀረበው እንቁ የተሰኘ የዳጉሳ ዝርያ በአርሶ አደሮች ማሳ ያለበትን ሁኔታ ለመገምገም የተዘጋጀ  የመስክ ምልከታ ዛሬ በዝቋላ ወረዳ  ተካሂዷል።,spk_167d13af5b3f,am,10.934,9.922,0.615,10.934,-33.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_2400b4d0cfea,train,የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዮዳሄ አርዓያሥላሴ በዚሁ ወቅት እንዳሉት እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ድረስ የፋይዳ መታወቂያ ተመዝጋቢዎችን 90 ሚሊየን ለማድረስ ታቅዶ እየተሰራ ነው።,spk_167d13af5b3f,am,15.733,13.944,0.358,15.733,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_361c74c2c63c,train,የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ከፍተኛ አማካሪ አብዮት ባዩ (ዶ/ር)፥ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ የሀገርን የዲጂታል ኢኮኖሚ ተወዳዳሪነት የሚያረጋግጡ ስኬቶች መመዝገባቸውን ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,15.293,14.564,0.396,15.293,-24.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_32d2e644509a,train,የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ለግብርና እና ገጠር ትራንስፎርሜሽን ቁልፍ ጉዳይ በመሆኑ አርሶና አርብቶ አደሮች እንዲመዘገቡ በቅንጅት መሥራት እንደሚገባ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ገለጹ።,spk_167d13af5b3f,am,12.094,9.959,1.048,12.094,-29.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_669c0a4a6bcc,train,በተለይም በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ በመቆም ለሰላም፣ ለጋራ ትርክት ግንባታና ለብሔራዊ መግባባት ያላቸውን የላቀ ሚና ሊወጡ ይገባል ሲሉም አንስተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,12.094,11.176,0.398,12.094,-30.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_0e2a1aa3a6d6,train,ይህንን ችግር በመሰረታዊነት ለመፍታት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቅጣጫ ሰጪነት የተጀመረው የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በአዲስ አበባ  ወደ ሥራ መግባቱን ተናግረዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,10.813,10.335,0.479,10.813,-30.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_eeef3e10efbf,train,ቻይና የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ቃል መግባቷን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) 15ኛው የብዝሃ ህይወት ጥበቃ ኮንፈረንስ መድረክ (ኮፕ-15) ላይ ይፋ አድርጓል።,spk_167d13af5b3f,am,8.573,8.095,0.479,8.573,-29.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_3393b3505baa,train,ይህም ተቀራርቦ ለመስራትና ይበልጥ ምርታማ ለመሆን የሚያግዝ ሲሆን፤ ግልጽ አሰራር የተበጀለት መሆኑ ደግሞ ፍትሃዊነትን ከማስፈን አኳያ ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው አንስተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,14.053,11.451,1.864,14.053,-34.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_1490feb15412,train,በከተማው ተቋማት የሕዝብን መስተንግዶ  ቀልጣፋና ተጠያቂነት ያለበት ለማድረግ በቅርቡ የተጀመረው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ መሆኑን ተገልጋዮች ይናገራሉ።,spk_167d13af5b3f,am,13.133,11.98,0.58,13.133,-33.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_813ad4b8d64f,train,በአፍሪካ በቀዳማይ ልጅነት ዘመን የህጻናት መሰረታዊ የማንበብ፣ የመጻፍ እና የሂሳብ ክህሎቶችን ማላቅ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ከፍተኛ የባለድርሻ አካላት አውደ ጥናት ሐምሌ 15 እና 16 ቀን 2017 ዓ.ም በህብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ይካሄዳል።,spk_167d13af5b3f,am,19.093,18.722,0.371,19.093,-20.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_1fec6b15679b,train,በዚህም የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ ዲጂታላይዜሽን ማስፋፋት ላይ  የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ  ይቀጥላል ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,7.973,6.662,0.652,7.973,-34.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_8a2a9de7d5a6,train,በዩኒቨርሲቲው ባለሙያ እገዛ የተደረገላቸው የፍየል ዝርያ ማሻሻያ በአካል የገዘፉና የስጋ ምርታቸው ከፍተኛ የሆኑ በማርባት ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,9.334,8.966,0.367,9.334,-34.1,male,25-34,,16000,4,0 clip_14a7374f2683,train,ሚኒስትር ዴኤታው ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ (ዶ/ር) በፕሮጀክቱ የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተው እንዳሉት የህዝቡን ህይወት ለመቀየር እየተከናወኑ ካሉ ስራዎች መካከል አንዱ የሃይል አቅርቦትን ተደራሽ ማድረግ ነው ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,12.174,11.105,0.365,12.174,-30.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_290a5c008126,train,:- የመቱ ዩኒቨርሲቲ የግብርና ምርትና ምርታማነትን የሚያሳድጉ የምርምር ስራዎችን በማፍለቅ የአካባቢውን ህብረተሰብ ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑን ገለጸ።,spk_167d13af5b3f,am,9.614,8.903,0.374,9.614,-30.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_245a323ce982,train,በተጨማሪም በዓሉ ወንድማማችነትና እህትማማችነትን በማጉላት የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ ፈተናዎችን በጽናት ለመሻገር አጋዥ መሆኑንም አክለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,9.973,8.7,0.663,9.973,-31.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_c71e07add2f3,train,ህብረተሰቡ ለእንግልት የሚዳረግባቸውን አገልግሎቶች በመለየት በአንድ ማዕከል ውስጥ ያለ ውጣውረድ በኦን ላይን ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን  አመልክተዋል ።,spk_167d13af5b3f,am,9.254,7.781,0.836,9.254,-31.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_cb239a57189b,train,የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ለኤርትራ አዲስ አስተባባሪ መሾማቸውን አስታውቀዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,8.493,7.109,0.715,8.493,-30.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_7151b232f092,train,የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ አገልግሎቱን አስመልክተው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,6.774,6.411,0.362,6.774,-26.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_312779c1a1eb,train,ሮዝኒፍት እንደገለጸው በአትላንቲክ ውቅያኖስ አካባቢ ፔቾራ በተባለው ባህር 82 ሚሊዮን ቶን የሚገመት የነዳጅ ክምችት ተገኝቷል።,spk_167d13af5b3f,am,10.254,9.393,0.861,10.254,-31.0,male,25-34,,16000,4,0 clip_a18773c4cc85,train,በሴክተሩ የሚታየውን የመሰረተ ልማትና ቴክኖሎጂ፣ የገበያ ተደራሽነት እንዲሁም የብቁ ባለሙያ ችግርን ለመቅረፍ የአፍሪካ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ እየሰራ እንደሚገኝ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚው መናገራቸውን ናይጄሪያን ትሪቡን ዘግቧል።,spk_167d13af5b3f,am,17.654,15.047,0.659,17.654,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_588d7342613d,train,የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ሲሳይ ቶላ በመርሐ-ግብሩ ላይ እንደገለጹት፥ ብሔራዊ ጥቅምን ከማስከበር እንዲሁም ካለው የላቀ ኢኮኖሚያዊና ስትራቴጂያዊ ፋይዳ አንጻር የድሮን ቴክኖሎጂን በራስ አቅም ማልማት ወቅቱ የሚጠይቀው ጉዳይ ነው፡፡,spk_167d13af5b3f,am,16.694,15.503,0.801,16.694,-32.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_3d479007e2b5,train,ኢሬቻ የሁላችንም በዓል በመሆኑ ለስኬታማነቱ በጋራ እየሰራን እንገኛለን ያሉት ደግሞ ሌላኛዋ ተሳታፊ ማሬ አምቡ ናቸው።,spk_167d13af5b3f,am,9.373,8.993,0.381,9.373,-23.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_c5e11b0fda5a,train,በኢንስቲትዩቱ የክህሎት ኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ማበልጸጊያ ፕሮግራም የተዘጋጁ ዘመናዊ የግብርና ቴክኖሎጂዎች ሥራ ማስጀመሪያና የርክክብ መርሃ ግብር በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን ሸበሌይ ወረዳ ሆረሀውድ ቀበሌ ተከናውኗል።,spk_167d13af5b3f,am,13.414,11.976,0.376,13.414,-29.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_8fa2cac9bed4,train,ኢትዮጵያን ማበልጸግ ዘመናትን የተሻገረ የልሂቃን ዕሳቤ መሆኑን ያነሱት አማካሪ ሚኒስትሩ፤ ጋዜጠኝነት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስጠበቅ መሆን እንዳለበት ተናግረዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,12.293,11.624,0.669,12.293,-30.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_684028938b1f,train,አውደ ጥናቱ አፍሪካ ህብረት እ.አ.አ በ2035 የህጻናትን የማንበብ እና የመጻፍ ችግር የማስቀረት ቁርጠኝነት አካል እንደሆነም ገልጿል።,spk_167d13af5b3f,am,10.934,10.553,0.381,10.934,-22.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_89f39a5bcc83,train,አርሶ አደሩ የተሻሻለ የሰብል ዝርያዎችን የመጠቀም ልምዱ እያደገ መምጣቱን ጠቁመው፤ ምርታማነትን በማሳደግ ስርዓተ ምግብን ለማሻሻል ከማዕከሉ ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.094,11.704,0.407,13.094,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_3ed1ef5f8e8a,train,በ100 ፐርሰንት ግቦች ውስጥም የፋይዳ መታወቂያ ሙሉ ለመሉ በኢትዮጵያ መዳረስ እንዳለበት ገልጸው ለዚህም በሁሉም የአስተዳደር መዋቅሮች አበክሮ መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_167d13af5b3f,am,11.854,10.7,0.448,11.854,-33.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_b1477b5cc04d,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ጄይሉ ኡመር (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የኮንፈረንሱ ዋና አላማ ዜጎች አለም የደረሰበትን የህክምና ቴክኖሎጂ እንዲጠቀሙ ለማድረግ ነው ብለዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,12.213,11.836,0.377,12.213,-23.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_5b48de90acc3,train,እንደ ሀገር የኤሌክትሪክ ሃይል አማራጮችን በማስፋት የህዝቡን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትኩረት መሰጠቱን አብራርተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,9.373,8.925,0.449,9.373,-27.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_4a3990488e0c,train,ቀደም ሲል በነበረው አገልግሎት ፋይል የመጥፋት አጋጣሚና ሌሎችም ችግሮች እንደነበር በማስታወስ አስተያየት የሰጡት ደግሞ ከገላን ክፍለ ከተማ የመጡ አቶ ወርቅነህ በንቲ ናቸው።,spk_167d13af5b3f,am,10.733,9.96,0.4,10.733,-31.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_db887f9e71b1,train,ስትራቴጂክ ዕቅዱ በተገልጋይ እርካታ የሚለካ መሆኑን ገልጸው በተለይም ጥራት ያለው ፍትህ እንዲሰጥ ሰፊ አስተዋጽኦ ያበረክታል ነው ያሉት።,spk_167d13af5b3f,am,9.774,8.925,0.371,9.774,-27.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_3e79e2eabe30,train,በገጠር የሚገኙ ማህበራዊ ተቋማትን የሃይል ተጠቃሚ ለማድረግ በተከናወነ ተግባርም በአጎራባች ዞኖች የሚገኙ 24 ጤና ጣቢያዎችና 19 ትምህርት ቤቶችን የሶላር ሃይል አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.373,12.759,0.615,13.373,-28.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_8bbfa2e99e93,train,ዘመናዊ አርሶ አደር ለመፍጠር ወሳኝ የሆነውን የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ለማሳካት እንደሚሰራ ጠቁመዋል።,spk_167d13af5b3f,am,7.413,7.035,0.378,7.413,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_234cd9bf31fd,train,ዳዊት ውበት በበኩላቸው፤ በሁሉም አቅጣጫ ለሚመጡ እንግዶች ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር የበዓል ማክበሪያ ስፍራ ፅዳትን ጨምሮ እየተደረጉ ባሉ  ዝግጅቶች የበኩሉን እየተወጣ መሆኑን ጠቅሷል።,spk_167d13af5b3f,am,12.934,12.551,0.383,12.934,-26.9,male,25-34,,16000,4,0 clip_cb063782c762,train,ከዚህ ውስጥም በመመርመር፣ በማሳገድ እና በክርክር በቢሊየን የሚቆጠሩ የተመዘበሩ ሃብቶችን ከውጭና ከሀገር ውስጥ ማስመለስ መቻሉን አንስተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,9.854,9.482,0.372,9.854,-27.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_ba2410bced7d,train,በፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ተዘጋጅተው በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን ሥራ የጀመሩት የመስኖ መቆጣጠሪያ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች ግብርናን ለማዘመን ምቹ ሁኔታ መፍጠራቸው ተገለጸ።,spk_167d13af5b3f,am,12.094,11.657,0.437,12.094,-27.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_fd03727e1420,train,ዘርፉ ከገቢ ምንጭነት ባሻገር የክልሉንና የሀገርን በጎ ገጽታ ከመገንባት አኳያ ያለው አስተዋፅኦ ከፍተኛ መሆኑንም ነው ያመላከቱት።,spk_167d13af5b3f,am,9.774,9.245,0.528,9.774,-24.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_23a0ef45f681,train,በበጀት ዓመቱ ቀደም ሲል የተጀመሩ 35 መካከለኛና ከፍተኛ የውሃ ተቋማት ግንባታ አጠናቆ ለአገልግሎት በማብቃት የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትና ተደራሽነት የማሳደግ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.854,12.356,0.39,13.854,-29.5,male,25-34,,16000,4,0 clip_d6592b84ed9f,train,ለአካባቢ ስነ ምህዳር ተስማሚ የሆኑ የሰብል ዝርያዎችን በማስፋት በመኸሩ ወቅት  2ሺህ 800 ሄክታር መሬት በእንቁ ዳጉሳ መሸፈን ተችሏል ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,10.454,9.064,0.565,10.454,-34.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_98c2b7c9e290,train,ስትራቴጂክ ዕቅዱ ቀልጣፋ፣ አካታችና ሕብረተሰብ ተኮር የፍትሕ አገልግሎት መስጠትና በዘርፉ የተሻሉ ስራዎችን መስራት የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,10.694,9.681,0.579,10.694,-29.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_1480a9a9476d,train,አስፈላጊ ሁኔታዎች ተሟልተው በቶሎ ሁለንተናዊ አገልግሎቱን እንዲጀምር በመንግሥት በኩል የሚፈለጉ ድጋፎች እንደሚደረጉ አመልክተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,8.414,7.508,0.534,8.414,-27.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_f59954fab1e6,train,ጥረቶቹ በኢትዮጵያ የማንበብ እና መጻፍ አለመቻል ምጣኔን በታችኛው የትምህርት እርከን እንዲቀንስ ማድረጉና በገጠሪቱ ክፍል የታየው ለውጥ አበረታች የሚባል እንደሆነም ተመላክቷል።,spk_167d13af5b3f,am,12.854,12.483,0.371,12.854,-27.1,male,25-34,,16000,4,0 clip_de2cb58916b4,train,ለዜጎች ፈጣን አገልግሎትና ለዲጂታል ኢትዮጵያ ስኬት ሚናው የላቀ መሆኑን የገለጹት  ዋና ዳይሬክተሩ፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ 90 ሚሊዮን ዜጎችን የመታወቂያው ባለቤት ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አውስተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,12.973,11.663,0.524,12.973,-33.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_48ae537cd27b,train,በመሆኑም ህብረተሰቡ ይህንን ተገንዝቦ በኮዲንግ ስልጠና አቅሙንና ክህሎቱን በመሳዳግ ለዲጂታል ዓለም ብቁ ዜጋ ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት እንዲያግዝ አስገንዝበዋል።,spk_167d13af5b3f,am,11.133,10.377,0.368,11.133,-30.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_5a63c8d341cd,train,)፡ -በደሴ  ከተማ የተጀመረው  መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እንግልትን በማስቀረት  ቀልጣፋ አገልግሎት እንድናገኝ አስችሎናል ሲሉ ተገልጋዮች ተናገሩ።,spk_167d13af5b3f,am,10.414,8.94,0.435,10.414,-33.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_01f38e3c6632,train,በኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተከናወኑ ተግባራት የሀገሪቱን ገቢና ወጪ ንግድ እንዲሁም የውስጥ ግብይቶችን የሚያሳልጥ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ስርዓት እየተገነባ እንደሚገኝ አንስተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.534,13.136,0.398,13.534,-29.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_b78bca076d5f,train,የኢትዮጵያ ሚዲያዎች የሐሰት ትርክትን በመመከት፣ የሀገራችንን የዕድገት አውዶች በማሳየት ኢትዮጵያዊ ጣዕም ያላቸውን ይዘቶች ማምረት እንዳለባቸው የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_167d13af5b3f,am,15.133,13.205,0.361,15.133,-31.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_811f5e3c14e2,train,በሀገር በቀል ፈጠራ የተቃኘ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ በአፍሪካ ለሚስተዋሉ ዘርፍ ተሻጋሪ ችግሮች ሁነኛ መፍትሄ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_167d13af5b3f,am,9.493,9.067,0.426,9.493,-28.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_51372a305903,train,በመሆኑም የአፍሪካ አገራት በአፍሪካ ህብረት 2063 አጀንዳ መሰረት ቅንጅት በመፍጠር ዘርፉን በማሳደግ አለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሰው ሃይል ማፍራት እንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,11.053,9.821,0.6,11.053,-28.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_bc1dd686da2b,train,የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት በህዋ ምርምር ላይ ተግባራዊ እውቀትን እና የምርምር ክህሎትን ለማሳደግ ታዳጊ ተማሪዎች ላይ በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።,spk_167d13af5b3f,am,13.053,11.207,0.565,13.053,-33.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_01a0447612bd,train,የሚዲያ ልህቀት ማዕከል ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም የሚቆም ሚዲያ እና ሙያዊ ሥነ ምግባርን የተላበሰ ጋዜጠኛ ለመፍጠር የሚያስችል መሆኑን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) ገለጹ፡፡,spk_167d13af5b3f,am,15.534,15.112,0.422,15.534,-33.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_83474ace2946,train,የ2018 የተማሪ ምዝገባ ነሐሴ 19 ቀን 2017 በልዩ ንቅናቄ እንደሚጀመር ጠቁመው፤ የተማሪ ምዝገባ ሥራው ግቡን እንዲመታ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_167d13af5b3f,am,14.454,13.92,0.534,14.454,-30.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_91f00e7dee31,train,በቅርቡም የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችን ዕውቀትና ክህሎት በምርምር፣ በማማከርና ስልጠና ማሳደግ የሚያስችል የኢትዮጵያ ሚዲያ ልህቀት ማዕከል ሥራ ጀምሯል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,13.014,11.577,1.035,13.014,-34.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_329f67f6db30,train,በዕለቱ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና የሠመራ ከተማ ነዋሪዎች በተገኙበት የፓናል ውይይት ተካሄዷል።,spk_167d13af5b3f,am,7.213,6.314,0.447,7.213,-32.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_41370e31748f,train,የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲቱዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)፤ እንደ ሀገር ፈጣን ዕድገት ለማስመዝገብ ቴክኖሎጂዎችን ጥቅም ላይ ማዋል እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,11.653,11.295,0.358,11.653,-26.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_bff4069dd75c,train,የመጀመሪያው የሃሰተኛ መረጃ ዝግጅት፣ ቁጥጥርና ስርጭትን ለመቆጣጠር እና ለመከላከል ያለመ ንቅናቄ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_167d13af5b3f,am,8.133,7.303,0.425,8.133,-30.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_b0105fd024d2,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሰለሞን በዛብህ እንዳሉት፤ ፈጣን፣ ቀልጣፋና ተጠያቂነት ያለበት አስራር በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመቻችቷል።,spk_167d13af5b3f,am,13.053,12.647,0.406,13.053,-33.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_eb3b747da626,train,የነገ አገር ተረካቢ ህጻናት አምራችና በአዕምሮ የጎለበቱ እንዲሆኑ በመቀንጨርና መቀጨጭ ላይ ትኩረት ያደረጉ የህጻናት ምግብን የሚያዳብሩ የምርምር ቴክኖሎጂዎችን በማፍለቅ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,14.893,12.849,0.437,14.893,-32.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_4eee193f1eb6,train,በክልሉ እሰከ ሰኔ 2018 ዓ.ም ከ1 ነጥብ 8 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለመመዝገብ መታቀዱን ገልጸው፤ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ወራት ብቻ  ከ160 ሺህ በላይ ዜጎች መመዝገባቸውን ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,14.694,13.074,0.419,14.694,-35.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_abc011a4982a,train,በኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂ እና ኢንተርፕራይዝ ልማት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ፀዳለ ተክሉ በወቅቱ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የጀመረቻቸው ፈጣን የሪፎርም ሥራዎች እንዲሳኩ በየዘርፉ ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን ማላመድና ወደ ሥራ ማስገባት ወሳኝ ሚና አለው።,spk_167d13af5b3f,am,16.654,15.93,0.371,16.654,-30.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_89f284554ebb,train,ለአህጉሪቷ የሚቀርቡ የባዮ-ዲጂታል ቴክኖሎጂ መሳሪያዎች የሚገመገሙበትን ሥርዓት ለመዘርጋትም ከአፍሪካ ሕብረትና ፓን አፍሪካ ተቋማት ጋር በትብብር እየሰሩ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_167d13af5b3f,am,15.973,12.655,1.027,15.973,-32.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_1a101c7692ed,train,ይህን ተከትሎ ቢሮው የአምስት ሚሊዮን ኮደርስ ስልጠናን አስመልክቶ በየካ ክፍለ ከተማ ለሚገኙ ወጣቶች የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ- ግብር አካሒዷል።,spk_167d13af5b3f,am,10.493,9.874,0.62,10.493,-32.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_4bdd20432b55,train,የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር  በ4ኛው ዙር ሰመር ካምፕ በሳይበር ደህንነትና ተያያዥ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ታዳጊዎችና ወጣቶችን አስመርቋል።,spk_167d13af5b3f,am,17.294,14.291,0.605,17.294,-33.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_924b868202b3,train,የኢትዮጵያ ሚዲያ ልህቀት ማዕከል የመገናኛ ብዙኃን ዘርፉ የሚጠይቀውን ስልት፣ ፈጠራና ብቃት ለማሟላት ተጨማሪ አቅም እንደሚሆንም ገልጸዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,9.973,8.88,0.531,9.973,-30.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_9c74ce561e8a,train,የመውሊድ በዓልን ስናከብር የነቢዩ መሐመድን አስተምህሮዎች ተግባራዊ በማድረግ ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሼኽ አብዱልከሪም ሼኽ በድረዲን ገለጹ።,spk_167d13af5b3f,am,14.213,13.551,0.36,14.213,-31.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_08a61b9e66fb,train,በዚሀም በክፍለ ከተማው 25 ሺህ የሚጠጉ ወጣቶችና የመንግስት ሰራተኞች ስልጠናውን በተመለከተ ግንዛቤ እንዲወስዱ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_167d13af5b3f,am,9.733,8.883,0.548,9.733,-32.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_d1b15c233166,train,ማዕከላቱን በቴክኖሎጂና በብቁ የሰው ኃይል በማሟላት የቅድመ መከላከልና ዓለም አቀፍ የቁጥጥር ስርዓት በመዘርጋት ተጨባጭ ውጤት መመዝገቡን ገልጸዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,9.934,8.722,0.529,9.934,-35.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_f5aab65dd67a,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ ፅህፈት ቤት ሀላፊ እቴነሽ በየነ፤ ዲጂታል መታወቂያ ለሴቶች የሚያስገኘውን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ በመረዳት በክልሉ የሚኖሩ ሴቶች የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,18.294,14.802,0.54,18.294,-30.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_c2c53527ff5d,train,"ማዕከሉ ካላመዳቸው የሩዝ ዝርያዎች ""ዕድገት"" ፣ ""ፎገራ-1"" እና ""ፓዌ -2"" የተሰኙ የሩዝ ዝርያዎች ለአካባቢው ስነ-ምህዳር ተስማሚና በሄክታር እስከ 78 ኩንታል ምርት መስጠት የሚችሉ በመሆናቸው ተመራጭ አድርጓቸዋል ብለዋል።",spk_167d13af5b3f,am,15.493,13.895,0.354,15.493,-31.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_022ac913b590,train,ኪነ ጥበብ የኢትዮጵያና ቻይና የቆየ ዲፕሎማሲያዊና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቶችን በማጠናከር የጎላ ሚና ያለው መሆኑን ሚኒስትሯ ገልጸዋል።,spk_167d13af5b3f,am,8.094,7.722,0.372,8.094,-27.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_45bb925a30a0,train,ተሻሽሎ የቀረበው የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ስትራቴጂ ለዘላቂ ልማት ጉልህ ፋይዳ እንዳለው ጠቁመው፤ ኮሌጆች በክኅሎት የዳበረ ትውልድ ለመፍጠር የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_167d13af5b3f,am,14.293,12.351,0.495,14.293,-32.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_7e730370d613,train,ህዝበ ሙስሊሙ በቀጣይም ለዘላቂ ሰላምና ለሀገር እድገት በጋራ መስራት አለብን ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,5.854,4.98,0.468,5.854,-29.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_8045ff4492e6,train,የቴሌብር ፈጣን ተደራሽነትና ለአጠቃቀም ምቹ መሆኑ የዕለት ተዕለት የዜጎችን ኑሮ እያሳለጠ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።,spk_167d13af5b3f,am,7.173,6.136,0.69,7.173,-30.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_502040123fdf,train,በመታር ከተማ ተገንብቶ ለአገልግሎት ክፍት የሆነው የፀሐይ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት የአካባቢውን ህዝብ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያፋጥን መሆኑን ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ገልጸዋል።,spk_167d13af5b3f,am,12.334,11.447,0.409,12.334,-27.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_973f22feeb3b,train,በጋሞና ወላይታ ዞኖች በሚገኙ ሶስት ወረዳዎች በ100 ሄክታር መሬት ላይ ሃሌኮ ወይም ሽፈራው ቅጠልን ሜካናይዝድ በሆነ መንገድ የማልማት ስራን ጨምሮ በምርምር የታገዘው የተጎዳ አፈርን ለማከም የሚያስችል የተፈጥሮ ማዳበሪያ ውጤታማ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,16.814,14.662,0.499,16.814,-28.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_67e33fa6f736,train,በስልጠናው ወጣቶች፣ የመንግስት ሠራተኞችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ከክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጎን ለጎን የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና በመውሰድ ራሳቸውን እንዲያበቁ እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.653,13.303,0.35,13.653,-29.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_5bdce7559db7,train,በዚህም በዲጂታል ክህሎት ልማት፣ ዲጂታል ፋይናንስ፣ በዲጂታል መታወቂያ፣ በመንግስት አገልግሎት፣ የኦንላይን ንግድ ሥርዓትና በ5 ሚሊየን ኢትዮ-ኮደርስ ተጨባጭ ስኬት ማስመዝገብ እንደተቻለ ገልጸዋል።,spk_167d13af5b3f,am,12.774,10.756,0.635,12.774,-32.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_19a5f9cc57cb,train,ህብረተሠቡ ከምዝገባው በኋላ  ከኢትዮ-ቴሌኮምና እውቅና ባላቸው ተቋማት ዲጂታል መታወቂያውን በመውሰድ በጥንቃቄ መጠቀም እንዳለበትም  አሳስበዋል።,spk_167d13af5b3f,am,10.893,9.439,0.36,10.893,-34.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_84d0da930402,train,የምግብ ድጋፉ 600 ኩንታል ዱቄት፣ 4 ሺህ 500 ሊትር ዘይት መሆኑ የተገለጸ ሲሆን የትምህርት መርጃ መሳሪያዎቹም አምስት ሺህ ደርዘን ደብተር እና 450 ፓኬት እስኪብርቶ እንደሆነ ታውቋል።,spk_167d13af5b3f,am,15.373,14.233,1.141,15.373,-30.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_998eb8f78712,train,የለውጡ መንግስት ዘመኑን በሚዋጅ እይታ በመንቀሳቀስና ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር በሁለንተናዊ የልማት ዘርፎች ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል ሲሉም አክለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,12.774,10.555,0.472,12.774,-35.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_0919d4449159,train,የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አበበ ግርማ (ዶ/ር) ፤ ሕብረተሰቡ ተማሪዎችን ለማቀፍ የቃል-ኪዳን ሰነዱን መቀበሉ ትብብርን የሚያሳድግ ድንቅ ተግባር ነው ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,10.813,9.857,0.384,10.813,-33.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_2b2e6de5396c,train,ቴክኖሎጂውን በሀገር አቀፍ ደረጃ በማስፋትና የቴክኖሎጂ ሽግግሩን በሁሉም ዘንድ በማላመድ በተለይም ግብርናውን ይበልጥ ለማዘመን ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን አንስተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,10.854,9.911,0.514,10.854,-29.7,male,25-34,,16000,4,0 clip_30d59406bb63,train,የዲጂታል አሰራር ወቅቱ የሚጠይቀውና ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስርዓት እንዲኖር ከማስቻሉ ባለፈ፣ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አለው።,spk_167d13af5b3f,am,7.734,7.374,0.359,7.734,-26.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_11e79d2f7e27,train,በአማራ ክልል ሁሉም ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች ምዝገባ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ነሀሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም የሚከናወን ሲሆን መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራውም መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚጀመር ታውቋል።,spk_167d13af5b3f,am,15.573,13.635,0.953,15.573,-25.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_3b69c47aafb2,train,የባንኩ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ ካናዮ አዋኒ በግብጽ በተካሄደ የአፍሪካ የንግድ ጉባኤ እንደተናገሩት የአፍሪካ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ በአህጉሪቱን   የፊልም ኢንዱስትሪዎችን አቅም ለማሳደግ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።,spk_167d13af5b3f,am,19.134,17.853,0.591,19.134,-31.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_5a145f6da61d,train,ዛሬም በኮምቦልቻ ከተማ ለ150 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ መደረጉን ገልጸው፣ ለአቅመ ደካሞችም ደረጃቸውን የጠበቁ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ሥራ ማስጀመራቸውን ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,11.934,11.114,0.501,11.934,-27.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_8880048acc1e,train,ኮሌጁ በተሻሻለው የትምህርት አሰጣጥ ስትራቴጂ መሠረት የአካባቢውን የልማት ፍላጎት መሠረት ያደረጉ የሥልጠና መስኮችን ለመስጠት ግብዓት በማሟላት ዝግጅት ማድረጉን  ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,11.813,10.709,0.463,11.813,-33.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_04bd01d5ac5f,train,አሁን ላይ የተገኘውን ሰላም በማጽናት የአገልግሎት አሰጣጥ መዛነፎችን በማስተካከል የተገልጋዩን  እርካታ ለማረጋገጥ በትኩረት መስራት እንዳለባቸውም አሳስበዋል።,spk_167d13af5b3f,am,9.694,8.958,0.393,9.694,-28.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_a6efb5b719ba,train,በአውደ ጥናቱ የአፍሪካ የምግብ ሉዓላዊነት ጥምረት ዋና አስተባባሪ ሚልዮን በላይ (ዶ/ር)፤ በ50 የአፍሪካ ሀገራት የባዮ-ዲጂታል ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ሥርዓትን ለማሳደግ ግንዛቤ እየተፈጠረ ይገኛል ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,15.293,12.41,0.628,15.293,-34.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_9d3e4ffd33f4,train,በዛሬው እለትም በመጀመሪያ ዲግሪ 1 ሺህ 880 በሁለተኛ ዲግሪ 120 በአጠቃላይ ሁለት ሺህ ተማሪዎች በቂ የንድፈ ሀሳብና የተግባር ስልጠና በመውሰድ ለምረቃ መብቃታቸውን ጠቁመዋል።,spk_167d13af5b3f,am,14.254,13.877,0.377,14.254,-28.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_614d02fc14ac,train,ስካይዊን ኤሮኖቲክስ ኢንደስትሪ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ የድሮን ቴክኖሎጂ ምርቶችን ማምረቱን አጠናክሮ መቀጠሉን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ።,spk_167d13af5b3f,am,9.934,9.526,0.408,9.934,-30.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_ca51f5836d26,train,የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም 15 ዩኒቨርሲቲዎችን ያቀፈ ሲሆን አንደኛ ፎረሙን በድሬዳዋ እእንዲሁም ሁለተኛውን በአርሲ ዩኒቨርሲቲዎች ማካሄዱ ይታወሳል።,spk_167d13af5b3f,am,11.293,10.28,0.67,11.293,-30.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_9e6c977f8543,train,በኢትዮጵያ ያሉ የግልም ይሁኑ የህዝብ ወይም የሃይማኖት መገናኛ ብዙሃን በአራት ጉዳዮች ላይ ልዩነት ሊኖራቸው አይገባም ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,7.694,6.829,0.432,7.694,-30.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_0229e3f94146,train,ፋውንዴሽኑ 100 ሚሊየን ተማሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የ100 ሚሊየን ዶላር መርሃ ግብር የመተግበር እቅድ መያዙን ጠቁመው ኢትዮጵያም የዚህ እድል ተጠቃሚ ለመሆን ማመልከት እንደምትችል ገልፀዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.254,12.889,0.364,13.254,-25.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_c343307be5ab,train,ኢንስቲትዩቱ በ10 ዓመት ውስጥ 100 ከተሞችን ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል ስትራቴጂ ነድፎ ወደ ስራ መግባቱን ጠቁመው በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባን ጨምሮ በርካታ የክልል ከተሞችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አስረድተዋል፡,spk_167d13af5b3f,am,14.454,13.045,0.483,14.454,-36.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_79c703610b2c,train,በሙስና የተመዘበረ ሀብትን የሚያስመልስ ዐዋጅን አጽድቋል ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፍትሕ ተቋማቱ ላይም ሰፊ ሪፎርምን እያካሄደ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,12.373,11.503,0.87,12.373,-32.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_6ec711d02638,train,በጥሩ አቋም የሚገኘው ማንችስተር ሲቲ ወጥነት ያለው ብቃት በሊጉ ላይ እያሳየ ይገኛል።,spk_167d13af5b3f,am,5.494,4.671,0.398,5.494,-31.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_8ad21eb660ec,train,የተዘዋዋሪ ችሎት ዘመናዊ አሰራሮችን ተጠቅሞ በማካሄድ የህብረተሰቡን ጊዜ፣ ጉልበትና ወጪ ለመቆጠብ ዘመኑ የሚጠይቀውን እውቅትና ክህሎት በመላበስ ለህዝብ አገልግሎት መስጠት የሚገባ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_167d13af5b3f,am,14.534,13.858,0.675,14.534,-29.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_2d3b3ba6dafa,train,የማዕከሉ ዳይሬክተር አዳነ ባህሩ (ዶ/ር) እንዳመለከቱት፤ ማዕከሉ የአካባቢውን ስነ ምህዳር መሰረት ያደረጉ የሰብል ዝርያዎችን የማላመድና የማስፋት ተግባር እያከናወነ ነው።,spk_167d13af5b3f,am,11.334,10.569,0.356,11.334,-35.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_030d4ade450b,train,ይህም ቀደም ሲል በተደጋጋሚ ሲያጋጥም የነበረን የተሽከርካሪ አደጋ ለመከላከል አስችሏል ያሉት ኢንስፔክተር ባማዮ፣ ለዚህም ላለፉት 90 ቀናት በከተማው ምንም አይነት የትራፊክ አደጋ እንዳልተከሰተ በማሳያነት ጠቅሰዋል።,spk_167d13af5b3f,am,15.813,15.433,0.38,15.813,-23.7,male,25-34,,16000,4,0 clip_20fa95b76fa3,train,ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ በዲጂታል 2025 ስትራቴጂ ላይ ቁልፍ ጉዳይ ሆኖ ተተግብሯል ሲሉ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና አስተባባሪ ዮዳሄ አርአያስለሴ አስታወቁ።,spk_167d13af5b3f,am,12.254,10.569,0.635,12.254,-29.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_523797336266,train,ጋዜጠኝነት ተምሮ የሚገባበት ብቻ ሳይሆን በየጊዜው ብቃቱ የሚለካበት፣ የሙያ ፈቃድ የሚሰጥበትና የሚታደስበት መሆን አለበት ብለዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,9.053,8.633,0.421,9.053,-30.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_b273ca5ba913,train,በዚህም የፕላንና ልማት፣ የከተማና መሰረተ ልማት እንዲሁም  የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮዎች በቅደም ተከተል  ከአንደኛ  እስከ ሶስተኛ ደረጃ በመውጣት የዕውቅናና የማበረታቻ  ሽልማቱን ርዕሰ መስተዳደሩ አበርክተውላቸዋል።,spk_167d13af5b3f,am,14.454,14.082,0.371,14.454,-26.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_16bd6a644fe0,train,የመርሃ ግብሩ ስኬት በብዙ መልኩ የሚገለጽ ስለመሆኑ አንስተው የተቋማት የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ መጠናከር በተለይም ደግሞ የፋይናንስ ተቋማት አገልግሎት ለዘርፉ ስኬት ጥሩ ማሳያ መሆኑን አንስተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.534,12.453,0.525,13.534,-32.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_bfa3505e6d43,train,በክልሉ የሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ አገልግሎትም በቴክኖሎጂ የታገዘ በመሆኑ በቢሮው የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን የሚቀርፍ ነው ያሉት ደግሞ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሐመድ ሀሚድ ናቸው።,spk_167d13af5b3f,am,15.454,13.858,0.411,15.454,-31.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_351012e832dc,train,ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያው በአንድ ጊዜ 16 ተሽከርካሪዎች ባትሪ እንዲሞሉ የሚያስችል መሆኑን ጠቅሰው፤ አንድ መኪና በ15 ደቂቃ ባትሪውን መሙላት እንደሚችል ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,11.534,10.771,0.428,11.534,-29.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_2918593e1ada,train,በካይ ጋዝ ልቀት መቀነሻ ቴክኖሎጂ በተሽከርካሪዎች ላይ መገጠሙ ምቹና ጤናማ አካባቢ ለመፍጠር እንደሚያስችል የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡,spk_167d13af5b3f,am,10.334,9.956,0.377,10.334,-25.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_e4f4a9b5400e,train,የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎችን የማስፋፋት፣ የፈጠራ ሃሳብና ችግር ፈቺ ትውልድን ለመገንባት እየተሰራ እንደሚገኝም አንስተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,9.893,8.086,0.852,9.893,-31.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_3122587b8399,train,ዩኒቨርሲቲው ከወልዲያ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር የተማሪዎችና የቃል ኪዳን ቤተሰብ ትስስር የምስረታ ጉባዔና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ዛሬ አካሄዷል።,spk_167d13af5b3f,am,11.733,11.33,0.404,11.733,-32.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_b94e24432683,train,በአህጉሪቱ የሥራ ዕድል ፈጠራን ተቋማዊ አድርጎ ከመተግበርና አሰራርን ከማመቻቸት አንጻር የአፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ትሬድ  ትልቅ ሚና እየተጫወተ ነው ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,11.774,9.692,0.709,11.774,-33.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_32a37a003a2c,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ዑስማን ሱሩር በበኩላቸው ከተረጂነት ለመላቀቅ የተሰሩ ስራዎች ስኬታማ ናቸው።,spk_167d13af5b3f,am,15.373,12.969,0.358,15.373,-30.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_e95e4a42284b,train,ዜጎች ያለ ሥጋት የሙስናን ወንጀል ጥቆማ የሚሰጡበት ዲጂታል ሥርዓትም ተግባራዊ ተደርጓል ነው ያሉት በመልዕክታቸው።,spk_167d13af5b3f,am,7.534,7.165,0.369,7.534,-26.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_21aaad37bf67,train,ሥርዓቱ የመረጃ ጥራት ላይ ከፍተኛ ለውጥ ማምጣቱን ገልጸው፤ የታካሚዎችን መጉላላት በመቀነስ በኩል ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,9.934,8.646,0.465,9.934,-32.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_5db2eab113b6,train,በተለይ የህዝብ ዲጂታል መሠረተ ልማት ማስፋት ላይ ትልቅ ስራ የሚከናወን ሲሆን ይህም ዲጂታል ቴክኖሎጂ ሰው ተኮር ሆኖ የዜጎችን ኑሮ እንዲያሻሽል ትልቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑን ገልጸዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.293,12.906,0.387,13.293,-28.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_f8fc8541e3b3,train,ክልሉን የሰላም፣ የመቻቻልና የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ ከተለመደው አሰራር በመውጣት በፈጠራና በፍጥነት የታከለ የኢንተርፕርነርሽፕ እና ኢኖቬሽን ስነ-ምህዳር ለመፍጠር እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,15.934,12.758,0.708,15.934,-33.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_92b3dac446a8,train,በሌላ በኩል “በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ሐሳብ የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠትና የቁሳቁስ ማሰባሰብ ሥራ እተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_167d13af5b3f,am,10.534,10.054,0.479,10.534,-30.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_718c672dc607,train,የተገኘው ውጤትም ለቀጣይ ስራዎች መነሳሳትን የሚፈጥር መሆኑን አስታውቋል።,spk_167d13af5b3f,am,4.774,4.334,0.439,4.774,-28.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_f27dd7245269,train,"እንዲሁም የብቅል ፋብሪካ ፍላጎትን የሚያሟሉና በአንድ ሄክታር ከ50 ኩንታል በላይ ምርት የሚሰጡ ""ሲንግተን""ና ""ሞአታ"" የሚል ሲያሜ ያገኙ የብቅል ገብሶችንም ጠቅሰዋል።",spk_167d13af5b3f,am,10.813,10.14,0.674,10.813,-30.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_e529c7c174d8,train,የክልሉ መንግስት ማዕከሉ በፍጥነት እንዲጠናቀቅ በማድረጉ በክልል ደረጃ በዛሬው ዕለት ስራ እንዲጀመር መደረጉንም ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,8.733,8.017,0.717,8.733,-32.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_d754a49e54f9,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ አስካለች አልቦሮ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ፣ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ፍሬህይወት አበበ እና በአዲስ አበባ የሚኖሩ የብሔረሰቡ ተወላጆችና ምሁራን ታድመዋል።,spk_167d13af5b3f,am,19.854,19.49,0.364,19.854,-19.3,male,25-34,,16000,4,0 clip_7ea3602c43a1,train,ለዚሀም  16 አዲስ መማሪያ ክፍሎችና  ሌሎችም ለትምሕርት ስራው የሚያስፈልጉ አዳዲስ   ሕንጻዎች ተገንብተው ለስራ ተዘጋጅተዋል ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,8.493,8.114,0.379,8.493,-29.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_3de0a641bf47,train,አቶ ለገሰ እንዳሉት በተሻሻለው የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጆች ፖሊሲ መሠረት በክልሉ የሚገኙ ሁሉም ኮሌጆችን በቴክኖሎጂ በማጠናከር ዲጂታል አሰራርን እንዲተገብሩ  ትኩረት ተሰጥቶታል።,spk_167d13af5b3f,am,13.373,12.599,0.362,13.373,-34.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_6035551449a5,train,የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጆች  ሥራ ፈጣሪዎችን እንዲያፈሩ ተቋማቱን  የማደራጀት ሥራ ትኩረት ተሰጥቷል ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,8.414,8.046,0.367,8.414,-33.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_eac8537fa5f3,train,በአማራ ክልል ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሁሉንም ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ ለማምጣት የምዝገባ ሥራ በንቅናቄ መጀመሩን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_167d13af5b3f,am,8.854,8.48,0.374,8.854,-25.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_055b4b40271f,train,ከቴክኖሎጂዎቹ መካከል በተለይም የመስኖ አውታርን መጠቀም የሚያስችል ዘመናዊ ቴክኖሎጂ እንዲሁም በኤሌክትሪክ የሚሰራ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ እና የከሰል ማክሰያ ቴክኖሎጂዎች ይጠቀሳሉ።,spk_167d13af5b3f,am,14.534,14.086,0.448,14.534,-31.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_e427124df10b,train,በጽዳት መርሃ-ግብሩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር ወንድሙ ሴታን ጨምሮ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,15.414,13.671,0.705,15.414,-29.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_ad71fd246f48,train,አገልግሎቱ በክልሉ የሚገኙ ከተሞችንና የገጠር ቀበሌዎችን የሃይል አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ የጀመረው ጥረትም የሚበረታታ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,9.733,8.882,0.447,9.733,-28.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_330adfb1107f,train,በጋሞ ዞን ካምባ ዙሪያ ወረዳ ድንጋሞ ቀበሌ ከ400 በላይ ነዋሪዎችን የሃይል ተጠቃሚ ያደረገ 15 ኪሎ ዋት የሚያመነጭ ታዳሽ ሃይል ፕሮጀክት ገንብቶ በቅርቡ ለአገልግሎት ማብቃቱን ለአብነት ጠቅሰዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.854,12.716,0.473,13.854,-29.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_94bc39590773,train,ኪን ኢትዮጵያ የባህልና ኪነ ጥበብ ቡድን የኢትዮጵያን የማንሰራራት ብስራት ለዓለም ለማስተዋወቅ ሚናው የላቀ መሆኑን የገለፁት ደግሞ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ናቸው።,spk_167d13af5b3f,am,12.854,11.585,0.822,12.854,-32.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_fefeda72591e,train,የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) በበኩላቸው እንዳሉት፥ ባህላዊ የግጭት አፈታትን ለሠላም ግንባታ እና ለዘላቂ ልማት የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ ለማጎልበት እየተሰራ ነው።,spk_167d13af5b3f,am,11.414,10.607,0.362,11.414,-29.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_21c365cf0585,train,ስልጠናቸውን አጠናቀው የተመረቁት ህማን ሰይድ እና ኦሊያድ ደጀኔ በስልጠናው በህዋ ሳይንስ መሰረታዊ ክህሎት የጨበጡበትን ክህሎት ማግኘታቸውን ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,11.254,10.308,0.475,11.254,-33.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_005ad4214ae3,train,ከባለፈው ክረምት ጀምሮም በማዕከሉ ድጋፍ ከ400 በላይ አርሶ አደሮችን በማሳተፍ የቦሎቄና ሌሎች የሰብል ዝርያዎችን በ110 ሄክታር መሬት የማስፋት ስራ እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.334,11.924,0.393,13.334,-32.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_22f2784537e4,train,የጋሞ ገበሬዎች ህብረት ስራ ማህበር አትክልትና ፍራፍሬ አምራች ሲሳይ ቦጋለ በበኩላቸው፣ በአካባቢያቸው የሚበቅሉት የተለየ ጣዕም ያላቸው የፍራፍሬ ምርቶች በተጠቃሚዎች ዘንድ ተወዳጅ መሆናቸውን ያነሳሉ።,spk_167d13af5b3f,am,15.373,12.985,0.721,15.373,-31.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_0b0d7c1b6263,train,ለአገልግሎት ክፍት የተደረገው የፕላዝማ ችሎት አገልግሎት እና ኢ-ፋይሊንግ ሲስተም አንዱ ማሳያ መሆኑን በመጠቆም።,spk_167d13af5b3f,am,6.973,6.117,0.451,6.973,-32.3,male,25-34,,16000,4,0 clip_6ca9d7256cf7,train,ከአርሶ አደሮች፣ ምርት አቅራቢዎች፣ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንዱስትሪዎችና ሌሎች የምግብና ስነ-ምግብ ተዋናዮች ጋርም በቅርበት እየተሰራ መሆኑን ነው የገለጹት።,spk_167d13af5b3f,am,11.653,10.709,0.532,11.653,-35.6,male,25-34,,16000,4,0 clip_a0c30f6a49e0,train,ተገልጋዮች ትክክለኛ መረጃና ማስረጃ አቅርበው አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ አስገንዝበው፤ ሕገ ወጥ አሠራር ሲያጋጥማቸው በ7533 ነጻ የስልክ መስመር ጥቆማ እንዲሰጡም ጥሪ አቅርበዋል።,spk_167d13af5b3f,am,13.934,11.755,0.728,13.934,-33.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_487b23b0921c,train,ከወራት በኋላ በሚጀምረው የፈረንጆቹ አዲስ አመትም ለአፍሪካ የፊልም ኢንዱስትሪዎች በስቱዲዮ ግንባታ፣ ፊልም ቀረጻ እንዲሁም ለፊልም ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል አንድ ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል።,spk_167d13af5b3f,am,14.573,13.207,0.42,14.573,-31.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_0acf1396961c,train,የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ዴኤታ እንድርያስ ጌታ(ዶ/ር)፤ በኢንስቲትዩቱ የተዘጋጁ የመስኖ ቴክኖሎጂዎች በሶማሌ እና አፋር ክልሎች እንደተጀመሩ ገልጸው፤ በዓመት እስከ ሶስት ጊዜ በማምረት ምርትን ማሳደግ የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,16.134,14.679,0.808,16.134,-28.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_247ef980b943,train,በፕላንና ልማት ሚኒስቴር እና በአፍሪካ የምግብ ሉዓላዊነት ጥምረት ትብብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው የምግብና የግብርና ዘርፍ የባዮ-ዲጂታል ቴክኖሎጂ አውደ ጥናት ቀጥሏል።,spk_167d13af5b3f,am,13.694,12.069,0.438,13.694,-33.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_9ee54ec5dd50,train,በአሁን ወቅትም የነበራትን ክብርና ከፍታ ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው በዚህ ሂደት ውስጥ የፀጥታ ኃይሉ የህዝብን ሠላምና ፀጥታ በማጠናከር በኩል ሃላፊነቱ የጎላ መሆኑን አስገንዝበዋል።,spk_167d13af5b3f,am,15.414,12.375,0.362,15.414,-30.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_74d7ab8a5f5a,train,በስቴም ማዕከል ከሰባተኛ እስከ 12ተኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ስልጠና እያገኙ መሆኑን ጠቅሰው በዘንድሮ ክረምት 700 ተማሪዎች ስልጠና እየወሰዱ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_167d13af5b3f,am,11.414,10.336,0.412,11.414,-32.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_cf7501e0a042,train,በመሆኑም የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል እሴቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር የሚጠበቅባቸውን ሁሉ እያደረጉ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_167d13af5b3f,am,8.014,7.642,0.371,8.014,-32.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_6dc131f9c699,train,ባለፈው ዓመት ዘመኑን የዋጀ አዲስ የሳይበር ደህንነት ፖሊሲ መጽደቁን ገልጸው፤ ፖሊሲው ዲጂታላይዜሽንን ከማስረጽ ባሻገር የሳይበር ጥቃትን ለመከላከል ተደራሽነትን ማስፋት የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_167d13af5b3f,am,12.774,11.095,0.428,12.774,-34.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_c21372c55ae3,train,ዛሬ የሚሰጠው ሥልጠናም እንደሀገር ያሉትን ማህበራዊ እሴቶች በአግባቡ ለመጠቀም እንደሚያስችል ተናግረዋል።,spk_167d13af5b3f,am,7.574,6.386,0.717,7.574,-27.7,male,25-34,,16000,4,0 clip_093c0bec93ca,train,ትውልድን በሥነ ምግባር መገንባትና ተቋምን በግልጽ አሠራር መምራት ሙስናን የመከላከል ቁልፍ ተግባሮቻችን ናቸው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።,spk_167d13af5b3f,am,11.014,9.771,0.371,11.014,-29.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_b3fc65ebad0a,train,የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ባለብዙ መልኳ ኢትዮጵያ የበርካታ የቱሪዝም ሀብቶች ባለቤት ናት።,spk_390e66a2f080,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6712450f5e00,train,በተለይ በቅድመ-ልጅነት ትምህርት ላይ ፈሰስ የሚደረግ ኢንቨስትመንት የፖሊሲ ግብዓት ብቻ ሳይሆን ዘላቂ ዕውቀት ለማስጨበጥ የተቀመጠ የረዥም ጊዜ ስትራቴጂ መሰረት መሆኑን አመልክተዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.614,9.284,0.33,9.614,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_20c1e3ee030c,train,በኢትዮጵያ የቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮስላቭ ኮሴክ በበኩላቸው ቅሪተ አካላቱ በሰላም መመለሳቸውን ገልጸዋል።,spk_390e66a2f080,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-32.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b441166df24e,train,የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር ባቡር በሚያቋርጣቸው አካባቢዎች ስድስት ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ።,spk_390e66a2f080,am,7.173,6.743,0.0,7.173,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1447731d96f8,train,ሴቶች ለማህበረሰብ ሁለንተናዊ ለውጥና ለአገር ዕድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደነበራቸው ባለፋት ዓመታት የተሰሩ ስራዎች ምስክር መሆናቸውን ነው የገለፁት።,spk_390e66a2f080,am,8.274,7.885,0.388,8.274,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_b31cc91feab1,train,የቢሮው ምክትል ኃላፊ ገስጥ ጥላሁን በመድረኩ እንደገለጹት፣ ህፃናትን እስከ ሁለት ዓመት ጡት ማጥባት በአካልና በስነልቦና ዳብረው እንዲያድጉ በማድረግ በኩል ፋይዳው የጎላ ነው።,spk_390e66a2f080,am,8.774,8.473,0.3,8.774,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_888067e4c757,train,ስብጥር፡- የተለያዩ የምግብ ዓይነቶችን በተመጣጠነ ሁኔታ ማካተት በቂ ንጥረ ነገሮችን ለማግኘት ከማስቻሉ በላይ የምግብ እጥረትን ለመከላከል ይረዳል ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_820e1c1bd058,train,በመሆኑም በጨዋታ ላይ ተመስርቶ ለህፃናት የሚሰጠውን ዘመናዊ ትምህርት ከባህላዊው ጋር በማቀናጀት አገር በቀል ዕውቀትን ማስተላለፍ ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_390e66a2f080,am,7.173,7.173,0.0,7.173,-32.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a48ef51c8f42,train,ህጻናትን ጡት በማጥባት ጤናማና አምራች ዜጋን ለማፈራት ለሚደረገው ጥረት ውጤታማነት የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሰራር አስፈላጊ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_390e66a2f080,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-34.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e6e91329239,train,በጉብኝቱ ላይ የተሳተፉት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ስራ አስፈጻሚ ትዝአለኝ ተስፋዬ እና ከአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የመጡት ዶክተር ስንታየሁ ተክሌ እንደገለፁት፥ በአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል የህክምና ኦክሲጅን አጠቃቀም የተሻለ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,14.614,14.186,0.0,14.614,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6975cfee5a0f,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የፊታችን ሀሙስ ነሐሴ 29 ቀን 2017 ዓ.ም በታላቁ አንዋር መስጂድ የሚከበረውን 1 ሺህ 500ኛውን የነቢዩ ሙሀመድ የልደት በዓል በተመለከተ ለመገናኛ ብዙኅን መግለጫ ሰጥቷል፡፡,spk_390e66a2f080,am,13.733,12.744,0.343,13.733,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5a4fa6dce8a,train,የኢትዮጵያ መንግስት በቀዳማይ ልጅነት ደረጃ ትምህርት ላይ እየተገበራቸው ባሉ ኢንሼቲቮች ያለው የፖለቲካ ቁርጠኝነትና የፋይናንስ ድጋፍ በዘላቂነት እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_390e66a2f080,am,12.014,10.65,0.0,12.014,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fabd5d1c925,train,ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ በአስተዳደሩ ውስጥ ያለውን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማቀላጠፍ ከመቼውም ጊዜ በላይ በትኩረት  እየተሠራ ነው።,spk_390e66a2f080,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80d2b4dd67ed,train,የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዘላለም ሙላቱ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በትምህርት ዘርፉ የተወሰዱ የማሻሻያ እርምጃዎች ውጤት እያመጡ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.254,8.254,0.0,8.254,-36.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29b50a75e28b,train,የውዳሴ ዲያግኖስቲክ ማዕከል መስራችና ስራ አስኪያጅ ውዳሴ ዕንቁብርሃን በበኩላቸው፥ ማዕከሉ የጳጉሜን የነፃ ምርመራ መርሃ ግብር ከ3 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ነፃ የህክምና ምርመራ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገልፀዋል።,spk_390e66a2f080,am,13.454,13.454,0.0,13.454,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ade09463275,train,በዚህ ረገድ የየአካባቢው ማህበረሰብ አባላት ህፃናትን የሚያስተምሩ ቀዳሚዎቹ መምህራን በመሆናቸው ለስኬቱ በአጋርነት ሊሰሩ እንደሚገባ ነው ያሳሰቡት፡፡,spk_390e66a2f080,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_959b54168212,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎትም በሀገር አቀፍ ደረጃ ነፃ የህክምና አገልግሎት ለማህበረሰቡ እየተሰጠ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_390e66a2f080,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_62c25a1664b9,train,ሆስፒታሉ ለድንገተኛ ህክምና የሚሆን ግንባታ እያከናወነ መሆኑን የተናገሩት ሚኒስትር ዴኤታዋ ይህም ሆስፒታሉ ደረጃውን የጠበቀ እና ለሁሉም ዓይነት ህክምና ዝግጁ እንዲሆን ያደርገዋል ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.934,9.487,0.0,9.934,-31.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e48f8b8ffbb4,train,በምክክሩ ላይ በመሳተፍ  የአካል ጉዳተኞች ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ይበልጥ ሊያረጋግጡ የሚችሉ  አጀንዳዎች መቅረባቸውን በምክክሩ የተሳተፉ አካል ጉዳተኞች ተናገሩ፡፡,spk_390e66a2f080,am,11.534,11.14,0.0,11.534,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d3a14859140,train,የኮተቤ ትምህርት  ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ባለ ድርሻ አካላት ጋር በጋራ ባዘጋጀው ጉባኤ ላይ ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ይደረግባቸዋል ተብሏል።,spk_390e66a2f080,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0588027b5c4a,train,በተከናወኑት ተግባራት በአገሪቷ ያሉ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህጻናት የትምህርት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1501b23cd90b,train,6ኛ. ቅቤ እና ዘይት መሆናቸውን አብራርተዋል።,spk_390e66a2f080,am,3.253,2.911,0.0,3.253,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3182fa37f0a8,train,1ኛ. እህልና ሥራሥር (እንጀራ፣ ዳቦ፣ ቆጮ እና ቆሎ)፣,spk_390e66a2f080,am,4.253,3.779,0.474,4.253,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf8746d9fcdb,train,በምክክር ሂደቱ ከጅማሮው እስከ አሁን እየተሳተፍን እንገኛለን ያለው ደግሞ የአዳማ አካል ጉዳተኞች ማህበር አባል ወጣት ያዕቆብ በላይነህ ነው።,spk_390e66a2f080,am,7.854,7.095,0.0,7.854,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c4110201eae,train,የተሰባጠረ አመጋገብ ማለት በአንድ ገበታ በአንድ ጊዜ ቢያንስ አራት የምግብ ምድብ እንዲሁም በቀን ስድስት የተለያየ የምግብ ምድብ የያዘ ማለት ነው።,spk_390e66a2f080,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7914bd809146,train,በተጨማሪም በጳጉሜ አምስቱ ቀናቶች መስማት ለተሳናቸው ወገኖች ነጻ ህክምና መስጠት እና ለተለያዩ ተቋማት የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ ማድረግ እንደሚገኙበትም አክለዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.174,8.867,0.0,9.174,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cff8a495004a,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በጎነት በመጪው ትውልድ ዘንድ ባህል ሆኖ እንዲቀጥል የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,11.893,11.893,0.0,11.893,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50db23156281,train,ይህንን መሰረታዊ ነጥብ የተገነዘበው የኢትዮጵያ መንግስት የትምህርት ተደራሽነትን፣ ጥራትን፣ ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ በርካታ ተግባራት አከናውኗል ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.694,7.663,0.539,8.694,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcd7921de19b,train,በብልፅግና ፓርቲ የዋናው ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ መለስ አለሙ እንዳሉት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ኢትዮጵያውያን ስንተባበር የማይፈታ ችግር እንደሌለ ማረጋገጫ ነው።,spk_390e66a2f080,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-34.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef452f2bf92a,train,በተቋማት የሕጻናት ማቆያ ክፍሎችን በማዘጋጀት ጤናማና አምራች ዜጋን ለማፍራት የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ።,spk_390e66a2f080,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_90c57f3ffdeb,train,የሚዲና ኮሙኒኬሽን ሥራዎችም የጋራ ትርክት በመገንባት፣ የጋራ ማንነትን እና እጣ ፈንታን በማሳየት የበለጸገች አፍሪካን እውን ለማድረግ ወሳኝ ሚና እንዳላቸው አንስተው የሚሰሩ ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ አስታውቀዋል።,spk_390e66a2f080,am,12.694,11.174,0.441,12.694,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2631ef0d3747,train,በምረቃት መርሃ ግብሮቹ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-37.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_01d93b8eb0e1,train,ይህ እንዳለ ሆኖ የትምህርት ጥራትንና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ቀሪ ስራዎች መኖራቸውን የጠቀሱት ሚኒስትር ዴኤታዋ፤ ጉድለቱን ለመሙላት ቀጣይነት ያለው ትኩረትና ፈጠራ አስፈላጊ ነው ብለዋል፡፡,spk_390e66a2f080,am,9.213,9.213,0.0,9.213,-32.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48ff1f4b9e28,train,የአካል ጉዳተኞችን አካታችነትና ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ እንደሚጠናከር የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_390e66a2f080,am,9.373,8.53,0.0,9.373,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b8a2ebf1a07,train,በተጨማሪም ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎችን ለይተው ለመስራትና ህግን አክብረው እንዲንቀሳቀሱ ፋይዳው የጎላ እንደሆነም አብራርተዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec18d426e580,train,የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማቱ በትግራይ ክልል ውቅሮ እና መቀሌ ከተሞች ያስገነቧቸውን 20 የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤቶች አስረክበዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.733,8.277,0.0,9.733,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f393e4118827,train,በተለይም የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደርን ማዘመን የሚያስችል ሁለንተናዊ አቅም እንዲኖረው እንደሚደረግ ገልጸዋል።,spk_390e66a2f080,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_87558b17720f,train,ኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ  በቀጣይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በጨዋታ ላይ የተመሠረተ ዘመናዊ የትምህርት አሰጣጥን ለማጠናከር በጋራ ይሰራል ብለዋል፡፡,spk_390e66a2f080,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_095c3dc5e7cf,train,አክሲዮን ማህበሩ የባቡር ሰላምና ደህንነትን በተቀናጀ መንገድ ለመጠበቅ ባቡሩ በሚያልፍባቸው አካባቢዎች ከሚገኙ  የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር  በቅርበት እየሰራ መሆኑም ተገልጿል።,spk_390e66a2f080,am,10.293,9.458,0.0,10.293,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc8f9a14f068,train,በቀጣይም ጥናትን መሰረት በማድረግ የተቋማት አገልግሎትና የማዕከላቱ ብዛት እየጨመረ እንደሚሄድ ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-33.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7a109c2f48b,train,በቅድመ አንደኛና የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ፣ በምገባ መርሃ ግብር፣ መምህራንን በማብቃትና የትምህርት ቤቶችን ቁሳቁስ በማሟላት የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን እያሳደገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_ce698bb3cf82,train,አፍሪካን የመጪው ዘመን መሪ አህጉር ለማድረግ ለትምህርት ጥራት ትኩረት መስጠት እንደሚገባ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።,spk_390e66a2f080,am,7.173,6.802,0.372,7.173,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4761624e62be,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተቋማትና ግለሰቦች በላቀ ቁርጠኝነት፣ ተነሳሽነትና ቅንጅት የሚፈፀም መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dfeb9b3de3c,train,የወጣቶችን ሰብዕና መቅረፅና የማህበረሰቡ እሴቶች እንዲከበሩ ማድረግ የሚያስችል የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት በማቋቋም ትምህርት መስጠት መጀመሩን አስታውቀዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.694,7.908,0.365,8.694,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_93a850a77c09,train,በዚህም አክሲዮን ማህበሩ ስድስት ዘመናዊ ሁለተኛ ደረጃ  ትምህርት ቤቶችን  ገንብቶ ለማህበረሰቡ ያስረክባል ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.373,5.97,0.0,6.373,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d3a29e96769,train,ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተልዕኳቸውን ለማሳካት ግልጽና ተጠያቂነት ያለበት የአመራር ብቃትን ማሳደግ እንዳለባቸው የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_390e66a2f080,am,7.373,7.053,0.0,7.373,-37.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d277cc1405ce,train,ተቋሙ የስደተኞችን አገልግሎት አሰጣጥ እና ደኅንነት ጥበቃ ሥራ ማጎልበት ላይ በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_390e66a2f080,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cf432900155,train,ከተሳታፊዎቹ መካከል የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትዎርክ ምክትል ስራ አስኪያጅ ካሳሁን ወዳጆ (ዶ/ር)  እንዳሉት፤ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ሀገሪቱ የተያያዘችውን ሁሉን አቀፍ የብልፅግና ጉዞ በማሳካት ሂደት ውስጥ ትልቅ ድርሻ  አለው።,spk_390e66a2f080,am,14.334,12.513,0.424,14.334,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29e0de93bef3,train,"""ህብረተሰቡን በማስተባበር የባቡር ደህንነትን እየጠበቅን እንገኛለን"" ያሉት ደግሞ የሶማሌ ኢሳ ማህበረሰብ ባህላዊ መሪና የዑጋዝ ተወካይ አቶ አብዶ ዑመር ናቸው።",spk_390e66a2f080,am,10.373,9.731,0.0,10.373,-31.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_449df362033b,train,የትምህርት ለትውልድ መርሃ ግብር የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን በማሻሻል ምቹ የመማር ማስተማር ምኅዳር መፍጠሩን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቤቶች ገለጹ።,spk_390e66a2f080,am,8.414,7.961,0.0,8.414,-31.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44cf819aa1b4,train,በመድረኩ ማህበሩን ሲደግፉ የነበሩ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ተቋማት የሚመሰገኑበት ሰብዓዊ ድጋፍ በማድረግ ሂደት ውስጥ ህይወታቸውን ያጡ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ዜጎች እንደሚዘከሩም ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,12.174,11.318,0.0,12.174,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3982f470a9c,train,ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ለረጅም ዓመታት ጠብቆ ካቆያቸው ድንቅ እሴቶች መካከል አንዱ መሆኑን ጠቁመው  የፍቅርና የአብሮነት መገለጫ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.733,8.079,0.351,8.733,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bf7eb55a928,train,አካል ጉዳተኞችን ለማካተት፣ ለማሳተፍ እና ተጠቃሚነትን ለማሳደግ የወጡ ህጎች በአግባቡ እንዲተገበሩ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6daba166129,train,በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ምክትል ተወካይ ማሪኮ ካጎሺማ ለአንድ ሀገር እድገት የቀዳማይ ልጅነት ዘመን ላይ ጊዜ ሰጥቶ መስራት ቀጣይ ትውልድን ለመገንባት ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_390e66a2f080,am,10.653,10.35,0.0,10.653,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbb9235edec5,train,5ኛ. አትክልትና ፍራፍሬ (እንደ ወጥ ወይም ሰላጣ የሚዘጋጁ አትክልቶች፣ ሙዝ፣ ብርቱካን፣ አቮካዶና ሌሎች ፍራፍሬዎች) እንዲሁም,spk_390e66a2f080,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf27b9babf14,train,ወሎ ዩኒቨርሲቲ የመሪነት ብቃትን ለማጎልበት የሚያስችሉ 10 ሰነዶችን በማዘጋጀት ቀጣይነት ያለው የስልጠና መርሃ ግብርን ዛሬ አስጀምሯል።,spk_390e66a2f080,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aafc5dd9da70,train,ሁሉም ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሦስት መሠረታዊ ሥራዎች እንደሚጠበቁባቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ።,spk_390e66a2f080,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c700be89c940,train,የቡርቃ ዋዩ ቅድመ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዋና ርዕሰ መምህር አዲሱ ግዛው፤ መርሃ ግብሩ በተማሪ ምገባ አገልግሎትና ትምህርት ጥራት ላይ ምቹ የመማር ማስተማር ምኅዳር ፈጥሯል ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,12.854,10.97,0.718,12.854,-31.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f721f3e6e41,train,አሁን ባለንበት ዘመን ዕድል እና አጣብቂኝ ተግዳሮት አለ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የጋራ እውነት አለመፍጠር፣ ከሞፈርና ቀንበር አለመላቀቅ፣ ከልዩነትና ግጭት አለመውጣት እንዲሁም ከሥነ-ምኅዳር አጥር አለማለፍ ያልተሻገርናቸው ናቸው ሲሉ አብራርተዋል።,spk_390e66a2f080,am,15.694,14.366,0.363,15.694,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dccddc89a355,train,የመድረኩ ተሳታፊ አቶ አማረ ምናለ በበኩላቸው በሰጡት አስተያየት ሕጻናትን እስከ ሁለት ዓመት ድረስ ጡት ማጥባት ያለውን ፋይዳ በአካባቢያቸው ላሉ ወላድ እናቶች እያስገነዘቡ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_390e66a2f080,am,11.813,10.729,0.0,11.813,-32.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c47e424a4286,train,በጉብኝቱ ላይ የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ የሁሉም ክልሎች ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ ሆስፒታሎች ስራ አስኪያጆች እና የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.694,9.374,0.0,9.694,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff594ddda00d,train,በሁለንተናዊ ዘርፍ ፈጣን እድገትን ለማረጋገጥ በአዕምሮ እና በአካል የዳበረ ትውልድ መገንባት ወሳኝ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_390e66a2f080,am,9.373,9.009,0.365,9.373,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_62fa64b270b3,train,በጉባኤው መክፈቻ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ህጻናትን ማሳደግ የጋራ ሀላፊነት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_390e66a2f080,am,7.534,6.985,0.0,7.534,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a30b786e93ba,train,የትምህርት ለትውልድ መርሃ ግብር የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት በማሟላት በትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ላይ ጉልህ ድርሻ እየተወጣ ይገኛል።,spk_390e66a2f080,am,8.454,7.469,0.348,8.454,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_977b3c15183f,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በወቅቱ እንደገለጹት፥ መንግስት ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ለማህበረሰቡ ለማቅረብ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።,spk_390e66a2f080,am,9.694,9.286,0.408,9.694,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cfb660d5207,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መጪውን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ፣ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ ለሚያሳድጋቸው ሕጻናት ማዕድ አጋርተዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af1862781091,train,በአክሲዮን ማህበሩ የሚኤሶ-ደወሌ የማህበረሰብ እና ባለድርሻ አካላት ቡድን መሪ ምክትል ኮማንደር ጉልማ ታዬ፤ የባቡር ደህንነትን በአስተማማኝ መንገድ መጠበቅ እንደሚገባ ጠቅሰው ባህላዊ መሪዎችና የአገር ሽማግሌዎች ድርሻቸውን እየተወጡ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_390e66a2f080,am,12.614,12.614,0.0,12.614,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab7b3bb03693,train,የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችና ጠበቆች ጉዳይ ዳይሬክተር አቶ አሰፋ መላክ እንዳሉት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት መቋቋም ተጠያቂነትን በማስፈን ስራቸውን እንዲያከናውኑ ያስችላል።,spk_390e66a2f080,am,11.653,11.272,0.0,11.653,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_49ada7a75a11,train,የእነዚህ ድምር ስብራትም በሀገር ደረጃ ውድቀት እንደሚያስከትል በአጽንኦት ገልጸዋል።,spk_390e66a2f080,am,4.814,4.444,0.369,4.814,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d7053bba152,train,እነዚህን ለመሻገርም፤ የተሻገረ ብሔራዊ ራዕይ፣ ገቢር ነቢብ የለውጥ ሂደት፣ የተባበረ የለውጥ ዐቅምና ኃይል ያስፈልገናል ሲሉ አብራርተዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.334,8.408,0.334,9.334,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e719896cdbf1,train,በተለይም መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አደረጃጀት ላይ ኢንስቲትዩቱ የበኩሉን ሚና እየተወጣ መሆኑንና ይህንንም ሥራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.813,8.469,0.0,8.813,-34.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_635ae8e9a41a,train,የተሻገረ ብሔራዊ ራዕይ ሲባልም ከትናንት መማር፣ ለመስዋዕትነት መዘጋጀት እና ለትውልድ መሥራት መሆኑን አብራርተዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c3397205c25,train,በኢትዮጵያ የተጀመሩ የለውጥ ሥራዎች ይበልጥ ፍሬያማ እንዲሆኑ የሴቶች ተሳትፎ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ገለፁ።,spk_390e66a2f080,am,8.813,8.327,0.0,8.813,-32.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17bc212c58dc,train,የምክር ቤቱ መመስረትም የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናከር በመንግስትና በማህበረሰብ ድርጅቶች መካከል ያለውን መስተጋብር እንደሚያጠናክር የገለጹት ደግሞ የአማራ ክልል ገንዝብ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አታላይ ጥላሁን ናቸው።,spk_390e66a2f080,am,14.774,14.47,0.0,14.774,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9655e9951b5,train,በዚህም የስልጠና መመሪያ  በማዘጋጀት ጥበብና ብቃት ያለው አመራር በየደረጃው በማፍራት  የመልካም አስተዳደርና የመፈጸም ብቃት ማነስን ችግር ለመፍታት እየሰራ እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,10.334,8.893,0.399,10.334,-34.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d54ea055783,train,"""ሴት አመራሮች ለኢትዮጵያ ብልፅግና"" በሚል መሪ ሀሳብ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያዘጋጀው ከፍተኛ የሴት አመራሮች መድረክ ላይ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች የፓናል ውይይቶች ይደረጋሉ።",spk_390e66a2f080,am,9.213,8.765,0.448,9.213,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a235892bee70,train,የሉሲ(ድንቅነሽ) እና ሰላም ቅሪተ አካል በቼክ ሪፐብሊክ ፕራግ ብሔራዊ ሙዝየም ለህዝብ እይታ ቀርበው ቆይተዋል።,spk_390e66a2f080,am,7.413,6.732,0.372,7.413,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9351773027d1,train,ዩኒሴፍ ለኢትዮጵያ እድገትና ልማት መሰረት ለሆነው የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.053,7.649,0.0,8.053,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_947289e2beeb,train,በተለይ ኦክሲጅን ከሰሊንደር በተጨማሪ ታካሚዎች በሚገኙበት ክፍል በመስመር የማገናኘት ስራ እና የሆስፒታሉ የማስፋፊያ ግንባታዎች ለዘመናዊ ህክምና አሰጣጥ ምቹ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_390e66a2f080,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_69001a9ecdf3,train,"ማህበሩ ""90 ዓመታትን የተሻገረ የሰብዓዊ አገልግሎት አሻራ” በሚል መሪ ሃሳብ ነገ የማጠቃለያ መርሃ ግብር ያካሂዳል።",spk_390e66a2f080,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_729851e8453a,train,በቅድመ-ልጅነት ትምህርት ፈሰስ የሚደረግ ኢንቨስትመንት ለትምህርት ጥራት ጠንካራ መሠረት ለመጣል የሚያስችል መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን ገለጹ።,spk_390e66a2f080,am,9.813,9.265,0.0,9.813,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7721368c295,train,ኢሬቻን ባህላዊ እሴቶችን በጠበቀ መልኩ ለማክበር ተዘጋጅተናል ያሉት ደግሞ አቶ ደረጄ ይፍሩ ናቸው።,spk_390e66a2f080,am,5.413,5.413,0.0,5.413,-37.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57697ac2f9b1,train,የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ተደራሽነት ላይ ያሉ ለውጦች አበረታች መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,4.774,4.774,0.0,4.774,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a6d003897dc,train,የዛሬው መድረክ ዋነኛ ዓላማ እነዚህን ጉዳዮች ሊመልሱ በሚችሉ የህግ ማዕቀፎች እና ፖሊሲዎች ላይ በጥልቀት ከመወያያት ባለፈ የአካል ጉዳተኞችን መብት ለማስከበር የተዘጋጁት ሰነዶችን በሁሉም ዘርፍ ተደራሽ ለማድረግ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_390e66a2f080,am,13.213,13.213,0.0,13.213,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d99515455b82,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የወጣቶችና ሴቶች ዘርፍ ተጠሪና የስራ አስፈጻሚ አባል ሸህ አብዱል ሃሚድ አህመድ እንዳሉት፤ የታላቁ ነቢይ አስተምህሮ የመከባበር፣ መግባባት እና በሰላም አብሮ የመኖር መሰረት መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_390e66a2f080,am,14.373,13.008,0.326,14.373,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c47936c61b0,train,በ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 35 ሚሊዮን ወጣቶችንና ሴቶችን በማሳተፍ 53 ሚሊዮን ሕዝብ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ማድረግ እንደተቻለም አንስተዋል።,spk_390e66a2f080,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8b9092688ad,train,በኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች መብቶች ጥበቃ ረቂቅ ፖሊሲ እና አዋጅ በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ለመምክር የተዘገጀ መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_390e66a2f080,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f7bc72091eb,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለጹት፣ በኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተከናወኑ ሥራዎች ሴቶች ንቁ ተሳትፎ አድርገዋል።,spk_390e66a2f080,am,10.653,10.038,0.0,10.653,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_76865a9c8799,train,ህክምናውንም ለማግኘት የሚሹ ወገኖች ከነሀሴ 26 እስከ ነሀሴ 30 ቀን 2017ዓ.ም ድረስ መመዝገብ እንደሚችሉ ከተቋሙ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።,spk_390e66a2f080,am,9.373,8.864,0.0,9.373,-32.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7480c888acb9,train,የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የምክር ቤቱን 41ኛ መደበኛ ስብሰባ አካሂዷል።,spk_390e66a2f080,am,4.454,4.454,0.0,4.454,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_035baf43e68f,train,በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ሆረ ፊንፊኔ የኢሬቻ በአል የተከበረ ሲሆን በነገው ዕለትም የሆራ ሀረሰዲ ኢሬቻ በዓል በቢሾፍቱ ይከበራል።,spk_390e66a2f080,am,9.334,8.82,0.0,9.334,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5db32f326a8,train,ይህንን ሚናቸውን በአግባቡ እንዲወጡ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው በተለይ ባቡሩ በሚጓዝበት መስመሮች የሚኖሩ ወጣቶች የስራ ዕድል ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.254,8.254,0.0,8.254,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_9386e2ee53c0,train,ሀገራዊ ግቦችን ለማሳካት ብቁና ተወዳዳሪ ባለሙያዎችን ለማፍራት ዩኒቨርሲቲዎች በልዩነት የሚያስተምሩባቸው የትምህርት አይነቶች ሊኖሩ እንደሚገባ ተወስኖ ወደ ሥራ መገባቱን ገልፀዋል።,spk_390e66a2f080,am,10.414,9.855,0.0,10.414,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26146996574d,train,ሁሉንም አስፈላጊ ንጥረ ነገሮችና እነሱን የያዙ የምግብ መደቦች በበቂ መጠን እንዲሁም ከፍላጎት በላይ ሳይሆን ማቅረብ ማለት ነው። በዚህም የአመጋገብ ፍላጎቶችን ከዕድሜ፣ ጾታ፣ የእንቅስቃሴ ደረጃ እና የፊዚዮሎጂ ሁኔታ ጋር ማመጣጠን አስፈላጊ ስለመሆኑ አስረድተዋል።,spk_390e66a2f080,am,15.133,13.708,0.479,15.133,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_67e991787680,train,ኢትዮጵያ ቀጣናዊና አህጉራዊ ትስስርን የሚያጠናክሩ ተግባራትን አጠናክራ መቀጠሏን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_390e66a2f080,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4db267bcdf3,train,ከተመረቁት የትምህርት መሰረተ ልማቶች መካከል 14 የሚሆኑት አዳዲስ ሲሆኑ ቀሪዎቹ ደግሞ ማስፋፊያዎች መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_efa2f91765ba,train,በተጨማሪም ድርጅቱ በዘላቂ የትምህርት ስርዓት ማጠናከሪያ ማዕቀፍ አማካኝነት በኢትዮጵያ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርትን እየደገፈ መሆኑን አንስተዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73882cd54516,train,በክልሉ የአካል ጉዳተኛ ተሀድሶ ማዕከላትን ለማቋቋም እየተደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ መሆኑንም አካል ጉዳተኞች ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.934,6.455,0.479,6.934,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abf3b5746253,train,የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ንጉስ ታደሰ (ዶ/ር) ዩኒቨርስቲው የመንግሥት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት መሪዎችና ባለሙያዎችን ማብቃት በሚያስችል ቁመና እንዲደራጅ መንግስት ውሳኔ ማሳለፉን አስታውሰዋል።,spk_390e66a2f080,am,12.014,11.311,0.0,12.014,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e8e72735c51,train,የኢትዮጵያ መንግስት ዕድሉን ስለሰጠን እናመሰግናለን ያሉት አምባሳደሩ፤ ቅሪተ አካላቱ በበርካታ ሰዎች በመጎብኘታቸው ትልቅ ስኬት ነው ብለዋል፡፡,spk_390e66a2f080,am,7.454,7.454,0.0,7.454,-33.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_072eff2e2f44,train,በጽዳት መርሃ ግብሩ ከተሳተፉ የእስልምና እምነት ተከታዮች መካከል አቶ ሀብቴ ቶፊቅ በመርሃ-ግብሩ የተገኘሁት ለክርስቲያን ወገኖቼ አብሮነቴን ለማሳየት ነው ብለዋል፡፡,spk_390e66a2f080,am,8.813,8.323,0.49,8.813,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_623740f6ea6e,train,ድርጅቶቹ በአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ፣ በልማትና በሰላም ግንባታ ላይ በማተኮር ህብረተሰቡን ተጠቃሚ እያደረጉ መሆኑን ጠቁመው ከአንድ እስከ አምስት ዓመት የሚቆዩ የፕሮጀክቶችን ለማስፈፀም ከ18 ቢሊዮን ብር በላይ ሃብት መድበው እየተንቀሳቀሱ እንደሚገኙም አስታውቀዋል።,spk_390e66a2f080,am,15.454,14.339,0.0,15.454,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3879b2502d5c,train,የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ዘንድሮ ባቋቋመው የባህል፣ ታሪክና ቋንቋ ማዕከል ዘርፉን በማልማት ህብረተሰቡን በቱሪዝም ዘርፍ ተጠቃሚ ለማድረግ በሚያደርገው ጥረት ሚኒስቴሩ ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,12.053,10.378,0.0,12.053,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a375ebefc263,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን በማስመልከት በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ላይ ጽሑፍ አቅርበዋል።,spk_390e66a2f080,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_169a52997778,train,በመሆኑም ከተማ አስተዳደሩ በተጠናቀቀው በጀት አመት 5 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ወጪ በማድረግ 150 የትምህርት ፕሮጀክቶችን በመገንባት ለምርቃት ማብቃቱን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.334,8.601,0.0,9.334,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d99c0c3ff0d4,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ እንዳስታወቁት የአካል ጉዳተኞችን መብትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ ይገኛል።,spk_390e66a2f080,am,10.813,10.338,0.0,10.813,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c524610ecaf,train,የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት ዮሐንስ በንቲ (ዶ/ር)፤ የትምህርት ለትውልድ ሀገር አቀፍ መርሃ ግብር ምቹ የመማር ማስተማር ምኅዳርን በመፍጠር ተጨባጭ ለውጥ እያስመዘገበ ነው ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,10.373,9.452,0.515,10.373,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9473605a0bb1,train,ትምህርት ሚኒስቴር የብሄራዊ የቅድመ ልጅነት ዘመን እድገትና ትምህርት ፖሊሲ ማዕቀፍ ትግበራ እንዲሁም ቀጣይ አቅጣጫን አስመልክቶ ያዘጋጀው ውይይት እየተካሄደ ነው።,spk_390e66a2f080,am,8.133,7.787,0.346,8.133,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39b0a5fa9f01,train,የእናት ጡት የያዛቸው ንጥረ ነገሮች ለሕጻናት የተሟላ እድገት ወሳኝ መሆኑን በተፈጠረላቸው ግንዛቤ መሰረት ልጃቸውን በአግባቡ እያጠቡ መሆኑን የገለጹት ደግሞ ሌላኛዋ የመድረኩ ተሳታፊ ወይዘሮ ደጊቱ ኑሬ ናቸው።,spk_390e66a2f080,am,13.014,12.7,0.0,13.014,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee282b75cce6,train,የዘርፉ ምሁራን የአፍሪካን ውህደት ለማጠናከር እና የበለጸገች አፍሪካን እውን ለማድረግ የመደመር መንገዶችን በማሳየት ጥረታቸውን ማጠናከር እንዳለባቸውም እንዲሁ።,spk_390e66a2f080,am,8.694,8.393,0.3,8.694,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bcfa40b0cac,train,አክሲዮን ማህበሩ ከማህበረሰቡ ጋር ተቀናጅቶ በመስራቱ የማህበረሰቡ የባለቤትነት መንፈስ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱንም ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa69102839d3,train,በዚህም የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት አዋጅን መርምሮ በሙሉ ድምጽ አፅድቋል።,spk_390e66a2f080,am,4.213,3.902,0.311,4.213,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08632b47c2eb,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን የጀመራቸውን ተግባራት አጠናክሮ መቀጠሉን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_390e66a2f080,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_260d72b53c37,train,ለዚህም በየተቋማቱ የተጀመረው የሕጻናት ማቆያ ክፍሎችን የማመቻቸት ሥራ መጠናከር እንዳለበት ጠቁመው፣ ስራውን ለማስቀጠል የባለድርሻ አካላትን ግንዛቤ ማሳደግ ይገባል ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.414,8.994,0.0,9.414,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1872caed66f7,train,የእንጦጦ ማርያም ቅድመ አንደኛ፣ መጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዋና  ርዕሰ መምህር ኢፋ ሀይሌ፤ መርሃ ግብሩ የተማሪዎችን ከክፍል ወደ ክፍል የማለፍ ውጤታማነት እያሻሻለ ነው ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,11.254,10.611,0.0,11.254,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bd2cd97bfea,train,በክፍል ውስጥ በጨዋታ ላይ የተመሰረተ ትምህርት የልጆችን የመማር አቅም ለማሳደግ ወሳኝ መሆኑን ጠቁመው፤ የትምህርት ጉባኤው ወቅታዊ እና አስፈላጊ እንደሆነ ጨምረው አሰታውቀዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a79543589af5,train,በፖሊሲው ከተካተቱ መሰረታዊ ጉዳዮች መካከል ከአምስት እስከ ስድስት ዓመት ላሉ ህጻናት ተደራሽ የተደረገውን ነፃና ሁሉን አቀፍ የትምህርት አሰጣጥ ጠቅሰዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_614c29ee39b2,train,በሁሉም መልኩ የመተጋገዝ፣ የመረዳዳትና አቅመ ደካሞችን የማገዝ ባህል እየዳበረ እና እየተጠናከረ ሊሄድ እንደሚገባም አንስተዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.733,8.256,0.0,8.733,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c085d4fe5a8,train,4ኛ. የእንስሣት ተዋፅዖ (የዶሮ፣ የከብት፣ የፍየል፣ የበግ ሥጋ እና ዓሣ፣ ዓይብ፣ እርጎ)፣,spk_390e66a2f080,am,5.413,5.413,0.0,5.413,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0a63be8a516,train,በመሆኑም በዚህ ረገድ በየተቋማቱ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው አቶ ገስጥ ገልጸዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad90260bee49,train,ሌላኛው የበዓሉ ተሳታፊ እድሪስ ነገዎ በበኩሉ የቢሾፍቱ ከተማ በዓሉን ለማክበር በኮሪደር ልማት ውበት ታጅባ እንግዶችን በመቀበል ላይ በመሆኗ መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_390e66a2f080,am,11.454,9.849,0.0,11.454,-35.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3875324ecc06,train,ፖሊስ ለሕዝቡ አገልግሎት በሚሰጥበት ወቅት ከፖለቲካ ወገንተኝነት የጸዳ፣ በሃይማኖት ጣልቃ የማይገባ፣ ከሌብነት የጸዳ እና ጎጠኝነትን የሚጸየፍ ሊሆን ይገባዋል ሲሉም አስገንዝበዋል።,spk_390e66a2f080,am,10.174,9.616,0.0,10.174,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4375f769d957,train,የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ በቅድመ መደበኛ ትምህርት ጨዋታን መሰረት አድርጎ የሚሰጥ ትምህርት ልጆች ራሳቸውን እንዲገልጹና ፈጠራን እንዲያጎለብቱ ያስችላል፡፡,spk_390e66a2f080,am,10.934,10.495,0.0,10.934,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a716fe11a93,train,የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት አዋጅን አፅድቋል።,spk_390e66a2f080,am,4.013,4.013,0.0,4.013,-32.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d215fbddb30,train,ዩኒቨርሲቲው ኢትዮጵያ መድረስ የምትፈልገው የዕድገትና የስልጣኔ ደረጃ ላይ መድረስ የሚያስችል ጠንካራ የመንግሥት አገልግሎትና አስተዳደር ባለሙያዎችን ማፍራት የሚያስችል አደረጃጀትና አሰራር ሊከተል እንደሚገባ በጥናቱ መመላከቱን አንስተዋል።,spk_390e66a2f080,am,13.573,12.926,0.0,13.573,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2daa147732ca,train,በአዕምሮ እና በአካል የዳበረ ትውልድ ለመገንባት ደግሞ ጥራት ያለው ትምህርት ወሳኝ መሆኑን ነው ከንቲባዋ የገለጹት።,spk_390e66a2f080,am,5.534,5.215,0.318,5.534,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94520dc60656,train,የሆረ ሀርሰዲ ኢሬቻ በዓልን አብሮነትን፣ ወንድማማችነትንና ሕብረብሔራዊ አንድነትን በሚያንጸባርቅ መልኩ ለማክበር መዘጋጀታቸውን በዓሉን ለመታደም ወደ ቢሾፍቱ የገቡ ተሣታፊዎች ገለጹ።,spk_390e66a2f080,am,12.534,11.75,0.3,12.534,-35.6,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_b5a9e08ee3d3,train,የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማቱ ትብብር በውቅሮ 5 እንዲሁም በመቀሌ 15 በድምሩ 20 ቤቶችን በጥራትና በፍጥነት ገንብተው እና የቤት ውስጥ እቃዎችን አሟልተው ነዋሪዎች እንዲረከቡ መደረጉን አረጋግጠዋል።,spk_390e66a2f080,am,12.334,11.392,0.0,12.334,-35.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_63c79a60a5fd,train,ማህበረሰቡ አካል ጉዳተኝነትን በተመለከተ ያለው ግንዛቤ እንዲሻሻል ለማድረግም የግንዛቤ ፈጠራ ስራዎች በስፋት እየተሰሩ መቆየታቸውን ገልጸዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8359ecf4180b,train,እንደ ዶክተር ወንድወሰን ገለጻ፤ የጡት ካንሰር ማለት በጡት ቲሹ ውስጥ የሚወጡ ከባድ እና በቁጥጥር ውስጥ ያልሆኑ ሕዋሶች መብዛት ነው።,spk_390e66a2f080,am,7.894,7.247,0.327,7.894,-35.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c1fcbe7849c,train,በምረቃው ወቅት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዛይድ ነጋሽ (ዶ/ር)፤ ተቋሙ ዛሬ ያስመረቃቸው ተማሪዎች  በጤና ሳይንስ፣ በሆቴልና ቱሪዝም፣በህግ፣ ግብርናና ኢንጅነሪንግ የትምህርት ዘርፎች  የሰለጠኑ  መሆኑን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,10.493,10.184,0.31,10.493,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7d0e7c33a26,train,ሚኒስቴሩ የአገልግሎት አሰጣጡን የበለጠ እንዲያሻሽል የሚያግዝ የቀዶ ጥገና ቁሳቁስ እና ሌሎች አስፈላጊ ማሽኖች ድጋፍ ማድረጉን ጠቅሰው፥ በቀጣይም ከአጋር አካላት ጋር በመነጋገር ለሆስፒታሉ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚደረግም ጠቁመዋል።,spk_390e66a2f080,am,14.213,12.777,0.311,14.213,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a78bb9bf528,train,አገልግሎቱንም በአቅም ውስንነት ሳቢያ ልዪ ልዪ ምርመራዎችን ማድረግ ያልቻሉ ዜጎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አብራርተዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.093,6.093,0.0,6.093,-33.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_307cc1005c3b,train,እየተሰጠ ባለው ነጻ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በጤናው ዘርፍ ላይ ያሉ ሙያተኞችንና የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ከፍተኛ እንደሆነ አስታውቀዋል።,spk_390e66a2f080,am,7.694,7.285,0.408,7.694,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_de04f0e9c838,train,እንዲሁም ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን በመከላከል ዜጎች በሕጋዊ መንገድ ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ሲሉም አክለዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.654,6.081,0.0,6.654,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_49b0c7d83bb2,train,ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ በባለፈው የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በዞኑ ባቢሌ ከተማ ችግኝ በመትከልና ለተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረግ የአቅመ ደካሞች ቤት ግንባታና የተጨማሪ መማሪያ ክፍሎች ስራ ማስጀመራቸው ይታወሳል።,spk_390e66a2f080,am,15.053,13.301,0.369,15.053,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd3942807aa2,train,ለአብነትም ጤናማ የሆነ እንቅስቃሴና ክብደትን ማስጠበቅ፣ ከፍተኛ የአልኮል መጠጥን መገደብ፣ ጡት ማጥባት፣ ከ40 ዓመት በላይ የሆኑ ሴቶች መደበኛ ጡት ምርመራ ማድረግ፣ የራስ የጡት ምርመራ ማድረግ እና ሌሎችንም ጠቁመዋል።,spk_390e66a2f080,am,12.973,11.577,0.38,12.973,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_509c040e32fb,train,ምክር ቤቱ የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 1389/2017 አድርጎ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡,spk_390e66a2f080,am,7.053,5.82,0.0,7.053,-33.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3667c20b894,train,ማህበሩ በኢትዮጵያ የደም ባንክ በማቋቋም እና ለተጎጂዎች የአንቡላንስ አገልግሎት ያስጀመረ ተቋም እንደሆነም ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.373,6.373,0.0,6.373,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_582db0f392bc,train,የመስቀል ደመራ በአሁኑ ወቅት ከኢትዮጵያ አልፎ የዓለም ቅርስ በመሆን የአብሮነት በዓል መሆኑን ገልጸው፤ ሀብትነቱ ከእምነቱ ተከታዮች ባሻገር የመላው ኢትዮጵያውያን ነው ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2d266717bb9,train,ልከኝነት፡- ከጤና አደጋዎች ጋር የተገናኙ ንጥረ ነገሮች እንደ ስኳር፣ ሶዲየም (ጨው)፣ የሳቹሬትድ ፋት (ጠጣር ስብ) እና ትራንስ ፋት (ተፈጥሯዊ ባሕርይው በፋብሪካ የተቀየረ ስብ) በተጠበቀ ገደብ ውስጥ መሆን አለበት ማለት ነው። ይህም ለህመም ተጋላጭነትን ለመቀነስ አስፈላጊ መሆኑን አስገንዝበዋል።,spk_390e66a2f080,am,18.413,17.029,0.0,18.413,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48b0465851c1,train,ሆስፒታሉ የሚመረተውን ኦክሲጅን ታካሚዎች የሚገኙበት ቦታ ድረስ በመስመር ለማድረስ የጀመረው ስራ ለሌሎች ሆስፒታሎችም በተሞክሮነት የሚወሰድ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-33.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1eec48b884a6,train,ሚዛንን መጠበቅ፡- ማክሮኒዩትሬንቶች (ፕሮቲን፣ ስብና ካርቦሃይድሬት) እድገት፣ ጉልበትና አጠቃላይ ጤናን በሚደግፍ መጠን መወሰድ አለባቸው ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,10.133,9.053,0.33,10.133,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0433350c8dd4,train,በአማራ ክልል የሚገኙ የሲቪል ማህበረሰብ ጅርጅቶች የምክር ቤት ምስረታ ማካሄዳቸው በተቀናጀና በተደራጀ አግባብ ተግባራትን በመፈጸም የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማጎልበት ያስችላል ብለዋል።,spk_390e66a2f080,am,9.973,9.973,0.0,9.973,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e1fead8a2c7,train,የኢትዮጵያ ምግብን-መሰረት ያደረገ የአመጋገብ መመሪያ ስድስት የምግብ መደቦች መያዙን አብራርተዋል። በዚህም መሠረት፡-,spk_390e66a2f080,am,6.093,6.093,0.0,6.093,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8d299c86ec3,train,የኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ብርሃነ መስቀል ጠና (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በጨዋታ ላይ የተመሰረተ ትምህርት የልጆችን ፈጠራ፣ ማህበራዊ ክህሎትን፣ ስሜታዊ ደህንነትን እና የመማር ፍቅርን ለማጎልበት የሚያስችል መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_390e66a2f080,am,11.893,11.412,0.0,11.893,-32.3,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_f43bc9c4dd10,train,በ2016 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተተገበረው የትምህርት ለትውልድ መርሃ ግብር ለትምህርት ጥራትና ተደራሽነት መሰረት እየጣለ ይገኛል።,spk_390e66a2f080,am,10.653,10.653,0.0,10.653,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_422da5bbd1b0,train,በተለይ አክሲዮን ማህበሩ በሚቀጥለው ዓመት ስድስት ዘመናዊ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት መዘጋጀቱ በጎ እንቅስቃሴ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_390e66a2f080,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe2f95d4ea26,train,ሕፃኑ ከተወለደ ጀምሮ በየሁለት ሰዓቱ ጡት በማጥባት እያሳደጉ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,4.574,4.574,0.0,4.574,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b948b0db4f4c,train,የትግራይ ክልል ሕዝብ የሰላምና የልማት አርበኛ መሆኑን አንስተው ፤ ልማትን በማጠናከርና ምርታማነትን በማሳደግ ትጋቱን አጠናክሮ በመቀጠል እንደ ሀገር ከድህነትና ተረጂነት ለመውጣት በሚደረገው ትግል ብርቱ ጥረት ማድረግ እንዳለበትም ተናግረዋል።,spk_390e66a2f080,am,12.934,12.553,0.0,12.934,-33.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9a3a3a06e8c,train,ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በወቅቱ እንደተናገሩት፤ ትምህርት የሀገር እድገትና ብልጽግናን ለማረጋገጥ መሰረት ሆኖ የሚያገለግል ነው ።,spk_2ed54508732b,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70483c4de27c,train,በዚህም መሠረት ባለፉት አራት ዓመታት በተለያዩ የመካከለኛ ምስራቅ፣የአፍሪካ እና እንደ ማይናማር ያሉ የእስያ ሀገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ከ500 ሺህ በላይ ዜጎቻችንን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረግ መቻሉን ጠቁሟል።,spk_2ed54508732b,am,17.053,17.053,0.0,17.053,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5436aeda01b7,train,የአልጋ አጎበር ስርጭቱ በክልሉ በሚገኙ 325 ቀበሌዎች እስከ ቀጣይ ሳምንት ተደራሽ እንደሚሆን ቢሮው አስታውቋል።,spk_2ed54508732b,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_270c6822668a,train,የአማራ ክልል የባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ መልካሙ ፀጋዬ፤ በክልሉ የቱሪዝም ሃብቶችን የማልማትና የመጠበቅ እንዲሁም የማስተዋወቅ ስራ በስፋት እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2ed54508732b,am,12.414,12.414,0.0,12.414,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fbf772cbe46,train,የአልጋ አጎበርን በአግባቡ በመጠቀም ከወባ በሽታ ራስን መከላከል ይገባል ያሉት ደግሞ የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አጉኔ አሾሌ ናቸው።,spk_2ed54508732b,am,10.653,10.653,0.0,10.653,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_190574647645,train,ይህንን በመገንዘብ የክልሉ መንግስት ለዘርፉ  ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2ed54508732b,am,5.694,5.694,0.0,5.694,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_41646e0c5082,train,የአጎበር ስርጭቱ በዞኑ የሚከናወኑ የወባ መከላከል ስራዎችን እንደሚያጠናክር ተናግረዋል።,spk_2ed54508732b,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_773780a9eaee,train,ሆኖም ግን አሁንም ድረስ ዜጎች በተሳሳተ መረጃ በሕገ-ወጥ ደላሎች ተታለው ወደ ተለያዩ ሀገራት በመጓዝ ለእስራት እና ለሞት እየተዳረጉ መሆኑንና መንግሥት ዜጎች ከህገወጥ ጉዞ ራሳቸውን እንዲከላከሉ እና እንዲጠነቀቁ ነው ሚኒስቴሩ ያሳሰበው።,spk_2ed54508732b,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_471e60c1d0ba,train,ኢጋድ ቀጣናዊ ሁነቱን ያዘጋጀው ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር በመተባበር ነው።,spk_2ed54508732b,am,2.574,2.574,0.0,2.574,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f698070a3bd1,train,መንግስት የዲጂታል ዘርፉን ተደራሽነት በማስፋት የብልጽግና ግብ ማሳኪያ ቁልፍ መሳሪያ አድርጎ እየሰራበት መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የብሔራዊ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ሊቀ መንበር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።,spk_2ed54508732b,am,16.814,16.814,0.0,16.814,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f6ee2f7c28c,train,አቶ አብዱራህማን ሩቤ ባለትዳር እና የሦስት ልጆች አባት ነበሩ፡፡,spk_2ed54508732b,am,2.454,2.454,0.0,2.454,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2c0cab43dbc,train,ወደ ጤና ተቋም ታመው መምጣታቸውን ተከትሎ ሙሉ የጤና ምርመራ ማድረጋቸውን የገለጹት ሌላኛዋ አስተያያት ሰጪ ሰሎሜ ከበደም ይህንን ተግባር በቋሚነት ማድረግ እንደሚገባ አመላክተዋል።,spk_2ed54508732b,am,13.213,13.213,0.0,13.213,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f84cfb8a239b,train,ባለፈው ዓመት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ለችግር ሳይበገሩ ስኬታማ መሆናቸው አንድ  ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_2ed54508732b,am,11.893,11.893,0.0,11.893,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1bd5dfe3114e,train,እነዚህ በሽታዎች የቅደመ ምርመራና ክትትል የሚፈልጉ በመሆናቸው ህብረተሰቡ በየወቅቱ ምርመራና ክትትልን ባህል ማድረግ እንዳለበት አስገንዝበዋል።,spk_2ed54508732b,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_066771603b84,train,የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ የህዝብ ግንኙነትና አደረጃጀት አማካሪ ተስፋ መኮንን ከተማ እንዳሉት፤  በየተቋማቱ ፈጣን ለውጥ ለማምጣት መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን በቅርቡ ለማስጀመር ዝግጀት እየተደረገ ነው፡፡,spk_2ed54508732b,am,15.334,15.334,0.0,15.334,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1627f8a099b1,train,በገንዳ ውሃ ከተማ በተካሄደው ውይይት የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ  እያሱ ይላቅ እንዳመለከቱት፤ ሕብረተሰቡ በተለይ የመንግስት ሠራተኛው ሰላምን በማፅናት አገልግሎት አሰጣጥንና ልማትን ማፋጠን ላይ በማተኮር ተደማሪ ውጤት ማስመዝገብ ይጠበቅበታል።,spk_2ed54508732b,am,18.733,18.733,0.0,18.733,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3ad452a087a,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው እንዳሉት ፤ ሽልማትና እውቅናው መሰጠቱ ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት የሚያበረታታ ነው።,spk_2ed54508732b,am,14.414,14.088,0.326,14.414,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b9f37c31669,train,በተለያዩ አገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያውያንን ወደ አገራቸው የመመለሱ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አመልክቷል።,spk_2ed54508732b,am,8.973,8.644,0.329,8.973,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_a58422098f3a,train,የተገልጋይን እርካታን ለማረጋገጥ በተሰማሩበት መስክ ጠንክረው በመስራት ለተሻለ ለውጥ የበኩላቸውን እንደሚወጡም ተናግረዋል።,spk_2ed54508732b,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_557acb70eaae,train,ዛሬ የተጀመረው የአልጋ አጎበር ስርጭት በክልሉ የወባ ተጋላጭ በሆኑ 22 ወረዳዎች ስር ለሚገኙ 325 ቀበሌዎች ተደራሽ እንደሚሆን አመላክተዋል።,spk_2ed54508732b,am,11.454,11.454,0.0,11.454,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89c6fd49fbdd,train,ለበርካታ ዓመታት የህክምና ክትትል እያደረጉ መሆኑን የሚናገሩት አቶ ተረፈ ተፈራም ዜጎች የቅድመ ምርመራን ባህል እንዲያደርጉ ግፊት አደርጋለሁ ብለዋል።,spk_2ed54508732b,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_250ab32efdec,train,በመርሃ-ግብሩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ ተሸላሚ ተማሪዎችና ወላጆች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_2ed54508732b,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29ff35d1ae01,train,በየከተሞቹ በተካሄዱ የውይይት መድረኮች ላይ የየተቋማት የስራ ሃላፊዎችና የመንግስት ሠራተኞች ተሳትፈዋል።,spk_2ed54508732b,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_634a6cc08be2,train,ከመስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም አንስቶ በሳዑዲ አረቢያ በተለያዩ እስር ቤቶችና ማቆያ ማዕከላት የሚገኙ ከ17 ሺህ በላይ ዜጎቻችን መመለስ መቻሉንና በአሁኑ ወቅትም በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች የመመለሱ ሥራ መቀጠሉን በመግለጫቸው ላይ ተመላክቷል።,spk_2ed54508732b,am,22.854,22.854,0.0,22.854,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8699a80ff64d,train,ተሸላሚ ተማሪዎች በቀጣይ የትምህርት ጉዟቸው የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂና ዓለም አቀፍ እውቀት ላይ በመመስረት ሕዝባቸውን ሀገራቸውን ለመጥቀም መትጋት እንዳለባቸው አሳስበዋል።,spk_2ed54508732b,am,11.133,10.814,0.319,11.133,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56e62732d68c,train,ግምገማው የመካከለኛ ጊዜ የምጣኔ ኃብታዊ ዕድገት ትንበያዎችን፣ የምጣኔ ኃብት መጠንን፣ የምጣኔ ኃብታዊ መዋቅርን እና የሥነ-ሕዝብ አወቃቀርን ያካተተ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_2ed54508732b,am,14.094,14.094,0.0,14.094,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_545bc2daef8a,train,በየወቅቱ የጤና ምርመራ የማድረግ ባህልን ማዳበር እንደሚገባ ገልጸው ይህንን በተመለከተ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በጥምረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_2ed54508732b,am,12.213,12.213,0.0,12.213,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd4a7d2baf03,train,በክልሉ በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የሽልማትና የእውቅና አሰጣጥ መርሃ-ግብር ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል።,spk_2ed54508732b,am,13.133,13.133,0.0,13.133,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_a7490c96c352,train,ወደ ውጭ ሃገራት የሚደረጉ ጉዞዎችና የስራ ቅጥሮች በህጋዊና መንግስት ባስቀመጠው አሰራር ብቻ ሊሆን እንደሚገባም አስገንዝቧል።,spk_2ed54508732b,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a479e24faec1,train,በከተማው የካህ ቁጥር አንድ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ሙስጠፌ ሀሰን የኢትዮ ኮደርስ ስልጠናን በበይነ መረብ ወስዶ በአርተፊሻል ኢንተለጀንስ ሰርተፊኬት ማግኘቱን ገልጿል።,spk_2ed54508732b,am,14.653,14.277,0.376,14.653,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_620f6e534685,train,በመርሃ ግብሩ ከ810ሺህ በላይ የአልጋ አጎበሮች እንደሚሰራጩ ጠቅሰው፥ ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አመላክተዋል።,spk_2ed54508732b,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_651e037ad9e5,train,በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የጥናትና የማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሮቮስት ዶክተር ሴና ዱጋሳ የህብረተሰቡ በየወቅቱ የጤና ምርመራ የማድረግ ባህል ዝቅተኛ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_2ed54508732b,am,13.854,13.854,0.0,13.854,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61411e008d69,train,የክልሉ ጤና ቢሮ በአሪ ዞን ባይፅማል ቀበሌ የአልጋ አጎበር ስርጭት አስጀምሯል።,spk_2ed54508732b,am,6.574,6.574,0.0,6.574,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2b3d7ab8289,train,ሌላው የቀበሌው ነዋሪ አርሶ አደር ዘውዴ ሺቺ በበኩላቸው በአካባቢው ለወባ ትንኝ መራቢያነት አመቺ የሆኑ ቦታውችን በመለየት ጽዳት እያካሄዱ መሆናቸውን ተናግርዋል።,spk_2ed54508732b,am,12.454,12.454,0.0,12.454,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4737248cda4b,train,በማይናማር፣ላኦስ እና ካምቦዲያ እንዲሁም በሌሎች ሀገራት በተመሳሳይ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎቻችን የመመለስ ጥረት መቀጠሉንም እንዲሁ።,spk_2ed54508732b,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7684bb04be2f,train,የቅርስ ጥገና እና የሙዚየም ግንባታ ስራን በማስመልከት ቢሮው ከቅርስ ባለቤቶችና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በባህርዳር ከተማ ውይይት አካሂዷል።,spk_2ed54508732b,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7958977eb0de,train,የ2023 ሽልማት በጅቡቲ፣ የ2024ቱ በኬንያ ናይሮቢ መካሄዱ ይታወሳል።,spk_2ed54508732b,am,2.253,2.253,0.0,2.253,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_372356c9f1cc,train,በስርጭቱ ህፃናት፣ ነፍሰ-ጡርና የሚያጠቡ እናቶች እንዲሁም አዛውንቶች ቅድሚያ እንደሚሰጣቸው አቶ መና ተናግረዋል።,spk_2ed54508732b,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfee176110e8,train,ዜጎች ከህገ ወጥ ጉዞ ራሳቸውን እንዲጠብቁም አሳስቧል።,spk_2ed54508732b,am,2.893,2.893,0.0,2.893,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ea7d46c2a39,train,፨ ከመስቀል ፍላወር ወደ ኦሎምፒያ የሚወስደው መንገድ ጋዜቦ አደባባይ፣,spk_2ed54508732b,am,2.134,2.134,0.0,2.134,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a937c6af854,train,ማዕከሉ ቀደም ሲል በከተማዋ የመንግሥት አገልግሎት ለማግኘት የነበረ እንግልትን በማስቀረት በሥራቸው ላይ እንዲያተኩሩ ማስቻሉንም አንስተዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.774,7.832,0.337,8.774,-40.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6d36606c5dbf,train,የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ ኃላፊና እና የበዓሉ አከባበር ፀጥታ ግብረ ሃይል አስተባባሪ ረዳት ኮሚሽነር ናስር መሀመድ እንደተናገሩት፤ በዓሉ ያለምንም ችግር በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል።,spk_1a3163350b61,am,12.614,9.054,1.123,12.614,-43.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_68bcec69f9fe,train,የሀገር በቀል ዕውቀት የሆነው የዱቡሻ ሥርአት የጋሞዎች ባህላዊ የሸንጎ ሥርአት እንደሆነና በእውነት ላይ የተመሠረተ ፍርድ የሚሰጥበት መሆኑን የገለጹት ደግሞ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_1a3163350b61,am,12.854,10.572,0.417,12.854,-42.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e2ae2f92091d,train,በዓመቱ ከ200 በላይ አዳዲስ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ግንባታ ለማከናወን ታቅዶ በእስካሁኑ እንቅስቃሴ ከ150 በላይ  መከናወኑን ገልፀዋል።,spk_1a3163350b61,am,11.293,8.736,0.727,11.293,-36.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6d029f839c19,train,እንደዚህ ዓይነት የኪነ ጥበብ ማሳያ መሰረተ ልማቶች ትውልዱን በስነ ምግባር ለማነጽ ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳላቸው ተናግረዋል።,spk_1a3163350b61,am,6.614,4.737,0.624,6.614,-44.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9eb3ccba4c41,train,የፎቶ ኤግዚቢሽኑን የከፈቱት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ ዲላሞ ኦቶሬ(ዶ/ር) ናቸው፡፡,spk_1a3163350b61,am,9.213,7.665,0.0,9.213,-42.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_896d46baf116,train,:- በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የትምህርት ዘርፉን በመደገፍ የተማሪዎች ውጤትና ስነ-ምግባር ለማሻሻል የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለፁ፡፡,spk_1a3163350b61,am,11.293,10.059,0.398,11.293,-37.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f9f914e766f1,train,የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ፤ መንግሥት በትምህርት ጥራት ላይ የተስተዋሉ ችግሮችን ለማረም ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,8.614,8.107,0.0,8.614,-37.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_19e6ba28ecf7,train,የአካባቢው ማህበረሰብ ከፀጥታ አካላት ጋር በቅንጅት ያከናወኑት ተግባር በዓሉ በስኬት እንዲከበር የራሱን ድርሻ ማበርከቱም ተመልክቷል።,spk_1a3163350b61,am,8.653,6.393,0.311,8.653,-42.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d02591cdbda7,train,የማህበሩ ፕሬዚዳንት አበራ ቶላ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በመላ ሀገሪቱ መዋቅሩን በማስፋት የሰብዓዊ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.114,5.64,0.0,9.114,-44.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6da1841ee75a,train,በሀገር ውስጥ ያሉ የሥራ አማራጮችን ማስተዋል እና ወደ ውጭ መሄድ ሲያስፈልግም በሕጋዊ መንገድ ብቻ እንዲሆን መክረው፤ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰት ዘርፈ-ብዙ ጉዳት እንደሚስከትል አስገንዝበዋል።,spk_1a3163350b61,am,12.414,9.57,0.609,12.414,-42.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f7347a472bd9,train,· የቀዳሚው የኢትዮጵያ ዓሊሞች ጉባኤ ሰብሳቢ,spk_1a3163350b61,am,3.433,2.736,0.697,3.433,-32.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9d00f4995b15,train,የመኖሪያ ቤታቸው  በመታደሱም   እፎይታ እንደተሰማቸው  ጠቁመዋል።,spk_1a3163350b61,am,3.933,3.509,0.425,3.933,-36.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_99e302d5e9e4,train,በበዓሉ ላይ ያገኘናቸው የእምነቱ ተከታዮች እንደገለፁት፤ የዘንድሮውን የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል በአብሮነት፣በመደጋገፍና ሐይማኖታዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ አክብረዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.414,5.958,0.0,8.414,-43.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7bcbd3e18e51,train,ከሀገራዊ ለውጡ በኋላ በበጎ ፈቃድ ስራዎች ሰፊ ልዩነት የፈጠሩ በጎ ተግባራት በስፋት መከናወናቸውን አስረድተዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,6.694,5.24,0.4,6.694,-43.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9526463d8e63,train,በዚህ ዓመት በትምህርት፣ በጤና፣ ደጋፊ የሌላቸውን ወገኖች ለይቶ በማገዝ ካለፉት ዓመታት በተሻለ ማከናወን እንደተቻለ ገልፀዋል።,spk_1a3163350b61,am,7.654,7.124,0.0,7.654,-37.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a4d0e9acca67,train,በሸራና ፕላስቲክ የተጠገነ ቤታቸውን በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአዲስ በመገንባቱ ከነበረባቸው ችግር መላቀቅ እንደቻሉ የገለፁት ደግሞ ወይዘሮ ቅመም ጓዴ ናቸው።,spk_1a3163350b61,am,11.174,10.628,0.0,11.174,-38.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bcf68b311d2b,train,የያሆዴ በዓልን በማስመልከት ዛሬ የተከፈተው የፎቶ ኤግዚቢሽን የበዓሉን ባህላዊ እሴቶች አስጠብቆ በማስቀጠል ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ እየተደረገ ያለውን ጥረት እንደሚያጠናክርም አመልክተዋል።,spk_1a3163350b61,am,10.854,9.213,0.348,10.854,-41.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f211d89207c5,train,ይህን ችግራቸውን የተረዱት የወረዳው የበጎ ፈቃደኞች ቤታቸውን በማደስ ከችግራቸው እንደገላገሉአቸው  አስረድተዋል።,spk_1a3163350b61,am,6.934,6.595,0.339,6.934,-36.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_be21a90b821c,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ  በዚሁ ወቅት፤ የመድኃኒትና የህክምና መሳሪያዎች አቅርቦት የግዥ ስርዓቶችን በማጠናከር እንዲሁም የሀገር ውስጥ አምራቾችን ለማበረታታት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,10.293,7.977,0.349,10.293,-42.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_969c39705971,train,በተጨማሪም ተጠያቂነት እና የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንዲቻል ድርጅቶቹ ሥራቸውን በሕግ መሠረት መሥራታቸውን መቆጣጠር በማስፈለጉ፣ በሕብረተሰቡ ዘንድ የበጎ አድራጎት እና የበጎ ፈቃደኝነት ባሕል እንዲዳብር የሚያደርግም ነው።,spk_1a3163350b61,am,14.334,11.641,0.674,14.334,-43.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ed6134262bd1,train,"""የዘንድሮ ክረምት ዝናብ የበዛበት በመሆኑ በጣም ይከብደኝ ነበር"" ያሉት ነዋሪዋ በጎ ፈቃደኞቹ ባደረጉት ርብርብ ችግራቸው በመፈታቱ አመስግነዋል።",spk_1a3163350b61,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-37.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5d855d9b1587,train,ዶክተር ፅጌረዳ ክፍሌ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ ተቋማት ተቀናጅተው እያከናወኑ የሚገኙት የበጎ ፍቃድ ስራዎች የህብረተሰቡን ማህበራዊ ችግሮች የሚያቃልሉ ናቸው።,spk_1a3163350b61,am,8.934,8.506,0.428,8.934,-38.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_92ea1d2f97cc,train,የኢትዮጵያ መንግስት ለማህበሩ ድጋፍ የሚያደርገው የማህበሩ ሰብዓዊ ዓላማዎች ከሀገራችን ነባር እሴቶች ጋር የተጣጣሙ በመሆናቸው ጭምር ነው ያሉት ፕሬዝዳንቱ በቀጣይም አስፈላጊውን ሁሉ እገዛ ያደርጋል ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,11.213,9.444,0.333,11.213,-43.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_577d16f25075,train,ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል ጉዞ የሲቪል ማህበራቱ የሚያከናውኗቸውን የልማት ስራዎች ለማሳደግ አቅም የሚፈጥር መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.254,6.767,0.654,8.254,-42.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6af5d4798659,train,· ከ2011-2014 የኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዝደንት,spk_1a3163350b61,am,6.173,4.507,0.447,6.173,-36.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_85be293f2b50,train,የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ስብራት ለማስተካከል ሀገር በቀል የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ማሻሻያ በማድረግ ስኬቶችን  ማስመዝገቡን ደግሞ በአራተኛ ማዕቀፍ ጠቅሰዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.973,7.991,0.0,8.973,-41.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b5b0b964da84,train,መርሃ ግብሩ የንጥረ ምግቦችን ብዝሃነት በማስፋት በተመጣጠነ ምግብ እጥረት የሚፈጠሩ የእድገት መባባቶችን በመከላከል የምግብ ዋስትና ማረጋገጥና ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር የበኩሉን ድርሻ ይወጣል።,spk_1a3163350b61,am,12.694,11.437,0.396,12.694,-39.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3ad71e7c596f,train,የጋራ ትርክት ግንባታ ላይ መምህራን የበኩላቸውን ሚና መወጣት እንዳለባቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_1a3163350b61,am,7.213,6.574,0.0,7.213,-40.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1cd846315165,train,የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር  ክንዱ ወንዴ በበኩላቸው፤  የፍትህና ዳኝነት አካላት በቅንጅትና ትብብር መስራታቸው  ለሚያጋጥሙ ችግሮች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት ሚናው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_1a3163350b61,am,14.854,12.153,0.0,14.854,-42.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b255fa211042,train,በከተማ ደረጃ ከ300 ሺህ በላይ ለሚሆኑ አቅመ ደካማ ወገኖች የማዕድ የማጋራት ተግባር መከናወኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,8.213,6.759,1.151,8.213,-36.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_646d059e6003,train,በዚህም በዞኑን የከተማና የገጠር የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን በአማካይ ከ63 ነጥብ 5 በመቶ ወደ ከ66 ነጥብ አምስት በመቶ በላይ ማሳደግ መቻሉንም ገልጸዋል።,spk_1a3163350b61,am,13.573,11.369,1.222,13.573,-38.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_548ab2e950af,train,ለግንባታው ስኬት አስተዋጽኦ ያደረጉ እጆች የሚመሰገኑ መሆናቸውን ገልጸው የምንገነባው የጋራ ሀገራችን እና ክብራችንን ነው ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.414,7.167,0.0,8.414,-41.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_720e8339cbec,train,ከዩኒቨርሲቲ ቢመረቅም ከመንግስት ስራ ውጭ በራሱ የሥራ እድል ለመፍጠር ሞክሮ እንደማያውቅ ጠቁሞ ሀሳብ ካለ ሥራ መስራት እንደሚቻል ካገኘሁት ስልጠና ተረድቻለሁ ብሏል።,spk_1a3163350b61,am,9.393,8.48,0.0,9.393,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_adace918d80f,train,ለዚህ ምርጫ ህዝበ ሙስሊሙ የምጫ ካርድ በመያዝ ምእመኑን የሚያገለግሉ አመራሮችን ለመምረጥ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ በተለያዩ ክልሎች የእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤቶች የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ሃላፊዎች ጥሪ አቅርበዋል።,spk_1a3163350b61,am,15.053,13.176,0.648,15.053,-38.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_30bba9e0639b,train,በቢሮው የሥርዓተ ምግብ ዳይሬክተር አቶ አብርሃም ሙጬ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የስርዓተ ምግብን በማሻሻል ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠርና እድገትን ለማፋጠን እየተሰራ ነው።,spk_1a3163350b61,am,9.454,7.841,0.528,9.454,-40.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c3f3930afa6e,train,የተበረከተለት ሽልማት በዩኒቨርሲቲ ቆይታው ለሚፈልጋቸው የትምህርት ቁሳቁሶች ትልቅ ድጋፍ እንደሚሆነው ተናግሯል።,spk_1a3163350b61,am,6.593,6.053,0.54,6.593,-38.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_76f5037ea41e,train,በመድረኩ ላይ የተገኙትና በሰላም ሚኒስቴር የሀገር ግንባታ ስራ አስፈፃሚ ተወካይ አቶ ገዛኸኝ ጥላሁን እንደገለጹት፤ ትስስሩ ተማሪዎች ተረጋግተው በመማር የላቀ ውጤት እንዲያስመዘግቡ የሚያስችል ነው።,spk_1a3163350b61,am,10.793,9.799,0.0,10.793,-39.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7dfdabdd7e8f,train,በክልሉ ቱሪዝም ቢሮ ከፍተኛ የቱሪዝም ባለሙያ አቶ አብዱ አህመድ፤ ይህ ማረፊያ ከሶስት አቅጣጫ ከጅቡቲና አሰብ የሚመጡ አባቶች የሚገናኙበት ዕድሜ ጠገብ ስፍራ እንደነበር አንስተዋል።,spk_1a3163350b61,am,10.653,9.645,0.52,10.653,-36.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_99883d65a0a5,train,በአገልግሎት አሰጣጥ የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች የሚፈቱት የመንግስት ሰራተኛው በተመደበበት የስራ መስክ በቅንነትና በታማኝነት ሕዝብ ሲያገለግል በመሆኑ ይህንን በመተግበር ለተሻለ ለወጥ ሃላፊነቴን እወጣለሁ ብለዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,12.973,11.33,0.8,12.973,-42.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_aea074fb57f2,train,በሂደቱ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በተገቢው ሁኔታ እንዲሳተፋ እየተደረገ መሆኑን አንስተው የሴቶች፣ የወጣቶችና የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.813,8.873,0.0,9.813,-41.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4005082f50d4,train,በመሆኑም በከተማ አስተዳደሩ በህብረተሰቡ ተሳትፎ ከቤትና ከግቢ ጀምሮ ውሃ ያቆሩና ለወባ ትንኝ መራቢያ አመቺ የሆኑ ቦታዎችን የማጽዳትና የማዳፈን ሥራ እየተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_1a3163350b61,am,14.133,11.09,0.509,14.133,-41.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_89339f9f4f53,train,ከዐስራ ሁለት በሚበልጡ የመካከለኛው ምስራቅና የምዕራቡ ዓለም ሐገራት በተዟዟሩበት ወቅትም ሐገራቸውንና ባሕላቸውን የሚያፈነጥቅ መልዕክትና አለባበስ ከማቅረብም ተቆጥበው አያውቁም ነበር፡፡ አዲሱ ትውልድ ሐገሩን እንዲወድ፣ ሁሉም ዜጋ ለሐገሩ እንዲተባበር ከመምከር የታቀቡበት ጊዜ አልነበረም።,spk_1a3163350b61,am,16.373,14.678,0.0,16.373,-38.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_01a0f9bad73d,train,"በባህር ዳር ከተማ ""የጤናው ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት"" በሚል መሪ ሃሳብ የጤና ባለሙያዎች የውይይት መድረክ ተካሂዷል።",spk_1a3163350b61,am,7.013,5.956,0.437,7.013,-44.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_738cab2d6ee4,train,በተመሳሳይ ሚኒስትር ዴኤታው እንድሪያስ(ዶ/ር) እና ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በክልሉ በኛንጋቶም ወረዳ ሎከርለም ቀበሌ  በግንባታ ላይ ያለውን የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመልክተዋል።,spk_1a3163350b61,am,12.893,10.767,0.453,12.893,-37.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_116e3f51746e,train,የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከህገ መንግስትና ፌዴራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል ጋር በመተባበር በሕገ መንግስት ትርጉም እና ውሳኔ አፈጻጸም እንዲሁም በፌዴራሊዝም ስርዓት ዙሪያ ከፍትህ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል።,spk_1a3163350b61,am,11.194,7.251,0.672,11.194,-44.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bbecc68a7b9c,train,የኦዳ ቡልቱም ወረዳ አስተዳደር ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አዳነ ፀጋ በበኩላቸው በበጀት ዓመቱ በአቅመ ደካሞች ቤት እድሳት እና በሌሎችም ከ1 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የበጎ ፈቃድ ስራ  ለመስራት መታቀዱን  ገልፀዋል።,spk_1a3163350b61,am,13.014,11.942,0.507,13.014,-36.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a7b832eae132,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ምስኪያ አብደላ በበኩላቸው፣ በክልሉ የሚገኙ የብሔር ብሔረሰቦችን ባህላዊ እሴቶችን ለማስተዋወቅ እና ለማልማት በርካታ ሥራዎች እየተሠሩ እንደሆነ ገልጸዋል።,spk_1a3163350b61,am,13.454,9.765,0.576,13.454,-42.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2e721dc18420,train,ከቡኖ በደሌ ዞን የተሳተፋት አቶ በዳሳ ሰዴታ፣ ከአጋሮ ከተማ የመጡት ወይዘሮ ሩቂያ ከድር እና ከጅማ ከተማ አቶ ሰለሞን ይጥና፤ በምክክር መድረኩ በመሳተፋቸው መደሰታቸውን ገልጸው፤ ለጋራ ሀገራዊ ችግሮቻችን የጋራ መፍትሄ ለመፈለግ የድርሻችንን እንወጣለን ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,17.773,15.218,0.0,17.773,-42.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f562ccf6891a,train,በዚሁ ጊዜ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ወይዘሮ ኢክራም ጠሃ እንደገለጹት ቡሳ ጎኖፋ በህብረተሰቡ መካከል የመደጋገፍ እና የመረዳዳት ባህል እንዲጎለብት እያደረገ ነው።,spk_1a3163350b61,am,8.293,7.467,0.454,8.293,-42.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ea6634812664,train,ሌላዋ ቤት የታደሰላቸው ወ/ሮ አባይነሽ መሀመድ፤ ቤታቸው አርጅቶ ሲቸገሩ መቆየታቸውን ጠቅሰው፥ ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.293,7.627,0.0,8.293,-38.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6b5c9628e445,train,በኦዳ ቡልቱም ወረዳ ሙዲ ኢረሳ ቀበሌ ነዋሪ ወይዘሮ አይሻ ሱሌ በበኩላቸው የመንግስት አካላት ህብረተሰቡን በማስተባበር ባደረጉላቸው ድጋፍ  ሁለት ክፍል አዲስ ቤት እንደተገነባላቸው ገልፀዋል።,spk_1a3163350b61,am,11.373,10.431,0.55,11.373,-36.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_180187395eab,train,በዚህም ከዩኒቨርሲቲው የተገኙ ስኬቶችና በሂደቱ ያጋጠሙ ችግሮችን በመቀመር በቀጣይ ሽግግር በሚያደርጉ ዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ ተግባራዊ ይደረጋል ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.893,8.505,0.0,9.893,-41.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_705f03815ba7,train,በቀጣይም ተቋሙ ማህበራዊ ሀላፊነቱን መወጣቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸው፥ በተለይም ሰው ተኮር የሆኑ ሰብዓዊ ስራዎች በትኩረት ይከናወናሉ ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,11.373,10.377,0.0,11.373,-37.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_32ae163e7b7f,train,በቅድመ ጥንቃቄ ተግባራትም ህብረተሰቡ እንቅስቃሴዎቹን ከወቅቱ የዝናብ ሁኔታ ጋር እንዲያስተካክል ግንዛቤ መፍጠርን ጨምሮ የሚቲዎሮሎጂ መረጃዎችን በየሳምንቱ እስከ ቀበሌ ባሉ አደረጃጀቶች የማስተላለፍ ተግባር እየተከናወነ ነው ብለዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,15.133,10.688,0.0,15.133,-40.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d44e6f1ff61a,train,መጪዉ ትውልድና መላዉ አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ የሚኮራበትን አስደናቂ ስራ መሰራቱን አመላክተዋል።,spk_1a3163350b61,am,5.093,5.093,0.0,5.093,-40.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6b1fca4810d0,train,የኢሬቻ በዓልን የቱሪዝም መዳረሻነት የሚያሳድጉ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።,spk_1a3163350b61,am,9.594,6.325,0.707,9.594,-41.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7f627808edb8,train,:-በአቅራቢያቸው በተገነባው ጤና ጣቢያ ተገቢውን የህክምና አገልግሎትእያገኙ መሆኑን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የኛንጋቶም ወረዳ አርብቶ አደሮች ገለጹ፡፡,spk_1a3163350b61,am,9.213,7.508,0.317,9.213,-36.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_807587db2046,train,የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አህመድ ሁሴን ፤ ድርጅቶቹ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ዘርፎች ላይ በመሰማራት አበረታች ስራዎችን እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_1a3163350b61,am,11.414,10.273,0.489,11.414,-41.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_148ef4a0e198,train,በተጨማሪም ኮሪደር ልማቱ ቀጣይነት ያለው የስራ እድል በሚፈጥር መንገድ መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_1a3163350b61,am,4.934,4.934,0.0,4.934,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_74cba94b96ec,train,በተለይም የወጣቶች ወሰን የተሻገረ ነፃ አገልግሎት ሰዎችን ከማገዝም ባለፈ የጋራ ትርክትንና አብሮነትን የሚያጸና ተግባር መሆኑን አንስተው ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,11.293,10.246,0.485,11.293,-38.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d3c0244d9e03,train,ሌላው የመድረኩ ተሳታፊ አቶ ሙሉ አያሌው በወልዲያ ሆስፒታል ለህብረተሰቡ የሚሰጠው አገልግሎት ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግሯል።,spk_1a3163350b61,am,8.293,6.231,0.406,8.293,-43.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f5bbb8037e5e,train,ልማቱ በኢትዮጵያ ልጆች ዲዛይነርነት፣ አርክቴክትነት፣መሪነትና አስተባባሪነት በታሰበው ልክና በአጭር ጊዜ ዉስጥ አስደናቂ በሆነ ሁኔታ አሳክተናል ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.653,9.303,0.0,9.653,-40.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f954155b5166,train,በአፍሪካ ሕብረት የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ የብሉ ኢኮኖሚና ዘላቂ አካባቢ ኮሚሽነር ሞሰስ ቬላካቲ ቪላካቲ÷ የመሬትና የተፈጥሮ ሃብት አጠቃቀምን በማሻሻል የግብርና ምርታማነትን ማሳደግ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,18.294,14.242,0.414,18.294,-41.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d88f2616d426,train,መንግስት ያደሩ ችግሮችን በአምስት ማዕቀፎች ለመፍታት መወሰኑን አንስተው ችግሮችን በውይይትና በመደማመጥ እንፍታ በሚል በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በማቋቋም ወደ ተግባር መግባቱ አንዱና ዋነኛው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_1a3163350b61,am,15.334,10.231,0.34,15.334,-44.2,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_70658eaab8bf,train,በአሁኑ ወቅትም በህብረተሰቡ ተሳትፎ የወባ መከላከልና መቆጣጠር ሥራ ትኩረት ተሰጥቶ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_1a3163350b61,am,7.913,5.798,0.456,7.913,-42.3,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_200ba54cfe7c,train,ግብርናን ከተለመደው አሰራር በማላቀቅ የአርሶ አደሩን ምርታማነት በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ከማረጋገጥ አልፎ ለገበያ እንዲያቀርብ በልዩ ትኩረት ይሰራል ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.914,8.224,0.482,9.914,-42.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cab878b22c5d,train,በመሆኑም የአህጉሪቱ አባል ሀገራት የምግብ ሥርዓትን ለማሻሻል በሚደረገው ጥረት ማነቆዎችን በአፋጣኝና በዘላቂነት በመፍታት የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ አንደሚኖርባቸው አስረድተዋል።,spk_1a3163350b61,am,12.094,8.805,0.779,12.094,-42.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8f0aaf244df6,train,· በ2010 በተቋቋመው የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ ዋና ሰብሳቢ,spk_1a3163350b61,am,4.814,4.814,0.0,4.814,-35.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ac8283684cf1,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሶስተኛውን ማዕቀፍ ሲያስረዱ ብሔራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን በማቋቋም የቀድሞ ታጣቂዎች ተሃድሶ ወስደው በሰላማዊ መንገድ ህይወታቸውን እንዲመሩ በማድረግ ረገድ ትልቅ ስራ እየተከናወነ ነው ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,10.893,8.797,0.0,10.893,-42.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_33aa1dc3380d,train,በአካባቢው ያለው የጤና ባለሙያ በጥሩ መግባባት ሥራውን በአግባቡ እያከናወነ መሆኑንና በቀጣይም አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.793,7.67,0.335,9.793,-36.8,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_2d6a4b0ec8cc,train,ፍትሃዊ አሰራሮችን ማስፈን የሚያስችሉ አህጉራዊ እና ቀጣናዊ ትስስሮችን መፍጠር መቻሉንም አስታውቀዋል።,spk_1a3163350b61,am,5.854,4.343,0.534,5.854,-43.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7fa569f445d9,train,በዚህ አካባቢ በተከናወነው የኮሪደር ልማት ቦታውን የሚመጥን ግንባታ መከናወኑን ጠቁመዋል።,spk_1a3163350b61,am,5.774,5.365,0.409,5.774,-42.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cbdbbce7f02f,train,በምክክር ሂደቱ የሴቶች፣ ወጣቶች እና የአካል ጉዳተኞች ጠንካራ ትብብርና ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_1a3163350b61,am,9.293,8.095,0.0,9.293,-41.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1aeb96b4ca1e,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ከሃይማኖት አባቶች፣ ከአገር ሽማግሌዎች፣ ከአባ ገዳዎች፣ ከሀደ ሲንቄዎችና ጥሪ ከተደረገላቸው እንግዶች ጋር ከተማ-አቀፍ ኮንፈረንስ አካሂዷል።,spk_1a3163350b61,am,12.573,10.585,0.595,12.573,-40.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ce3354143c92,train,የማያግባቡ ሀሳቦችን በምክክር በመፍታት ዘላቂ ሰላም ለመገንባት የተጀመረው ጉዞ እንዲሳካ የማህበረሰብ ክፍሎቹ የላቀ  ሚናቸውን እንዲወጡ አስገንዝበዋል።,spk_1a3163350b61,am,13.053,7.023,0.819,13.053,-43.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0e4560a0917f,train,· ከ1960-2018 ድረስ በተለያዩ መስጅዶች በመምህርነት፣ በስነ ምግባር እነፃ፣ በመካሪነት አገልግለዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-36.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d74d9ff1cf08,train,የውሃ ፕሮጀክቱ በወረዳው በጅጅቐ፣ ስምረትና ፀይቀም ገጠር ቀበሌዎች ከ30 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ተገልጿል።,spk_1a3163350b61,am,11.133,9.152,0.531,11.133,-37.9,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_8cfae1a36cb6,train,ወጣቶች ነገ የሚረከቧትን ሀገር ሰላምና ልማት ለማረጋገጥ በሚደረገው ሂደት መሰል የውይይት መድረኮች በመሳተፍ አስተዋጽኦ ማበርከት እንደሚገባቸው ገልጿል።,spk_1a3163350b61,am,9.934,8.246,0.635,9.934,-42.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_83d9206cb64c,train,ተላላፊና መከላከል የሚቻሉ በሽታዎችን ከአጋር አካላት ጋር በሚደረጉ ትብብሮች፣በስትራቴጂክ እቅድ እና ቀጣይነት ባላቸው ተግባራት መከላከል እንደሚቻል ተናግረዋል።,spk_1a3163350b61,am,11.493,9.228,0.443,11.493,-43.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_25767663f968,train,በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ ያሉ የጥበብ ስፍራዎች ተተኪ ባለሙያዎችን ለማፍራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የኪነ ጥበብና የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ገለጹ።,spk_1a3163350b61,am,12.094,6.73,1.234,12.094,-44.5,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_d752ec8ca000,train,በዚህም ከከፍታ ወደ ዝቅታ የሚፈጠር የመሬት ስበት የመሬት ናዳና መንሸራተትን እንደሚፈጥር አንስተው፥ ይህም በሰውና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ እንደሚገኝ ነው የተናገሩት።,spk_1a3163350b61,am,10.493,9.649,0.0,10.493,-40.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_18ddaa7e3b84,train,ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ በኋላ ተገቢው የሥነ-ልቦናና ማኅበራዊ ድጋፍ እንዲያገኙ ተደርጎ ከቤተሰብ እና ከማኅበረሰቡ ጋር መቀላቀላቸውን ጠቅሰዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.493,7.437,0.0,8.493,-42.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_62f9fcbb4b33,train,በጤና ተቋማት የባለሙያና የግብዓት አቅርቦትን ለማሟላት በመንግስት ጥረት እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰው፣ በዚህም ህብረተሰቡ የተሟላ የጤና አገልግሎት እንዲያገኝ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,10.854,8.072,0.558,10.854,-44.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e0d8e533ed3f,train,ዓመታዊ የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓልን በአብሮነት፣ በመደጋገፍና ሐይማኖታዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ማክበራቸውን የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ኃይማኖት ተከታዮች ገለፁ።,spk_1a3163350b61,am,8.893,6.738,0.395,8.893,-43.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_38272bc00ae8,train,በዑለማዎች የተጀመረው የድምፅ አሰጣጥም እሁድ ቀጥሎ በወጣቶች፣ በሴቶች፣ በምሁራንና በማህበረሰብ ዘርፎች በተመሳሳይ መልኩ የሚካሄድ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.053,6.721,0.403,9.053,-44.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fefada048d56,train,ድጋፍ ከተደረገላቸው መካከል ወይዘሮ ሲሳይ አላዩ እና ወይዘሮ ነጻነት እምሩ የተደረገላቸው ድጋፍ በዓሉን ያለ ምንም ችግር በደስታ እንዲያሳልፉ እንደሚያስችላቸው ተናግረዋል ፡፡ለተደረገላቸው ድጋፍም ምስጋና አቅርበዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,13.354,8.803,0.61,13.354,-44.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b2d9ae429ab5,train,በዚህም የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ስራዎችን ከመንግሥት ጋር በመተባበር እየሰሩ ይገኛሉ።,spk_1a3163350b61,am,7.734,7.107,0.626,7.734,-43.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_67febb1c868e,train,የ'ለነገዋ የሴቶች ተሀድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል በተለያየ የሙያ መስክ በ3ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 810 ሠልጣኖች አስመርቋል።,spk_1a3163350b61,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-39.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8fd2aaa3e404,train,በመቀጠልም የመራጮች ምዝገባ እና የምርጫ ቁሳቁስ የማድረስ ተግባራት በማከናወን ህዝቡ ለምርጫ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,6.133,5.247,0.399,6.133,-42.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fbcb7161496f,train,ሴቶችን የተመለከቱ ሀሳቦች መፍትሄ እንዲያገኙ በመድረኩ ማቅረባቸውን ተናግረዋል።,spk_1a3163350b61,am,5.213,4.738,0.475,5.213,-44.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_42dba52341b4,train,በአዲስ አበባ ከተማ ትውልዱን የሚያኮራ ተምሳሌታዊ ስራ መከናወኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_1a3163350b61,am,6.534,4.76,0.763,6.534,-42.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_646d09a4fafd,train,በተለያዩ አደረጃጀቶች አማካኝነት ሀገራዊ ጉዳዮች እንዲጠናከሩና አካታች ሀሳቦች እንዲፈልቁ የበኩላቸውን እንደሚወጡ የተናገሩት ደግሞ ከሲቪክ ማህበር የመጡት ወይዘሮ ፋጡማ መሐመድ ናቸው።,spk_1a3163350b61,am,12.733,8.29,0.985,12.733,-44.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_246a3b863670,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በትላንትናው እለት በፒያሳ መልሶ ማልማት፣ በ4 ኪሎ እንጦጦ፣ጉለሌ የእፅዋት ማዕከል የኮሪደር ልማትና የእንጦጦ ወዳጅነት አደባባይ ፒኮክ ፓርክ የወንዝ ዳርቻዎች ልማት ስራ ላይ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የእውቅናና የምስጋና መርሀግብር ተከናውኗል።,spk_1a3163350b61,am,15.733,12.571,0.0,15.733,-43.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_49af96cea719,train,በመዲናዋ የነበሩ የኪነ ጥበብ ማሳያ ቦታዎች ሁለገብ ያልሆኑና በቴክኖሎጂ ያልተደገፉ እንደነበሩ አስታውሰዋል።,spk_1a3163350b61,am,7.574,5.139,0.404,7.574,-42.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6e5ae2a43281,train,ረቂቅ ፖሊሲው በተደጋጋሚ ግብአት የተሠጠበት ሲሆን አስፈላጊ የሆኑ ሒደቶችን  አልፎ  የመጨረሻ ምእራፍ ላይ መድረሱን ጠቅሰዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-41.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_619370355503,train,ይህ የኮሪደር ልማት ልብን የሚያሞቅ ስራ የተከናወነበት መሆኑን ገልጸው፤ ልማቱ ለበርካታ ዜጎች እፎይታን የፈጠረ ነው ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,6.934,6.122,0.0,6.934,-43.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5b750bea2a74,train,የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጂኦርጅያ ሜሎኒ በመክፈቻው ላይ ባደረጉት ንግግር በዓለም አቀፍ ደረጃ የምግብ ሥርዓት ሽግግርን ማረጋገጥ ትልቅ ፈተና ተደቅኖበታል ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.014,7.296,0.303,9.014,-43.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_49b97cd2729a,train,ከሶስት ልጆቻቸው ጋር  በተጎሳቆለ ቤታቸው ለችግር ተጋልጠው ይኖሩ እንደነበር የተናገሩት ደግሞ ሌላኛዋ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ወይዘሮ ፌይሩዛ መሐመድ ናቸው።,spk_1a3163350b61,am,10.694,9.1,0.0,10.694,-36.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f4873e410efe,train,በጤና ተቋማቱ ለህሙማን የሚሰጠው አገልግሎት ሳይቋረጥ መቀጠሉን ገልጸው፣ በቀጣይም ግብዓቶችን በማሟላት የምንሰጠውን አገልግሎት አጠናክረን እንቀጥላለን ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,11.553,10.463,0.552,11.553,-37.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_54bd3dec4a32,train,ስትራቴጂው ችግሩን ለማቃለል ትልቅ አቅም እንደሚሆን አንስተው፤ የሁሉንም ከፍተኛ ባለድርሻ አካላት አስተዋፅኦ ስለሚጠይቅ ርብርብ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑ ገልጸዋል።,spk_1a3163350b61,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-38.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4dffd14d2f23,train,በዓሉን ለትውልድ ለማስተላለፍ የጥናትና ምርምር ስራዎች እየተሠሩ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_1a3163350b61,am,5.373,4.302,0.734,5.373,-42.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5ce06688a6a3,train,ለዚህም እንደ ሐይማኖት አባት ህብረተሰቡን በማስተማርና አጥፊዎችን በመገሰፅ ሰላምን ለማጠናከር እንሰራለን ያሉት የሃይማኖት አባቱ፣ ለዘላቂ ሰላም  ሚናቸውን ይበልጥ  እንደሚያጠናክሩ አረጋግጠዋል።,spk_1a3163350b61,am,12.774,10.918,0.855,12.774,-38.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e1d65949c87e,train,ጊዜያዊ ችግሮችን ለማለፍ በራስ አቅም እርስ በእርስ የመረዳዳትና የመደጋገፍ ባህልን ማጎልበት እንደሚገባም ገልጸዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.733,7.115,1.155,9.733,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c972fcc08f83,train,በኢትዮጵያ ላለፉት ስድስት ዓመታት የተተገበረው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር መንግስት የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመቋቋም ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_1a3163350b61,am,12.914,10.664,0.998,12.914,-41.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_adfea4ae683d,train,ይህም የማያግባቡ ጉዳዮችን ሁሉ በሰለጠነ መንገድ በመነጋገርና በመመካከር መፍታት የሚያስችል መሆኑን አብራርተዋል።,spk_1a3163350b61,am,7.333,6.34,0.503,7.333,-41.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b92a9ff7425c,train,የህገ መንግስትና ፌዴራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል ዳይሬክተር ሃይለኢየሱስ ታዬ (ዶ/ር) በበኩላቸው ዜጎች በዕኩልነት ፍትህ እንዲያገኙ በትብብር መስራት ይገባል ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,10.934,8.38,0.453,10.934,-42.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3bb14e86ea87,train,በድሬዳዋ አስተዳደር በዑለማዎች ዘርፍ የመጅሊስ ምርጫ ድምፅ አሰጣጥ በተሳካ መልኩ መከናወኑን የድሬዳዋ አስተዳደር እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የ2017 የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ሰብሳቢ ሼህ አብዱልጀሊል ዑስማን አህመድ ተናገሩ።,spk_1a3163350b61,am,15.934,8.767,0.534,15.934,-44.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5eb0aa59dd1d,train,በመላው ኢትዮጵያ በመስጅድ ደረጃ የተካሄደው የዑለማ፣ ሴቶች፣ ወጣቶች፣ ምሁራንና የስራ ማህበረሰብ ዘርፎች የመጅሊስ ምርጫ መጠናቋቁን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታውቋል።,spk_1a3163350b61,am,9.934,7.124,0.34,9.934,-42.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_42a9824f22f9,train,ወይዘሮ ዓይናለም ተክሉ በበኩላቸው ልጃቸው በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በሚማርበት ወቅት ልክ የተንከባከቡት እናት ጋር የተጠናከረ ዝምድና መፍጠራቸውን ገልጸዋል።,spk_1a3163350b61,am,10.373,8.182,0.998,10.373,-40.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f72056530595,train,በመድረኩ በንቃት በመሳተፍ ለምክክሩ ስኬታማነት ሀሳብ ከማዋጣት ባለፈ ታች ድረስ ወርዶ ወጣቶችን በማስተማር ኀላፊነቱን እንደሚወጣም ተናግሯል።,spk_1a3163350b61,am,9.213,6.341,0.0,9.213,-43.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3a6226b48934,train,ከሌሎች አጋሮች ጋር በታዳሽ ኃይልና የሰብል ዝርያዎች ማሻሻያ ላይ ያተኮሩ ስራዎችን ማከናወኑንም እንዲሁ።,spk_1a3163350b61,am,6.333,5.959,0.0,6.333,-39.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e43d50852b36,train,ሁለተኛው ደግሞ የሽግግር ፍትህ በማቋቋም ያደሩ ችግሮችን በዘላቂነት በይቅርታና በፍትህ ለመፍታት የጀመረው ሥራ ስለመሆኑም አንስተዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.334,7.243,0.0,9.334,-42.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_97a869e50907,train,ኮሌጁ ከዚህ ቀደም መምህራንን በሰርተፊኬትና በዲፕሎማ ሲያሰለጥን እንደቆየ ጠቅሰው ዛሬ ደግሞ ለመጀመሪያ በዲግሪ ደረጃ ያሰለጠናቸውን መምህራን ማስመረቁን ገልፀዋል።,spk_1a3163350b61,am,11.534,6.997,0.855,11.534,-43.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0d2af03b5a3d,train,ኢትዮጵያ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር፤ የህብረተሰቡን አጀንዳዎች በመሰብሰብ ለዘላቂ መፍትሄ የምክክር ሂደት እየተካሄደ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.893,8.367,0.0,9.893,-39.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bff8a2fc1515,train,ቀሪ ስራውን እስከ ጥቅምት 30/ 2018 ዓ.ም   በማጠናቀቅ ከ250 ሺህ  በላይ ሕዝብ ተጠቃሚ ለማድረግ ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ አመላክተዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.454,7.399,0.0,9.454,-40.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bcbfa14df9e4,train,ከዚህም ባለፈ አቅመ ደካሞችን በእርሻ ስራ ማገዝ፣ የአቅም ደካሞች ቤት ግንባታ እና እድሳት፣ ደም ልገሳ እና በሌሎች የልማት ዘርፎች እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.774,8.463,0.905,9.774,-40.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fd188da630a7,train,ሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ የመክፈቻ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን አዳራሽ መካሔድ ጀምሯል።,spk_1a3163350b61,am,9.614,5.388,0.753,9.614,-45.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2d96ee8fd01b,train,በተያዘው በጀት ዓመትም 550 ሺህ ዩኒት ደም ለመሰብሰብ ታቅዶ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ውስጥ መገባቱን ዶክተር መላሽ  አመላክተዋል።,spk_1a3163350b61,am,7.293,6.876,0.417,7.293,-32.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_164670b89116,train,እንደ ሀገር የተጀመሩ የገጠር ኮሪደርና የሌማት ትሩፋት ስራንም ይበልጥ የማጠናከርና የማስፋት ስራ ይከናወናል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ፣ የክልሉን የመልማት አቅም በመለየት የተጀመሩ ክልል አቀፍ ኢንሼቲቮች ይጠናከራሉ ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,14.813,12.834,0.0,14.813,-41.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8a3f0de5c900,train,የንጹህ መጠጥ ውሃ  አቅርቦት በአካባቢያቸው  በመመቻቸቱ ችግራቸውን መፍታቱን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።,spk_1a3163350b61,am,6.354,5.597,0.0,6.354,-38.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5e4cd5c8c08f,train,የጋሞ ባህላዊ ሸንጎ የሆነው የዱቡሻ ሥርአት ለዘላቂ ሰላምና ልማት መረጋገጥ ካለው ጉልህ ፋይዳ አንጻር የዓለም ሀብት መሆን እንዳለበት የገለጹት ደግሞ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ኤልያስ ሽኩር ናቸው።,spk_1a3163350b61,am,10.733,9.036,0.464,10.733,-43.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ad4a9b5cec27,train,በመክፈቻ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ፤ መንግስት በተያዘው በጀት ዓመት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ አረጋግጠዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,8.614,7.734,0.47,8.614,-39.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9380d5799e76,train,ከንቲባ አዳነች አቤቤ የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች ለተውጣጡና በተለያዩ ማኅበራዊ ችግሮች ውስጥ ለሚገኙ ነዋሪዎች የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር አካሂደዋል።,spk_1a3163350b61,am,13.194,9.682,0.911,13.194,-42.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c054f95aa4c2,train,ከዚህም በተጨማሪ   ህብረተሰቡን በማስተባበር  ለልጆቻቸው የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል።,spk_1a3163350b61,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-38.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_84650a1c7f96,train,አርባምንጭ ከተማ በሊጉ እስከ አሁን ምንም ጨዋታ ያላሸነፈ ብቸኛው ክለብ ነው።,spk_1a3163350b61,am,4.013,3.615,0.398,4.013,-37.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3033a1efd90c,train,በወረዳው ለሚገነባው የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የመሰረት ድንጋይ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) እና በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌትናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ ዛሬ ተቀምጧል።,spk_1a3163350b61,am,15.133,11.193,1.131,15.133,-36.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_04fba29ddade,train,የተሰጠን እውቅናና ሽልማት በቀጣይ ህይወታችን ጠንክረን ለመማር የሞራል ስንቅ የሚሆነን ነው ሲሉ በ2017 ዓ.ም ሀገር-አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ገለጹ፡፡,spk_1a3163350b61,am,11.254,10.793,0.0,11.254,-39.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_792bcf4a1f63,train,በዚህም መሰረት አዳዲስ የአሰራር ስርአት ከማበጀት ባለፈ የዲጂታል አሰራርን በስፋት ተግባራዊ በማድረግ እንግልትን ያስቀረ አሰራር መፍጠር ተችሏል ብለዋል።,spk_1a3163350b61,am,9.334,7.974,0.323,9.334,-42.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e861d6f43263,train,ቁልቢ ገብርኤል በየዓመቱ እንደሚያከብር የገለፀው ሳሙኤል ብርሃነ፥ በዓሉን በመቻቻልና ኢትዮጵያዊ አብሮነትን በሚያሳይ መልኩ ማክበሩን ተናግሯል።,spk_1a3163350b61,am,9.813,8.151,0.495,9.813,-41.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3edb2bb77795,train,ሚኒስቴሩ ለድጋፍ መርሀ ግብር እገዛ ላበረከቱ  አጋር አካላት ምስጋና አቅርቧል።,spk_1a3163350b61,am,4.333,3.987,0.347,4.333,-39.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3ce7b57b2e5d,train,ይህም ተገልጋዮች ባሉበት ሆነው ለወጭና እንግልት ሳይዳረጉ የርቀት ክርክሮችንና ቅሬታ የሚያቀርቡበት ስርዓት መዘርጋት እንዳስቻለም  አንስተዋል።,spk_1a3163350b61,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-42.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_19e64808c3b1,train,"በትውልድ ቅብብሎሽ ባህላዊና ታሪካዊ እሴቱን ጠብቆ በየአመቱ የሚከበረው ""ማሽቃሮ"" ዘንድሮም የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍል ተወካዮች በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል።",spk_1a3163350b61,am,12.534,9.977,0.587,12.534,-43.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e68173db19ad,train,የሆስፒታሉ አረንጓዴ ምድረ ግቢ ለህክምና አገልግሎት የሚመችና ፅዱ የሥራ ከባቢ እንዲፈጠር ስለማድረጉም አንስተዋል፡፡,spk_1a3163350b61,am,9.854,5.836,0.733,9.854,-43.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c122a219c8ad,train,የአካል ጉዳተኞችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_1a3163350b61,am,7.654,7.325,0.329,7.654,-42.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7d9be6d87085,train,"የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሕክምናውን እየሰጠ የሚገኘው "" ሂዩማን ካታራክት ፕሮጀክት ኪዩር ብላይንድነስ "" ከተሰኘ  ድርጅት ጋር በመተባበር እንደሆኑ ተመልክቷል።",spk_ff627710b4e1,am,14.633,14.319,0.0,14.633,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dba5d288c27c,train,በአማራ ክልል ከበጎ ፈቃደኞች የሚሰበሰበው ደም የተሻለ አቅርቦት እንዲኖር ማስቻሉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።,spk_ff627710b4e1,am,4.553,4.553,0.0,4.553,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c211cce197ff,train,የሕብረተሰቡ መስተንግዶና አቀባበል የሚያስደስትና ለሌሎች አካባቢዎችም ተሞክሮ የሚሆን ነው ብለዋል።,spk_ff627710b4e1,am,4.274,2.917,0.566,4.274,-28.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1728968726d5,train,"በአውደ ጥናቱ ""በቀውስ ወቅት የሚዲያ ሚና"" እና ""ሚዲያ ለብሔራዊ ጥቅም"" የሚሉ ጹሁፎች እየቀረቡ ይገኛል።",spk_ff627710b4e1,am,6.074,6.074,0.0,6.074,-27.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_91ee516d8a51,train,የኢትዮጵያ ሴቶች ማሕበራት የቦርድ ሰብሳቢ ሆናም አገልግላለች።,spk_ff627710b4e1,am,3.913,3.913,0.0,3.913,-22.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_928866052735,train,በተጨማሪም  የመማሪያ ክፍሎች ግንባታ፣ የትምህርት ቤቶች ደረጃን የማሻሻል ስራዎች በበጎ ፈቃደኞች ይከናወናሉ ብለዋል።,spk_ff627710b4e1,am,7.873,7.873,0.0,7.873,-28.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_04f7336a105c,train,በማስጀመሪያ ስነ ስርአቱ ላይ  የከተማው አመራር አካላትና ሌሎችም ባለድርሻዎች ተገኝተዋል።,spk_ff627710b4e1,am,7.034,6.579,0.0,7.034,-27.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4bb776e643c,train,በዚሁ መርሃ ግብር ላይ ሚኒስትሯ ባደረጉት ንግግር፤ የመኖሪያ ቤቶቹ  በጥራትና በፍጥነት ተጠናቀው ለነዋሪዎች ይተላለፋል ብለዋል።,spk_ff627710b4e1,am,8.873,8.873,0.0,8.873,-21.3,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_6a1b6a838c8c,train,ኢንስቲትዩቱ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመቀናጀት እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ ተመራማሪዎች ለምርምር ሥራ የሚያስፈልጋቸውን ሙያዊ ክህሎት መገንባት ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_ff627710b4e1,am,12.233,11.804,0.0,12.233,-29.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_de18ac4f1948,train,የምርጫው ዓላማ ጠንካራ እስላማዊ ተቋም እና ብቁ አመራሮችን የመፍጠር በመሆኑ በዚህ ሂደት ህዝበ ሙስሊሙ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግም መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።,spk_ff627710b4e1,am,8.713,8.354,0.0,8.713,-25.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_25186ccd6209,train,በሀረር ከተማ የተከናወነው የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ውበትን ከማጎናፀፍ ባለፈ በንፁህ አካባቢ እንድንኖር እያስቻለን ነው ሲሉ የከተማዋ ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_ff627710b4e1,am,10.553,10.081,0.0,10.553,-24.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_87921489646c,train,በደሴ ከተማ አስተዳደር የ2018 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራም ተጀመረ።,spk_ff627710b4e1,am,5.034,5.034,0.0,5.034,-24.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d89a770a9618,train,የዶክተር አምባቸው መኮንን ፋውንዴሽን ስራ አስኪያጅ መአዛ አምባቸው በበኩላቸው፤ ፋውንዴሽኑ በጥናትና ምርምር የታገዘ ስራ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ff627710b4e1,am,7.074,5.066,0.0,7.074,-28.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ec1baa8f6f8,train,በከሚሴ ከተማ የመጀመርያው ዙር ኮሪደር ልማት ግንባታ ተጠናቆ የ2ኛ ዙር የልማት ስራ ተጀምሮ በመከናወን ላይ ይገኛል።,spk_ff627710b4e1,am,4.833,4.833,0.0,4.833,-28.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_79b222556c0f,train,የልብ ህመም ምልክቶች ምንድን ናቸው?,spk_ff627710b4e1,am,1.873,1.873,0.0,1.873,-25.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb4d6505dc17,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በአሁኑ ወቅት ከተማ አስተዳደሩ በሰጠው ትኩረት ለትምህርት ዘርፉ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል ብለዋል።,spk_ff627710b4e1,am,10.233,9.873,0.36,10.233,-29.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c57c4530ea6,train,የክልሉ መስኖና አርብቶ አደር ቢሮ ሀላፊ ኢንጂነር  ግርማ ረጋሳ በበኩላቸው  በክልሉ በግንባታ ላይ ከሚገኙ የመስኖ ግድብ ፕሮጀክቶች ውስጥ ግማሽ የሚሆኑት ተጠናቀው ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ መጀመራቸውን  አስታወቀዋል።,spk_ff627710b4e1,am,7.034,7.034,0.0,7.034,-23.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a638d64bf3d,train,በዚህም በሀገሪቱ በርካታ አምፊ ትያትሮችና ምቹ የትያትርና የሙዚቃ ማቅረቢያ መሰረተ ልማቶች መገንባታቸውን ተናግረዋል።,spk_ff627710b4e1,am,10.713,10.713,0.0,10.713,-26.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5fd425d8c582,train,አገልግሎቱ በክረምት ወቅት የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ የተሰሩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_ff627710b4e1,am,9.313,9.313,0.0,9.313,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_288c4dfb56d0,train,"20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ""ዲሞክራሰያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት"" በሚል መሪ ሀሳብ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አስተናጋጅነት ህዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም በሆሳዕና ከተማ ይከበራል።",spk_ff627710b4e1,am,9.514,9.514,0.0,9.514,-24.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccb0eb12d5ce,train,ሀገርን በመግባባትና ልዩነቶችን በምክክር ለመፍታት የሀገራዊ ምክክር ሂደቱን እንደ ታሪካዊ ዕድል መጠቀም እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_ff627710b4e1,am,10.114,10.114,0.0,10.114,-20.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e1c2a68dedf,train,የባሌ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም ኃይሌ በመርሃ ግብሩ ላይ እንዳሉት በዞኑ በ2017 በጀት ዓመት ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ 160 የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ምረቃ መጀመሩን ገልፀዋል፡፡,spk_ff627710b4e1,am,9.594,9.241,0.0,9.594,-31.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a987411e5447,train,የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ከሀገሪቷ አቅምና ገበያውን መሰረት ያደረገ የሰው ኃይል ለማፍራት የዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት ወሳኝ መሆኑን አንስተው ለዚህም ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገልጸዋል።,spk_ff627710b4e1,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-22.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a425f9cdcf22,train,በበዓሉ አከባበር ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ቡዜና አልከድር፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ሎሚ በዶ፣ የሁሉም ክልሎች አፈ-ጉባኤዎች፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ የከተማዋ ነዋሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል፡፡,spk_ff627710b4e1,am,19.113,19.113,0.0,19.113,-23.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_efbdcc11dceb,train,በዚህም የእርሳቸው መታሰቢያ እንዲሆን በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ጊቢ ሀገር በቀልና የፍራፍሬ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር መከናወኑን ገልፀዋል።,spk_ff627710b4e1,am,5.873,4.559,0.0,5.873,-24.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2671f677967f,train,በዚህም መሰረት በዛሬው እለት ከሸገር በተጨማሪ በአዳማ፤ ሻሸመኔ፤ ቢሾፍቱ እና ጅማ ከተሞች የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ለመጀመር የተሟላ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።,spk_ff627710b4e1,am,13.594,13.291,0.0,13.594,-23.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a3ecce26bf3,train,ከነዋሪዎች መካከል  ወይዘሮ ጊዝማን አብዲ እና ወይዘሮ  አልማዝ ጥላሁን፤ የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ውበት ከመሆንም ባለፈ የከተማዋ ነዋሪዎች በተመቸ እና በንፁህ አካባቢ እንድንኖር እያስቻለን ነው ብለዋል።,spk_ff627710b4e1,am,11.954,11.954,0.0,11.954,-23.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5bbba11ad557,train,የአፋር ክልል ርዕሰ-መስተዳደር አወል አርባን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና የዕምነቱ አባቶች ተገኝተው ልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶችን እያከናወኑ ይገኛሉ።,spk_ff627710b4e1,am,13.514,13.514,0.0,13.514,-19.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_303a93adee4c,train,ሚዲያ ትውልድን ለማነጽና ለሀገር ገጽታ አይተኬ ሚና ቢኖረውም በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ በተለይም የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ልቅ እና ያልተገራ በመሆኑ ከጥቅሙ ጉዳቱ እያመዘነ እንደሆነ ያምናሉ።,spk_ff627710b4e1,am,6.793,6.793,0.0,6.793,-20.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a20228860e11,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ በወልቂጤ ከተማ ባዛርና ሲምፖዚየም እንደሚካሄድ ጠቁመው፤ ሕዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም በሆሳዕና ከተማ እንደሚከበር ገልጸዋል።,spk_ff627710b4e1,am,6.713,6.713,0.0,6.713,-22.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_95e470f5c502,train,በክልሉ  ሸገር ከተማ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት የምረቃ መርሃ ግብር ተከናውኗል።,spk_ff627710b4e1,am,6.873,6.873,0.0,6.873,-21.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3dd3d0db9f9,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ፍቅር አበበ በበኩላቸው፣ በትምህርት ዘመኑ በ32 ትምህርት ቤቶች የሚገኙ ከ23ሺህ በላይ ተማሪዎችን በምገባ ፕሮግራም ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው።,spk_ff627710b4e1,am,13.553,13.553,0.0,13.553,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_250b2a2f5acd,train,የተደረገው ድጋፍ የአካባቢው ህብረተሰብ ያለምንም እንግልት በአካባቢው የተሻለ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኝ የሚያስችል መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_ff627710b4e1,am,6.753,6.753,0.0,6.753,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f552307993c,train,ሴቶች ይችላሉ Women can do it የተሰኘ ግብረ-ሰናይ ድርጅት መስራችና ዋና ዳይሬክተር ነበረች።,spk_ff627710b4e1,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-19.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f35f8b188860,train,ወጣቶቹ 717 ዩኒት ደም የመለገስ፣ ችግኞችን የመትከል፣ የከተማ ጽዳትና ውበትን ጨምሮ ሌሎች የልማት ስራዎችን ማከናወናቸውንም ጠቅሰዋል ።,spk_ff627710b4e1,am,8.274,8.274,0.0,8.274,-27.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e027be96d9e,train,ከእርምጃዎቹ መካከል የቡኡረ ቦሩ ትምህርት ቤቶችን በማስፋፋት የትምህርት ጥራት ችግርን ከመሰረቱ ለመፍታት ትኩረት መሰጠቱን ገልፀዋል።,spk_ff627710b4e1,am,10.233,10.233,0.0,10.233,-18.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_99bd82129b68,train,የሕክምና ባለሙያው እንዳሉት የጨቅላ ሕጻናት ኢንፌክሽንን ለመከላከል በዋናነት አጋላጭ ምክንያቶችን በመለየት እነሱ ላይ ቀድሞ መሥራት ነው።,spk_ff627710b4e1,am,5.194,5.194,0.0,5.194,-17.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee31d7ab596c,train,የዓድዋ ድል መታሰቢያም ይህን ትልቅ ታሪክ በውስጡ የያዘ መሆኑንም ጠቅሳለች፡፡,spk_ff627710b4e1,am,8.713,8.713,0.0,8.713,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d2f1e3c1063,train,ድጋፉ የቻይና አፍሪካ ትስስርን ለማጠናከር በሚደረገው ጥረት የቻይናን ቁርጠኝነትን የሚያሳይ ነው ብለዋል።,spk_ff627710b4e1,am,6.234,6.234,0.0,6.234,-24.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_54934c712bf9,train,በሕክምና ወቅትም፤ የአተነፋፈስ ሁኔታ ታይቶ ለአተነፋፈሱ እገዛ (ኦክስጅን) ሊሰጥ ይችላል ብለዋል።,spk_ff627710b4e1,am,7.354,7.354,0.0,7.354,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e337d9d0aa2,train,በአዕምሮና በአካል የዳበረ ጤናማ ትውልድ ለማፍራት የሚያግዙ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እና ውድድሮች መካሄዳቸውንም አስታውሰዋል።,spk_ff627710b4e1,am,9.354,8.97,0.0,9.354,-34.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_93f5ac70d6e8,train,የሀረር የኮሪደር ልማት ስራ በውበትም በስኬትም ጥሩ ማሳያ ተደርጎ በተግባር እየታየና በብዙዎች ዘንድ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል።,spk_ff627710b4e1,am,9.274,9.274,0.0,9.274,-25.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7235b5c9d4d6,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ በተገኙበት ከቻይና መንግስት በድጋፍ የተገኘው የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት ርክክብ ተካሂዷል፡፡,spk_ff627710b4e1,am,9.633,9.633,0.0,9.633,-26.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a2a658fc239,train,በጎነት ከመልካም ህሊና የሚመነጭ ሰናይ ተግባር እንደሆነና ሁሉም ይህን አይነት በጎ ተግባር በመፈጸም ወገኑን ማገዝ እንዳለበት የገለጹት ደግሞ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ ሃላፊ መሪሁን ፍቅሩ(ዶ/ር) ናቸው።,spk_ff627710b4e1,am,13.594,11.3,0.325,13.594,-28.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3d4a78dae18,train,አምና 350 ዩኒት ደም የትምህርት ቤቱ መምህራንና ተማሪዎች መለገሳቸውን ጠቅሰው ዘንድሮ እስከ 600 ዩኒት ደም ለመሰብሰብ እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_ff627710b4e1,am,12.754,12.402,0.0,12.754,-28.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_60d182488947,train,ይህም የተማሪዎች የትምህርት ፍላጎት እንዲጨምርና በዘርፉ ተጨባጭ ውጤት እንዲመዘገብ እድል መፍጠሩን ነው ያስታወቁት፡፡,spk_ff627710b4e1,am,5.314,4.217,0.0,5.314,-29.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b22f6216528,train,የምወድሽ በቀለ የፖሊስና እርምጃው ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ሆና ረጅም አመታት አገልግላለች።,spk_ff627710b4e1,am,6.713,6.713,0.0,6.713,-20.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3abcabeda6f,train,በትምህርት ቤቶች የተማሪዎች ምገባ እና የቁሳቁስ አቅርቦት መካሄዱ ተማሪዎች በስፋት ወደ ትምህርት ገበታ እንዲመጡ ማስቻሉን ጠቅሰዋል።,spk_ff627710b4e1,am,9.114,9.114,0.0,9.114,-28.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_65503a9d7b31,train,ክልሉ በባህል፣ በቅርስ፣ በእንግዳ ተቀባይነትና በሌሎች ፋይዳ ባላቸው ጉዳዮች ድንቅ ምድር መሆኑን ጠቁመው፤ ሕዝቡ በሚታወቅበት እንግዳ ተቀባይነት ባህሉ ለጎብኚዎች አቀባበል እንዲያደርግም ጠይቀዋል።,spk_ff627710b4e1,am,14.914,14.914,0.0,14.914,-20.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_064ebe2708ae,train,የኮሪደር ስራው የታክሲና የመኪና ማቆሚያ ቦታዎችን ከመለየት ባለፈ የብስክሌትና የእግረኛ መንገዱም ለነዋሪዎች ምቹ ሁኔታ  መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_ff627710b4e1,am,9.754,9.337,0.0,9.754,-30.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a995c2e2d3bc,train,ከዚህም ሌላ የአቅመ-ደካሞችን 6ሺ 84 ሄክታር መሬት አርሰው በዘር መሸፈናቸውንና አሁን ላይም የአረምና ተባይ የመከላከል ስራ እያከናወኑ መሆኑን  አስታውቀዋል ።,spk_ff627710b4e1,am,6.633,6.633,0.0,6.633,-26.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e8c0bbbfba5,train,• በቂ የእርግዝና ክትትል አለመኖርና ከጤና ተቋም ውጭ (በቤታቸው) መውለድ ወ.ዘ.ተ. እንደ ኢንፌክሽን አጋላጭ ተደርገው ይጠቀሳሉ ብለዋል ዶክተር አበበ።,spk_ff627710b4e1,am,13.793,13.793,0.0,13.793,-20.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_21d96ecdd787,train,ትምህርት ቤቶች ዕውቀት በመስጠት ትውልድን ከመገንባት ባለፈ ህይወት በመታደግ ረገድ ወሳኝ ሚና እየተጫወቱ መሆኑ ተገለፀ።,spk_ff627710b4e1,am,9.793,9.793,0.0,9.793,-21.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0fad9f97be7a,train,የልማት ፕሮጀክቶቹ ቀንም ሆነ ማታ ሳይስተጓጎሎ ተገንብተው እንዲጠናቀቁ በማድረግ የከተማው ወጣቶች በብሎክ ተደራጅተው የአካባቢያቸውን ሰላም በማረጋገጥ ሰፊ ድርሻ አበርክተዋል ብለዋል፡፡,spk_ff627710b4e1,am,6.954,6.954,0.0,6.954,-20.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_986b2abcd0ef,train,የብርሃን ጉዞ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ኪሩቤል ሀብተስላሴ ዲጂታል ቴክኖለጂውን በሚገባ ለመረዳት ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ ጠቅሶ ስልጠናው ክህሎቱን ለማጎልበት እንዳስቻለው  ተናግሯል።,spk_d66e0f21638c,am,14.073,12.158,0.452,14.073,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_df46726641f5,train,ዩኒቨርሲቲው አጠገባችን የሚገኘውን የድንጋሞ ወንዝ ተጠቅሞ የሃይል ተጠቃሚ አድርጎናል ያሉት ደግሞ በጋሞ ዞን ካምባ ዙሪያ ወረዳ የድንጋሞ ቀበሌ አስተዳደር አቶ ከድር ካማ ናቸው።,spk_d66e0f21638c,am,13.153,11.365,0.535,13.153,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_270ff631ed2d,train,የኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ የኢንተርኔት ተደራሽነትን ይበልጥ ለማሳደግ የሚረዳ ዘኔክሰስ የተሰኘ አገልግሎት በይፋ አስጀምሯል።,spk_d66e0f21638c,am,7.913,6.956,0.0,7.913,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dce69949f0e3,train,በኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ አቤኔዘር ዘገዬወርቅ ስልጠናው ከመደበኛ ትምህርታችን ጎን ለጎን የዲጂታል አቅማችንን እንድናጎለብት አስችሎናል ብሏል።,spk_d66e0f21638c,am,12.073,10.82,0.0,12.073,-19.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_252e470e932c,train,ይህም የቴክኖሎጂ እውቀት በማበልጸግ በዓለም አቀፍ ደረጃ ብቁና ተወዳዳሪ የሚያደርጋቸውን ብቃት እንዳስጨበጣቸው መርኃ ግብሩን ተከታትለው የጨረሱ ሰልጣኞች በተደጋጋሚ ገልጸውታል።,spk_d66e0f21638c,am,11.514,9.479,0.459,11.514,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_232593d244ac,train,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የፈጠራ አቅሟን ከማጎልበት በተጨማሪ ለቀለም ትምህርቷ እና የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዓለምን ለመረዳት እያገዛት መሆኑን ተናግራለች።,spk_d66e0f21638c,am,8.313,8.001,0.0,8.313,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_82d5691a65d3,train,አርቴፌሻል ኢንተለጀንስ በተመለከተ በቂ  ግንዛቤ እንዲኖራት ትፈልግ እንደነበረ በመጠቆም መርኃ ግብሩ ፍላጎቷን እውን እንድታደርግ እንዳስቻላት ገልጻለች።,spk_d66e0f21638c,am,9.674,8.159,0.41,9.674,-31.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4645f73c644c,train,በገጠር የሚገኙ ማህበራዊ ተቋማትን የሃይል ተጠቃሚ ለማድረግ በተከናወነ ተግባርም በአጎራባች ዞኖች የሚገኙ 24 ጤና ጣቢያዎችና 19 ትምህርት ቤቶችን የሶላር ሃይል አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።,spk_d66e0f21638c,am,13.873,11.955,0.329,13.873,-35.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b942a62a73bf,train,ባለፉት የለውጥ አመታት 280 የሚሆኑ የምርምር ስራዎች መከናወናቸውን ጠቁመዋል።,spk_d66e0f21638c,am,5.354,4.956,0.0,5.354,-21.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e01689f0db1f,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በዚህ ሳምንት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተካሄደው  አምስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባ  ከዲጂታል ቴክኖሎጂ ጋር በተያያዘ ማብራሪያ ሰጥተዋል።,spk_d66e0f21638c,am,10.834,9.411,0.386,10.834,-31.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7e7744b404d,train,በተማሩበት ትምህርት ቤት ደረጃውን የጠበቀ የመማሪያ ክፍሎች መገንባታቸውን አንስተው ሌሎች ባለድርሻ አካላት በመሰል ስራዎች እንዲሳተፉ ጠይቀዋል።,spk_d66e0f21638c,am,10.473,9.55,0.524,10.473,-24.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d7206ace96e,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ውይይት ላይ የተሳተፉት ተቋማት በለውጥ አስተሳሰብ የተካተቱና የተለያዩ የማኀበረሰብ ክፍሎችን የሚወክሉም የተካተቱበት በመሆኑ፣ በጋራ ከምናከናውናቸው ስራዎች በተጨማሪ በየተቋሞቻቸው ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለማሟላት በምናደርገው ርብርብ የማይተካ ሚና አላቸው ብለዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,19.994,18.113,0.626,19.994,-30.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a19ebfdda784,train,ከአባቶቻችን የተቀበልነውን ውብና ጽዱ የጀፎረ መንደር  ለትውልድ ለማስተላለፍ እንደ አይን ብሌናችን እንጠብቀዋለን ያሉት ደግሞ ጨዋነሽ ተክሊ ናቸው።,spk_d66e0f21638c,am,10.194,8.178,0.0,10.194,-37.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_598028980a47,train,ኬኒያ 6 ቢሊዮን ሽልንግ የጤና መድን ለአደጋ ተጋላጭ ዜጎች መደበች የኬንያ መንግሥት ለኮሮና ወረርሽኝ ተጋላጭ ለሆኑ ዜጎቹ 6 ቢሊዮን ሽልንግ የጤና መድን ማጽደቁን ይፋ አድርጓል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,11.073,10.72,0.354,11.073,-27.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_29cbc5916b7a,train,በልየታ ወቅት የጡት ካንሰር ጥርጣሬ ሲኖር ወደሚቀጥለው የጤና ደረጃ ተልከው፤ በላቦራቶሪ የተደገፈ ሙሉ ምርመራ ይደረጋል ያሉት ዶክተር ኩኑዝ፤ የጡት ካንሰር መሆኑ ሲረጋገጥም በዘርፉ ባለሙያዎች የሚሰጡ ሕክምናዎች ይጀመራሉ ነው ያሉት።,spk_d66e0f21638c,am,17.393,13.152,0.561,17.393,-36.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d9c253c4c2e,train,የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ፥ የኢትዮጵያን ዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ እውን ለማድረግ ኢትዮ ቴሌኮም ለቴሌኮምና ዲጂታል መሰረተ ልማት ግንባታ ትኩረት መስጠቱን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,11.153,9.614,0.498,11.153,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0011468c87b4,train,በ2018 ዓ.ም የመንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች አማራጭ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓቶችን ወጥነት ባለው መልኩ መተግበር የሚጀምሩ መሆኑ ተገለፀ።,spk_d66e0f21638c,am,10.633,8.784,0.353,10.633,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_25fdef7d5754,train,የሀገሪቱ የመገጣጠሚያ ፋብሪካዎች በአሁኑ ጊዜ በዓመት 30 ሺህ ተሽከርካሪዎችን የመገጣጠም አቅም ቢኖራቸውም 6 ሺህ ክፍሎችን ብቻ እንደሚገጣጥሙ ገልፀዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,9.514,9.514,0.0,9.514,-31.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c523433410a,train,ለዚህም የተለያዩ ምክንያቶች ቢኖሩም የመጠቀሚያ ስማርት መሳሪያዎች ዋጋ መወደድ ዋነኛው ምክንያት መሆኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,8.073,6.328,0.557,8.073,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f0e73d565a6,train,በህፃናት ጉልበት ብዝበዛና የአካል ጉዳተኞችን የስራ እድል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ስራዎች መከናወናቸውንና ስራውን የበለጠ ውጤታማ ለማድረግ ቅንጅትና ትብብር ይጠናከራል ብለዋል።,spk_d66e0f21638c,am,11.914,11.337,0.576,11.914,-21.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_903cfc14ea91,train,የሀገራዊ ምክክር እና የሽግግር ፍትህ የፖለቲካ ጥያቄዎችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሁነኛ መፍትሔዎች መሆናቸውንም አንስተዋል።,spk_d66e0f21638c,am,6.314,6.314,0.0,6.314,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ac84c68dbbe,train,ስልጠናውን የተከታተሉ ተማሪዎች ወጣቶች ከመደበኛ ትምህርት ጎን ለጎን የኮደርስ ስልጠናን በመውሰድ ያላቸውን የዲጂታል  ህሎት እንዲያጎለብቱ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_d66e0f21638c,am,10.274,8.253,0.559,10.274,-29.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_71c26c0d1d19,train,ሙዝን ወደ ዱቄት የሚቀይር ቴክኖሎጂ በመፍጠርም ዜጎች የተለያዩ ምግቦችን በማዘጋጀት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያስችል ስራ መከናወኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,9.114,7.589,0.587,9.114,-37.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b45b71c7a09b,train,በአሁኑ ወቅት ግብርና፣ ዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎት፣ ትምህርትን ጨምሮ የተለያዩ መንግሥታዊ አገልግሎቶች በኢንተርኔት እንደሚሰጡ ጠቁመው፤ በዚህ ረገድ ዘ ኔክሰስ አገልግሎት ወደ ስራ መግባት ትልቅ ፋይዳ አለው ብለዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,12.873,11.506,0.448,12.873,-29.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_308e45dc2285,train,ከአቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤት እድሳትና አዲስ ግንባታ በተጨማሪ በደም ልገሳ፣ በማዕድ ማጋራት፣ ቀጣይነት ባለው የምገባ መርሃ ግብር፣ በአረንጓዴ አሻራና ሌሎች አገልግሎቶች በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ መከናወኑንም አመልክተዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,17.314,13.338,1.231,17.314,-31.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ba2359657b6,train,ሶፍት ዌሩ ጀማሪ ሕጻናትን ሳቢ በሆነ መንገድ የአካባቢና ዓለም አቀፍ ቋንቋዎችን በቀላሉ እንዲማሩ የሚረዳ መተግበሪያ መሆኑንም ገልጻለች።,spk_d66e0f21638c,am,8.713,8.247,0.0,8.713,-17.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_795a922316d7,train,በደሴ ከተማ አስተዳደር  ታላቅ የሰላም ጥሪን ያነገበ ሰላማዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።,spk_d66e0f21638c,am,6.713,6.229,0.484,6.713,-23.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a9e8342db32,train,ይህም የተሽከርካሪዎች ጥራት፣ የቴክኒክ፣ የመለዋወጫ፣ የቦሎና የደህንነት ቀበቶ አስገዳጅ መስፈርት መዘጋጀቱን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,9.594,7.563,0.0,9.594,-37.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b5b6a25a3c2,train,በዚህ ወቅትም አካል ጉዳተኝነቷ ሳይበግራት ጥንካሬዋንና የቤተሰቦቿን እገዛ በመጠቀም እራሷን ከማስተዳደር አልፋ ለሎችም ሰዎች የስራ እድል መፍጠር መቻሏን ገልጻለች፡፡,spk_d66e0f21638c,am,11.313,9.247,0.535,11.313,-38.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2e54dffdecf,train,ሕንጻው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።,spk_d66e0f21638c,am,10.793,8.988,0.637,10.793,-37.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb5acbe4bae6,train,ቤተ-ክርስቲያኗ የልማት ተባባሪነት እና አጋርነቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_d66e0f21638c,am,7.713,6.167,0.0,7.713,-38.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d59cd88e672,train,ጀፎረ አረንጓዴነቱ እና ጽዳቱ የተጠበቀ ፣ዘመናዊ አኗኗር የሚታይበት የኮሪደር ልማት እሳቤ ማሳያም ነው፡፡,spk_d66e0f21638c,am,6.954,5.981,0.457,6.954,-39.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7afc39a420f7,train,በሪፎርሙ የአስተዳደር ሥነ ሥርዓት ህጉን ጨምሮ በርካታ የሪፎርም ህጎች መውጣታቸውን ጠቁመው፣ በፍትሕ አሰጣጥ ስርዓቱ ላይ ለውጥ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,9.233,8.195,0.571,9.233,-28.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_af893b7c25ce,train,በጽዳቱ ላይ የተሳተፉት ፓስተር ሚልኪያስ ታዬ፤ የአደባባይ በዓላት የድሬዳዋን ገፅታ ለማስተዋወቅ እና ህብረ ብሔራዊ አንድነትና ፍቅርን ለማጠናከር የሚያስችሉ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,11.313,10.04,0.0,11.313,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b382f8d4ef02,train,የሰዎችን ክብር የሚነኩ ንግግሮች፣ ቤት እንሰራላችኋለን በሚል የበርካታ ዜጎችን ሀብት ተቀብለው የሚሰወሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ላይ የሚደረገውን ቁጥጥርና የህግ እርምጃ የተመለከቱ ጥያቄዎችም አቅርበዋል።,spk_d66e0f21638c,am,12.873,11.095,0.399,12.873,-34.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_adb21c9d5f9c,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በጉብኝታቸው ወቅት እንደገለጹት፤ ቤተ ክርስቲያኑ ከዓድዋ ድል ታሪክ ጋር በእጅጉ የተሣሠረ ነው። በፋሽስት ወረራ ጊዜ በእሳት መቃጠልና ጥቁር ቀለም እስከ መቀባት ዋጋ ከፍሏል ብለዋል።,spk_d66e0f21638c,am,15.073,12.355,0.334,15.073,-38.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a907b9a9ba90,train,ከነዚህ ጥረቶች መካከል የትምህርት መሰረተ ልማትን የማሟላት እና የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ግንባታ በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_d66e0f21638c,am,6.954,6.954,0.0,6.954,-29.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3821087eff2,train,በተለይም በፋይናንስ ዘርፍ ብልሹ አሰራሮችን ለመከላከልና የመንግስትን ውስን ሀብት ለታለመለት ዓላማ ለማዋል ወሳኝ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎችና የስራ ሃላፊዎች ይገልፃሉ።,spk_d66e0f21638c,am,11.034,8.242,0.492,11.034,-36.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_43465645fdaf,train,መሳሪያዎቹን የሚጠቀሙ ደንበኞች የኢትዮ ቴሌኮምን ክላውድ በቀጥታ በመጠቀም አገልግሎት ማግኘት የሚያስችላቸው መሆኑንም አብራርተዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,8.153,6.927,0.426,8.153,-28.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d22ffa5da437,train,በተያዘው በጀት ዓመት ከ 3 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ስማርት የአገልግሎት ማሳለጫ ቴክኖሎጂዎችን ለደንበኞች ለማቅረብ ዝግጅት መደረጉን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ገለጹ።,spk_d66e0f21638c,am,13.194,11.405,0.0,13.194,-28.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_50d3c0ae8acd,train,ፆታዊ ጥቃት እየቀነሰ መሆኑን የሚያሳዩ የተለያዩ ጥናቶች መኖራቸውን አንስተው፤ በሚፈለገው ልክ ለማከናወን ከሚመለከታቸው ጋር በቅንጅት ይሰራል ብለዋል።,spk_d66e0f21638c,am,8.914,8.336,0.577,8.914,-17.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_58c04fac79ad,train,በአልማ የምሥራቅ ጎጃም ዞን ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ከ650ሺህ በላይ አባላት እና ደጋፊዎች እንዳሉት ተመልክቷል።,spk_d66e0f21638c,am,7.873,7.1,0.424,7.873,-27.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_258cf512153e,train,በተመሳሳይ የአዲስ አበባ ከተማ እሳትና አደጋ ስራ አመራር ኮሚሽን አቃቂ ቃሊቲ ቅርንጫፍ የሂሳብ ባለሙያ ወይዘሮ ሽታዬ ገብረ፤ ዲጂታል የፋይናንስ አሰራር ስራን ለማቀላጠፍ፣ የስራ ግድፈትን ለማረምና ጊዜን ለመቆጠብ ከፍተኛ ፋይዳ አለው ብለዋል።,spk_d66e0f21638c,am,15.633,12.867,0.452,15.633,-35.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f8690ade607a,train,በኦሮሚያ ክልል ህፃናትና ታዳጊዎች በእውቀትና ስነ ምግባር ታንጸውና የዴሞክራሲ ባህልን ተላብሰው እንዲያድጉ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ የሴቶችና ህፃናት ቢሮ ገለጸ።,spk_d66e0f21638c,am,9.834,9.387,0.447,9.834,-25.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8aac2b615b62,train,የባህላዊ ምህንድስና ማሳያ እና የማህበራዊ መስተጋብር መከወኛ -ጀፎረ,spk_d66e0f21638c,am,7.593,4.634,0.708,7.593,-36.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d7b8187e9c1,train,ባለፉት ስድስት ዓመታትም የአራተኛውና አምስተኛው ትውልድ ኔትወርክ አገልግሎት፣ ክላውድ፣ የቴሌብርና ዘመን ገበያን ጨምሮ ሥራ ላይ የዋሉ መሰረተ ልማቶች ትልቅ አቅም እየፈጠሩ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_d66e0f21638c,am,13.993,11.899,0.344,13.993,-29.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d0cd42d1b1d,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በአካባቢው እየተከናወኑ የሚገኙ የመንገድና የቱሪዝም መሰረተ ልማት ስራዎች ለቱሪስት ፍሰቱ መጨመር ምክንያት መሆናቸውም ተመልክቷል።,spk_d66e0f21638c,am,12.354,9.175,0.635,12.354,-40.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_03438415e938,train,ትምህርት ቤቱ ለ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ያስፈተናቸው ተማሪዎች በሙሉ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት እንዳስመዘገቡም አመልክቷል።,spk_d66e0f21638c,am,6.354,6.354,0.0,6.354,-31.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5660fec39295,train,ቀኑ የባህል እሴቶችን ከማስተዋወቅ ባለፈ የአካባቢውን ልማት በጋራ ለማሳደግ ተጨማሪ አቅም ይሆናል ብለዋል።,spk_d66e0f21638c,am,6.713,6.151,0.562,6.713,-29.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_924faed6711d,train,ኢትዮጵያ ወሳኝ በሚባል ደረጃ ከጥሬ ገንዘብ ግብይት ወደ ዲጂታል የፋይናንስ ስርዓት መሸጋገሯን መግለጻቸውም እንዲሁ።,spk_d66e0f21638c,am,7.593,6.129,0.411,7.593,-29.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b191767dced,train,የዲላ ከተማ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ኃላፊ ኢሣያስ ተፈራ በበኩላቸው በከተማው ባለፈው ዓመት 1ሺህ 951 ሰዎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ወስደዋል ብለዋል።,spk_d66e0f21638c,am,10.713,9.359,0.0,10.713,-35.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_73f38f72e8ed,train,የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነታችንን ለማረጋገጥ እየሰራን እንገኛለን ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ።,spk_d66e0f21638c,am,6.394,6.394,0.0,6.394,-31.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9079d07ab1d3,train,ያገኘው ስልጠና ጊዜው የሚጠይቀውን የዲጂታል እውቀት እንዲገበይ እንዳደረገው በመግለጽ ቀሪዎቹን የኮደርስ የስልጠና መርኃ ግብሮች በቀጣይ ለመውሰድ መዘጋጀቱን ጠቅሷል።,spk_d66e0f21638c,am,9.713,8.417,0.337,9.713,-29.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5db38a5f3092,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከሶስት ሺህ በላይ የሚሆኑ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ሰልጥነው ወደ ስራ መግባታቸውን አስታውቀዋል።,spk_d66e0f21638c,am,6.633,6.196,0.0,6.633,-34.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c07da7e30ddd,train,የባሕርዳርና አካባቢዋ አስጎብኚዎች ማህበር ፀሐፊ አቶ አሰፋ መላክ በበኩላቸው፤ የጣና ሀይቅ ቅርሶች የቱሪስት ፍሰቱን በማሳደግ የአካባቢው ሕብረተሰብና የአስጎብኚ ማህበራትን ይበልጥ ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።,spk_d66e0f21638c,am,13.034,11.548,0.319,13.034,-22.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bbfa373775be,train,መርኃ ግብሩ ዜጎች በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ፣ በዳታ ሳይንስ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግና በዌብ ፕሮግራሚንግ ወሳኝ እውቀትንና ክህሎትን እንዲያገኙ የሚያስችል ነው።,spk_d66e0f21638c,am,11.514,8.728,0.496,11.514,-28.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab3f42eceb00,train,ድጋፉ ከሩስያና ዩክሬን ወደ አፍሪካ የሚገቡትን ስንዴ፣ ቦቆሎና አኩሪ አተር ምርቶች አቅርቦትን የሚተካ መሆኑ ተመልክቷል።,spk_d66e0f21638c,am,9.793,7.545,0.0,9.793,-31.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_781a29e77acb,train,ክልል አቀፍ ፈተናው ሰኔ 11 እና 12 ተሰጥቶ እንደሚጠናቀቅ ጠቁመው ፈተናው በስኬት እንዲጠናቀቅም አስፈላጊው ሁሉ ይደረጋል ብለዋል።,spk_d66e0f21638c,am,9.914,7.83,0.398,9.914,-37.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a1b43bdcc911,train,በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለመሆን የሚያስችለንን የዲጂታል ክህሎት ለማወቅ እየተጋን ነው ሲሉ በመዲናዋ የሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ተናገሩ።,spk_d66e0f21638c,am,8.914,8.202,0.0,8.914,-33.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c7abee5ac25,train,በዋናነት አሁን በጤና ተቋማት እየተሠራ ያለው የጡት ካንሰር ቅድመ ልየታ መሆኑን ጠቅሰው፤ ይህም በሁሉም የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ተቋማት እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,10.473,8.898,0.428,10.473,-35.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_64c987928e6a,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዘርፉ በሚያደርጋቸው ምርምር እና ልማት እንዲሁም የሰው ኃይልን በማሰልጠን ከስካይዊን ኤሮኖቲክስ ኢንደስትሪ ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,12.993,10.265,0.504,12.993,-33.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_be797f4c45d5,train,ዘኔክሰስ አገልግሎት ተቋማትን ተወዳዳሪ ለማድረግ እንዲሁም ቀልጣፋ ዘመናዊ አገልግሎቶችን ተደራሽ እንዲያደርጉ ትልቅ ሚና እንደሚጫወትም አስረድተዋል።,spk_d66e0f21638c,am,9.674,8.038,0.581,9.674,-31.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e311612a45a6,train,ይህም የመንግስት ሥራቸውን በቴክኖሎጂ ታግዘው ለማከናወን ዕድል ከመፍጠሩና የዲጂታል ክህሎታቸውን ከማዳበር በሻገር ለህብረተሰቡ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት እንዳስቻላቸው ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,10.754,9.421,0.511,10.754,-29.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f668239d9be8,train,የዓድዋ ድል መታሰቢያ መገንባቱ፣ የዳግማዊ ምኒልክ አደባባይ ጥገና እና የመመልከቻ አምፊ መሠራቱ የአካባቢውን የቱሪዝም ፍሰት ከፍ አድርጎታል ነው ያሉት።,spk_d66e0f21638c,am,10.914,8.422,0.0,10.914,-38.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a1540b27ba3,train,ቢሮው የዲጂታል እውቀትና ክህሎት የተላበሰ ትውልድ ለመፍጠር የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_d66e0f21638c,am,6.873,5.991,0.358,6.873,-27.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ab831e2c389,train,በጉባኤው ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የኦሮሚያ ሴቶችና ህፃናት ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ መብራት ባጫ፤ በህፃናትና ታዳጊዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ለሀገር እድገትና የወደፊት ተስፋ ትልቅ ትርጉም ያለው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d66e0f21638c,am,13.793,13.38,0.413,13.793,-17.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_521b928677fd,train,የድሬዳዋ ኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሰብሳቢ ሼህ ኢብራሂም ኢማም በበኩላቸው በድሬዳዋ የአደባባይ በዓላትን በአብሮነትና በደስታ ማክበር የተለመደ መሆኑን አንስተው ለመስቀል ደመራ በዓል ጽዳት በማካሄድ አብሮነታችንን አሳይተናል ብለዋል።,spk_d66e0f21638c,am,14.914,12.755,0.443,14.914,-35.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3825c7799759,train,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የዲጂታል ቴክኖሎጂ እውቀትና የፈጠራ አቅማቸውን ለማዳበር እያገዛቸው መሆኑን በዲላ ከተማ የኢትዮ ኮደርስ ሰልጣኞች ገለጹ።,spk_d66e0f21638c,am,8.754,7.54,0.433,8.754,-27.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb69094013a3,train,ዲጂታል የፋይናንስ ስርዓት የመንግስትና የህዝብን ውስን ሃብትና በጀት ለታለመለት ዓላማ ከማዋልና ብልሹ አሰራሮችን ከመከላከል ባለፈ የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት ፋይዳው የላቀ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ ገለጸ።,spk_d66e0f21638c,am,14.993,13.204,0.0,14.993,-37.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b4edd5532aa,train,"""በጎነት በአንድነት መኖር በአንድነት ማደግ ነው"" ያሉት አፈ ጉባኤው፤ ኢትዮጵያን የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ የተጀመረውን ጉዞ በጋራ ከዳር ማድረስ ይገባል ነው ያሉት።",spk_d66e0f21638c,am,13.993,9.41,1.012,13.993,-36.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d905c67f7e5b,train,ክልል አቀፉ የስድስተኛ ክፍል ፈተና በሰባት የአፍ መፍቻ ቋንቋዎች እየተሰጠ መሆኑንም ገልፀው የፈተናውን ሂደት የሚያስፈጽሙ 719 ፈታኞችና ሱፐርቫይዘሮች መሠማራታቸውን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,12.633,10.294,0.0,12.633,-38.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f7bacd095d3,train,በትምህርት ውጤታማ መሆን የሚቻለው የሚባክን ጊዜ ሳይኖር በርትቶ በማጥናት ብቻ ነው ሲሉ በመቀሌ የቃላሚኖ ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ተናገሩ።,spk_d66e0f21638c,am,11.313,9.395,0.623,11.313,-30.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cf64fa971b2,train,የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ሳዊሮስ በበኩላቸው፤ ልማት የበጎ ሃሳብ ውጤት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,12.713,10.238,0.0,12.713,-37.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1aeaa77ca3c,train,ተጨማሪ መማሪያ ህንጻዎቹ የተገነቡት በፀሐይ ፋውንዴሽን አማካኝነት መሆኑን ጠቅሰው ለፈውንዴሽኑ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_d66e0f21638c,am,7.194,6.306,0.346,7.194,-33.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_215628dd1243,train,በመሆኑም በክልሉ ህፃናትና ታዳጊዎች በእውቀትና ስነ ምግባር ታንጸውና የዴሞክራሲ ባህልን ተላብሰው እንዲያድጉ እየተሰራ መሆኑን አንስተዋል።,spk_d66e0f21638c,am,9.873,8.989,0.884,9.873,-18.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0c017f16d25,train,ዜጎችን ቤት እንሰራላችኋለን በማለት በማታለል ሀብት ሰብስበው የሚሰወሩ ግለሰቦች እንዳሉ በመግለፅ፣ ከህዝብ 1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በመሰብሰብ ያጭበረበሩ ግለሰቦች ክስ እንደተመሰረተባቸው በማሳያነት አስረተድተዋል።,spk_d66e0f21638c,am,13.233,12.13,0.0,13.233,-32.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7bb45958719,train,ከኢኳቶሪያል ጊኒ የመጡ የመድረኩ ተሳታፊ ዮላንዳ አሱሙ በበኩላቸው፤ ሁለተኛው የአፍሪካ የክህሎት ሳምንት በርካታ ልምዶችን የተለዋወጥንበት ነበር ብለዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,12.633,10.287,0.508,12.633,-35.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1163a036a4d,train,በጋራ መከበሩ የልማት አጋርነትን፣ ወንድማማችነትንና የርስ በርስ ግንኙነትን ይበልጥ እንዲያጠናክር በማሰብ መሆኑን አንስተዋል።,spk_d66e0f21638c,am,8.713,6.924,0.613,8.713,-32.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5d57833280f,train,በዓሉ ከኃይማኖታዊ እሴቱም ባለፈ የዓለም ቅርስነቱን መሰረት ባደረገ መልኩ የሚከበር መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_d66e0f21638c,am,9.233,7.997,0.414,9.233,-24.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1350cf1baebd,train,የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ዋና አስተዳዳሪ መላከ ገነት ክብሩ ገብረጻድቅ፤ ቤተ ክርስቲያን ከዚህ ቀደም ከቀለም ቅብና ጥቃቅን ጥገናዎች ያለፈ እድሳት እንዳልተደረገለት ጠቅሰዋል።,spk_d66e0f21638c,am,12.873,11.822,0.0,12.873,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e06fafdc43a4,train,የደንበኞችን ቁጥር ወደ 100 ሚሊዮን ለማድረስ ግብ መጣሉን ገልጸውም ከዚሁ ውስጥ 69 ሚሊዮን ደንበኞች የሞባይልና ብሮድባንድ ኢንተርኔት ተጠቃሚ ለማድረግ ስትራቴጂ ተነድፎ ወደ ሥራ መገባቱን አብራርተዋል።,spk_d66e0f21638c,am,13.713,11.678,0.726,13.713,-25.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_25f6b488722d,train,አዲስ አበባ ከተማ በጣም ውብና ጽዱ መሆኗን ገልጸው፤ ሆረ ፊንፊኔ የሚከበርበት ቦታ በኮሪደር ልማቱ በመዋቡ ለበዓሉ ድምቀት መስጠቱን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,9.914,9.383,0.0,9.914,-31.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_41e48336605c,train,በማብራሪያቸውም አሁን ላይ  2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ወጣቶች የኮደርስ ስልጠና መውሰድ መቻላቸውን አስታውቀዋል።,spk_d66e0f21638c,am,8.034,6.372,0.709,8.034,-30.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c42c9c673b5,train,በጋምቤላ ክልል ከ15 ሺህ በላይ የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች ክልል አቀፍ ፈተና መውሰድ መጀመራቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_d66e0f21638c,am,9.274,6.315,0.759,9.274,-40.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_31cae6cbba74,train,ከ2017 ጀምሮ ከ40 ሺህ በላይ ተማሪዎች የኮደርስ ስልጠና መውሰዳቸውን አስታውቀዋል።,spk_d66e0f21638c,am,6.793,5.605,0.527,6.793,-30.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f646916144cf,train,"በትላንትናው እለት ሴናተር ጂም ኢንሆፍ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት ""የባይደን አስተዳደር በኢትዮጵያ ላይ ያሳለፈውን የቪዛ እገዳዎችን እቃወማለሁ"" ማለታቸው ይታወሳል።",spk_d66e0f21638c,am,11.354,9.726,0.363,11.354,-28.7,female,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_17fcc54be347,train,በኢትዮጵያ 85 ነጥብ 9 ሚሊዮን የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች እንዳሉ አመልክተው፤ ከእነዚህ ውስጥ 47 ሚሊዮኑ ብቻ ኢንተርኔትን እንደሚጠቀሙ አስታውቀዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,9.713,8.938,0.0,9.713,-26.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_239ca08abd3f,train,ከ2016 ክረምት ጀምሮ በተቀረጹ ፍኖተ-ካርታዎች መሠረት ልመናና ተረጂነትን በምርታማነት ለመተካት ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ፤ ውጤትም እየተመዘገበ ይገኛል።,spk_d66e0f21638c,am,11.114,10.382,0.357,11.114,-33.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_793119876883,train,የወላይታ ዞን የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ዘውዱ ሳሙኤል ሁሉን አቀፍ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በህፃናት ዙሪያ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,9.954,9.954,0.0,9.954,-18.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f56adc3d6154,train,በዚህም የጋምቤላ፣ የኦሮሚያ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልሎች ተጎራባች አካባቢዎች የእርስ በርስ ግንኙነትና አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ በውይይት መከበሩን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,10.993,9.763,0.492,10.993,-31.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ebf26be0b133,train,የጎፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኢንጂነር ዳግማዊ አየለ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በዞኑ ሥር የሚገኙ የገዜ ጎፋ፣ የመሎ ጋዳ እና መሎ ኮዛ ወረዳ ማህበረሰብን ተጠቃሚ ያደረጉ በርካታ ተግባራት ማከናወኑን ገልጸዋል።,spk_d66e0f21638c,am,17.634,14.34,0.469,17.634,-34.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a77b879d1b71,train,ሆኖም ይህ ለውጥ ሰዎች ላይ ከስራ የመፈናቀልና የወረርሽኙን ተጽዕኖ የማባባስ ስጋት እንደሚፈጥር ፎረሙ አስጠንቅቋል።,spk_d66e0f21638c,am,10.153,7.778,1.0,10.153,-26.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_97f64b5f4f5e,train,የአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪው ባለድርሻ አካላት ዘርፉን ለማሳደግ ላደረጉት ጥረትም አመስግነዋል።,spk_d66e0f21638c,am,5.314,5.314,0.0,5.314,-27.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_315acdd6fd12,train,ኢንዱስትሪው በዓመት 30 ቢሊየን የሚጠጋውን ግብር ለመንግስት ገቢ እንደሚያደርግ የሲጂቲኤን ዘገባ ጠቁሟል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,8.194,7.168,0.488,8.194,-27.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e599cd5c7e6,train,የተሻለ የትምህርት ስርዓት ከተዘረጋ የሀገር ልማትን የሚያፋጥን ትውልድ መገንባት እንደሚቻል አንስተው ለዚህ ደግሞ የትምህርት ዘርፉን ውጤታማነት ማሳደግ ይገባል ነው ያሉት።,spk_d66e0f21638c,am,10.633,10.633,0.0,10.633,-30.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fdabbf56a534,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ የሚገኘው ጀፎረ በሁለት መንደሮች መካከል የሚገኝ ሲሆን ትርጉሙም የጋራ መንገድ ማለት ነው።,spk_d66e0f21638c,am,10.873,7.605,0.358,10.873,-38.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_793579e52d51,train,በእንግዳ ተቀባይነቱ የሚታወቀው የጀፎረ ማህበረሰብ በአካባቢው ባህል መሰረት እርስ በእርስ በመረዳዳት ወንድማማችነት በተግባር የሚታይበት መሆኑንም አንስተዋል።,spk_d66e0f21638c,am,11.034,8.671,0.45,11.034,-37.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b32870209669,train,የዲጂታል አሰራር ወቅቱ የሚጠይቀውና ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስርዓት እንዲኖር ከማስቻሉ ባለፈ፣ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አለው።,spk_d66e0f21638c,am,8.194,6.784,0.481,8.194,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f9ffd2ccc1e,train,በስልጠናው በዲጂታል ቴክኖሎጂ የተሻለ ክህሎት ማግኘቷን የገለጸችው ደግሞ የብርሃን ጉዞ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ህይወት ተስፋሁን ናት።,spk_d66e0f21638c,am,12.873,10.217,0.515,12.873,-31.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e28a895bee7,train,ከቀረቡት መርኃ ግብሮች መካከል በዌብ ፕሮግራሚንግ እና ዳታ ሳይንስ ስልጠና መውሰዱን ገልጿል።,spk_d66e0f21638c,am,6.314,5.029,0.379,6.314,-30.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_59ce71e77dd3,train,በተያዘው በጀት ዓመት ከ3 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ስማርት ቴክኖሎጂዎችን ለማቅረብ ዝግጅት መደረጉን ጠቁመው ይህም የኢንተርኔት ተደራሽነትን በከፍተኛ ሁኔታ ያሻሽላል ነው ያሉት።,spk_d66e0f21638c,am,10.393,8.629,0.394,10.393,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b86ef0823280,train,የተማረ የሰው ሃይል ያላት ሀገር በእድገትና ስልጣኔ ጎዳና ላይ በቀላሉ ስኬታማ መሆን ስለምትችል ሁሉም ትኩረት ሰጥቶ ሊረባረብ እንደሚገባም ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,9.873,8.847,0.0,9.873,-35.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4f4e7b8db17,train,ኢትዮ ቴሌኮም ይህንኑ ታሳቢ በማድረግ ዘ ኔክሰስ የተሰኘ አገልግሎት ይፋ ማድረጉን ገልጸዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,5.074,5.074,0.0,5.074,-30.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e62c1355ed89,train,በዘርፉ ተወዳዳሪ ለመሆንና በሀገር ውስጥ የተፈጠረውን የድሮን ቴክኖሎጂ ዐቅም ለማጎልበት የአንድ ተቋም እንቅስቃሴ ብቻ በቂ ባለመሆኑ ከአምስቱ ተቋማት ጋር በትብበር እና አጋርነት ለመስራት ስምምነቱ ማስፈለጉን የአገልግሎት መስሪያ ቤቱ ምክትል ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ሲሳይ አብራርተዋል፡፡,spk_d66e0f21638c,am,18.073,15.7,0.317,18.073,-33.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e544744e7ef,train,አገልግሎቱን ተደራሽ ለማድረግ የክላውድ ቴክኖሎጂን የሚጠቀሙ የእጅ ስልኮች፣ ላፕቶፖች፣ ታብሌቶችና ወርክ ስቴሽኖች በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ ማቅረቡን ተናግረዋል።,spk_d66e0f21638c,am,10.553,9.465,0.31,10.553,-30.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f7967e89eb1,train,የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት የብሔረሰቦች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ጌታቸው ኬኔ፤ ቀኑን በጋራ ማክበራችን የልማት ትብብራችንንና አብሮነታችንን የሚያጎለብት ነው ሲሉ ገልጸዋል።,spk_d66e0f21638c,am,12.834,10.807,0.436,12.834,-32.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_03e21f12d164,train,ከተለያዩ አካባቢዎች የተሰባሰቡት ሰልፈኞቹ  በአሁኑ ወቅት ወደ ሆጤ ስታዲየም በማምራት ላይ ይገኛሉ።,spk_d66e0f21638c,am,7.354,6.786,0.0,7.354,-32.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_804d2bfd9da7,train,የእድሳት ሥራው አጠቃላይ 157 ሚሊዮን ብር የሚወስድ ሲሆን፤ በሕዝብ ድጋፍ እየታደሰ መሆኑን ጠቅሰው፤ የሀገር ቅርስና ሀብት በመሆኑ ኢትዮጵያውያን በሙሉ የዕድሣት ሥራው ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_d66e0f21638c,am,13.834,11.051,0.434,13.834,-39.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e51d8c89b82,train,እነዚህ ምርምሮችም ነባር ፖሊሲዎችን የፈተሹ፣ አዳዲስ ፖሊሲዎችን ያመላከቱ እና ፋይዳ ምልከታ ላይ ያተኮሩ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_d66e0f21638c,am,7.234,6.815,0.419,7.234,-38.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7f94a7706ca,train,መንግስት የጀመራቸውን እርምጃዎች በተሻለ መልኩ ለማስቀጠል ሁሉም ባለድርሻ አካላት ተሳትፏቸውን እንዲያጠናክሩም ጥሪ አቅርበዋል።,spk_d66e0f21638c,am,8.313,8.313,0.0,8.313,-24.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c6c30790408,train,የድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ በርቶሎሜዎስ ከንቲባውን ጨምሮ ሌሎችም የከተማ አስተዳደሩ የስራ ኃላፊዎችና የተለያዩ እምነት ተከታዮች አብሮነታቸውን በማሳየት ስላደረጉት ጽዳት አመስግነዋል።,spk_d66e0f21638c,am,15.713,13.151,0.379,15.713,-36.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_85309cf317d8,train,በዘርፉ ዓመቱን ሙሉ ሥራዎች ሳይቋረጡ መከናወናቸው እንደተጠበቀ ሆኖ፤ የጥቅምት ወር የጡት ካንሰር ወር ተብሎ በየዓመቱ የሚከበረው ሕዝቡ እና የጡት ካንሰር ህሙማን የዳበረ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ለማስቻል ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_d66e0f21638c,am,16.113,13.313,0.717,16.113,-35.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd86894b7a88,train,በኮከበ ጽባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ሀናን ኢብራሂም በበኩሏ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ ስልጠና መውሰዷ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን በቀላሉ ለመረዳት እንዳስቻላት ጠቅሳለች።,spk_d66e0f21638c,am,13.233,11.157,0.353,13.233,-29.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_08dda4b9035b,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት በትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ፕሮግራምና ጥራት ማሻሻል ዴስክ ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ከተማ ቀውይ እንዳሉት የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ለውጤት መሻሻል ጉልህ ድርሻ አለው።,spk_a8de8900e61f,am,13.694,12.75,0.0,13.694,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aab0478086b4,train,በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ በመምከር ለችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ለመሻት የሁላችንም ጥረት፣ ትብብርና ተሳትፎ ያስፈልጋል ሲሉም ዋና ኮሚሽነሩ ተናግረዋል።,spk_a8de8900e61f,am,8.893,8.564,0.0,8.893,-28.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_76cec478f4f0,train,በሶስት ወራት ውስጥ የቤትሥራውን አከናውነው የሀምበሪቾ ተራራ ዳግም 777 ክፍልን እውን አድርገዋል።,spk_a8de8900e61f,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-20.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_677ca6eca530,train,የወልዲያ ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ዱባለ አብራሬ በበኩላቸው እንደገለጹት የከተማዋን ሰላም በዘላቂነት ማረጋገጥ የሚቻለው ሁሉም ለሰላም መስፈን በቁርጠኝነት ሲሰራ ነው።,spk_a8de8900e61f,am,12.733,11.546,0.448,12.733,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_53a681a03fd5,train,በአዘርባጃን ባኩ ከ23 እስከ 28 ቀን 2006 ዓ.ም በተካሄደው የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) 8ኛው ጉባኤ ወቅት የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር ሥርዓትን የማይዳሰስ የዓለም ቅርስ አድርጎ መመዝገቡ ይታወሳል።,spk_a8de8900e61f,am,20.213,19.077,0.0,20.213,-23.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d84198d30cc,train,ከ12 ሚሊየን ብር በላይ በጀት በመመደብ በአካባቢው የሚገኙ 4 የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎችን የመድኃኒት አቅርቦት ችግር ለማቃለል የማህበረሰብ መድሀኒት ቤቶችን በመገንባት የማስረከብ ስራ እያከናወነ እንደሚገኝም አስታውቀዋል፡፡,spk_a8de8900e61f,am,14.254,13.407,0.35,14.254,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_82e629036365,train,በመድረኩ ላይ ከሴቶች፣ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች በተጨማሪ የፖለቲካ ፓርቲ ምክር ቤት ተወካዮች፣የኃይማኖት አባቶችና የሲቪክ ማህበራት ተወካዮችም በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።,spk_a8de8900e61f,am,12.014,10.766,0.456,12.014,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b15c9a2f9b02,train,የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሃይሉ በበኩላቸው፥ ከቻይና ጋር በተለያዩ የህብረተሰብ ጤና ጉዳዮች ላይ በትብብር እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-18.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_51bdab730498,train,በደሴ ዙሪያ ወረዳ የ038 ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ እቴነሽ አባቡ በበኩላቸው መኖሪያ ቤታቸው በአገልግሎት ብዛት አርጅቶ በመፍረሱ ሲቸገሩ መቆየታቸውን ተናግረዋል።,spk_a8de8900e61f,am,12.094,11.427,0.36,12.094,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_71aaab29ba02,train,"በተለይ ሆስፒታሉ ጥራት ያለው የላብራቶሪ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በተሰራው የ""አክሪዴሽን "" ምዘና ውጤታማ መሆኑን ጠቅሰው፤  በቀጣይም ባለሙያዎችን በአግባቡ በመያዝ የጥራት ደረጃውን ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።",spk_a8de8900e61f,am,14.213,13.17,0.0,14.213,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92d27a09612e,train,ከተሸላሚዎች መካከል በአገር አቀፍ ደረጃ 592 ነጥብ በማምጣት የመጀመሪያና ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገባው ተማሪ ካሊድ በሽር እንደሚገኝበት ተናግረዋል።,spk_a8de8900e61f,am,10.094,9.77,0.323,10.094,-19.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_81a63254aa62,train,በመሆኑም በዚህ ሂደት በተለይም የሴቶች፣ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች ተሳትፎ ወሳኝ በመሆኑ ለስኬታማነቱ መሰል የውይይት መድረኮች በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄዱ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a8de8900e61f,am,12.614,11.788,0.0,12.614,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_586deaff0486,train,ለዚህም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለውን ተሞክሮ በመቀመር አዳዲስ የአሰራር ዘዴዎች በመቀየስ ተግባራዊ እየሆነ ነው ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-18.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5348190be1f2,train,ይህም በሰሩት ወንጀል ተፀፅተው ህብረተሰቡን በልማት እንዲክሱ በተለያዩ የሙያ መስኮች በማሰልጠን አምራች ዜጋ እንዲሆኑ ማስቻል ይጠበቃል።,spk_a8de8900e61f,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f1ae86e437eb,train,በተለይም እነዚህን ባህላዊ እሴቶች በጥናትና ምርምር በማዳበር ሁሉንም ተጠቃሚ ለሚያደርገው የጋራ ትርክት ግንባታ እንዲውል የሚደግፉ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_a8de8900e61f,am,10.614,10.226,0.0,10.614,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0eb350adbe19,train,በሁሉም ዘርፍ በተፈጠረው ተጽዕኖና የቀጣናው እጣፈንታ ከኢትዮጵያ አቅም ጋር የተሳሰረ በመሆኑ ከኢትዮጵያ ጋር ግንኙነት ያልነበራቸው ሀገራት ጭምር ግንኙነት እንዲኖራቸው መፈለጋቸውን ሚኒስትሯ ገልጸዋል፡፡,spk_a8de8900e61f,am,15.293,13.413,0.55,15.293,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_74a0136f4bab,train,የግብአትና መምህራን እጥረት በትምህርት ጥራቱ ላይ ተግዳሮት እንደነበሩም አንስተው ይህም ዘርፉ በአገር አቀፍ ደረጃ 58 ከመቶ ብቻ ሽፋን እንዲኖረው ማድረጉን ጠቅሰዋል።,spk_a8de8900e61f,am,10.694,10.111,0.0,10.694,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eee12d3b6bc5,train,በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዳዊት ሀየሶ (ዶ/ር)  እንዳሉት ፤ ተቋሙ ማህበራዊ ሃላፊነቱን እየተወጣ ነው።,spk_a8de8900e61f,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f3d3628645b,train,በከተማ አስተዳደሩ እየተከናወኑ ለሚገኙ የልማትና የሰላም ግንባታ ተግባራት ስኬታማነት ሕብረተሰቡ እያደረገ ያለውን እገዛ ይበልጥ አጠናክሮ እንዲቀጥልም  ጠይቀዋል።,spk_a8de8900e61f,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_37db20c29aae,train,ጤናማ አመጋገብ በመከተል (እንደ ፍራፍሬ፣ አትክልት፣ ጤፍ፣ ባቄላ እና ዓሣ በመመገብ)፤,spk_a8de8900e61f,am,5.614,5.614,0.0,5.614,-19.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8abf856480e5,train,በክልሉ በጤና ተቋማት እየተሰጠ ያለውን የላብራቶሪ አገልግሎት የሚገመግም መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_a8de8900e61f,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-29.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_93114d72dfa6,train,የተከናወነው ተግባር በገንዘብ ሲተመን ከ586 ሚሊዮን ብር በላይ መሆኑን  ጠቁመው የተገኘው አበረታች ውጤት እስከ መስከረም ወር 2018 ዓ.ም መጨረሻ ድረስ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,14.053,12.678,0.77,14.053,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a19013a2c6d5,train,የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ በሀገራዊ ጉዳይ ላይ መምከር ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ የወደፊት እጣ ፋንታ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a8de8900e61f,am,12.014,11.088,0.0,12.014,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d5b357e2469a,train,ጉዳት እንደሌላቸው ያልተረጋገጡ እፅዋትን ከመጠቀም በመቆጠብ፤,spk_a8de8900e61f,am,4.973,4.603,0.37,4.973,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c458a9b63cc,train,ማረሚያ ቤቶች ወጥ የሆነ አደረጃጀትና አሰራር ኖሯቸው ታራሚዎችን ማነጽና ማረም እንዲችሉ ትኩረት መስጠቱን የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል የኑስ ሙሉ ገለጹ።,spk_a8de8900e61f,am,11.733,11.432,0.301,11.733,-19.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ae372f9e14f3,train,የትምህርትን ፍትሃዊነት ለማረጋገጥ የሚቻለው የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርትን ማስፋፋት ሲቻል መሆኑን ያስረዱት አቶ ከተማ ለዘርፉ ትኩረት በመስጠት በየደረጃው መሠራት እንዳለበትም አሳስበዋል።,spk_a8de8900e61f,am,12.014,11.348,0.0,12.014,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dcaf9f4fc031,train,የምርምርና የጥናት ተቋማት የኢትዮጵያውያን ነባር ባህላዊ እሴቶች ላይ ጥናትና ምርምሮችን በማድረግ ዘላቂ ሰላምና የበለፀገች ሀገር እውን እንድትሆን ለጋራ ትርክት ግንባታ ማዋል ይገባል ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ddf531ae213a,train,የኢትዮጵያን ገጽታ ለመገንባትና የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን የሚያጠናክሩ የባህልና ኪነጥበብ ሥራዎችን እንደሚያቀርቡም ጠቁመዋል።,spk_a8de8900e61f,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-30.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b3b8a60ed09e,train,በዓሉ በአደባባይ በሰቆጣ ከተማና በብሔረሰብ አስተዳደሩ ከነሐሴ ወር  አጋማሽ ጀምሮ  እንደሚከበር ገልጸዋል።,spk_a8de8900e61f,am,7.894,7.559,0.0,7.894,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a6a49aba5778,train,"የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሆሳዕና ከተማ ""የሴቶች፤የወጣቶችና የአካል ጉዳተኞች ሚና እና አስተዋጽኦ ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ"" በሚል መሪ ሃሳብ የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል።",spk_a8de8900e61f,am,13.614,12.622,0.35,13.614,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d1abdab44bc7,train,የዛሬው ድጋፍ በተለይም የኮሌራ በሽታ ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች የቅድመ መከላከል ክትባትን ተደራሽ ለማድረግ ጉልህ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።,spk_a8de8900e61f,am,8.213,7.88,0.334,8.213,-18.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a977dae5d73,train,እነዚህ አዲስ የአውስትራሎፒቲከስ ዝርያ ጥንታዊ ግኝቶች ለኢትዮጵያና ለዓለም የሳይንስ ማህበረሰብ ትልቅ ጠቀሜታ አላቸው ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,7.934,7.524,0.409,7.934,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8fdbd56126da,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 100 ቀናት የማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ግምገማን አስመልክቶ በኮይሻ ግድብ ከሚኒስትሮች ጋር ውይይት አድርገዋል።,spk_a8de8900e61f,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cb54d56c6304,train,በድምሩም ከ1500 ደረጃዎች በላይ በማድረስ አስደናቂው የተራራ ላይ እይታ ድረስ ገንብተዋል።,spk_a8de8900e61f,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e33c901dea59,train,"""ከተማችን ትልማ፣ አገራችንም ትደግ ብለን የምናስብ ከሆነ ለአካባቢያችን ዘላቂ ሰላም የምንቆጥበው ጉልበትና ጊዜ ሊኖር አይገባም"" ያሉት ደግሞ አቶ አሰፋ ደስታ የተባሉ የሀገር ሽማግሌ ናቸው።",spk_a8de8900e61f,am,14.973,14.194,0.0,14.973,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_209c7c8dca28,train,የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፣ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ወይዘሮ አበባ እምቢአለ፣  ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች፣ የልዩ ልዩ አገሮች አምባሳደሮች፣ ጎብኝዎች ተገኝተዋል።,spk_a8de8900e61f,am,16.134,14.884,0.367,16.134,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6785fa30ddb0,train,"ወጣት ፉአድ ከድር አባ ኦሊ በሰጠው አስተያየት ""በአንድነትና በሰላም ብሎም አብሮነትን በማስቀደም በዓሉን እያከበርን ነው"" ብሏል።",spk_a8de8900e61f,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3f785738eebb,train,በተለይ ቢሮው ከባለድርሻ አከላት ጋር በመቀናጀት በክልሉ የሕክምና ሥርዓቱን ለማዘመን የላብራቶሪ አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግ እና ለባለሙያ ሥልጠናዎች እየሰጠ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_a8de8900e61f,am,11.133,10.172,0.434,11.133,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_723f5929f200,train,የሆመቾ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ምስጋና አለሙ ፤ ዛሬ ለአገልገሎት የበቃው  የማህበረሰብ መድሃኒት ቤቱ  በሆስፒታሉ የተሟላ የህክምና አገልግሎት ለማህበረሰቡ ተደራሽ ለማድረግ እንደሚያግዝ  ነው የገለጹት፡፡,spk_a8de8900e61f,am,12.454,11.667,0.339,12.454,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e2754fc098d,train,በውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኀላፊ ሙሳ አደም እንዳሉት፥ መንግስት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው።,spk_a8de8900e61f,am,10.653,10.653,0.0,10.653,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef4cb060e4be,train,የቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤቶችን በ888 ቀበሌዎች በመገንባት ከ4 እስክ 6 ዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ህጻናትን ወደ ትምህርት ገበታ ለማምጣት አቅጣጫ ተቀምጦ እየተሰራ መሆኑንም ሀላፊው አመልክተዋል።,spk_a8de8900e61f,am,14.534,13.076,0.0,14.534,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_851e75806965,train,"የጅማ ዩኒቨርሲቲ መምህርና ተመራማር ደሬሳ ዴቡ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ""ባህሎቻችን በአግባቡ ጥቅም ላይ ከዋሉ ለሀገር ግንባታ፣ ለህዝቦች ትስስር፣ለአንድነትና ሰላም ግንባታ ትልቅ ፋይዳ አላቸው"" ብለዋል።",spk_a8de8900e61f,am,11.213,10.905,0.308,11.213,-19.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8fb8f4e60572,train,ምክትል ከንቲባው እንዳመለከቱት፤ በሕዝባዊ መድረኩ የተነሱ ሀሳቦችን ለቅሞ በግብዓትነት በመውሰድ የከተማውን ሰላም በማፅናት ሁለንተናዊ ልማት ለማፋጠን አስተዳደሩ  በቁርጠኝነት እየሰራ ነው።,spk_a8de8900e61f,am,11.694,11.39,0.303,11.694,-21.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c3f000cef04,train,መንግስት እስከዛሬ ያሳየውን ሆደ ሠፊነት አጠናክሮ እንዲቀጥል የጠየቁት የሀገር ሽማግሌው፣ በጫካ እየተንቀሳቀሱ ያሉ ታጣቂዎች ለሀገርና ለህዝብ ሲሉ  ወደ ሠላማዊ ህይወት እንዲመለሱ ለማድረግ ተግተው እንደሚሰሩ ገልጸዋል።,spk_a8de8900e61f,am,15.213,13.849,0.804,15.213,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c611d50483df,train,የዘንድሮውን የሻደይ በዓል በደመቀ መልኩ ለማክበር ከሌሎች የአካባቢው ሴቶች ጋር ቡድን መስርተው ለበዓሉ አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ጠቁማለች።,spk_a8de8900e61f,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6c0b85d1123,train,ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ኢቢሲ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የፕሬዝደንቱ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ኡስታዝ አቡበከር አህመድን ጠቅሶ ዘግቧል፡፡,spk_a8de8900e61f,am,17.413,16.217,0.448,17.413,-28.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3b29c4f8db92,train,ለዚህም  ከባለድርሻ አካላት ጋር የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመው፤ በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተገንብቶ  ዛሬ ለአገልግሎት የበቃው የማህበረሰብ መድሀኒት ቤት የዚህ ጥረት አካል እንደሆነ ጠቅሰዋል።,spk_a8de8900e61f,am,12.854,11.899,0.407,12.854,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_410bfb529398,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ እንዳሉት፤ ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የሴቶች፣ የወጣቶችና አካል ጉዳተኞች ተሳትፎ ወሳኝ ነው።,spk_a8de8900e61f,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f9c64a0f1d84,train,የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች የባህል አልባሳትና ዕደ - ጥበብ፣ ባህላዊ ውዝዋዜና ሙዚቃን ለማቅረብ ሰፊ ዝግጅት ማድረጋቸውንም ገልጸዋል፡፡,spk_a8de8900e61f,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_31538597c30d,train,የሀድያ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ ተወካይ የሆኑት አቶ ሚሻሞ ወርቅነህ በበኩላቸው፤ በዞኑ የሚገኙ የህክምና ተቋማት ያለባቸውን የመድኃኒት አቅርቦት ችግር ለማቃለል  እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_a8de8900e61f,am,12.334,11.974,0.36,12.334,-22.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_49ad3463c0ae,train,"ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ኢትዮጵያ የተሰነደ የፀረ ሽምቅ ውጊያ ማኑዋል የነበራት ቢሆንም የተሻሻለ እንዳልነበረ አውስተው ""የፀረ-ሽምቅ ውጊያ ጥበብ"" መፅሐፍ ግን ዘመኑን የሚመጥንና ለጦር መሪዎች ማስተማሪያነት ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው ነው ብለዋል።",spk_a8de8900e61f,am,18.253,15.851,0.609,18.253,-31.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d3e291638e43,train,በግምገማ መድረኩ የክልሉ ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ ብርሃኑ ጎሽም እንዳመለከቱት፤ የፍትሕ አገልግሎትን ቀልጣፋ፣ ፍትሕዊ እና ተደራሽ ለማድረግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው።,spk_a8de8900e61f,am,10.733,10.316,0.0,10.733,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c31ea634360b,train,"የ""ገታ"" መስጅድ ምክትል አስተዳዳሪ ሸህ ኡማድ ሐጅ ሙሄዲን እንደገለጹት፥ ከኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ምዕምናን የመውሊድን በዓል በድምቀት እያከበሩ ነው ብለዋል።",spk_a8de8900e61f,am,11.493,10.808,0.0,11.493,-19.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_72e3d8534690,train,መድረኩም አፍሪካ እንደ አህጉር፣ ኢትዮጵያ እንደ ሃገር ያላትን እውቀት ከመጠቀም አንፃር አይነተኛ ሚና ለመወጣት እድል እየፈጠረ መሆኑን ጠቁመው ትስስሩን ከመምራትና እንደ አህጉር የተጀመሩ ስራዎችን አጠናክሮ ከማስቀጠል አንጻር ውጤታማ ስራ እንደሚከናወን አመላክተዋል ።,spk_a8de8900e61f,am,17.494,16.407,0.385,17.494,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_925ca1dcbf28,train,ሌላኛው ተሳታፊ የጊነር አጠቃላይ ሆስፒታል ሥራ እስኪያጅ አቶ ኑር ዛላም፤ የታማሚን ደሕንነት ለማስጠበቅ ሆስፒታሉ ጥራት ያለው የላብራቶሪ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-28.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_736b514a6320,train,የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዶክተር ተስፋዬ ክበበው እንዳሉት፤ ለሕክምና ውሳኔ አሰጣጥ ጥራት ያለው የላብራቶሪ አገልግሎት ወሳኝ ነው።,spk_a8de8900e61f,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9a9706643cd6,train,ኮሚሽኑም በክልሎች ለሚገኙ ማረሚያ ቤቶች የስልጠና፣ ቁሳቁስና ሌሎች ድጋፎችን በማድረግ ብቁ የተሀድሶ ማዕከል እንዲሆኑ የማድረግ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,11.454,11.037,0.417,11.454,-19.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d0a3b4932bab,train,ለዚህ ስኬታማነት አጀንዳ አለኝ የሚሉ አካላትን ሁሉ በማሳተፍ ለምክክር የሚሆኑ አጀንዳዎችን የማሰባሰብ ስራ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-18.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3f03a56cbd3a,train,ገዠ ትርክትን ለማጠናከር ትልቅ ሚና መጫወት እንደሚጠበቅበትም ተናግረዋል፡፡,spk_a8de8900e61f,am,4.774,4.774,0.0,4.774,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_af7d09c4119e,train,ከመድረኩ ተሳታፊዎች መካከል የቢሾፍቱ አጠቃላይ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ ዶክተር ታደሰ ጎንፋ፤ በዘመናዊ ሕክምና ከ60 እስከ 70 በመቶ የሚሆነው የሕመም ልይታው የሚካሄደው በላብራቶሪ ላይ የተመሰረተ ነው ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,16.573,13.245,0.639,16.573,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0b9017477e09,train,በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው መድረክ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌን ጨምሮ ከሱዳን፣  ከሱማሊያና ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ ፕሬዚዳንቶችና የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ምሁራን ተሳትፈዋል።,spk_a8de8900e61f,am,12.774,12.774,0.0,12.774,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e9f3d5909f4a,train,በዘንድሮው ክብረ በዓል ላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ ብጹዓን አባቶች እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ታድመዋል።,spk_a8de8900e61f,am,11.854,10.698,0.0,11.854,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b255f5ceac04,train,ዩኒቨርሲቲው በሀድያ ዞን በሆመቾ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ያስገነባውን ሞዴል የማህበረሰብ መድሃኒት ቤት አስመርቆ ለአገልግሎት አብቅቷል፡፡,spk_a8de8900e61f,am,10.174,9.699,0.0,10.174,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0cef2fe45031,train,"""በአሉን ከማክበር ጎን ለጎን በመቻቻልና በመደጋገፍ ለሀገር ዘላቂ ሰላም ሁላችንም ፈጣሪን በጸሎትና በምልጃ መጠየቅ አለብን"" ብለዋል፡፡",spk_a8de8900e61f,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_191afbc7b0f3,train,በተለይም ለግንባታ የሚውሉ ግብዓቶች በአካባቢው ከሚገኙ ሀብቶች የሚገኙ መሆኑ ያላየነው ብዙ ሀብት በእጃችን እንዳለ የሚያሳይ ነው ሲሉም ተናግረዋል፡፡,spk_a8de8900e61f,am,9.534,8.427,0.0,9.534,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5e300a26249a,train,በመርሐ ግብሩ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የችግኝ ተከላ ያከናወኑ ሲሆን፤  በዚህም የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል፡፡,spk_a8de8900e61f,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-21.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_392fbd6bf58f,train,የኬንቴሪ ሞዴል 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ካመቶ መኩሪያ በበኩላቸው፥ ለዓመቱ የትምህርት ሥራ የመማሪያ ክፍሎች እድሳትና የግቢ ጽዳት ሥራዎችን በማከናወን ዝግጅት ማድረጋቸውን ገልፀዋል።,spk_a8de8900e61f,am,16.773,14.361,0.447,16.773,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a1c322861a11,train,"ሽልማቱን ያበረከቱት የሮቤ ከተማ ከንቲባ አቶ ዲኖ አሚን በበኩላቸው ""የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ በሚፈለገው መጠን ባልተሟላበት ሁኔታ  የተመዘገበው የተማሪዎች ውጤት የሚያኮራ ነው""  ብለዋል፡፡",spk_a8de8900e61f,am,12.414,11.812,0.601,12.414,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dafed6a52b56,train,በአዲስ አበባ እና በሌሎች ከተሞች እንዲሁም በገጠሩ አካባቢ የተገነቡና እየተገነቡ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎች የህዝቡን አኗኗር በመቀየር አስደናቂ ለውጥ እያስገኙ መሆኑንም አንስተዋል፡፡,spk_a8de8900e61f,am,12.293,11.487,0.0,12.293,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_85ceb9f4fecd,train,ልጆች መሠረት የሚይዙበት የዕድሜ ክልል ላይ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርትን ለማስፋፋት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ተሳትፎ ማድረግ እንደሚገባና ለግብአቶች መሟላት ባለድርሻ አካላት የሚያደርጉትን ድጋፍ እንዲያጠናክሩም ጠይቀዋል።,spk_a8de8900e61f,am,15.014,13.889,0.0,15.014,-24.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2cc736c9e35,train,አምና ከ170 ሚሊዮን ብር በላይ ከህብረተሰቡ በመሰብሰብ የአፍ መፍቻ ቋንቋ መጻህፍት ታትሞ መሰራጨቱን ጠቁመው፣ በተያዘው በጀት ዓመትም ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በመሰብሰብ መጻህፍትን የማሳተም ሥራ ይሰራል ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,13.133,12.711,0.0,13.133,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b08b205c46c6,train,ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቡርጂ ዞን የመጡት መሀመድ ወሌ እና አበበ አርጋሞ በዓሉን ለማክበር 700 ኪሎ ሜትር ተጉዘው መምጣታቸውን ገልጸው በዓሉ አንድነትን የሚያጠናክርና ኢትዮጵያን የሚያስተዋውቅ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_a8de8900e61f,am,13.973,13.023,0.0,13.973,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bca86046f15a,train,ከዩኒቨርሲቲ ቢመረቅም ከመንግስት ስራ ውጭ በራሱ የሥራ እድል ለመፍጠር ሞክሮ እንደማያውቅ ጠቁሞ ሀሳብ ካለ ሥራ መስራት እንደሚቻል ካገኘሁት ስልጠና ተረድቻለሁ ብሏል።,spk_a8de8900e61f,am,11.174,10.134,0.413,11.174,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3521e3afe2b9,train,በውይይት መድረኩ ላይ የተሳተፉት የቢዱ ወረዳ ፍትህ ጽሕህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሐው ሻሚ፤ ባህላዊ የዳኝነት ስርዓትን ዕውቅና ለመሥጠት የተደረገው ውይይት አበረታች መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a8de8900e61f,am,11.614,11.614,0.0,11.614,-19.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75107247be7b,train,የተመራማሪ ቡድኑ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ኤሚ ሬክተር የአዲሱ የአውስትራሎፒቲከስ ቅሪተ አካል ግኝት ዕድሜ ከ2 ነጥብ 6 ሚሊዮን እስከ 2 ነጥብ 8 ሚሊዮን ዓመት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a8de8900e61f,am,11.934,11.562,0.0,11.934,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_002c234959d4,train,በክልሉ በትምህርት ዘመኑ ከ965 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመቀበል በቂ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑም ተመላክቷል፡፡,spk_a8de8900e61f,am,9.254,7.723,0.0,9.254,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_85ddcd8effd7,train,የጋምቤላ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ አቶ ሮን ጉኝ በበኩላቸው ባለፉት ሁለት ተከታታይ ዓመታት የወባ በሽታ ስርጭት በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሮ እንደነበር አስታውሰው በተደረጉ የማህበረሰብ ንቅናቄ ስራዎች በበሽታው የሚጠቁ ሰዎችን ቁጥር መቀነስ ተችሏል ብለዋል።,spk_a8de8900e61f,am,17.494,16.342,0.0,17.494,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7bc1400d3c5a,train,በዓሉ አንዱ ከሌላው ባህሉንና ወጉን ለመተዋወቅ ትልቅ እድል እንደሚፈጥር የገለጸችው ደግሞ ከከምባታ ዞን የታደመችው አስካለ ሴሶ ናት።,spk_a8de8900e61f,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-24.5,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_ce07fe007069,train,ቢሮው ከወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የቅድመ መደበኛ ትምህርት አመራሮች ጋር የትምህርት ጥራት ማስጠበቅ ላይ ያለመ ውይይት ማካሄድ ጀምሯል።,spk_a8de8900e61f,am,11.014,9.324,0.0,11.014,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_337744092011,train,ይኽም አካባቢው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ትእይንታዊ ቱሪዝም መዳረሻነት መጎልበት የበለጠ የሚያገለግል ይሆናል።,spk_a8de8900e61f,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-19.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_96b9754b6221,train,ለመጀመሪያ ጊዜ በታሪክ የሚካሄደው ሀገራዊ ምክክር መልካም አጋጣሚ መሆኑን ገልጸው፥ ይህንን እድል መጠቀም ከሁሉም የሚጠበቅ መሆኑን አንስተዋል።,spk_a8de8900e61f,am,9.053,8.509,0.0,9.053,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e860327ed5d9,train,በሰቆጣ ወረዳ የሽመድር ቀበሌ ነዋሪ ወጣት አለምናት ቢበይን በሰጠችው አስተያየት፤ የሻደይ በዓል በጉጉትና በፍቅር የምንጠብቀው ታላቁ ባህላችን ነው ብላለች።,spk_a8de8900e61f,am,11.414,10.851,0.0,11.414,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_66d077b270ab,train,ደራሲው በገፀ ባህሪያቱ መካከል የሚያደርገው የንግግር ልውውጥ ሰው ሰራሽ እንዳይመስል የየዕለት ተዕለት የሰዎችን ንግግር እና የድምፅ ቃና የተከተለ መሆን አለበት።,spk_e508a6e2bda3,am,11.454,9.475,0.0,11.454,-40.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_00b442de243d,train,ከዋናው ጉባኤ ጎን ለጎን ከሚከናወኑት 31 የጎንዮሽ መድረኮች መካከል ሁለቱ በኢትዮጵያ ዋና አስተባባሪነት የሚካሄዱ ናቸው።,spk_e508a6e2bda3,am,7.013,6.654,0.0,7.013,-38.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7d7f72081bff,train,መሄድ የምንፈልገው ቦታ ከዚህ በጣም ሩቅ ስለሆነ እና በመሃልም ትልቅ ተራራ ማቋረጥ ስለሚጠበቅብን፣ መኪናችን በቂ ነዳጅ እና የተስተካከለ መለዋወጫ ጎማ ያለው መሆኑን አስቀድመን ማረጋገጥ አለብን።,spk_e508a6e2bda3,am,11.934,10.21,0.0,11.934,-38.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f2b1179d7d18,train,ጓደኛዬ ያጋጠመውን የመኪና አደጋ ስሰማ ቶሎ ለመድረስ ብሞክርም፣ ዋናው መንገድ በመዘጋቱ ምክንያት የተለያዩ ጠባብ የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን ተጠቅሜ ለመሄድ ብዙ ጊዜ ፈጅቶብኛል።,spk_e508a6e2bda3,am,10.854,9.281,0.0,10.854,-37.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6c72bc29f777,train,በክልሉ ባለፈው ዓመት በበጎፈቃድ አገልግሎት ከ190 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውንም ወይዘሮ ረምዝያ አመልክተዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.774,8.745,0.0,9.774,-36.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ed244a7273a,train,የ55 ዓመቱ ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም እ.አ.አ በ2017 የዓለም የጤና ድርጅት ባካሄደው 70ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ድርጅቱን ለአምስት ዓመት በዋና ዳይሬክተርነት እንዲመሩ መመረጣቸው የሚታወስ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,12.934,11.919,0.0,12.934,-39.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff88771952d3,train,ሙዚቃዎቿ በሴቶች መብቶች፣ ፍቅር እና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ናቸው። ለሴቶች መብቃት እና ስርዓተ ጾታ እኩልነት በስፋት ተሟግታለች።,spk_e508a6e2bda3,am,8.534,7.14,0.0,8.534,-39.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9dc71fa4d753,train,የምክር ቤቱ አባላት በበኩላቸው አሚኮ ክልል አቀፍና ሀገር አቀፍ ዘገባዎችን ሚዛን ጠብቆ ተደራሽ በማድረግ ተመራጭ ሚዲያ እየሆነ መምጣቱንና ይህንንም አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት ተናግረዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,11.213,10.096,0.0,11.213,-40.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c36669a9ec0b,train,ህገ መንግስት የአንድ ሀገር የበላይ ህግ በመሆኑ ማንኛውም በመንግስት የሚወጣ አዋጅ ወይም መመሪያ ከህገ መንግስቱ ጋር የሚቃረን ከሆነ ውድቅ ይደረጋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.733,7.706,0.0,9.733,-40.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f5d7ea9de055,train,በኮቪድ 19 ምክንያት ስራ ያጡ በርካታ አፈሪካዊያንም ይበልጥ ለችግር እየተዳረጉ ይገኛሉ።,spk_e508a6e2bda3,am,4.574,3.793,0.0,4.574,-40.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60b63f2ad305,train,የዲሞክራሲያዊ ምርጫ ህጎች የዜጎችን ድምፅ የመስጠት መብት የሚያረጋግጡ ሲሆን የምርጫው ሂደት ነፃ እና ፍትሀዊ በሆነ መንገድ መከናወን እንዳለበት በጥብቅ ይደነግጋሉ።,spk_e508a6e2bda3,am,10.053,8.2,0.0,10.053,-41.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ba14afbc5c5,train,ከስራ እና ከኑሮ ውጥረት ትንሽ ራቅ ብሎ በፀጥታ ውስጥ ራስን ማዳመጥ የአእምሮን ትኩረት ለመሰብሰብ እና የውስጣዊ ሰላምን መልሶ ለማግኘት እጅግ ጠቃሚ ልማድ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,10.534,7.61,0.0,10.534,-41.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b252d72e4e4a,train,ጋብቻ በሚፈርስበት ጊዜ የልጆች አስተዳደግ ጉዳይ በዋናነት የልጆቹን ደህንነት እና የወደፊት ህይወት መሰረት ባደረገ መልኩ መወሰን ይኖርበታል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.213,7.942,0.0,9.213,-40.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5ea63a569a97,train,በአፍሪካ ወረርሽኑ ከመከሰቱ በፊት ከ256 ሚሊዮን በላይ ሰዎች የምግብ እጥረት አጋጥሟቸው እንደነበር አስታውሰው ከወረርሽኙ በኋላም ተባብሶ ቀጥሏል ብለዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.334,8.368,0.0,9.334,-39.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d17593ec233b,train,በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የመምሪያ ኃላፊው አቶ ፍቅር አበበ እንደገለጹት፥ በከተማው የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ እየተሰራ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,8.854,8.475,0.0,8.854,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0b64b5ad0a6,train,ከድጋፍ ሰጪዎች ጋር  በመተባበር በሚሰጠው ሕክምና ላይ ለታካሚዎች ነጻ የምግብ፣ የአልጋ እና የትራንስፖርት አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.213,7.674,0.363,9.213,-39.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_460d220bf34f,train,በገንዘብ ድጋፉ ሁለት ቢሊዮን የክትባት መጠኖች በማምረት አንድ ቢሊዮን ሕዝብ የክትባት ተጠቃሚ ለማድረግ ዕቅድ መያዙም ተጠቅሷል።,spk_e508a6e2bda3,am,7.734,7.36,0.0,7.734,-38.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_501e5baa26c5,train,ምንም አይዞህ ወንድሜ አትጨነቅ፣ ዶክተሮቹ እንዳረጋገጡት ይህ ቀላል የቫይረስ ህመም ስለሆነ ተገቢውን ህክምና አግኝተህ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ሙሉ በሙሉ ትድናለህ።,spk_e508a6e2bda3,am,10.254,7.364,0.0,10.254,-41.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24cf51f70950,train,የመስኖና የዉኃ ሀብት ሚኒስትሩ በአባይ ወንዝ ዳርቻዎችና በመሬት መንደሮች ለሚኖሩ ዜጎች በጋራ አካባቢያቸውንና መንደሮቻቸውን በመጠበቅ የጥንቃቄ እርምጃዎችን እንዲያደርጉ ጥሪ ማቅረባቸውን ዘገባው አመልክቷል፡፡,spk_e508a6e2bda3,am,12.174,8.84,0.0,12.174,-42.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b02c7d12e96,train,የዕለት ተዕለት ስሜትን እና ሀሳብን በወረቀት ላይ ማስፈር ውስብስብ የሆኑ ስሜቶችን አውጥቶ ለመተንተን እና አእምሮአዊ እፎይታን ለማግኘት በእጅጉ ይረዳል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.254,6.387,0.0,9.254,-42.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_93179148e066,train,በሱፐርማርኬቱ ውስጥ ባደረጉት ታላቅ የዋጋ ቅናሽ ማስተዋወቂያ ምክንያት ብዙ ሰዎች ስለተሰበሰቡ፣ እኔ የምፈልገውን እቃ መርጬ ለመክፈል ከግማሽ ሰዓት በላይ ረጅም ወረፋ መጠበቅ ግድ ሆኖብኛል።,spk_e508a6e2bda3,am,11.414,7.177,0.0,11.414,-42.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b5dbf740d75c,train,የአከባቢ፣ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር ፍቃዱ በየነ ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር ዴኤታ አህመድን መሀመድ ፣ የኢትዮዮያ ኤሌክትሪክ ሃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመድረኩ በመሳተፍ በአረንጓልዴ ልማት ፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በአነርጂ ዙሪያ የግል ባለሀብቶች በሚሳተፉበት ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡,spk_e508a6e2bda3,am,20.694,19.062,0.0,20.694,-36.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca625e398348,train,የሚዛን አማን ማኅበረሰብ መድኃኒት ቤት ግንባታና ግብዓት ማሟላት ሥራ ሰባት ሚሊዮን ብር ወጪ እንደተደረገበት የከተማ አስተዳደሩ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ምርታለም ደሳለኝ ተናግረዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,12.534,10.735,0.0,12.534,-39.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9806fe337f96,train,ባቡሩ ውስጥ ብዙ መንገደኞች ስለነበሩ እና መቀመጫ ሙሉ በሙሉ በእድሜ የገፉ ሰዎች ስለተያዘ፣ ከቆስቋም እስከ መገናኛ ድረስ ያለውን ረጅም መንገድ ከባድ ሻንጣ ተሸክሜ ቆሜ ለመጓዝ ተገደድኩ።,spk_e508a6e2bda3,am,12.334,10.929,0.0,12.334,-40.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_de834e8e86d8,train,የኢፌዴሪ የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኢንስቲትዩት በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ (ሌቭል 6) እና በሁለተኛ ዲግሪ (ሌቭል 7) ያሰለጠናቸውን ሁለት ሺህ ተማሪዎችን አስመርቋል።,spk_e508a6e2bda3,am,13.053,9.851,0.915,13.053,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c10e21b3f590,train,በዩኒቨርሲቲው የኮምፕዩተር ሳይንስና ኢንጂነሪግ ትምህርት መምህርና የማህበረሰብ ተሳትፎ ዳይሬክተር ደረጄ ረጋሣ(ዶ/ር) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ለዘርፉ እድገት ትልቅ መሰረተ ያኖረ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,12.373,10.483,0.0,12.373,-38.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4bd37d7b9065,train,ባለፈው ዓመት ከ423 ሺህ ዩኒት በላይ ደም በመሰብሰብ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጉ ዜጎችን ህይወት መታደግ መቻሉን ገልጸዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,8.854,8.113,0.0,8.854,-39.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bb6b1e63e09a,train,ካናዳ የአፍሪካ አገሮች በአነስተኛ የካርበን ልቀት ላይ የተመሰረተ ኢኮኖሚ ለመገንባት እና የአየር ንብረት ለውጥ የሚቋቋም የልማት ስትራቴጂን ለማስፋፋት የሚያደርጉትን ጥረት ድጋፍ እንደምታደርግ አስታወቀች።,spk_e508a6e2bda3,am,12.254,7.584,0.0,12.254,-42.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7da08861e6a6,train,ሙስናና ብልሹ አሰራርን አስቀድሞ መከላከል ላይ  መሰረት ያደረገ ተከታታይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት በመስጠት ላይም ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.694,9.04,0.0,9.694,-33.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_01d952b71370,train,በፌስቲቫሉ መክፈቻ የክልሉ ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብዲሳ እንዳሉት የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የክልሉ መንግስት የተለያዩ እርምጃዎች እየወሰደ ይገኛል።,spk_e508a6e2bda3,am,8.813,8.413,0.0,8.813,-34.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d9eacaff3c5,train,የግጥም ስራ ከስድ ንባብ የሚለየው እጅግ ጥልቅ የሆነን ሰፊ ሀሳብ በጣት በሚቆጠሩ ቃላት እና ቤት በሚመታ ዜማ አዋህዶ የሰውን የውስጥ ስሜት መንካት በመቻሉ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,11.373,9.477,0.0,11.373,-42.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_613084030bc8,train,ለትምህርት ጥራት አጋዥ የሆኑና የትምህርት ስብራቱን ለመጠገን የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን ውጤት መገኘቱን ተናግረዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,7.534,7.158,0.0,7.534,-38.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_caa1046c3266,train,ሌሎች አጋር አካላትም ለዞኑ ሆስፒታሎች የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ በማድረግ የጤና አገልግሎት ጥራትን ለማሻሻል ሚናቸውን እንዲያጠናክሩ ጠይቀዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,8.653,7.831,0.0,8.653,-40.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dd6049a01367,train,በደሴ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ እየተሰራ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ፍቅር አበበ ገለጹ።,spk_e508a6e2bda3,am,9.854,9.454,0.0,9.854,-38.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_263c5c82525a,train,ይቅርታ ማድረግ በደል ለፈፀመብን ሰው የምንሰጠው ስጦታ ብቻ ሳይሆን እኛ ራሳችንን ከቂም በቀል ነፃ በማውጣት የውስጥ ሰላም የምናገኝበት የስነ ልቦና ፈውስ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,10.293,9.166,0.0,10.293,-40.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b729c4474ff,train,በመሆኑም አሁን ላይ በአፍሪካ የምግብ እጥረት ከፍተኛ ስጋት ደቅኗል ሲሉ ለዥንዋ ገልጸዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,4.934,4.934,0.0,4.934,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_39a34429c3e1,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 20ኛ ሳምንት መርሃ ግብር አርሰናል ቦርንማውዝን 3 ለ 2 አሸንፏል።,spk_e508a6e2bda3,am,5.774,5.347,0.0,5.774,-41.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_68db8b2c6c66,train,አዲስ አበባ ከተማ በሁሉም ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ውብ ሆና እየተገነባች የኢትዮጵያውያን መድመቂያ እየሆነች ትገኛለች ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_e508a6e2bda3,am,10.254,9.321,0.0,10.254,-38.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ecad034c8df,train,በሶማሊያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ትናንት ባወጣው መግለጫ ”የሶማሊያ መሪዎች ውጥረትንና ግጭትን ከሚያባብሱ ድርጊቶች መቆጠብ አለባቸው” ብሏል።,spk_e508a6e2bda3,am,8.973,7.712,0.0,8.973,-41.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9bf51cccae6c,train,በዞኑ ትምህርት ጽህፈት ቤት የእቅድና በጀት ክትትል ቡድን መሪ አቶ በዳዳ ወርቅነህ እንደገለጹት፤ በትምህርት ቤቶቹ የምገባ መርሃ ግብሩ ከቅድመ መደበኛ እስከ አንደኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን ይካትታሉ፡፡,spk_e508a6e2bda3,am,11.973,10.553,0.0,11.973,-39.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_22e7193a2d05,train,በቋንቋ ትምህርት ውስጥ የሰዋሰው ህጎችን ከማሸምደድ ይልቅ ተማሪዎች ቋንቋውን በተግባር እየተናገሩ እንዲለማመዱ ማድረግ ቋንቋውን ቶሎ እንዲለምዱት ይረዳቸዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,8.774,8.45,0.0,8.774,-37.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6506d9401340,train,"በኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያን ህብረት ፕሬዚዳንት ፓስተር ጻድቁ አብዶ ""በቀል በቀለኛውን ያጠፋል"" በሚል ርዕስ የተጻፈው መጽሃፍ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚሁ ወቅት፤ ፓስተር ጻድቁ አብዶ በዘመናቸው ያካበቱትን እውቀት ለትውልድ በሚጠቅም መልኩ ቀምረው ለንባብ በማቅረባቸው አመስግነዋል። በቀለኝነት፣ የአብሮነትና የወንድማማችነት ጸር መሆኑን ገልጸው፤ የየትኛውም ሃይማኖት የአስተምህሮ አለመሆኑን ተናግረዋል።",spk_e508a6e2bda3,am,28.014,24.972,0.0,28.014,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_615e580a2b70,train,የፈጠራ ፅሁፍ ክህሎትን ለማዳበር በዘርፉ ከተፃፉ መፅሀፍትን ከማንበብ በተጨማሪ በየቀኑ ምንም እንኳን አጭር ቢሆንም የመፃፍ ልምድን ማዳበር ግድ ይላል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.774,8.329,0.0,9.774,-38.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_be71dfa21f2d,train,በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን አገልግሎት በአነስተኛ ክፍያ ከፍተኛ የሕክምና አገልግሎቶችን ጭምር አግኝተናል ሲሉ በሲዳማ ክልል የጤና መድህን አባላት ተናገሩ፡፡,spk_e508a6e2bda3,am,9.293,8.981,0.0,9.293,-33.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_253b67cee2b9,train,ኮሜዲ እና ቀልድን ያካተቱ የፈጠራ ስራዎች የሰዎችን የዕለት ተዕለት የኑሮ ውጥረት በማርገብ እና አእምሮን ዘና በማድረግ ረገድ ትልቅ አስተዋፅኦ አላቸው።,spk_e508a6e2bda3,am,9.373,8.284,0.0,9.373,-39.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef05a2de5e8f,train,ሶማሊያ ለረጅም ጊዜ በፖለቲካ ቀውስ ውስጥ የነበረች አገር ናት አሁን ወደ ሰላም መንገድ እየመጣች ነው ያሉት ተንታኙ ይህን ጉዞ ለማደናቀፍ ለአንድ ቡድን በመወገን የሚደረግ ጣልቃ ገብነት ተቀባይነት የሌለው ድርጊት እንደሆነ ገልጸዋል።“ሶማሊያ ሉዓላዊ አገር ናት በምንም አይነት መንገድ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ራሳቸውን ፕሬዚዳንት ብለው በመጥራት ወታደራዊ ሃይሎች ከፕሬዚዳንቱ ትዕዛዝ እንዳይቀበሉ እየፈጸሙት ያለው ድርጊት የሚወገዝ ነው” ብለዋል ጀምስ ሮቦቢ።,spk_e508a6e2bda3,am,29.093,25.085,0.0,29.093,-40.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b1684d96202e,train,የከተማዋ ነዋሪዎችም በየጊዜው የሚገጥሙ ፈተናዎችን በጋራና በጽናት በማለፍ ለሰላም፣ ለፍቅርና ለአብሮነት መስራታቸውን አንስተው ይህንኑ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.973,9.338,0.0,9.973,-39.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5ce219c38fc5,train,ከ30 በላይ በሚሆኑ ታላላቅ የአለም ከተሞች በተደረጉ የተቃውሞ ሰልፎች ላይ የተሳተፉ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ያንጸባረቋቸው መልእክቶች ተለቅመው ለእይታ እንዳይበቁ መደረጋቸውን ያስነበበው ስፑትኒክ ትዊተር ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂንና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይን አሞግሰዋል ያላቸውን ጽሁፎችን ከገጾቹ ሲያወርድ መሰንበቱን አስነብቧል።,spk_e508a6e2bda3,am,21.854,15.396,0.0,21.854,-42.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba383ac5427f,train,የወረርሽኙ ሁኔታ እየተባባሰ ከመጣ ከጤና ስጋትነቱ በተጨማሪ የምግብ ዋስትና ላይም ስጋት መደቀኑ አይቀርም ነው ያሉት።,spk_e508a6e2bda3,am,7.133,6.776,0.0,7.133,-39.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c922e227ccb3,train,አዲስ አበባ የኮሪደር ልማት እና አረንጓዴ ልማትን ጨምሮ በተለያዩ ስራዎች ከፍተኛ ለውጥ በማምጣት እንደ ስሟ አዲስ እየሆነች ትገኛለች።,spk_e508a6e2bda3,am,7.454,7.08,0.0,7.454,-37.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_41d017410569,train,በሻሸመኔ ካምፓስ ከሚገኙ መምህራን፤ ሠራተኞቹና ተማሪዎች ጋር የተደረገው የውይይት መድረክም ይህንኑ ዓላማ ያደረገና በዘርፉ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶችን በመለየት በቀጣይ የተሻለ ሥራ ለመስራት እንዲቻል ታስቦ መዘጋጀቱን አክለዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,13.973,12.837,0.0,13.973,-35.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6423746562a0,train,ማረሚያ ቤቶች ወንጀለኞችን ከህብረተሰቡ በማግለል ለመቅጣት ብቻ ሳይሆን ተገቢውን የሙያ ስልጠና በመስጠት ታርመው ወደ ማህበረሰቡ ሲቀላቀሉ አምራች ዜጋ እንዲሆኑ የማድረግ አላማ አላቸው።,spk_e508a6e2bda3,am,12.053,9.662,0.0,12.053,-40.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d48522a3fda9,train,አቶ ሀብተማርያም ካዚንቴት የተባሉ የከተማዋ ነዋሪ መድኃኒት ቤቱ በአካባቢው እየታየ ያለውን ከአቅም በላይ የሆነ የመድኃኒት ዋጋ ውድነት ችግርን ያቃልላል የሚል እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,12.854,11.845,0.0,12.854,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2da6d1e62186,train,አሁን በአሜሪካ በኮሮና ተህዋሲ የተያዘው ሕዝብ ሁለት ሚሊዮን ተኩል ያለፈ ሲሆን በዚህም ሕይወታቸውን የነጠቃቸው ዜጎች ብዛት ደግሞ 125ሺህ መሆኑን ዘገባው አስታውቋል።,spk_e508a6e2bda3,am,11.733,10.136,0.0,11.733,-39.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6cd8ce85b1f5,train,ማንኛውም ዜጋ የዘር የሀይማኖት የፆታ ወይም የሀብት ልዩነት ሳይደረግበት በህግ ፊት እኩል መብት ያለው ሲሆን ፍትህም ያለምንም አድልዎ በገለልተኛ የፍርድ ቤቶች ሊሰጥ ይገባል።,spk_e508a6e2bda3,am,10.733,8.214,0.0,10.733,-42.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d312bb8c46f2,train,ከነዚህም ዓለም አቀፍ ተቋማት መካከል የአፍሪካ ኅብረት አንዱ መሆኑን ጠቁመው፤ አስተዳደራቸው ከኅብረቱ ጋር ያለውን ግንኙነት እንደሚያጠናክር አክለዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.094,7.967,0.0,9.094,-36.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc636cf757e9,train,የድምፅ አቀነባባሪዎች በፊልም ውስጥ የምንሰማውን እያንዳንዱን የበር መከፈት እና የእግር ኮቴ ከባዶ ፈጥረው ትዕይንቱ እውነተኛ ሆኖ እንዲሰማን የሚያደርጉ የጥበብ ሰዎች ናቸው።,spk_e508a6e2bda3,am,11.213,9.374,0.0,11.213,-39.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e680b3197f83,train,አሜሪካ የኮቪድ-19 ክትባትን ለማግኘት ዓለም አቀፍ ጥምረቱን እንደማትቀላቀል በፕሬዚዳንቷ ዶናልድ ትራምፕ በኩል ገልጻለች።,spk_e508a6e2bda3,am,7.333,5.329,0.0,7.333,-43.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_05f65dbfe21d,train,በከተማ አስተዳደሩ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት የመሰረተ-ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ቡድን መሪ አቶ ፈለቀ ወርቁ በከተማው በሁለት ምዕራፍ ተከፍሎ የኮሪደር ልማት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,12.094,11.448,0.0,12.094,-33.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_06b36d4ca18c,train,የዚህ ሬስቶራንት ልዩ የፆም በያይነት ከሌሎች ቦታዎች የተለየ ጣዕም ያለው ከመሆኑም በላይ፣ በውስጡ ከሚያካትታቸው አስራ አምስት የተለያዩ አትክልቶች የተነሳ ለጤና እጅግ ጠቃሚ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,10.934,8.644,0.0,10.934,-41.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7996bf3f96c7,train,በዓሉን በስኬት ማክበር የሚያስችል የቅደመ ዝግጅት ስራዎች ተጠናቀው ምዕመናን ስፍራው መድረሳቸውን ተናግረዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,6.614,5.49,0.0,6.614,-43.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfd05b003194,train,የሞራል መለኪያ መስፈርቶች ከአንዱ ባህል ወደ ሌላኛው ባህል ስለሚለያዩ በአንድ አካባቢ ትክክል ተብሎ የተወሰደ ተግባር በሌላኛው ማህበረሰብ ዘንድ እንደ ትልቅ ነውር ሊቆጠር ይችላል።,spk_e508a6e2bda3,am,12.094,10.587,0.0,12.094,-40.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7a0ae3c35c73,train,በብልፅግና ፓርቲ የአፋር ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኀላፊ አቶ መሐመድ አህመድ በበኩላቸው እንዳሉት ስፖርታዊ ውድድሮች ጤናማና ሀገር ተረካቢ ወጣቶችን በማፍራት ረገድ ሚናቸው የጎላ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,12.614,11.787,0.0,12.614,-39.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ae1232777a7f,train,በተለይም ወደ መካከለኛው ምስራቅ ሀገራት የሚሰማሩ ዜጎች ጤና ላይ ያተኮረ ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸው፤ የዜጎችን መብትና ደህንነት ማስጠበቅ ዋና ትኩረቱ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_e508a6e2bda3,am,9.573,8.868,0.0,9.573,-37.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e49a79701dcf,train,በፕሬዝዳንታዊ ምርጫው የወቅቱ የሴራሊዮን ፕሬዝዳንት ጁሊየስ ማዳ ባዮን ጨምሮ 13 እጩዎች ተሳትፈዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,7.093,6.698,0.0,7.093,-35.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df11ff86723b,train,የሸማቾች ጥበቃ ህግ ዜጎችን አሳሳች ከሆኑ የንግድ ማስታወቂያዎች እና ጥራታቸውን ካልጠበቁ አደገኛ ምርቶች በመጠበቅ የህብረተሰቡን ጤንነት ያስጠብቃል።,spk_e508a6e2bda3,am,10.373,8.322,0.0,10.373,-42.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_213abc3ab019,train,የብዕር ስም በመጠቀም የሚፅፉ ደራሲያን እውነተኛ ማንነታቸውን በመደበቅ በነፃነት የፈለጉትን የፖለቲካም ሆነ የማህበራዊ ትችት ለማቅረብ ይችላሉ።,spk_e508a6e2bda3,am,9.934,8.512,0.0,9.934,-39.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ef9f2911c4d,train,በስነ ፅሁፍ ትችት ውስጥ አንድ ሀያሲ የግል ጥላቻውን ወይም ፍቅሩን ወደ ጎን ትቶ ስራውን ብቻ በማስረጃ ላይ ተመስርቶ መገምገም የስነ ምግባር ግዴታው ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,9.774,7.935,0.0,9.774,-39.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_de672b33e028,train,በተለይም በክልሉ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ያሉ የልማት አቅሞችና ህዝቡን በማስተባበር የሚሰራው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.573,9.229,0.0,9.573,-36.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e318e11acbce,train,ይቅርታ ወንድሜ፣ ወደ ፍርድ ቤት ዋናው መስሪያ ቤት መሄድ ፈልጌ አቅጣጫው ሙሉ በሙሉ ስለጠፋብኝ፣ እባክህ ከዚህ ተነስቼ በየትኛው አውቶቡስ ወይም ታክሲ መሄድ እንደምችል ልትነግረኝ ትችላለህ?,spk_e508a6e2bda3,am,11.293,9.645,0.351,11.293,-41.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f60bc441ab74,train,የሰው ልጅ በተፈጥሮው ስህተት ሰሪ በመሆኑ ካለፉት ስህተቶቻችን ጋር እራሳችንን ከመውቀስ ይልቅ እንደ ትልቅ የህይወት ትምህርት ወስደናቸው የተሻለ ሰው ለመሆን ጥረት ማድረግ አለብን።,spk_e508a6e2bda3,am,11.373,9.728,0.0,11.373,-41.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_608eb3225e7e,train,ደራሲያን ታሪካዊ ልቦለዶችን ሲፅፉ የዘመኑን እውነተኛ ታሪክ እንዳይዛባ ከመጠበቅ በተጨማሪ የራሳቸውን ምናባዊ ፈጠራ አክለው ታሪኩን ህያው ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,11.653,9.442,0.0,11.653,-41.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_594390c660d7,train,በተለይም በሠላምና ደኅንነት፣ በዴሞክራሲ ተቋማት ግንባታ፣ በሠብዓዊ መብትና በሌሎችም ጉዳዮች ስኬት ሊመዘገብ እንደሚገባ ነው ያመለከቱት።,spk_e508a6e2bda3,am,8.573,7.157,0.0,8.573,-37.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f9ea4da22a6e,train,የምስራቅ አፍሪካ ኢኮኖሚ የቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፍ ላይ ከፍተኛ ድርሻ ለማበርከት ሁዋዌ ቴክኖሎጂዎች በኢትዮጵያ ውስጥ የበለጠ የንግድ ሥራ ለማግኘት ራሱን እያዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ።,spk_e508a6e2bda3,am,11.934,10.577,0.0,11.934,-39.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6741beaa3401,train,የህግ ጠበቆች ደንበኞቻቸውን ወክለው ፍርድ ቤት በሚቆሙበት ጊዜ የደንበኛቸውን ምስጢር የመጠበቅ እና የህግ ስነ ምግባርን ተከትለው የመከራከር ሀላፊነት አለባቸው።,spk_e508a6e2bda3,am,11.254,8.911,0.0,11.254,-41.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cbed5ee835b0,train,የፊልም ፌስቲቫሎች አዳዲስ እና ገለልተኛ የፊልም ሰሪዎችን ስራዎቻቸውን ለአለም አቀፍ ተመልካች እንዲያሳዩ ትልቅ መድረክ በመክፈት የጥበብን ብዝሀነት ያበረታታሉ።,spk_e508a6e2bda3,am,10.573,9.056,0.0,10.573,-40.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd7bceff5871,train,በደሴ በተከበረው በዓል ላይ የደቡብ ወሎ ዞን ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ቆሞስ አባ ለይኩን ወንድይፍራው፤ የመስቀል በዓል ሰላምንና አንድነትን የምናስቀጥልበት የፍቅር ተምሳሌት ነው ብለዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,10.454,9.032,0.0,10.454,-39.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e70ae2ba28c9,train,ቢቢ ሲ እንደዘገበው በውሃን የወተር ፓርክ የተካሄደው ፌስቲቫሉ የ2020 ክስተት ባይመስልም ውሃን ጭር ካሉ መንገዶች  በሰዎች ወደ ተጨናነቁ የመዋኛ ገንዳዎች ተቀይራለች።,spk_e508a6e2bda3,am,10.334,8.763,0.0,10.334,-38.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2548ed4780b6,train,የጤና መድህን አገልግሎቱ በእጅ እንዳለ ጥሬ ገንዘብ ነው የሚሉት አቶ ይስሀቅ እርሳቸውን ጨምሮ የስኳርና የደም ግፊት ታካሚ የሆኑት ባለቤታቸውና ልጆቻቸው በአነስተኛ ዓመታዊ ክፍያ ያለስጋት መታከም እንዳስቻላቸው ተናግረዋል፡፡,spk_e508a6e2bda3,am,13.254,11.943,0.0,13.254,-33.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6522451a5018,train,የሴራ አወቃቀር በአንድ ልቦለድ ውስጥ ክስተቶች በምክንያት እና በውጤት ተሳስረው ታሪኩ ወደ አጓጊው የመጨረሻ ደረጃ እንዲደርስ የሚያደርግ የጀርባ አጥንት ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,9.813,7.751,0.0,9.813,-39.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_29c0be5b4c46,train,የዛሬው ወሳኝ የቦርድ ስብሰባችን ከቀኑ ስምንት ሰዓት ተኩል ላይ በትክክል ስለሚጀመር፣ ሁሉም የዲፓርትመንት ሃላፊዎች ከአስር ደቂቃ በፊት በስብሰባ አዳራሹ ተገኝተው ቦታቸውን እንዲይዙ አሳስባለሁ።,spk_e508a6e2bda3,am,10.973,9.996,0.0,10.973,-40.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b3f75409af51,train,የልጆች መፅሀፍት አዘጋጆች ውስብስብ የሆኑ እውነታዎችን ህፃናት በቀላሉ ሊረዱት በሚችሉት ቋንቋ እና በሚማርክ ስዕላዊ መግለጫ አዋህደው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,10.694,9.186,0.0,10.694,-41.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_81457dd56042,train,ዳኞች ውሳኔ በሚሰጡበት ጊዜ ቀደም ሲል በከፍተኛ ፍርድ ቤቶች የተሰጡ አስገዳጅ የህግ ትርጉሞችን በመከተል የህግ ወጥነትን የማረጋገጥ ግዴታ አለባቸው።,spk_e508a6e2bda3,am,10.813,9.701,0.0,10.813,-41.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_468bb953e1d6,train,ከመምሪያው የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር በ2016 የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 118ሺህ ወጣቶችን በማሳተፍ 40 ሚሊዮን ብር ግምት ያላቸው የልማት ሥራዎች ተከናውነዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,13.733,11.676,0.0,13.733,-34.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0d451cceea36,train,ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና መቻል በዘንድሮው የውድድር ዓመት ጥሩ እንቅስቃሴ እያደረጉ የሚገኙ ክለቦች ናቸው።,spk_e508a6e2bda3,am,6.093,5.693,0.0,6.093,-40.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ae53fd9d4a5a,train,ታዳጊ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች የሳይበር ወንጀሎችን ስለሚፈጥሩ ህጉ ቴክኖሎጂውን ተከትሎ በየጊዜው መሻሻል እና የዜጎችን መብት ማስጠበቅ አለበት።,spk_e508a6e2bda3,am,9.293,7.665,0.0,9.293,-40.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc9636b24790,train,በማንኛውም የትረካ ስራ ውስጥ መግቢያው የአንባቢውን ትኩረት የሚስብ መካከለኛው ክፍሉ ግጭቱን የሚያጎላ እና ማጠቃለያው ደግሞ አጥጋቢ ምላሽ የሚሰጥ መሆን አለበት።,spk_e508a6e2bda3,am,11.213,9.351,0.0,11.213,-40.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6852afa86bec,train,/ የዩጋንዳው የዜና ድረ-ገጽ ፕላስ ኒውስ “ከኢትዮጵያ እስከ ሶማሊያ ዋሺንግተን ጣልቃ ገብነቷን ወደ ሶማሊያ አዙራለች” በሚል ርዕስ ባወጣው ዘገባ አሜሪካ እኔ ያልኩት ካልሆነ በሚለው የወጭ ጉዳይ ፖሊሲ አካሄዷ በመግፋት በሶማሊያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ እየገባች መሆኑን ገልጿል።,spk_e508a6e2bda3,am,15.653,13.796,0.0,15.653,-39.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5a3df777226a,train,የሰው ልጅ በምድር ላይ ያለውን አጭር ቆይታ ትርጉም ባለው መልኩ ለማሳለፍ፣ ከራሱ ራስ ወዳድነት ስሜት ወጥቶ ለሰው ልጆች ሁሉ የጋራ ደህንነት መጨነቅ እና መስራት ይኖርበታል።,spk_e508a6e2bda3,am,10.934,9.618,0.0,10.934,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f32eb9a8b8b3,train,በእውቀት የበለጸገ ትውልድ በተለይም ምክንያታዊና ትጉህ ዜጋ ለማህበረሰቡ ብሎም ለሀገር ዘላቂ እድገት መረጋገጥ አይነተኛ ፋይዳ እንዳለውም አንስተዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,8.094,7.753,0.0,8.094,-37.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5dd077c6c6c7,train,የብዙዎች ትኩረት የነበረው ወረርሽኙ የህብረተሰብ ጤና ላይ ችግር ያስከትላል የሚል እንጂ የምግብ ዋስትና ጉዳይ ያን ያክል ትኩረት እንዳልተሰጠው አብራርተዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.414,8.291,0.0,9.414,-39.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2e989220e978,train,የንባብ ባህልን በህብረተሰቡ ውስጥ በተለይም በህፃናት ዘንድ ማዳበር የፈጠራ የማሰብ አቅማቸውን ከማሳደጉም በላይ የቋንቋ ክህሎታቸውን በእጅጉ ያጎለብትላቸዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,10.133,9.415,0.0,10.133,-41.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3c7382adf157,train,በአሜሪካ አንዳንድ ግዛቶች ጭምብል ግዴታ መሆኑ ተቃውሞ ቀስቅሶ በቴክሳስ ኦስትን ከተማ ጭምብል ለምን ግዴታ ይሆናል ብለው የተቆጡ ሰልፈኞች ከሌሎች ጋር ተጋጭተዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,11.573,9.515,0.0,11.573,-41.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_29f2aa257548,train,የውል ስምምነት በሚፈረምበት ጊዜ ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች መብት እና ግዴታቸውን በግልፅ ተረድተው በሙሉ ፈቃደኝነት መስማማት ያለባቸው ሲሆን በማስገደድ የሚደረግ ውል ተቀባይነት የለውም።,spk_e508a6e2bda3,am,12.053,9.32,0.0,12.053,-42.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_50e174d77c47,train,የባሌ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም ኃይሌ በመርሃ ግብሩ ላይ እንዳሉት በዞኑ በ2017 በጀት ዓመት ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ 160 የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ምረቃ መጀመሩን ገልፀዋል፡፡,spk_e508a6e2bda3,am,15.213,13.222,0.0,15.213,-38.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca87c225f6e2,train,"በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ(ዶ/ር) የተጻፈ ""ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲ ፍለጋ"" መጽሐፍ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ የምርቃት ሥነ-ስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል።",spk_e508a6e2bda3,am,11.653,10.64,0.0,11.653,-41.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f60c957fa72e,train,ሌላው ተመራቂ ወሰን ቸሬ በበኩሉ ቴክኖሎጂን ተጠቅሞ በማስተማር ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ የበኩሉን ድርሻ ለመወጣት እንደሚተጋ ገልጿል።,spk_e508a6e2bda3,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-31.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_471d297e18f2,train,የተመድ ምክትል ዋና ፀሐፊ አሚና መሀመድ፣ የፋኦ ዋና ዳይሬክተር ኩ ዶንግዩ፣ የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዝዳንት ጀሲካ አሉፖ፣በተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሐፊ ክላቨር ጋቴቴ እና ሌሎችም የተመድ ሁለተኛው የምግብ ስርዓት ጉባኤ ተሳታፊዎች የለሚ ኩራ ግብርና ምርቶች ገበያ ማዕከል፣የደጃዝማች ወንዲራድ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ምገባ ማዕከል እና የጉለሌ የተቀናጀ የእናቶች እንጀራ መጋገሪያ ማዕከልን ጎብኝተዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,26.773,23.493,0.0,26.773,-39.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2dd2b0d6d9d3,train,የኪነ ጥበብ ስራዎች በተለይም የሸራ ላይ ስዕሎች የአርቲስቱን ግላዊ ስሜት ከመግለፃቸውም ባለፈ የተፈጠሩበትን ዘመን ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ እውነታዎች በዝምታ የሚመሰክሩ ናቸው።,spk_e508a6e2bda3,am,12.694,10.914,0.0,12.694,-40.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a67843ed5778,train,የሰብዓዊ መብት ድንጋጌዎች አለም አቀፋዊ ባህሪ ያላቸው በመሆኑ ማንኛውም መንግስት የዜጎቹን የመኖር እና በነፃነት የመሰብሰብ መብት የማክበር ግዴታ አለበት።,spk_e508a6e2bda3,am,10.534,9.318,0.0,10.534,-41.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_741c9fce8858,train,በአጽናፈ ዓለማችን ውስጥ የሚገኙ እጅግ ግዙፍ የሆኑ ከዋክብት ህይወታቸው ሲያልፍ በሚፈጠረው ከፍተኛ ፍንዳታ ምክንያት አዳዲስ ፕላኔቶች እና የህዋ አካላት ሊፈጠሩ ይችላሉ።,spk_e508a6e2bda3,am,11.334,8.856,0.0,11.334,-41.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e01a82868aef,train,በልጅነት ጊዜ የሚሰጥ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ለልጆች የማህበራዊ ግንኙነት ክህሎት እና ለአእምሮ እድገት እጅግ ወሳኝ በመሆኑ ሀገራት በዚህ ዘርፍ ላይ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ ሊያፈሱ ይገባል።,spk_e508a6e2bda3,am,12.174,9.773,0.0,12.174,-42.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f88dc0fe1d2a,train,የመናገር ነፃነት ዲሞክራሲን ለመገንባት እጅግ አስፈላጊ መብት ቢሆንም ይህ መብት የሌሎችን ስም ለማጥፋት እና ጥላቻን ለመቀስቀስ በሚውልበት ጊዜ በህግ ገደብ ይደረግበታል።,spk_e508a6e2bda3,am,11.293,9.888,0.0,11.293,-40.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60796c753562,train,የኢትዮጵያ ረጅም ርቀት አትሌቶች በአለም አቀፍ የኦሎምፒክ ውድድር ላይ አስደናቂ ብቃት በማሳየት ትልቅ ድል አስመዝግበው፣ የሀገራችንን ባንዲራ በአለም መድረክ ከፍ አድርገው አውለበለቡ።,spk_e508a6e2bda3,am,11.534,6.839,0.0,11.534,-44.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eeaf061b0deb,train,"የዩኒቨርሲቲ መምህራንም በየጊዜው ራሳቸውን ማብቃትና ዓለም አቀፋዊ እይታን መያዝ እንደሚጠበቅባቸው ያሳሰቡት ሚኒስትሩ፣  ""የመምህራን ችግሮች በሂደት ይፈታሉ ሲሉ"" ገልጸዋል።",spk_e508a6e2bda3,am,10.373,9.544,0.0,10.373,-38.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7126acaf10ac,train,በባሕር ዳር ከተማ መቅረዝ መዋዕለ ሕፃናት ትምሕርት ቤት በተጀመረው የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ የጤናው ዘርፍ አመራሮች፣ የሃይማኖት አባቶችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,10.414,9.38,0.0,10.414,-33.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_16a9cac7348f,train,በጥናት እና ምርምር ስነ ምግባር ውስጥ የሌሎችን የፅሁፍ ስራ የራስ አስመስሎ ማቅረብ በምሁራዊው ዓለም ትልቅ ወንጀል ተደርጎ የሚቆጠር እና ቅጣት የሚያስከትል ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,10.213,8.422,0.0,10.213,-41.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_14896764bef5,train,በገና ዋዜማ ቤቱ ተመርቆ በማየታቸውም ደስታቸውን እጥፍ ድርብ አድርጎታል። በጎነት ለሌሎች ደስታ ለመፍጠር ካለን የምናካፍልበት ሰናይ ተግባር መሆኑን በመረዳት ሁሌም ለተቸገሩ እንድረስ ሲሉም ይገልጻሉ።,spk_e508a6e2bda3,am,13.733,11.339,0.333,13.733,-34.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4b462cec11c2,train,አቶ በህረዲን ሞሳ የተባሉ መራጭ በበኩላቸው ሃይማኖቱ በሚያዘው ሥርአት መሰረት ብቁ ለሆኑ፣ ይሰራሉ፣ እስላማዊ ተቋሙንም ያጠናክራሉ ላሏቸው መሪዎች ድምጻቸውን በነጻነት እንደሰጡ ገልጸዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,10.893,9.228,0.0,10.893,-43.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1bf60e4b9a00,train,የአንድ ማዕከል አገልግሎት አሰጣጥ ከአንዱ ቢሮ ወደ ሌላ ቢሮ በታክሲ በመጓጓዝ የነበረውን እንግልት አስቀርቶልናል የሚሉት ደግሞ የኢንቨስትመንት መሬት ጉዳይ ለማስጨረስ በማእከሉ ያገኘናቸው አቶ ቱሉ አንበሴ ናቸው።,spk_e508a6e2bda3,am,14.014,12.265,0.0,14.014,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_20e5518aaf95,train,የስነ ልቦና አማካሪዎች ዋነኛ ሚና ለደንበኞቻቸው ዝግጁ የሆነ መፍትሄ መስጠት ሳይሆን ደንበኞች የገዛ ራሳቸውን የውስጥ ጥንካሬ ፈልገው እንዲያገኙ ማገዝ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,9.934,8.416,0.0,9.934,-39.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d2088ef4324f,train,ጥምረቱን የማትቀላቀለው የዓለም ጤና ድርጅት የጥምረቱ አካል በመሆኑ እንደሆነም ተናግረዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,5.454,5.085,0.0,5.454,-41.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0256c6edd196,train,በመላው ዓለም የሟቾች ቁጥር ግማሽ ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን ከዚህ ቁጥር ከፍተኛው አሁንም የአሜሪካዊያን ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,6.373,5.628,0.0,6.373,-39.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_49c03b636623,train,የገዛሁት ሸሚዝ ትከሻው ላይ ትንሽ ስለጠበበኝ እና እጄን በነፃነት ለማንቀሳቀስ ስላስቸገረኝ፣ እባክህ ከዚህኛው አንድ ቁጥር ከፍ የሚለውን ሰፋ ያለ ሸሚዝ አምጣልኝና ልቀይረው።,spk_e508a6e2bda3,am,10.573,8.49,0.0,10.573,-41.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d510fc7d766e,train,እስከ 2020 መጨረሻ ለክትባት ተደራሽነት ለመነሻ ሁለት ቢሊዮን ዶላር ገንዘብ እንደሚያስፈልግ ተነግሯል።,spk_e508a6e2bda3,am,6.534,4.704,0.0,6.534,-43.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60b8dc60bbf2,train,ጣናነሽ ቁጥር ፪ ጀልባ ባህር ዳር ከተማ ስትደርስ በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህብ የበለጸገውን የጣና እና አካባቢውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ እንደምታነቃቃ ተመላከተ።,spk_e508a6e2bda3,am,11.254,10.559,0.0,11.254,-33.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc50d19c64f6,train,የአሜሪካ መግለጫ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፈጸሙት ለተባለው ድርጊት አይመርመሩ ንጹህ ናቸው የሚል አንድምታ ያለው እንደሆነም አመልክተዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,7.694,7.033,0.0,7.694,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e26858badbb,train,በጎዳና ላይ የሚሳሉ የግድግዳ ላይ ስዕሎች የህብረተሰቡን የፖለቲካ ተቃውሞ እና የማህበራዊ ፍትህ ጥያቄዎች በድፍረት እና በግልፅ የሚያንፀባርቁ ህዝባዊ የጥበብ ማሳያዎች ናቸው።,spk_e508a6e2bda3,am,11.454,10.162,0.0,11.454,-40.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d97f65733748,train,በኮሮናቫይረስ በጽኑ ለታመሙ ሰዎች የአንድ ሦስተኛውን ሕይወት መታደግ እንደሚችል የተነገረለትን ዴክሳሜታሶን የተሰኘውን መድኃኒት በ እንግሊዝ የኦክፎርድ ተመራማሪዎች ይፋ ማድረጋቸው ይታወቃል።,spk_e508a6e2bda3,am,10.174,9.853,0.0,10.174,-39.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4ef83946a5e,train,የኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር መዓዛ አበራ (ኢ/ር) በበኩላቸው፥ ተቋማት በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉ መስፈርቶችን ማሟላታቸው ብሔራዊ ጥቅሞችን ለማስጠበቅ ያስችላል ብለዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,11.213,10.574,0.0,11.213,-37.4,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_099a846ff1c2,train,አፍሪካ ከዚህ ወረርሽኝ ልምድ በመውሰድ በቀጣይ ሊገጥማት የሚችለውን ወረርሸኝን ለመቋቋም መዘጋጀት አለባት ሲሉም አሳስበዋል፡፡,spk_e508a6e2bda3,am,7.614,6.152,0.0,7.614,-40.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d9dd85cdbc8d,train,ችግሩን ለመፍታት ብዙ ምርት ካለባቸው አካባቢዎች በማጓጓዝ እጠረት ወዳለባቸው ማድረስ ያስፈልጋል ተብሏል።,spk_e508a6e2bda3,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-39.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa946f4d61a5,train,በሕክምና አገልግሎቱ የማየት ዕድል በማግኘቴ እንደገና እንደተወለድኩ እቆጥረዋለሁ  ያሉት ደግሞ የወልዲያ ከተማ ነዋሪው አቶ ፍስሃ ምስጋናው  ናቸው።,spk_e508a6e2bda3,am,9.493,8.061,0.0,9.493,-38.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f7c39ec2821c,train,በታሪካዊ ልቦለዶች ውስጥ ገፀ ባህሪያቱ የሚለብሱት ልብስ የሚመገቡት ምግብ እና የሚጠቀሙት እቃ የዚያን ዘመን እውነታ በትክክል የሚያንፀባርቅ መሆን አለበት።,spk_e508a6e2bda3,am,10.094,8.163,0.0,10.094,-40.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_da9d00897f06,train,የአዳማ ከተማ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽህፈት ቤት ኃላፊ እና መሶብ የአንድ ማእከል አገልግሎት አስተባባሪ አቶ መኩሪያ ድንቁ አስተዳደሩ የነዋሪዎችን መሠረታዊ ጥያቄዎች ለመመለስ ቀልጣፋና ፍትሃዊ እንዲሁም ግልፀኝነት ያለው አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,17.253,15.617,0.0,17.253,-33.5,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_d68b8901bbd5,train,ተስፋ ሰጪ ውጤት ያሳዩ ክትባቶች የተገኙ ቢሆንም ለሁሉም የማድረስ አቅም አለመፈጠሩን ድርጅቱ ማስታወቁ ይታወሳል።,spk_e508a6e2bda3,am,7.654,7.036,0.0,7.654,-38.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c09f901dae8,train,የበጎ ፈቃድ ተግባር ማህበራዊ ችግራቸውን ከመፍታት ባሻገር የእርስ በእርስ የመረዳዳት ባህልን እያጠናከረ መሆኑን በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የበጎ ፈቃድ የአገልግሎት ተጠቃሚዎች ገለፁ።,spk_e508a6e2bda3,am,12.014,11.237,0.345,12.014,-30.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_85364c4ad72d,train,የግንባታውን የመሰረት ድንጋይም የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ያስሚን ወሀብረቢ ሁለቱንም ተቋማት በመወከል አስቀምጠዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,8.213,7.912,0.0,8.213,-32.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e1e8a3fe37f1,train,ክረምት ሲመጣ ዝናብ እና ብርድ በየቀኑ ስለማይጠፋ፣ ከቤት ስወጣ ጃንጥላ መያዜን፣ ካፖርት መልበሴን እና ውሃ የማያስገባ ጫማ ማድረጌን ሁልጊዜ ለራሴ ደጋግሜ አስታውሳለሁ።,spk_e508a6e2bda3,am,11.213,10.431,0.0,11.213,-38.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_476a2926ab6e,train,በውይይቱ በናይሮቢ ዪኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁር ፕሮፌሰር ሙሳምባይ ካቱማንጋ፣ የቀድሞ የኬንያ ፓርላማ ምክትል አፈ ጉባኤ ፋራህ ማዓሊም፣ የቀድሞ የናይሮቢ ከተማ ከንቲባ እና የኢትዮጵያ-ኬንያ ወዳጅነት ማህበር ሊቀ መንበር ጆ አኬች እንዲሁም የቀድሞ የኬንያ ከፍተኛ የመንግስት ስራ ኃላፊ እና የቀጠናዊ ውህደት እና ልማት ጉዳዮች ተንታኝ አህመድ ሃሺ ተሳትፈዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,25.613,16.451,0.0,25.613,-43.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d0d745d7454,train,በሕይወት ዘመኗ በርካታ ሽልማቶችንም ባበረከተቻቸው አስተዋፅኦዎች አግኝታለች። የ2016 ዓ.ም የበጎ ሰው ሽልማትን ጨምሮ ሌሎችንም አግኝታለች።,spk_e508a6e2bda3,am,9.854,9.382,0.0,9.854,-32.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_edd2dfa06389,train,ደራሲው የሰውን ልጅ የሞራል ውድቀት እና የስልጣን ጥማት በልቦለዱ ውስጥ አጉልቶ በማሳየት አንባቢው የራሱን ህይወት መለስ ብሎ እንዲመረምር ያደርገዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,8.893,8.086,0.0,8.893,-38.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b5aeaed6f792,train,ተውኔት አዘጋጆች ፅሁፋቸውን ለመድረክ ሲያዘጋጁ ተዋንያኑ በንግግር ብቻ ሳይሆን በሰውነት እንቅስቃሴ ጭምር መልእክቱን እንዲያስተላልፉ አድርገው በጥንቃቄ ይፅፉታል።,spk_e508a6e2bda3,am,11.233,9.512,0.0,11.233,-40.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1fe7c6e1f28a,train,የህይወት አጋርን በሞት በማጣት የሚፈጠረው ጥልቅ ሀዘን የተለያዩ ደረጃዎች ያሉት እና የራሱን ጊዜ የሚወስድ ተፈጥሮአዊ ሂደት በመሆኑ ስሜቱን ለማቋረጥ መቸኮል አያስፈልግም።,spk_e508a6e2bda3,am,11.213,8.955,0.0,11.213,-40.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79bc593cc069,train,የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ጎንደር ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ ይሄይስ ስብሃት በበኩላቸው ያገኙት የእውቅና ሽልማት ለበለጠ ስራ የሚያነሳሳቸው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,10.293,9.57,0.0,10.293,-34.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c1f131a3846e,train,ኢትዮጵያ በሕገ መንግሥታዊነት የተለየ ልምድ ያላት ሀገር መሆኗን ጠቅሰው፤ በንጉሣዊ ስርዓት የነበረው የፍትሐ-ነገሥት እንዲሁም እንደገዳ ስርዓት ያሉ ሀገር በቀል የሕግና አስተዳደር ስርዓቶች መኖራቸውን ተናግረዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,11.934,10.851,0.0,11.934,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b1c913726c9,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አረጋ ከበደ በመድረኩ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልእክት እንደገለፁት በክልሉ በተለያዩ ችግሮች የተጎዳውን የቱሪዝም ዘርፍ ለማነቃቃት ከሚኒስቴሩ ጋር በቅንጅት እየተሰራ  ይገኛል።,spk_e508a6e2bda3,am,11.733,11.049,0.0,11.733,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6458ef71af62,train,አንዳንድ ተንታኞች “አሜሪካ በዴሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠን ሕጋዊ መንግስት ለማስወገድ ካላት ከራስ ወዳድነት የመነጨ ፍላጎት ለዜጎች ግድያና በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ስቃይ ተጠያቂ የሆነውን የአሸባሪውን የሕወሓት ቡድን እየደገፈች ነው” የሚል ክስ ይቀርባታል ብሏል ፕላስ ኒውስ በዘገባው።,spk_e508a6e2bda3,am,16.654,15.25,0.0,16.654,-39.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a78cc7878755,train,"የመስኖ እና የውኃ ሀብት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ያሰር አባስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ""እ.ኤ.አ. በ1946 የጎርፍ መጥለቅለቅ ከ 17.10 ሜትር ያልበለጠ እና የ1988 ጎርፍ 17 ሜትር የደረሰ ሲሆን የካርቱም የጎርፍ መጠን ሐሙስ በ17.43 ሜትር የተመዘገበ ሲሆን ዛሬ ዓርብ 17.44 ሜትር ይሆናል"" ማለታቸውን ዘገባው አመልክቷል፡፡",spk_e508a6e2bda3,am,25.093,14.997,0.0,25.093,-43.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_81a94625bc9d,train,በፍትሀ ብሄር ክርክር ወቅት ከሳሽ ለሚያቀርበው ክስ በቂ የሰነድ ወይም የሰው ምስክር የማቅረብ ሸክም ያለበት ሲሆን ፍርድ ቤቱም ለተጎጂው ተገቢውን የካሳ ክፍያ ይወስናል።,spk_e508a6e2bda3,am,11.493,9.312,0.0,11.493,-40.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4bf3e7e173a3,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ አባል አቶ አብድልሽኩር ረሺድ በበኩላቸው  በጉራጌ ዞን ሀገር አቀፍ የመጅሊስ የኡለማዎች ምርጫ ዛሬ መካሄዱን ገልጸዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,13.053,10.73,0.0,13.053,-43.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ebb83546864e,train,የአጭር ፊልሞች ዋነኛ ተግዳሮት ሰፊ እና ውስብስብ የሆነን ታሪክ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ አምቆ ተመልካቹ ላይ ከፍተኛ የሆነ ስሜታዊ ተፅእኖ ጥሎ ማለፍ መቻሉ ላይ ነው።,spk_e508a6e2bda3,am,11.133,9.412,0.0,11.133,-41.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a9dfaece030e,train,የክልሉን ሕዝብ የፍትሕ ጥያቄዎች በአጭር ጊዜ፣ ጥራት ባለው እና ወጪ ቆጣቢ በሆነ ሁኔታ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችሉ ሥራዎች መከናወናቸውን አንስተዋል።,spk_e508a6e2bda3,am,9.493,8.404,0.0,9.493,-34.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3b563004822d,train,ክትባቶች በሰውነታችን ውስጥ ያለውን በሽታ የመከላከል ስርአት በማሰልጠን ወደፊት ሊመጣ የሚችለውን እውነተኛ ቫይረስ ወይም ባክቴሪያ አስቀድሞ ለይቶ እንዲያጠፋው ያደርጋሉ።,spk_e508a6e2bda3,am,10.694,8.787,0.0,10.694,-41.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ffab052fe22b,train,የጨቅላ ሕጻናት ኢንፌክሽን እንዴት ይታከማል?,spk_e508a6e2bda3,am,2.014,2.014,0.0,2.014,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4add85eeff85,train,ለአካባቢው ማህበረሰብ የማገዶ ቆጣቢ ምድጃ ያለውን ጥቅም በማስረዳት የበኩሌን ልምድ እያካፈልኩ እገኛለሁ ብለዋል።,spk_7adb14b39d72,am,7.574,6.845,0.371,7.574,-23.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cb36c31ca303,train,በመርሀ ግብሩ ላይ የተገኙ ከልብ ህመም ጋር ተያይዞ ህክምና የወሰዱ ታካሚዎች በበኩላቸው፤ማሕበረሰቡ የልብ ህመም የሚያመጡ በሽታዎች ምልክቶችን ሲያይ  ፈጥኖ ወደ ሕክምና በመሄድ ህክምና ማድረግ እንደሚገባ ይመክራሉ።,spk_7adb14b39d72,am,14.733,11.739,0.411,14.733,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5e2ecc4135f4,train,ለህዝብ ግንኙነት መሻከር ምንጭ የሚሆኑ ችግሮችን በመለየት ዘላቂ ሰላምን ለማጽናት እየሰሩ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_7adb14b39d72,am,9.454,7.926,0.666,9.454,-24.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a9673dce4b96,train,የመደመር ዕሳቤ የጋራ ትብብር ላይ ያተኮረ እና እሳቤው ህንድ ከምትጓዝበት መንገድ ጋር ተመሳሳይ ነው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_7adb14b39d72,am,8.373,6.682,0.611,8.373,-27.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_08ac18c58b32,train,በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ባለፉት ሶስት ወራት አንድ ሺህ 300 ዘመናዊ የማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎችን በማምረት ለአርሶ አደሮች እንዲሰራጩ እየተደረገ መሆኑን የብሔረሰብ አስተዳደሩ ውሃና ኢነርጂ መምሪያ አስታወቀ።,spk_7adb14b39d72,am,12.493,11.637,0.369,12.493,-22.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b4bdc996dd87,train,ስደተኞችን በአካታችነት በመቀበል የጤና፣ የትምህርትና ሌሎች አገልግሎቶችን በመስጠትና በምጣኔ ሃብት በዘላቂነት ራሳቸውን እንዲችሉ ለማድረግ በፖሊሲ ደረጃ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች እንደምትገኝ አስረድተዋል።,spk_7adb14b39d72,am,12.614,11.679,0.381,12.614,-22.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1b4630206f52,train,በመርሀ ግብሩ ላይ የተሳተፉት ወይዘሮ አባይነሽ አየለ፤ የ12 ዓመት ሴት ልጃቸው መራመድ ባለመቻሏ ማህበራዊ ህይወታቸውን ለመምራት አዳጋች ሆኖባቸው መቆየቱን ያስታውሳሉ።,spk_7adb14b39d72,am,12.053,9.914,0.535,12.053,-27.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b22503e4b976,train,"የዓለም የልብ ቀን ""አንድም የልብ ምት አታምልጠን"" በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በአዲስ አበባ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል።",spk_7adb14b39d72,am,8.694,6.603,0.38,8.694,-27.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fc31d2bab27b,train,ሌላ ሀገር በመሰደድ የስራ ዕድል ብቻና ጥሩ አጋጣሚ ለሚጠብቁ መጥፎ ክስተት ሊኖር እንደሚችልም ማሳወቅ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_7adb14b39d72,am,8.614,7.629,0.449,8.614,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c129aca68d3c,train,ሌላኛዋ አስተያየት ሰጭ ፋንታዬ ዳምጠው፤ በምገባ ማዕከሉ በየቀኑ አገልግሎት እንደሚያገኙ ገልጸው፤ ያለምንም እንከን እየተመገቡ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።,spk_7adb14b39d72,am,10.493,8.262,0.763,10.493,-27.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0c1850fddd10,train,በተለይ ባህላዊ እሴቶችን በመጠቀም ዘላቂ ሰላምና ሀገረ መንግስት በመገንባት የኢትዮጵያን ማንሰራራት እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7adb14b39d72,am,9.573,8.056,0.445,9.573,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2f1611a3d0cd,train,መንግስት በሽታውን ለመከላከል ከሚያደርገው ጥረት ጎን ለጎን ዜጎች አመጋገባቸውን በማስተካከል እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ  በማድረግ ራሳቸውን የመጠበቅ ባሕል ሊያጎለብቱ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_7adb14b39d72,am,13.373,10.914,0.494,13.373,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e52b98484b46,train,አገራዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ  የስራ ባህል ለመገንባት የባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ማስፋት አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመው፤ የዛሬው መድረክም ይሄው ግብ እንዲሳካ  ትልቅ ሚና እንዳለው አመልክተዋል።,spk_7adb14b39d72,am,11.213,10.831,0.382,11.213,-20.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6658a0d839d,train,ወንጀልን በመከላከልና የሰላም በማስጠበቅ ስራ የፖሊስና ሕብረተሰቡ ጠንካራ ትብብር ጎልብቶ ሊቀጥል እንደሚገባ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ።,spk_7adb14b39d72,am,11.293,9.034,0.344,11.293,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aa34c7908aae,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በሀዋሳ የተዘጋጀውን ማእከል መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_7adb14b39d72,am,9.133,8.076,0.385,9.133,-23.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_50dbd948e79f,train,እንዲሁም ሰዎች ከአገር ለመውጣት ህገ ወጥ መንገድ ምርጫቸው እንዳይሆን፤ለህጋዊ የውጭ አገር የስራ ስምሪት አስፈላጊ መሰረተ ልማቶችን በአቅራቢያቸው ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,11.534,9.831,0.74,11.534,-28.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9f865fc3104f,train,በውይይቱ የተባበሩት መንግስታት ተወካዮች፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተገኝተዋል።,spk_7adb14b39d72,am,5.854,4.806,0.654,5.854,-22.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d27efe3e3d23,train,የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ቅንጅታዊ አሰራሮችን የሚያጠናክርና የዜጎችን ደህንነት፣ ብቃትና ተወዳዳሪነት ማጎልበት የሚያስችል መሆኑ ተመላከተ።,spk_7adb14b39d72,am,9.973,8.558,0.66,9.973,-22.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c2c2c64f7245,train,በባዳና ባንዳ ተልዕኮ የዜጎችን ሰላም ለማናጋት ጥረት ከሚያደርጉ አካላት ጋር ሁሉ የመጭውን ትውልድ ዘላቂ ሰላም በሚያረጋግጥ መልኩ ለመነጋገር ሁሌም ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,10.854,9.328,0.368,10.854,-22.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ae4e84a73ee4,train,በመርሀ ግብሩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ጥራቱ በየነ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ኮሚሽነር ይመር ከበደ ተገኝተዋል።,spk_7adb14b39d72,am,14.534,11.563,0.379,14.534,-29.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_88acb78a59a2,train,በፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ተመራማሪና የጥናቱ ተሳታፊ ሐና ወልደኪዳን በበኩላቸው እንደገለጹት፥ አብዛኛውን ጊዜ ሰዎች ለህገ ወጥ ስደት የሚዳረጉት በተሳሳተ መረጃ ምክንያት ነው።,spk_7adb14b39d72,am,12.334,10.199,0.517,12.334,-28.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_27c643c895c9,train,በኢትዮጵያ የሀሳብ ልዩነቶች በሀገር በቀል እሴቶች መፈታት አለባቸው የሚለው የመደመር መንግሥት ዕሳቤ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡,spk_7adb14b39d72,am,14.653,13.102,0.376,14.653,-22.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_304e86fb52f4,train,በክልሉ በክረምት የዳኞች የእረፍት ጊዜ ምክንያት ዝግ ሁኖ የቆየው የችሎት አገልግሎት ዛሬ ተጀምሯል።,spk_7adb14b39d72,am,6.934,5.171,0.468,6.934,-27.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_42d89ba4299a,train,በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ድጋፍ አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ ለስደተኞች ሁልጊዜም በሯን ክፍት በማድረግ የምትቀበል ሀገር ናት ሲሉ ገልጸዋል።,spk_7adb14b39d72,am,11.573,9.901,0.589,11.573,-22.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ab3fb0788335,train,ዲጂታል አሰራሩ ባለጉዳዮች ዞን በሚገኙ ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች ሆነው ወደክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሳይመጡ ቀልጣፋ የፍትህ አገልግሎት የሚያገኙበት ስርአት ለመዘርጋት መቻሉንም ገልጸዋል።,spk_7adb14b39d72,am,12.733,10.123,0.362,12.733,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_647f1e035178,train,የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል።,spk_7adb14b39d72,am,10.614,8.557,0.729,10.614,-28.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_28486786885b,train,ማህበሩ በየዓመቱ የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአካል ጉዳተኞች የማዕድ ማጋራት መርሀ ግብር እንደሚያካሂድ ገልፀው፤ የዘንድሮ አዲስ ዓመት በዓልን ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር በማክበራቸው ደስታ እንደተሰማቸውም ተናግረዋል።,spk_7adb14b39d72,am,16.814,13.831,0.552,16.814,-29.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a081d00f0d44,train,በዚህም በያዝነው በጀት ዓመት ሶስት ሺህ 970 የተሻሻሉ የማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎችን ለአርሶ አደሮች ለማሰራጨት ታቅዶ እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_7adb14b39d72,am,10.813,9.066,0.474,10.813,-22.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_04b92cda5617,train,ይህም የምርምር ዩኒቨርሲቲዎችን አቅም በማጎልበት የትምህርት ጥራትና ውጤታማነትን ለማስጠበቅ ወሳኝ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።,spk_7adb14b39d72,am,8.014,6.494,0.902,8.014,-22.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_268887a06b6b,train,ኢትዮጵያውያን ሰላምን የሚያመጡበት ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ የሚፈቱበት የቆየ ሀገር በቀል እውቀት፣ ልምድና እሴት አላቸው ብለዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,8.373,7.162,0.348,8.373,-22.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a9a7562de30e,train,ዜጎች በሰዎች መካከል መልካም መስተጋብር የሚፈጥሩበት፣ አንድነትን የሚያጎለብቱበት ከየትኛውም ሀገር ያልተቀዳ ከማህበረሰቡ የፈለቀ የዳበረ ልምድ አላቸው ብለዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,9.653,8.938,0.357,9.653,-23.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_eaf421a3d2bd,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ( ዶ/ር) እንደተናገሩት፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በተመረቀበት ወቅት ላይ የዘመን መለወጫ በዓልን ማክበር ልዩ ስሜት ይፈጥራል።,spk_7adb14b39d72,am,14.373,11.9,0.668,14.373,-26.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d2aadee7b619,train,ዞኑ አጋር አካላትን በማስተባበር በዝቋላ፣ አበርገሌ ሰቆጣ ዙሪያና ፃግብጅ ወረዳዎች የተሻሻለ የማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎችን በአካባቢው በማስመረት ተደራሽነቱን ለማሳደግ እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_7adb14b39d72,am,12.934,11.738,0.396,12.934,-22.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e2b3ade16213,train,ከዚህም በመነሳት የመደመር መንግሥት ሀገር በቀል እውቀትና ነባራዊ እሴቶችን ለሰላም ግንባታ ማዋል ይገባል የሚል እምነት እንዳለው ገልጸዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,8.934,7.669,0.569,8.934,-22.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c5af0f10a363,train,በኢትዮጵያ በሁሉም አካባቢ ለሰላም ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ባህላዊ እሴቶች እንዳሉ በመጥቀስ፤ ለዚህ ደግሞ የፖለቲካና ማህበራዊ እሴቶች ማደግ እንዳለባቸው ተናግረዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,9.653,8.325,0.401,9.653,-21.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f0d38e76ed97,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው በሰፈሩት መልዕክት ውሃ ከነውበት እና ስክነቱ፤ መልክዓ ምድር ከነ ለምነቱ፤ ልምላሜ ከነ ንጹህነቱ የታደለችው የውበት ምልክቷ ባህርዳር በጠንካራ አመራርና ነዋሪዎች የጋራ ጥረት ውበቷ ይበልጥ እየፈካ እና እየደመቀች ነው ብለዋል።,spk_7adb14b39d72,am,18.253,15.83,0.365,18.253,-27.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_69bb9afc17c9,train,በሶማሌ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ ተናገሩ።,spk_7adb14b39d72,am,8.133,6.904,0.467,8.133,-25.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d484250ec6f7,train,ኢትዮጵያ ከዓለም ጥንታዊ ስልጣኔዎች ካላቸው ሀገራት መካከል አንዷ ናት ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ በግንባር ቀደምትነት እንደምትጠቀስም ተናግረዋል።,spk_7adb14b39d72,am,9.973,8.326,0.35,9.973,-29.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_95a005c126e9,train,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ላይ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሀላፊዎች ጋር ተወያይቷል።,spk_7adb14b39d72,am,11.293,10.11,0.373,11.293,-23.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_190d7c73f64e,train,ጥንታዊ ታሪክ እና ዘመናዊ ህልሞችን አጣምራ መያዟ የጥንካሬዋ ምንጭ መሆኑንም ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው የገለጹት።,spk_7adb14b39d72,am,7.454,6.361,0.376,7.454,-28.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b2945b838f1d,train,በደብረ ብርሃን ከተማ በወንጀል መከላከል እና በዘላቂ ሰላም ማስጠበቅ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።,spk_7adb14b39d72,am,7.373,6.194,0.494,7.373,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_35cef4c29de7,train,የ2018 ዓ.ም ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ እድገት በአንድነት በመስራት እንደ ሀገር የተቀመጡ የልማት ግቦችን የምናሳከበት ሊሆን ይገባል ብለዋል።,spk_7adb14b39d72,am,12.094,10.127,0.7,12.094,-25.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c4d17579115c,train,በኢትዮጵያ የዜጎችን አብሮ የመኖር እሴት ለመሸርሸር የሚሰሩ አካላት እንዳሉ ገልጸው፤ አዎንታዊ ሰላም ለመገንባት የተዘረጋውን እጅ መጠቀም ይገባቸዋል ብለዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,9.094,7.834,0.37,9.094,-22.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8663abc3e521,train,ባለፉት ሶስት ወራት ብቻ አንድ ሺህ 300 የማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎችን በማስመረት 650 የሚሆነውን ለአርሶ አደሩ ማሰራጨት መቻሉን ተናግረዋል።,spk_7adb14b39d72,am,8.774,7.673,0.353,8.774,-24.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_58f9dc25f155,train,መንግስት የውጪ አገር የስራ ስምምነቶችን በማድረግ የስራ ዕድል የሚፈልጉ ሰራተኞች ወደ መካከለኛው ምስራቅ በመጓዝ በተለያዩ የስራ ዘርፍ ተሰማርተው ይገኛሉ፡፡,spk_7adb14b39d72,am,10.053,8.634,0.362,10.053,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c12a4aec46be,train,በሚሰማሩበት የሙያ መስክ ዜጎችን በታማኝነትና በቅንነት ለማገልገል መዘጋጀታቸውን ጠቁመዋል፡፡,spk_7adb14b39d72,am,7.093,6.059,0.364,7.093,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a5edd9c02866,train,)-በአማራ ክልል ግልጽና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ችሎትን ተደራሽ ለማድረግ የተጀመረው ተግባር  ተጠናከሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ።,spk_7adb14b39d72,am,10.014,8.155,0.452,10.014,-29.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c17056ec6342,train,በመሆኑም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የጤናውን ዘርፍ የሚያሳልጡ የኢኖቬሽን ስራዎችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_639472eb30bb,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32c9ffd00971,train,በካናዳ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በትብብር በመሆን የሚያደርጉት እገዛ በዚህ ብቻ የሚያበቃ ሳይሆን ቀጣይነት ያለው መሆኑን ገልፀዋል።,spk_639472eb30bb,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d757c526450,train,ከሱማሊያ የመጣው ጋዜጠኛ አህመድ አቢጂያ እንደተናገረው፤ የሰው ዘር መገኛ የሆነችውን ኢትዮጵያ እና የሉሲን ቅሪተ አካል ማየት በመቻሉ ታላቅ ስሜት አሳድሮበታል።,spk_639472eb30bb,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a9396388e91,train,ከአንድ ሺህ 400 ለሚበልጡ ሴቶች ደግሞ ነፃ የሕግ አገልግሎት ድጋፍ መስጠት መቻሉን ጠቅሰው፤ ችግሩን በዘላቂነት ለመከላከልና ለማስቆም ቅንጅታዊ አሰራርን አጠናከሮ ማስቀጠል ይገባናል ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12e6795f1cca,train,"የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ  ማቲዎስ አኒዮ በበኩላቸው፤ የሀዲያ የዘመን መለወጫ በዓል "" ያሆዴ "" አከባበር ከጨለማ ወደ ብርሃን ፡ ከአሮጌ ወደ አዲስ አስተሳሰብ መሸጋገሪያና የምስጋና ወቅት ስለመሆኑ አንስተዋል፡፡",spk_639472eb30bb,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_cf9c108a5de7,train,በሙዚየሙ የተመለከተቻቸው ቅርሶች ብዛትና ታሪካዊ ፋይዳቸው ልዩ ደስታ እንደሰጧት የተናገረችው ደግሞ ከኡጋንዳ የመጣችው ጋዜጠኛ ኢሌንዳ ሲንደሬላ ነች።,spk_639472eb30bb,am,12.694,12.318,0.376,12.694,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bdf3a409619b,train,በአዲሱ ዓመት በምገባ መርሃ ግብር የሚሳተፉ ተማሪዎች ብዛት ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ32 ሺህ ብልጫ እንዳላቸው አቶ በዳዳ ተናግረዋል፡፡,spk_639472eb30bb,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3cdacf7f069,train,ሶስተኛው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት(ኢጋድ) ሚዲያ አዋርድ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ መካሄድ የጀመረ ሲሆን፤ በዚህ መርሃ ግብር ፐልስ ኦፍ አፍሪካ(pulse of Africa) የሚዲያ አጋር ነው፡፡,spk_639472eb30bb,am,13.454,13.454,0.0,13.454,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c4270e87571,train,ዛሬ የተደረገው ድጋፍም በክልሉ በሚገኙ የጤና ተቋማት የጤና አገልግሎት አሰጣጡን በእጅጉ የሚያግዝና የአቅርቦት ዕጥረትን የሚያቃልል ነው ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_037d13b23a22,train,ኢትዮጵያ በአፍሪካ ታሪክና ቅርስ ያላትን ቦታ በደንብ መረዳቷን ተናግራ ወደ ሀገሯ ስትመለስ ያየችውን ታሪክ ለሀገሯ ዜጎች እንደምታካፍል አስታውቃለች።,spk_639472eb30bb,am,12.414,12.414,0.0,12.414,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_452dea9371c2,train,በመሆኑም በ2017 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተመረቃችሁ ተማሪዎች የኢትዮጵያ የማንሰራራት ዘመን ስጦታዎች ናችሁ ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b213fa80d462,train,የምክክር ሂደት ለሀገር ዘላቂ ሰላም ሁነኛ መፍትሄ በመሆኑ ለስኬታማነቱ የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ የጋሞ የሀገር ሽማግሌዎች ተናገሩ።,spk_639472eb30bb,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cae58948f640,train,ልጆቻቸውን ለማኖር አካል ጉዳተኛነታቸው ሳይገድባቸው በሰዎች ማሳ በምንጣሮና በሌሎች የጉልበት ስራዎች በመሰማራት በሚያገኙት ጥቂት ገቢ ኑሯቸውን ለማሸነፍ ዘወትር ይታትራሉ።,spk_639472eb30bb,am,12.653,12.653,0.0,12.653,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26d2e1b33a0b,train,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ኢሳ ቦሩ ስምምነቱ በሀገራቱ መካከል ትብብር ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,11.293,11.293,0.0,11.293,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2613438355d,train,በዚህ መነሻነት ከተማ አስተዳደሩ ያከናወናቸው የትምህርት ማሻሻያ ርምጃዎች ውጤት እያመጡ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-19.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1c0ea9e3dda,train,የመራጮች ምዝገባ ተጠናቆም ተመራጮች በየመስጊዱ እራሳቸውን በማስተዋወቅ ለምርጫው  መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።,spk_639472eb30bb,am,5.373,5.373,0.0,5.373,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c31d28f2cb7,train,በዚህም የዳኝነት አገልግሎቱን ፍትኃዊ፣ ምቹ፣ ዘመናዊና ቀልጣፋ የማድረግ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን ጠቁመው፤ በርካታ የሕግ ማዕቀፍ ዝግጅቶችና ማሻሻያዎች መወሰዳቸውን ገልጸዋል።,spk_639472eb30bb,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a96406304c54,train,የኢትዮ ኢንጂነሪግ ግሩፕ አመራሮች ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ዓለሚቱ ኡሞድና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን ችግኝ በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።,spk_639472eb30bb,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_426f1bcbb202,train,ዘንድሮም ከመስከረም 20 እስከ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ለአምስተኛ ዙር የኦሮሚያ ቱሪዝም ሳምንት የፌዴራልና የክልል መንግስት ኃላፊዎች እና በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር እንግዶች በሚገኙበት በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል ለማካሄድ አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን ገልጸዋል።,spk_639472eb30bb,am,18.893,18.893,0.0,18.893,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4eeb09b89c7e,train,4 ነጥብ 2 ሚሊየን ህፃናት በቅድመ መደበኛ ተቀብሎ በማስተማር ላይ እንደሚገኝ ገልፀው፤ ከነዚህም መካከል 29 ሺህ ልዩ ፍላጎት ያላቸው ህፃናት መሆናቸው ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8cddc66110d3,train,ከዚህ በተጨማሪ በተለያዩ አካባቢዎች ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና የማዳፈን ሥራ መከናወኑን አቶ ደጀኔ ጠቅሰው፣ በረግረጋማ ቦታዎችም የጸረ ወባ ኬሚካል ርጭት ተካሂዷል ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b84c4c8800c,train,ሁለንተናዊ ብልጽግናን ያለትውልድ ግንባታ ማሰብ አይቻልም ያሉት ከንቲባዋ፤ በዚህም ከተማ አስተዳደሩ ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡,spk_639472eb30bb,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b5cd6efe8ee,train,በመንግሥት ደረጃ ብሎም ከአጋር አካላት ጋር በመቀናጀት የሚያከናውነው መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን የመከላከልና መቆጣጠር ሥራ እንደተጠበቀ ሆኖ ዜጎች ከድርጊቱ እራሳቸውን ማቀብ እንዳለባቸው ተገለጸ።,spk_639472eb30bb,am,12.334,12.334,0.0,12.334,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c38138cfa8a2,train,በመሆኑም እነዚህ እሴቶች በጋራ የሚያሰባስቡና የሀገር ሃብት ሆነው እንዲዘልቁ እና በስፋት እንዲታወቁ በማድረግ ረገድ መንግስት በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,12.094,12.094,0.0,12.094,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b60712ae3780,train,በትምህርት ዘመኑ በዞኑ በሁሉም ወረዳዎች ከሚገኙት ትምህርት ቤቶች ከ176 ሺህ ቅድመ አንደኛ እና አንደኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል 160 ሺህ ተማሪዎች የምገባ መርሃ ግብሩ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አስታውቀዋል፡፡,spk_639472eb30bb,am,15.293,15.293,0.0,15.293,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bafaa26583cd,train,ከዚህ በተጨማሪ ለ100 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ የተደረገ ሲሆን የሦስት አቅመ ደካማ ቤቶችን እድሳት ስራንም አስጀመረዋል።,spk_639472eb30bb,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac1f9cb2487e,train,በዞኑ ቆላማ አካባቢዎች በምገባ መርሃ ግብሩ የሚሳተፉ ህጻናት ተማሪዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ገልፀው የድጋፍና ትብብር ስራውም እያደገ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡,spk_639472eb30bb,am,13.334,13.334,0.0,13.334,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da13158b0705,train,ከእፅዋት እና የተለያዩ እህሎች (ለምሳሌ ከማሽላ እና በቆሎ) ውስጥ የሚገኙ እንደ አፍላቶክሲን ያሉ መርዛማ ንጥረ ነገሮች፤,spk_639472eb30bb,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d84d8eff4ddd,train,በዚህም በተማሪዎች የትምህርት አቀባበል፣ ትምህርታቸውን በአግባቡ በመከታተል ረገድ ለውጦች መምጣታቸውን አስረድተዋል።,spk_639472eb30bb,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afc4dc30b574,train,የመምህራን ስልጠና በሚመለከት በማስተማር ስነ ዘዴና በሚያስተምሩት ትምህርት ዘርፍ የአቅም ግንባታ ስልጠና መሰጠቱን ገልፀዋል።,spk_639472eb30bb,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_083e05e2d19e,train,በጽህፈት ቤቱ የእቅድና በጀት ቡድን መሪ አቶ ማቲዎስ ጎበና እንዳሉት በዞኑ 88 አዲስ ትምህርት ቤቶች ለመስራት ታቅዶ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡,spk_639472eb30bb,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6643e79e2eb4,train,ሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ ኢትዮጵያውያን ወንድማማችነታችንንና የጋራ እሴት ያለን መሆኑን ያሳየንበት በዓል ነው ብለዋል፡፡,spk_639472eb30bb,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d036c3c78fc9,train,ከታመመ ሰው ጋር ንክኪና ትኩሳት ካለ በአፋጣኝ ወደ ሕክምና ተቋማት መሄድ፤,spk_639472eb30bb,am,3.933,3.933,0.0,3.933,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0de58c326a1c,train,ቦርዱ ከክልል እስከ ወረዳ በሚገኙ መስጊዶች ለምርጫው የሚያስፈልጉ ግብዓት ማሟላትን ጨምሮ የቅደመ ዝግጅት ስራዎች ተጠናቀው ዕለቱ እየተጠበቀ ነው ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,14.014,14.014,0.0,14.014,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3209c054ff09,train,በዚህም የክልሉን ወቅታዊና ነባራዊ ሁኔታ በመገንዘብና ሰላምን ለማጠናከር የበኩላችንን ድርሻ ለመወጣት የሚያስችል መሆኑን ተገንዝቦ ስልጠናውን በአግባቡ መከታተል ይገባል ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,12.493,12.493,0.0,12.493,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6bff0b250d56,train,ርዕሰ መስተዳድሩ በመድረኩ እንደገለጹት፤ ጂኦ ስትራቴጂ የሚያስገኘውን ጥቅምና ተግዳሮት ላይ ለሁሉም ህብረተሰብ ሰፊ ግንዛቤ ለመፍጠር እየተሰራ ነው።,spk_639472eb30bb,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3575321ef88,train,ኮሚሽኑ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በስነ-ምግባር ግንባታ እና ሙስና መከላከል ስራዎች የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ተቋማት እውቅና ሰጥቷል፡፡,spk_639472eb30bb,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3d3b2249805,train,በበጀት ዓመቱ በዞኑ መደበኛ ትምህርት ለሚከታተሉ ህጻናት የማጠናከሪያ ትምህርት የሚሰጡ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች መሰማራታቸውን ጠቁመዋል፡፡,spk_639472eb30bb,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c655a8387df7,train,ኮሚሽኑ ብልሹ አሰራር የፈጸሙ ሠራተኞች፣ አመራር አባላት እና ባለጉዳዮች በህግ እንዲጠየቁ ማድረጉንም ጠቁመዋል።,spk_639472eb30bb,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea2cac949bb5,train,የጀጎል ቅርስ ዙርያ እና የውስጥ ለውስጥ መንገዶች በመልሶ ማልማትና ማስዋብ የተከናወነው ስራ ሁሉንም ያሳተፈ ውብ ማራኪና ለጎብኚ እርካታ እየሰጠ የሚገኝ መሆኑ ጠቁመው በዘርፉም ለበርካታ ወጣቶች የስራ እድል ከመፍጠር ባለፈ የስራ ባህልንም ቀይሯል ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,15.373,15.373,0.0,15.373,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa614aa0d32c,train,እኝህ አባት ታዲያ በገና በዓል ዋዜማ እሳቸውን ጨምሮ ብዙዎችን ያስደሰተና ለሌሎችም ምሳሌ የሆነ አጋጣሚ ገጥሟቸዋል።,spk_639472eb30bb,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c377e70d649a,train,ሌላው የአምቦ ከተማ ነዋሪ አቶ ገላና ታደሴ በበኩላቸው በወባ በሽታ መከላከል ላይ ከጤና ባለሙያዎች ግንዛቤ ማግኘታቸውን ገልጸዋል።,spk_639472eb30bb,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ec2fcd6e3b4,train,የኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ዩጋንዳ አትሌቶች ውድድሩን የማሸነፍ የቅድሚያ ግምት አግኝተዋል።,spk_639472eb30bb,am,5.053,5.053,0.0,5.053,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6c235c13a16,train,ከሆስፒታሉ ተገልጋዮች መካከል የይርጋዓለም ከተማ ነዋሪው አቶ ምስጉን ታደገ በሆስፒታሉ የጥርስ ህክምና አገልግሎት ቅልጥፍናና  እንክብካቤ  መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_639472eb30bb,am,12.133,12.133,0.0,12.133,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_130750d53c53,train,መምህራን እውቀት ከማስጨበጥ ባለፈ ትውልድን በሥነ-ምግባር በማነጽ የማይተካ ሚና እንዳላቸው ጠቁመው፣ ላበረከቱት አስተዋጽኦ እውቅና መሰጠቱ አግባብ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ee126f32272,train,"""ኢኖቬሽን ለሁለንተናዊ የጤና ሽፋን"" በሚል መሪ ሃሳብ ላለፉት ሶስት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሔድ የነበረው አለም አቀፍ የጤና ኢኖቬሽንና ጥራት ጉባኤ ተጠናቋል።",spk_639472eb30bb,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ad0af943b15,train,የከተማው አመራሮችና የጸጥታ መዋቅሩ በተሳተፉበት የግምገማ መድረክ ላይ የተገኙት የከተማዋ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው እንደተናገሩት፣ የጥምቀት በዓል የከተማውን እምቅ የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት ሀብቶችና ጸጋዎችን ለማስተዋወቅ ምቹ አጋጣሚ መሆኑን ጠቁመው፣ እንግዶች በከተሞች አይረሴ ጊዜ እንዲያሳልፉ የሚያስችል ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,16.893,16.588,0.305,16.893,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea07fd69a4d8,train,ባለፈው በጀት ዓመት ወባ በስፋት ተከስቶ እንደነበር አስታውሰው፣ በበሽታው ለተያዙ ሰዎች በወቅቱ በተሰጠ የሕክምና አገልግሎት ከህመማቸው መፈወሳቸውን ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,11.213,11.213,0.0,11.213,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24bd7152bad7,train,በትምህርት ቤቱ የአራተኛ ክፍል ተማሪ የሆኑት ታሪኬ ዳሮሳ እና ጽዮን ቶርባ በበኩላቸው ከዚህ ቀደም ተማሪዎች ትምርታቸውን አቋርጠው ወደ ቤታቸው ከመሄድ ባለፈ በተደጋጋሚ ይቀሩ እንደነበር ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,14.014,14.014,0.0,14.014,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10d5bb0e8a6b,train,በዚህም የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል፣ ግብዓት የማሟላት፣ የተማሪዎች ምገባና ሌሎችም የትምህርት ጥራቱን የሚያስጠብቁ ተግባራት በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_639472eb30bb,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_256355e25446,train,በስራ አለም የሚኖር ቆይታ የአለምን ተለዋዋጭ ሁኔታ በመረዳት የኢትዮጵያን ፍላጎትና ብሔራዊ ጥቅም መሠረት በማድረግ ሀገራችሁን በታማኝነት ማገልገል ይጠበቅባችኋል ነው ያሉት፡፡,spk_639472eb30bb,am,12.334,12.334,0.0,12.334,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e36ad36016f,train,ጋዜጠኞቹ በአዲስ አበባ ልማት እና እድገት መደነቃቸውን ገልጸው፤ ሁሉም አፍሪካዊ ኢትዮጵያን መጎብኘት እንዳለበት ጠቁመው የህዝቡ እንግዳ ተቀባይነት አስደሳች መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_639472eb30bb,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce25f533fe6d,train,የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ዛሬ በጋምቤላ ከተማ ተካሂዷል።,spk_639472eb30bb,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ddd98507c482,train,በሀገራዊ ምክክር የሴቶች፣ የወጣቶችና የአካል ጉዳተኞች የነቃ ተሳትፎ ተጠናክሮ እንዲቀጥል  የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ።,spk_639472eb30bb,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11fd6006fcef,train,በምስራቅ ቦረና ዞን ከ500 በሚበልጡ ትምህርት ቤቶች የምገባ መርሃ ግብር ለማከናወን የሚያስችል ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ።,spk_639472eb30bb,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f114da352b0,train,በዓሉን  በድምቀት በማክበርም የቱሪዝም ዘርፉን ለማነቃቃት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎችም በዓሉ በሚከበሩባቸው አካባቢዎች በመገኘት እንዲታደሙ መልዕክት  አስተላልፈዋል።,spk_639472eb30bb,am,11.373,11.373,0.0,11.373,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff8bd0d9e961,train,በድጋፍ ከተበረከቱ የህክምና መሳሪያዎች መካከል ዘመናዊ የህሙማን አልጋዎች፣ ማሞቂያዎች፣ ዊልቸር፣ ስትሬቸር፣ ክራንች እንዲሁም ኮምፒውተሮች ይገኙበታል።,spk_639472eb30bb,am,12.213,12.213,0.0,12.213,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26de923dd494,train,ሙዚየሙ አስደማሚ ታሪክና ውድ ቅርሶችን መያዙን መመልከቱን ጠቅሶ፤ ይህም በኢትዮጵያ ቱሪዝም እንዲስፋፋ ማድረግ የሚያስችል ከፍተኛ ሃብት መሆኑን ገልጿል።,spk_639472eb30bb,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e89afca7e5d5,train,በሰላም ሚኒስቴር የብሄራዊ በጎ ፍቃድ አገልግሎት መሪ ስራ አስፈጻሚ ገመቺስ ኢቲቻ በአገሪቱ ለሰላም ግንባታ ወጣቶች  አስተዋጽኦ እያበረከቱ እንደሚገኙ ነው የገለጹት።,spk_639472eb30bb,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ab05d3f4663,train,ያለፈው ዓመት የግድባችንን ፍፃሜ አብስሮ፣ በሁሉም ያቀድናቸው ተግባራት የነበረን አፈፃፀም መልካም ሆኖ አልፏል። የሚገባንን ያህል ባይሆንም የምንችለውን ያህል ሠርተንበታል። የሚቀረን ቢኖርም ታላላቅ ስኬቶችን አግኝተንበታል።,spk_639472eb30bb,am,18.854,18.854,0.0,18.854,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e8cfb9eff55,train,ኢኖቬሽን የቅንጦት ጉዳይ አለመሆኑን ያነሱት ሚኒስትሩ፤ የጤና ጥራት፣ ተደራሽነትና የህሙማን ደህንነትን የበለጠ ለማጠናከር ያለውን ቁልፍ ሚና ገልጸዋል።,spk_639472eb30bb,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dad0f5be136,train,በክልሉ ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማረጋገጥ በመንግስት እየተደረገ ያለውን ጥረት በማገዝ የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ የባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_639472eb30bb,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a9a38833381,train,ኢትዮጵያ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያላት የምርምር አቅምና በመሰረተ ልማት እያከናወነች ያለውን ኢንቨስትመንት አድንቀው፤ ማዕከሉ በትብብር መስራቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_639472eb30bb,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26e92e55e7aa,train,እንደ ዶክተር ኤፍሬም ገለጻ፣ ማዕከሉ በኬሞ ቴራፒና በጨረር ሕክምና የታገዘ የማህጸን በር ጫፍ ካንሰርና የጡት ካንሰር የምርመራና የህክምና አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።,spk_639472eb30bb,am,13.614,13.614,0.0,13.614,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86f7de41c0d1,train,በሲምፖዚየሙ ላይ የተገኙት  የሴቶችና ማሕበራዊ  ጉዳይ ሚኒስትር  ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፤ በኢትዮጵያ በብዙ መታወቅ ያለባቸው የበርካታ  ባሕላዊ፣ ተፈጥሯዊና ታሪካዊ እሴቶች መኖራቸውን አንስተዋል።,spk_639472eb30bb,am,14.213,14.213,0.0,14.213,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_571451ccd02f,train,ዘጠኝ ካሬ የማትሞላው ይዞታቸው ግን ሌላው ፈተና ሆነች። ተቋማቱ አዲስ መኖሪያ ቤትና መጸዳጃ ቤት ለመገንባት 100 ካሬ ቦታ ይፈልጋሉ። የእሳቸው ቦታ ግን በእጅጉ ያነሰች መሆኗ ለሰሪዎቹ ግራ የሚያጋባ ሆነ።,spk_639472eb30bb,am,13.973,13.973,0.0,13.973,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_330d06d56fe0,train,አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 6ሺህ 849 ተማሪዎች አስመርቋል።,spk_639472eb30bb,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d2d3c727d9a,train,ሴቶች ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ለማጎልበት የሁሉም አካላት ትብብርና ቅንጅት እንደሚያስፈልግ ገልጸው፣ ፎረሙ የሴቶች ድምጽ በመሆን ባለድርሻ አካላትን በማገናኘት ገንቢ ሚና መጫወት እንዳለበት አስገንዝበዋል።,spk_639472eb30bb,am,14.014,14.014,0.0,14.014,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7db31dd559f0,train,ይህም ሂደት በዐስራ ሦስት መምህራን ድጋፍ በሰላሳ ዐምስት ተከታታይ ዓመታትና የሙሉ ጊዜ ጥረት ተጠናቀቀ።,spk_639472eb30bb,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce1be94a172e,train,ጉብኝታቸውን አስመልክቶ ጋዜጠኞቹ እንደገለጹት፤ በሙዚየሙ የኢትዮጵያን ታሪክ የሚያሳዩ በርካታ ቅርሶችን ተመልክተዋል።,spk_639472eb30bb,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1530d41b06b5,train,የክረምት መውጣትን ተከትሎ ብዙን ጊዜ በከተማው የወባ በሽታ የሚከሰትበት አጋጣሚ ቢኖርም በሌሎች ወቅቶችም ሊከሰት ስለሚችል በሽታውን ቀድሞ ለመከላከል ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_639472eb30bb,am,14.854,14.854,0.0,14.854,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db8f52730d93,train,የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል።,spk_639472eb30bb,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8490b66bc5de,train,የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ ትምህርት የአገራት እድገት ቁልፍ መሳሪያ መሆኑን ነው የገለጹት፡፡,spk_639472eb30bb,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_308ef97e490e,train,የዘንድሮው ምርጫ ህዝበ ሙስሊሙ ይወክሉኛል የሚላቸውን የመጅሊስ አመራር ለመጀመሪያ ጊዜ በካርድ የሚመርጥበት እድል ያገኘበት በመሆኑ ምርጫውን ልዩ እንደሚያደርገው ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,12.614,12.614,0.0,12.614,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_078c6cfbf181,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮና የተጠሪ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች ለወገን ደራሽ ወገን ነው በሚል እሳቤ ከአቶ ከበደ ቦርጂ በተለገሰው 100 ካሬ ቦታ ላይ ለአቶ ማርያም ጉዬ የገነቡትን መኖሪያ ቤትም ትናንት አስረክበዋል።,spk_639472eb30bb,am,16.373,16.373,0.0,16.373,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0915098203f8,train,በመርሃ ግብሩ ላይ በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የኦሮሚያ ማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ አቶ ሳዳት ነሻ፣ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ፣ የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ሃላፊ ወይዘሮ ሮዛ ቢያንን ጨምሮ ሌሎች የክልሉና የከተማ መስተደድሩ አመራሮችና የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_639472eb30bb,am,22.613,22.613,0.0,22.613,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cea665b1bf6c,train,ጠንካራና ቀጣይነት ያለው የጤና ስርዓት መገንባት ወሳኝ መሆኑን በመጠቆም በዚህ ረገድ ኢትዮጵያ የምታከናውነውን ተግባር ለመደገፍ ድርጅቱ ቁርጠኛ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_639472eb30bb,am,10.014,9.582,0.432,10.014,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a69ca6ff6575,train,በዞኑ ህዝብ ለትምህርት ቤቶቹ ግንባታ እየተደረገ ያለው ድጋፍ ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ እንደሚገመት ጠቁመዋል፡፡,spk_639472eb30bb,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2846f4806adc,train,የክልሎች የወጣት ዘርፍ አደረጃጀት አመራር ጉብኝትም የስብዕና ግንባታ ማዕከላት ላይ በቂ ልምድ እንዲቀስሙ ታልሞ የተዘጋጀ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_639472eb30bb,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-19.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ab079a307d8,train,በርክክብ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የአፋር ክልል ጤና ቢሮ ኀላፊ አቶ ያሲን ሃቢብ እንዳሉት፤ ቢሮው በጎ ፈቃደኞችን እና አጋዥ አካላትን በማስተባበር የጤና አገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል ዘርፈ ብዙ ተግባራት በማከናወን ላይ ይገኛል።,spk_639472eb30bb,am,14.174,14.174,0.0,14.174,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e88eaf9e358a,train,በተጨማሪም ስምምነቶቹ በፍትህ ዘርፉ ላይ የሚያመጣው አስተዋጽኦ እንዴት ይታያል? ሲሉ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡,spk_639472eb30bb,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b93e51fe4eec,train,እጅን በሳኒታይዘር ወይም በሳሙናና በውኃ በአግባቡ መታጠብ።,spk_639472eb30bb,am,3.534,3.534,0.0,3.534,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc5d906bd335,train,ሁለተኛው በኢትዮጵያ መንግስት እና በህዝባዊት ቻይና ሪፐብሊክ መንግስት መካከል የተደረገውን ለወንጀል ጉዳዮች የጋራ የህግ ትብብር ስምምነት ነው።,spk_639472eb30bb,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c66072806c6b,train,በሀገር ጉዳይ ላይ በመምከር ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት እየሰራ ያለው የምክክር ኮሚሽን ስኬታማ መሆን የሚችለው ሁላችንም ስናግዘውና ስንደግፈው ብቻ ነው ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,10.133,10.133,0.0,10.133,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72336df10bc2,train,ኢትዮጵያ ከቻይና፣ ብራዚል እና ደቡብ አፍሪካ ጋር በፍትህ ዘርፍ ላይ ያደረገቻቸው ስምምነቶች ከሀገራቱ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ እንደሚያጠናክሩ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እፀገነት መንግሥቱ ገለጹ።,spk_639472eb30bb,am,14.373,14.373,0.0,14.373,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8cb3098281de,train,በኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ህብረት የሚዘጋጀው 5ኛው ሀገር አቀፍ ጉባኤ በመጪው ህዳር ወር በአርባ ምንጭ ከተማ ይካሄዳል።,spk_639472eb30bb,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cea04e916ff1,train,ርዕሰ መስተዳደሯ ወይዘሮ ዓለሚቱ ኡሞድ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት እንደ ክልል ብሎም እንደ ሀገር የታቀደውን የልማትና የብልጽግና ጉዞ ማሳካት የሚቻለው የትብብርና የመደጋገፍ እሴቶችን አጎልብቶ መስራት ሲቻል ነው።,spk_639472eb30bb,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_306ee509efe3,train,ወደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅነት ማደጉ አሰራሩን በማዘመን የወንጀል መከላከል አቅሙን እንደሚያሳድገው ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,6.413,6.095,0.319,6.413,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10c87c76cbbf,train,ከለውጡ ወዲህ በትምህርት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ስራዎች አበረታች ውጤት መመዝገቡን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_639472eb30bb,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_210d1f83623c,train,ከላይ የተዘረዘሩት ምልክቶች ሲኖሩ ወደ ሕክምና ተቋም መሄድ፤,spk_639472eb30bb,am,3.413,3.413,0.0,3.413,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe14a1bd50eb,train,ከአዲስ አበባ ከተለያዩ ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ወጣቶች በዓላቱ በሰላም እንዲከበሩ የበኩላቸውን ሚና እየተወጡ መሆኑን ገልጸው፤ ለበዓሉ የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል ዝግጅት ማድረጋቸውን ተናግረዋል።,spk_639472eb30bb,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b4c330de989,train,የሀዲያ የዘመን መለወጫ የያሆዴ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ  የሀድያ  ባሕልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል፡፡,spk_639472eb30bb,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c53ef41bfd3f,train,በኢትዮጵያ ለሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት አዳዲስ የኢኖቬሽን ስራዎች ተግባራዊ እንደሚደረጉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ።,spk_639472eb30bb,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff70f1a7225e,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመንግስትን የ2017 የዕቅድ አፈጻጸም አስመልክቶ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ።,spk_639472eb30bb,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5c8e02821c7,train,ለተደረገው ድጋፍ ምስጋናቸውን ያቀረቡት አቶ ያሲን፤ ሌሎች ግብረሰናይ ድርጅቶችና በጎ አድራጊዎችም ይኸንን አርአያ ተከትለው መሰል ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።,spk_639472eb30bb,am,10.414,10.414,0.0,10.414,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27f29a5c9baa,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የዘንድሮ የተማሪዎች ምረቃ ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ ከሆነ በኋላ የመጀመሪያ የምረቃ በዓል መሆኑ ለየት ያደርገዋል ብለዋል።,spk_639472eb30bb,am,12.614,12.614,0.0,12.614,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_288cd8349839,train,በዚህም በርካታ ወጣቶች አቅማቸውን ለማሳደግ፣ ተጨማሪ የሥራ ዕድል ለመፍጠርና ዘመኑን የዋጀ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ለመሆን በኦንላይን ስልጠና የመከታተል ዕድል አግኝተዋል።,spk_db5663ced9f7,am,12.673,10.961,0.348,12.673,-37.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0cb4d5a2bda6,train,የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ትግበራ በአገልግሎት አሰጣጥና በዜጎች አኗኗር ላይ መሰረታዊ ለውጥ ያመጣ መሆኑን በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የዘርፉ ምሁራን ገለጹ።,spk_db5663ced9f7,am,11.194,10.882,0.0,11.194,-36.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b1a8161d9bb7,train,አርቲስት ደበበ እሸቱ ለሀገሩ ያለው ፍቅርና አቋም የጸና፣ በየጊዜው የማይለዋወጥ እና በኃያል ክህሎቱ ጥበብን ለዓለም መግለጥ የቻለ ታላቅ ሰው ነው ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ ነብዩ ባዬ(ረ/ፕሮፌሰር) ገለጹ፡፡,spk_db5663ced9f7,am,15.073,14.758,0.0,15.073,-32.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_67645b4cfb2c,train,በተለይ ወጣቶችን በማሰልጠን በዘርፉ ክህሎት እና እውቀት እንዲያዳብሩ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።,spk_db5663ced9f7,am,8.353,8.038,0.0,8.353,-31.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_035cf8ea1c13,train,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በዞኑ ከቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት ጋር በተያያዘ በዘርፉ ተደራጅተው ወደ ስራ ከገቡ ወጣቶች ጋር ቆይታ አድርጓል።,spk_db5663ced9f7,am,9.274,9.274,0.0,9.274,-26.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92f7f587768e,train,እያንዳንዱ ሰው የራሱን ህይወት መምራት የሚችልበት ሙሉ ነፃነት አለው ብሎ ማመን የዘመናዊው ዲሞክራሲ እና የሰብዓዊ መብት ፍልስፍና መሰረታዊ ምሰሶ ነው።,spk_db5663ced9f7,am,8.713,8.713,0.0,8.713,-33.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60fdef716682,train,እናቴ ለብዙ አመታት ስትጠቀምበት የነበረው የሸክላ የእንጀራ ምጣድ ስለተበላሸባት፣ ለመጪው አዲስ አመት ልዩ ስጦታ እንዲሆናት በማሰብ አዲስ እና ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ምጣድ ገዝቼላታለሁ።,spk_db5663ced9f7,am,12.353,11.479,0.0,12.353,-29.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_237d1116ff81,train,በመሬት ከባቢ አየር ውስጥ የሚገኘው መከላከያ ንብርብር ከፀሀይ የሚመነጨውን አደገኛ ጨረር ወደ መሬት እንዳይደርስ በመከላከል በምድር ላይ ላለው ህይወት ቀጣይነት ዋስትና ሆኗል።,spk_db5663ced9f7,am,11.354,10.474,0.0,11.354,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8daa8612a026,train,በመርሃ-ግብሩ የከተማዋ አመራር አካላትና ነዋሪዎች  ታድመዋል።,spk_db5663ced9f7,am,4.074,3.339,0.0,4.074,-36.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef309c86887c,train,በስራ ቦታ ድንገተኛ የቃጠሎ አደጋ ቢፈጠር ህይወትን ለማትረፍ እንዲቻል፣ መውጫ በሮች እና የእሳት ማጥፊያ መሳሪያዎች የት እንደሚገኙ አስቀድሞ ማወቅ እጅግ ጠቃሚ ነው።,spk_db5663ced9f7,am,10.593,9.901,0.0,10.593,-34.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_860ac8c0c338,train,ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ በሰው ሰራሽ አስተውሎት እና በሌሎች የቴክኖሎጂ ፈጠራዎች ላይ አበረታች ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙም ነው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያነሱት።,spk_db5663ced9f7,am,12.513,10.546,0.433,12.513,-36.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b8a1bcfd9b9d,train,የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሠላማዊት መንገሻ በበኩላቸው ለዘመቻው ስኬት በክልሉ ከሚገኙ ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት በቂ ዝግጅት መደረጉን ገልፀዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,10.393,9.915,0.0,10.393,-34.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e0cbe8dde6c,train,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጋትሉዋክ ሮን (ዶ/ር) በበኩላቸው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የመረቀው የፀሃይ ሃይል ለክልሉ የልማት ስራዎች ውጤታማነት የላቀ አበርክቶ አለው ብለዋል።,spk_db5663ced9f7,am,16.433,14.569,0.311,16.433,-31.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_097af96e8fae,train,በመዲናዋ የሚከናወነው ጥብቅ ቁጥጥርና ፍተሻም ሕገ-ወጥ የጦር መሳሪያና የገንዘብ ዝውውርን ጨምሮ የተለያየ የወንጀል ድርጊት የሚፈፅሙ አካላትን በሕግ ቁጥጥር ስር ለማዋል ያለመ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_db5663ced9f7,am,13.073,11.792,0.0,13.073,-32.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2279cfd6108e,train,ከግሪክ፣ ኦማን እና የተባበሩት አረብ ኤምሬት የተሳተፉበት የዘርፉ ተወካዮች ጋር ተጋብዘው ንግግር ያደረጉት የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዳንኤል ጉታ ባለፉት ጊዜያት ኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለመገንባት ያደረገቻቸውን ጥረቶች አስረድተዋል።,spk_db5663ced9f7,am,18.593,18.22,0.0,18.593,-32.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a5ef4bc65d1f,train,የኢትዮጵያውያን ኮደርስ ስልጠና ሀገራዊ ተግባር መሆኑን ገልጸው፤ ክልሎችም የሚጠበቅባቸውን ድርሻ ለመወጣት እየሰሩ እንደሚገኙ ተናግረዋል።,spk_db5663ced9f7,am,9.953,9.094,0.0,9.953,-35.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_99f8570c7d37,train,ቋሚ ኤግዚቢሽኑ ትውልዱን ለፈጠራ የሚያነሳሳና የወደፊት ዕጣ ፈንታቸውን ለመወሰን የሚረዳ ነው ያሉት ደግሞ አቶ ዳዊት ዓለሙ ናቸው።,spk_db5663ced9f7,am,9.633,9.33,0.0,9.633,-31.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_19e712545b0b,train,በጋሞና ወላይታ ዞኖች በሚገኙ ሶስት ወረዳዎች በ100 ሄክታር መሬት ላይ ሃሌኮ ወይም ሽፈራው ቅጠልን ሜካናይዝድ በሆነ መንገድ የማልማት ስራን ጨምሮ በምርምር የታገዘው የተጎዳ አፈርን ለማከም የሚያስችል የተፈጥሮ ማዳበሪያ ውጤታማ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,21.153,18.715,0.0,21.153,-31.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9bf9688400e6,train,የኢሬቻን ሀገራዊ እሴቶች ጥንካሬ በትውልዱ ውስጥ በማስረጽ እያጠናከሩ መሄድ ከሁሉም ባለድርሻ አካላት እንደሚጠበቅ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ ሃይሉ አዱኛ ተናገሩ።,spk_db5663ced9f7,am,11.354,11.038,0.0,11.354,-30.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_619749568136,train,በተለይ አዲሱን የትምህርት ፖሊሲ ወደመሬት ለማውረድና የሚፈለገው የትምህርት ጥራት እንዲረጋገጥ መምህራንና የዘርፉ ምሁራን በምርምር እንዲያግዙ ማህበሩ እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_db5663ced9f7,am,10.153,9.778,0.0,10.153,-31.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_206c3e9f5f13,train,ድጋፉ ህጻናቶች ጠንክረው በመማር እናቶች ደግሞ በርትተው በመስራት ውጤታማ እንዲሆኑ ያግዛል ብለዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,6.793,4.411,0.0,6.793,-39.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_05a59e3db566,train,የብርሃን የዐይነ ስውራን ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት በተሟላ የትምህርት መርጃ መሳሪያ በመማር በቂ ዕውቀት የምናገኝበትን ዕድል ፈጥሮልናል ሲሉ የትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ገለጹ፡፡,spk_db5663ced9f7,am,12.713,12.282,0.0,12.713,-27.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dbec72bc0219,train,የኢጋድ የአጭር ጊዜ ታዛቢ ልዑክ ኬንያ ባቀረበችው ጥያቄ አማካኝነት የተቋቋመ ሲሆን ሰባት ቁልፍ የሚባሉ አባላት (ኮር ስታፍ) እና 24 የአጭር ጊዜ የምርጫ ታዛቢዎችን አካቷል።,spk_db5663ced9f7,am,14.553,14.553,0.0,14.553,-31.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6bc659b0f62d,train,ከአልባሳት ጀምሮ የአንገት እና የጆሮ ጌጦችን አዘጋጅተው በሰላም፣ በፍቅርና በደስታ በአደባባይ ለማክበር ተዘጋጅተናል ብለዋል።,spk_db5663ced9f7,am,8.153,7.719,0.435,8.153,-32.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4833ad7e0a7b,train,የዓለም አቀፍ የቴሌኮሙኒኬሽን ሕብረት የአፍሪካ ቀጣናዊ ዳይሬክተር ኢማኑኤል ማናሳህ እንዳሉት የዲጂታል ሽግግር ስራዎችን ለማጠናከር ትስስር መፍጠር፣ የዲጂታል ክህሎትና የፈጠራ ችሎታን ማዳበር ያስፈልጋል።,spk_db5663ced9f7,am,16.033,14.889,0.352,16.033,-36.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_33b194d46c8c,train,የኢትዮጵያን አትሌቲክስ ወደ ውጤት ለመመለስ የሚደረገው ጥረት የአንድ አካል ስራ ብቻ አለመሆኑን የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት መልካሙ ተገኝ ተናግሯል።,spk_db5663ced9f7,am,11.993,11.19,0.0,11.993,-37.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a61316bc0d9f,train,የዲጂታል ስነ ምህዳሩን ከሚያሰፉ ስራዎች መካከልም ዋነኛው የክህሎት ግንባታ መሆኑን ገልጸው፤ በዘርፉ እውቀትና ክህሎት ያለው የሰው ሀይል ማፍራት ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,12.593,12.084,0.509,12.593,-33.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2c35f8fb2ec7,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ብርሃኑ በቀለ በአራተኛው ደቂቃ የማሸነፊያውን ጎል አስቆጥሯል።,spk_db5663ced9f7,am,7.713,6.266,0.396,7.713,-37.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fdda796759eb,train,በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጡ የትምህርት ፕሮግራሞች ከገበያው እና ከቀጣሪው ድርጅት ፍላጎት ጋር በየጊዜው እንዲጣጣሙ ካልተደረገ፣ የተማረ የሰው ሀይል ስራ አጥነትን መጨመሩ አይቀርም።,spk_db5663ced9f7,am,11.153,11.153,0.0,11.153,-29.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b0ffe574e1e,train,ኬንያውያን ከማለዳ 12 ሰአት ጀምሮ ድምጻቸውን በመስጠት ላይ እንደሚገኙ የኬንያው ዴይሊ ኔሽን ዘገባ ያመለክታል።,spk_db5663ced9f7,am,8.233,8.233,0.0,8.233,-32.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_85bb91a7afff,train,ስትራቴጂውና የድርጊት መርሃ ግብሩ ጸድቆ ወደ ስራ መግባቱ ፋይዳው የጎላ መሆኑን በማንሳት፤ ለሀገራችን የተፈጥሮ ሀብትና ብዝኃ ሕይወት ጥበቃ ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,12.713,12.371,0.0,12.713,-37.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f314f93ba1b0,train,ቢሮው የህብረተሰቡን ጤና አጠባበቅ ለማጎልበት ከሚያከናውናቸው ተግባራት መካከል ማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ዋነኛው መሆኑን ገልፀዋል።,spk_db5663ced9f7,am,8.273,8.273,0.0,8.273,-27.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e33e4aa32d71,train,የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የ2025 የሰመር ካምፕ ስልጠና የወሰዱ ታዳጊዎችን አስመርቋል።,spk_db5663ced9f7,am,7.274,5.748,0.473,7.274,-37.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_10c45fc4d5d3,train,በሁነቱ ላይ የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ አመራሮች እና የአባል ሀገራት ሚኒስትሮች፣ ፖሊሲ አውጪዎች፣ የኢንዱስትሪ መሪዎች፣ የልማት ተቋማት አመራሮች፣ መምህራን፣ ኢኖቬተሮች፣ የወጣት ተወካዮች እና የልማት አጋሮች ይሳተፉበታል።,spk_db5663ced9f7,am,15.473,13.189,0.0,15.473,-39.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a85c744342b,train,የዓለም መንግስታት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት የጣሏቸው የማኀበራዊና የኢኮኖሚ ገደቦች በርካታ ኩባንያዎች ስራቸውን በበይነ መረብ አማራጮች እንዲያከናውኑ ማስገደዱንም ገልጿል።,spk_db5663ced9f7,am,13.313,12.724,0.0,13.313,-29.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_99058b52acd0,train,የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ጤና መምሪያ ሀላፊ አህመዲን መሀመድ በበኩላቸው የህክምና ቁሳቁሶቹ ለቀዶ ህክምና፣ ለበሽታ ምርመራ የሚያገለግሉ ቁሳቁሶች እንዲሁም ለተኝቶ ህክምና አገልግሎት የሚውሉ የህሙማን አልጋዎች እንደሚገኙበት አመልክተዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,16.873,16.477,0.397,16.873,-27.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f6fc6bf3ac0,train,እያደገ የመጣውን የሰብአዊ ድጋፍ ፍላጎት ለማጠናከር የአባላት ቁጥርን ማሳደግ እንደሚገባ ጠቅሰው፣ የዞኑ ማህበረሰብ የማህበሩ አባል በመሆን የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_db5663ced9f7,am,13.034,12.497,0.0,13.034,-36.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_709011769d63,train,የአፍሪካ አገራት ከዲጂታል ኢኮኖሚ ታክስ በመሰብሰብ የሀብት ማሰባሰብ አማራጮችን ማስፋት እንደሚገባቸው የአፍሪካ ኅብረት አስታወቀ።,spk_db5663ced9f7,am,8.793,8.793,0.0,8.793,-33.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4b5281e8f61e,train,የብዝኃ ሕይወት ስትራቴጂና የድርጊት መርሃ ግብሩ ከኢትዮጵያ የ10 ዓመት መሪ የልማት ዕቅድ የተጣጣመ መሆኑን በመጥቀስ፤ ሁለንተናዊ ዕድገትን ማረጋገጥ እንደሚያስችል ገልጸዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,12.913,11.8,0.0,12.913,-34.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_077b5426bf9b,train,የጎባ ደም ባንክ ማዕከል የባሌና ምስራቅ ባሌ ዞኖች፣ ሮቤ ከተማ አስተዳደርና ከፊል ምዕራብ አርሲ ለሚገኙ የጤና ተቋማት ደም እንደሚያቀርብ ከማዕከሉ የተገኛው መረጃ ያመለክታል።,spk_db5663ced9f7,am,12.113,10.188,0.0,12.113,-30.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e90d8204723e,train,የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ነጻ እና ግዴታ መሆን በትምህርት ሕጉ መደንገጉን አስታውቀው፤ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ልጆችን ወደ ትምህርት ቤት አለመላክ በሕግ እንደሚያስጠይቅም አሳስበዋል።,spk_db5663ced9f7,am,12.954,12.22,0.373,12.954,-29.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca9301821f14,train,የአዲስ አበባ ፖሊስ መደበኛ የሰላምና ጸጥታ የማስከበር ስራውን በስኬት እንዲያካሂድ በማድረግ የመዲናዋ ነዋሪዎች እያደረጉት ለሚገኘው የነቃ ተሳትፎና ትብብርም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_db5663ced9f7,am,13.553,12.276,0.417,13.553,-32.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ee81360f8dfd,train,ቀጣናዊ ዲጂታል መሰረተ ልማት ኮሜሳን ጨምሮ ቀጣናዊ የንግድ ልውውጥ እና የክፍያ ስርዓት እንዲሳለጥ፣ ኢኖቬሽን ድንበር ተሻጋሪ እንዲሆንና የዲጂታል ተአማኒነትን የማሳደግ አቅም እንዳለው ገልጸዋል።,spk_db5663ced9f7,am,15.713,14.278,0.0,15.713,-36.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fe22c4fc25c6,train,በክልሉ የቱሪዝም፣ የግብርና፣ የአትክልትና ፍራፍሬ ልማትና ሌሎችም መስኮች የልማት ስራዎች እየተሳለጡ ስለመሆኑም  ዶክተር ሙሴ አንስተዋል።,spk_db5663ced9f7,am,11.393,10.22,0.0,11.393,-29.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c3bf385581a,train,የኬንያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ያሸነፈው እጩ ላለፉት 10 ዓመታት አገሪቷን ከመሩት ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ስልጣኑን ይረከባል።,spk_db5663ced9f7,am,9.914,9.914,0.0,9.914,-31.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c057cb672535,train,በክልል ያለውን ዘላቂ ሰላም በማጽናት የልማት ስራዎች እንዲቀጥሉ የተቀናጀ ጥረት የሚደረግ መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_db5663ced9f7,am,10.073,6.343,0.433,10.073,-40.2,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_28eb353b050b,train,በክልሉ በመደመር መንግስት እሳቤ የአካል ጉዳተኞችን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_db5663ced9f7,am,11.114,11.114,0.0,11.114,-25.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_af80bf005b8d,train,ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ወቅት ከትምህርቱ ጎን ለጎን የተማሪዎች ህብረት እና ክበባት ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ማድረጋቸው፣ የውሳኔ አሰጣጥ እና የአመራርነት ክህሎታቸውን በእጅጉ ያዳብርላቸዋል።,spk_db5663ced9f7,am,12.433,12.433,0.0,12.433,-28.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba97ab623d0f,train,"ቢሮው ይህንን የገለጸው ""አካል ጉዳተኞችን የሚያካትት ማህበረሰብ መገንባት ለተሻለ ማህበራዊ እድገት"" በሚል መሪ ሀሳብ ሲከበር የቆየውን ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን በከተማ ደረጃ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ባከበረበት ወቅት ነው።",spk_db5663ced9f7,am,15.114,13.87,0.0,15.114,-32.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7f79f0f9d042,train,ለዚህም ጥረቶቻችንን በማስተሳሰር እና የጋራ ጥቅማችንን ባስጠበቀ መልኩ ርምጃዎችን መውሰድ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።,spk_db5663ced9f7,am,9.233,8.48,0.0,9.233,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_512cf8645a11,train,ሌላው ወጣት አደም መሀመድ፣ በጀልባ ቱሪስቶችን በማጓጓዝ በሚያገኘው ገቢ ተጠቃሚ እየሆነ መምጣቱን ይናገራል።,spk_db5663ced9f7,am,7.434,6.721,0.364,7.434,-24.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24a5e4786fe8,train,እምቅ የሰው ሰራሽ እና ተፈጥሯዊ የቱሪስት መስህብ ስፍራዎችን ለማስተዋወቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለፀ፡፡,spk_db5663ced9f7,am,10.713,9.819,0.0,10.713,-32.1,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_54aaf6d5ef61,train,የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት ሰብሳቢ ዳኛ አቶ አብነት ዘርፉ በወቅቱ እንደገለጹት አቅመ ደካማ እና በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ላይ የሚገኙ ወገኖችን ማገዝና መደገፍ የሁሉም ዜጋ ሀገራዊ ግዴታ ነው፡፡,spk_db5663ced9f7,am,13.914,13.537,0.0,13.914,-36.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_23fbc3ba142b,train,የዶሃ የትግበራ ፕሮግራም በመተማመንና እውነተኛ ቁርጠኝነት በማሳየት ከልማት አጋሮቻችን ጋር መተግበር ይገባዋል ብለዋል።,spk_db5663ced9f7,am,8.553,8.167,0.0,8.553,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_27e453b016d5,train,በደቡብ ኢትዮጵያ፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና ሲዳማ ክልሎች እንዲሁም በድሬዳዋ አስተዳደር የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማዕከላት ነገ ይመረቃሉ።,spk_db5663ced9f7,am,9.993,8.721,0.367,9.993,-38.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ec11ade8eb98,train,ለማቋቋም የታሰበው አውቶሞቲቭ ካውንስል(ምክር ቤት) ይሄንና መሰል ችግሮች ይቀርፋል ተብሎ እንደሚገመት ዘገባው አትቷል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,9.594,9.594,0.0,9.594,-31.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b15faaa78b58,train,ዛሬ ይፋ የተደረጉት መተግበሪያዎች በመንግስት ተቋማት የሚሰጡ የተለያዩ አገልግሎቶችን ከወረቀት ነፃ ማድረግ የሚያስችሉ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_db5663ced9f7,am,10.673,9.886,0.0,10.673,-29.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2c698a666a1,train,በፈረንሳይ ሊግ አንድ 21ኛ ሳምንት ፒኤስጂ ከማርሴይ ይጫወታሉ።,spk_db5663ced9f7,am,6.314,5.558,0.0,6.314,-25.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aee5cafb87ab,train,በስምምነቱ መሰረትም የጤና ሥርዓቱን ጠንካራ ምላሽ ሰጪነት ለማረጋገጥ ጉልህ ፋይዳ እንደሚኖረው ጠቁመዋል።,spk_db5663ced9f7,am,7.953,7.953,0.0,7.953,-26.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9837c3928673,train,የባህር ዳር ከተማን ሰላም አስተማማኝ በማድረግ ስኬታማ የልማት ስራዎች መከናወናቸውን  የከተማዋ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ገለጹ።,spk_db5663ced9f7,am,11.393,10.601,0.0,11.393,-31.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_704f752142af,train,ኮንፍረንሱ በሀገር እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚገኙ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ አካላት፣ ተመራማሪዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት የሀሳብና የልምድ ልውውጥ ለማድረግና በጋራ እንዲሰሩ እድል ይፈጥራል ብለዋል።,spk_db5663ced9f7,am,15.793,14.479,0.497,15.793,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c3420d99d64d,train,በመርሃ ግብሩም የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት እድሳት፣ የደም ልገሳ፣ ማዕድ ማጋራት፣ የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላን ጨምሮ 11 የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች እንደሚከናወኑ ገልጸው ይህም ሴቶች እርስ በእርስ እንዲደጋገፉ ዕድል ይፈጥራል ብለዋል።,spk_db5663ced9f7,am,15.633,15.216,0.0,15.633,-29.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b373407081ee,train,ሹፌር እባክህ እዚች ቀይ ህንፃ ፊት ለፊት ካለው ትልቅ ዛፍ ስር ወራጅ አለኝ፣ መኪናውን ቀስ ብለህ ዳር ይዘህ አቁምልኝና ከባድ እቃዎቼን ከግንዱ ውስጥ እንዳወጣ እርዳኝ።,spk_db5663ced9f7,am,11.754,10.06,0.0,11.754,-31.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d13d334e9831,train,ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል አቶ ባህረዲን አህመድ እንደተናገሩት ዛሬ በኡለማዎች ዘርፍ የተካሄደው የመጅሊስ ምርጫ በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,9.914,9.088,0.0,9.914,-34.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a61709863f14,train,የንግድና ኢንቨስትመንት ስራዎች እንዲሳለጡና የማህበራዊ መስተጋብር ጤናማነት እንዲረጋገጥ አገልግሎቱ የበኩሉን እየተወጣ መሆኑን ጨምረው ገልጸዋል።,spk_db5663ced9f7,am,10.713,10.283,0.0,10.713,-33.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a136633aa754,train,ለአብነት የተጀመረው አገልግሎት ለዜጎች ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑን አንስተዋል።,spk_db5663ced9f7,am,5.753,4.33,0.0,5.753,-40.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a95c44f23751,train,የማርበርግ ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።,spk_db5663ced9f7,am,10.193,9.883,0.0,10.193,-27.2,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_446548b492c8,train,ኢትዮጵያ በስደተኞች ሕይወት ላይ አዎንታዊ ተፅዕኖ ላሳደሩ ግለሰቦችና ተቋማት እውቅና መስጠቷን ጠቅሰው፥ ስደተኞችን በክብር መቀበል የማህበረሰብ ትስስርን እንደሚያጠናክር ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_db5663ced9f7,am,15.153,13.74,0.0,15.153,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_62673bf100ef,train,"""ዘካሪ መካሪ የሐይማኖት አባት ለዘላቂ ሰላምና ልማት"" በሚል መሪ ሀሳብ ከሰሜን ጎጃም ዞን ከተውጣጡ የሐይማኖት አባቶች ጋር በባሕር ዳር ከተማ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።",spk_db5663ced9f7,am,11.354,10.977,0.376,11.354,-29.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9be06d395079,train,ስትራቴጂው ዲጂታል መሠረተ ልማትን የማጠናከር፣ ተደራሽነትን ብቻ ሳይሆን አጠቃቀምን ለማስፋት ክሂሎትን የመገንባት እና ችግር ፈቺ ፈጠራን የማበረታታት ዓላማ ያለው መሆኑን ጠቅሰው ለስኬታማነቱ ሁሉም ሚናውን ሊወጣ እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_db5663ced9f7,am,15.553,14.607,0.0,15.553,-32.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c80364b63174,train,በአማራ ክልል መንግስታዊ የልማት ድርጅት የሆነው ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች በተለያዩ ተቋማት ውል ወስደው እየገነቧቸው የሚገኙ የተለያዩ ህንጻዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።,spk_db5663ced9f7,am,13.073,12.32,0.0,13.073,-29.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f44584a8ccc,train,አምስት የዐውደ ርዕይ ምድቦችን የያዘው የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሽን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በይፋ መከፈቱ ይታወሳል።,spk_db5663ced9f7,am,10.913,10.514,0.0,10.913,-33.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fbcdf36cbfca,train,በቢሊዮን የሚቆጠሩ ከዋክብትን አቅፎ የያዘው የኛ ጋላክሲ በአጠቃላይ አጽናፈ ዓለም ውስጥ ከሚገኙት ስፍር ቁጥር የሌላቸው ጋላክሲዎች ውስጥ እንደ አንዲት ትንሽ ነጠብጣብ የሚቆጠር ነው።,spk_db5663ced9f7,am,11.434,10.566,0.0,11.434,-33.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_88f13a33a844,train,በአፍሪካ ክህሎትና ፈጠራን በማሳደግ ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ ሽግግር ለማምጣት ወጣቶችን በቴክኖሎጂ ማስታጠቅ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,11.514,10.157,0.372,11.514,-39.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f57c4b0049dc,train,የኒውክሌር፣ የፀሐይ፣ የነፋስና ተጨማሪ የኃይል አማራጮች ልማትም የሀገር ውስጥና የጎረቤት ሀገራትን የኃይል አቅርቦት ፍላጎት ለማሟላት ጉልህ ጠቀሜታ እንደሚኖረው ገልጸዋል።,spk_db5663ced9f7,am,12.593,11.585,0.0,12.593,-36.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2d83000d2700,train,በአዳማ የኮሪደር ልማትን ተከትሎ ዘመናዊና አዳዲስ የመንገድ መብራቶች መተከላቸው አካባቢውን ልዩ ገፅታ በማላበስ ከተማዋን ውብና ለኑሮ ተስማሚ እያደረገ ነው ያሉት ደግሞ አቶ አሸብር ኃይለማርያም ናቸው።,spk_db5663ced9f7,am,13.233,12.525,0.0,13.233,-30.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7042391db776,train,ተማሪ አቤኔዘር ፍቃዱ በበኩሉ፤ ከፈተና በኋላ ባለው ሰፊ ጊዜ የበጎ ፍቃድ ስራዎችን በመስራትና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በሰፊው ለመሳተፍ እንዳሰበ ተናግሯል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,12.353,11.158,0.0,12.353,-34.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2d88069fad42,train,የርቀት እና የኦንላይን ትምህርት መስፋፋት መደበኛ ትምህርት ቤት ገብተው ለመማር ጊዜ እና አቅም ለሌላቸው በርካታ ዜጎች፣ እውቀትን እና ክህሎትን በቤታቸው ሆነው እንዲያገኙ ትልቅ በር ከፍቷል።,spk_db5663ced9f7,am,10.954,10.623,0.0,10.954,-26.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0cc2e95e38b5,train,የዲሞክራሲያዊ ምርጫ ህጎች የዜጎችን ድምፅ የመስጠት እና የመመረጥ መብት የሚያረጋግጡ ሲሆን፣ የምርጫው ሂደት ነፃ፣ ፍትሀዊ እና ታዛቢዎች በተገኙበት ግልፅ በሆነ መንገድ መከናወን እንዳለበት በጥብቅ ይደነግጋሉ።,spk_db5663ced9f7,am,14.553,14.553,0.0,14.553,-27.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_131c3c5d8382,train,የዓለም የጤና ድርጅት ኢትዮጵያ አይበገሬ እና ሁሉን አካታች አካታች የጤና ስርዓት ለመገባት እያከናወነች ያለውን ስራ የሚደነቅ መሆኑን ገለጸ።,spk_db5663ced9f7,am,9.354,8.219,0.45,9.354,-30.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3c51a3a03dd6,train,የፊታችን ቅዳሜ የሰፈራችን ወጣቶች ተሰብስበን የፅዳት ዘመቻ ስለምናካሂድ፣ አንተም ጠዋት በጊዜ ተገኝተህ የበኩልህን አስተዋፅኦ እንድታደርግ በአክብሮት ጥሪዬን አቀርባለሁ።,spk_db5663ced9f7,am,11.313,10.809,0.0,11.313,-25.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d8f77c5ad78f,train,ከዚህ አኳያ መንግስት የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን በማደራጀት በዘርፉ ጠንካራ ሀገራዊ አቅም እየፈጠረ ነው ብለዋል።,spk_db5663ced9f7,am,9.034,8.226,0.0,9.034,-35.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60c534abf700,train,"በዚህም ወቅት ከንቲባዋ ""ልጆች ምቹ መጫወቻ ሜዳዎች ፣ ወጣቶች የስፓርት ሜዳ እና ለነዋሪዎች የስራ እድል የፈጠሩላቸዉ ሱቆች እንዲሁም የጋራ መገልገያ መሰረተ ልማቶች ተሟልቶላቸውና ደስ ብሏቸዉ በማየታችን እኛም በጣም ደስ ብሎናል"" ሲሉ ገልፀዋል።",spk_db5663ced9f7,am,16.273,13.986,0.0,16.273,-37.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e0476d5184e,train,በአጠቃላይ የኮሪደር ልማቱ ከተማውን ውብ እና ለነዋሪዎቿና ለቱሪስቶች ምቹ እንዲሁም ተመራጭ የሚያደርጋት መሆኑንም አንስታለች።,spk_db5663ced9f7,am,9.153,8.208,0.391,9.153,-30.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_04f1b50fe946,train,የወይዘሮ ቀለመወርቅ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ቅዱስ ተስፋዬ ለማንበብ የሚመቸኝን ጊዜ በአግባቡ እጠቀማለሁ ነው ያለው፡፡,spk_db5663ced9f7,am,8.073,7.164,0.0,8.073,-38.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_77ff25787051,train,በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት እ.አ.አ በ2020 የአፍሪካ አገራት የኢኮኖሚ እድገት ሊቀንስ እንደሚችል ኅብረቱ ጠቁሟል።,spk_db5663ced9f7,am,8.393,8.393,0.0,8.393,-31.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4996e621a4bd,train,የሀብት እና የገንዘብ አስተዳደር ትምህርት በየደረጃው ላሉ ማህበረሰቦች መሰጠት ካልቻለ፣ ሰዎች ያገኙትን ገንዘብ በአግባቡ ቁጠባ ላይ ሳያውሉ ለከባድ የዕዳ ወጥመድ ሊጋለጡ ይችላሉ።,spk_db5663ced9f7,am,13.434,13.118,0.0,13.434,-29.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_608981a7cf95,train,በአንድ አካባቢ የሚካሄድ የቱሪዝም እንቅስቃሴ የአካባቢውን የተፈጥሮ ሚዛን በማይረብሽ እና ለቀጣይ ትውልድ በሚተላለፍ መልኩ በዘላቂነት መከናወን ይኖርበታል።,spk_db5663ced9f7,am,10.393,6.705,0.515,10.393,-41.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_db52259ea600,train,በቀጣይ ህልማቸውን በማሳካት ሀገራቸውን ለማገልገል በትጋት እንደሚሰሩም አረጋግጠዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,4.273,3.805,0.0,4.273,-40.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_26c387a66083,train,ኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍና ፈጣን ዕድገት እያስመዘገበች መሆኑን ገልጸው፤ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ እመርታዊ ለውጥ እያስመዘገበች ነው ብለዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,11.473,10.492,0.0,11.473,-28.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a2a91273bc4f,train,ተጋጣሚው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሊጉ ካደረጋቸው 16 ጨዋታዎች መካከል ሶስቱን በድል ሲወጣ አምስት ጊዜ ተሸንፏል። በስምንት ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርቷል። በ16ቱ ጨዋታዎች ላይ 19 ግቦችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ 20 ጎሎች ገብተውበታል።,spk_db5663ced9f7,am,18.193,12.09,0.0,18.193,-38.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3a57a828687e,train,በአፍሪካ ዋንጫው ለ10ኛ ጊዜ የምትሳተፈው አንጎላ ወደ ጥሎ ማለፍ ከመግባት የዘለለ ታሪክ የላትም።,spk_db5663ced9f7,am,6.394,6.014,0.0,6.394,-37.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6757c54434db,train,በክልሉ ከተገነቡ 727 የእናቶች ማቆያ ማዕከላት 544ቱ በአሁኑ ወቅት የተሟላ አገልግሎት ለነፍሰ-ጡር እናቶች እየሰጡ እንደሚገኙም ከክልሉ ጤና ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_db5663ced9f7,am,13.993,13.653,0.0,13.993,-31.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b2da014e83bd,train,የበለጠ ትብብርን ለማበረታታትና የጋራ ዘላቂ ልማት ለማሳካት የንግድና የትራንስፖርት እንቅፋቶችን ለመቀነስ ቃል የገቡ ሲሆን፤ የቡድኑ አባል ኢትዮጵያ በውይይቱ ንቁ ተሳትፎ እያደረገች ነው።,spk_db5663ced9f7,am,12.633,12.633,0.0,12.633,-30.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4b1501bd41ae,train,ኮምፒውተሮች እና ማሽኖች የሰውን ልጅ የመማር እና የማሰብ ችሎታን በመኮረጅ ራሳቸውን በራሳቸው እያስተማሩ ውስብስብ የሆኑ ስሌቶችን በአጭር ጊዜ ውስጥ መስራት ወደሚችሉበት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሰዋል።,spk_db5663ced9f7,am,12.433,12.433,0.0,12.433,-30.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2204110f780b,train,በቴክኖሎጂ ዘርፍ ብቁና ተወዳዳሪ ትውልድ ለመፍጠር መንግስት በትኩረት እየሰራ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።,spk_db5663ced9f7,am,7.833,6.489,0.403,7.833,-35.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fe0ced1ee52e,train,በተመሳሳይ በድሬዳዋ አስተዳደር መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ነገ በይፋ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል።,spk_db5663ced9f7,am,7.354,6.472,0.572,7.354,-29.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f80afa6f4dc3,train,በውድድር ዓመቱ ሶስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ሀዲያ ሆሳዕና በሰባት ነጥብ 16ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_db5663ced9f7,am,7.434,6.461,0.0,7.434,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_38b51f1cd68f,train,በትምህርት ቤቶች ውስጥ የጥበብ፣ የስፖርት እና የሙዚቃ ትምህርቶችን ከሂሳብ እና ከሳይንስ እኩል ትኩረት ሰጥቶ ማስተማር፣ ተማሪዎች በአእምሮም ሆነ በአካል የተሟላ ሰብዕና ኖሯቸው እንዲያድጉ ይረዳቸዋል።,spk_db5663ced9f7,am,13.194,12.874,0.0,13.194,-28.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6ee4db81154e,train,ድሬ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የተለያዩ ተቋማት አገልግሎቶችን በተቀናጀ መንገድ በቴክኖሎጂ ታግዘው ግልፅነትና ፍጥነትን ማዕከል አድርገው እንደሚሰጡም አስታውቀዋል።,spk_db5663ced9f7,am,11.274,10.184,0.398,11.274,-31.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_474689a18a16,train,ጨዋታዎቹ በስድስት ከተሞች የሚገኙ ዘጠኝ ስታዲየሞች ይከናወናሉ።,spk_db5663ced9f7,am,5.034,4.572,0.0,5.034,-30.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c3aee40f581,train,ከሟቾቹ መካከልም ሁለቱ የአውሮፕላኑ አብራሪዎች ይገኙበታል።,spk_db5663ced9f7,am,4.273,3.951,0.0,4.273,-33.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f2ece1c8780c,train,በዩኒቨርሲቲው የመረጃ ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክተር መምህር ኢያሱ ዲላ (ዶ/ር)፤ ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ስኬት መንግስት ቁርጠኛ አቋም ይዞ በመስራቱ የሚፈለገው ውጤት መጥቷል ብለዋል።,spk_db5663ced9f7,am,14.954,12.395,0.0,14.954,-38.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_105daa51c377,train,ተቋማትም የወሰዷቸውን መረጃዎች ጥናትና ምርምርን ጨምሮ ለተለያዩ ስራዎቻቸው እየተጠቀሙበት እንደሚገኙ ጨምረው ገልጸዋል።,spk_db5663ced9f7,am,7.913,7.509,0.405,7.913,-30.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfed38f60ec6,train,በጋምቤላ ክልል የኤች አይ ቪ ኤድስ በማህበረሰቡ ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመግታት እየተከናወኑ ያሉ ጥረቶች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለፁ።,spk_db5663ced9f7,am,13.594,13.594,0.0,13.594,-27.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4efa5bac2c11,train,አንድ እጩ በመጀመሪያው ዙር ማሸነፍ የሚያስችለውን ድምጽ ካላገኘ ኮሚሽኑ ሁለት የተሻለ ድምጽ ያገኙ እጩዎችን በሁለተኛ ዙር ምርጫ ያወዳድራል።,spk_db5663ced9f7,am,11.514,11.514,0.0,11.514,-30.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8355dd78f6a5,train,እንዲሁም የአፈርና የድንጋይ ፊዚካል እና ሜካኒካል ባህሪዎችን በማጥናት በመጠጥ ውሃ ላይ የሚያሳድሩትን ተፅእኖ ለመረዳት የሚያስችል ጂኦቴክኒካል ምርመራ በቅርቡ መስጠት የሚጀመር መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_db5663ced9f7,am,14.593,14.11,0.0,14.593,-33.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_65eca554e8a7,train,ኢንስቲትዩቱ በጤና፣ በግብርና፣ በአገልግሎት ዘርፍ እያደረገ ያለው የመሪነት አስተዋፅኦውን እየተወጣ ሲሆን በክላውድ ኮምፒውቲንግ፣ ትላልቅ የመረጃ ቋቶች፣ የመረጃ ፍለጋ፣ ሮቦቲክስ እና ኢመርሲቭ ቴክኖሎጂዎች አቅሙን በማጎልበት ላይ ይገኛል ነው ያሉት።,spk_db5663ced9f7,am,17.633,16.697,0.0,17.633,-28.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_31212b15efaa,train,አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ በሀገር ፍቅርና ብሔራዊ ቴያትር ለበርካታ ዓመታት በበጎ ፈቃድ አገልግሎትና ሰብዓዊነት፣በተዋናይና አዘጋጅነት በማገልገል በራዲዮ፣ ቴሌቪዥን፣ በፊልምና ጋዜጠኝነት የሙያ መስኮች በኮሜዲና ትወና የመድረክ ቴያትር መድረኮችን በመስራት ለበርካቶች ፋና ወጊ መሆን የቻለ የጥበብ ሰው እንደነበር የህይወት ታሪኩ ያስረዳል።,spk_db5663ced9f7,am,26.193,24.343,0.0,26.193,-29.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_27692a2d1ed7,train,በቴክኖሎጂ የታገዘው ፍትሃዊ፣ ቀልጣፋና ዘመናዊ አሰራር ዜጎች ሳይጉላሉ የሚፈልጉትን አገልግሎት እንዲያገኙ ማስቻሉንም ተናግረዋል።,spk_db5663ced9f7,am,10.873,10.121,0.0,10.873,-35.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b7953034f926,train,እስካሁን ከ60 ሺህ በላይ ተማሪዎች መመዝገባቸውን ጠቁመው፤  ሰኞ መስከረም 5/2018 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራው በይፋ እንደሚጀመር ገልጸዋል።,spk_db5663ced9f7,am,10.233,8.967,0.324,10.233,-33.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79870cfa80f7,train,በመሆኑም የተፈለገውን ውጤት ለማምጣት በቅንጅት መስራት እንደሚገባ አስታውቋል።,spk_db5663ced9f7,am,5.393,4.725,0.316,5.393,-36.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e87be2b89c19,train,የገቢ ግብር ስርአቱ ፍትሀዊ እና ግልፅ በሆነ መጠን፣ ዜጎች እና የንግድ ተቋማት ግብራቸውን በፈቃደኝነት እንዲከፍሉ በማበረታታት የመንግስትን የልማት በጀት በከፍተኛ ሁኔታ ያሳድጋል።,spk_db5663ced9f7,am,12.753,12.387,0.0,12.753,-29.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b840bd82b55,train,የመናገር እና የመፃፍ ነፃነት ዲሞክራሲን ለመገንባት እጅግ አስፈላጊ መብት ቢሆንም፣ ይህ መብት የሌሎችን ስም ለማጥፋት እና ጥላቻን ለመቀስቀስ በሚውልበት ጊዜ በህግ ገደብ ይደረግበታል።,spk_db5663ced9f7,am,12.954,11.851,0.0,12.954,-28.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_42c88c8b4398,train,ሀገራት የጥቁር ጠል ዘረኝነት እንቅሳቀሴን የማይከላከሉ ከሆነ በመላ ዓለም የጆርጅ ፍሎይድ አሟሟት አይነት ወንጀሎች ሊበራከቱ እንደሚችሉ ስጋቱን ገልጿል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,11.713,10.986,0.396,11.713,-31.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_62965e62fab4,train,ለዚህም ጠንካራ የመንግስት የኢንቨስትመንት ስርዓትና የመረጃ ጥራት ግንባታ ላይ በትኩረት መስራትና ሁለንተናዊ የልማት ሥራውን በዲጂታል አሰራር ማገዝ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_db5663ced9f7,am,13.233,12.549,0.0,13.233,-29.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4b4b5d263393,train,የህዝብን የአገልግሎት አሰጣጥ በቴክኖሎጂ  በማስደገፍ  ቀልጣፋ የማድረጉ ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል  የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ።,spk_db5663ced9f7,am,11.473,10.271,0.327,11.473,-38.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c60f484ef160,train,ዛሬ በጋምቤላ ክልል በመታር ከተማ ተገንብቶ ለአገልግሎት የበቃው የፀሐይ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክትም የዚሁ ስራ አንዱ አካል መሆኑን ገልፀዋል።,spk_db5663ced9f7,am,10.393,9.979,0.415,10.393,-28.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cca4ce31dfe5,train,ባገኙት የሙያና የግብዓት ድጋፍ ውጤታማ ተግባራትን እያከናወኑ መሆኑን ጠቅሰው፥ ይበልጥ ለማሳደግ የመስሪያ ቦታ፣ የገበያ ትስስርና ተከታታይነት ያለው የግብዓት አቅርቦት እንዲኖር ጠይቀዋል።,spk_db5663ced9f7,am,12.233,11.429,0.0,12.233,-33.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3046bcc878bd,train,ይህም ሕንድ፣ ፈረንሳይ፣ አሜሪካና ሌሎች አገራት የታክስ ሕጎች ተፈጻሚ በሚሆኑበት፣ ታክሱ ተፈጻሚ የሚሆንባቸው ወሰኖችና የታክስ አስተዳደር የስልጣን ገደብ ላይ መግባባት ላይ ባለመድረሳቸው እንደሆነ ተመልከቷል።,spk_db5663ced9f7,am,15.713,15.713,0.0,15.713,-29.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d604846e6798,train,ዓለም አቀፍ ሁኔታን ያገናዘበ የጤና ስርዓት ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ሰው ሰራሽ አስተውሎት ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሳህረላ አብዱላሒ ገለፁ።,spk_db5663ced9f7,am,13.713,13.713,0.0,13.713,-33.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a7301f1085bb,train,በመርሃ ግብሩ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ወርቁ ጋቸና(ዶ/ር) እና ሌሎች የመንግስት ከፍተኛ ስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_db5663ced9f7,am,11.073,9.994,0.0,11.073,-32.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_38cc0e72af5f,train,የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ ብልቶሳ ሂርኮ (ዶ/ር) እንደገለፁት፥ የክልሉ መንግስት በገጠርና በከተማ የትምህርት መሰረተ ልማት ተደራሽነትና ጥራት ማስጠበቅ ላይ በማተኮር እየሰራ ነው።,spk_db5663ced9f7,am,15.153,12.542,0.397,15.153,-29.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5572aba0ddf4,train,አዳዲስ የሶፍትዌር ፕሮግራሞች ወደ ገበያ ከመውጣታቸው በፊት በተለያዩ መሳሪያዎች ላይ በሚገባ መፈተሻቸው ወደፊት በተጠቃሚው ላይ ሊደርስ የሚችለውን የቴክኒክ ችግር አስቀድሞ ይቀርፋል።,spk_db5663ced9f7,am,11.313,10.517,0.35,11.313,-31.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aad3ac24465b,train,የክህሎቶች ሳምንት ተሳታፊዎቹ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን፣ በቴክኒክ እና ሙያ ተቋማት እና በኢኖሼሽን ማዕከላት ውስጥ ኢትዮጵያ እያከናወነቻቸው የሚገኙ የሰው ኃይል ልማት ስራዎች ይጎበኛሉ።,spk_db5663ced9f7,am,13.993,11.288,0.517,13.993,-37.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_374ee161d999,train,የፊልም አዘጋጁ የተጠቀመበት ልዩ የካሜራ አቀማመጥ እና የገፀ ባህሪያቱ ጥልቅ የስሜት መግለጫ ተመልካቹ ታሪኩን ከውጭ ሆኖ ከማየት ይልቅ በምናቡ አብሮ እንዲጓዝ ያደርገዋል።,spk_db5663ced9f7,am,12.353,10.69,0.0,12.353,-35.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ea4190fd63d7,train,የኮደርስ ስልጠናው የዜጎችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ክህሎት በማዳበር እንደሀገር የተጀመረውን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ለማሳለጥ እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_db5663ced9f7,am,11.233,10.877,0.356,11.233,-33.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_449758ff4e0b,train,በኮሪደር ልማቱ  ዜጎች  የስራ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥረት መደረጉን አመልክተው፤ ለዚህም 1ሺህ 100 ሱቆች የኮሪደር ልማት አካል ሆነው መገንባታቸውን አብራርተዋል።,spk_db5663ced9f7,am,9.594,9.108,0.0,9.594,-24.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f378d532a026,train,የኮሪደር ልማቱ የትራፊክ ፍሰቱ የተሻለ እንዲሆን ያስቻለ እና ሲደርስ የነበረን የትራፊክ አደጋ እንዲቀንስ ወሳኝ ሚና የተጫወተ መሆኑን የገለፁት ደግሞ በድሬደዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የትራፊክ አደጋ መከላከል ዳይሬክተር ዋና ኢንስፔክተር ሰአዳ መሐመድ ናቸው።,spk_db5663ced9f7,am,18.553,16.198,0.0,18.553,-39.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3efb1dad5cc6,train,ህብረተሰቡ የአካል ጉዳተኞችን መብትና ተጠቃሚነት ከማረጋገጥ አኳያ ሚናውን የበለጠ አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ  ሚንስትሯ አስገንዝበዋል።,spk_db5663ced9f7,am,9.153,8.097,0.0,9.153,-28.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_913ff9a20c87,train,ሜካፕ አርቲስቶች በፊልም ውስጥ የገፀ-ባህሪያትን እድሜ ለመጨመር፣ የጉዳት ጠባሳ ለማሳየት ወይም ወደ ተለየ ፍጡር ለመቀየር የሚጠቀሙበት የልዩ ተፅእኖ ጥበብ አስገራሚ ነው።,spk_db5663ced9f7,am,10.954,10.252,0.0,10.954,-27.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4025615edec5,train,በዚህ ወቅት የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዘውዱ ማለድ እንደገለጹት፤  በመናኸሪያዎች  ውስጥ ከዚህ በፊት ጫኝ እና አውራጅ እንዲሁም  ህገ ወጥ አሽከርካሪዎች በተጓዦች ላይ  እንግልትና ጫና ሲያደርሱ ቆይተዋል።,spk_db5663ced9f7,am,14.713,13.425,0.413,14.713,-34.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03449f197ae2,train,የክልሉ መንግስት በአጠቃላይ በጤና ዘርፍ እያከናወነ ያለው ስራ ስኬታማ እንዲሆን ባለድርሻ አካላት የሚያደርጉትን ድጋፍ እንዲያጠናክሩም ጥሪ አቅርበዋል።,spk_db5663ced9f7,am,10.553,10.229,0.0,10.553,-29.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_caa0e8f5bd34,train,የክልሉ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጌታሁን ያዕቆብ(ዶ/ር) በበኩላቸው ኢንስቲትዩቱ የግብርና ልማት ሥራውን የሚያግዙ ተግባራት በማከናወን ላይ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡,spk_db5663ced9f7,am,14.593,13.7,0.477,14.593,-28.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1701473a9ddb,train,ለአትሌቲክሱ ምቹ ሁኔታ እየተፈጠረ መሆኑን ያነሱት የዘርፉ ተዋናዮች በተለይም የኮሪደር ልማቱ ለአትሌቶች በቂ የልምምድ መስሪያ ቦታ በማስገኘት የተሻለ እድል መፍጠሩን አስታውቀዋል።,spk_db5663ced9f7,am,13.194,12.846,0.0,13.194,-32.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc5071e0d053,train,አገልግሎቱ ሀሰተኛ ሰነዶችን ለመከላከል ከባለድርሻ አካላት ጋር የቴክኖሎጂ ትስስር መፍጠር በመቻሉና የፋይዳ መታወቂያን በአስገዳጅነት በመጠቀሙ ችግሩን በመከላከል ረገድ ውጤታማ ስራ ማከናወኑን ገልጸዋል።,spk_db5663ced9f7,am,14.513,13.876,0.312,14.513,-31.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f9f73f235ff5,train,የተጀመሩ ስራዎች በዋነኝነት ኢትዮጵያ ለውሃ ምርመራ የምታወጣውን የውጭ ምንዛሬ ለማስቀረት ትልቅ ሚና እንደሚኖረው ነው የገለፁት።,spk_db5663ced9f7,am,10.073,9.702,0.0,10.073,-33.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_26effdaa4955,train,አውሮፕላኑ በአየር ማረፊያው ውስጥ በነበረው ጎርፍ ውስጥ ተንሸራቶ መግባቱንና በተለይም የፊት ለፊት ክፍሉ መጎዳቱ ተመልክቷል።,spk_db5663ced9f7,am,8.113,7.73,0.0,8.113,-33.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e9c7511983f,train,የጎፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኢንጂነር ዳግማዊ አየለ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ በዞኑ ሥር የሚገኙ የገዜ ጎፋ፣ የመሎ ጋዳ እና መሎ ኮዛ ወረዳ ማህበረሰብን ተጠቃሚ ያደረጉ በርካታ ተግባራት ማከናወኑን ገልጸዋል።,spk_db5663ced9f7,am,17.913,16.422,0.0,17.913,-32.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34e4d2da9b26,train,እግዚአብሔር ይማርህ፣ የፈጣሪ ፈቃድ ሆኖ ከዚህ ከባድ የቀዶ ጥገና ህክምና ቶሎ አገግመህ ወደ ቀድሞ ጤንነትህ እና ስራህ እንደምትመለስ በፅኑ ተስፋ አደርጋለሁ።,spk_db5663ced9f7,am,9.873,9.873,0.0,9.873,-26.0,female,18-24,amhara,16000,4,0 clip_6f2e72ded56c,train,ድጋፍ ከተደረገላቸው መካከል አቶ እድሉ ሙጣስ በበኩላቸው ድጋፉ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በዓልን በደስታ እንዲያሳልፉ እንደሚያስችል ጠቅሰው ምስጋና አቅርበዋል።,spk_db5663ced9f7,am,10.513,9.48,0.0,10.513,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_45b8ea765fa8,train,በክልሉ 252   የተሽከርካሪ  መናኸሪያዎች  እንደሚገኙ ያወሱት ዋና ዳይሬክተሩ፤ በ2018 በጀት ዓመት በሁሉም  መናኸሪያዎች  የኤሌክትሮኒክስ ክፍያ አሰራር ስርዓት  ተዘርግቶ ለመተግበር  እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_db5663ced9f7,am,17.553,16.804,0.317,17.553,-32.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7306f3dba108,train,የፈጠራ ውጤቶቹ ሀገር አሻጋሪ ትውልድ እየተፈጠረ መሆኑን በተግባር እንደሚያሳዩ ጠቁመው የፈጠራ ሃሳብ ውድድሩ ጠቃሚ የፈጠራ ውጤቶችን ተግባራዊ ለማድረግ ዕድል የሚፈጥር መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_db5663ced9f7,am,12.593,11.446,0.371,12.593,-31.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_95d5472c64c0,train,የኬንያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫን በመጀመሪያ ዙር ለማሸነፍ አንድ እጩ ከ50 በመቶ በላይ ድምጽ እና በአገሪቷ ከሚገኙ 47 ግዛቶች ውስጥ በ24ቱ በትንሹ 25 በመቶ ድምጽ ማግኘት እንዳለበት የአገሪቷ የምርጫ ኮሚሽን ገልጿል።,spk_db5663ced9f7,am,16.154,15.848,0.0,16.154,-31.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0b2e032e44b,train,የግሸን ደብረ ከርቤ የንግስ በዓል በሰላም ተጠናቆ እንግዶች ወደየመጡበት እየተመለሱ ይገኛሉ።,spk_db5663ced9f7,am,6.074,5.537,0.0,6.074,-31.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dbb90edacf7a,train,በመርሃ ግብሩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ የፌደራል ዋና ኦዲተር መሰረት ዳምጤ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሀላፊ ጃንጥራር አባይ እና ሌሎች የፌዴራልና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_db5663ced9f7,am,17.953,16.951,0.0,17.953,-28.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e5356c738b69,train,እንደ  ፕሬዘዳንቱ ገለጻ አዲስ ይፋ የተደረገው  ህግ ሚስቶችን ከመጋባታቸው በፊት በባሎቻቸው ተይዞ ከነበረው ንብረት ባለ ሙሉ መብት የሚያደርግ ነው።,spk_a62cac453876,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-18.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b21ec3583f8,train,የተኩስ አቁም ስምምነቱ እየቀረበ ባለው የዝናብ ወቅት በክልሉ የሰብዓዊ ዕርዳታን እንዲሁም የግብርና ሥራዎችን ለማመቻቸት ያለመ መሆኑን ዘ አፍሪካን ሪፖርት እና ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግበዋል፡፡,spk_a62cac453876,am,11.893,11.893,0.0,11.893,-19.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_48da958e36e8,train,በተጨማሪም ወላጆቻቸውንና የቅርብ ጠባቂዎቻቸውን በወረርሽኙ ያጡ ህጻናት ለመገለልና ጥቃት እንዲሁም ምጣኔ ሃብት ጫና ጉዳቶች እንዳይዳረጉ በመረጃ ላይ የተመሰረተ የህጻናት ጥበቃ ማድረግ ያስፈልጋል ተብሏል።,spk_a62cac453876,am,13.573,13.573,0.0,13.573,-18.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a8444a8f98c,train,በአንጎላ በሚካሄደው ውድድር ስፖርታዊ ጨዋነትን በመላበስ ለውጤት ለመብቃት እንደሚሰሩ እና በቀጣይም ዳካር በሚደረገው ውድድር ለመሳተፍ በአንጎላ ውጤት ለማምጣት ተዘጋጅተናል ሲሉ ገልጸዋል።,spk_a62cac453876,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-15.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_93b0f2890d00,train,በጥናቱ በተካተቱ 21 አገሮች ውስጥ ከአንድ ሺህ ህጻናት ውስጥ ከሁለት በላይ የሚሆኑት ከኮቪድ ጋር በተገናኘ ወላጆቻቸውን እንዳጡ ተመላክቷል።,spk_a62cac453876,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-18.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_844013b20faf,train,ኢትዮጵያ ከሁለት ወራት በኋላ  ከቻይናዋ ታዩን ከተማ የሪሞት ሴንሲንግ ሳተላይት ወደ ህዋ እንደምትልክ ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መረጃ ዋቢ አድርጎ ጽፏል፡፡,spk_a62cac453876,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-16.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2951d4ee1c3b,train,ኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ በሁለቱም ጾታዎች በሰባት የስፖርት አይነቶች 70 ስፖርተኞችን ታሳትፋለች።,spk_a62cac453876,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-16.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_577c178f97b6,train,ጨዋታዎቹን ተከትሎ የ12ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ተጠናቋል። የ13ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ከታህሳስ 25 ቀን 2015 ዓ.ም አንስቶ ይካሄዳል።,spk_a62cac453876,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-16.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc33177b79d7,train,ሳተላይቷ የአየር ትንበያ መረጃ ለመስጠት፣የአየር ፀባይን ለመቆጣጠርና የሰብልን ሁኔታ ለመከታተል እንደምትውል በሳውዝ ሞርኒንግ ፖስት ጋዜጣ ድረ ገጽ ላይ የሰፈረው ዘገባ ያስታውሳል፡፡,spk_a62cac453876,am,11.133,10.762,0.0,11.133,-16.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b126c2861a57,train,ውይይቱ ቢል እና ሜሊናዳ ጌትስ በኢትዮጵያ በጤና፣ግብርናና ዲጂታል ዘርፎች እያደረገ ባለው ድጋፍ ላይ ያተኮረ መሆኑን ገልጿል።,spk_a62cac453876,am,8.373,8.016,0.0,8.373,-18.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d70647fd4d8,train,በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የቀረበውን የተኩስ አቁም ጥያቄን ተከትሎ ግጭት በተቀሰቀሰበት ትግራይ ክልል የኢትዮጵያ መንግስት የአንድ ወገን የተኩስ አቁም ማድረጉ ይታወሳል፡፡,spk_a62cac453876,am,10.774,10.428,0.0,10.774,-18.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_44be15e63a58,train,እ.አ.አ አቆጣጠር በ 2015 ወጥቶ የነበረው የሀገሪቱ ህግ በተለይ የሚስቶችን የንብረት ባለቤትነት መብት የሚያረጋግጥ አልነበረም።,spk_a62cac453876,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-16.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4da85a24f2f7,train,ወረርሽኙ ከተገለጸው ቁጥር በላይ ህጻናትን ወላጅ አልባ እንዳያደርግ አስቸኳይና ፍትሃዊ የክትባት ተደራሽነትን እውን ማድረግ እንደሚያስፈልግ ተመክሯል።,spk_a62cac453876,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-17.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d313d0cf160f,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎችን በዘላቂነት ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ።,spk_a62cac453876,am,14.174,13.808,0.0,14.174,-26.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_717183770859,train,የፌዴራል ተቋማትን በማሳተፍ ላይ የሚገኘው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማህበረሰብ የእርስ በእርስ ትስስርን ለማጎልበት ከማገዝ ባለፈ የመረዳዳት እሴትን ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል፡፡,spk_a62cac453876,am,14.934,13.724,0.0,14.934,-25.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e40caf24606,train,ወረርሽኙ በተከሰተባቸው የመጀመሪያዎቹ 14 ወራት  ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን በላይ ህጻናት ወላጆቻቸውንና የቅርብ ጠባቂዎቻቸውን አጥተዋል።,spk_a62cac453876,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-20.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a488a5809b9b,train,ከዚህ ቀደም እንዲህ አይነት ቀጣይነት ያለው ውድድር ባለመኖሩ በርካታ አቅም ያላቸው ታዳጊዎች ወደ ኋላ ይቀሩ እንደነበር ጠቅሰው፣ አሁን ላይ የተጀመረው ስራ መንግስት ለስፖርቱ ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት ያሳያል ብለዋል።,spk_a62cac453876,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-16.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a80d0ed24287,train,በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ  መኪዩ መሐመድ ጨምሮ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሜቴ ስራ አስፈጻሚ ቦርድ አባላት፣ የብሔራዊ ፌዴራሽን ፕሬዚዳንቶች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_a62cac453876,am,13.774,13.774,0.0,13.774,-16.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae465615a8fa,train,ሴቶች የመሬትን ባለቤት ለመሆን በርካታ  መሰናክሎች ያጋጥሟቸዋል።,spk_a62cac453876,am,3.853,3.853,0.0,3.853,-17.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_355e3a1fb53b,train,አልፎ አልፎ የሚስተዋለው የስርቆትና መሰል ወንጀልን ለመቆጣጠር እየተደረገ ያለው ጥረት እንዲጠናከር ሕዝቡ ያነሳውን ጥያቄ  በመመለስ  የሰላም ባለቤት የማድረጉ ተግባር  እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_a62cac453876,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-22.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_94a96b5af207,train,በሁለተኛው አጋማሽ በ10 ተጫዋች የተጫወተችው ግብጽ ውጤቷን አስጠብቃ ወጥታለች።,spk_a62cac453876,am,5.694,5.694,0.0,5.694,-17.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_71381b224bdf,train,ማንችስተር ሲቲ በ19ኛ ሳምንት ከሰንደርላንድ ጋር ያለ ግብ አቻ ተለያይቷል።,spk_a62cac453876,am,5.293,5.293,0.0,5.293,-18.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_15cf225c2ff5,train,ቴክኖሎጂው ለቻይና -አፍሪካ ግንኙነት መዳበር ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡,spk_a62cac453876,am,3.413,3.413,0.0,3.413,-16.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4da1f102965,train,ጨዋታዎቹን ተከትሎ የ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች ተጠናቀዋል።,spk_a62cac453876,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-18.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b370eb3301c,train,ባለፉት አምስት የሊግ ጨዋታዎች በነበራቸው ግንኙነት ማንችስተር ዩናይትድ ሶስት ጊዜ፣  ዎልቭስ ደግሞ ሁለት ጊዜ ጨዋታዎችን አሸንፏል።,spk_a62cac453876,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-18.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_47d8971661a3,train,ጥናቱ  ከመጋቢት እስከ ሚያዝያ 2020 የተደረገ ሲሆን፤ በመጋቢት መጨረሻ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወላጆቻቸውን ያጡ ህጻናት 1 ነጥብ 34 ሚሊዮን ነበር።,spk_a62cac453876,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-18.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_222291241708,train,በውድድር ዓመቱም 14ኛ ሽንፈቱን አስተናግዷል።,spk_a62cac453876,am,2.693,2.693,0.0,2.693,-15.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e391cbd50908,train,ኢትዮጵያና የኮሪያ ዓለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ የ32 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የድጋፍ ስምምነት መፈራረማቸው ተገለጸ።,spk_a62cac453876,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-18.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_60f8b709f2d3,train,የሚዛን ስፖርት አካዳሚ ስራ አስኪያጅ አቶ ተክሌ ነገሪ በበኩላቸው፤ በ2016 ዓ.ም ከክልሉ ሁሉም ዞኖች አትሌቶችን በመመልመል ወደስራ በመግባት አሁን 38 ታዳጊዎችን በ8 የስፖርት አይነቶች እያሰለጠኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_a62cac453876,am,15.373,15.373,0.0,15.373,-16.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bc4b1715875,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ አምስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን በ13 ነጥብ ከነበረበት 13ኛ ደረጃ ወደ 14ኛ ዝቅ ብሏል።,spk_a62cac453876,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-17.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_31343f772f68,train,ቻይና የኢትዮጵያን የተናጥል ተኩስ አቁም ጥሪ እንደምትደግፍ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌንቢን አማካኝነት አስታወቃለች፡፡,spk_a62cac453876,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-18.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9f648aa3677,train,"""የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግስት ትሩፋቶች"" በሚል መሪ ሃሳብ በባሕር ዳር ከተማ በቅርቡ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ መካሄዱ ይታወሳል።",spk_a62cac453876,am,8.293,7.943,0.0,8.293,-23.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7059674ee3c,train,ውድድሩ ከ11 በላይ ባህላዊና ዘመናዊ ስፖርቶችን በሁለቱም ጾታዎች ያቀፈ መሆኑን ጠቅሰው ከ1 ሺህ 600 በላይ የስፖርት ልዑካን እንደሚሳተፉም ተናግረዋል።,spk_a62cac453876,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-19.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9db069af111,train,ሀምሌ 14/2013 የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በዓለም ላይ ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን በላይ ህጻናትን ወላጅ አልባ ማድረጉን ጥናት አመለከተ። ጥናቱ በአለም አቀፍ ጥምረት በአሜሪካ የበሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል መሪነት በ21 የአለም አገሮች ላይ የተካሄደ ነው።,spk_a62cac453876,am,17.213,17.213,0.0,17.213,-19.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e90f0096e955,train,የፌዴራል የሰላምና የፍትህ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የችግኝ ተከላና የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በማረቆ ልዩ ወረዳ አስጀምረዋል፡,spk_a62cac453876,am,12.733,12.364,0.0,12.733,-25.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1e0d269613a,train,በዚሁ ምድብ ዛሬ በተደረገ ጨዋታ አንጎላ እና ዚምባቡዌ አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_a62cac453876,am,4.734,4.734,0.0,4.734,-15.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e70336f26b47,train,እንዲሁም በገጠር ግብርና ማሻሻያ ፕሮግራሙ በአነስተኛ ግብርና ለተሰማሩ አርሶ አደሮችን እና የገጠር ግብርና የሽግግር ማዕከላትን በመደገፍ በዘርፉ ያለውን የምርትና የገበያ ትስስር በመጨመር የዜጎችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ተደራሽ የሚያደርግ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል።,spk_a62cac453876,am,17.093,17.093,0.0,17.093,-18.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c859aed73abc,train,ችግሩን የከፋ የሚያደርገው 23 በመቶ የሚሆኑ ህጻናት በአባት ወይንም በእናት ብቻ ያደጉ መሆናቸው ነው ። ተጎጂዎቹ ወላጅ ካላቸው ህጻናት ጋር ሲነጻጸር ለጾታዊ ጥቃት ይበልጥ ተጋላጭ መሆናቸውም ጨምሯል።,spk_a62cac453876,am,12.813,12.813,0.0,12.813,-18.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_368acb931073,train,የመሪዎቹ በበአለ ሲመቱ መታደም ዛምቢያ ከሌሎቸ አገሮች ጋር ያላትን መልካም ግንኙነት የሚያጠናክርና በአቅራቢያ ካሉ አገሮች፣ በአፍሪካ እና የአለምአቀፍ ግንኙነትን ውጤታማነት ያሳካል ብለዋል ፡፡,spk_a62cac453876,am,12.893,12.451,0.0,12.893,-17.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5fa25e30b5d9,train,በተለይም በዓሉ በዩኒቨርሲቲው  መከበሩ አብሮነትና አንድነትን እያጠናከረና በተማሪዎች መካከል የእርስ በርስ ትውውቅና መደጋገፍን እያጎለበተ  መምጣቱን  ተናግረዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,11.414,10.436,0.349,11.414,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfb1a79dca21,train,የአውደ ጥናቱ ዓላማም የጥናትና ምርምር ስራዎቹን በግብዓት በማዳበር ለአስፈፃሚውና ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,12.614,11.592,0.371,12.614,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0e68553d7c3,train,ቼልሲ እና ቦርንማውዝ ሁለት አቻ ተለያይተዋል። ኤንዞ ፈርናንዴዝ በጨዋታ እና ኮል ፓልመር በፍጹም ቅጣት ምት ለቼልሲ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,6.614,6.237,0.376,6.614,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aece7426aaf4,train,የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እያከናወናቸው ያሉ የበጎ ፈቃድ ተግባራትን ማጠናከር እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማኅበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስገነዘበ፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,15.6,13.787,0.973,15.6,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c14092e2c436,train,ኢትዮ ቴሌኮም 130ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን በማስመልከት ያዘጋጀውን ሁለት ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ሽልማቶች ለአሸናፊ ደንበኞቹ አስረክቧል፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,9.493,9.069,0.424,9.493,-35.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9dd58918349,train,የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ወደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅነት ማደጉ በጥናትና ምርምር ታግዞ የተጣለበትን የህዝብና የመንግስት ሀላፊነት የበለጠ ለመወጣት አቅም የሚፈጥርለት መሆኑ ተመለከተ።,spk_1d5d624fc64e,am,11.133,10.77,0.364,11.133,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a033d517f25,train,ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 989 ተማሪዎች በአድዋ ድል መታሰቢያ እያስመረቀ ይገኛል።,spk_1d5d624fc64e,am,7.894,7.439,0.455,7.894,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea4b741ca0b7,train,በዚህም የተለያዩ የልማት ኢኒሼቲቮች መተግበራቸውን ጠቁመው፤ የሌማት ትሩፋት፣ የስንዴ ልማት፣ የአረንጓዴ አሻራ እና ሌሎችን ለአብነት አንስተዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,9.573,8.82,0.37,9.573,-33.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d9d2d092246,train,ወረርሺኞችን ተባብሮ መከላከል ላይ አለም ጠንክሮ እንዲሰራ ያሳሰቡት ዶ/ር ማይክ ወደፊት ሊከሰት የሚችለው የከፋ ወረርሺኝ ይቅርና አሁን ያለውን ለመቋቋም አለም “ሙሉ በሙሉ” ዝግጁ አለመሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,12.254,11.89,0.363,12.254,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1c7e0b8d752,train,የምርምሩ ግኝቶች በቅርቡ በሚታተመው ኢንተርናሽናል ሳይንቲፊክ ጆርናል ለእይታ እንደሚበቃም በመረጃው ተመልክቷል።,spk_1d5d624fc64e,am,9.534,8.308,0.349,9.534,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d695bc78f0e4,train,በተለይም ሀገራችን ያላትን ምቹ የተፈጥሮ ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም እና የሀገርን ኢኮኖሚ ለማሳደግ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ መረባረብ እንደሚገባም አመልክተዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,12.04,10.266,1.774,12.04,-32.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_79d85de276c8,train,ኮሌጁ በወንጀል መከላከል፣ በፖሊሳዊ አሰራርና በአገልግሎት አሰጣጥ ረገድ ባከናወናቸው የጥናትና ምርምር ውጤቶች ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት በአዳማ እያካሄደ ነው።,spk_1d5d624fc64e,am,10.293,9.908,0.386,10.293,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb54ca6ab640,train,የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን በ18 ነጥብ 15ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።,spk_1d5d624fc64e,am,4.934,4.577,0.357,4.934,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2e5d235e9f3,train,ማምሻውን በኤምሬትስ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ጋብርኤል ማጋሌስ፣ ማርቲን ዙቢሜንዲ፣ሊያንድሮ ትሮሳርድ እና ጋብርኤል ጄሱስ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,8.254,7.892,0.361,8.254,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b402f99e06b,train,ውጤቱን ተከትሎ አዳማ ከተማ በ31 ነጥብ አምስተኛ፣ የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን በ20 ነጥብ 16ኛ ደረጃን ይዘዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,7.093,6.742,0.351,7.093,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d572c38d8db,train,በወልቂጤ ከተማ የበድረዲን መስጂድ የመጅሊስ ምርጫ አስፈጻሚ አቶ ሪድዋን መኪዩ አወል እንዳሉት በመስጂዱ ውስጥ 553 መራጮች መመዝገባቸውንና በዛሬው እለትም ድምጻቸውን በነጻነት በመስጠት መሳተፋቸውን ገልጸዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,14.094,12.726,0.486,14.094,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_094f2206caa7,train,የበለፀገች ሀገርን ለመገንባት በሚደረገው ሀገራዊ ጥረት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን የፍትህ ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_1d5d624fc64e,am,10.68,6.466,1.02,10.68,-37.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56492c1638ac,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጠንባሮ ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ኢንጅነር ሀብታሙ በላይነህ በበኩላቸው፤ ሲምፖዚየሙ የክልሉን ባህል ለማስተዋወቅና ለማሳደግ ምቹ እድል የሚፈጥር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,12.373,12.024,0.349,12.373,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3573b98f83a,train,ግጭቶችን በማቆም ወደ ሰላማዊ አማራጭ መመለስ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,4.093,3.651,0.442,4.093,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e36cde8adca2,train,ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባስኬቶ የመጡት አቶ ወንዳፍራሽ ንጉሴ እንደገለጹት በየአካባቢው የሚከበሩ የብሔረሰቦች የዘመን መለወጫ በዓላት ለህዝቦች አንድነትና ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ ፋይዳ አላቸው።,spk_1d5d624fc64e,am,13.293,12.936,0.358,13.293,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cca966b0e16c,train,የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣሪያ ከኬንያ አቻው ጋር ባደረገው የደረጃ ጨዋታ 3 ለ 0 በማሸነፍ ለአህጉራዊው መድረክ ማለፉን አረጋግጧል።,spk_1d5d624fc64e,am,9.694,9.319,0.375,9.694,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6b32e98549f,train,በአፋር ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የሴቶች ተሳትፎና ንቅናቄ ዳይሬክተር ወይዘሮ ፋጡማ ሐንፈሬ በበኩላቸው እንደተናገሩት በክልሉ የሴቶችን ጥቃት የመከላከል ስራዎች እየተሰሩ ነው።,spk_1d5d624fc64e,am,11.774,10.834,0.348,11.774,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4780ee4dbdf7,train,የጎል ኢትዮጵያ ፕሮጀክት መተማ ቅርንጫፍ ማናጀር ዶክተር ተሰማ ረታ በበኩላቸው ድጋፉ የሆስፒታሉን አገልግሎት አሰጣጥ ለማገዝ መደረጉን ጠቁመው በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል ።,spk_1d5d624fc64e,am,12.893,11.868,0.36,12.893,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3c4aea43540,train,የኢትዮ-ቴሌኮም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መኪና ሽልማቶችን ለባለ ዕድለኛ አሸናፊ ደንበኞቹ አበርክቷል።,spk_1d5d624fc64e,am,6.934,6.579,0.355,6.934,-35.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0d0933da66b,train,ኮሌጁ ከሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅነት ማደጉን ጠቁመው፣ ለዚህ ስኬት አስተዋጽኦ ላደረጉና በተልዕኮ አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የኮሌጁ አመራሮችና አባላት የማዕረግ እድገትና የምስክር ወረቀት ተሰጥቷል ብለዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,13.813,12.862,0.376,13.813,-33.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_92353da70971,train,አል ቡርሃን በሀገሪቱ የተፈጠረውን ቀውስ  ለመፍታት በሚቻልበት ጉዳይ ላይ  ከኢጋድ ሊቀመንበር  ወርቅነህ ገበየሁ ጋር ለመምከር  ፍላጎታቸውን ያሳዩት  ከጅቡቲው ፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር  ጌሌ በተወያዩበት   ወቅት ነው፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,13.373,12.085,0.773,13.373,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1aa3aef1da85,train,ኮሌጁ ወደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅነት እንዲያድግ አስተዋጽኦ ላደረጉና በተልዕኮ አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የኮሌጁ አመራሮችና አባላት ዛሬ የማዕረግ እድገትና እውቅና ተሰጥቷል።,spk_1d5d624fc64e,am,9.653,9.274,0.38,9.653,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6516e3717ca8,train,ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በአብሮነት ማጠናቀቅ እንደተቻለ ሁሉ አብሮነትን የሚያጠናክሩትን ባህላዊ እሴቶች  በመጠቀም ህዝብን ለልማት ማነሳሳትና የልማት ፕሮጀክቶችን ማፋጠን እንደሚገባም ገልጸዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,13.293,12.946,0.347,13.293,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d6e3921a394,train,የሐረር የኮሪደር ልማት ምቹ የመኖሪያ አካባቢ ከመፍጠር ባለፈ ከተማዋን ተጨማሪ ውበት እና ድምቀት ያጎናፀፋት መሆኑን ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_1d5d624fc64e,am,8.893,8.123,0.348,8.893,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce149a9923c4,train,በውድድሩ ላይ 16 ሺህ ሴቶች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,4.774,4.397,0.376,4.774,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d734c43de94,train,ከ1984 ጀምሮ በየዓመቱ ወደ ገዳሙ እንደሚመጡ የጠቆሙት አቶ ጌታቸው ግዛው፥ በዓሉን ኃይማኖታዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ማክበራቸውን ገልፀዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,11.78,8.58,1.77,11.78,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a512165c1ed8,train,የኮሪደር ልማትን ጨምሮ በአዲስ አበባ የተከናወኑ የልማት ስራዎች ለኢሬቻ በዓል ልዩ ድምቀት መሆናቸውን በሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል የታደሙ ተሳታፊዎች ተናገሩ።,spk_1d5d624fc64e,am,9.534,9.142,0.391,9.534,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae86206aa0ea,train,መቱ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 2ሺህ 157 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።,spk_1d5d624fc64e,am,6.654,6.203,0.451,6.654,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d0f15b41415,train,ከተከሰተ አንድ አመት ያስቆጠረው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በእነዚህ ጊዜያት ውስጥ ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚያዊ ፤ማህበራዊ እና ሌሎች ቀውሶችን እያስከተለ ይገኛል።,spk_1d5d624fc64e,am,8.733,8.368,0.365,8.733,-31.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f366449a7eb1,train,በ’ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሸቲቭ’ ስር የሚደረገው የኃይል አቅርቦት ትስስር በታዳሽ ሀይል ሀብት የተሞላችውን ኢትዮጵያን ከመጥቀም ባሻገር የአፍሪካ ቀንድ አገራትን ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሸጋግራቸው በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ለግሎባል ታይምስ ተናግረዋል፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,17.974,16.611,0.351,17.974,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4726a1b28a8,train,በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እንዳሉት በክልሉ ባለፉት ዓመታት የአብሮነት እሴቶችን በማጎልበት በተከናወኑ የልማት ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተገኝተዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,10.014,9.651,0.363,10.014,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_588627b9928d,train,የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ መልካሙ ጸጋዬ በበኩላቸው በአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት የተጀመረው ፕሮጀክት ከዚህ ቀደም ኪነ ህንጻዎችን ብቻ የሚጎበኙ ቱሪስቶች የነገስታቱን ህያው ታሪክ በትእይንት መልክ ጭምር እንዲጎበኙ የሚያስችል ነው ብለዋል፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,16.093,14.562,0.416,16.093,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e88e61f4d812,train,በርክክቡ ወቅት  ርዕሰ መስተዳድሩ ባደረጉት ንግግር  ፤  የክልሉ መንግስትም ጉዳቱ በደረሰበት አካባቢ ላሉ 150 አባወራዎች መኖሪያ ቤት ሰርቶ ቀደም ብሎ ማስረከቡን አስታውሰዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,12.573,11.624,0.469,12.573,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_fb9a50c7b7fe,train,• በበሽታው ከተያዙ የሌሊት ወፎች ወደ ሰዎች ይተላለፋል።,spk_1d5d624fc64e,am,3.253,2.884,0.37,3.253,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4756db5c6608,train,በህንድ ተከስቷል የተባለው አዲሱ የኮቪድ-19 ዝርያ በዓለም ጤና ድርጅት አሳሳቢ በሚል መመደቡንም ዘገባው አመላክቷል።,spk_1d5d624fc64e,am,7.173,6.819,0.354,7.173,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_445c962d97ca,train,የብዙአየሁ ህልፈት ድንገተኛ መሆን አሳዛኝ ነው ያለው ጋዜጠኛ የሰራው፤ የመልካምነት መምህር በሆነው ብዙአየሁ ህልፈት ጥልቅ ሀዘን ለተሰማቸው ሁሉ መጽናናትን ተመኝቷል።,spk_1d5d624fc64e,am,11.053,10.692,0.361,11.053,-35.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ef1ff388e55,train,በጉብኝታቸው አጠቃላይ በሙዚየሙ ባሉ ቅርሶች ዙሪያ ገለጻ እና ማብራሪያ ተደርጎላቸዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,6.213,5.443,0.77,6.213,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfefcab9968b,train,በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የክልልና የከተማ አስተዳደሩ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,5.973,5.602,0.371,5.973,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12630dce8734,train,በአንጻሩ በሊጉ ስድስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው አርባ ምንጭ ከተማ በአምስት ነጥብ የመጨረሻውን 20ኛ ደረጃን ይዟል። ቡድኑ እስከ አሁን በሊጉ ምንም ጨዋታ አላሸነፈም።,spk_1d5d624fc64e,am,8.094,7.735,0.359,8.094,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27f93e5c1044,train,የወጣቶች ስብዕና ማበልጸጊያ ማዕከላትን ዘመናዊና ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_1d5d624fc64e,am,8.293,7.94,0.353,8.293,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_895a6462f01e,train,ብዙአየሁ ያካበተው የሙያ ብቃትና ታታሪነት ለብዙዎች መልካም ስብዕናን ያስተላለፈ ቀና ሰው እንደነበርም ነው የገለጸው።,spk_1d5d624fc64e,am,7.973,7.469,0.504,7.973,-35.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d56531b9ec38,train,የጥናትና ምርምር ስራዎቹ በተለይ በክልሉ የፀጥታ ሁኔታና ወንጀል መከላከል፣ የፀጥታ ሃይሉ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዕውቀት፣ ክህሎትና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም አቅም ማጎልበት ላይ ያተኮሩ ናቸው ብለዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,11.414,10.549,0.35,11.414,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c83dc75afd59,train,የ67 ዓመቱ ሴናተር ከእ.አ.አ ጥር ወር 2021 አንስቶ ደግሞ የሴኔቱ የደህንነት ጉዳዮች ኮሚቴ ሰብሳቢ ሆነው በመስራት ላይ ናቸው።,spk_1d5d624fc64e,am,10.053,9.711,0.343,10.053,-32.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7062812716dd,train,በከተማዋ ከዚህ ቀደም የሰውና ተሽከርካሪ መንገድ ብዙም ያልተለየ ስለነበር ለአደጋ ይጋለጡ እንደነበር አስታውሰው የኮሪደር ልማቱ  ለሁሉም የሚመች መሰረተ ልማት መፍጠሩን ገልጸዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,12.174,11.224,0.469,12.174,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4c34a253fd8,train,ተቋማቱ የአካባቢ ንፅህና፣ ደም ልገሳ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን ወገኖች በመደገፍ፣ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርትና የተቋማት ጥገና ላይ በጋራ የነቃ ተሳትፎ እያደረጉ እንደሚገኙ ተናግረዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,12.454,11.659,0.349,12.454,-32.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a39aa27641e,train,ብዙአየሁ ብርሃኑ ከኅዳር 2008 ዓ.ም ጀምሮ ህልፈቱ እስከተሰማበት ድረስ በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በከፍተኛ የምስል ቀረፃ ባለሙያነትና በሌሎች ተቋማትም በተለያዩ የሙያ መስኮች ሀገሩን አገልግሏል።,spk_1d5d624fc64e,am,15.334,14.467,0.409,15.334,-35.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ffc12df02ff,train,በአዲስ አበባ ከተማ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማሻሻል እየተከናኑ በሚገኘ ተግባራት የነቃ ተሳትፎ እያደረጉ ለሚገኙ አካላትም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,10.854,10.474,0.379,10.854,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_545ade090e0a,train,ቀኑ የሚነጣጥሉ ከፋፋይ ትርክቶችን በማስቀረት የጋራ ጉዳዮች እንዲጎሉ የሚያደርግ መሆኑን ጠቅሰው የህዝቡ ባህላዊ መገለጫዎች እንዲታወቁ፣ እንዲጠበቁና ለመጪው ትውልድ እንዲተላለፉ ያስችላል ነው ያሉት።,spk_1d5d624fc64e,am,15.454,14.548,0.38,15.454,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c01d54131026,train,ረቂቅ ፖሊሲውን የሚያዳብሩ የተለያዩ ግብዓቶች ከተሰበሰቡ በኋላ በሚመለከተው አካል እንደሚጸድቅ አመላክተዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,6.973,6.535,0.438,6.973,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aba724dae087,train,ድጋፉም ለተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስና የደንብ ልብስ ሲሆን ወላጆቻቸውን ላጡ ህጻናት ሞግዚቶች  ደግሞ ገንዘብ  ተበርክቷል።,spk_1d5d624fc64e,am,7.213,6.859,0.355,7.213,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82e416831efc,train,የክልሉ መንግስት የህጻናትን መብቶች ለማስከበር የህግና የአሰራር ስርዓቶችን ዘርግቶ ለተፈፃሚነቱም በልዩ ትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,8.174,7.819,0.355,8.174,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45a100626291,train,አንድ ሰው ይህ ችግር እንዳለበት ከሚጠቁሙ ምልክቶች ውስጥ የሚከተሉት ዋና ዋና እንደሆኑ የስነልቦና ባለሙያዎች ይናገራሉ ።,spk_1d5d624fc64e,am,7.373,6.372,0.34,7.373,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57ae370fc55f,train,በአርባ ምንጭ ከተማ በትናንትናው ዕለት በተከበረው የዘመን መለወጫ በዓል ላይ የፌዴራልና የክልል የመንግስት ሥራ ሃላፊዎችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,11.133,10.772,0.361,11.133,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a42c70b929f,train,መንግስት በመጋቢት ወር የመጀመርያ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰው ሲያገኝ ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ዘገባው አስታውሷል፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,8.454,7.777,0.37,8.454,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df9e8fd07f78,train,ሃዋሳ ከተማ በሊጉ ባደረጋቸው 17 ጨዋታዎች በስምንቱ አሸንፎ በአራቱ ተሸንፎ በአምስቱ አቻ ወጥቷል። በጨዋታቹ ላይ 18 ግቦችን ሲያስቆጥር 10 ጎሎች ተቆጥረውበታል።,spk_1d5d624fc64e,am,11.213,10.84,0.373,11.213,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1082226845b,train,መንግስት የአካል ጉዳተኞች ፖሊሲ ለማውጣት ቁርጠኛ አቋም መያዙን አድንቀው ፖሊሲው ዘርፈ ብዙ ጥቅም እንደሚያስገኝም አመልክተዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,9.414,8.659,0.355,9.414,-33.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b5901e1a600,train,እለቱ የኤች አይ ቪ ኤድስ የደም ምርመራና የምክር አገልግሎትን ጨምሮ በተለያዩ አስተማሪ በሆኑ ዝግጅቶች በክልል ደረጃ በአኝዋሃ ዞን ዲማ ወረዳ ተከብሮ ውሏል።,spk_1d5d624fc64e,am,12.293,10.95,0.37,12.293,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24a667435843,train,የምእራብ ጎንደር ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ጅብሪል መርሻ በርክክብ ስነ ስርአቱ ላይ እንደገለጹት በዞኑ የሚገኙ የጤና ተቋማትን በመደገፍ የጤና አገልግሎቱን ቀልጣፋና ጥራት ያለው ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው።,spk_1d5d624fc64e,am,14.454,13.282,0.359,14.454,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b8ea2458c7e,train,ከክልሉ ህዝብ ቁጥር ጋር ሲታይ ከህብረተሰቡ የሚሰበሰበው ደም በቂ እንዳልሆነ ጠቁመው በቀጣይ የደም ለጋሾችን ቁጥር ለማሳደግ በቅንጅት የሚደረገው ጥረት ይጠናከራል ነው ያሉት።,spk_1d5d624fc64e,am,13.174,12.772,0.401,13.174,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9518c5475747,train,ክላስተሩ በሚያደረገው የተቀናጀ ተግባር የሴቶች፣ ህፃናት፣ አረጋውያንና ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ለመደገፍ እያስቻለ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ  የሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ ትዕግስት እማኘው ናቸው።,spk_1d5d624fc64e,am,12.094,11.199,0.359,12.094,-34.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b66ce028957,train,በተማሪዎች የ ጥያቄና መልስ ውድድር አንደኛ የወጣችው የክሩዝ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ሳራ አህመዲን በውድድሩ አንደኛ በመውጣቷ መደሰቷ ገልጻ፥ ስለ ሀገሯ ህብረ ብሔራዊነት፣ ስለ ዴሞክራሲ ስርዓትና ስለ ህገመንግስቱ እውቀት መቅሰሟን ተናግራለች።,spk_1d5d624fc64e,am,16.213,14.551,0.347,16.213,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7668658bac6,train,በ17ኛ ሳምንት ከመቀሌ 70 እንደርታ አቻ የተለያየው አዳማ ከተማ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ይጫወታል።,spk_1d5d624fc64e,am,6.253,5.875,0.378,6.253,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f9a2b8ef9d39,train,ኮሚሽኑ ልዩነቶችን በምክክር ለመፍታት እያደረገ ላለው ጥረት የበኩላቸውን እንደሚወጡ የተናገሩት ደግሞ የቀቤና ሀገር ሽማግሌ መኪ ሁሴን እና ሃያቱ ሻሚል ናቸው፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,11.053,10.688,0.365,11.053,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75ad64fc7ec9,train,የኮሮና ቫይረስ በአለም ዙሪያ በፍጥነት እየተስፋፋ መሆኑን ገልፀው፤ ቅድመ መከላከሉ ላይ ተገቢው እርምጃ ሊወሰድ ይገባል ተብሏል።,spk_1d5d624fc64e,am,7.093,6.733,0.36,7.093,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_324e672ba552,train,የሁለት ጊዜ የውድድሩ አሸናፊ ሃዋሳ ከተማ በ29 ነጥብ ሶስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_1d5d624fc64e,am,5.534,5.162,0.372,5.534,-17.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78b05af0ba2e,train,የህዝብን አብሮነትና የልማት ተሳትፎ የሚያጠናክሩ ባህላዊ እሴቶች ሀገራዊ ብልጽግናን ለማፋጠን ፋይዳቸው የጎላ መሆኑን በጋሞ የዘመን መለወጫ በዓል ላይ የተሳተፉ ታዳሚዎች ገለጹ።,spk_1d5d624fc64e,am,13.454,12.594,0.399,13.454,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17d378476d2c,train,ቤት ለቤትና በትምህርት ቤት ለሚሰጠው የክትባት ዘመቻ ውጤታማነት የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡም ዶክተር መቅደስ አሳስበዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,12.373,11.711,0.351,12.373,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5db2c94d0b2e,train,የክልሉ ኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኡጁሉ ኡጁሉ እንዳሉት ኤች አይ ቪ ኤድስ የማህበረሰቡ ዋነኛ የጤና ችግር ወደማይሆንበት ደረጃ ለማድረስ ጽህፈት ቤቱ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።,spk_1d5d624fc64e,am,14.254,13.551,0.387,14.254,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e48dace85398,train,ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ  ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ዛሬ በሀዋሳ ከተማ ተካሂዷል።,spk_1d5d624fc64e,am,5.973,5.599,0.374,5.973,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8032f62e1af8,train,የሴቶች፣ ሕፃናት፣ ወጣቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ አረጋውያን፣ ውሎና አዳራቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ዜጎችን መብትና ደህንነት የሚያስጠብቁ ሥራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_1d5d624fc64e,am,12.38,8.332,1.462,12.38,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8cfc2bc0119,train,በራሱ ሃሳቦች ወይም እምነቶች ትክክለኛነት መቶ ያምናል፣ እናም የሌሎችን እምነት እንደ ስህተት ሰዎችንም አላዋቂ አድርጎ ይቆጥራል ።,spk_1d5d624fc64e,am,7.133,6.759,0.374,7.133,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f47f3fcc716,train,በአሸባሪው ህወሓት ቡድን ተንኳሽነት ግጭቱ ከተጀመረ ጊዜ ጀምሮ ምእራባውያን መገናኛ ብዙሃን እንዲሁም የአሜሪካ ከፍተኛ ባለስልጣናት የትግራይ ህዝብ በጦርነቱ እንደተጎዳ በመግለጽ በመንግስት ላይ ያልተገባ ጫና እያሳደሩ ነው በማለት ገልጻለች።,spk_1d5d624fc64e,am,13.454,12.659,0.382,13.454,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65b2281b63a5,train,"ሆረ ሀርሰዲ  የኢሬቻ በዓል  በቢሾፍቱ ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሐሳብ ነገ ይከበራል።",spk_1d5d624fc64e,am,7.373,7.006,0.368,7.373,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_acf2c88861ab,train,ይህም ከውጭ ሀገር በውድ ዋጋ የሚገባን መድኃኒት በሀገር ውስጥ ለማግኘት ከማስቻሉ ባለፈ የውጭ ምንዛሬን እንደሚያስቀርም አስረድተዋል።,spk_1d5d624fc64e,am,8.854,8.49,0.363,8.854,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f54fc2daddb8,train,በዞኑ የማህበራዊ ክላስተር ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ግምገማና የአዲሱ በጀት እቅድ ትውውቅ መድረክ በገንዳ ውሃ ከተማ ተካሂዷል።,spk_1d5d624fc64e,am,9.694,9.322,0.371,9.694,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf593981143f,train,የምርጫ ሂደቱም ህዝበ ሙስሊሙ መንፈሳዊና ማህበራዊ አገለግሎትን በመስጠት ጥቅምና ፍላጎቱን ለማስከበር ጉልህ ፋይዳ እንደሚኖረው አንስተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.914,8.773,0.0,10.914,-33.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_39ccab7096b1,train,"""የበጎ ፈቃድ ስራ ጊዜና ቦታ አይገድበውም"" ያለችው ወጣቷ የተግባሩ መጠናከር ማህበረሰባዊ ትስስርን  ለማጎልበት እንደሚረዳ አመልክታለች፡፡",spk_6cdfe48a5bb6,am,11.553,9.744,0.488,11.553,-36.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed3c5902e105,train,የሙሉዓለም ባህል ማዕከል የኢትዮጵያን የባህል ዲፕሎማሲ አጉልቶ በማሳየት ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ገለጸ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.674,8.674,0.0,8.674,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c3842440560,train,ይህንን ማህበራዊ ኃላፊነት በመወጣት ረገድ  ህብረተሰባችንን በማስተባባበር ቀጣይነት ያላቸው ስራዎችን ማከናወን ላይ  ትኩረት ይደረጋል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.873,9.188,0.0,9.873,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_95397911c3e5,train,ኢትዮጵያ የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ የጀመረችው ጥረት የሚበረታታ እና ለሌሎች አገራት ምሳሌ መሆን የሚችል ነው ብለዋል ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.434,8.025,0.408,8.434,-33.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9da32949f8d1,train,ብልሹ አሠራርን ዳር ቆሞ የመመልከትና ታዝቦ ብቻ የማለፍ ባህል ሀገር ላይ ጉዳት ስለሚያስከትል ሊያበቃ ይገባል ሲሉ ገልጸዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.793,8.818,0.444,9.793,-35.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_21c5108367e3,train,የትጋት ተምሳሌቶቹ በ12ኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡት ተማሪ ኃይማኖት እና ቅዱስ,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.274,7.095,0.483,8.274,-35.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e33c9dd10f8c,train,አሁን በአዲስ መልክ ተገንብቶ ቤቱን መረከብ በመቻላቸው ይደርስባቸው የነበረውን ችግር የፈታ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.514,8.13,0.384,8.514,-33.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3f659ccb318,train,ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባስተላለፉት መልዕክት ተወዳጁን፣ ተናፋቂውንና ባለፉት 25 ዓመታት የከተማችን አንዱ ድምቀት እና አለም አቀፍ መገለጫ የሆነውን ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያን በልዩ ድምቀት አስጀምረናል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,17.634,15.721,0.841,17.634,-29.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_28c1044de492,train,በኢትዮጵያ የልደት፣ ጋብቻና ሞት የወሳኝ ኩነት አገልግሎቶች ምዝገባ መከናወን ከጀመረ ረጅም ዓመታት ቢቆጠሩም፣ በሰው ኃይልና በቴክኖሎጂ የተደራጀ ባለመሆኑ ከምዝገባ የሚመነጨው ውጤት እዚህ ግባ የሚባል ሀገራዊ ጥቅም ሳይሰጥ ቆይቷል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,17.953,15.989,0.342,17.953,-35.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e82916225889,train,ድጋፍ የተደረጉት የህክምና መሳሪያዎች የስፔሻላይዜሽን ስልጠናንና የጤና ስርዓቱን ለማጠናከር የሚያግዙ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.274,9.668,0.0,10.274,-29.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_31cbb12f9430,train,የሀገሪቱን የብልፅግና ጉዞ ለማሳካት  ተመራቂዎች በሚሰማሩበት መስክ  ጠንክረው በመስራት   የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንደሚጠበቅባቸው ተመላከተ፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.553,10.416,0.51,11.553,-38.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9a1e4360949,train,በአዋሽ ወንዝ ሙላት ምክንያት ዘንድሮ የደረሰው ጉዳት የከፋ መሆኑን ጠቁመው፣ መንግስትን ጨምሮ ድጋፍ የሚያደርጉ አካላት ድጋፉን እንዲያጠናክሩ ጠይቀዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.553,8.435,0.405,9.553,-36.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e4eafc6db6c,train,በማሕበሩ  የደሴ አስተባባሪ  ማዘንጊያ አበበ በበኩላቸው፤ ማሕበሩ ዛሬ ለአንድ ሺህ 500 ተማሪዎች ያደረገው ድጋፍ  925 ደርዘን ደብተርና 4ሺህ 500 እስክርቢቶ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.473,13.957,0.446,15.473,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_85e8d591fc32,train,በመርሐ ግብሩ ከሁለት ዓመታት በላይ ለበርካታ ወላጆች ከእርግዝና ጊዜ ጀምሮ ልጆች 6 ዓመት እስኪሞላቸው ድጋፍና ክትትል ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጻለች፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.713,10.976,0.328,11.713,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_673736508d58,train,በመዲናዋ የተከናወኑ የኮሪደር እና ሌሎች የልማት ስራዎች የአካል ጉዳተኞችን ደህንነትና ተጠቃሚነት በማስጠበቅ ረገድ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.233,13.716,0.886,15.233,-32.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f22e0a96be8,train,የሰላም፣ የፍቅርና የአንድነት መገለጫ የሆነውን የአሸንዳ በዓል በመጋራት፣ እሴቱን ጠብቆ ለማዝለቅ የሁሉንም ጥረት መጠየቁን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.633,8.436,0.684,9.633,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_07d796d259ae,train,እነዚህን ሀገራዊ አሴቶችን በመጠበቅና በማዳበር ለመጭው ትውልድ ለማስተላለፍ መስራት እንደሚገባ ገልጸው ለዚህም የሀገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት አባቶች ድርሻ የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.793,11.824,0.624,13.793,-36.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f16e1abd9fff,train,ግድቡ የፈጠረውን የቱሪዝም ስፍራ ከሌሎች በአካባቢው ከሚገኙ የቱሪዝም መስህቦች ጋር በማቀናጀት የማስተዋወቅ ስራ እየተሠራ እንደሚገኝም አቶ ስለሺ ገልጸዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.354,11.368,0.427,12.354,-36.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_36d658577c89,train,የቋሚ ኮሚቴው አባላት በድሬዳዋ የሚገኙትን የኢትዮጵያ እምባ ጠባቂ ተቋም ቅርንጫፍና የምርጫ ቦርድ ተዘዋውረው ተመልክተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.514,9.275,0.0,10.514,-30.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0887446d5585,train,በአዲሱ ዓመትም ይህን ስራ በማስቀጠል  የተጀመሩትን የልማት ስራዎች በፍጥነት የማጠናቀቅና  አዳዲስ ፕሮጀክቶችን ከፍጻሜ ለማድረስ ከመቼውም ጊዜ በላይ ይሰራል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.233,10.354,0.305,11.233,-36.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5e7c5db6b8b,train,በሌሎች ወረዳዎችም መሰል ተግባራት እንዲከናወኑና ለፕሮጀክቱ ስኬታማነት የወረዳዎቹ አመራሮችና ባለድርሻዎች በኀላፊነት ሊሰሩ ይገባል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.674,9.013,0.0,10.674,-34.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1502bdc3d999,train,የቀዳማይ ልጅነት ልማት ፕሮግራም ሳይንሳዊ የልጅ አያያዝ እውቀትን በማስጨበጥ በአካልና በአዕምሮ የዳበሩ ልጆች እንዲያሳድጉ ትልቅ ዕድል እንደፈጠረላቸው የመርሃግብሩ ተጠቃሚ እናቶች ተናገሩ፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.954,12.902,0.0,13.954,-34.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ccfa2dafc04,train,በዚህም 220 ሰዎችን ምሳ ከማብላት በተጨማሪ የዱቄት እና ሌሎች የእለት ደራሽ ድጋፍ መደረጉን ገልጸው ድጋፉ በብር ሲተመን 700 ሺህ ብር ግምት እንዳለውም አመልክተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.313,12.154,0.325,15.313,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f38f336f912d,train,አስተያየት ሰጪዎቹም የጀግንነት፣ የነፃነትና የህብር ብሔራዊ አንድነት መገለጫ የሆነውን ሰንደቅ ዓላማ በማክበር የሀገርን ከፍታ ክብርና ሉዓላዊነት ማስቀጠል ይገባል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.793,11.314,0.0,11.793,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7e8fee2f4de,train,በዓሉን አክበረው ደሴን አቋርጠው ለሚያልፉ እንግዶች የወሎን ባሕላዊ አልባሳት በማቅረብ አካባቢዎችን እያስተዋወቁ  መሆኑን በንግዱ ዘርፍ  የተሰማሩ ነዋሪዎች ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.473,12.32,0.605,13.473,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e384faaff485,train,ጤና መድህን፣ የገጠር መሬት ካርታና ትምህርት የፋይዳ አገልግሎት ከሚተገበርባቸው ዘርፎች መካከል መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,7.234,6.744,0.489,7.234,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0c15d63373a,train,የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍስሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ኮርፖሬሽኑ ከመደበኛ ስራው በተጓዳኝ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት እየተንቀሳቀሰ ነው።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.233,11.809,0.308,13.233,-35.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f04252c5eae8,train,የተገኘውን ተሞክሮ በማስፋትም ዘንድሮ በወረዳው አምስት የውሃ ተቋማትን በፀሃይ ሃይል እንዲሰሩ ለማድረግ ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.153,9.507,0.322,11.153,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_98f58c86d9e8,train,በትግራይ ክልል የአሸንዳ በዓል በየዓመቱ ከነሐሴ 16 ጀምሮ በአደባባይ በድምቀት የሚከበር የልጃገረዶች በዓል መሆኑ ይታወቃል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,7.954,7.449,0.505,7.954,-35.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f600fda2a8b,train,የ2018 የመስቀል ደመራ በዓል ሀይማኖታዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ ማክበር የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ-ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ገለጹ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.993,11.999,0.534,12.993,-35.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c726b7114e9,train,ያነጋገራቸው የአክሱም ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,3.393,2.93,0.463,3.393,-33.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0f331035f0f,train,የዜጎችን እንግልት በማስቀረት ልዩነት ያለው ለውጥ ማምጣት እንዲሁም ግልጸኝነትን በማስፈን ተጠያቂነትን በማረጋገጥ በኩል ጉልህ ሚና እንዳለውም አስታውቀዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.594,11.04,0.305,12.594,-35.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c812225444b,train,በብልፅግና ፓርቲ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ወጣቶች ክንፍ የተውጣጡ ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች በሆሳዕና ከተማ የተለያዩ የበጎ ፍቃድ ተግባራትን አከናውነዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.713,11.96,0.485,13.713,-36.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_76567b9fcd50,train,ምሁርነት ውስብስብ ጉዳዮችን ለመዳሰስ መሞከር፣ ሐሳብን ለመናገር፣ ለማድመጥና ለመጠየቅ መዘጋጀት መሆኑን ጠቅሰው ይህም በዋናነት በማሰብ አቅም ግንባታ ላይ የሚሠራ ተግባር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,16.674,14.412,0.918,16.674,-36.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6836f74fe5d,train,የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ እና የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የሁሉም አካላት ርብርብ አስፈላጊ ነው።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.274,10.274,0.0,10.274,-34.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_226f019742a3,train,ዛሬ ለተጠቃሚዎች የተላለፉት 16 የመኖሪያ ቤቶች የዚሁ አካል መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,6.513,5.969,0.544,6.513,-32.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee6d6bd1a7fe,train,በጉዳቱ ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎች የከፋ ችግር እንዳይገጥማቸው መጠለያ፣ ንጹህ መጠጥ ውሃ እና ምግብ እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ስንታየሁ፣ ጉዳቱ ከፍተኛ በመሆኑ ከክልሉና ከፌዴራል መንግስት ጋር በቅርበት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,16.994,15.535,0.504,16.994,-36.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_916befc5d6f0,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ እየተመዘገቡ ያሉ ስኬቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል እንደሚሰራ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለፀ፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.873,9.471,0.403,9.873,-31.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d4e7f63eace,train,በቆይታቸውም በርካቶች ኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብን በራሷ አቅም እየገነባች መሆኑን እንደሚያውቁና በዚህም አድናቆታቸውን ይገልጹ እንደነበር ጠቁሟል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.993,9.947,0.45,10.993,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e29ff66dc665,train,የከተማ አስተዳደሩ የ2018 ዓመት በዓል ዋዜማን  በህዝብ ፕላዛ ስፍራ በድምቀት አክብሯል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,7.394,6.571,0.345,7.394,-35.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_15667e37a77b,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ዛሬ ማለዳ በንፋስስልክ ላፍቶ ክፍለከተማ የፒያሳ ነዋሪዎች የገቡበት ሰፈርን መጎብኘታቸውን አስታወቁ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.633,9.713,0.444,11.633,-37.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ded46acc3a5,train,በአገሪቱ በየደረጃው የተጀመረው የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ የበለጠ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.114,7.762,0.0,8.114,-34.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b5f34b4ccbe,train,የባሌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አብዱልሀኪም አልይ በበኩላቸው ትምህርት ቤቱ የተገነባው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ባልተዳረሰበት የዞኑ አርብቶ አደር ማህበረሰብ አካባቢ መሆኑ ልዩ እንደሚያደርገው ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.954,13.36,0.0,13.954,-32.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cc83faa8680,train,ይህንን ስኬታማ ለማድረግም የሁሉም ባለድርሻ አካላት ትብብር እንደሚያስፈልግም አመልክተዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,6.434,5.639,0.485,6.434,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_39e3a0100445,train,የከተማ አስተዳደሩ ሴቶች ህፃናት ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ሀላፊ ወይዘሮ በለጥሽ ግርማ በበኩላቸው፤ በበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሴቶችና አረጋውያን የመኖሪያ ቤት ችግር ለማቃለል በትኩረት እየተሰራ  እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.793,14.52,0.309,15.793,-32.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_63c4cabf10cd,train,የከተማዋን የህዝብ አገልግሎት አሰጣጥ ይበልጥ ለማሳለጥም በቴክኖሎጂ የተደገፈ ተግባር እንደሚከናወን  አክለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.233,8.297,0.456,9.233,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ceda25c94c9,train,ግድቡን ለመጎብኘት በሚሄዱ የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል የባህል ልውውጥ፣ አብሮነትና አንድነት ማጎልበት እንደሚያስችልም ገልጸዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.434,9.204,0.606,10.434,-37.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1cc33947d7ee,train,በአፍሪካ የመንገድ ደህንነትንና ዘላቂ የትራንስፖርት እንቅስቃሴን ለማረጋገጥ የበለጠ መስራት ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,7.314,6.99,0.323,7.314,-35.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f198211d677,train,"በድርጅቱ ድጋፍ የተገነባው ትምህርት ቤት መንግስት ትምህርትን ለዜጎች ለማዳረስ እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ የሚያግዝ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የ""ኢማጅን ዋን ዴይ"" ድርጅት የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ሰኢድ አማን(ዶ/ር) ናቸው።",spk_6cdfe48a5bb6,am,15.473,14.13,0.608,15.473,-34.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_37cfa7479b7d,train,አገልግሎቱ በዞን ደረጃ ወደ አንድ ማዕከል መምጣቱ ከህብረተሰቡ የሚሰበሰበውን ገንዘብ ለሚፈለገው ዓላማ ለማዋልና የመድሀኒት አቅርቦትን በማሻሻል ለህብረተሰቡ ቀልጣፋና የተሻለ የጤና አገልግሎት ለመስጠት ያስችላል ሲሉም አስረድተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,18.034,16.46,0.0,18.034,-32.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_406ca847df59,train,የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ስርዓትን በዲጂታል ማድረግ አንድ ሰው አንድ ማንነት ኖሮት አገልግሎትን ከማቀላጠፍ በላይ ብሔራዊ ደህንነትን ለማስጠበቅና ወንጀልን ለመከላከል የጎላ አብርክቶ አለው ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,14.194,13.674,0.0,14.194,-34.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c32dcc29b7ce,train,በሆሳዕና ከተማ የተደረገው የወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎት የዚሁ ማሳያ መሆኑን ጠቅሳለች፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,7.553,7.553,0.0,7.553,-37.4,female,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_077c8cbc7cf0,train,በኮርፖሬሽኑ ተገንብተው ለተጠቃሚዎች የተላለፉት መኖሪያ ቤቶች ከተማ አስተዳደሩ እያደረገው ያለውን ጥረት የሚያግዙ መሆናቸውን አንስተው፤ ለዚህም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.873,11.215,0.0,11.873,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_445e8a1b8496,train,አገልግሎቱ የምዝገባ ስርዓቱን ዲጂታላይዝ በማድረግና ምዝገባውን በማዘመን የተማከለ የመረጃ አሰባሰብና አስተዳደር ስርዓት እየዘረጋ ነው ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.793,9.999,0.0,11.793,-33.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_61a0e9cde6ec,train,የአፍሪካ ህብረት እ.አ.አ 2012 ባሳለፈው ውሳኔ ቀኑ በየዓመቱ የሚከበር ሲሆን እለቱ ከዓለም የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች መታሰቢያ ቀን ጋር እንዲተሳሰር መደረጉ ተገልጿል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.473,13.271,0.545,15.473,-34.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_12ae2f5d5656,train,መሳሪያዎቹ ለህፃናት፣ አጥንት፣ ድንገተኛ፣ ማህፀንና ፅንስ እንዲሁም ሰመመን ህክምና የሚጠቅሙ መሆናቸውን ገልፀው፤ የህክምና አገልግሎት ጥራትና ፍትሃዊነትን ማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.873,12.425,0.394,13.873,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3bf4941d741a,train,በዚህም ከወዳጁ አርቲስት ወጋየሁ ንጋቱ ጋር በመሆን በብሔራዊ ቴአትር ሰፊ የጥበብ አስተዋጽኦ ያበረከተ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.834,8.834,0.0,8.834,-29.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_329643bb1f46,train,የቢሮው ኃላፊ ወይዘሮ ቆንጂት ደበላ እንደተናገሩት፣ በመዲናዋ የተሰሩ የኮሪደር ልማቶች አካል ጉዳተኞች በመንገዶችና በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት የሚገጥሟቸውን መሰናክሎች በመቅረፍ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,18.113,15.901,0.365,18.113,-33.7,female,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_f8a9a9f3f3d1,train,ይህን ተግባር ለማጠናከር የሀገር መሠረት የሆኑ ወጣቶችን በሥነ ምግባር መገንባት እና የሀሳብ እና ተግባር አንድነት ይዞ ብልሹ ተግባርን ማስወገድ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.633,10.521,0.644,11.633,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2b83bf0bd14,train,የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለጉብኝት ክፍት መደረግ የቱሪዝም ዘርፉን ይበልጥ በማነቃቃት ለዘርፉ ዕድገት ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር የቱሪዝም ዘርፍ ምሁራን ገለጹ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.674,11.424,0.448,12.674,-35.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_055b5b015147,train,የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጀማል አባሶ በበኩላቸው እንደገለጹት የትራፊክ አደጋ በአገር ሰብዓዊ ሃብትና ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.473,11.688,0.383,13.473,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_208d7066523f,train,የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ዋና ፀኃፊና የመስጅዱ ዋና ኢማም ሸህ ሁሴን በሽር፤ ምርጫ ሂደቱ ህዝበ ሙስሊሙ ኃይማኖታዊ የዑለማ መሪዎችን በቅርበት እንዲያገኝ የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,16.113,13.318,0.494,16.113,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6db56ec8eb43,train,ዑለማዎች ለህዝበ ሙስሊሙ በቅርበት የሚሰጡ አገልጋዮች ናቸው ያሉት ኢማሙ፤ የምርጫ ሂደቱም በየመስጅዶቹ ግልጽና አሳታፊ በሆነ መንገድ ኃይማኖታዊ ስርዓትን ተከትሎ የተካሄደ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.793,13.262,0.0,13.793,-33.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_89dd489aac69,train,የወይዘሮ ቀለመወርቅ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ቅዱስ ተስፋዬ ለማንበብ የሚመቸኝን ጊዜ በአግባቡ እጠቀማለሁ ነው ያለው፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,7.994,7.098,0.0,7.994,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_add35c8b1765,train,በኦሮሚያ ክልል የማህበረሰብ ጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚነት ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.434,8.019,0.414,8.434,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8cae1aa56cb3,train,በኢትዮጵያ ቴአትር ታላቅ ዐሻራውን ያሳረፈውና በሃገሩ ጉዳይ በጸና አቋሙ የሚታወቀው ታላቁ አርቲስት ደበበ እሸቱ ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.633,8.931,0.391,9.633,-32.9,female,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_c7e6c0c9354a,train,የአዲስ አበባ አካል ጉዳተኞች ማህበር ምክትል ፕሬዝዳንት ይታጠቁ ደረሰ፣ በመዲናዋ ለአካል ጉዳተኞች ትኩረት ተሰጥቶ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት የሚደነቁ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.553,10.723,0.407,11.553,-35.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_374afb494b13,train,በርክክቡ ስነ ስርዓት የኮምቦልቻ ከተማ አመራሮች እና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,6.034,5.724,0.309,6.034,-33.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8915101474bc,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መክፈቻ መርኃ-ግብር ተካሂዷል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,6.593,6.228,0.366,6.593,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_57c839a8a2a5,train,የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ስንታየሁ ለገሰ እንዳሉት የወንዙ ሙላት ምክንያት በዞኑ ሰበታ ሀዋስ፣ ዳዋ እና ኢሉ ወረዳዎች በርካታ ዜጎችን ለጉዳት ዳርጓል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.594,11.842,0.327,12.594,-32.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2be04219189a,train,በተጠናቀቀው ዓመት የከተማዋን ሰላም አስተማማኝ ለማድረግ ህዝቡን ባሳተፈ መልኩ በትኩረት መሰራቱን አንስተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,7.074,6.52,0.0,7.074,-36.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6bbc8933a017,train,በአፍሪካ ህብረት የመሰረተ ልማት እና ኢነርጂ ኮሚሽነር ሌራቶ መተቦጌ በበኩላቸው እንደገለጹት በአፍሪካ የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ በልዩ ትኩረት እየተሰራ ነው ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.713,12.204,0.482,13.713,-34.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5bfa664e5052,train,በበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የደም ልገሳ፣ 117 አዲስ መኖሪያ ቤቶችን የመገንባትና ያረጁ ቤቶችን የመጠገን ስራን ጨምሮ  ሌሎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተግባራት እንደሚከናወኑ አንስተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,14.674,12.702,0.653,14.674,-31.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d464c17fcd53,train,የምዕራብ ሸዋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዲዳ ጉደታ በበኩላቸው፤ ከዞኑ 23 ወረዳዎች ለጤና መድህን አገልግሎት ከህብረተሰቡ የሚሰበሰበው ገንዘብ ወደ አንድ ማዕከል መምጣቱ ሁሉም ወረዳዎች በፍትሃዊነት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይረዳል ብለዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,18.514,16.464,0.397,18.514,-37.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8af1b6a66cfc,train,መንግስት ለሚነድፋቸው ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ  ፖሊሲዎች  ትግበራ  የተማረ የሰው ሀይል ትልቁን ድርሻ ይወስዳል ያሉት ፕሮፌሰሩ፤   ምሩቃንም በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው  ያገኙትን እውቀት ወደ ተግባር በመቀየር  ሙያዊ ሃላፊነታቸውን እንዲወጡም ጥሪ አቅርበዋል ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,18.753,16.391,0.37,18.753,-38.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2564149aa93,train,በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሦስት በሚገኘው የወሎ ሰፈር አቡ-ሑረይራ መስጅድና ኢስላም ማዕከል የተካሔደው ምርጫም ግልጽና አሳታፊ በሆነ አግባብ መካሄዱን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.633,10.754,0.325,11.633,-33.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a928281f2cab,train,የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ችሮታው አየለ (ዶ/ር) በበኩላቸው የጥላቻ ንግግሮችን የሚያሰራጩ አካላት በአብዛኛው ማንነታቸውንና ከየትኛው የዓለም ጫፍ ሆነው እንደሚያሰራጩ ለማወቅ አዳጋች መሆኑ ጉዳዩን ውስብስብ ያደርገዋል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,20.913,19.197,0.568,20.913,-36.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_24a7206c664e,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩን በመወከል በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ሽልማቱን ተቀብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,14.834,12.978,0.406,14.834,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2843bfeb145e,train,"""ትውልድን በሥነ ምግባር ተቋምን በአሠራር"" በሚል መሪ ሐሳብ 21ኛው የጸረ ሙስና ቀን በክልል ደረጃ በሚዛን አማን ከተማ ተከብሯል።",spk_6cdfe48a5bb6,am,10.914,10.074,0.428,10.914,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c25491508928,train,በመዲናዋ የሚከናወነው ጥብቅ ቁጥጥርና ፍተሻም ሕገ-ወጥ የጦር መሳሪያና የገንዘብ ዝውውርን ጨምሮ የተለያየ የወንጀል ድርጊት የሚፈፅሙ አካላትን በሕግ ቁጥጥር ስር ለማዋል ያለመ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.553,14.122,0.0,15.553,-36.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_83b85c4280dc,train,በዓሉ የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎችን እንዲጎበኙ ምቹ ሁኔታ በመፍጠር ዘርፉ ይበልጥ እንዲነቃቃ ማገዙን ገልጸው፤ በከተማው የሚገኙ ሆቴሎችና ማረፊያ ሥፍራዎችም ለእንግዶች ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ቀድሞ መሰራቱን አውስተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,18.194,16.348,0.347,18.194,-32.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0aae1713433,train,ፕሮጀክቱ እናቶችን በገንዘብ መደጎም፤የህጻናት ጤና የተጠበቀና የአመጋገብ ስርዓቱ የተስተካከለ ለማድረግ የተቀረጸ ሲሆን ድጋፉ የተገኘው ከዩኒሴፍ እና ሲዳ ከተሰኙት ግብረ ሰናይ ድርጅቶች መሆኑም ተመላክቷል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,18.674,16.478,0.344,18.674,-33.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_66f8a0895e9d,train,አርቲስት ደበበ እሸቱ በቬኑሱ ነጋዴ እና ንጉስ ሊር ከተወነባቸው የትርጉም ተውኔት መካከል ተጠቃሽ መሆናቸውን ጠቁመው፤ በሀገር ውስጥ ብቻም ሳይሆን ከሀገር ውጭም በኪነ ጥበብ ስራዎች ላይ መሳተፉን ተናግረዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.073,13.741,0.346,15.073,-35.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_51acdfe1379f,train,ከፖሊዮ ክትባት ዘመቻው ጎን ለጎንም የማርበርግ ቫይረስ በሽታን የመከላከልና የቁጥጥር ተግባርን ለማጠናከር የቤት ለቤት ቅኝት እንደሚከናወንም ጠቁመዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.834,9.429,0.502,10.834,-33.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_830c5071f101,train,ትኩረት፣ ጊዜን በአግባቡ መጠቀም፣ ፍርሃትን ማስወገድና የራስን የአጠናን ስልት መቀየስ የውጤታማነት ቁልፍ መንገዶች መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.834,10.998,0.534,11.834,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f670c424ef60,train,ህብረተሰቡና የአካባቢው አስተዳደር ተባብረው በመስራታቸው በሰው ህይወት ላይ ጉዳት ባይደርስም በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን ገልጸው፣ በአሁኑ ወቅትም በተጠለሉበት ስፍራ ድጋፍ እያገኙ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.553,12.106,0.503,13.553,-35.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ea0625df511,train,የመደጋገፍ ተግባሩ በተወሰነ ደረጃም ቢሆን እፎይታን የሰጠ መሆኑን የገለፀው ደግሞ ከአፋምቦ ወረዳ የመጣው በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ፅህፈት ቤት የማህበራዊ ጉዳይ ዳይሬክተር አቶ ኢሴ መሐመድ ናቸው።,spk_6cdfe48a5bb6,am,17.154,15.067,0.324,17.154,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed20ab46757c,train,ዛሬ ደግሞ በውጭ  ከሚኖሩ የደሴና አካባቢው ተወላጆች  ማሕበር በተገኘ ገንዘብ ለአንድ ሺህ 500 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ተገዝቶ ድጋፍ ማድረግ መቻሉን  ገልጸው፤  ለተደረገው ድጋፍም አመስግነዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.313,12.709,0.326,15.313,-35.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e4ab73e086a,train,ምሁራን ጠያቂ፣ አሰላሳይና ሀገር ወዳድ ትውልድ የመፍጠር እንዲሁም በፈተና ውስጥ አልፎ ሀገር የሚገነባ ትውልድ የማፍራት ኃላፊነት እንዳለባቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,14.354,12.324,0.444,14.354,-39.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_87a379e6e42f,train,በተዘዋወሩባቸው የተለያዩ ግዛቶች እንደ ሀገር ለኢትዮጵያ ያላቸውን ክብር ከተደረገላቸው አቀባበል መታዘብ መቻሏንም አመልክታለች።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.993,8.837,0.386,10.993,-38.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccdb1fc1a839,train,ከክልሉ ባለፈ የጥበብ ስራዎችን በመጠቀም በተለያዩ የዓለም መድረኮች የኢትዮጵያን የባህል ዲፕሎማሲ አጉልቶ በማሳየት ረገድ ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.954,10.131,0.466,11.954,-39.3,female,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_bd066279e729,train,የመድረኩ ተሳታፊዎችም በቀበሌና በወረዳ ደረጃ የነበረውን የጤና መድህን አገልግሎት በዞን ደረጃ ለማሳደግ የተጀመረው ሥራ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ስለሚያደርግ ለስኬታማነቱ የድርሻቸውን እንደሚወጡ ገልጸዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,14.514,13.995,0.0,14.514,-33.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_81c316bb908d,train,የክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ኀላፊ ወይዘሮ ነስሮ ኡዳ እንዳሉት፥ ፕሮጀክቱ በክልሉ ኤሊዳአርና ዱለቻ ወረዳዎች የሚገኙ 549 እናቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።,spk_6cdfe48a5bb6,am,16.593,13.534,0.344,16.593,-35.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_28db69435a70,train,የሕብረተሰቡ መስተንግዶና አቀባበል የሚያስደስትና ለሌሎች አካባቢዎችም ተሞክሮ የሚሆን ነው ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,6.194,5.869,0.324,6.194,-29.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_377078a11ef2,train,ሙስናና ብልሹ አሠራርን በዘላቂነት ለመከላከል የተጀመሩ ስራዎችን በማጠናከር የሕዝብ ቅሬታና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት እንደሚገባም ተናግረዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.034,11.089,0.305,12.034,-39.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_00dba8b44117,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ ትግስት አበበ እንዳሉት፤ እንግዶች በከተማው የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎችን እንዲጎበኙና የወሎን ባሕላዊ አልባሳት እንዲተዋወቁ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,14.834,14.34,0.0,14.834,-31.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbbff3310a68,train,ልጃገረዶች አምረውና ተውበው በጋራ ሆነው የሚጫወቱበት ይህ ክብረ በዓል በርካታ የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎች ይታደሙበታል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.834,7.643,0.0,8.834,-35.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aacbd4af7dd9,train,ለትምህርት ዘመኑ እስካሁን በተደረገው ጥረት ዘጠኝ ሺህ ደርዘን ደብተር ተሰብስቦ ከ15 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች መከፋፈሉን አንስተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.754,9.56,0.554,10.754,-36.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_81d005ea68fa,train,ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የበዓሉን አከባበር አስመልክተው በሰጡት መግለጫ የመስቀል ደመራ በዓል የሰላም ምልክት የአንድነትና አብሮነት እሴትን የሚያጠናክር ነው ብለዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.674,11.685,0.447,12.674,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b6f35b878b2,train,ይህም  የኢንቨስትመንት አማራጮችን የማስፋትና ለነዋሪው ምቹ ከተማን ለመፍጠር ተደማሪ አቅም እንደሚሆን አንስተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.194,6.941,0.37,8.194,-36.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_92bbe465a843,train,በምርምር ዘርፍም  የፍራፍሬ ፣የቡና  የጥላ ዛፍ  ችግኝ   ለግንባር ቀደም አርሶ አደሮች ማሰራጨቱንና በዓሣ ሀብት  ልማት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረጉን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.114,11.064,0.322,12.114,-37.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_48482679e220,train,ፋይዳ 'ፋይዳ' ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚኖሩ የውጭ ዜጎች ጭምር የሚሰጥ መሆኑ አካታችነቱን በግልጽ ያሳያል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.233,8.849,0.385,9.233,-33.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a1771beaa34f,train,በቢሮው የአካል ጉዳተኞች፣ የአረጋውያንና የቤተሰብ ማስተባበሪያ ዳይሬክተር ወይዘሮ ህይወት በቀለ በበኩላቸው፣ አካል ጉዳተኞችን በሙያ ስልጠናና በግብዓት በመደገፍ ሰርተው ህይወታቸውን እንዲለውጡ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.313,14.338,0.0,15.313,-34.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b75a423a047a,train,በየሀገራቱ የተመለከቱት ተሞክሮ ቀልጣፋና ሁሉንም ተጠቃሚዎች ያማከለ መሆኑን ጠቁመው ኢትዮጵያም ተግባራዊ ያደረገችው፤ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የሚበረታታና ብዙ ፋይዳ ያለው መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,17.314,15.095,0.505,17.314,-35.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9777a0ca29d0,train,በአበርገሌ ወረዳ የኒሯቅ ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ እስከዳር ገብሬ እንደገለፁት፡ በከተማው የንፁህ መጠጥ ውሃ ተቋማቱ በነዳጅ በሚሰራ ጄኔሬተር የሚሰሩ በመሆናቸው ነዳጅ ሲጠፋና ጄኔሬተሩ ሲበላሽ በኃይል መቆራረጥ ሲቸገሩ ነበር።,spk_6cdfe48a5bb6,am,19.233,17.234,0.0,19.233,-33.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc75cf3ab535,train,በቀጣይም ቢሮው በክልሉ ትምህርት ቤቶች ባልተዳረሰባቸው ገጠራማ አካባቢዎች የማስፋት ሥራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.473,9.473,0.0,9.473,-33.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfb73855adec,train,በመስከረም ወር የሚከበሩ የህዝብና የአደባባይ በዓላት በድምቀት እንዲከበሩ አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ገለፀ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.954,10.551,0.566,11.954,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aefecaaacde7,train,ማእከሉን የማስፋት ስራ ትኩረት እንደተሰጠው ጠቁመው በቅርቡም ሦስት የአገልግሎት ማዕከላት ወደ ስራ እንደሚገቡ ገልጸዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.914,8.382,0.532,8.914,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7d349ccea5b,train,አገልግሎቱ ተዓማኒና ጥራት ያለው የስታቲስቲክስ መረጃ ለተጠቃሚዎች ለማድረስ በአጋርነት እየሰራ መሆኑን ገልጸው፣ ትብብራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.233,11.225,0.445,12.233,-33.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6c4f8b4ac8f,train,በማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ ላይ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል እንዲሁም የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር አመራሮች የተገኙ ሲሆን ወላጆችም ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ህፃናት ልጆቻቸውን እንዲያስከትቡም መልዕክት ተላልፏል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.153,12.287,0.0,13.153,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ecbffbd9898d,train,የዴሞክራሲ ተቋማቱ በጠንካራ አደረጃጀት አቅማቸውን በማጎልበት በኢትዮጵያ የዳበረ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ እውን እንዲሆን እያደረጉት ያለውን ጥረት አድንቀዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.313,12.836,0.0,13.313,-29.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_27254822a88f,train,እስካሁን ከ60 ሺህ በላይ ተማሪዎች መመዝገባቸውን ጠቁመው፤  ሰኞ መስከረም 5/2018 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራው በይፋ እንደሚጀመር ገልጸዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.993,9.783,0.423,10.993,-35.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ddf6a988e52,train,የሠላም ግንባታ ሥራ የመንግስት ብቻ ሳይሆን ሁሉም ዜጋ የራሱን አስተዋፅኦ ማበርከት እንዳለበት የገለጹት ደግሞ የግሎባል ፒስ ባንክ መስራችና ሥራ አስኪያጅ አቶ አርጋው አየለ ናቸው።,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.594,11.224,0.441,12.594,-36.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6267169fb78,train,ወይዘሮ ብርቱካን ለማ በበኩላቸው ፤ካሁን ቀደም የውሃ አቅርቦት እጥረት በመኖሩ ወንዝ ሄደው ለመቅዳት ለእንግልትና ድካም ይዳረጉ እንደነበር አውስተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.434,9.548,0.352,10.434,-33.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_021ffc8d8b13,train,ባለፈው ዓመት መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መጀመሩን አንስተው፤ በአሁኑ ወቅት የአገልግሎት መስጫ ጣቢያዎች ቁጥር 18 ማድረስ መቻሉንም  ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.834,9.497,0.438,10.834,-34.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3350afcee1c,train,ከዚህ በፊት በወረዳና በቀበሌ ደረጃ ሲሰጥ የነበረው አገልግሎት ክፍተት እንደነበረበት ያስታወሱት አቶ ድንቁ፣ አገልግሎቱ በዞን ደረጃ በአንድ ማዕከል እንዲመራ መደረጉ ጠንካራ የፋይናንስ ስርአት በመፍጠር የህዝብን ተጠቃሚነት ለማሳደግ ይረዳል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,18.273,15.804,0.0,18.273,-32.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9228109e3cca,train,የላሎ አሳቢ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋ ቱቾ በበኩላቸው የህክምና አገልግሎቱ ከአጋር አካላት ጋር በመቀናጀት እየተሰጠ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.354,9.876,0.407,12.354,-38.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_044330886010,train,ሌላው የወሎ ባሕላዊ አልባሳትን ለእንግዶች ያቀረበው ወጣት አሕመድ መሀመድ በበኩሉ፣ ከግሸን ለሚመለሱ እንግዶች የተለያዩ የወሎ አልባሳትን በማቅረብ ወሎን እያስተዋወቅን ነው ብሏል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.633,12.49,0.815,13.633,-29.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_50ea9ed70d34,train,የዘንድሮው ኢሬቻ እሴቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር የበኩላቸውን ድርሻ ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውንም ገልጸዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,6.753,6.753,0.0,6.753,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a164541db19,train,በክልሉ ሙስናና ብልሹ አሠራርን ለመከላከል የተጀመረውን ስራ ቀጣይነት ለማረጋገጥ አገልግሎትን ለማዘመንና ለሥነ-ምግባር ግንባታ ሥራዎች ትኩረት መሰጠቱን አመልክተዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.633,11.696,0.486,13.633,-35.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_62b9ffc3b641,train,በውጭ ሀገር ተምረው ወደ ሀገራቸው በመመለስ ወደ አገልግሎት መስጠት ከገቡት መካከል በቀዳሚነት ስሙ የሚጠራ አርቲስት መሆኑንም ተናግረዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.713,8.605,0.0,9.713,-35.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_41abb33de70f,train,ማኅበረሰቡን ከማንቃት ባለፈ፣ በምርምር የተገኙና በሰነድ ተቀምጠው የቆዩ የፈጠራ ንድፎችን ወደ ተግባር መቀየር እንደሚገባቸውም ነው የተናገሩት።,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.873,11.086,0.0,11.873,-38.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a0dbc71f82b,train,በ2017 የትምህርት ዘመን የሀገር አቀፍ ፈተና በሀገር ደረጃ የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት በተማሪዎች መካከል መነሳሳትን የፈጠረና የትምህርት ቤት ደረጃዎች ከተሻሻሉ የሚታሰበውን ግብ ማሳካት እንደሚቻል ትልቅ ማሳያ እንደሆነ አመልክተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,19.393,16.481,0.366,19.393,-39.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bdb0b46f1252,train,ኮሚሽኑ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት የሙስና መከላከል ተግባር እያከናወነ ሲሆን በ2018 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከ7 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ ከምዝበራ ማዳን መቻሉን ለአብነት ጠቅሰዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,14.993,13.41,0.497,14.993,-32.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c429c44ef245,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ኃላፊ  ፍቅር አበበ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ በከተማው 69 ሺህ ተማሪዎችን ለማስተማር ታቅዶ ምዝገባው ቀጥሏል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.153,10.941,0.85,13.153,-36.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5a6052647d5,train,ባለፉት ሶስት ወራት ውስጥም የኒሯቅ ከተማን ጨምሮ ሶስት የውሃ ተቋማትን በፀሃይ ሃይል እንዲሰሩ መደረጉን ገልፀው ተጨማሪ ሁለት ተቋማት ደግሞ በመጠናቀቅ ላይ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.233,13.513,0.368,15.233,-34.3,female,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_975297735801,train,በተለይም የውሃ ላይ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ለማካሄድ፣ በጀልባዎች ለመዝናናት፣ አሳ ለማጥመድ፣ በደሴቶች ላይ ሆቴሎችና ሬስቶራንቶች ለመክፈት ትልቅ ሚና እንደሚጫወት አብራርተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,14.993,12.611,0.365,14.993,-36.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_61c4db143796,train,ባገኙት የሙያና የግብዓት ድጋፍ ውጤታማ ተግባራትን እያከናወኑ መሆኑን ጠቅሰው፥ ይበልጥ ለማሳደግ የመስሪያ ቦታ፣ የገበያ ትስስርና ተከታታይነት ያለው የግብዓት አቅርቦት እንዲኖር ጠይቀዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,14.754,13.587,0.585,14.754,-33.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c100d64e0af3,train,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በበኩላቸው ማህበራዊ ሚዲያው በዓለም አቀፍ ደረጃ የመረጃ ልውውጦችን ፈጣን እንዳደረገ ገልፀው በዚህ ነባራዊ ሁኔታ ልክ ዝግጁነትን መፍጠር ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,20.593,17.722,0.587,20.593,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd5e31d1a567,train,"የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሴት አመራሮችን በማብቃት እና ሁለንተናዊ ድጋፍ በማድረግ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ""የኢትዮጵያ ሴቶች ያመሰግኑሃል"" የሚል የምስጋና እና የእውቅና ሽልማት አበርክተዋል።",spk_6cdfe48a5bb6,am,18.354,16.12,0.505,18.354,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_133559c86b5b,train,የቀለመወርቅ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህርት ወይዘሮ ጋዲሴ ደረሰ እንዳሉት፤ ትምህርት ቤቱ ከተማሪ ቅዱስ ተስፋዬ በተጨማሪ ብዙ ተማሪዎችን እያፈራ ነው፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.354,11.114,0.344,12.354,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ec85a9e6f5c,train,የዲጂታል መታወቂያን ከተቋማት አገልግሎት ጋር ከማስተሳሰር አኳያም በኢትዮጵያ የሚገኙ 32 ባንኮችን ጨምሮ እስከ አሁን 55 ተቋማት ደንበኞቻቸውን በፋይዳ መለያ ቁጥር የማረጋገጥ ስራ እያከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,15.473,14.434,0.0,15.473,-34.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8da4d57fe97,train,የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በኢትዮጵያ ፈጣን ዕድገት ልክ ዘመናዊ የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ስርዓት በማንበር የዘርፉን ችግሮች ለመፍታት በርካታ ሥራዎች እያከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.834,12.486,0.347,12.834,-34.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7a9371b216d,train,ዘላቂ ሰላምን በማስፈን  የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፍታት  ለወጣቱ የስራ ዕድል መፍጠር ላይ በትኩረት እንደሚሰራ አመላክተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.034,8.222,0.52,10.034,-37.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_12c74c3efde2,train,በወይዘሮ ቀለመወርቅ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል የሂሳብ መምህር ደመቀ ወርቄ፤ ተማሪ ቅዱስ ተስፋዬ ታታሪ፣ ምስጉንና ለሌሎች ተማሪዎች አርዓያ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,11.313,10.3,0.525,11.313,-35.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_452923631255,train,በተለያየ የጤና ችግር ውስጥ ያሉ ወገኖችን መርዳት የህሊና እፎይታ የሚሰጥ ተግባር ነው ያሉን ደግም አቶ ኃይለማርያም ጃለታ ናቸው።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.993,8.302,0.0,8.993,-34.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e16d6bc9889f,train,አሁን ላይ በላሎ አሳቢ ወረዳ ጤና ጣቢያ በተደረገላቸው ህክምና እይታቸው በመመለሱ መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.674,7.735,0.383,8.674,-38.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3f1762ce5a3,train,በክልሉ ፖሊዮን ጨምሮ በማህበረሰቡ ላይ ጉዳት የሚያስከትሉ በሽታዎችን ለመከላከል ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.514,7.947,0.567,8.514,-34.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2dc30cfd04d9,train,በበጎ ፈቃድ የተገነባላቸው ወይዘሮ መሰሉ ዮሐንስ፣ ቀደም ባለው ጊዜ ከልጆቻቸው ጋር ይኖሩበት የነበረው ቤት ያረጀ እና ሊወድቅ የደረሰ መሆኑን ጠቅሰው ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,14.434,13.476,0.306,14.434,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4638b0cca870,train,በከተማው  እቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ ቀደም ሲል በበጎ ፈቃድ አገልግሎት  የተገነቡ 16 የመኖሪያ ቤቶች  ዛሬ ለተጠቃሚዎች ተላልፈዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.073,8.297,0.0,9.073,-32.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_55e308b4de51,train,በአፍሪካ በየዓመቱ የሚደርሰው የትራፊክ አደጋ አሳሳቢ መሆኑን ገልፀው ኢትዮጵያ የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ እርምጃዎችን እየወሰደች ነው ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.034,9.171,0.404,10.034,-33.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f1090452849,train,ነዋሪዎቹ የኮሪደር ልማቱ ልጆችና ታዳጊዎች የሚጫወቱበትና የሚቦርቁበት ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ መጪው ትውልድ የተሻለ እንዲሆን ያደርጋል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,8.114,7.805,0.308,8.114,-33.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a66a85b6c4b7,train,አሁን ላይ የከተማዋ የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት በፀሃይ ሃይል እንዲሰራ በመቀየሩ ያልተቋረጠ የንጹህ መጠጥ ውሃ  እንዲያገኙ ማስቻሉን አስረድተዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.674,9.431,0.389,10.674,-33.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea772d026153,train,በየዓመቱ ለእንግዶች በልዩ ሁኔታ በማቅረብና በመሸጥ ወሎን እያስተዋወቁ መሆናቸውን ጠቁመው፤ አካባቢያችን ሰላም መሆኑ የንግድና የቱሪዝም እንቅስቃሴው ተነቃቅቷል ብለዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,12.274,11.596,0.0,12.274,-31.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_399cd8a14df5,train,ከበጎ ፍቃድ አገልግሎት ተሳታፊዎች ውስጥ 361 ሺህ 201 የሚሆኑት ወጣቶች ሲሆኑ ቀሪዎቹ በተለያየ የሙያ ዘርፍ የተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_6cdfe48a5bb6,am,13.393,12.332,0.0,13.393,-36.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_387a6fe3e66d,train,በ2018 በጀት ዓመት የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ ዜጎችን ቁጥር ከ60 ሚሊዮን በላይ ለማድረስ እንደሚሰራ የብሄራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,9.793,9.258,0.0,9.793,-35.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f75c1491092,train,ማህበራዊ ሚዲያን በአዎንታዊ መንገድ መጠቀም ከተቻለ ሠላም፣ አብሮነትንና ኢኮኖሚን መገንባት የሚያስችል ቁልፍ መሳሪያ መሆኑ ተመለከተ።,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.914,9.357,0.46,10.914,-34.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a8262445098,train,በዚህም እናቶች፣ አሳዳጊዎች እና ባለድርሻ አካላት በሕጻናት አስተዳደግ ዙሪያ ግንዛቤ እንዲኖራቸው እየተሰራ ሲሆን ብቁ ትውልድ ለመገንባትም መርሐ ግብሩ ወሳኝ ነው፡፡,spk_6cdfe48a5bb6,am,10.914,10.577,0.0,10.914,-36.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_839700f0c6ae,train,በተጨማሪም ከተለያዩ አካባቢዎች የሚመጡ ስፖርተኞችንና ተመልካቾችን በማገናኘት ለማህበራዊ ትስስር መጠናከር አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.653,11.78,0.0,13.653,-22.9,,,,16000,3,0 clip_2879bbb015e0,train,በዚህም ምርት በተመጣጣኝ እንዲቀርብ እየተደረገ ስለመሆኑ ጠቅሰው በተለያየ መንገድ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በማድረግ ማህበረሰቡን ለምሬት የሚዳርጉ አካላትን የመቆጣጠር ስራ እንደሚጠናከርም ገልፀዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,16.534,14.632,0.0,16.534,-27.1,,,,16000,4,0 clip_0d51efc9f369,train,ተመራቂዎች በምርምር ፕሮጀክቶቻቸው የሀገሪቱን የሳይንስና ቴክኖሎጂ እድገት ለማፋጠን የሚያግዙ  መነሻዎች መሆናቸውን ተመልክተናል ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.934,9.649,0.0,10.934,-29.1,,,,16000,3,0 clip_b0e0d245cfa7,train,በማዕከሉ የክህሎትና የሙያ ስልጠና የሚያልፉ ሴቶችም ለቀጣይ ህይወታቸው ስንቅ የሚሆን የንድፈ ሃሳብና የተግባር ስልጠና ተከታትለው ወደስራ ዓለም አንዲቀላቀሉ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,14.573,13.156,0.371,14.573,-25.4,,,,16000,3,0 clip_96a8beb76e80,train,በተለይ በልማት ተጠቃሚ እንዲሆንና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎቹም በህዝብ ተሳትፎ መፍትሄ እንዲያገኙ ለማድረግም የጎላ ጠቀሜታ እንዳለው ነው የተገለጸው።,spk_3462bc3f3aa3,am,12.534,12.152,0.0,12.534,-29.7,,,,16000,3,0 clip_cd6b0c20fc79,train,የትራፊክ አደጋ መንስዔ የአሽከርካሪዎች ቸልተኝነትና ብቃት ማነስ መሆኑን ገልፆ፥ አደጋው የሰው ህይወትና አካልን ለጉዳት ከማጋለጡም በላይ በንብረት ላይ የሚደርሰውም አደጋ ከባድ መሆኑን አስረድቷል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.934,12.929,0.0,13.934,-26.7,,,,16000,3,0 clip_be4a38b4e12e,train,በተቋማቱ እየተሰጠ ያለው ነፃ የበጎ ፈቃድ የጤና  አገልግሎት ጤናማና አምራች ህብረተሰብ ለመፍጠር የተጀመረውን ተልዕኮ ለማሳካት እያገዘ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,12.334,11.302,0.0,12.334,-26.1,,,,16000,3,0 clip_a34b040a6edf,train,በትራፊክ አስተናባሪነት፣ በደም ልገሳና በሌሎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ በመሳተፍ ህብረተሰቡን ሲያገለግል መቆየቱን ጠቅሶ ይህን ተግባሩን በቀጣይም እንደሚያጠናክር ገልጿል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.774,12.666,0.0,13.774,-25.1,,,,16000,3,0 clip_c3204d55fee8,train,ጤና ተቋማቱ በባለሙያዎቻቸው አማካኝነት  ስለ ተላላፊ በሽታዎች የመከላከያ ዘዴዎች ከማስተማር ባለፈ የደም ግፊት፣ የስኳር እና ሌሎች ተላላፊ ላልሆኑ በሽታዎች ነፃ ምርመራ እየሰጡ መሆኑን አንስተዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,15.213,14.296,0.0,15.213,-26.6,,,,16000,3,0 clip_af6a1e264542,train,ዩኒቨርሲቲው ዲጂታላይዜሽን ለማስፋፋት እየሰራ መሆኑን እና ራስ ገዝ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል ።,spk_3462bc3f3aa3,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-24.0,,,,16000,3,0 clip_b2c69b412cfb,train,ሌላኛዋ የማዕከሉ ተመራቂ ሀሊማ የሱፍ÷ የነገ ህይወቷን በዶሮ እርባታ ዘርፍ በአዲስ ምዕራፍ የምትጀመርበትን ዕድል እንደተፈጠረላት ተናግራለች።,spk_3462bc3f3aa3,am,9.293,8.982,0.311,9.293,-25.5,,,,16000,3,0 clip_2d22f33a9878,train,ሚኒስትር ዴኤታዋ እንደገለጹት ባለፉት የለውጥ ዓመታት መንግሥት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በተጠናከረ ተቋማዊ አደረጃጀት እንዲመራ በማድረጉ አበረታች ውጤቶች እንዲታይበት አስችሏል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,15.373,13.712,0.0,15.373,-24.3,,,,16000,3,0 clip_61d137bb153d,train,ከአዛውንቷ ማህጸን በቀዶ ህክምና የተወገደው እጢ ለ16 አመታት ያክል አብሯቸው እንደኖረ በምርመራ መረጋገጡንም ተናግረዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,8.573,8.075,0.0,8.573,-24.7,,,,16000,3,0 clip_3e424a8860d2,train,ፈጣንና ፍትሃዊ አገልግሎት በመስጠት ለተሻለ ለውጥ ሁሉም የመንግስት ሠራተኛ መትጋት እንዳለበትም አስገንዝበዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.334,7.473,0.504,10.334,-32.4,,,,16000,3,0 clip_b21049707a39,train,በወልድያ ከተማ በተካሄደው ውይይት የተሳተፉት በላይ ብርሃኑ፤ የስራ ሰዓትን በአግባቡ በመጠቀምና መልካም ስነ ምግባርን በመላበስ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.534,11.12,0.0,13.534,-32.8,,,,16000,3,0 clip_93ac90f31493,train,የክልሉ መንግስት በመደበው  26 ሚሊየን ብር በሆስፒታሉ ግቢ በምግብ እጥረት የተጎዱ ህፃናት ማገገሚያ ማዕከልና ለተጨማሪ የሕክምና አገልግሎት መስጫ የማስፋፊያ ግንባታ እየተከናወነ ነው ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,16.854,13.63,0.0,16.854,-24.7,,,,16000,3,0 clip_fb2a4d8f8fb6,train,በእስካሁኑ ሂደት በከተማና በገጠር  ሆስፒታሎችና ሌሎች  ጤና ተቋማት ከ41 ሺ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች ነፃ  የህክምና አገልግሎት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.534,10.826,0.0,13.534,-24.2,,,,16000,3,0 clip_f1f58ffe37d2,train,መንግሥት የኑሮ ውድነቱን ለመቆጣጠር ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ አምራቹንና ሸማቹን ህብረተሰብ በቀጥታ በማገናኘት እያከናወነ ያለውንን ተግባር ሊያጠናክር እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,10.774,9.909,0.342,10.774,-24.9,,,,16000,3,0 clip_23ab51842336,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ጳጉሜን 5/2017 ዓ.ም ወደ ስራ መግባቱ ይታወቃል።,spk_3462bc3f3aa3,am,9.014,8.034,0.0,9.014,-29.5,,,,16000,3,0 clip_8bafc5d8f469,train,በምግብ ራስን በመቻል ከተረጂነት ለመውጣት ምርትና ምርታማነትን ከማሳደግ ጀምሮ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወነ እንደሚገኝም  ጠቅሰዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.973,10.072,0.0,10.973,-24.6,,,,16000,3,0 clip_53daa78175c9,train,ስትራቴጂው ራሱን የቻለ አሰራር እና አደረጃጀት የሚፈጥር፣ የቁጥጥርና አቅርቦት አቅምን የሚያጠናክር እንዲሁም ባለድርሻ አካላትን የሚያቀናጅ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,10.373,9.208,0.347,10.373,-30.3,,,,16000,3,0 clip_f1174f13edaf,train,በተለይ ማህበረሰቡ የጤና ባለሙያን ምክር  በመተግበር ራሱን ከበሽታው ሊታደግ ይገባል ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-23.0,,,,16000,3,0 clip_fda713ef714b,train,የኦዳ አዶላ ቀበሌ ምክትል አስተዳዳሪ ወይዘሮ ዱረቲ አሬሪ ፤በአዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት ሁሉም ሴክተር መስሪያቤቶች በመካተታቸው ለህብረተሰቡ ሁለንተናዊ አገልግሎትን በቅርበት ለመስጠት ማስቻሉን  ጠቁመዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,14.454,14.454,0.0,14.454,-25.2,,,,16000,3,0 clip_4e62a9cc0453,train,የምስራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙስጠፋ ሀሰን በበኩላቸው የዞኑ አስተዳደር በቀጠናው ዘላቂ ሰላምን ከማስጠበቅ አንስቶ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎችን እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,16.854,15.725,0.0,16.854,-25.6,,,,16000,3,0 clip_669945d72ce1,train,በክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቀና ልብ ባላቸው በጎ ፈቃደኞች ቤታቸው በመታደሱ ልጃቸውም እሳቸውም በተመቸ ሁኔታ እየኖሩ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,11.373,10.892,0.0,11.373,-26.4,,,,16000,3,0 clip_ea0ab3f4c774,train,የኢትዮጵያን ክብር የሚመጥኑ ግዙፍ የልማት ስራዎች እየተሰሩ ነው ያሉት ከንቲባ አዳነች÷ የኢትዮጵያ ተስፋም የሚጨበጥ፣ የሚታይ እውነትና ማንሰራራት የሚናገሩ ስራዎች ውጤታማ ሆነዋል ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.973,13.118,0.0,13.973,-25.7,,,,16000,3,0 clip_a57b65751a73,train,ዛሬ የተካሄደው የስፖርት ውድድርም ወንድማማችነትን ለማጠናከርና ያሉ የተፈጥሮ ፀጋዎችን ለማስተዋወቅ የሚያግዝ በመሆኑ አዘጋጆቹን አመስግነዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,11.454,11.046,0.0,11.454,-27.0,,,,16000,3,0 clip_44af44d00a75,train,በርካታ ታካሚዎች ወደ ጤና ተቋም የሚመጡት በሽታው ከፍተኛ ደረጃ  ከደረሰ በኋላ በመሆኑ  ታካሚውን አክሞ ለማዳን አዳጋች እንደሚያደርገው ጠቁመዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.774,9.374,0.424,10.774,-31.0,,,,16000,3,0 clip_80a643aeab3a,train,አደረጃጀቱ ህዝቡ ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት በቅርበት እንዲያገኝ የሚያስችል ነው።,spk_3462bc3f3aa3,am,5.133,5.133,0.0,5.133,-25.0,,,,16000,3,0 clip_d0c5c57269ac,train,ነዋሪዎቹ አያይዘውም የበጎ ፈቃድ ስራ ለእነሱ መልካም ዕድልን ይዞ እንደመጣ ሁሉ ሌሎችም በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ አረጋውያንና አቅመ ደካሞችን የማገዝ ስራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,17.453,16.043,0.368,17.453,-24.3,,,,16000,3,0 clip_616dd1bc5b95,train,በከተማው ከ52 ሺህ በላይ የአልጋ አጎበር ስርጭት እየተከናወነ እንደሚገኝም ተመላክቷል።,spk_3462bc3f3aa3,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-22.3,,,,16000,3,0 clip_9357d3d0a9b5,train,ኢሬቻ የፍቅር፣ የወንድማማችነት የምስጋና በዓል መሆኑን ገልጸው፤ ለሀገራችን ሁለንተናዊ ብልጽግናና ሕብረብሔራዊ አንድነት መጠናከር ጉልህ ሚና አለው ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.254,9.77,0.0,10.254,-21.3,,,,16000,3,0 clip_da90c27dbb32,train,የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረትም ሴቶች ዕውቀትና ክህሎታቸውን በማዳበር እራሳቸውንና ሀገራቸውን የሚጠቅሙበት ምቹ መደላድል መፈጠሩን ገልጸዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,16.294,12.886,0.318,16.294,-25.5,,,,16000,3,0 clip_26e7771531e5,train,የአገልግሎት አሰጣጡ ጊዜና ወጪን ከመቆጠብ ባለፈ ትኩረታቸውን በልማት ሥራዎች ላይ እንዲያደርጉ እድል የፈጠረላቸው መሆኑንም ተገልጋዮቹ ገልጸዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,10.174,8.853,0.0,10.174,-30.2,,,,16000,3,0 clip_de623b8642a2,train,በሌላኛው የጥሎ ማለፍ መርሃ ግብር ማሊ ከቱኒዚያ ምሽት አራት ሰዓት ላይ በመሐመድ አምስተኛ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_3462bc3f3aa3,am,12.573,8.929,0.0,12.573,-25.6,,,,16000,3,0 clip_4aaf009b123d,train,ለወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር የመሸጫና የማምረቻ ቦታ መመቻቸቱን እንዲሁም  ለአርሶ አደሩ ምርጥ ዘርና ማዳበሪያ   መቅረቡንም ጠቅሰዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,11.854,10.46,0.36,11.854,-28.8,,,,16000,3,0 clip_a0045900bb8d,train,በክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቤታቸው የታደሰላቸው አቶ ሳሙኤል አበበ ለበርካታ ዓመታት ዝናብና ፍሳሽ በሚያስገባ ቤት መኖራቸውን አስታውሰው ክረምት በመጣ ቁጥር ከአሁን አሁን ይሄ ቤት አንድ ነገር ሆነ እያልኩ በሀሳብና በጭንቀት አሳልፍ ነበር ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,19.494,17.544,0.0,19.494,-25.0,,,,16000,3,0 clip_3adc469c1b23,train,ሌላኛዋ በጎ ፈቃደኛ ወጣት የማሪያምወርቅ አሰፋ በበኩሏ፤ በከተማዋ በአቅመ ደካሞች የቤት እድሳትና በትራፊክ አስተናባሪነት እየተሳተፈች መሆኑን ገልጻለች።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.213,12.335,0.0,13.213,-25.9,,,,16000,3,0 clip_a9de04b8cc88,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ፋጤ ስርሞሎ እንዳሉት ክልሉ ያለውን የመልማት አቅም በመጠቀም ሁለንተናዊ ለውጥ ለማስመዝገብ ቅንጅታዊ ጉዞን  ማጠናከር ይገባል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,20.294,15.507,0.0,20.294,-24.7,,,,16000,3,0 clip_aedc903748cf,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በጉባኤው ላይ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የአፍሪካን የኢኮኖሚ ታሪክ የመቀየር ልዩ እድል ይዞ መምጣቱን አፅንኦት ሰጥተው ማንሳታቸውን ገልጸዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,18.494,14.761,0.438,18.494,-25.2,,,,16000,3,0 clip_38f209f8d80f,train,በአል መዲና ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ጋኤል ካኩታ በጨዋታ እና በፍጹም ቅጣት ምት ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ናትናኤል ምቡኩ ቀሪዋን ጎል ከመረብ ጋር አገናኝቷል።,spk_3462bc3f3aa3,am,14.334,12.08,0.0,14.334,-25.2,,,,16000,3,0 clip_c89141587d7d,train,ማዕከሉ ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር ተጋላጭ የሆኑ ሴቶችን በዕውቀትና ክህሎት በማብቃት ለሚያደረገው ጥረት ድጋፍ የሚያደርጉ ተባባሪ አካላትም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,15.254,12.67,0.37,15.254,-24.6,,,,16000,3,0 clip_bed3e6b11fd8,train,በከተማው የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት አምራቹንና ሸማቹን በቀጥታ ማገናኘት የሚያስችሉ ከሰንበት እስከ የሰንበት የገበያ ማዕከላትን በማደራጀት ወደ ትግበራ መገባቱን የተናገሩት የቡታጅራ ከተማ ከንቲባ አቶ አብዱ አህመድ ናቸው፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,27.534,23.273,0.0,27.534,-24.3,,,,16000,3,0 clip_2129aeca1d32,train,በቡታጅራ ከተማም ይሁን በአካባቢው የጋራ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ለማስቀጠልና ሰላማችንን በማስጠበቅ ከመንግሥት ጎን በመሆን መስራት ይጠበቅብናል ብለዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,13.254,11.345,0.408,13.254,-25.7,,,,16000,3,0 clip_3ce2d228ca61,train,የሴኔጋሉ ተከላካይ ካሊዱ ኩሊባሊ በ71ኛው ደቂቃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።,spk_3462bc3f3aa3,am,8.133,6.653,0.33,8.133,-26.4,,,,16000,3,0 clip_5e25978a7e98,train,በተለይም ሴቶችን ለችግር የሚያጋልጡ መንስኤዎችን በመለየት ቀድሞ መከላከል የሚያስችል ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ አስረድተዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.614,8.178,0.304,10.614,-25.4,,,,16000,3,0 clip_4c5b024ecdb7,train,ከበሽታ መከላከል በተጨማሪ አክሞ ማዳን ላይ ትኩረት ያደረገው አዲሱ የጤና ፖሊሲ ወደ ትግበራ ገብቶ ለውጥ እያመጣ ነው ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.174,8.917,0.0,10.174,-30.2,,,,16000,3,0 clip_f0a2db8b18c1,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ባህል ለማድረግ የተጀመሩ ስራዎች በበጋው ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቁመዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-24.6,,,,16000,3,0 clip_ef4c65a324b2,train,በአሁኑ ወቅትም ትምህርት ቤቶች የተከፈቱበት ወቅት እንደመሆኑ ተማሪዎች ለትራፊክ አደጋ ተጋላጭ እንዳይሆኑ የበኩሏን ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆኗን አረጋግጣለች።,spk_3462bc3f3aa3,am,12.373,10.263,0.0,12.373,-24.9,,,,16000,3,0 clip_0d6f5cc6f16b,train,በተለያዩ መንገድ የሚከሰትን የኑሮ ውድነትን ለመከላከል ማህበረሰቡ በአካባቢው ያለውን ፀጋ አልምቶ በመጠቀም ህገ ወጥ ነጋዴዎችን ለህግ አሳልፎ በመስጠት የሚጠበቅበትን ግዴታ መወጣት እንዳለበትም አስገንዝበዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,15.254,13.352,0.0,15.254,-23.8,,,,16000,3,0 clip_84c52dfd47d0,train,የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ተቋማት ክህሎት የተላበሰ አምራች ዜጋ ማፍራት አለባቸው ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,8.254,6.215,0.0,8.254,-28.3,,,,16000,3,0 clip_13c1b2144af7,train,ከመንግስት በተደረገላቸው ነጻ የአልጋ አጎበር ድጋፍ መደሰታቸውን የገለጹት ሌላው የከተማው ነዋሪ አቶ ደሳለኝ ታደሰ፣ አጎበሩን በአግባቡ በመጠቀም የበሽታውን ስርጭት ለመከላከል እንደሚሰሩ ተናግረዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,12.213,11.71,0.0,12.213,-24.4,,,,16000,3,0 clip_a5d0195160bf,train,የአሽከርካሪ ብቃትን የማረጋገጥ ስራዎችንም ከማሰልጠኛ ተቋማት ጋር በመሆን እየተከናወኑ መሆኑን ጠቁመው፥ ከተሽከርካሪ የቴክኒክ ችግሮች ጋር በተያያዘም የአውቶሜሽን ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.934,13.542,0.0,13.934,-26.2,,,,16000,3,0 clip_f16a92a733d6,train,በተለይ የፍትህ፣ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለህዝብ በቅርበት ለመመለስ አደረጃጀቱ ፋይዳው የጎላ  ነው ብለዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,8.293,7.99,0.0,8.293,-30.1,,,,16000,3,0 clip_f7d607b48b68,train,በዚህም በአስከፊ የኑሮ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ሴቶችን በዘላቂ የክህሎትና ሙያ ስልጠና በማብቃት ስኬታማ የህይወት መስመር የሚቀይሱበትን ወርቃማ እድል እያመቻቸ እንደሚገኝ አስረድተዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,16.573,13.324,0.355,16.573,-24.8,,,,16000,3,0 clip_74ef74a99018,train,በሌሎች ውድድሮች ላይ ሰባት ጊዜ ተገናኝተው ሴኔጋል አራት ጊዜ ስታሸንፍ ሶስት ጊዜ አቻ ተለያይተዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,8.373,7.117,0.315,8.373,-26.2,,,,16000,3,0 clip_0bff7ccd6b80,train,ወጣቶች ያለንን እውቀትና ልምድ ተጠቅመን በበጎ ፈቃድ ያለንን ተሳትፎ ልናጎለብት ይገባል ስትል ጥሪዋን አቅርባለች።,spk_3462bc3f3aa3,am,8.573,8.153,0.0,8.573,-26.1,,,,16000,3,0 clip_16a2f9ceb234,train,በተለይ በምርምር፤ በሳይንስና ቴክኖሎጂ የሰለጠነ የሰው ሃይል ፍላጎት ለማሟላት ግብ አስቀምጠን እየሰራን እንገኛለን ሲሉም ተናግረዋል ።,spk_3462bc3f3aa3,am,8.694,8.233,0.0,8.694,-25.9,,,,16000,3,0 clip_40d0eba4c86c,train,ለአብነትም ባለፉት አምስት ወራት ለማህበራዊ ፍርድ ቤቱ ከቀረቡ 170 የክስ መዝገቦች 150 ዎቹ አፋጣኝ የፍትህ ውሳኔ ማግኘታቸውን  ጠቁመዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,10.493,9.194,0.0,10.493,-25.7,,,,16000,3,0 clip_8b0d62465854,train,በክልሉ የሚገኙ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋማትም የትራፊክ አደጋን በመቀነስ ረገድ በኃላፊነት እንደሚሰሩም አረጋግጠዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,6.894,6.583,0.311,6.894,-24.4,,,,16000,3,0 clip_4815a6069a24,train,በሐረሪ ክልል የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ጨምሮ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ገለፀ።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.614,10.251,0.0,10.614,-25.7,,,,16000,3,0 clip_a278e9e7cfe9,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተተገበረ የሚገኘው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን እያሳደገ መምጣቱን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አህመድ ገለጹ።,spk_3462bc3f3aa3,am,14.133,12.292,0.563,14.133,-25.7,,,,16000,3,0 clip_6015d7b76d7d,train,የኪነ-ጥበብ ሥራዎች የኢትዮጵያን ማንሰራራት ለማብሰር ትልቅ አቅም አላቸው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገለጹ፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,11.813,10.62,0.0,11.813,-29.1,,,,16000,3,0 clip_8c62d9e8e23f,train,የጤና ቅድመ ምርመራዎች አብዛኛውን ጊዜ የሕመም ምልክቶች ከመከሰታቸው በፊት የጤና ችግሮች መኖራቸውን አስቀድሞ ለማወቅ ያስችላሉ።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.373,8.247,0.313,10.373,-33.0,,,,16000,3,0 clip_478d5640fe65,train,ተቋማቸው በቴክኖሎጂ የበለጸገ ስልጠና እየሰጠ መሆኑን የገለፁት ደግሞ የአዜብ አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም ባለቤትና ስራ አስኪያጅ አቶ መሀዲ አዲስ ናቸው።,spk_3462bc3f3aa3,am,11.534,10.13,0.0,11.534,-26.6,,,,16000,3,0 clip_fe8ea574c42c,train,ቢሮው በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈጸመውን ጥቃት በተመለከተ በክልሉ 16 ዞኖች እና 14 ከተሞች ያካሄደውን የዳሰሳ ጥናት ለውይይቱ መነሻ አቅርቧል።,spk_3462bc3f3aa3,am,15.254,11.7,0.518,15.254,-24.6,,,,16000,3,0 clip_daaca761f610,train,የቀበሌ አደረጃጀቱ ልማትን ለማስቀጠልና ባህላዊ እሴቶች እንዲጎለብቱ  የራሱን  ፋይዳ  ማበርከቱንም ተናግረዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,7.413,7.1,0.314,7.413,-24.7,,,,16000,3,0 clip_45a4b5eb9d2f,train,ከመንግስት ጥረት ባሻገርም አጋር አካላትን በማሳተፍ አስፈላጊ ቁሳቁሶችን የማሟላት ስራ እየተከናወነ መሆኑን ገልጸው በተለይም በውጭ አገራት የሚኖሩ የአካባቢው ተወላጅ ኢትዮጵያውያን እያደረጉ ያለው ድጋፍ የሚበረታታ ነው ብለዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,14.774,13.551,0.0,14.774,-24.0,,,,16000,3,0 clip_3a86b8344bcb,train,በውይይት መድረኩ ላይ ተሳታፊ የሆኑ የከተማዋ ነዋሪዎች እንደገለፁት፤ መንግስት የአብሮነት እሴቶች እንዲጎለብቱ በማድረግ እያከናወናቸው የሚገኙ የልማት ስራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል።,spk_3462bc3f3aa3,am,15.213,13.105,0.306,15.213,-25.0,,,,16000,3,0 clip_19c4ce54e5f6,train,ወጣቶች እና ሌሎች የማኅበረሰብ ክፍሎች ባሳዩት የእኔነት ስሜትና ርብርብ አቅመ ደካማ ዜጎችንና አረጋውያንን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አብራርተዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,12.454,11.178,0.307,12.454,-23.7,,,,16000,3,0 clip_e50e5c98a5b7,train,መንግስት እነዚህ የባህል እሴቶች ዳብረው ለቱሪዝም መዳረሻ እንዲሆኑ እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,7.013,6.112,0.0,7.013,-23.5,,,,16000,3,0 clip_d58e248e7b5a,train,ሌላዋ ተመራቂ ቅድስት ታሪኩ  በበኩሏ በቆይታዋ ለቀጣይ ህይወቷ ስንቅ የሚሆን የክህሎትና የሙያ እውቀት መቅሰሟን አንስታለች።,spk_3462bc3f3aa3,am,11.694,10.287,0.0,11.694,-24.5,,,,16000,3,0 clip_f61ce83bca80,train,ዛሬ ይፋ የሆነው ከደረጃ በታች ወይም ተመሳስለው የተመረቱ መድኃኒቶችን የመከላከል፣ የመለየት እና ምላሽ የመስጠት ስትራቴጂ፤ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ማጣራትና ማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑን አስረድተዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,15.614,13.815,0.0,15.614,-30.8,,,,16000,3,0 clip_412d464c204b,train,ችግሮቹን ለመቀነስም ቢሮው በዚህ ዓመት ብቻ ከ4 ሺ በላይ ለሚሆኑ አሽከርካሪዎች የመንገድ ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን አከናውኗል።,spk_3462bc3f3aa3,am,9.014,8.265,0.0,9.014,-24.9,,,,16000,3,0 clip_11c6c006b7a8,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለቋሚ ኤግዚቢሽኑ ግንባታ ድጋፍ ላደረጉ ሀገራት እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,7.053,6.725,0.0,7.053,-21.5,,,,16000,3,0 clip_885c9e103026,train,በማዕከል እስካሁን የክህሎትና የሙያ ስልጠና የወሰዱ ሴቶች 1ሺህ 692 ሰልጣኞች ከነበሩበት አስከፊ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ህይወት በማላቀቅ የስራ ዕድል ተጠቃሚ አንዲሆኑ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,16.134,14.028,0.48,16.134,-24.5,,,,16000,3,0 clip_11010d2f5a23,train,ለሰው ልጅ ለመኖር ምቹ ሁኔታ በሌለበት ቤት ውስጥ ከአንድ ልጃቸው ጋር ህይወትን ሲገፉ እንደነበረ የገለጹት ደግሞ ወይዘሮ ሸዋዬ ከተማ ናቸው።,spk_3462bc3f3aa3,am,10.414,9.143,0.622,10.414,-23.5,,,,16000,3,0 clip_a4e837540fad,train,በበጀት ዓመቱ ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ከ460 ሚሊዮን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻልና አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ ጥምርታን ለማሳካት ታቅዶ ወደ ተግባር መገባቱንም ገልጸዋል፡፡,spk_3462bc3f3aa3,am,17.053,14.718,0.339,17.053,-25.2,,,,16000,3,0 clip_7f955c70648b,train,በተያዘው በጀት አመትም ጥራትን ማዕከል በማድረግ ሀገራዊ ተልዕኮ በማንገብ የምስራቅ አፍሪካ የልህቀት ማዕከል ለመሆን በትኩረት እንደሚሰራ ገልጸዋል።,spk_3462bc3f3aa3,am,13.534,11.256,0.0,13.534,-25.7,,,,16000,3,0 clip_fde720f5db11,train,ከጎማ ቁጠባ መብራት ወደ ብ/ቲያትር (ጎማ ቁጠባ መብራት),spk_f0395ee795e4,am,4.074,3.673,0.0,4.074,-26.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_882a0bdcdc9a,train,የማንችስተር ሲቲው አማካይ ሮድሪ በ62ኛው ደቂቃ በሁለት ቢጫ በቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥቷል።,spk_f0395ee795e4,am,4.633,4.008,0.0,4.633,-35.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_7cf63b0f45d7,train,የዕድሳት ሥራው በቅዱስ ሲኖዶስ ጸድቆ መጀመሩን ጠቅሰዋል።,spk_f0395ee795e4,am,2.954,2.954,0.0,2.954,-38.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_38fd760e355a,train,የ40 ዓመቱ ማይክል ሳልስበሪ ጨዋታውን በዋና ዳኝነት ይመሩታል።,spk_f0395ee795e4,am,2.993,2.993,0.0,2.993,-23.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_f769dd4fb670,train,"የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አበበ ማሞ በበኩላቸው ""ማሽቃሬ ባሮ"" ክረምት አልፎ በመስከረም ወር የሚከበር፣ የአዲስ ዓመት ተስፋና አብሮነትን የሚያጠናክር የደስታ በዓል ነው ብለዋል።",spk_f0395ee795e4,am,9.754,8.854,0.0,9.754,-38.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_758b04dd4659,train,አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው ፋሲል ከነማ በ26 ነጥብ አምስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_f0395ee795e4,am,3.633,3.633,0.0,3.633,-23.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b97251b5263f,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ19ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.273,5.962,0.0,6.273,-32.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_c88dc36b9f56,train,በመድረኩ የክልልና የፌዴራል ባለ ድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,3.153,3.153,0.0,3.153,-25.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ced59d7d8964,train,የሁለት ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊዋ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ከቤኒን ጋር ከቀኑ 9 ሰዓት ከ30 ጋር በአል መዲና ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_f0395ee795e4,am,8.673,7.656,0.0,8.673,-37.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_d55a0a360bb7,train,ከቅርብ ዓመታት በአፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ ተፎካካሪነታቸው እያደገ የመጣው ሁለቱ ሀገራት ለፍጻሜው ለማለፍ ጠንካራ ፍልሚያ ያደርጋሉ።,spk_f0395ee795e4,am,6.713,6.036,0.0,6.713,-32.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_71a81199560c,train,በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም በተደረገው መዲና አወል እና ቤዛዊት ንጉሴ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_f0395ee795e4,am,5.593,4.863,0.0,5.593,-31.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b773a919d08e,train,ቢላሉ ሐበሺ ዕድሮች አሁን ከያዙት ዓላማ በላይ በማከናወን የማኅበረሰብን ሕይወት ሊቀይሩ እንደሚችሉ አርአያ የሚሆን ተቋም መሆኑን አመልክተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,9.674,8.651,0.0,9.674,-29.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b41902a6e53b,train,ሁለቱ ሀገራት በአፍሪካ ዋንጫ ሲገናኙ የአሁኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።,spk_f0395ee795e4,am,3.193,3.193,0.0,3.193,-29.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_affc869b2546,train,በ262 የፈተና ጣቢያዎች ከ15 ሺህ 100 የሚበልጡ ተማሪዎች ክልል አቀፋን ፈተና እየወሰዱ እንደሚገኙ ተናግረዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.593,6.207,0.0,6.593,-36.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_18c0da93bc5c,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ24ኛ ሳምንት ተጠባቂ  መርሐ-ግብር ቶተንሃም ሆትስፐርስ እና ማንችስተር ሲቲ ሁለት አቻ ተለያይተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.394,6.394,0.0,6.394,-32.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_f6dc64ce8cac,train,ከእነዚህ በአመዛኙ ባህላዊ እሴቶችን ትውልድ ለመገንባት እና አገራዊ አንድነትን ለማጠናከር እንዲሁም ለጋራ ትርክት ግንባታ ማጠናከሪያ የሚውሉ ናቸው ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,10.113,9.761,0.352,10.113,-29.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4944b91313cc,train,የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ(ዶ/ር) በወቅቱ እንደተናገሩት፤ ስፖርት የሰዎችን ማህበራዊ መስተጋብር በማጠናከር አብሮ የመስራት ባህልን የሚያጎለብት ነው።,spk_f0395ee795e4,am,9.194,6.833,0.0,9.194,-41.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_526f18c61ae1,train,ይህን  እውን ለማድረግም በ1ሺህ 200 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ  ዘመናዊ ቤተመጽሀፍት ከመደመር ትውልድ መጽሀፍ ሽያጭ መገንባቱን ጠቁመዋል።,spk_f0395ee795e4,am,8.433,8.107,0.0,8.433,-36.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_fdb9c292fc9c,train,ያለንን በማካፈል፣በመረዳዳትና አንድነታችንን በማጠናከር ነብያችንን በማስታወስ እያከበር ነው,spk_f0395ee795e4,am,8.313,7.69,0.0,8.313,-21.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_9079919dbb58,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 21ኛ ሳምንት መርሃ ግብር አርሰናል እና ሊቨርፑል ያደረጉት ጨዋታ ያለ ግብ አቻ ተጠናቋል።,spk_f0395ee795e4,am,3.633,3.633,0.0,3.633,-28.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_37b68818601a,train,የወልዲያ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ንጉሥ ዝናቡ በበኩላቸው ፤ ሰላምን ለማጽናት ሁሉም ሊሳተፍ እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_f0395ee795e4,am,8.113,7.601,0.0,8.113,-31.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e59348c2eacb,train,ከተመረቀች በኋላ ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ ፕሪንተርና ኮምፒውተር በድጋፍ ያገኘች ሲሆን የአምቦ ከተማ አስተዳደር ማህበራዊ ጉዳይ ጽህፈት ቤት ባመቻቸላት የመስሪያ ቦታ የጽህፍት አገልግሎት በመስጠት ራሷንና ቤተሰቧን እያስተዳደረች  ነው።,spk_f0395ee795e4,am,8.153,7.145,0.0,8.153,-40.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_20cf0e5a9906,train,መሶብ ባለሙያንና ቴክኖሎጂን በማጣመር ጊዜና ገንዘብን በመቆጠብ የአገልግሎት ቅልጥፍናን የሚፈጥር ነው ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.394,6.076,0.0,6.394,-38.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_5a7eb4578a16,train,በመሆኑም የዘርፉ ምሁራን፣ ከፍተኛ የትምህርትና የምርምር ተቋማት ባህላዊ እሴቶችን በማጥናት ለሀገር ልማት፣ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታና ለጋራ ትርክት እንዲውሉ የበኩላቸውን መወጣት እንዳለባቸው ጠቁመዋል።,spk_f0395ee795e4,am,11.834,11.257,0.0,11.834,-28.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_3f6f065d8da9,train,ሱዳን ጨዋታውን ያሸነፈችው በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠሩ ሁለት አጨቃጫቂ የፍጹም ቅጣት ምት በግቦች ነበር።,spk_f0395ee795e4,am,5.753,5.394,0.0,5.753,-32.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b72de11cb02b,train,አዲሱ ዓመት ለሀገርና ለህዝብ በጎ ነገሮችን እንድንከውን የተሰጠን ጸጋ ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.234,6.234,0.0,6.234,-27.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_90953c3cb946,train,የምገባ መርሃ ግብሩ መጀመርም ተማሪዎች ከትምህርት ቤት እንዳይቀሩ ከማገዝም ባለፈ ለትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,7.873,7.09,0.0,7.873,-36.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_94d9795324d3,train,እስያ ዋንጫ አጠቃላይ ሽልማቱ 15 ሚሊዮን ዶላር ሲሆን ውድድሩን የሚያሸንፈው ሀገር አምስት ሚሊዮን ዶላር ያገኛል።,spk_f0395ee795e4,am,5.953,3.793,0.432,5.953,-37.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_fdec8c795c79,train,እ.አ.አ በ2023 ኮትዲቭዋር ባስተናገደችው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በሞሪታኒያ ብሄራዊ ቡድን ስብስብ ከሁለት ቤተሰብ በተመሳሳይ ሁለት ወንድማማቾች መሳተፋቸው የተለየ ትኩረት ስቧል።,spk_f0395ee795e4,am,13.553,10.415,0.0,13.553,-34.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_1582f13dbaf0,train,በተመሳሳይ ፈጣን የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ ዘጠኝ የከተማ አውቶብሶች ዛሬ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል።,spk_f0395ee795e4,am,4.873,4.561,0.0,4.873,-38.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_53e3f056ec57,train,በከተማው እየተገነባ ያለው ዘመናዊ የገበያ ማዕከል እየተጠናቀቀ በመሆኑ በቀጣይ አርሶ አደሮችና ኢንዱስትሪዎች ያመረቷቸውን ምርቶች ባጠረ የግብይት ሰንሰለት ለሸማቹ በማቅረብ ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,11.993,11.082,0.514,11.993,-22.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_5fb4b1a1eaf6,train,ኢንዞ ፈርናንዴዝ በ94ኛው ደቂቃ ላይ ከመረብ ባሳረፈው ግብ ቼልሲ አቻ ወጥቷል።,spk_f0395ee795e4,am,3.793,3.41,0.383,3.793,-27.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8650416df9ae,train,የስፖርት ፖሊሲ ማሻሻያው ስፖርት ለሀገራዊ ብልፅግና እና ልማት ያለውን ድርሻ ማሳደግን ታሳቢ ባደረገ መልኩ መዘጋጀቱም ተገልጿል።,spk_f0395ee795e4,am,6.314,6.314,0.0,6.314,-29.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_7b1ba9206b2c,train,ሁለቱ ሀገራት ከ34 ዓመታት በኋላ ዳግም በአፍሪካ ዋንጫ ተገናኝተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,3.353,3.353,0.0,3.353,-29.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_7c452d58ba3a,train,ተጋጣሚው ልደታ ክፍለ ከተማ በሊጉ 11 ጨዋታዎችን አድርጎ  አንድ ጊዜ ሲያሸንፍ ስምንት ጊዜ ተሸንፏል። ሁለት ጊዜ ደግሞ ነጥብ ተጋርቷል። በጨዋታዎቹ ስምንት ግቦችን ሲያስቆጥር 22 ግቦችን አስተናግዷል።,spk_f0395ee795e4,am,8.233,8.233,0.0,8.233,-31.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4751eb4c27e3,train,በመጀመሪያው አጋማሽ ጋብርኤል ማርቲኔሊ የሳተው ግልጽ የግብ እድል ተጠቃሽ ነው።,spk_f0395ee795e4,am,3.953,3.953,0.0,3.953,-30.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4443c5023c0b,train,የአፍሪካ ዋንጫ የአህጉሪቷ ግዙፍ የስፖርት መድረክ ነው።,spk_f0395ee795e4,am,4.273,3.152,0.0,4.273,-34.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_68c8626861f4,train,በሊጉ መልካም ጅማሮ ያሳዩት ሁለቱ ቡድኖች በጨዋታው ጠንካራ ፉክክር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_f0395ee795e4,am,3.833,3.833,0.0,3.833,-25.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8b2e48b34a3e,train,ተቃውሟቸውን ከገለጹት መካከል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ መምህር ተባባሪ ፕሮፌሰር መሰንበት አሰፋ እንዳሉት አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ እያደረገች ያለው ጫና በተሳሳተ ነው።,spk_f0395ee795e4,am,10.713,9.277,0.0,10.713,-34.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4a4d559bca82,train,ከአፍሪካ ህብረት መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ሜክሲኮ ጥይት ፋብሪካ መስቀለኛ ),spk_f0395ee795e4,am,3.594,3.594,0.0,3.594,-27.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_37c021cf8d3f,train,በዚህም መሰረት ሌሎች የምርምር ተቋማትም እንደ ሀገር የጋራ ትርክትን በማጠናከር የበለፀገችና ዘላቂ ሰላም ያላት ሀገር ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት ማገዝ እንዳለባቸው አመልክተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,12.153,11.723,0.0,12.153,-22.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_cde83eaa1b71,train,የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር በከር ሻሌ (ዶር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት የተመድ የስነ ህዝብ ፈንድ ለረጅም ጊዜ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡,spk_f0395ee795e4,am,8.313,7.323,0.0,8.313,-35.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_eae93b3e994a,train,ውጤቱን ተከትሎ ዛምቢያ በሁለት ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ይዛለች።,spk_f0395ee795e4,am,3.433,2.708,0.413,3.433,-38.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_98de8c2026fd,train,"በበዓሉ ላይ በባህላዊ አስተዳደር ሥርዓት ""ምክረቾ"" የዓመቱ የሥራ ሁኔታ ተገምግሞ የበረታ ሲመሰገን የደከመ ተሽሮ ሌላ የሚሾምበት በመሆኑ ተግቶ መሥራትን የሚያበረታታ መሆኑን ገልጸዋል።",spk_f0395ee795e4,am,11.873,11.223,0.0,11.873,-35.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_7601d5c4aa3b,train,በተጨማሪም የመድሃኒት ፈንድ አዋጅ አስራ ስምንት የሚደርሱ የጤና ስታንዳርዶች ተሻሽለዋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማሻሻያዎቹ በህግ እውቅና እንዲያገኙ ስራዎች ተሰርተዋል ነው ያሉት።,spk_f0395ee795e4,am,13.993,12.372,0.0,13.993,-28.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_77b80fa1624b,train,ሌሎች ስራዎችም እንዲሁ በንቅናቄ መከናወናቸውን ያወሱት ኃላፊዋ በበጋ ወቅትም ይህ ሥራ ቀጣይነት ባለው መልኩ እንደሚከናወን ገልፀዋል ፡፡,spk_f0395ee795e4,am,7.473,6.802,0.0,7.473,-37.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_1c11b5e639f7,train,ያጋጠመህን የጤና እክል ሰምቼ ቶሎ ለመጠየቅ ባለመምጣቴ በጣም አዝናለሁ፣ ነገር ግን አሁን ፈጣሪ ምህረቱን ልኮልህ ከህመምህ በማገገምህ ታላቅ ደስታ ተሰምቶኛል።,spk_f0395ee795e4,am,8.073,8.073,0.0,8.073,-37.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_6f30a5e5f3a5,train,የትምህርት ቤት ምገባ የተማሪዎችን ጤና፣ የትምህርት አቀባበልን ለማሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለው ሲሆን፤ ተማሪዎች በትምህርት ቤት መመገባቸው ከትምህርት ቤት እንዳይቀሩ እና ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት እንዲልኩ የሚያበረታታ መሆኑ ይነገራል።,spk_f0395ee795e4,am,13.633,12.396,0.0,13.633,-30.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_1b2235b50976,train,ከሠንጋ ተራ 40/60 ወደ ሠንጋ ተራ መብራት (ሠንጋ ተራ 40/60 መታጠፊያ),spk_f0395ee795e4,am,3.793,3.793,0.0,3.793,-28.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e6f131f10312,train,በክልሉ የሚገኝ እምቅ የተፈጥሮ ሀብት በአግባቡ ለምቶ የሕዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ስራዎች እንዲከናወኑ ሙያዊ ሀላፊነቱን ለመወጣት ዝግጁ መሆኑን የተናገረው ደግሞ ሌላው የመድረኩ ተሳታፊ አቶ ዮሐንስ አሰፋ ነው።,spk_f0395ee795e4,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-40.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_aad9d03b1162,train,ከዚህ ቀደም ባደረጓቸው 20 ጨዋታዎች ማንችስተር ዩናይትድ 10 ጊዜ ሲያሸንፍ ዎልቭስ 7 ጊዜ ድል ቀንቶታል። 3 ጊዜ አቻ ወጥቷል።,spk_f0395ee795e4,am,5.553,5.553,0.0,5.553,-27.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_bb4162b3b762,train,የቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ዋና ሥራ አስኪያጅ ቶሎሳ በዳዳ በበኩላቸው፤ የስፖርት ማዘወትሪያ ስፍራዎቹ ሰራተኞቹ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ በማድረግ ጤንነታቸውን እንዲጠብቁ የሚያደርጉ ናቸው ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,10.553,7.595,0.0,10.553,-41.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_88dc3c71d18e,train,በዓሉ በኦሮሚያ ክልል አዳማ እና ጭሮ ከተሞችም በደማቅ ስነ ስርአት ተከብሯል።,spk_f0395ee795e4,am,5.233,4.628,0.0,5.233,-26.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_5ab3f89ac05f,train,ከፈረሰኛ መብራት ወደ ጨፌ ሜዳ (ፈረሰኛ መብራት ),spk_f0395ee795e4,am,3.114,3.114,0.0,3.114,-23.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e200c782f2a6,train,ማንችስተር ዩናይትድ በ25 ነጥብ ስምንተኛ ደረጃን ይዟል። ቦርንማውዝ በ20 ነጥብ 15ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።,spk_f0395ee795e4,am,5.354,5.033,0.0,5.354,-36.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ba65dd6f2845,train,የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ (ዶ/ር) በአፍሪካ ዋንጫ እና በሌሎች የአፍሪካ ውድድሮች ላይ የታየው የሽልማት መጠን ማደግ በአህጉሪቷ እግር ኳስ የፋይናንስ እድገት የሚያሳይ እና የአፍሪካን የእግር ኳስ ምህዳር እንደሚደግፍ አመልክተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,17.913,11.682,0.0,17.913,-41.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_bbc42400a677,train,ብልፅግናን ለማረጋገጥ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ለውጥ ማምጣት የግድ መሆኑን አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.753,5.934,0.0,6.753,-38.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_cd73bce5b0db,train,የተጋጣሚው ቡድን የተከላካይ ክፍል እጅግ በጣም ጠንካራ እና ስህተት የማይሰራ ስለነበር፣ አጥቂዎቻችን ምንም ያህል ጥረት ቢያደርጉም ጎል ማስቆጠር እና ማሸነፍ አልቻሉም።,spk_f0395ee795e4,am,8.753,8.753,0.0,8.753,-33.7,male,18-24,sidama,16000,4,0 clip_9178121f2459,train,በበጎ ፈቃድ ስራው በህዝብና በመንግስት ይወጣ የነበረውን በርካታ ገንዘብ ማዳን መቻሉን ጠቁመው የተገኘውን ልምድና ተሞክሮ በመጠቀም በበጋው ወራትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_f0395ee795e4,am,10.553,9.872,0.0,10.553,-34.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_39bc3cfc9c9e,train,የ59 ዓመቱ ሆሳም ሀሰን በአሁኑ ሰዓት የግብጽ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ነው። በተጫዋችነቱ በ177 ጨዋታዎች 69 ግቦችን ከመረብ ላይ በማሳረፍ የምንጊዜውም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ነው።,spk_f0395ee795e4,am,12.233,11.651,0.0,12.233,-32.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_3730ba50598b,train,ኑህ መሐመድ አብድ እና ታናሹ ሲዲ መሐመድ አህመድ አብድ በተከላካይ እና አማካይ መስመር ላይ ተሰልፈው ተጫውተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,5.713,5.713,0.0,5.713,-31.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_225afff0d99d,train,በሊጉ ሁለተኛ ድሉን ያስመዘገበው ሀዲያ ሆሳዕና በ10 ነጥብ ከ17ኛ ወደ 15ኛ ደረጃ ከፍ በማለት ከወራጅ ቀጠና ወጥቷል።,spk_f0395ee795e4,am,6.753,6.416,0.0,6.753,-32.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_cfcef5890df3,train,እንዲሁም የተነሱ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለመፍታት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢኒሼቲቭ የተጀመረው  መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ጠቅሰዋል።,spk_f0395ee795e4,am,10.553,10.553,0.0,10.553,-23.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_adefbac61142,train,በሌሎች ጨዋታዎች ብሬንትፎርድ ዎልቭስን 2 ለ 0 አሸንፏል። በርንሌይ ከቦርንማውዝ አንድ አቻ ሲለያዩ ብራይተን ከሰንደርላንድ ያደረጉት ጨዋታ ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቋል።,spk_f0395ee795e4,am,8.233,8.233,0.0,8.233,-26.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_9bde66f4626b,train,በክልሉ የአፍላ ወጣቶችና ወጣቶች የአቅም ማጎልበቻ የንቅናቄ መድረክ በጂንካ ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_f0395ee795e4,am,8.673,7.515,0.376,8.673,-23.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_bf6dbf8802a3,train,የህክምና ዘርፉ ፋይዳ የታመመ በማከም ብቻ ሳይሆን ማህበረሰብን በማንቃት ደረጃ ያለውን ከፍተኛ ሚና ስለምንረዳ ነው ቅድመ መከላከል ብቻ ሳይሆን አክሞ ማዳን ላይም እንዲሰራ የፖሊሲ ክለሳ ያደረግነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_f0395ee795e4,am,16.033,13.309,0.0,16.033,-32.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0bc0fa2f4482,train,የአዳማ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ንጋቱ ሞትማ፤ የመስቀል ደመራ በዓል የሰላምና የፍቅር እሴት መገለጫ በመሆኑ ትውፊቱን ጠብቆ መዝለቅ ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_f0395ee795e4,am,10.513,9.014,0.0,10.513,-30.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4322662ab757,train,በውድድር ዓመቱ አራተኛ ሽንፈቱንም አስተናግዷል።,spk_f0395ee795e4,am,2.233,2.233,0.0,2.233,-28.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_7c4ef8c3de3c,train,የትምህርት ቤቶች የምገባ መርሃ ግብር ለተማሪዎች ጤና፣ ለትምህርት ጥራትና አጠቃላይ ለማህበራዊ መስተጋብር መሻሻል ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው መሆኑም ይታወቃል።,spk_f0395ee795e4,am,9.073,8.198,0.0,9.073,-28.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_6fee4a4c82dc,train,ጨዋታዎቹን ተከትሎ የ13ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ተጠናቋል።,spk_f0395ee795e4,am,2.673,2.673,0.0,2.673,-29.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_c014bdcc65a1,train,ሌላኛው የከተማው ነዋሪ ወይዘሮ አማረች ወታንጎ በበኩላቸው በአካባቢያቸው የወባ ትንኝ መራቢያ እንዳይኖር መኖሪያ ግቢያቸውን የማጽዳትና ያቆሩ ውሃዎችን የማፋሰስ ሥራ ማከናወናቸውን ተናግረዋል።,spk_f0395ee795e4,am,10.854,10.049,0.0,10.854,-27.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_322f3e714a12,train,"በእርቅና በአብሮነት የሚከበረው የሸካቾ ዘመን መለወጫ በዓል ""ማሽቃሬ ባሮ"" በትውልድ ቅብብሎሽ ዛሬ ላይ መድረሱንና በጎ የሆኑ ዕሴቶች ጎልተው እንዲወጡ ማስቻሉንም ጠቁመዋል።",spk_f0395ee795e4,am,9.153,8.071,0.0,9.153,-38.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_f6064d77661f,train,ኢትዮጵያ ከ31 ዓመት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ብትመለስም በውድድሩ ላይ ያስመዘገበችው ውጤትና ያሳየችው ብቃት የእግር ኳስ ቤተሰቡን ያስደሰተ አልነበረም።,spk_f0395ee795e4,am,8.313,6.547,0.0,8.313,-32.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b1b4be972979,train,በሊጉ ስድስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ይርጋ ጨፌ ቡና በ10 ነጥብ 10ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_f0395ee795e4,am,4.074,4.074,0.0,4.074,-41.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_81bef9677387,train,"ዛሬ እየተከበረ ያለው የሸካቾ ዘመን መለወጫ ""ማሽቃሬ ባሮ"" ዕሴቱን በጠበቀ መልኩ እንዲጎለብት ሚኒስቴሩ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግም ተናግረዋል።",spk_f0395ee795e4,am,7.274,7.274,0.0,7.274,-38.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_97d8d71351aa,train,የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ አበበ ጨመዳ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዞኑ ሁሉም አካባቢዎች በተጠናከረ መልኩ ቀጥሏል።,spk_f0395ee795e4,am,8.553,8.553,0.0,8.553,-37.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_61b070609624,train,ከነበረው የተሻሉ ስለሆኑ ቤተሰብ ለመጠየቅ የሚመጣ ደስ ብሎት ያርፍባቸዋል፤ሁሉም አርሶ አደሮችም ይህ የአኗኗር ዘዬ ይገባቸዋል፤ለዚህ ደግሞ ቤቶቹን ለማበራከት መተጋገዝ ይገባል ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,11.514,9.57,0.0,11.514,-40.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_3dd99cd2e304,train,አሰባሳቢ የሆነ የጋራ ትርክት ለመገንባት የኢትዮጵያን ህዝቦች ታሪክ፣ ባህልና እሴት በአግባቡ መመርመርና ማዳበር እንደሚያስፈልግም አመልክተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,9.914,9.497,0.416,9.914,-28.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_1bc12feda640,train,ጉባኤው በአፍሪካ ልማት ባንክ፣ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽንና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም (UNDP) አዘጋጅነት እ.አ.አ ከህዳር 16 እስከ 18 አዲስ አበባ በሚገኘው የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ ይካሄዳል።,spk_f0395ee795e4,am,9.073,9.073,0.0,9.073,-28.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_14d22920d1fe,train,ባህር ዳር ከተማ ከሁለት ጨዋታዎች በኋላ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ይጫወታል።,spk_f0395ee795e4,am,3.353,3.353,0.0,3.353,-28.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_3ea126a97695,train,የመንግሥት አገልግሎትን እስከ ቀበሌ ድረስ በማውረድ ወደ ህዝቡ በመቅረብ እርካታን መጨመር እንደሚገባም እንዲሁ።,spk_f0395ee795e4,am,6.713,5.053,0.0,6.713,-39.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_19aac2f309fa,train,ከተማዋ በፈጣን የእድገት ጎዳና ላይ ናት ያሉት ከንቲባው፤  ይህንን እውነታ  ለማሳየት የሰላም ሩጫው የማይተካ ድርሻ  አለው ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.673,6.673,0.0,6.673,-31.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_537dfdbb4a6c,train,በተለይም እነዚህን ባህላዊ እሴቶች በጥናትና ምርምር በማዳበር ሁሉንም ተጠቃሚ ለሚያደርገው የጋራ ትርክት ግንባታ እንዲውል የሚደግፉ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_f0395ee795e4,am,9.034,9.034,0.0,9.034,-31.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_dadd3035e8b1,train,በዚህም መሰረት ውድድሩ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ፡-,spk_f0395ee795e4,am,4.234,2.858,0.0,4.234,-23.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_51b818907091,train,ከከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ),spk_f0395ee795e4,am,4.793,4.361,0.432,4.793,-28.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_c84fe5d23f64,train,ውጤቱን ተከትሎ ከአፍሪካ ዋንጫ መስራች ሀገራት መካከል አንዷ የሆነችው ሱዳን በዘንድሮው ውድድር የመጀመሪያ ድሏን አስመዝግባለች። በምድብ አምስት በሶስት ነጥብ ሶስተኛ ደረጃን ይዛለች።,spk_f0395ee795e4,am,7.633,7.633,0.0,7.633,-32.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_15c34983d671,train,ማምሻውን በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ አንተነህ ተፈራ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ያሬድ መኮንን ቀሪዋን ጎል ለሸገር ከተማ ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_f0395ee795e4,am,7.194,6.626,0.0,7.194,-37.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_cde351802ee2,train,በመሆኑም መንግስት ህብረተሰቡን በማሳተፍ ሰላምን ለማረጋገጥ በሚያከናውናቸው ተግባራት ሁሉ የንግዱ ማህበረሰብ ድርሻውን ሊያጠናክር ይገባል ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,10.433,9.375,0.0,10.433,-31.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e2d522f80833,train,በብልጽግና ፓርቲ የፌደራል ተቋማት አደረጃጀት የኢኮኖሚ ብልፅግና ክላስተር በድሬዳዋ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ያስገነባቸውን መኖሪያ ቤቶች አስመርቆ ለባለቤቶቹ አስረክቧል።,spk_f0395ee795e4,am,11.914,10.375,0.0,11.914,-27.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e90e5bb51163,train,የወለጋ ዩኒቨርሲቲ መምህርና ተመራማሪ ሀሊማ ጅብሪል (ዶ/ር)፤ በሁሉም ዜጎች ተሳትፎ የተገነባች ጠንካራ ሀገር ለመፍጠር የጋራ ትርክት ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f0395ee795e4,am,9.553,9.553,0.0,9.553,-29.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_a7e69759c735,train,በማዕከሉም የመሬት ጉዳይ፣ የንግድና ገቢዎችን ጨምሮ 10 ተቋማት ገብተው 55 አገልግሎቶች እየተሰጡ እንደሆነ  ገልጸው፤ ይህም ተገልጋዩ ሕብረተሰብ የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲያገኝ አስችሏል ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,12.353,11.895,0.0,12.353,-21.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_9ae22d680bf5,train,ውጤቱን ተከትሎ ማንቼስተር ዩናይትድ በ31 ነጥብ አንድ ደረጃ ከፍ ብሎ 5ኛ ላይ ተቀምጧል።,spk_f0395ee795e4,am,5.473,5.473,0.0,5.473,-29.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_73b5b29c83f3,train,ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ በ17 ነጥብ 18ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል። ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች ሶስት ነጥብ ማግኘት አልቻለም።,spk_f0395ee795e4,am,6.673,5.942,0.0,6.673,-32.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_bac16f5f9b63,train,ጤናማ እና አምራች የሰው ሀይልን በማፍራት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ስፖርታዊ እንቅስቃሴን ልማድ ማድረግ እንደሚገባ ተመላከተ።,spk_f0395ee795e4,am,6.954,4.953,0.677,6.954,-37.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_5cafd6ebed10,train,የዛሬ ውድድሮች በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከቀኑ 11 ሰዓት ከ45 አንስቶ ይካሄዳሉ።,spk_f0395ee795e4,am,5.153,5.153,0.0,5.153,-27.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_a315df8a6ed9,train,ፕሪሚየር ሊጉ በኢትዮጵያ ዋንጫ አራተኛ ዙር ጨዋታዎች ምክንያት የሚቋረጥ ሲሆን ውድድሩ ታህሳስ 10 ቀን 2018 ዓ.ም በ10ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ይመለሳል።,spk_f0395ee795e4,am,7.513,5.069,0.0,7.513,-41.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4ff2d1a368c3,train,ሽልማቱ ለአፍሪካ እግር ኳስ ልማት፣ የእግር ኳስ ፌዴሬሽኖች እና የእግር ኳስ ባለድርሻ አካላትን የሚደግፍ ነው ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,7.633,6.011,0.0,7.633,-34.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_2cef4ddb0566,train,በሰላም ሩጫውም  ነዋሪዎቹ ሰላምን ጠብቆ ለማዝለቅ፣ ልማትን ለማስቀጠልና ማህበራዊ ትስስራቸውን ለማጎልበት  ያላቸውን ጽኑ ፍላጎት ማሳየታቸውን ተናግሯል።,spk_f0395ee795e4,am,6.553,6.553,0.0,6.553,-30.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ff5e884555a4,train,በጥናትና ምርምር ሥራም ዘመኑን የዋጀ የፖሊስ ሠራዊትና ዘመናዊ የፖሊስ ተቋም ግንባታ ሂደት የማይተካ ሚና እየተወጣ እንደሚገኝም ተናግረዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-23.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_3bfd5b5521a8,train,የኦሮሞ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ዝናቡ አስራት፣ ኢንስቲትዩቱ ከ13 ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በመሆን የተለያዩ  የምርምር ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f0395ee795e4,am,13.313,12.096,0.0,13.313,-24.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_103c870bec37,train,ከጥይት ቤት ወደ ገብርኤል በጀርባው (ጥይት ቤት መታጠፊያ ),spk_f0395ee795e4,am,3.873,3.873,0.0,3.873,-25.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_d382a11837b2,train,የአማራ ክልል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን  ረዳት ኮሚሽነር ሀብታሙ ሲሳይ በበኩላቸው አዲሱ አደረጃጀት ተግባራዊ መሆኑም ኮሚሽኑ ታራሚዎችን በተለያዩ የሙያ መስኮች በማሰልጠንና በማብቃት የተጀመረውን ስራ የበለጠ አጠናክሮ ለመቀጠል የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,16.634,14.477,1.137,16.634,-29.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_d0efe0837654,train,በዚህም የዜጎችን የአገልግሎትና የልማት ጥያቄ ለመመለስ  እየተከናወነ ባለው ጥረት  አበረታች ውጤቶች እየተገኙ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.793,6.457,0.0,6.793,-34.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_9ac8f44752fa,train,ውድድሩ የከተማዋን ዋና ዋና መንገዶች የሚያካልል በመሆኑ ሩጫው ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ አስታውቆ፤ ውድድሩ በሰላም እንዲጠናቀቅ የፀጥታ አካላት አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት አጠናቀው ስራ መጀመራቸውን ገልጿል።,spk_f0395ee795e4,am,15.953,14.423,0.384,15.953,-27.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_1ac9e259c87c,train,አስደንጋጭ ሽንፈት ያስተናገደው ባርሴሎና ውጤቱን የመቀልበስ ከባድ ፈተና በመልሱ ጨዋታ ይጠብቀዋል።,spk_f0395ee795e4,am,5.793,4.299,0.349,5.793,-33.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_fe7a20dc7cf7,train,ይህም እ.አ.አ በ2019 ዜግነታቸውን ከመለሱ 2 ሺህ 72 ሰዎች ጋር ሲነጻጸር ቁጥሩ መጨመሩ ተገልጿል።,spk_f0395ee795e4,am,8.113,6.725,0.0,8.113,-40.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_f030768a43e9,train,ከአፍሪካ ህብረት መብራት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ (ጥይት ቤት መስቀለኛ ),spk_f0395ee795e4,am,3.833,3.833,0.0,3.833,-25.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_7b18c411d549,train,ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ በስምንት ነጥብ 18ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል። ባህር ዳር ከተማ በ14 ነጥብ 11ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_f0395ee795e4,am,7.593,7.593,0.0,7.593,-32.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_db303b103fa6,train,በተለይ የዘመን መለወጫ በዓላት አከባበር ሥርዓቱ እየተጠናከረ መምጣቱን ገልጸው፣ በመንግስት በኩል በዓላቱን የቱሪዝም መስህብ እና የኢኮኖሚ ምንጭ ለማድረግ እየተሠራ ነው ብለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,9.553,7.995,0.0,9.553,-38.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ebe3b051f385,train,ስልጠናውን በከፍተኛ ውጤት ያጠናቀቀችው ረድኤት መኮንን በሰጠችው አስተያየት፤   ቀደም ሲል በትምህርት ቤቷ በንድፈ ሀሳብ  ያገኘችውን እውቀት በዩኒቨርሲቲው የክረምት ስልጠና ማዳበር እንደቻለች  ተናግራለች።,spk_f0395ee795e4,am,9.674,9.02,0.0,9.674,-40.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_80b3a88bbd53,train,ቱኒዚያ በአፍሪካ ዋንጫ ስትሳተፍ የአሁኑ ለ22ኛ ጊዜ ሲሆን እ.አ.አ በ2004 ራሷ ያዘጋጀችውን 24ኛ የአፍሪካ ዋንጫ አንስታለች።,spk_f0395ee795e4,am,9.233,7.272,0.344,9.233,-41.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ebb682e9253c,train,ሴኔጋል በመለያ ምት 4 ለ 2 በማሸነፍ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካን ዋንጫ አንስታለች።,spk_f0395ee795e4,am,5.153,4.852,0.0,5.153,-30.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ad9b8197de0d,train,ዛሬ በተደረጉ የ12ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች ሲዳማ ቡና አርባ ምንጭ ከተማን፣ ባህር ዳር ከተማ ልደታ ክፍለ ከተማን በተመሳሳይ 1 ለ 0 አሸንፈዋል።,spk_f0395ee795e4,am,10.033,8.559,0.0,10.033,-34.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_47311638ea0a,train,ከላንድ ማርክ ሆስፒታል መታጠፊያ ገነት ሆቴል ወይም ወደ ገነት መብራት (ላንድ ማርክ ሆስፒታል መስቀለኛ ),spk_f0395ee795e4,am,5.274,4.948,0.0,5.274,-29.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_897e8d985dd9,train,ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ (ሴቶች አደባባይ ),spk_f0395ee795e4,am,2.713,2.713,0.0,2.713,-24.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_198d4804cca1,train,በቅርቡ በትዳር ህይወታችሁ ውስጥ የተጨመረችውን አዲስ ህፃን ልጅ ስም ማን እንዳላችኋት ለመስማት በጣም የጓጓሁ ሲሆን፣ ፈጣሪ በጥበብ እና በጤና ያሳድግላችሁ።,spk_f0395ee795e4,am,8.833,8.833,0.0,8.833,-33.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_2c183f4b21e9,train,እርሳቸውም ከአዲስ አበባ ከተማ በመምጣት ታሪካዊ በሆነው ገታ መስጅድ እያከበሩ መሆናቸውን ጠቁመው፥ በዓሉን በመረዳዳት በአንድነት እያከበሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_f0395ee795e4,am,8.673,8.3,0.374,8.673,-28.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_bc2d4c096ba4,train,ይርጋጨፌ ቡና በሊጉ ባደረጋቸው 11 ጨዋታዎች በሁለቱ ተሸንፎ በአምስቱ ተሸንፎ በአራቱ አቻ ወጥቷል። አራት ግቦችን ሲያስቆጥር 13 ግቦችን እሰተናግዷል።,spk_f0395ee795e4,am,9.633,9.633,0.0,9.633,-30.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0cefb3c9d8dc,train,በክልሉ የዘመን መለወጫ በዓላት በአብሮነት መከበራቸው ለሕዝቦች የእርስ በእርስ ትስስርና አንድነት መጠናከር ያላቸው ሚና ጉልህ ነው ሲሉም አክለዋል።,spk_f0395ee795e4,am,9.834,7.764,0.0,9.834,-37.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_cedf67eb667e,train,የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሮዛ ዑመር በበኩላቸው በክልሉ በ2017 በጀት ዓመት በማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አገልግሎት ከ33 ሺህ በላይ የቤተሰብ መሪዎች ተጠቃሚ ሆነዋል።,spk_f0395ee795e4,am,9.114,8.034,0.0,9.114,-39.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_3a39db665567,train,በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ አምስት ጨዋታ ሱዳን ኢኳቶሪያል ጊኒን 1 ለ 0 አሸንፋለች።,spk_f0395ee795e4,am,3.793,3.793,0.0,3.793,-30.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4ea54a649316,train,የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት በተጠናከረ መልኩ አገልግሎት እንዲሰጥ የፌደራል መንግሥት ድጋፍ እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል።,spk_f0395ee795e4,am,6.873,6.373,0.5,6.873,-40.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b35d46d4911d,train,በመድረኩ የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች፣ በጎ ፍቃደኞችና ሌሎችም የተገኙ ሲሆን የተሻለ አስተዋጽኦ ላበረከቱ በጎ ፍቃደኞች፣ ተቋማትና ግለሰቦች እውቅና ተሰጥቷል፡፡,spk_f0395ee795e4,am,7.633,7.633,0.0,7.633,-33.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_dd3d9ee5a66d,train,የምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር ጋና አራት ጊዜ ውድድሩን በማዘጋጀት ሁለተኛ ደረጃ ላይ ስትቀመጥ ከዚህ ውስጥ በአንድ አጋጣሚ ዋንጫውን አንስታለች።,spk_f0395ee795e4,am,7.793,7.314,0.479,7.793,-23.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0853fa25b7c5,train,ምንም እንኳን በስራ እና በኑሮ ውጣ ውረድ ምክንያት በተደጋጋሚ መገናኘት ባንችልም፣ ሁልጊዜ በፀሎቴ እና በሀሳቤ እንደማስታውስህ ልነግርህ እወዳለሁ።,spk_f0395ee795e4,am,6.353,6.353,0.0,6.353,-32.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ca84249c8838,train,ከሞላ ማሩ መስቀለኛ ወደ ጌጃ ሰፈር (ጌጃ ሰፈር መስቀለኛ ),spk_f0395ee795e4,am,3.313,3.313,0.0,3.313,-27.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_786bef1219a7,train,ባህላዊ እሴቶችን በጥናትና ምርምር በመደገፍ ለጋራ ትርክት ግንባታው በጎ አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ የበኩላቸውን ሚና እንደሚወጡ ገልጸዋል።,spk_f0395ee795e4,am,9.034,9.034,0.0,9.034,-27.7,male,18-24,sidama,16000,4,0 clip_78c5a2b8beef,train,በስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ስራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ነገሪ ሌንጮ (ዶ/ር) በበኩላቸው የመምህራንን አቅም ለመገንባትና የማህበራዊ ችግሮችን ለመፍታት እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት አገራዊ ትልሞችን ለማሳካት መሠረታዊ መሆናቸውን ገልጸዋል ።,spk_f0395ee795e4,am,20.794,18.941,0.432,20.794,-26.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_3d2db2f751ba,train,ኢትዮጵያ ለመጨረሻ ጊዜ የተሳተፈችበት የአፍሪካ ዋንጫ,spk_f0395ee795e4,am,3.073,2.264,0.809,3.073,-32.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_bfcfd136d2b6,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ አምስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው አዲስ አዳጊው ይርጋጨፌ ቡና በ10 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃን ይዟል።,spk_f0395ee795e4,am,5.393,5.093,0.301,5.393,-23.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b5b40894f356,train,አርሰናል ምሽት 12 ሰዓት ላይ ከብራይተን የሚያደርገው ጨዋታ ይጠበቃል። መድፈኞቹ ካሸነፉ የሊጉን መሪነት መልሰው ይረከባሉ።,spk_f0395ee795e4,am,6.314,5.358,0.0,6.314,-33.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_774103d231b5,train,በዚሁ መሰረት አትሌቲኮ ማድሪድ እና አትሌቲኮ ቢልባኦ በዘንድሮው ውድድር ላይ ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_f0395ee795e4,am,4.394,3.991,0.0,4.394,-29.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_5719f6c44b6b,train,የአማራ ክልል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ተጠሪነቱ ለክልሉ ፍትህ ቢሮ መሆኑን ተከትሎ የጋራ የስራ ትውውቅ መድረክ ዛሬ ተካሂዷል።,spk_f0395ee795e4,am,6.633,6.072,0.0,6.633,-26.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_35150c7045c8,train,በጉብኝቱም ሆስፒታሉ ከለውጡ በፊት ታካሚዎችን ለእንግልት ሲዳርግ የቆየውን የአገልግሎት አሰጣጥ በመሰረታዊነት የቀየረ ስራዎችን አሁን እውን ማድረጉን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡,spk_f0395ee795e4,am,14.993,13.382,0.0,14.993,-22.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b2723f7e970c,train,በአሁን ሰዓት ሀገሪቱ እየመገበች ያለችው የተማሪ ቁጥር ከአንዳንድ ሀገራት የህዝብ ቁጥር ጋር የሚስተካከል እንደሆነም ተናግረዋል።,spk_f0395ee795e4,am,5.814,5.814,0.0,5.814,-24.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_bad8e26b2ccf,train,የአፍሪካ ዋንጫ የገንዘብ ሽልማት እድገት ከአህጉሪቷ አልፎ ዓለም አቀፍ ትኩረትን የሳበ ጉዳይ ሆኗል።,spk_f0395ee795e4,am,5.034,3.799,0.576,5.034,-41.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_76439ba53114,train,ግብጽ ለመጨረሻ ጊዜ ሴኔጋልን በአፍሪካ ዋንጫው ያሸነፈችው እ.አ.አ በ2006 ባዘጋጀችው 25ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ነው።,spk_f0395ee795e4,am,7.034,6.654,0.0,7.034,-40.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_1a94da7782ec,train,ከሁሉም በላይ ኢትዮጵያ የምታቅደውን ብልጽግና እውን ማድረግ የሚችሉ ብቁ ዜጎችን ለማፍራት ለትምህርት ጥራት ትኩረት ተሰጥቶ በርካታ ተግባራት በመከናወን ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_f0395ee795e4,am,9.834,8.704,0.362,9.834,-32.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4cf3805ccad8,train,የኢትዮጵያ ስታትስቲክ አገልግሎት ከተባበሩት መንግስታት የስነ ህዝብ ፈንድ(UNFPA) የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ መረጃና የሲቪል ምዝገባ ስርዓትን ለማዘመን የሚያግዝ ድጋፍ አግኝቷል፡፡,spk_f0395ee795e4,am,8.713,6.756,0.0,8.713,-40.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_1ae3c4330dbd,train,ኢትዮጵያ በዘመናዊ የመንግሥት አገልግሎትና አስተዳደር ከቀደምቶቹ ውስጥ መሆኗን አውስተው፥ ነገር ግን ሌሎች ሀገራት እየሰጡ ካሉት ዘመናዊ አገልግሎት አንፃር በብዙ ርቀት ወደኋላ መቅረቷን ጠቅሰዋል።,spk_f0395ee795e4,am,10.313,9.58,0.0,10.313,-39.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_69bd5bb6d0c9,train,ሰው ሲቸግረው ልብሱን፣ የቤቱን ዕቃ፣ ኩላሊቱንም ሳይቀር ሊሸጥ ይችላል ህሊናውን ከሸጠ ግን በጠና ቸግሮታል ማለት ነው ።,spk_f0395ee795e4,am,6.314,5.928,0.0,6.314,-35.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_50e4f810b36a,train,በኢትዮጵያ ቁጥሩ ቀላል የማይባሉ ዜጎች ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡ በጥናት መረጋገጡን ጠቁመዋል።,spk_f0395ee795e4,am,5.873,4.949,0.0,5.873,-39.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e4c374b8ce51,train,ሌላው ሰልጣኝ ኤፍሬም መካሻ በበኩሉ፤ በዩኒቨርሲቲው  የተሰጠው የንድፈ ሀሳብና የተግባር ትምህርት የቴክኖሎጂ ፈጠራ  እንዲሰራና  የእውቀት  አድማሱን ማስፋት እንዲችል ያገዘው መሆኑን ተናግሯል።,spk_f0395ee795e4,am,9.073,8.647,0.0,9.073,-38.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_881ab60cec49,train,በውድድር ዓመቱ ስምንተኛ ድሉን ያስመዘገበው ሸገር ከተማ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ እየቀረው በ24 ነጥብ ደረጃውን ከአምስተኛ ወደ አራተኛ ከፍ አድርጓል።,spk_f0395ee795e4,am,7.274,4.905,0.392,7.274,-42.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_9f3866ae7867,train,በከተማዋ ቤታቸው ታድሶላቸው ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል በምስራቅ ክፍለ ከተማ የሚኖሩት አቶ ዶሰኛው ወልደጊዮርጊስ ደጋፊ  የሌላቸው በመሆኑ በደሳሳ ጎጇቸው ለጸሐይና ዝናብ ተጋልጠው ለብቻቸው ይኖሩ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡,spk_f0395ee795e4,am,14.593,13.038,0.0,14.593,-35.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_86db364ef69d,train,በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ይርጋ ሲሳይ በበኩላቸው፤ መንግስት ሠላምን በማጽናት ህዝቡ ሠላማዊ ኑሮውን  እንዲመራ  የህግ የማስከበር ስራውን ማጠናከሩን ገልጸዋል።,spk_f0395ee795e4,am,14.113,11.023,0.338,14.113,-29.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_dc0289c9d0a8,train,በድሬዳዋም 'ዲጂታል ድሬን' ዕውን ለማድረግ እየተዘረጉ የሚገኙ የመሠረተ ልማቶች አበረታች መሆናቸውን እንደተመለከቱ ጠቅሰው፤  እነዚህ ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል ያለባቸው መሆኑን አንስተዋል።,spk_f0395ee795e4,am,11.993,10.967,0.0,11.993,-34.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0f6f0d5c7fb8,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኮሪደር ልማት ስራው ለአዲስ አበባ ተጨማሪ ገጽታ እና ውበት መስጠቱን ገልጸዋል።,spk_f0395ee795e4,am,5.434,4.517,0.0,5.434,-41.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8224a7ca4b2f,train,ተጋጣሚው አርባምንጭ ከተማ በሊጉ እስከ አሁን ያሸነፈው ጨዋታ የለም። አራት ጊዜ ሲሸነፍ አምስት ጊዜ አቻ ተለያይቷል። አራት ግቦችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ ዘጠኝ ግቦችን አስተናግዷል።,spk_f0395ee795e4,am,10.753,8.913,0.978,10.753,-30.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_69c3ca9faab2,train,አርሰናል ምሽት አምስት ሰዓት ላይ ከሜዳው ውጪ ከኤቨርተን ጋር ይጫወታል። ካሸነፈ በድጋሚ የሊጉ መሪ ይሆናል።,spk_f0395ee795e4,am,5.313,5.313,0.0,5.313,-30.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_c1f5d2b7d5a7,train,ቢሮውም ከእንጅባራ ዩኒቨርሲቲና ከፌዴራል ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በዓሉ በዩኔስኮ ቅርስነት እንዲመዘገብ መስራቱን ጠቁመው የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣንም እያደረገ ላለው ድጋፍ አመስግነዋል።,spk_e3aca88123dd,am,18.294,17.28,0.438,18.294,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44be73e40813,train,በመሆኑም በክልሉ የመማር ማስተማር ስራው ቅድሚያ የሚሰጠው ቁልፍ የልማት ተግባር ሆኖ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_e3aca88123dd,am,8.774,7.528,0.0,8.774,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18f860c6c7c8,train,ባህሎቻችን የህዝቦች ትስስርና አንድነት እንዲጠናከርና ለአገር ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያላቸው ናቸው ብለዋል።,spk_e3aca88123dd,am,8.373,7.74,0.0,8.373,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_b6f07ad16a02,train,የኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ የክልሉን እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤትን በቀጣይ የሚመሩ የስራ አስፈፃሚዎችን የስልጣን ርክክብና የቃለ-መሀላ መርኃግብር አከናውኗል።,spk_e3aca88123dd,am,17.053,15.162,0.0,17.053,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6fe7304717e,train,አፍሪካ በ15 ዓመታት ውስጥ እስከ 2015 ድረስ በሕገወጥ መንገድ ከአህጉሪቱ ወደ ውጭ በማዘዋወር 836 ቢሊዮን ዶላር ኪሣራ እንደደረሰባት የተባበሩት መንግሥታት የንግድና የልማት ድርጅት አዲስ ሪፖርት አመልክቷል።,spk_e3aca88123dd,am,18.773,16.009,0.436,18.773,-34.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_722e18bf065a,train,የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ በዚሁ ወቅት፤ የተደረገው ድጋፍ ከ15 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ዜጎችን በሆስፒታሎቹ ደረጃውን የጠበቀ የጤና አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_e3aca88123dd,am,13.934,12.717,0.0,13.934,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc52e0931165,train,አርቲስት ደበበ እሸቱ ለውድ ሀገሩ ኢትዮጵያና ለሕዝቧ በነበረው ጥልቅ ፍቅር፣ ለኪነጥበብ ዕድገትና ለእውቀት መዳበር ባበረከተው አስተዋጽኦ ሲታወስ ይኖራል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ስላሴ ገለጹ።,spk_e3aca88123dd,am,15.454,13.429,0.0,15.454,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14d167771663,train,የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል።,spk_e3aca88123dd,am,6.934,6.259,0.366,6.934,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d794572ba2f4,train,ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ስላሴ በአርቲስት ደበበ እሸቱ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል።,spk_e3aca88123dd,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc9efc33450e,train,ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ አረጋ ከበደ ለምክር ቤት አባላት በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት፤ የትምህርት ዘርፉ ከልማቶች ሁሉ ቅድሚያ የሚሰጠው የዘላቂ እድገት አቅም ነው።,spk_e3aca88123dd,am,12.973,12.004,0.0,12.973,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d5d9e807920,train,ኢሚሊዮ ንሱዌ ሎፔዝ ለኢኳቶሪያ ጊኒ ብቸኛውን ጎል ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_e3aca88123dd,am,5.894,4.964,0.0,5.894,-35.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0440580a6f1b,train,ጤናማ ምግብ ለሁሉም ዜጎች ግብ ያለው የምግብ ስርዓት ሽግግር ላይ አመርቂ ውጤቶች መመዝገባቸውን ነው ያነሱት።,spk_e3aca88123dd,am,8.854,7.453,0.457,8.854,-33.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53934ca84637,train,ኢትዮጵያ በምግብ ስርዓት ሽግግር ያላትን ተሞክሮዎች በዓለም መድረኮች እያቀረበች እንደምትገኝም ገልጸዋል።,spk_e3aca88123dd,am,8.174,7.301,0.528,8.174,-34.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec401fa3e5b0,train,በጉባኤው ላይ የ160 ሀገራት ተወካዮች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_e3aca88123dd,am,5.413,4.53,0.884,5.413,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e5a1e2195fe,train,ማርቺንግ ባንዱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።,spk_e3aca88123dd,am,5.734,5.42,0.0,5.734,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bdc6c222f0eb,train,በዚህም በተፈጠረው  ብቁ አመራር  የጤና ሙያተኞችን  የሙያ ክህሎትን  በማሳደግና ተነሳሽነትን በማበረታታት በዘርፉ የላቀ ውጤት መገኘቱን ተናግረዋል።,spk_e3aca88123dd,am,12.534,7.074,0.0,12.534,-38.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dbfb1e8df08,train,የአገው ፈረሰኞችን በዓል በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚያስችለው የመጨረሻው ሰነድ ላይ መድረስ መቻሉም መንግስት ለዘርፉ የሰጠውን ትኩረት ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_e3aca88123dd,am,11.334,10.831,0.502,11.334,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d227d18140b3,train,የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ተደራሽነት ላይ ለውጥ ማምጣት እንዲቻል መንግስት የተለያዩ የቤት ልማት ፕሮግራሞችን ነድፎ ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል ብለዋል።,spk_e3aca88123dd,am,9.774,9.015,0.0,9.774,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80c81c361b6c,train,ዘመናዊ የሙዚቃ መሳሪያን ተጠቅመን ባህላዊ ዘፈኖቻችንን እና ባህላዊ ጭፈራዎቻችንን አዋህደን በማቅረብ ዓለምን ያስደነቀ ሥራ ሠርተናል ብለዋል።,spk_e3aca88123dd,am,11.733,8.043,0.0,11.733,-35.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0f73eb7f6f6,train,ደበበ ለውድ ሀገሩ ኢትዮጵያና ለሕዝቧ በነበረው ጥልቅ ፍቅር፣ ለኪነጥበብ ዕድገትና ለእውቀት መዳበር ባበረከተው አስተዋጽኦ ሲታወስ ይኖራል ሲሉም ነው የገለጹት።,spk_e3aca88123dd,am,15.694,13.928,0.448,15.694,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e50984dabc4,train,ለሁለት ተከታታይ ቀናት  በሚካሄደው መድረክ በየደረጃው የሚገኙ  የዘርፉ አመራሮችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።,spk_e3aca88123dd,am,10.414,8.596,0.0,10.414,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bf231080bd9,train,በእንግሊዝ ካራባኦ ዋንጫ የመጀመሪያ ዙር የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ዛሬ እና ነገ ይካሄዳሉ።,spk_e3aca88123dd,am,5.854,5.517,0.0,5.854,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d0608c1c6b3,train,በአማራ ክልል በጤናው ዘርፍ ብቁ አመራር በመፍጠር ለሕብረተሰቡ  ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት የመስጠት ተግባር እየተከናወነ እንደሚገኝ የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።,spk_e3aca88123dd,am,12.053,11.025,0.307,12.053,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c71662f5f433,train,በዚህም ከባድና ቀላል የኃይል መቆራረጥ መንስኤ የሆኑ የግኝት ነጥቦች መለየታቸውን ነው ያነሱት፡፡,spk_e3aca88123dd,am,8.133,7.03,0.575,8.133,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2755641cb6dc,train,በኦዲት ግኝት ተመዝብሮ የነበረን ሀብት ለማስመለስ በተደረገው ጥረትም ከ45 ሚሊዮን 618 ሺህ ብር በላይ እንዲሁም በዓይነት የተለያዩ የመንግስት ንብረትና ቁሳቁሶችን የማስመለስ ስራ መሰራቱን ገልፀዋል።,spk_e3aca88123dd,am,16.654,15.174,0.374,16.654,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f5a1f8362d3,train,4ኛ ተከሳሽ ወ/ሪት መንበረ ኃ/ማርያም ነጋሳ በኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን የኮርፖሬት ፋይናንስ ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የኮርፖሬሽኑ የግዢ ኮሚቴ አባል የነበረች፤,spk_e3aca88123dd,am,18.053,16.371,0.0,18.053,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82aca5664f9b,train,ከዚህ ባለፈ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ፋይዳ ያላቸው እሴቶች መሆናቸውን አስታውቀዋል።,spk_e3aca88123dd,am,6.253,5.21,0.478,6.253,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_319e2da35969,train,ኢትዮጵያ ለምግብ ስርዓት ሽግግር የአሰራር ማዕቀፎች በማዘጋጀት በመተግበሯ ውጤቶች ማስገኘታቸውን ጠቅሰዋል።,spk_e3aca88123dd,am,9.373,7.889,0.761,9.373,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9c0b99e31d5,train,በአዲሱ በጀት ዓመትም ተግባራቱን ይበልጥ አጠናክሮ በማስቀጠል የተመዘገቡ ሀብቶችን ትክክለኛነት ማጣራትና የሀብት ምዝገባን በቴክኖሎጂ የማስደገፍ ስራ በትኩረት ይሰራል ብለዋል ።,spk_e3aca88123dd,am,14.414,12.693,0.55,14.414,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cd1bed6c35a,train,በዚህ ዙር በ5 የስልጠና ማዕከላት የተሳተፉ ከ5ሺህ በላይ ሰልጣኝ ወጣቶች ወደተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተሰማርተው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እንደሚሰጡም አስታውቀዋል።,spk_e3aca88123dd,am,14.774,13.875,0.554,14.774,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c743f39d0ec,train,ይህም ጥራት ያለው፣ ፍትሃዊና ፈጣን የጤና አገልግሎት ለማሕበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ ጤናማና አምራች ትውልድ ለመፍጠር ምቹ መደላድል መሆኑን አስረድተዋል።,spk_e3aca88123dd,am,17.213,14.193,0.586,17.213,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_77912f09b9e2,train,በኮርፖሬሽኑ ተገንብተው ለተጠቃሚዎች የተላለፉት መኖሪያ ቤቶች ከተማ አስተዳደሩ እያደረገው ያለውን ጥረት የሚያግዙ መሆናቸውን አንስተው፤ ለዚህም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_ca41dc461736,am,12.094,11.429,0.305,12.094,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_599aaa033761,train,በዘንድሮው በጎ ፍቃድ አገልግሎት 6 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር የሚገመት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,7.934,7.579,0.0,7.934,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cb02c8642bdb,train,በመሆኑም በዜጎች ላይ የሚደርሱ አስተዳደራዊ በደሎችን መርምሮ ምላሽና መፍትሔ በማሰጠት በኩል በተጠናከረ መልኩ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.094,9.606,0.0,11.094,-35.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4414320e2e1,train,ዛሬ ማታም ሳይቀር ሁሉንም ነገር በራሳቸው ለብቻቸው ይዘው የሚተኙ ሰዎች አሉ፣ ስለፈለጉ ሳይሆን እንዴት እንደሆነና እና እንደምንም ማሳለፍ መማር ስላለባቸው።,spk_ca41dc461736,am,13.573,11.358,0.366,13.573,-30.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e92c178382cc,train,በማህበረሰቡ ዘንድ ባለው የግንዛቤ እጥረት በአዕምሮ በሽታ የተያዙ ወገኖች እንዲገለሉ በማድረግ የበለጠ ችግሩ እንዲባባስ የሚያደርግ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_ca41dc461736,am,13.573,10.237,0.0,13.573,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9dec0d06dc0d,train,አረጋውያንን ለመደገፍ በየአመቱ ታህሳስ ወር ላይ የሚዘጋጀው የጎዳና ላይ ሩጫ ዛሬ ለ10ኛ ጊዜ በደመቀ ስነስርዓት ተካሂዷል።,spk_ca41dc461736,am,9.653,8.97,0.0,9.653,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ef6fa49e95e,train,የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ጌታቸው በለጠ፤ በዞኑ ከመስከረም አጋማሽ እስከ ታህሳስ ወር መጨረሻ የወባ በሽታ የሚስተዋልበት ወቅት በመሆኑ ጥብቅ የአካባቢ ቅኝት ስራ ማካሄድ አስፈላጊ ነው ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,16.733,11.787,0.0,16.733,-38.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8cb1bba080bd,train,የሽማግሌዎች ምክርና ተግሳጽ ለሰላም መጽናት የጎላ ፋይዳ እንዳለው ጠቅሰው፤ የጋሞ የሀገር ሽማግሌዎች በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥም ሆነው ችግሮች በሰላማዊ መንገድ እንዲቋጩ የማድረግ የካበተ ልምድ እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,17.534,15.451,0.0,17.534,-38.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3c649ae03fe,train,የብርሃን ፍጥነት እጅግ ከፍተኛ ቢሆንም አጽናፈ ዓለሙ እጅግ ሰፊ ከመሆኑ የተነሳ ከሩቅ ከዋክብት የሚነሳ ብርሃን መሬት ላይ ለመድረስ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አመታትን ይወስድበታል።,spk_ca41dc461736,am,16.534,14.786,0.0,16.534,-33.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_49e2573dac14,train,ሚኒስቴሩ ማዕከሉ የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ በቀሳቁስና ሌሎች የድጋፍ ዓይነቶች አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።,spk_ca41dc461736,am,10.573,9.499,0.0,10.573,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a334a665f6c3,train,በአበርገሌ ወረዳ በኒሯቅ ከተማ የሚገኙ የውሃ ተቋማት በፀሃይ ሃይል መስራታቸው የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትን ማሳደጉን የከተማዋ ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_ca41dc461736,am,12.293,11.56,0.0,12.293,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e866b50b8d4,train,ዛሬ አረጋውያንን ለመደገፍ የተካሄደው ሩጫም አበርክቶው የላቀ መሆኑን አንስተው በሩጫው የተሳተፉትን በሙሉ በአረጋውያን ስም አመስግነዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.854,9.802,0.441,11.854,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_86b4df3dae6a,train,አጀንዳ ከመስጠት ባለፈ በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ የሚሳተፉ ተወካዮቻቸውን መምረጣቸውንም ነው የተናገሩት።,spk_ca41dc461736,am,7.973,7.485,0.488,7.973,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b6ab883b6ef,train,ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 554 ተማሪዎችን ዛሬ አስመርቋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,8.053,7.704,0.0,8.053,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d392474fbb5,train,ሀገርን ወደ ብልፅግና የማሸጋገር ጉዞን ለማሳካት፣ ለህብረ ብሔራዊ አንድነት ማጠናከር በውይይትና በምክክር ላይ የተመሰረተ ዲሞክራሲያዊ  መግባባትን መፍጠር እንደሚገባ አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_de074cdff872,train,አንቲባዮቲክ መድሃኒቶችን ሀኪም ሳያዝ እና በዘፈቀደ መጠቀም ባክቴሪያዎች መድሃኒቱን እንዲላመዱት እና ጥንካሬ እንዲያገኙ ስለሚያደርግ ለወደፊቱ ቀላል የሚባሉ በሽታዎችን ማዳን አስቸጋሪ ያደርገዋል።,spk_ca41dc461736,am,15.614,15.614,0.0,15.614,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_98a1f564db70,train,የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ህዋስ ባንከ አገልግሎት በበኩሉ በኢትዮጵያ የዐይን ብሌን ልገሳ ባህል እንዲሆንና እንዲዳብር በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ አስታውቋል።,spk_ca41dc461736,am,14.213,12.275,0.0,14.213,-33.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5e4953bcd2d0,train,ፈጠራና ቴክኖሎጂዎችን ከማስተላለፍ አንፃርም ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት አመልክተዋል።,spk_ca41dc461736,am,6.774,6.406,0.0,6.774,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5d3e5fc52b5e,train,ጤና መድህን፣ የገጠር መሬት ካርታና ትምህርት የፋይዳ አገልግሎት ከሚተገበርባቸው ዘርፎች መካከል መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_ca41dc461736,am,8.573,8.254,0.0,8.573,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f8c58fa4d22d,train,የህክምና መሳሪያዎቹ አጠቃላይ ወጪ ከ4 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ መሆኑንና ፍትሃዊ በሆነ መልኩ ለክልሎች የማሰራጨት ስራ እንደሚከናወን ጠቁመዋል።,spk_ca41dc461736,am,12.973,12.973,0.0,12.973,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd5f9a652dd1,train,"በክልሉ የሚገኙ አራት ተቋማት ""አንድ ደርዘን ደብተር ለአንድ ተማሪ’’ በሚል መሪ ሃሳብ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች የሚውሉ የመማሪያ ቁሳቁሶችን ዛሬ ለትምሕርት ቢሮው አስረክበዋል።",spk_ca41dc461736,am,12.133,11.43,0.0,12.133,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_445d24c7c42a,train,በማለዳ ተነስቼ ንፁህ እና ቀዝቃዛ አየር እየተነፈስኩ ቢያንስ ለሶስት ኪሎሜትር በእግሬ መጓዝ ልማድ ካደረግኩ ጊዜ ጀምሮ፣ ጤንነቴ ላይ ትልቅ ለውጥ ማየት ችያለሁ።,spk_ca41dc461736,am,11.493,11.01,0.483,11.493,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_999298fda76b,train,ፕሮጀክቶቹ የትምህርት ጥራትንና ተደራሽነት ከማረጋገጥ አኳያ ከፍተኛ ሚና እንደሚያበረክቱ ነው የገለጹት።,spk_ca41dc461736,am,7.934,7.573,0.0,7.934,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75b01ef539a7,train,ከቅድመ እርግዝናቸው ወቅት ጀምሮ የህክምና ክትትልና የተመጣጠነ ምግብ እንዲያኙ በማድረግ ያለውን ክፍተት ለመሙላት የሚረዳ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_ca41dc461736,am,10.733,10.329,0.0,10.733,-33.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8622b6433146,train,ኢትዮጵያዊያን የምንታወቀው እርስ በርስ በመረዳዳትና በመደጋገፍ እንደሆነ የገለጹት ዋና ስራ አስኪያጁ መሰል ተግባራት ከመረዳዳት በላይ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_ca41dc461736,am,12.293,11.122,0.0,12.293,-32.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_359d65cc97a1,train,አሁን ላይ የውሃ ተቋማቱ በፀሃይ ሃይል እንዲሰሩ መደረጉ ለደንበኞቻቸው በቂና ንጽህናው የተጠበቀ ውሀ  ማቅረብ እንደቻሉ ተናግረዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9dc0adbd5ada,train,በመርሐ ግብሩ ከሁለት ዓመታት በላይ ለበርካታ ወላጆች ከእርግዝና ጊዜ ጀምሮ ልጆች 6 ዓመት እስኪሞላቸው ድጋፍና ክትትል ሲያደርጉ መቆየታቸውን ገልጻለች፡፡,spk_ca41dc461736,am,12.334,11.567,0.0,12.334,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a57be87c6d12,train,ከመላ ሀገሪቱ የተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎች ስለሰላም በጋራ መምከር መቻላቸው ለክልሉ የሀገር ሽማግሌዎች ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,10.293,8.474,0.0,10.293,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c85f5a2ce9b9,train,በተለይም በኦቢኤን እና በኢቢሲ ከሪፖርተርነት ጀምሮ በኃላፊነት ቦታዎች አገልግለዋል::,spk_ca41dc461736,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9dc693e1a8df,train,በተያዘው በጀት ዓመትም ከበጎ ፈቃደኞች የሚሰበሰበውን ደም በማሳደግ ጤናማ ማህበረሰብ የመፍጠርና ህይወትን የመታደግ ስራ በትኩረት ይከናወናል ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.694,11.694,0.0,11.694,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c3adda3af3e,train,በዞኑ በሀርቡ ከተማ አስተዳደር የማሕበረሰብ አቀፍ የወባ መከላከልና ቁጥጥር የዘመቻ ሥራ ዛሬ ተጀምሯል።,spk_ca41dc461736,am,10.774,8.575,0.364,10.774,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_248d888e13b4,train,ባለፈው ዓመት ልጃቸው በወባ በመታማሙ ለችግር እንደታዳረጉ አስታውሰው፤  ዘንድሮ የአካባቢውን ሕብረተሰብ በማስተባበር የአካባቢያችንን ጽዳት በመጠበቅ በሽታውን እንድንከላከል ረድቶናል ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,16.654,13.987,0.0,16.654,-32.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3f638113320d,train,የመንግስት ሀብት አያያዝና አጠቃቀም ውጤታማ እንዲሆን ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን አመልክተው፤ ለአሰራር ክፍተት የሚዳርጉ መመሪያዎች እንዲሻሻሉ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ca41dc461736,am,13.813,13.261,0.0,13.813,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8f998cfee7fa,train,በዞኑ የማህበራዊ ክላስተር የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የአዲሱ በጀት ዓመት እቅድ ትውውቅ መድረክ በወልዲያ ከተማ ዛሬ ተካሂዷል።,spk_ca41dc461736,am,10.934,9.566,0.0,10.934,-33.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4b2f19d9420,train,የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ተከስተ አያሌው በበኩሉ፤ ለክረምት በጎ ፍቃድ 70 ሺህ የሚደርሱ ወጣቶችን ለማሳተፍ እቅድ መያዙን በመግለጽ እስካሁን ባለው ከ50 ሺህ በላይ የሚሆኑ ወጣቶች በበጎ ፍቃድ ስራ ላይ ለመሳተፍ መመዝገባቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,19.014,18.663,0.0,19.014,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a46c992d9e9c,train,አሁን በአዲስ መልክ ተገንብቶ ቤቱን መረከብ በመቻላቸው ይደርስባቸው የነበረውን ችግር የፈታ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ca41dc461736,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_626471aab1a1,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ የእናቶችና የህጻናት ሞትን ለመቀነስ ያስቀመጠችውን ግብ ለማሳካት ዕቅድ ነድፋ እየሰራች መሆኑን አንስተዋል።,spk_ca41dc461736,am,14.813,12.39,0.0,14.813,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_045d25495420,train,ጥሩ እና መጥፎ የሚባሉ ድርጊቶችን የምንመዝነው ድርጊቱ በማስከተለው የመጨረሻ ውጤት ነው ወይስ ድርጊቱ በራሱ ባለው ተፈጥሮአዊ ባህሪ ነው የሚለው አሁንም ድረስ የጦፈ ክርክር ይነሳበታል።,spk_ca41dc461736,am,15.934,14.076,0.451,15.934,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_173404d9233c,train,በአማራ ክልል ሰላምን በዘላቂነት ለማረጋገጥ በሚደረገው የተቀናጀ ጥረት የሀገር ሽማግሌዎች ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ ገለጹ።,spk_ca41dc461736,am,9.454,8.569,0.431,9.454,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_042adf8800e9,train,ከዩኒቨርሲቲው የተመረቁ ተማሪዎች አሁን ላይ ከመቀጠር ወጥተው ቀጣሪ ሆነው፤ በትስስር እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5e40bb119203,train,የዘላቂ ሰላም ስምምነቱ ለሰላም ግንባታው ምቹ ሁኔታ እንደሆነ አንስተው፤ በጫካ የቀሩትም እንዲመለሱ የድርሻቸውን እንደሚወጡም ተናግረዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.934,10.716,0.881,11.934,-23.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f5895301c277,train,በጽህፈት ቤቱ የእንስሳት ጤና ቡድን መሪ አቶ ዲዶሌ ሊበን፤ ክትባቱን ለበርካታ የቤት እንስሳት ለመስጠት ታቅዶ ወደ ስራ ተገብቷል ብለዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,11.334,10.272,0.0,11.334,-26.9,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_bdde5132a1bd,train,የምዕራብ ወለጋ ዞን አስተዳዳሪ ተሊላ ተረፋ በበኩላቸው፤ የ103ኛ ጊቤ ኮር ለዞኑ ሰላም መስፈንና ማህበራዊ ልማት ያበረከተው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,13.774,12.764,0.355,13.774,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b7b04ecec75,train,የቤተክርስቲያን አስተምህሮና የመስቀሉ አላማ ፍቅር በመሆኑ የሃይማኖት አባቶች ምእመናኖቻቸውን በማስተማር መልካም ስራ እንዲሰሩ በማድረግ መትጋት እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.813,11.813,0.0,11.813,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8a2887e38267,train,የመምህራንን አቅም በማጎልበት ጭምር የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ መንግስት እያደረገ ያለውን ጥረት አንስተው በሁሉም ረገድ የትምህርት ዘርፉን ማጠናከር ተገቢ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ca41dc461736,am,13.973,9.727,0.0,13.973,-40.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6cb15ef38e86,train,የተቋሙ ምክትል ዋና ዕንባ ጠባቂ የኔነህ ስመኝ(ዶ/ር)፤ በትምህርት፣  በፕሮጀክቶች አፈጻጸም፣ በመሬት ሀብት አጠቃቀምና በኢንቨስትመንት  ላይ የቀረቡ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች የተፈቱበትን አግባብ አስረድተዋል።,spk_ca41dc461736,am,18.534,14.724,0.0,18.534,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ae19ffb78da2,train,በኢሬቻ በዓል ሁሉም ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች የሚሳተፉ በመሆኑ ገቢያቸውም በዛው ልክ እንዲያድግ ማስቻሉን ተናግረዋል።,spk_ca41dc461736,am,10.414,9.733,0.0,10.414,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cfcaf6954ded,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማሕበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ትምሕርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር) በርክክቡ ወቅት እንዳሉት፤ ድጋፉ ሀገር የሚያሻግር ትውልድ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ ነው።,spk_ca41dc461736,am,13.053,12.633,0.0,13.053,-31.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_96da30222532,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ እንደገለጹት የማህበረሰቡን ጤና በተሻለ መልኩ መጠበቅ የሚያስችል የጤና ፖሊሲ እየተተገበረ ይገኛል።,spk_ca41dc461736,am,11.854,11.854,0.0,11.854,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_88ca54c77c66,train,በ2018 በጀት ዓመት የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ ዜጎችን ቁጥር ከ60 ሚሊዮን በላይ ለማድረስ እንደሚሰራ የብሄራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ።,spk_ca41dc461736,am,10.854,10.161,0.0,10.854,-30.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60ac7d3d7aea,train,በክልሉም ሆነ በሀገር ደረጃ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማትን ለማፋጠን ሰላም መሰረታዊ ጉዳይ ነው ያለው ደግሞ ሌላኛው የከተማዋ ነዋሪ ወጣት ንጋት አብነት ነው።,spk_ca41dc461736,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-22.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_907a18bff463,train,በተለይም ፕሮጀክቱ በወረዳዎቹ የሚገኙ የአርብቶ አደር እናቶች የወሳኝ ኹነቶች አገልግሎትን በተገቢው ለማግኘት የሚረዳቸው መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_ca41dc461736,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0a4d8e17a14c,train,የምስራቅ ኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ-ኢንዱስትሪ ትስስር ፎረም ምስረታ የምክክር መድረክ በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው።,spk_ca41dc461736,am,8.254,8.254,0.0,8.254,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd08911201d3,train,የኢትዮጵያውያን ችግር በኢትዮጵያውያን የሚፈታበት ጊዜ ላይ እንገኛለን ያሉት አቶ ለማ፤ አየር መንገዱ ድጋፋን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_ca41dc461736,am,13.254,10.43,0.0,13.254,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_66e0577a6468,train,ሀገራዊ የ10 ዓመት መሪ የልማት ዕቅድ የዘላቂ የልማት ግቦችን ስኬት ለመለካት ወሳኝ የመረጃ ምንጭ ሆኖ እንደሚያገለግልም ገልጸዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.934,11.105,0.486,11.934,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fce050485a65,train,በማህበረሰቡ ዘንድ ያለውን ግንዛቤ በማሳደግ ችግሩን ቀድሞ መከላከል እና ችግሩ ሲያጋጥምም በሳይንሳዊ መንገድ ማከም ላይ በትብብር መስራት እንደሚገባም አስረድተዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.373,11.064,0.0,11.373,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_879f3b118dfa,train,የዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራተጂ የተቀረጸው የፋይናንስ፣ የንግድ፣ የጸጥታ ተቋማትን ጨምሮ በርካታ ተቋማት የማሽን ግብዓት በመጠቀም አገልግሎትን እንዲያጠናክሩ ለማስቻል መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_ca41dc461736,am,14.774,14.774,0.0,14.774,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6d522ff088cd,train,የምድር ሙቀት በየጊዜው መጨመር በዓለም አቀፍ ደረጃ የበረዶ ግግር መቅለጥን እና የውቅያኖስ ወለል መጨመርን በማስከተል በባህር ዳርቻ ለሚገኙ ከተሞች ከፍተኛ አደጋ ደቅኗል።,spk_ca41dc461736,am,15.254,13.663,0.0,15.254,-32.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7da631f99178,train,የአማራ ክልል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር  አማረ ብረሃኑ(ዶ/ር) በበኩላቸው እንዳሉት፤  መስሪያ ቤቱ በየተቋማቱ የተመደቡ የውስጥ ኦዲተሮችን አሰራር ለማዘመንና ዘመኑን የሚመጥን ለማድረግ  እገዛ እያደረገ ይገኛል።,spk_ca41dc461736,am,16.453,16.143,0.0,16.453,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cd3871198c4c,train,የስነ ውበት ፈላስፎች እንደሚሉት የጥበብ ስራን አስደናቂ የሚያደርገው በእቃው ላይ ያለው ቀለም ሳይሆን ተመልካቹ በራሱ አእምሮ ውስጥ የሚፈጥረው ጥልቅ የሆነ ስሜት እና ትርጉም ነው።,spk_ca41dc461736,am,14.813,13.64,0.0,14.813,-32.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9611d6a5de69,train,ማዕከሉ በሶስት ሺህ 200 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ በሶስት ወራት ውስጥ የተገነባ መሆኑን  የገለጹት ደግሞ የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልከሪም መንግስቱ ናቸው።,spk_ca41dc461736,am,12.053,11.644,0.0,12.053,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ddccbd17b452,train,ባለፉት ጊዜያት በተቀናጀ መንገድ በተሰራው ሥራ የተገኘውን ሰላም ዘላቂነት በማረጋገጥ የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች ጥረታቸውን ይበልጥ እንዲያጠናክሩ አስገንዝበዋል።,spk_ca41dc461736,am,14.834,12.162,0.0,14.834,-36.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_768d35f7c54b,train,ይህንን ማህበራዊ ኃላፊነት በመወጣት ረገድ  ህብረተሰባችንን በማስተባባበር ቀጣይነት ያላቸው ስራዎችን ማከናወን ላይ  ትኩረት ይደረጋል ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,8.614,7.894,0.0,8.614,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_97db79a917a1,train,ነፃነት ማለት አንድ ሰው በፈለገው ሰዓት የፈለገውን ነገር ያለገደብ ማድረግ መቻል ሳይሆን የሌሎችን ሰዎች መብት ሳይነካ የራሱን ምርጫ በተገቢው መንገድ መጠቀም መቻል ነው።,spk_ca41dc461736,am,14.094,11.571,1.109,14.094,-32.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_05052b765f0f,train,የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ28 ሺ ኪሎ ግራም በላይ የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።,spk_ca41dc461736,am,7.213,6.437,0.379,7.213,-30.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_99162f19de0c,train,በድጋፉም ለእያንዳንዳቸው የዳቦ ዱቄትና የዘይት ድጋፍ ማድረጉን ገልጸው፣ ተቋሙ የበጎ አገልግሎት ተግባሩን በቀጣይም ያጠናክራል ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f8f25cc336c1,train,በኢትዮጵያ ለሀሳብ ልዩነትና መንስኤ ናቸው ያሏቸውን ጉዳዮች ተመካክረው በመለየት ለኮሚሽኑ ማስረከባቸውንም ገልጸዋል።,spk_ca41dc461736,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e98eb234e4bc,train,የሰላም ሚኒስትሩ መሐመድ እንድሪስ እንደገለጹት፤ ሰላምና አብሮነትን የሚያጠናክሩ ሀገራዊ እሴቶችን አጎልብቶ ለትውልድ ለማስተላለፍ የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች ሚና የላቀ ነው።,spk_ca41dc461736,am,12.934,11.789,0.333,12.934,-35.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_848d398091f5,train,የጤና ባለሙያዎችም ወደ ስራ ስትሰማሩ የገባችሁትን ቃል ኪዳን በማክበር ማህበረሰቡን በቅንነትና በታማኝነት ማገልገል ይጠበቅባችኋል ሲሉም አሳስበዋል።,spk_ca41dc461736,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f7cfc6663a55,train,ሀገር በትውልድ ቅብብሎሽ እንደምትቀጥል አንስተው፤ ለዚህም ሀገራዊ አንድነትን የሚያፀኑና ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚያስችሉ እሴቶችን ማዳበርና ማጽናት ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,15.733,13.276,0.0,15.733,-37.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a1bf461566c,train,በማህበረሰባችን ውስጥ ለዘመናት የቆዩ ባህላዊ እሴቶች እና የሞራል ድንጋጌዎች የአዲሱን ትውልድ ስነ ምግባር በመቅረፅ እና አጠቃላይ የህብረተሰቡን አንድነት በማጠናከር ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።,spk_ca41dc461736,am,15.334,8.245,0.0,15.334,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c846f116c4d,train,በበዓሉ ላይ የማዕከላዊ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ዘውዱ በላይ፣ የምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሰለ መሠረት፣ የሪፐብሊካን ኃይል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ተስፋዬ ረጋሳ፣ የ103ኛ ጊቤ ኮር አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል ጀማል ከድር እና በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_ca41dc461736,am,24.694,23.045,0.415,24.694,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3b25719ba4c,train,አንድ ምርጥ ተዋናይ በካሜራ ፊት ራሱን ሙሉ በሙሉ በመርሳት እና የገፀ ባህሪውን ማንነት በመላበስ የተፃፈውን ደረቅ ፅሁፍ ህይወት ዘርቶበት እውነተኛ ሰው አድርጎ ያቀርበዋል።,spk_ca41dc461736,am,15.973,12.877,0.352,15.973,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e34a3ed5223d,train,"በሀገር አቀፉ ""የትምህርት ለትውልድ"" ንቅናቄም የትምህርት ማህበረሰብ አካላትን በማሳተፍ በትምህርት ቤቱ የሚስተዋሉ የመሠረተ ልማት ክፍተቶችን ማሟላት የሚያስችል ስኬታማ ስራ መሰራቱን ገልጸዋል።",spk_ca41dc461736,am,12.733,12.733,0.0,12.733,-26.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03a66a3c9f13,train,የምስጋና በዓል የሆነው ኢሬቻ በመጪው ቅዳሜ በአዲስ አበባ ሆራ ፊንፊኔ እሁድ ደግሞ በቢሾፍቱ ሆራ አርሰዲ ይከበራል።,spk_ca41dc461736,am,10.973,10.157,0.0,10.973,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2931ad6acaa0,train,በዚህ ረገድ የወረዳ ፅህፈት ቤት ኃላፊዎችና ባለሙያዎች የተዋቀሩትን ኮሚቴዎች በማጠናከር የሚደረገው ድጋፍ እንዲጨምር ሚናቸውን መወጣት እንደሚገባቸውም አስገንዝበዋል።,spk_ca41dc461736,am,13.454,13.129,0.0,13.454,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f789de4122c,train,ባህላዊ የሽምግልና ስርአቶች በህዝቦች መካከል የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን አሸናፊ እና ተሸናፊ በሌለው እንዲሁም ይቅርታን መሰረት ባደረገ መንገድ በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ያሰፍናሉ።,spk_ca41dc461736,am,13.854,13.043,0.0,13.854,-32.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4fbf01fa0442,train,ክልሉ ትኩረት ሰጥቶ የቱሪስት መዳረሻ ስፍራ እንዲሆንና ዕድሳት እንዲደረግለት መወሰኑንም አንስተዋል።,spk_ca41dc461736,am,8.094,7.766,0.0,8.094,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_17d25877ebbe,train,በድሬዳዋ አስተዳደር አረጋውያን የተሻለ ኑሮ እንዲመሩ አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረጉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር ተናገሩ።,spk_ca41dc461736,am,12.493,10.987,0.0,12.493,-33.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7aeafe8174ac,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ በበኩላቸው፤ ሕብረተሰቡ አንድነቱንና ሰላሙን በመጠበቅ የከተማውን ሰላምና ልማት አጠናክሮ እንዲያስቀጥል መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_ca41dc461736,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_23cf5f4b9fdf,train,የቀዳማይ ልጅነት ልማት ፕሮግራም ሳይንሳዊ የልጅ አያያዝ እውቀትን በማስጨበጥ በአካልና በአዕምሮ የዳበሩ ልጆች እንዲያሳድጉ ትልቅ ዕድል እንደፈጠረላቸው የመርሃግብሩ ተጠቃሚ እናቶች ተናገሩ፡፡,spk_ca41dc461736,am,17.334,15.15,0.471,17.334,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_073774b5f064,train,የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ውጤታማ የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_ca41dc461736,am,7.293,6.88,0.414,7.293,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b70395a0e8ef,train,በዞኑ የትምህርት ምገባ መርሃ ግብር እየተተገበረባቸው ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች መካከል የኦዶ ቀርሳ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አንዱ ሲሆን የተተገበረው የምገባ መርሃ ግብር የመማር ማስተማር ስራውን ውጤታማ ከማድረግ ባለፈ መጠነ ማቋረጥ እየቀነሰ መጥቷል ያሉት የትምህርት ቤቱ ርእሰ መምህር ድሪባ ሁንዴሳ ናቸው።,spk_ca41dc461736,am,27.933,22.533,0.0,27.933,-31.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_651529691ee5,train,ትክክለኛ የሞራል ውሳኔ ላይ ለመድረስ ስሜታዊነትን ወደ ጎን በመተው በማስረጃ እና በምክንያታዊነት ላይ ብቻ መመስረት እንዳለብን በርካታ ፈላስፎች በአፅንኦት ይመክራሉ።,spk_ca41dc461736,am,14.373,13.03,0.0,14.373,-32.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a6097445216f,train,የዲጂታል ማንነት እና አገልግሎት እንዲሰፋ በማድረግ ለዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂም የድርሻውን እየተወጣ እንደሚገኝም አመልክተዋል።,spk_ca41dc461736,am,10.854,9.252,0.0,10.854,-30.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_42fced5170c7,train,የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና የከፍተኛ ትምህርት ዘርፉን ሽግግር ለማሳካት መጠነ ሰፊ የሪፎርም ስራዎች ተግባራዊ መደረጋቸውን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_ca41dc461736,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_15743bd76b41,train,የምዝገባ ስርዓቱ በዲጂታል አሰራር ታግዞ ከሀገራዊ እድገት ጋር የሚራመድ መሆን አለበትም ነው ያሉት።,spk_ca41dc461736,am,6.093,6.093,0.0,6.093,-24.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_a5a7fd8e5c8a,train,ለዚህም በበጀት ዓመቱ የ59 የትምህርት ቤቶች ግንባታና የስምንት ጤና ጣቢያዎች የማስፋፊያ ስራ፣ የእናቶችና ህጻናት ጤና፣ የተላላፊ በሽታዎች መከላከልና ማከም ተግባራት ማሳያ ናቸው ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,14.653,14.336,0.317,14.653,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ec9be4e68c36,train,የአጎበር ስርጭትና ሌሎች የቅድመ መከላከል ስራዎችም በተቀናጀ መልኩ መከናወናቸውንና ከዚህም ባለፈ በዞኑ ሌሎች ተላላፊ በሽታዎች እንዳይከሰቱ ከሴክተር መስሪያ ቤቶች ጋር ቅንጅታዊ ስራ መከናወናቸውን አስረድተዋል።,spk_ca41dc461736,am,17.974,17.974,0.0,17.974,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9b49dbc81c53,train,ከኦሮሚያ ክልል የመጡት አባ ገዳ አብዱራዛቅ አህመድ፤ለዘላቂ ሰላም የሀገር ሽማግሌዎች ሚና ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሰው፤ በአማራ ክልል ሰላምን ለማጽናት የሀገር ሽማግሌዎች እያደረጉ ያለው ጥረት ውጤት እያመጣ በመሆኑ መጠናከር አለበት ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,21.053,16.694,0.619,21.053,-37.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f702b3325da2,train,ጊቤ ኮር የተሰጠውን ግዳጅ በጀግንነት በመፈፀም የሀገርን ሰላምና ደህንነት እያረጋገጠ መሆኑን ተናግረው፤ የተሰማራባቸው የወለጋ ዞኖችን ከፀረ ሰላም ኃይሎች በማፅዳት አካባቢውን የልማት ቀጣና እያደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,16.334,15.578,0.44,16.334,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_66a94cf9fc41,train,የቀዳማይ ልጅነት ልማት ፕሮግራም ከጽንስ እስከ ስድስት ዓመት ዕድሜ ያሉ ሕጻናት በአዕምሮ እና በአካል እንዲበለጽጉ የማድረግ ዓላማን አንግቦ ተግባራዊ እየተደረገ ነው፡፡,spk_ca41dc461736,am,14.454,13.774,0.0,14.454,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_53e4174015e7,train,በጥናት እና ምርምር ስነ ምግባር ውስጥ የሌሎችን የፅሁፍ ስራ የራስ አስመስሎ ማቅረብ በምሁራዊው ዓለም ትልቅ ወንጀል ተደርጎ የሚቆጠር እና ቅጣት የሚያስከትል ነው።,spk_ca41dc461736,am,12.014,11.136,0.429,12.014,-29.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0067fedacc9,train,የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ለማጠናከር የአጋር አካላት ሚና ወሳኝ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።,spk_ca41dc461736,am,10.573,9.771,0.0,10.573,-33.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_333027b85dce,train,የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የውሃና ኢነርጂ መምሪያ የኦፕሬሽን ጥገናና ውሃ ተቋማት አስተዳደር ቡድን መሪ አቶ ይርጋ አስረሴ እንዳሉት ባለፈው ዓመት 12 የውሃ ተቋማትን በፀሃይ ሃይል እንዲሰሩ መደረጉን አውስተዋል።,spk_ca41dc461736,am,17.773,15.111,0.0,17.773,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_69396518d6ae,train,አቶ ብዙአየሁ ብርሃኑ ከአባቱ ከአቶ ብርሃኑ መኮንን እንዲሁም ከእናቱ ወይዘሮ ጥሩ ታደግ ህዳር 21/1980 ዓ.ም በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ ፈረንሳይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተወለደ።,spk_ca41dc461736,am,15.174,14.165,0.363,15.174,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a62c6da5a08e,train,ይህም በክልል ደረጃ የመንግስትን በጀት ለታለመለት ልማትና አገልግሎት ለማዋል እየተደረገ ላለው የክትትልና ቁጥጥር ስራ ትልቅ አቅም እንደሚሆን  አስረድተዋል።,spk_ca41dc461736,am,12.213,11.442,0.402,12.213,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0dfa819ec44,train,መንግስት በተለይም በህጻናት ዕድገትና ትምህርት ላይ ትኩረት በመስጠት እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,6.534,6.534,0.0,6.534,-23.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_73806de44b98,train,ፖሊዮን ማጥፋት መጪው ትውልድ ጤናማ እና ምርታማ እንዲሆን መስራት ነው ያሉት ደግሞ በመድረኩ ላይ የተገኙት የሲዳማ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በየነ በራሳ ናቸው፡፡,spk_ca41dc461736,am,14.973,12.717,0.347,14.973,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b27aa7daf498,train,ይህንን ስኬታማ ለማድረግም የሁሉም ባለድርሻ አካላት ትብብር እንደሚያስፈልግም አመልክተዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3bb99d5e7b0,train,መራጮችም በአምስት ዘርፎች ከቀረቡ እጩዎች ህዝበ ሙስሊሙን ያገለግላሉ፣ በእውቀታቸው የተሻለ ይሰራሉ፣ ተቋሙንም ያሻግራሉ ያሏቸውን  በነጻነት የመረጡበት ሂደት እንደነበር ገልጸዋል።,spk_ca41dc461736,am,15.014,15.014,0.0,15.014,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d38d03b12090,train,የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጀማል አባሶ በበኩላቸው እንደገለጹት የትራፊክ አደጋ በአገር ሰብዓዊ ሃብትና ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው።,spk_ca41dc461736,am,15.174,14.526,0.0,15.174,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0e381c150dc9,train,በማጠቃለያ መድረኩ የእጅ ሥራ ምርቶቻቸውን ያቀረቡ አካል ጉዳተኛ አምራቾች በሰጡት አስተያየት የኮሪደር ልማቱ ለአካል ጉዳተኞች እንቅስቃሴና የሥራ ውጤታማነት ምቹ ምህዳር መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_ca41dc461736,am,13.893,12.746,0.798,13.893,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_38d13aecdf82,train,ፊልም በሚቀነባበርበት ጊዜ የሚቆረጡበት ቦታ እና የትዕይንት ሽግግር ፍጥነት የፊልሙን አጠቃላይ አጓጊነት በመወሰን የተመልካቹን ትኩረት እና ስሜት የመቆጣጠር ሀይል አለው።,spk_ca41dc461736,am,14.534,12.793,0.331,14.534,-33.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f3c7c432603,train,አጀንዳ ከማሰባሰብና ተወካዮችን ከማስመረጥ አኳያ የቀረው ትግራይ ክልል ላይ ብቻ መሆኑን በማንሳትም ለሂደቱ አስቻይ ሁኔታዎችን በመፍጠር በቅርቡ ለማስጀመር ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ca41dc461736,am,15.534,14.446,0.0,15.534,-26.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_95832189e416,train,በዜጎች ላይ ለሚደርሱ አስተዳደራዊ በደሎችን መርምሮ ምላሽ እና መፍትሔ በማሰጠት በኩል በተጠናከረ መልኩ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አስታወቀ።,spk_ca41dc461736,am,13.973,11.684,0.364,13.973,-32.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b783470c2ea,train,እውነተኛ ደስታ የሚመነጨው ውጫዊ ከሆኑ ነገሮች ሳይሆን አንድ ሰው ካለው ነገር ጋር ተስማምቶ መኖር ሲችል እና ውስጣዊ ሰላሙን ማስጠበቅ ሲያውቅበት ብቻ ነው።,spk_ca41dc461736,am,13.174,11.29,0.351,13.174,-31.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_597be9ffb27b,train,ዘንድሮም በመጀመሪያ ዙር በሰባት ክልሎች ላይ ከስምንት ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ህፃናት ክትባቱን ማዳረስ እንደተቻለ ገልፀው በአሁኑ ዘመቻም ሽፋኑን በማሳደግ 24 ነጥብ 8 ሚሊዮን ህፃናትን ለመከተብ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,15.774,13.04,0.38,15.774,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e05208f4b9ac,train,በዚህም ዜጎች የሚኮሩበት ታሪክ በኢትዮጵያውያን እየተጻፈ መሆኑንም አብራርተዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a31e5f0be195,train,በዚህም ህጻናት ጤንነታቸው እንዲጠበቅና የአመጋገብ ሥርዓታቸው እንዲስተካከል ለወላጆችና አሳዳጊዎች አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ በማድረግ ላይ መሆናቸውን ተናግራለች፡፡,spk_ca41dc461736,am,9.213,8.89,0.0,9.213,-28.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d8ffebe71b79,train,በማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ ላይ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል እንዲሁም የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር አመራሮች የተገኙ ሲሆን ወላጆችም ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ህፃናት ልጆቻቸውን እንዲያስከትቡም መልዕክት ተላልፏል።,spk_ca41dc461736,am,13.573,12.921,0.0,13.573,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_44b71cdea517,train,የሰላም ማኒስቴር ነባርና የዳበሩ ባህላዊ እሴቶችን ለማልማትና ለማደራጀት በሚደረጉ ጥረቶች አስፈላጊውን ድጋፍ እያደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.614,10.949,0.0,11.614,-35.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_16f33221d289,train,በመክፈቻ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ መንግስት ባለፈው ዓመት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል በልዩ ትኩረት መስራቱን ተናግረዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d8d2ddf3994,train,ሚዲያ ውግንናው ብሄራዊ ጥቅምን ያስቀደመ አንጻራዊ እውነት ሊሆን እንደሚገባ አብራርተዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dfd95eceb0e9,train,የኢትዮጵያን ብልጽግና ስናረጋግጥ ፍትህ እና የአኗኗር ዘዴ ትኩረት የምናደርግባቸው ጉዳዮች ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_ca41dc461736,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_10aa5a084404,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት የተጀመረውና የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆነው የቱሪስት መዳረሻ ስፍራ በተያዘው ዓመት እንደሚጠናቀቅም ገልጸዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_868e83519e7c,train,የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በኢትዮጵያ ፈጣን ዕድገት ልክ ዘመናዊ የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ስርዓት በማንበር የዘርፉን ችግሮች ለመፍታት በርካታ ሥራዎች እያከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ca41dc461736,am,14.133,13.155,0.0,14.133,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_16299e4d683a,train,ሁሉም የተፈጥሮ ንጥረ ነገሮች በጥንታዊ ከዋክብት ውስጥ በነበረ ከፍተኛ ሙቀት እና ግፊት ተቀላቅለው የተፈጠሩ መሆናቸውን የኬሚስትሪ ሳይንስ በግልፅ ያስረዳል።,spk_ca41dc461736,am,13.694,12.173,0.333,13.694,-32.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_859646e875d3,train,በአፋር ክልል የእናቶችን የጤናው ዘርፍ አገልግሎት እና ኢኮኖሚያዊ አቅም ማሻሻል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል።,spk_ca41dc461736,am,7.614,7.308,0.0,7.614,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_27ef3c42e27f,train,የሪል ፎር ፊውቸር ሲኒየር ፕሮግራም ማናጀር ኤልሳቤት ፀጋዬ በበኩሏ የነገ አገር ተረካቢ የሆኑ ወጣት የፈጠራ ባለሙያዎችን ለማብቃት ከዩኒቨርሲቲው ጋር ትስስር በመፍጠር እየተሰራ መሆኑን ነው የገለጸችው፡፡,spk_ca41dc461736,am,16.974,15.991,0.491,16.974,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6762a642c439,train,በሥምምነቱ መሰረት ኢንስቲትዩቱ የዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤቱን የፋይናንሺያል ኦዲት ሥርዓት ወደ ዘመናዊነት የሚያሸጋግር የቴክኖሎጂ ሥርዓት የሚዘረጋ ይሆናል።,spk_ca41dc461736,am,10.694,10.331,0.0,10.694,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_149014cc8344,train,የልብስ ዲዛይነሮች በፊልም ውስጥ የሚጫወቱት ሚና የገፀ ባህሪያቱን የኑሮ ደረጃ እና የዘመኑን ፋሽን በትክክል በማሳየት ለታሪኩ እውነታነት ትልቅ አስተዋፅኦ ማበርከት ነው።,spk_ca41dc461736,am,14.153,13.262,0.0,14.153,-32.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ca747509afe,train,ከዚህ በተጨማሪ ከ760 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ያደረጉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች፣ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፎችና ሌሎች የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን ነው የጠቆሙት።,spk_ca41dc461736,am,11.813,11.813,0.0,11.813,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7a350d1082c9,train,ብዙአየሁ በአብሮ አደጎቹ፣ በስራ ባልደረቦቹ እና በሙያ አጋሮቹ አጠራር “ብዙዬ” በካሜራ የሚጠበብ፣ ካሜራ ይቀርፃል ሳይሆን በካሜራ ስዕል ይስላል የሚባልለት ደከመኝን የማያውቅ ታታሪና ለበርካቶችም አርዓያ የሆነ ባለሙያ ነበር።,spk_ca41dc461736,am,19.733,19.733,0.0,19.733,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_13cd4443d0cc,train,የክረምት ወቅት መውጣቱን ተከትሎ የሚከሰትን የወባ ስርጭትና ሌሎች ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር  ህብረተሰቡን ያሳተፈ ስራ መሰራቱን የገለፁት ደግሞ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን የፈዲስ ወረዳ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዲ አልይ ናቸው።,spk_ca41dc461736,am,20.654,19.445,0.0,20.654,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8aa55e8140da,train,ድጋፉ በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች ተደራሽ እንደሚሆን አስታውቀዋል።,spk_ca41dc461736,am,8.213,7.795,0.0,8.213,-32.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_028ad2dd26c1,train,ለዚህም እንደ ምክንያት የሚቀርበው ይህን መረጃ ከወላጆቻቸው ካላገኙት ሌሎች የመረጃ ምንጮችን ማለትም ከአቻዎቻቸው፣ ከበይነመረብ በመጠቀም ማወቃቸው አይቀርም፤ ከነዚህ ምንጮች የሚገኙ መረጃዎች ደግሞ ላፈነገጡ ዝንባሌዎች ሊዳርጓቸው ይችላል የሚል ነው።,spk_ca41dc461736,am,21.453,18.139,1.394,21.453,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dfe877584934,train,መንገዶች ራሳቸውን የቻሉ ምቹ የአካል ጉዳተኛ መስመር እንዲኖራቸው፣ ተቋማትም የአካል ጉዳተኞች መተላለፊያ መሰረተ ልማቶችን እንዲያሟሉ በማድረግ ረገድ ተጨባጭ ለውጥ መምጣቱን አንስተዋል።,spk_ca41dc461736,am,15.454,13.815,0.578,15.454,-28.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6747094d4d81,train,የወረዳው ውሃና ኢነርጂ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ወለለ ገብረሚካኤል እንዳሉት ለከተማዋ ንጹህ  ውሃ ለማቅረብ  በየዓመቱ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ ለነዳጅ ወጭ ይደረግ ነበር።,spk_ca41dc461736,am,14.573,12.59,0.552,14.573,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6cdb79be5a76,train,ተፈታኞቹ የጎንደር ከተማን ጨምሮ ከማዕከላዊና ምዕራብ ጎንደር ዞኖች የመጡ መሆናቸውንም አክለዋል።,spk_ca41dc461736,am,8.014,7.215,0.0,8.014,-34.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_617ca938c7d2,train,የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አብዱልከሪም መንግስቱ በበኩላቸው የህክምና መሳሪያዎቹ ህብረተሰቡ በአቅራቢያው ህክምና እንዲያገኝ ጉልህ ፋይዳ እንዳላቸው ጠቁመዋል።,spk_ca41dc461736,am,12.733,12.296,0.0,12.733,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2846fffbf33a,train,የዩንቨርሲቲ-ኢንዱስትሪ ትስስሩ የስራ ገበያው የሚፈልገውን ብቁ የሰው ሃይል እንድናፈራ አስችሎናል  ነው ያሉት፡፡,spk_ca41dc461736,am,9.813,8.868,0.0,9.813,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d695539fb335,train,በትምህርት ሚኒስቴር የተቋማት ትስስር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዴስክ ሃላፊ አቶ ተሾመ ዳንኤል በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲዎችን ከኢንዱስትሪዎች ጋር ማስተሳሰር በተግባርና ንድፈ-ሃሳብ የዳበረ የሰው ሃይል ለማፍራት ያስችላል።,spk_ca41dc461736,am,14.893,14.893,0.0,14.893,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d2892a377b12,train,በአገልግሎቱ የደም ለጋሾች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር መላሽ ገላው በበኩላቸው ከሀገሪቱ አጠቃላይ ህዝብ አንድ በመቶ የሚሆነው ደም መለገስ ቢኖርበትም እየለገሰ ያለው ከዜሮ ነጥብ አራት በመቶ በታች ነው ብለዋል።,spk_ca41dc461736,am,15.293,13.839,0.0,15.293,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4fab5c56a502,train,ከተመዘገቡት በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች ውስጥ 13 ሺህ የሚሆኑት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂ ተማሪዎች መሆናቸውንም ተናግረዋል፡፡,spk_ca41dc461736,am,8.774,8.368,0.0,8.774,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_462e3afe66a7,train,ከሚፈተኑት መካከል 1ሺህ 479ኙ በበይነ መረብ ሲሆኑ ቀሪዎቹ ደግሞ በወረቀት ፈተናውን የሚወስዱ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.373,10.34,0.0,11.373,-32.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e52cef753d87,train,የክልሉ መንግስት የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አገልግሎትን ለማስፋት 23 በመቶ የሚሆነውን ወጪ እንደሚሸፍንም  ሙሉነሽ (ዶ/ር) ጠቁመዋል።,spk_ca41dc461736,am,11.053,11.053,0.0,11.053,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_257226c0f0a4,train,በየማዕከላትም ሆነ በየቤታቸው የሚኖሩ አረጋውያንን ማዕድ በማጋራት፣ ቤቶቻቸውን በመገንባትና በማደስ የሚደረገው ድጋፍ እየተጠናከረ መምጣቱን ጠቅሰዋል።,spk_ca41dc461736,am,14.094,13.413,0.0,14.094,-32.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1484938b2b42,train,ተቋሙ በመልካም አስተዳደር፣ በአስተዳደራዊ ፍትህ ክዋኔና የተቋሙን የአምስት አመት መሪ ዕቅድ በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር በአዳማ እየመከረ ነው።,spk_ca41dc461736,am,16.014,11.856,0.0,16.014,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f58f592eea0f,train,በዚህ የጎዳ ሩጫ ላይ ከንቲባ ከድር ጁሃር እና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ ታዋቂ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችና ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።,spk_ca41dc461736,am,10.174,8.764,0.0,10.174,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4eb1a914e8f9,train,በአጽናፈ ዓለማችን ውስጥ የሚገኙ እጅግ ግዙፍ የሆኑ ከዋክብት ህይወታቸው ሲያልፍ በሚፈጠረው ከፍተኛ ፍንዳታ ምክንያት አዳዲስ ፕላኔቶች እና የህዋ አካላት ሊፈጠሩ ይችላሉ።,spk_ca41dc461736,am,14.334,12.268,0.0,14.334,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b05ac9e9f983,train,በዚህም የወባ በሽታን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ሕብረተሰቡ አካባቢውን በማጽዳት፣ ያቆረ ውሃን በማፋሰስ፣ በማዳፈንና ደረቅ ቆሻሻን በማቃጠል የድርሻውን መወጣት እንዳለበት ገልጸዋል።,spk_ca41dc461736,am,16.294,13.722,0.0,16.294,-33.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4aeb0490cfa9,train,ድጋፉን ማሰባሰብ የተቻለውም ከተለያዩ ተቋማት፣ ከባለሃብቶችና ከበጎ ፈቃደኞች መሆኑን ጠቁመው፤ የተሰበሰበውን የትምህርት ቁሳቁስም ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች ፈጥኖ እንዲደርስ መደረጉን ተናግረዋል።,spk_ca41dc461736,am,13.973,13.973,0.0,13.973,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87d20fcc8806,train,በተጨማሪም መታከሚያ ገንዘብ በማጣት የአልጋ ቁራኛ ለነበሩ 311 ሰዎች ገንዘብ አሰባስቦ በማሳከም ከህመማቸው እንዲፈወሱ ክላስተሩ የበኩሉን መወጣቱን አስረድተዋል።,spk_ca41dc461736,am,15.694,14.298,0.0,15.694,-30.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e7a2f948a25a,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የዞን፣ የወረዳና የከተማ አመራሮችና ሌሎችም ባለድርሻ ኣካላት ተገኝተዋል።,spk_ca41dc461736,am,7.053,4.697,0.0,7.053,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_43ca0d41a07f,train,በመጨረሻም ልጆች በእድሜያቸው ምክንያት የተለያየ ነገር የሚፈቀድላቸው ከሆነ ምክንያቱን ማስረዳትና ያልተፈቀደለት ወይም ያልተፈቀደላት ልጅ ከእድሜው ወይም ከእድሜዋ ጋር የሚመጣጠን ነገር እንዲያደርጉ መፍቀድ ጥሩ ነው።,spk_ca41dc461736,am,17.373,15.595,0.316,17.373,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5cabd893bcad,train,ማህፀን በር ካንሰርን አስቀድሞ በምርመራ ማግኘት እና ክትባት መውሰድ በሴቶች ላይ የሚደርሰውን የሞት አደጋ በከፍተኛ ደረጃ ለመቀነስ የሚያስችል ዘመናዊ የህክምና ግኝት ነው።,spk_ca41dc461736,am,12.014,11.143,0.521,12.014,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b7b588ab6a6,train,ችግሮች ሲከሰቱ በሰላማዊና በሽምግልና ስርዓት መፍትሄ መስጠት የቆየ የኢትዮጵያዊያን ባህል መሆኑን የተናገሩት ደግሞ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመጡት የጋሞ የሀገር ሽማግሌ አቶ ሰዲቃ ስሜ ናቸው።,spk_ca41dc461736,am,17.733,14.685,0.405,17.733,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2e224300e54,train,ፕሮጀክቱ እናቶችን በገንዘብ መደጎም፤የህጻናት ጤና የተጠበቀና የአመጋገብ ስርዓቱ የተስተካከለ ለማድረግ የተቀረጸ ሲሆን ድጋፉ የተገኘው ከዩኒሴፍ እና ሲዳ ከተሰኙት ግብረ ሰናይ ድርጅቶች መሆኑም ተመላክቷል።,spk_ca41dc461736,am,17.014,15.748,0.0,17.014,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d1b3b7c84b1a,train,አቶ አብዱራህማን ባለትዳር እና የሦስት ልጆች አባት ነበሩ::,spk_ca41dc461736,am,4.454,4.454,0.0,4.454,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d15619cbed27,train,ለአብነትም የዢንጂያንግ፣ ቲቤትና ሆንግ ኮንግ ጉዳዮችን አንስቷል መግለጫው።,spk_0abfa590a793,am,5.873,5.532,0.341,5.873,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d177793e888,train,በኦሮሚያ ክልል በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጥራትና ተደራሽነትን ያማከለ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_0abfa590a793,am,6.994,6.994,0.0,6.994,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09600b82ba5f,train,ተማሪዎቹም በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተሻለ ውጤት ለማምጣት እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል።,spk_0abfa590a793,am,6.753,6.29,0.464,6.753,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd1184b141e0,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት በመሰራቱ ውጤት እየተገኘ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ።,spk_0abfa590a793,am,5.274,4.925,0.348,5.274,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3a78aa45c42,train,በዓሉ የተጣሉ ወገኖችን በማስታረቅ፣ ያለው የሌለውን በመርዳት በአንድነት የሚከበር የፍቅር በዓል ስለመሆኑም ተናግረዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,7.673,7.364,0.309,7.673,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3dd40f084c44,train,በዚህ ወቅት፥ መንግሥት በዜጋ ተኮር ፖሊሲው በተለያዩ ሀገራት በችግር ላይ የሚገኙ ዜጎችን በክብር ወደ ቤታቸው የመመለስና የማቋቋም ሥራን ቀዳሚ ትኩረቱ አድርጓል ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,9.754,9.754,0.0,9.754,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65b1c6142a20,train,በሁለት ዙርም በትምህርት ሚኒስቴር አማካኝነት የክልሉ መምህራን በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችና ኮሌጆች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጣቸው እንደሚገኝም አመልክተዋል።,spk_0abfa590a793,am,6.434,6.434,0.0,6.434,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d62e873f4d45,train,ፎረሙ የቀዶ ህምክና ባለሙያዎች እና ተዛማጅ የጤና ሠራተኞችን ማሰልጠን፣ ማቆየት እና ፍትሐዊ በሆነ መንገድ መጠቀም ላይ ትኩረት እንደሚያደርግም ነው የተገለጸው፡፡,spk_0abfa590a793,am,10.674,10.674,0.0,10.674,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c772f093725f,train,ከተመራቂዎች መካከል ወጣት አፀደ ኪዴ በሰጠችው አስተያየት፤ በሰለጠነችበት የኮንስትራክሽን  ሙያ የራሷን ስራ ፈጥራ  መሰማራት እንደምትፈልግ ተናግራለች።,spk_0abfa590a793,am,10.674,9.827,0.342,10.674,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af79744adbd4,train,በተጨማሪም ለበርካታ ተቋማት የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱንና የታሸጉ መኖራቸውንም ጠቅሰዋል።,spk_0abfa590a793,am,5.473,5.473,0.0,5.473,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a910639c24ba,train,በአማራ ክልል የወባ በሽታ መስፋፋት እንዳይኖር የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።,spk_0abfa590a793,am,7.354,6.427,0.559,7.354,-38.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a482d9fbbca2,train,ክልሉ በሙሉ አቅሙ ወደ ልማት መግባቱን የተናገሩት ገራድ ኩልሚዬ ገራድ መሐመድ፤ በሀገር ደረጃ የተጀመሩ ትላልቅ የልማት ፕሮጀክቶችም  የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያሳድጉ መሆናቸውን  አንስተዋል።,spk_0abfa590a793,am,11.873,11.016,0.0,11.873,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7b762b471ac,train,•   የውስጥ ደዌ ህመም እንዲሁም ጭንቀት የቆዳ ጤናን የሚያውኩ ውስጣዊ መንስዔዎች መሆናቸውን ነው ዶክተር አደራጀው ያብራሩት።,spk_0abfa590a793,am,6.553,5.692,0.0,6.553,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_174ad0635093,train,በአሁኑ ወቅትም በክልሉ በወባ በሽታ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየቀነሰ መምጣቱን ጠቁመው በሽታውን ሙሉ ለሙሉ ለመቆጣጠር የሁሉንም ተሳትፎ ይጠይቃል ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,7.234,6.925,0.0,7.234,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_991e6046688c,train,“ዩናይትድ ስቴትስ እና አጋሮቿ በ20 አመት ቆይታቸው የአፍጋኒስታን ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት በእጅጉ አደፍርሰዋል ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ዕድገት ጎድተዋል፣ የሰብአዊ መብት በሚጥስ መልኩ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነትን አድረገዋል ሲሉ ኮንነዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,14.793,13.075,0.444,14.793,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db8f7188ea2a,train,አዲስ አበባ ከወረቀት የተላቀቀ አገልግሎትን ለመገንባት የስማርት ሲቲ ጉዞ ላይ ናት፤ በዚህ ረገድ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ዘርፉን ለማዘመን የሚያስችሉ የተለያዩ ዲጂታል አሰራሮችን ጀምሯል፡፡,spk_0abfa590a793,am,11.434,10.317,0.705,11.434,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b95b14df8394,train,የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ህብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ረገድ ጉልህ ድርሻ መጫወቱን  የሱማሌ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወይዘሮ አያን አብዲ ገለጹ።,spk_0abfa590a793,am,10.993,10.125,0.476,10.993,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3416ca754a9f,train,ዘላቂ የጤና ፋይናንስ ስርዓትን በማስፈን፣ የጤና ተቋማትን ጽዱና ውብ በማድረግ፣ የማህበረሰብ መድኃኒት ቤቶችን በማስፋፋትና የዲጂታል የጤና ስርዓትን እውን በማድረግ ረገድ አበረታች ለውጥ ተገኝቷል ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,14.153,13.195,0.0,14.153,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7de8f980cd74,train,የክልሉን ህዝብ አብሮ የመልማትና የጋራ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የማህበረሰቡን አብሮነት፣ ነፃነትና እኩልነት የሚያስጠብቁ አሰራሮችን ዘርግቶ በመተግበር ላይ እንደሚገኝም ተናግረዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,5.994,5.994,0.0,5.994,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef3fe5080270,train,ዘ ሪትዝ ሆቴል በፓሪስ ከሚገኙ ቅንጡ ሆቴሎች መካከል አንዱ ሲሆን ለአንድ ምሽት ቆይታ ከ2 ሺህ እስከ 50 ሺህ ዶላር የአገልግሎት ክፍያ እንደሚጠይቅ በመረጃው ተመልክቷል።,spk_0abfa590a793,am,11.354,10.334,0.382,11.354,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_467b82983cfe,train,የደም አይነታቸው ኤ ወይም ኤቢ የሆኑ ታካሚዎችም ከ ኦ የደም አይነት ያላቸው ሰዎች ጋር ሲነጻጻር በኮቪድ 19 በሽታ ተይዘው በጽኑ ህሙማን ክፍል የመቆየት ዕድላቸው ከፍ ያለ እንደሆነም ተመልክቷል።,spk_0abfa590a793,am,11.473,10.827,0.325,11.473,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0afbf5376672,train,የታሊባኑ ቃል አቀባይ ዛቢሁላህ ሙጃሂድ “ቻይና የእኛ ዋና አጋር ትሆናለች ይህም ለእኛ ትልቅ ዕድል ነው ብሏል በወቅቱ።,spk_0abfa590a793,am,8.553,7.252,0.0,8.553,-33.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a21d3b6c01e,train,በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ  ንግግር ያደረጉት የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በላይ በዛብህ፤ የክረምቱን  መውጣት ተከትሎ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የወባ በሽታን ለመከላከል  የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_0abfa590a793,am,14.233,11.056,0.955,14.233,-40.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7a0eeccdcdd,train,የዓለም ባንክ ከሰሀራ በታች ባሉ የአፈሪካ አገራት የትምህርት ቤቶች መዘጋት በረጅም ጊዜ የሚኖራቸውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳት አመላክቷል።,spk_0abfa590a793,am,8.153,7.601,0.0,8.153,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_3cf6e92e4d8a,train,በዚህም የአመጋገብ ፍላጎቶችን ከዕድሜ፣ ጾታ፣ የእንቅስቃሴ ደረጃ እና የፊዚዮሎጂ ሁኔታ ጋር ማመጣጠን አስፈላጊ ስለመሆኑ ያስረዳሉ።,spk_0abfa590a793,am,9.954,8.984,0.57,9.954,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_300f6247e9ab,train,ኢሬቻ ሰዎች  ብርሃን ለማየት ያበቃቸውን ፈጣሪ በጋራ የሚያመሰግኑበት በዓል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_0abfa590a793,am,5.994,5.525,0.468,5.994,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d09ac548944e,train,የሰሜን ወሎ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ ፈለቁ መኮንን በበኩላቸው የተጠናቀቀው በጀት ዓመት ክልሉ የሚያደርግልንን ድጋፍ በመጠቀም አበረታች ስራ የሰራንበት ነው ሲሉ ገልጸዋል።,spk_0abfa590a793,am,10.713,10.713,0.0,10.713,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70beab77c173,train,የቢሮው ኃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋዬ በዚህ ወቅት እንደገለጹት፤ በክልሉ የሚገኙ ቋንቋዎችን ለማልማት፣ ለመጠበቅና ለማሳደግ ቢሮው ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው።,spk_0abfa590a793,am,7.673,7.673,0.0,7.673,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1ff5ab38ba0,train,ሌለኛው አስተያየት ሰጪ ፈይኔ ሁሴን ኢሬቻ የክረምት ወቅት ማለፉንና የጸደይ ወቅት መምጣቱን ተከትሎ እርጥብ ሳር እና አደይ አበባን በመያዝ ለፈጣሪ ምስጋና የሚቀርብበት ነው ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,13.713,12.716,0.385,13.713,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aba142ec4cfe,train,በጎ ፈቃደኞችም በአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ፣ የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤት በመስራትና በመጠገን፣ የማጠናከሪያ ትምህርት በመስጠት፣ የሰብል ልማትና ሌሎች ተግባራት ለማከናወን እንደተዘጋጁ አስታውቀዋል።,spk_0abfa590a793,am,14.313,13.51,0.392,14.313,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c814940711e,train,በዛሬው እለት በባህር ዳር በይፋ የተጀመረው የወባ ሳምንት ንቅናቄ በየሳምንቱ አርብ በሁሉም አካባቢዎች የሚካሄድ መሆኑን ጠቁመው በዚህም የህብረተሰቡ ተሳትፎ እንዲጠናከር ጠይቀዋል።,spk_0abfa590a793,am,10.274,8.675,0.476,10.274,-32.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_701c5c0874b6,train,እንደኃላፊው ገለጻ የተማሪዎች በመልካም ስነ-ምግባር መታነጽ በትምህርት ቤትም ሆነ በማህበረሰቡ ውስጥ ባላቸው መስተጋብር ሙስናን ለመከላከል አዎንታዊ ሚና ይጫወታል።,spk_0abfa590a793,am,8.713,8.713,0.0,8.713,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b296fdbab8f2,train,የትምህርት ሚኒስቴር ለጅማ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ድጋፉን ያደረገው ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር በመተባበር መሆኑም በድጋፍ ርክክብ መርሃግብሩ ላይ ተገልጿል።,spk_0abfa590a793,am,6.994,6.458,0.0,6.994,-36.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_713e94862d03,train,በቀጣይም ከመድረኩ የሚገኘውን እውቀትና ተሞክሮ በመውሰድ ያሉ ክፍተቶችን በማረምና ጥንካሬዎችን በማስቀጠል የተሻለ ስራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_0abfa590a793,am,8.754,8.754,0.0,8.754,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23da37737b4f,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተመሰረተበትን 75ኛ ዓመት የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓል በተለያዩ መርሃ ግብሮች እያከበረ ይገኛል፡፡,spk_0abfa590a793,am,9.153,9.153,0.0,9.153,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cdf90a40ea60,train,ኢትዮጵያ የተራዘመ የድርድር ሂደት በመከተል ያለምንም ስምምነት ግድቡን ማጠናቀቅና መሙላት እንደምትፈልግ አቤቱታውን አሰምቷል።,spk_0abfa590a793,am,7.473,7.111,0.363,7.473,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52c411260884,train,የእውቀት ማነስ፣ በውጭ ቋንቋ የመናገር፣ የመሰየም፣ የመጠራት ፍላጎትና መሰል ዝንባሌዎች ለቋንቋዎች መዳከምና ስርዓት የሌለው አጠቃቀም እንዲፈጠር ምክንያት መሆናቸውንም አስረድተዋል።,spk_0abfa590a793,am,12.514,9.875,0.556,12.514,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f3a917881ec,train,የተባባሩት መንግስታት ድርጅት የሰላም ማስከበር ቢሮ ሀላፊ ጂያን ፒየሬ ላክሮክሲ በአቢዬ ግዛት የሚገኘውየኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሀይል በሚወጣበት ጉዳይ ላይ ከሁለቱም ሀገራት ሀላፊዎች ጋር ተነጋግረዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,13.793,11.834,0.425,13.793,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17841b87f81c,train,ይህም በዘርፉ የተሻለ ሥራ ለመከወንና ወደ ኋላ የቀሩትን ለማሻሻል ትልቅ እገዛ አድርጓል ነው ያሉት።,spk_0abfa590a793,am,7.633,6.694,0.45,7.633,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf373bc03e9b,train,በክልሉ መንግስትና አጋር ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ መኪኖችን፣ ሞተር ሳይክሎችን፣ ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎችንና የመድኃኒት ግብዓት ላይ ትኩረት በማድረግ መሰራጨቱን አረጋግጠናል ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,9.674,9.336,0.0,9.674,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45b88fb0828b,train,ትኩረት፣ ጊዜን በአግባቡ መጠቀም፣ ፍርሃትን ማስወገድና የራስን የአጠናን ስልት መቀየስ የውጤታማነት ቁልፍ መንገዶች መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,9.034,7.866,0.421,9.034,-32.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38bbc1814c11,train,ዛሬ ለአገልግሎት የበቃው የሻንቶ ንጹህ የመጠጥ ውሃ እና ሳኒቴሽን ፕሮጀክትም የዚህ ጥረት አንዱ አካል መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_0abfa590a793,am,6.473,6.159,0.0,6.473,-36.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b14aad23479c,train,የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ወይዘሮ ሚስኪ መሀመድ በበኩላቸው የህዝቡን የልማት ጥያቄዎች የመመለስ ስራ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_0abfa590a793,am,12.073,10.279,0.525,12.073,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_62bf8ccfadfc,train,ይህም በሆስፒታሎችና ሌሎች የጤና ተቋማት ለህብረተሰቡ የሚሰጡትን የህክምና አገልግሎት ጥራት ያለው፣ ፈጣንና ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑን አስረድተዋል።,spk_0abfa590a793,am,9.073,8.667,0.0,9.073,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4eb90f6bdb5,train,በዚሁ ወቅት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ እንዳሉት ሠላምንና አንድነትን ለማጠናከር ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ ይገባል።,spk_0abfa590a793,am,7.873,6.698,0.389,7.873,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0bd806c7181,train,በአንደኛ እና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተደራጁት እነዚህ ክበባት ተማሪዎች በትምህርት ቤት ቆይታቸው በስነ ምግባር መርሆዎች ላይ የተሻለ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ከማድረግ ባለፈ ለትምህርታቸው ውጤታማነት ጉልህ አስተዋጽኦ ማበርከቱንም ጠቅሰዋል።,spk_0abfa590a793,am,13.834,12.352,0.304,13.834,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18d550d576f0,train,በአማራ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት  በግብአት ስርጭትና አቅም ግንባታ ረገድ የጤና ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል በትኩረት መሰራቱን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ።,spk_0abfa590a793,am,11.954,10.636,0.0,11.954,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f78f540fa287,train,በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ጥራት ለማስጠበቅ ዘመናዊ የሕክምና መሳሪያዎችን ለማሟላት እየተሰራ  መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡,spk_0abfa590a793,am,8.993,8.449,0.0,8.993,-32.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db6ff8112b49,train,ቻይና ያደጉ ሀገራት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመከላከል ቃል የገቡትን 100 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ እንዲያሟሉ ጥሪ አቀረበች።,spk_0abfa590a793,am,7.513,7.513,0.0,7.513,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9535bf3a4b1e,train,በዚሁ በክረምቱ የነገን ኢትዮጵያ ተረካቢ ትውልድን መደገፍና ቤት የፈረሰባቸውን የ16 አቅመ ደካሞችን ቤቶች ለመስራትም ተዘጋጅተናል ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,11.393,9.934,1.086,11.393,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_badd6c0caeeb,train,የሚሰጠው የበጎ ፈቃድ አገልግሎትም ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_0abfa590a793,am,5.873,5.488,0.385,5.873,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ddf9da331051,train,የዲጂታል ክህሎት፣ መሰረተ ልማት፣ የሳይበር ደህንነትና ሌሎች ተግባራትን አጠናክሮ ለመጠቀልም  የመንግሥትና የግሉ አጋርነት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ገልጸዋል።,spk_0abfa590a793,am,12.313,9.917,0.0,12.313,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_485c643862ed,train,ባለፈው ዓመት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ 84 የከተማዋ ነዋሪዎች አዲስ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ መከናወኑን የተናገሩት ደግሞ የባቢሌ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አህመድ ነጃሽ ናቸው፡፡,spk_0abfa590a793,am,12.713,10.586,0.663,12.713,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c9d318ee5d71,train,የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ ኃላፊ ሲስተር ዓለም አሰፋ፤ በየአካባቢው ለወባ ትንኝ መራባት ምቹ ሁኔታ የሚፈጥሩ ውሃማ አካባቢዎችን ማጽዳት ብሎም አስፈላጊውን ሁሉ የመከላከል ስራ መስራት ይገባል ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,12.793,10.418,0.96,12.793,-37.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccf127e45267,train,የቤቶቹ እና ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎቹ ግንባታ በመጠናቀቁ ለተጠቃሚዎች ርክክብ መደረጉን አስታውቀዋል።,spk_0abfa590a793,am,5.394,5.394,0.0,5.394,-34.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31a2030c640b,train,በኢትዮጵያ እየተንቀሳቀሱ የሚገኙ ስታርትአፖች በሀገሪቱ ፈጣን ዕድገት ለማምጣት እና ገበያውን ለመለወጥ የተያዘውን ጥረት በእጅጉ እያገዙ ይገኛሉ፡፡,spk_0abfa590a793,am,7.994,7.994,0.0,7.994,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37871d9cdeb2,train,አገልግሎቱም እየሰፋና ህብረተሰቡም ባህል እያደረገው መምጣቱን ጠቅሶ፣ ሥራውም በየአካባቢው በተቀናጀ መንገድ እንዲመራ ታቅዶ ወደ ተግባር መገባቱን ተናግሯል።,spk_0abfa590a793,am,8.594,8.594,0.0,8.594,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_efb3b2e45a11,train,•  ዶክተር አደራጀው እንደሚሉት፤ ቆዳን ልክ እንደ አጥር ብንወስደው የውስጥ አካልን ከማንኛውም ውጫዊ ጉዳት መጠበቅ እና መንከባከብ ነው።,spk_0abfa590a793,am,7.913,6.456,0.495,7.913,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c12b26fae466,train,4ኛው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች የጋራ ጉባኤ ዛሬ ተጠናቋል።,spk_0abfa590a793,am,5.074,4.631,0.442,5.074,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f1ad543cdb9,train,በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የጤና መድህን አባላት የሚገጥማቸውን የመድሃኒት አቅርቦት ችግር ለመፍታት 12 የማህበረሰብ መድሃኒት ቤቶች ተቋቁመው ሥራ መጀመራቸውን የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ፡፡,spk_0abfa590a793,am,10.514,10.024,0.489,10.514,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0053f8474ebe,train,በከተማው የሚገነቡ መሰረተ ልማቶች ለነዋሪው ተጠቃሚነትና ለከተማው እድገት አስተዋጿቸው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_0abfa590a793,am,6.394,5.822,0.571,6.394,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcb78a0aba94,train,በመሆኑም በክልሉ ያሉ ቋንቋዎችን ለመንከባከብ፣ ለማሳደግና የአጠቃቀም ሥርዓትን ለማስተካከል የዘርፉን ባለሙያዎች ያሳተፈ መሰል የውይይት መድረኮች ፋይዳቸው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,9.954,9.644,0.0,9.954,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46b40a7fbcb3,train,ቤት የሚገነባላቸው ወገኖች  ኑሯቸውን በዘላቂነት አሻሽለው መምራት  እንዲችሉ በሌማት ትሩፋትና ሌሎችም ሥራዎች ላይ የሚሳተፉባቸው ሁኔታዎች  እንደሚመቻቹላቸው ተናግረዋል።,spk_0abfa590a793,am,9.514,8.53,0.434,9.514,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e9a0cd73e7f,train,በተለይም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጭነት የተጀመረው የትምህርት ለትውልድ መርሃ ግብር ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_0abfa590a793,am,8.834,8.834,0.0,8.834,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1a0873cf42b,train,በአማራ ክልል ለችግር የማይበገር እና ዘላቂነት ያለው የጤና ስርዓት መገንባት የሚያስችሉ ተግባራት በመከናወን ላይ እንደሚገኙ ተመላከተ።,spk_0abfa590a793,am,6.114,6.114,0.0,6.114,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24b01e77a1f1,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ በተለይም በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ የህብረተሰብ  ክፍሎች ትልቅ ጠቀሜታ ያለው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_0abfa590a793,am,7.873,7.071,0.803,7.873,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_97a8107b1d57,train,ኢትዮጵያ ለፓን አፍሪካ የቀዶ ሕክምና አጀንዳ ያላትን ጽኑ ድጋፍ ያረጋገጡት ሚኒስትሯ፤ ኢትዮጵያ የአፍሪካ 2063 የልማት አጀንዳን ለማሳካት በፈጠራ እና በአብሮነት ለመስራት ዝግጁ መሆኗንም ጠቁመዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,16.314,14.996,0.507,16.314,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_145e3fada949,train,የወባ በሽታን ለመከላከል ህብረተሰቡ የአልጋ አጎበርን በአግባቡ ከመጠቀም ባሻገር በየአካባቢው በውሃ ያቆሩ ስፍራዎችን ማጥፈፍና ማጽዳት እንደሚገባም መክረዋል።,spk_0abfa590a793,am,11.393,9.454,0.622,11.393,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ca17cd2376f,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ በላይ ደጀን፤ በክረምት በጎ ፈቃድ ተግባራት ላይ ወጣቶች ትልቅ ሚና እያበረከቱ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,8.354,8.354,0.0,8.354,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7486edcf8aa,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በክረምት በጎ ፈቃድ የተገነቡ  ቤቶች የምረቃ መርሃ ግብር ተካሄዷል።,spk_0abfa590a793,am,5.114,5.114,0.0,5.114,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e5c46c89b0c,train,የትምህርት ሚኒስትሯ ኤልዛቤት አችዩ ዮል እንዳሉት በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መቀነስ በማሳየቱ ትምህርት ቤቶችና ዩኒቨርሲቲዎች እንዲከፈቱ ሆኗል ብለዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,10.073,9.285,0.0,10.073,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_985797fbd779,train,በተጨማሪም የትምህርት ቁሳቁስና ሌሎች ድጋፎችን እያገኙ መሆናቸውንም ገልጻለች፡፡,spk_0abfa590a793,am,5.034,5.034,0.0,5.034,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17fb10dc8d39,train,በሕክምና መሳሪያ ርክክብ ስነስርአቱ ላይ የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔን ጨምሮ ከፍተኛ የሕክምና ባለሙያዎች እና የዩኒቨርስቲው አመራሮች ተገኝተዋል።,spk_0abfa590a793,am,8.954,8.256,0.0,8.954,-35.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_427c29f17f59,train,በዞኑ በየደረጃው የሚገኙ ፍርድ ቤቶች እና የህግ ባለሙያችም የፍትህ ስርዓቱን ለማቀላጠፍ እና ተደራሸነቱን ለማሳደግ ጥረታቸውን ማጠናከር እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_0abfa590a793,am,12.034,11.223,0.508,12.034,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fdb57248628,train,እንደ ኩባንያው መረጃ ከሆነ ይህ ጽ/ቤት የመሐንዲሶችን ቡድን የሚያስተናግድ የመጀመሪያው የአፍሪካ ቢሮ ይሆናል።,spk_0abfa590a793,am,6.793,6.416,0.377,6.793,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_742153e57606,train,ለሁለት ቀናት በሚቆየው ጉባኤ ላይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዩኒቨርሲቲዎች ምሁራንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ይገኛሉ።,spk_0abfa590a793,am,7.354,5.993,0.0,7.354,-37.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a325a379eb2,train,የተዛባ የቋንቋ አጠቃቀም በሚፈጥሩ ሰዎች ላይ ተጠያቂነት አለመኖርና መሰል ምክንያቶችም የጽሁፍና የንግግር የቋንቋ ስርአት እንዲዳከም እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_0abfa590a793,am,9.514,8.931,0.0,9.514,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7cb888e5badd,train,ሌላው በደብዳቤ ታሪክነት የተመዘገበው አና ለባለቤቷ ሰረፍ ጃን “እንዳላጣህ እፈራለሁ፤ ሁሌም አስብሀለሁ’’ ስትል የከተበችው ይገኝበታል።,spk_0abfa590a793,am,7.753,6.69,0.524,7.753,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_304ee4cb78f2,train,ስፍራው የከተማዋ ወጣቶችና አዛውንቶች ጭምር የሚዝናኑበት፣ እረፍት የሚያደረጉበትና የተለያዩ አገልግሎቶች የሚያገኙበት ሆኗል ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,7.753,7.381,0.372,7.753,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a5448e7ffef,train,በክልሉ ያሉ ቋንቋዎችን በማልማትና በመጠበቅ ለጠንካራ ማህበራዊ ትስስር ለማዋል እየሰራ መሆኑን የአማራ ክልል ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_0abfa590a793,am,9.473,8.988,0.0,9.473,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6fe19865aaf,train,በአዳማ ከተማ ተገንብተው የተመረቁ መሰረተ ልማቶች አገልግሎቶችን በቅርበት ማግኘት እንደሚያስችላቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_0abfa590a793,am,7.473,6.871,0.602,7.473,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_69833b9da628,train,“አንድ ሰው የደም አይነቱ ኤ ከሆነ ፍርሃት ውስጥ መግባት የለበትም፤ የደም አይነቱ ቢ የሆነ ሰው ደግሞ በነጻነት ሰዎች ወደ ሚበዙበት ስፍራ  መሄድ አይገባም” ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,8.954,7.829,0.728,8.954,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ddbc04d0f03,train,ወሎ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በአምስት ዩኒቨርሲቲዎች ስልጠናው እየተሰጠ መሆኑንና ለአንድ ወር እንደሚቆይ ገልጸው፥ በስልጠናው ከ6 ሺህ በላይ ወጣቶች ይሳተፋሉ ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,11.674,9.803,0.815,11.674,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0fc8a9a2eea0,train,አቶ ፀሐይ መርጋ በበኩላቸው ኢሬቻ መተሳሰብና መቀራረብ እንዲሁም አብሮነት የሚጎላበት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_0abfa590a793,am,5.873,5.229,0.645,5.873,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7761b9e91de5,train,ኮሌጁ የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በፖሊስ ሳይንስ ረገድ የበቃ የሰው ሃይል ልማት ላይ እያከናወነ ያለውን ተግባር በተሻለ ደረጃ አጠናክሮ እንዲቀጥል ኮሚሽኑ ድጋፍ ያደርጋል ነው ያሉት።,spk_0abfa590a793,am,10.674,9.759,0.313,10.674,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c34edf7b21b8,train,በተጨማሪም ጤናማ ምግብ ደኅንነነቱ የተጠበቀ መሆን እንደሚገባው ነው የሚናገሩት።,spk_0abfa590a793,am,6.793,6.029,0.0,6.793,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_63bf7dffad18,train,ዓለም አቀፍ አጋር ተቋማት ለኢትዮጵያ ማዕድን ልማት ሁሉን አቀፍ ድጋፍ እንዲያደርጉ የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ ጥሪ አቀረቡ።,spk_0abfa590a793,am,6.793,6.047,0.304,6.793,-32.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_288b5e5d615f,train,አቶ ሽመልስ ተስንቱ በበኩላቸው የሁላችንም መገለጫ የሆነውን ኢሬቻን ከነትውፊቱ ጠብቀን ለቀጣይ ትውልድ ማስተላለፍ አለብን ነው ያሉት።,spk_0abfa590a793,am,8.993,7.858,0.0,8.993,-34.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cb961137e6e4,train,የወጣቶችን ማህበራዊ ተሳትፎ ለማሳደግ በሚሰጠው ስልጠና ላይ መሳተፉ ይህን እውን ለማድረግ እንደሚያግዘውም ተናግረዋል።,spk_0abfa590a793,am,7.954,6.793,0.609,7.954,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7aec2cb70fe1,train,የምስራቅ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰባተኛ ጉባኤ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች የሚተገበሩ የመሀላ ስርዓትን በመደበኛ ፍርድ ቤቶች ተቀናጀተው በሚሰሩበት ጉዳይ ላይ አተኩሮ ተካሄዷል።,spk_0abfa590a793,am,13.233,13.233,0.0,13.233,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_87ccb3e56cba,train,ከከተማው ነዋሪዋች መካከል መሪጌታ አዱኛ መለሰ እንደተናገሩት የከተማው አስተዳደር የነዋሪውን የመሰረተ ልማት ጥያቄ ለመመለስ እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ ነው።,spk_0abfa590a793,am,10.954,9.167,0.0,10.954,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c8d444edf27,train,በአሁኑ ወቅት ለስደትና መፈናቀል እየዳረጉ የሚገኙ ጦርነቶችና አስገዳጅ ሁኔታዎች በጊዜ መፍትሄ ካልተሰጣቸውም ለከፋ ድህነትና አለመረጋጋት እንደሚዳርጉ አሳስቧል።,spk_0abfa590a793,am,10.274,9.782,0.0,10.274,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00fac8d62b59,train,ኤክስፐርቶች በበኩላቸው ተጨማሪ ምርምር ያስፈልጋል ማለታቸውም ተገልጿል።,spk_0abfa590a793,am,3.913,3.523,0.391,3.913,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f39902bf51f,train,ይህም መድረክ እስከ ታች ካሉ መዋቅሮች እና የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር ግንኙነት በመፍጠር የመረጃ ፍሰት ስርዓቱን ለማሳለጥና ግንዛቤን ለመፍጠር ያለመ ስለመሆኑ አመልክተዋል።,spk_0abfa590a793,am,11.793,11.793,0.0,11.793,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9dfe56f8c407,train,ይህንን በአጭር ጊዜ በብዙ እጥፍ ለማሳደግ እየተሠራ ነው፡፡ ዜጎች ፈጣን፣ ፍትሓዊና ከአድሎአዊ አሰራር የፀዳ አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያግዝ ይሆናል፡፡,spk_0abfa590a793,am,7.994,7.651,0.343,7.994,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33eedfe5e2fe,train,የመስቀል ደመራ በዓል ፍቅር የሚሰብክበት እና ኢትዮጵያዊ አብሮነት የሚጠናከርበት መሆኑን የሃይማኖት አባቶች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ገለጹ።,spk_0abfa590a793,am,11.034,8.203,1.024,11.034,-36.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ddd250451f48,train,በዕለቱ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የአፋር ክልል ፕላን ቢሮ ሃላፊ አቶ ዓሊ መሐመድ እንደተናገሩት ክልሉ ከአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ተጨባጭ ጥቅሞችን እያስገኘ ነው።,spk_0abfa590a793,am,15.434,14.153,0.622,15.434,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a156d95772c2,train,በሆሳዕና ከተማ የጀሎ ናረሞ ቀበሌ ነዋሪዋ ወይዘሮ ዓለም ላምባሞ፤ በሆስፒታሉ በተጀመረው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የነፃ ህክምና ማግኘታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,11.473,10.227,0.314,11.473,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4333b615eb9,train,በየደረጃው የሚገኙ ዳኞችም የህዝብ አመኔታን ያተረፈ፣ ተገማችና ከሙስና የጸዳ የዳኝነት አገልግሎትን ለማህበረሰቡ የመስጠት ኃላፊነት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_0abfa590a793,am,11.114,10.254,0.528,11.114,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d38724a474a,train,የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ሥራውን  ውጤታማ ለማድረግም ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ስለበጎነት ለወጣቶች በ13 ዙር ስልጠና መሰጠቱንም አስታውሰዋል።,spk_0abfa590a793,am,10.793,9.554,0.494,10.793,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fb65f3617d2,train,ለዚህም ስኬት ማህበረሰቡን ያሳተፈ የወንጀል መከላከልን በበለጠ በማጠናከር የሰላምና የልማት ስራዎች እንዲሳለጡ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,9.473,8.724,0.749,9.473,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80c80e818da7,train,ተማሪዎች በመልካም ሥነ ምግባር ታንጸው ሀገር ተረካቢ ዜጋ እንዲሆኑ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑንም  አንስተዋል።,spk_0abfa590a793,am,5.473,5.473,0.0,5.473,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_319f9dc303c8,train,20ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ’’ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሄራዊ አንድነት’’ በሚል መሪ ሀሳብ በሱማሌ ክልል ደረጃ ጅግጅጋ ከተማ ተከብሯል።,spk_0abfa590a793,am,10.073,9.0,0.0,10.073,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_544aba2395dc,train,በአዲስ አበባም በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት እስካሁን ከአንድ ሚሊዮን በላይ ወጣቶች በተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ተሰማርተዋል።,spk_0abfa590a793,am,8.114,8.114,0.0,8.114,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a1746d775029,train,ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ዕቅዷን አሳክታ ወደ ቀጣዩ ስትራቴጂክ ዕቅድ ትግበራ ገብታለች፡፡,spk_0abfa590a793,am,5.074,5.074,0.0,5.074,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e25bad12b34,train,ቢሮው የትራንስፖርት ስርዓቱን በቴክኖሎጂ የማዘመን ስራ በቬሎሲቲና በከተማ አውቶብሶች መጀመሩን ጠቅሰው፤ ተቋማቱ በተለያዩ የዲጂታል አማራጮች አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_0abfa590a793,am,10.194,9.876,0.317,10.194,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21df9c8a7a44,train,ዓለም አቀፍ የልማት አጋር ተቋማት ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፉ ለምታከናውናቸው የልማት ተግባራት ድጋፍ እንዲያደርጉ ገልጸዋል።,spk_0abfa590a793,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_393dbdf6049b,train,በበጀት ዓመቱ በዘርፉ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ መዋቅሮች እውቅናና ሽልማት የተሰጠ ሲሆን በመርሃ ግብሩ ከክልል እስከ ወረዳ ያሉ አመራሮች፣ የከተማ አስተዳደር ከንቲባዎች፣ የጤና መምሪያ ኃላፊዎችና የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ተሳትፈዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,16.034,15.181,0.0,16.034,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f8c399530aef,train,ፎረሙ የጋራ ስራዎችን ይበልጥ ለማጠናከርና በፓን አፍሪካኒዝም እሳቤ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ አይነተኛ ሚና አለው ነው ያሉት።,spk_0abfa590a793,am,11.153,11.153,0.0,11.153,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7343cd3882a,train,የሴቶችና ማህበራዊ ዘርፍ ጉዳይ የሁሉንም አካላት ቅንጅታዊ አሰራር የሚፈልግ መሆኑን የጠቀሱት ሚኒስትሯ፤ በዘርፉ የበለጠ መስራት እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_0abfa590a793,am,10.514,8.914,0.619,10.514,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5126b3649d4,train,ተማሪዎችን በማሳለፍ ምጣኔ ዝቅተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ 700 ያህል ትምህርት ቤቶች ጥናትን መሰረት ያደረገ ድጋፍ እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡,spk_0abfa590a793,am,10.153,9.03,0.625,10.153,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb28cdf67e79,train,ተመራማሪዎቹ መንግስታት በደኑ ዙርያ ላሉ ማህበረሰቦች የተፈጥሮ ሃብት ሳይጎዳ መገኘት የሚችሉ ምግቦችን፣የሃይል አቅርቦቶትንና ኢኮ ቱሪዝምን ማስተዋወቅ ይገባቸዋል ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,9.313,8.46,0.348,9.313,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_189e11e55cba,train,የመሰላ በዓል የሰላምና የአብሮነት በዓል ስለመሆኑ የተናገሩት ደግሞ የከምባታ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ አቶ ሀይሉ ሀደሮ ናቸው፡፡,spk_0abfa590a793,am,4.394,4.394,0.0,4.394,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5076a7fce30d,train,የዩናይትድ ኪንግደም-አፍሪካ የሚኒስትሮች ፎረም የአፍሪካ አገራት በመሰረተ ልማት፣ በማዕድን እና ኢነርጂ ዘርፎች እያከናወኑ ያለውን የካርቦን ቅነሳ ስራ ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገልጿል።,spk_0abfa590a793,am,10.713,10.185,0.0,10.713,-33.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4549571f07d,train,ለመሆኑ ጤናማ አመጋገብ ሲባል ምን ማለት ነው?,spk_0abfa590a793,am,4.034,2.931,0.385,4.034,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30b571d128ab,train,እ.አ.አ በ 2016 የኩባንያው መስራች የሆኑት ማርክ ዙከርበርግ ወደ አፍሪካ አህጉር ባደረጉት የመጀመሪያ ጉዞው ሌጎስን መጎብኘታቸው የሚታወስ ነው።,spk_0abfa590a793,am,10.034,8.906,0.367,10.034,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42a8fb6bb4f2,train,56 ሔክታር መሬት ማልማት የሚያስችል የመስኖ ግድብን ጨምሮ በአጠቃላይ በ111 ሚሊዮን ብር  የተገነቡ ፕሮጀክቶች መሆናቸውን አብራርተዋል።,spk_0abfa590a793,am,9.153,8.659,0.0,9.153,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ccf982a573d,train,በዘንድሮ ክረምትም ወጣቶች በተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራዎች ላይ ተሳትፏቸውን እንዲያጠናክሩ ቅድመ ዝግጅት ሲደረግ መቆየቱንም ተናግረዋል።,spk_0abfa590a793,am,8.993,8.218,0.449,8.993,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12c3cde4f4c3,train,የዲሞክራት ፓርቲ አመራሮች ደግሞ ግጭቱ እንዲቀሰቀስ አነሳስተዋል በሚል ከስልጣናቸው በአስቸኳይ እንዲለቁ ጥሪ እያቀረቡ ነው።,spk_0abfa590a793,am,6.833,6.528,0.0,6.833,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f441c57708d,train,ግዙፉ የፌስቡክ ካምፓኒ በሚቀጥለው የፈረንጆች አመት በናይጀሪያ ዋና ከተማ ሎጎስ ቢሮውን ሊከፍት መሆኑን አስታውቋል።,spk_0abfa590a793,am,7.873,6.872,0.531,7.873,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e376ecdacfd,train,ባለፉት ለ13 ዙር በተሰጡ ስልጠናዎች ከ100 ሺህ በላይ በጎ ፍቃድ ወጣቶች ስልጠና ወስደው ሕብረተሰቡን በበጎ ፍቃድ ከማገልገል ባለፈ ለተለያየ ኃላፊነት የበቁበት ሁኔታ እንዳለም አመልክተዋል።,spk_0abfa590a793,am,14.914,12.3,0.869,14.914,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10955a2bff79,train,የማሽን ትርጉም የተለያዩ ቋንቋን በሚናገሩ ሰዎች መሃል ያለን ልዩነት ለመቅረፍ እና እንደ ኮቪድ ላሉት  አንገብጋቢ ጉዳዮች ትክክለኛ መረጃን ለህዝብ ለማድረስ ያለው ጥቅም ትልቅ ነው ሲል ሲጂቲኤን አስነብቧል ፡፡,spk_0abfa590a793,am,10.993,10.475,0.0,10.993,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7570098d518,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የማህበሩ የበላይ ጠባቂ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ፣ የቀድሞ ፕሬዝዳንቶች ሳህለወርቅ ዘውዴና ሙላቱ ተሾመ(ዶ/ር)፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ሎሚ በዶን ጨምሮ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል።,spk_0abfa590a793,am,12.034,11.163,0.0,12.034,-32.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b441ab2f5711,train,ለቱሪስቶች ቁጥር መጨመር የአገር ውስጥና የአለም አቀፍ ክትባት ሽፋን መጨመሩንም ነው የተነገረው፡፡,spk_0abfa590a793,am,5.434,4.927,0.507,5.434,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bbf13d635d94,train,በመሆኑም ሩሲያ ከአፍሪካ አጋሮቿ ጋር ያላትን ወዳጅነት ለማጠናከር ልዩ ትኩረት ትሰጣለች ያሉት ፕሬዝዳንቱ እ.አ.አ በ2019 የተካሄደው የመጀመሪያው የአፍሪካ -ሩሲያ ጉባኤ በአፍሪካና በሩሲያ መካከል ያሉ ትብብሮች እንዲጠናከሩ አስችሏል ብለዋል።,spk_0abfa590a793,am,16.713,15.333,0.0,16.713,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_051b1b26b9ce,train,በጤናው ዘርፍ አህጉራዊ ትብብርንና ፈጠራን ይበልጥ በማስፋት የበለጸገች አፍሪካን ለመገንባት መሥራት እንደሚገባ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ፡፡,spk_0abfa590a793,am,11.274,10.499,0.331,11.274,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2c02a4a2d0d,train,ለሁለት ቀናት በሚካሄደው መድረክ ላይም የክልል፣ የዞንና የወረዳ የጤናው ዘርፍ አመራሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ናቸው።,spk_0abfa590a793,am,9.034,8.006,0.0,9.034,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b3ec0bdfb01,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት ዛሬ በዓለም አቀፍ የስደተኞች ቀን አከባበር ላይ በስደት ዙሪያ በጎ ተጽዕኖ የፈጠሩና ለውጥ ያመጡ አካላትን “የስደት ሻምፒዮን” በሚል ተከብሯል።,spk_0abfa590a793,am,11.114,10.686,0.0,11.114,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2aa2f2ba355c,train,የማህበሩ ፕሬዚዳንት አበራ ቶላ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በመላ ሀገሪቱ መዋቅሩን በማስፋት የሰብዓዊ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_0abfa590a793,am,7.314,7.314,0.0,7.314,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_87f4d37a1bf6,train,በመድረኩ በብልጽግና ፓርቲ የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ኢንጂነር መሀመድ ሻሌን ጨምሮ  የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። የደም ልገሳ፣ የችግኝ ተከላና ሌሎች መርሃግብሮችም የበዓሉ አካል ነበሩ።,spk_0abfa590a793,am,15.914,13.341,0.319,15.914,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c044a05a9fd,train,ይህም ከተሞቹን ፅዱ፤ ውብና ለኑሮ ተመራጭ ለማድረግ ታሳቢ ተደርጎ እየተከናወነ እንደሚገኝ አብራርተዋል።,spk_4c64774aabac,am,8.914,7.624,0.0,8.914,-33.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ec5bb3e2861,train,በተለይ በፋዬማ፣ በደቻ፣ በዲቤቲ፣ በካራና ጌሼ በተሰኙ ሶንጎዎች የባህላዊ ዳኝነቱ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚሰየም ሲሆን በዚህም ከሰላሳ በላይ አለመግባባቶችን በማየት እርቅ እንደሚወርድ ነው ያነሱት።,spk_4c64774aabac,am,17.474,14.36,0.0,17.474,-28.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_da9fe1717f53,train,አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና ከየክልሎቹ የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ባካሄደው ልዩ ኦፕሬሽን እስካሁን 45 የውጪ ሀገር ዜጎች እና 31 የሀገር ውስጥ በድምሩ 76 ተጠርጣሪዎችን በሕግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጓል፡፡,spk_4c64774aabac,am,19.393,17.788,0.0,19.393,-34.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0db3a1714933,train,በዚሁ ወቅት የመነሻ ጽሁፍ ያቀረቡት የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፍሬው ተገኝ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ ለዘላቂ የልማት ግቦች ስኬት የበኩሏን አስተዋጽኦ እያደረገች ትገኛለች።,spk_4c64774aabac,am,16.433,13.865,0.0,16.433,-30.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba1715d3b3fc,train,ለዚህም የላቦራቶሪ ጥራትን በማሻሻል፣ የጤና ምርምር በማካሄድ፣ የጤናና ጤና ነክ መረጃዎችን በመተንተን በትኩረት መሰራቱን አውስተዋል።,spk_4c64774aabac,am,11.313,11.313,0.0,11.313,-21.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9dc11db47a3,train,ለትውልድ ዕዳን በማቅለል ምንዳ ለማውረስ እየተጋች ነው፡፡,spk_4c64774aabac,am,4.513,3.475,0.348,4.513,-34.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2021c22f7959,train,መንግስት የደም ባንኮችን፣ የህክምና ተቋማትንና መሰል ግብዓቶችን በማሟላት ረገድ እያከናወነ ባለው ተግባር አበረታች ውጤት መመዝገቡንም ገልጸዋል።,spk_4c64774aabac,am,12.194,12.194,0.0,12.194,-21.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2109aeea85f5,train,ይሁን እንጂ ደም የመለገስ ተግባር ወጥነት እንደሌለው ያነሱት ዶክተር መቅደስ፤ በዘመቻና በንቅናቄ ተግባራት ላይ መመስረቱ ውስንነት እንዲያጋጥመው አድርጎታል ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,13.473,13.473,0.0,13.473,-19.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_64da84c1006d,train,የመድኃኒት ሕክምና፡- ይህ የሕክምና ዓይነት በአጭር ጊዜ ለውጥ ሊያመጣ የሚችል ውጤታማ አማራጭ ነው ይላሉ።,spk_4c64774aabac,am,9.073,7.54,0.0,9.073,-29.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_773e5fbc65d8,train,ኢትዮጵያ እና ቻይና በሳይንስና ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ዘርፍ ትብብራቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገለጹ።,spk_4c64774aabac,am,6.913,6.436,0.0,6.913,-35.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0f315b85e58,train,የአዕምሮ ህመም እንደ ድባቴ እና በጭንቀት መታወክን ጨምሮ ከሱስ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ህመሞችን እንደሚያካትት ባለሙያዎች ይናገራሉ።,spk_4c64774aabac,am,10.754,8.893,0.0,10.754,-29.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c961f11d1c9,train,በእውቀትና ክህሎት የዳበረ ትውልድ በመፍጠር ሂደት የመምህራን የላቀ ሚና ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_4c64774aabac,am,8.514,7.631,0.0,8.514,-32.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_edc8c819acfd,train,በሀገሪቱ የሕብረተሰቡን ጤና ማሻሻል የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት በቴክኖሎጂ በመታገዝ እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ።,spk_4c64774aabac,am,13.633,13.633,0.0,13.633,-24.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2dfece1cf6bb,train,በአፍሪካ ሕብረትና በመንግስታቱ ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሕፃናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) ተወካይ ለይላ ኦማር ጋድ (ዶ/ር) የህጻናት እንክብካቤ ስራዎች ላይ የተናጠል ምላሽ በቂ ባለመሆኑ በጋራ እንስራ ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,19.713,19.713,0.0,19.713,-21.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b76aa13ad4a,train,በዚህም በተለያየ መክንያት ለችግር የተዳረጉ ከ250 በላይ ዜጎች ለገና በዓል መዋያ ድጋፍ መደረጉን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,8.834,7.324,0.0,8.834,-36.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b52ae10698d1,train,የሲዳማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መጀመርም የህዝብን የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመፍታት የታቀዱ የልማት ተግባራትን ይበልጥ ለማሳካት እንደሚያስችል ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,12.354,10.612,0.0,12.354,-37.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_326278d88400,train,በመሆኑም አብሮነትን በማጠናከር ነገ የምንረከባትን ሀገር ዛሬ እየሰራን እንገኛለን ብላለች።,spk_4c64774aabac,am,8.674,6.713,0.0,8.674,-30.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_191768e5d439,train,በዚህም ኢትዮጵያ ዘርፈ ብዙ ሪፎርሞችን በማድረግ፣ ብሔራዊ ጥቅሟን በማስጠበቅ፣ ጠንካራ ህብረ ብሔራዊ አንድነት በመፍጠር ጠንካራ ኢኮኖሚ እና የጸጥታ ተቋማት ግንባታ ላይ ትገኛለች ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,14.354,11.68,0.0,14.354,-33.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b08bb3e9bfc1,train,በማቻከል ወረዳ በጎርፍ የተወሰደውን የጌደብ ወንዝ ድልድይ በተገጣጣሚ ብረት በመገንባት ለተሽከርካሪ ክፍት ማድረጉን የወረዳው መንገድና ትራንስፖርት ጽህፈት ቤት አስታወቀ።,spk_4c64774aabac,am,13.553,13.553,0.0,13.553,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_74e0dfa2cdc2,train,ወይዘሮ ይስሬሸ ኸሊል በዓል በመጣ ቁጥር ማጣታቸው ያስጨንቃቸው እንደነበር አስታውሰው፣ ዛሬ የተደረገላቸው ድጋፍ በዓሉን በደስታ ለማሳለፍ እንዳስቻላቸው ገልጸዋል፡፡,spk_4c64774aabac,am,12.034,10.348,0.0,12.034,-32.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e5a370676dc,train,ባህላዊ እሴቶች ለሀገር ሰላምና ልማት ያላቸውን የላቀ ሚና ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ።,spk_4c64774aabac,am,10.834,9.686,0.0,10.834,-33.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f030c493d1c,train,የክልሉ ጤና ቢሮም ችግሩን ለመፍታት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ ገልጸዋል።,spk_4c64774aabac,am,7.074,7.074,0.0,7.074,-20.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8eed832e1408,train,መታፈሪያ ኃይሉና ትዕግስት ይጥና በበኩላቸው፤ ስማርት ካርድ መጠቀማቸው ያለሰልፍ በቅድሚያ እንዲስተናገዱና ጊዜያቸውን በአግባቡ እንዲጠቀሙ እንዳደረጋቸው ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,12.514,11.147,0.0,12.514,-38.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd24e501d275,train,በዚህም በዞኑ ባህላዊ የዳኝነት ሥርዓት ፍትህን ከማስፈን ባለፈ ሰላማዊ የእርስ በርስ ግንኙነትን እያጠናከረ መሆኑን አንስተው በተያዘው ዓመት ብቻ ክህደት የተፈፀበት ከ27 ሚሊዮን ብር በላይ ጥሬ ገንዘብ ተመላሽ ስለመደረጉም ለአብነት አንስተዋል።,spk_4c64774aabac,am,20.753,15.747,0.0,20.753,-31.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_58950bda70e9,train,የባህር ዳርን የኮሪደር ልማት ከጣና ውበት ጋር በማገናኘት ከተማዋን ለኑሮ ምቹና ለቱሪዝም ተመራጭ ማድረግ እየተቻለ መሆኑን አንስተው፤  ስራው ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_4c64774aabac,am,14.914,10.932,0.0,14.914,-40.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_35e0726ab1e1,train,የወልቂጤ ከተማ ከንቲባ ሙራድ ከድር በዚህ ወቅት እንደገለጹት ድጋፉ የተለያዩ የመንግስት ተቋማት፤ በየአካባቢው ያሉ ወጣቶች እና የእምነት ተቋማትን በማስተባበር የተደረገ ነው።,spk_4c64774aabac,am,13.313,11.539,0.0,13.313,-35.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_71d6dae6dab2,train,"""ችግኝ በመትከል ለቀጣዩ ትውልድ የለመለመች ሀገርን ለማስረከብ የጀመርነውን ስራ ዘላቂ እንዲሆን እየሰራን ነው"" ያለው ወጣት ዮናስ ድማማው በበኩሉ በየተጓዙበት ሁሉ የህዝቡን ባህልና ወግ የማወቅ ዕድል ማግኘታቸውን ገልጿል።",spk_4c64774aabac,am,14.914,12.3,0.0,14.914,-30.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f3fe68f4d96,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዲጂታላይዜሽንን በሚመለከት በሰጡት ማብራሪያ ኢትዮጵያ ውስጥ 2 ነጥብ 4 ሚሊዮን ወጣቶች በነጻ የኮዲንግ ስልጠና ወስደዋል ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,10.993,9.373,0.0,10.993,-35.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_514461a7b427,train,በተደረገው የበዓል መዋያ ድጋፍ ለአረጋውያንና አቅመ ደካማ ወገኖች ቅድሚያ መሰጠቱን ጠቅሰው፣ ለድጋፉ ከ400 ሺህ ብር በላይ ወጪ መደረጉን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,10.754,9.941,0.0,10.754,-31.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d647c4d9ff2,train,የመስቀል ደመራ በዓል በዓለም ቅርስነት ተመዝግቦ የመስህብ ሃብት መሆኑና የሀገራችን ገጽታ በመገንባትም አስተዋጽኦው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,12.114,12.114,0.0,12.114,-21.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e39b485c6b23,train,ዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ በመሆኑ እንደሃገር የተያዘውን እቅድ ለማሳካት የድርሻቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,13.473,11.646,0.0,13.473,-37.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ffce59c79915,train,የመስቀል በዓል ለሰው ልጆች ፍቅርን የሚሰብክና ኢትዮጵያዊ አብሮነትን የሚያጠናክር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,7.553,6.318,0.0,7.553,-32.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff94c655bd7a,train,በመሆኑም የወባ በሽታን ቀድሞ ለመከላከል የአካባቢ ቁጥጥር ስራ በተጠናከረ መልኩ እየተከናወነ ስለመሆኑ አንስተዋል።,spk_4c64774aabac,am,9.153,8.077,0.0,9.153,-30.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd5428147829,train,የአማራ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በላይ በዛብህ በበኩላቸው፤ የሕብረተሰቡን ጤና መጠበቅ የሚያስችሉ ተግባራት በቅንጅት እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,13.954,13.954,0.0,13.954,-19.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_697cbe1380d8,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባ ወቅት ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።,spk_4c64774aabac,am,15.233,12.888,0.0,15.233,-38.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a42235259df7,train,ሆስፒታሉን ከወትሮ በተሻለ መልኩ ለማቋቋም ከጤና ሚኒስቴር እና ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር እንደሚሰሩም አመልክተዋል።,spk_4c64774aabac,am,8.834,8.834,0.0,8.834,-20.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb3943353471,train,ኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል አስተማማኝ አቅርቦቷ ምክንያት የበርካታ ዳታ ማይኒንግ ኩባንያዎች መዳረሻ ሆናለች፡፡,spk_4c64774aabac,am,8.434,7.772,0.0,8.434,-38.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a3f5137944c,train,የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን ኮደርስ ኢኒሼቲቭ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እንዲያውቁና በዲጂታል ዘርፍ ክህሎታቸውን እንዲያሳድጉ መሠረት እንደጣለላቸው ወጣቶች ገለጹ፡፡,spk_4c64774aabac,am,11.954,9.314,0.0,11.954,-38.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_18454fe5d2f1,train,"""በአፍሪካ ጥራት ያለውና አካታች የሆነ የህጻናት እንክብካቤን ለማፋጠን የጋራ ትብብርን ማጠናከር"" በሚል መሪ ሃሳብ የአፍሪካ የህጻናት እንክብካቤ ላይ ያተኮረ ጉባኤ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እየተካሄደ ነው።",spk_4c64774aabac,am,17.154,17.154,0.0,17.154,-21.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bd916391674,train,የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ስለሺ ተመስገን በበኩላቸው፤ የደመራ በዓል ከሃይማኖታዊ እሴቱ ባሻገር መስህብ በመሆን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳውም የላቀ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,12.674,12.674,0.0,12.674,-20.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b4a0710851b,train,በድልድዩ መወሰድም ከደብረ ማርቆስ ወደ ባህርዳርና ሌሎች ወረዳዎች ይደረግ የነበረው የሰውና የተሽከርካሪ ትራንስፖርት እንቅስቃሴ ተስተጓጉሎ መቆየቱን ገልጸዋል።,spk_4c64774aabac,am,11.553,11.553,0.0,11.553,-21.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ce171ba1fc9,train,የመስቀል ደመራ ሰላምና አንድነት የተገኘበት መሆኑን የሰሜን ወሎ ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስ የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ አስተዳደር የበላይ ጠባቂና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ ኤርሚያስ ገለጹ።,spk_4c64774aabac,am,16.113,16.113,0.0,16.113,-21.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8ee9b67ac41,train,በወልድያና ደብረ ማርቆስ ከተሞች የመስቀልና የደመራ በዓል ላይ ካህናት፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ዘማሪያን፣ ምዕመናንና እንግዶች ተሳትፈዋል።,spk_4c64774aabac,am,10.114,10.114,0.0,10.114,-19.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a186e808c4b,train,በዞኑ የራጴ ወረዳ ነዋሪ ማርያም ሮቤ በበኩላቸው፤ ባህላዊ የዳኝነት ሥርዓት የማህበረሰቡ ሀገር በቀል እውቀት ውጤት በመሆኑ በሥርዓቱ ለመዳኘት ቅድሚያ እንደሚሰጡ ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,14.194,11.925,0.0,14.194,-31.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_14b295121fc7,train,ወጣት አርሴማ ዘላለም በበኩሏ፤ የመስቀል በዓል በርካታ የውጭ ዜጎች የሚታደሙበት በመሆኑ የበዓሉን አመጣጥና ታሪክ ለሌሎች ለማሳወቅና እንግዶችን በአግባቡ ለማስተናገድ  መዘጋጀቷን ትናገራለች።,spk_4c64774aabac,am,15.473,13.031,0.0,15.473,-30.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbc72ff83da2,train,በመሆኑም የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በብሔራዊ ጥቅም የማይደራደር ዜጋ ለመፍጠርና የትርክት ጫናን ለመመከት መሥራት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_4c64774aabac,am,10.514,9.482,0.0,10.514,-35.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_10a3392bab2a,train,የወጣቶች ስብዕና ማዕከላትን ለማጠናከር  እንዲሁም ለዘላቂ ሰላም ግንባታ የሚያበረክቱትን ሚና ለማጎልበት በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_4c64774aabac,am,11.954,10.093,0.0,11.954,-35.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b893d817974c,train,ይህም በአካባቢው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ሥራዎች ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ አሳድሮ እንደነበር አውስተዋል።,spk_4c64774aabac,am,8.674,8.674,0.0,8.674,-19.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7fbbd8413d3b,train,ከጉባኤው ጎን ለጎን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ደባ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ሌሎች የመንግስት የስራ ሃላፊዎች እና የዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዳይሬክተር ጀነራል ማሪያኖ ግሮሲ በጥቁር አምበሳ ሆስፒታል የተገነባውን የኑክሌር ሜዲስን ማዕከልን ትናንት መርቀው ከፍተዋል።,spk_4c64774aabac,am,24.354,24.354,0.0,24.354,-22.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e28b29b4e542,train,ጨዋታው ሁለቱ ቡድኖች ወደ አሸናፊነት መንገድ ለመመለስ የሚያደርጉት ነው።,spk_4c64774aabac,am,6.194,5.066,0.0,6.194,-30.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_528e02663500,train,በአገልግሎቱም 180 የአቅመ ደካማ ቤቶች ግንባታና ጥገና፣ አንድ ሺህ ዩኒት ደም ልገሳ፣ የችግኝ ተከላና ሌሎች የጤናና የትምህርት ተግባራት እንደሚከናወኑ አስረድተዋል።,spk_4c64774aabac,am,14.194,11.288,0.0,14.194,-37.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_16b8082d6452,train,የዘመን መለወጫ በዓሉን ምክንያት በማድረግም የቋንቋና ባህል አውደ ጥናት በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_4c64774aabac,am,7.473,6.629,0.0,7.473,-34.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5ec47dd3330,train,ያሬድ እንዳለ በበኩሉ መንግስት እያደረገላቸው በሚገኘው ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ከራሳቸው አልፈው ለበርካቶች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻላቸውን ተናግሯል፡፡,spk_4c64774aabac,am,11.473,9.199,0.0,11.473,-37.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6840863fcb8,train,ወቅታዊና ፈጣን የሆኑ የመረጃ ልውውጥና ትንተና በመስጠትም በሕብረተሰቡ ሊደርስ የሚችለውን የጤና ችግር አደጋ መቀነስ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,11.233,11.233,0.0,11.233,-19.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e4872a9a3af,train,በተጨማሪም ፖሊስ የትራፊክ አደጋ እንዳይከሰት በቅንጅት  እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_4c64774aabac,am,6.833,6.833,0.0,6.833,-20.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e94c258ddc61,train,ከተማዋን ለማልማት እየታዩ ያሉ ጅምር ስራዎች የሕዝብና የመንግስትን ትብብር የሚያሳዩ አበረታች ተግባር መሆናቸውን አንስተው፤ የተገኘውን ሰላም በመጠበቅ ልማትን አጠናክሮ ማስቀጠል የሁላችንም ድርሻ ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_4c64774aabac,am,18.753,18.753,0.0,18.753,-21.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a101db97404d,train,የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ(ዶ/ር) በቻይና ሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ይን ሔጁን ከተመራ ሉዑክ ጋር በሁለቱ ሀገራት ትብብር ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።,spk_4c64774aabac,am,13.633,10.843,0.0,13.633,-37.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_39a80e25caec,train,በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የሴቶች ክንፍ ኃላፊ ወይዘሮ ሳሚያ አብደላ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የዜጎችን አንድነትና የእርስ በርስ ትስስር እያጠናከረ ይገኛል።,spk_4c64774aabac,am,16.753,14.34,0.0,16.753,-34.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_13816c2fa8d3,train,የአፍሪካ ህጻናትን መጪ ዘመን የተሻለ ለማድረግ ትብብር እና ትርጉም ያለው ተግባራዊ ርምጃ መውሰድ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,9.633,9.633,0.0,9.633,-19.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b70bb8eb9a1d,train,እነዚህን ጨምሮ በሀገሪቱ የሕብረተሰቡን ጤና ማሻሻል የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት በቴክኖሎጂ በመታገዝ በመከናወን ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።,spk_4c64774aabac,am,11.553,11.553,0.0,11.553,-22.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1f1a3611e33,train,የነገዋን ዲጂታል ኢትዮጵያ እውን ለማድረግ የዜጎችን ማንነት በተሟላ መልኩ ማወቅ አንዱ ትኩረት ነው፤ ለዚህም የብሔራዊ መታወቂያ አገልግሎት ተጠቃሽ አብነት ነው፡፡,spk_4c64774aabac,am,11.473,9.416,0.0,11.473,-40.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5279895a4503,train,የትላንቷን ኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በእድገት ግስጋሴ ላይ ያለችውን የዛሬይቱን እና በተስፋ የፈካችውን የነገዋን ኢትዮጵያ ለመላው ዓለም ማስተዋወቃቸውን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,11.954,11.954,0.0,11.954,-24.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_352ea974bdc4,train,ይህም ስታርታፖች በቴክኖሎጂው ዘርፍ ራሳቸውንና ሀገራቸውን የሚለውጡ የፈጠራ ስራዎችን እንዲያበረክቱ ዕድል መፍጠሩን ተናግሯል፡፡,spk_4c64774aabac,am,10.354,8.146,0.0,10.354,-37.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cad4da939213,train,የጉዞው ዋና ዓላማም ወጣቶች በጎነትን ተለማምደው በወሰን ሳይገደቡ ለወገኖቻቸው እንዲደርሱ ማስቻል ነው ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,9.713,7.375,0.0,9.713,-29.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0ff1d27df22,train,የወባና ሌሎች ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከል የሚያስችሉ ሰራዎችን በማከናወን ውጤት መገኘቱንም ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,10.914,10.914,0.0,10.914,-23.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_955082f18344,train,ኢትዮጵያ የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከጀመረቻቸው ስራዎች መካከል የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ለሁሉም ተደራሽ ማድረግ አንዱ ነው፡፡,spk_4c64774aabac,am,10.834,9.665,0.0,10.834,-37.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c2df4414f2b,train,"በበጎ ፈቃድ ስራው የተሰማራው ወጣት አዲሱ አለምነህ እንደገለጸው ""በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ በመሰማራት ለሃገራዊ ልማቱ የድርሻችን እያበረከትን እንገኛለን"" ብሏል።",spk_4c64774aabac,am,12.993,10.277,0.0,12.993,-41.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b1d4fbe01e9,train,ይህም ከስጦታዎች ሁሉ የላቀ ስጦታ መሆኑን ነው የገለጹት።,spk_4c64774aabac,am,5.234,5.234,0.0,5.234,-20.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab4eb98b2e4c,train,በዚህም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ብቻ ከ8 መቶ ሺህ በላይ ተማሪዎች በቀን ሁለት ጊዜ በመመገብ ላይ መሆኑን ተናግረው፤ በሰቆጣ ቃልኪዳንም ለትውልድ ግንባታ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡,spk_4c64774aabac,am,14.993,12.766,0.0,14.993,-30.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e15e5f0877da,train,የኢትዮጵያ የትምህርት ቤቶች ምገባ ኢኒሼቲቭ ዳይሬክተር ወይዘሮ ፍሬዓለም ሺባባው በመድረኩ የኢትዮጵያ መንግስት የሰቆጣ ቃልኪዳን እና የተማሪ ምገባ ኢኒሼቲቮችን በመውሰድ ለትውልድ ግንባታ ትልቅ ሥራ እየሰራ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_4c64774aabac,am,16.674,14.539,0.0,16.674,-29.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d46d6f75a91b,train,በቀጣይም በተልዕኳቸው መሰረት ተቋማትን እየገመገሙና እየመዘኑ የላቀ አፈጻጸም የሚያሳዩትን የማበረታታት ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል  በሥነ-ሥርዓቱ  ላይ   ተመልክቷል።,spk_4c64774aabac,am,13.713,10.343,0.0,13.713,-33.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_50e8289bcff8,train,ዓለም አቀፍ የደም እና የዓይን ብሌን ለጋሾች ቀን በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ በተለያዩ መርሀ ግብሮች እየተከበረ ይገኛል።,spk_4c64774aabac,am,10.194,10.194,0.0,10.194,-20.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_041c8bd307d6,train,በዞኑ የሕዝቦች የእርስ በእርስ ትስስር በአብሮነትና መቻቻል እሴት ላይ ተመሥርቶ በሁሉም የልማት ዘርፎች በአንድነት በመቆም ለውጥ ማምጣት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡,spk_4c64774aabac,am,12.034,10.4,0.0,12.034,-33.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aaae9963e5f5,train,ከህንጻው ባሻገር ግዙፍ የህክምና መሳሪያዎች መቃጠላቸውን ተመልክተናል ያሉት ሚኒስትር ዴኤታዋ ከቃጠሎ የተረፉትን  ወደ ስራ በማስገባት የሰውን ህይወት ለማትረፍ የተደረገውን ጥረት አድንቀዋል።,spk_4c64774aabac,am,14.514,14.514,0.0,14.514,-22.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b56090f5346,train,የቻይና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ይን ሔጁን በበኩላቸው፣ ኢትዮጵያ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ የሰጠችው ትኩረት የሚደነቅ ነው ብለዋል፡፡,spk_4c64774aabac,am,10.834,8.611,0.0,10.834,-37.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9348d2f0b139,train,የባስ ካፒቴን ሮማን አሰፋ እንዳለችው፤ አገልግሎቱ ለተጠቃሚውና ለእነሱ ጊዜን በመቆጠብ የምልልስ መጠንን እንዲጨምሩ እያደረገ ነው፡፡,spk_4c64774aabac,am,10.993,8.657,0.314,10.993,-34.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccfd3d1c6716,train,የአዕምሮ ህመሞች ልክ እንደ አካላዊ ሕመሞች በህመም ደረጃቸው እንደሚለያዩ ገልጸው፤ ከቀላል እና ጊዜያዊ እስከ ሥር የሰደደ እና አብሮ ለረጅም ጊዜ የሚቆዩ ሊሆኑ ይችላሉ ይላሉ።,spk_4c64774aabac,am,13.553,11.341,0.0,13.553,-29.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2a34158b4fb,train,የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ጉባኤው ያለውን ትልቅ ሀገራዊ ፋይዳ በመረዳት የተደራጀ መረጃ መስጠት የሚችሉበትን በቂ ዝግጅት ማድረግ አለባቸው ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,11.073,10.285,0.0,11.073,-35.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_baea3d5063cb,train,"ጳጉሜን 3 ""የእመርታ""  ቀን በባህር ዳር ከተማ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተወካዮች በተገኙበት በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል፡፡",spk_4c64774aabac,am,13.233,8.243,0.0,13.233,-41.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2ceee6a9610,train,የበዓል መዋያ ድጋፍ ከተደረገላቸው መካከል ሌላው የወልቂጤ ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ትዕግስት ጋሻው ከተማ አስተዳደሩ የተለያዩ አካላትን በማስተባበር በበአል ወቅት ድጋፍ እያደረገላቸው እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,15.793,13.416,0.0,15.793,-33.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff60f0bbcb6d,train,ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ በርካታ ለውጦችን ያስመዘገበች መሆኑን ጠቅሰው፤ በቴክኖሎጂና በሌሎች ዘርፎች ከቻይና ጋር ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_4c64774aabac,am,15.713,13.581,0.0,15.713,-37.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_97865d4a556a,train,በአሁኑ ወቅትም ሀገሪቱ 18 የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶችን በዩኒስኮ በማስመዝገብ ከአፍሪካ ቀዳሚውን ስፍራ ይዛለች ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,10.114,8.931,0.0,10.114,-36.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_010f50a6fbc5,train,የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በወቅቱ እንደገለፁት ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ በየዓመቱ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር በሃገሪቱ የተለያዩ ከተሞች ለአቅመ ደካሞች ቤት ሰርተው ከማስረከብ ባለፈ  የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ያደርጋሉ።,spk_4c64774aabac,am,18.834,14.98,0.573,18.834,-32.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_08a919f46502,train,ሽምግልና የሰላም መግቢያ በር ነው ያሉት አቶ ሰይፈ፤  ይህንን የተቀደሰ እሴት ወጣቱ ትውልድ ተቀብሎ በመንከባከብና በመጠበቅ ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ እንዳለበት መክረዋል።,spk_4c64774aabac,am,13.473,11.715,0.563,13.473,-30.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8eef3b61215,train,በዚህ ረገድ መንግስት በቅድመ አንደኛ ደረጃ ስርዓት ላይ እየተገበራቸው ያሉ ፖሊሲዎችና አሰራሮች የሚደነቁ ናቸው ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,8.434,8.434,0.0,8.434,-30.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_acea530f4e63,train,የአማራ ክልል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ተመሰርቷል።,spk_4c64774aabac,am,5.074,4.6,0.473,5.074,-31.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aabc74e6bfa8,train,ባህላዊ የግጭት አፈታት ዘዴዎች ማህበራዊ አንድነትን በማስጠበቅ፣የፍትህ ተደራሽነትን በማረጋገጥ እና ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ያላቸው ሚና ከፍተኛ መሆኑን የፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_4c64774aabac,am,15.793,15.793,0.0,15.793,-33.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2e2b8b66002,train,የቀርቡ አቤቱታዎች ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገቡ መሆኑን የገለጹት ዋና ዕንባ ጠባቂዋ፤ የዜጎችን ቅሬታ በፍጥነት ዕልባት መስጠት ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡,spk_4c64774aabac,am,11.153,10.216,0.0,11.153,-26.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_da064b06a6c6,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የትምህርት ቤቶችን ደረጃና የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለፀ፡፡,spk_4c64774aabac,am,13.793,11.853,0.0,13.793,-28.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e49a2ed8843,train,"የዓለም ዓቀፍ የወጣቶች ቀን ""የተደመረ የወጣቶች አቅም ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት"" በሚል መሪ ሀሳብ የፌደራልና የክልል የስራ ኃላፊዎች፣ ወጣቶች የወጣት አደረጃጀቶች መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት በተገኙበት ተከብሯል።",spk_4c64774aabac,am,17.873,15.184,0.0,17.873,-31.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_65edf896f296,train,የ5 ሚሊዮን ኮደርስ ሥልጠናም ሌላው የዲጂታል ኢትዮጵያ ጉዞ ማሳለጫ መንገድ ነው፡፡ የፋይናንስ ዘርፉ በትሪሊዮን ብሮች በዲጂታል ግብይት ውስጥ እያሳለፈ ነው፡፡,spk_4c64774aabac,am,11.793,9.835,0.0,11.793,-37.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0209673913f,train,በድንገተኛ የእሳት አደጋ ጉዳት የደረሰበት የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በአጭር ጊዜ ወደ ቀደመ ስራው እንዲመለስ በቁርጠኝነት እንደሚሰራ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_4c64774aabac,am,13.873,13.873,0.0,13.873,-22.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_36fa00617885,train,በእነዚህ ጦርነቶቾ ኢትዮጵያ ቀስ በቀስ የባህር በር እንድታጣ መደረጉን እና አካባቢያዊና ዓለም አቀፋዊ የደህንነት ተጋላጭነቷ መስፋቱንም አንስተዋል።,spk_4c64774aabac,am,11.793,9.966,0.0,11.793,-33.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_acad5e74ae2e,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተስተዋሉ ክፍተቶችን በማስተካከልና ምርጥ ተሞክሮዎችን በማስፋት በ2018 የስራ ዘመን የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የተቀናጀ ርብርብ እንደሚደረግ ገልጸዋል።,spk_4c64774aabac,am,16.113,16.113,0.0,16.113,-21.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c6599918d2e,train,በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተፈጥሮ ሳይንስና ስነ ቀመር ኮሌጅ ዲን ቢቂላ ወርቅነህ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የኢትዮጵያ ግብርና ምርታማነት አቅምን ማሳደግ የሁሉም ሚና ነው ብለዋል፡፡,spk_4c64774aabac,am,12.514,10.499,0.0,12.514,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cdf431c4927,train,እኩል የሕክምና ሽፋንን የሚያረጋግጡ፣ ከአድልኦ የሚከላከሉ እና የሥራ እና የሕይወት ሚዛንን የሚደግፉ ፖሊሲዎች የአዕምሮን ደኅንነት የበለጠ ይጠብቃሉ ሲሉም ገልጸዋል።,spk_4c64774aabac,am,13.473,10.825,0.341,13.473,-29.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0fad2bef9731,train,"የጤና ሚኒስቴር ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር ""የተስፋ ጨረሮች"" በሚል መሪ ሃሳብ ያዘጋጁትና አቶሚክ ኢነርጂ በጤናው ዘርፍ ባለው ጠቀሜታ ዙሪያ የሚመክር ዓለም አቀፍ ጉባኤ በአፍሪካ ህብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል።",spk_4c64774aabac,am,18.593,18.593,0.0,18.593,-20.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_74315e89630b,train,በተያዘው የትምህርት ዘመንም በዞኑ በሚገኙ 2 ሺህ 167 የትምህርት ተቋማት 700 ሺህ ተማሪዎች በትምህርት ገበታ ላይ ይሆናሉ ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,11.793,8.463,0.0,11.793,-39.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d2f3a1bb7fc,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ ፅህፈት ቤት ሀላፊ እቴነሽ በየነ፤ ዲጂታል መታወቂያ ለሴቶች የሚያስገኘውን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ በመረዳት በክልሉ የሚኖሩ ሴቶች የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,17.233,14.95,0.0,17.233,-37.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bfd229ead216,train,በዚሁ ጊዜ የምዕራብ ሸዋ ዞን ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ባንዲራ ጋላና፤ የትምህርት ዘመኑን ውጤታማ ለማድረግ በክረምቱ ወራት የተለያዩ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_4c64774aabac,am,14.274,9.937,0.0,14.274,-39.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7e348020007,train,የባህላዊ ስርዓቱ ዘላቂነትን ለማረጋገጥና በመጤ ባህሎች ከመበረዝ ለመጠበቅ ወጣቶችን፣ ሴቶችንና ታዳጊዎችን ባሳተፈ መልኩ እየተከናወነ መሆኑን ያነሱት ደግሞ የጌዴኦ ባህላዊ የባሌ ሥርዓት መሪ አባ ገዳ ቢፎሚ ዋቆ ናቸው።,spk_4c64774aabac,am,20.674,15.651,0.0,20.674,-31.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b67ab95b07a,train,የቬሎሲቲ ባስ ካፒቴኖች በበኩላቸው፤ የስማርት ካርድ ጥራትና ደረጃውን የጠበቀ ቀልጣፋ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ማስቻሉን ጠቁመዋል፡፡,spk_4c64774aabac,am,10.514,10.01,0.0,10.514,-36.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_61601891950b,train,በመዲናዋ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎች ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ዲጂታል የትራንስፖርት አገልግሎት ክፍያ ሥርዓት እንደሚገቡ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ገለጸ።,spk_4c64774aabac,am,14.034,12.488,0.0,14.034,-38.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0323b32a06d,train,የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠበቂ ተቋም በአዋጅ ቁጥር 1307/2016 መሰረት ኢትዮጵያ ከደረሰችበት ዕድገት አንጻር በግል ድርጅቶች የሚፈጸሙ አስተዳደራዊ በደሎችን አቤቱታ ተቀብሎ ምርመራ የማካሄድ ኃላፊነት እንዳለበት ገልጸዋል፡፡,spk_4c64774aabac,am,18.113,15.47,0.0,18.113,-35.3,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_eedf30b511d1,train,በጤና ሚኒስቴር የበሽታ መከላከልና መቆጣጠር መሪ ሥራ አስፈጻሚ ህይወት ሰለሞን (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ባለፉት ዓመታት የወባ በሽታን ለመከላከልና ስርጭቱን ለመቀነስ በተከናወኑ ተግባራት ውጤት መመዝገቡን አንስተዋል።,spk_4c64774aabac,am,16.034,14.025,0.0,16.034,-31.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc73188b574e,train,ቤተ ክርስቲያኗ በትምህርት፣ በጤና፣ በመጠጥ ውኃ ልማትና በወጣቶች የቴክኒክ ሥልጠናዎች የምታደርጋቸው የልማት ድጋፎች ለኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ አበርክቷቸው ታላቅ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4c64774aabac,am,13.393,11.847,0.0,13.393,-38.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fcc7b4832cad,train,የባህል ሽማግሌዎች የአካባቢው ማህበረሰብ ባለበት ጉዳያቸውን አይተው ቂምና ቁርሾ በሚያስቀር መልኩ እርቅ ማውረዳቸውን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,10.034,8.2,0.0,10.034,-32.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aeea6cdc5123,train,በአማራ ክልል በዞን፣ በወረዳ እና ከተሞች የተለያዩ የማሕበረሰብ ክፍሎች ተወካዮች በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሰሞኑን ተከታታይ ውይይቶችን አድርገዋል።,spk_4c64774aabac,am,10.354,9.051,0.0,10.354,-40.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b98626864ec5,train,በተመሳሳይ የመስቀል ደመራ በዓል በደብረማርቆስ በተከበረበት ወቅት የምሥራቅ ጎጃም ዞን ሃገረስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ መምህር ቆሞስ አባ ኤሊያስ ታደሰ እንደገለጹት፤ የመስቀል በዓል ሃይማኖታዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በማክበር ለትውልድ ለማስተላለፍ እየተሰራ ነው።,spk_4c64774aabac,am,20.113,20.113,0.0,20.113,-21.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_549cdaa003f4,train,አቶ ደስታ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በመንግስት በተከናወኑ በርካታ ተግባራት ስኬቶች መመዝገባቸውን አንስተዋል።,spk_4c64774aabac,am,10.434,9.462,0.0,10.434,-36.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3352228cef5,train,ኮሚሽነሩ እንዳሉት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ኃይማኖት ተከታዮች ዘንድ የፊታችን ቅዳሜ የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በአል ላይ ለመታደም እንግዶች ከውጭና ከሀገር ውስጥ ወደ ድሬዳዋ እየገቡ ናቸው።,spk_4c64774aabac,am,13.873,13.873,0.0,13.873,-22.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e928339b9fa,train,የበአሉ ታዳሚዎች በድሬዳዋ ቆይታቸው ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲያሳልፉ የፍትህ እና የፀጥታ አካላት ተቀናጅተው እየሰሩ መሆኑን አንስተዋል።,spk_4c64774aabac,am,10.993,10.993,0.0,10.993,-22.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bd9caf17776,train,ቀደም ባሉ ጊዜያት በገጠር አካባቢ የሚኖሩ ሴቶች የመሬት ይዞታ ባለቤትነት መብታቸውን ማረጋገጥ የማይችሉበት ሁኔታ እንደነበር አስታውሰው ፋይዳ ይህንን ችግር መቅረፍ መቻሉን ጠቁመዋል።,spk_4c64774aabac,am,14.034,12.155,0.0,14.034,-37.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_00af6c8ba0f7,train,በጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ፍሬህይወት አበበ የተመራ ልዑክ ሆስፒታሉ የደረሰበትን አደጋ በስፍራው ተገኝቶ ምልከታ አድርጓል።,spk_4c64774aabac,am,9.553,9.553,0.0,9.553,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b743398ad41,train,ሀገር በቀል ዕውቀቶች ተጠብቀውና ለምተው ለሀገር ሰላምና የብልጽግና ጉዞ እንዲውሉ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑንም ርዕሰ መስተዳድሩ ጠቁመዋል።,spk_4c64774aabac,am,11.233,9.016,0.0,11.233,-35.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_569dfb95250d,train,በቀጣይም የወባ ትንኝ መራቢያ ቦታዎችን በመለየት በአካባቢ የቁጥጥር ስራ በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጧል።,spk_4c64774aabac,am,9.793,7.801,0.0,9.793,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e1c89416e5a,train,በኮሌጅ የስነ ጥበብ መምህሩ ሳሙኤል ረዳኢ በበኩላቸው ባህላችንን፣ ቋንቋችንን እና ቅርሶቻችንን ጠብቀን ለትውልድ ማስተላለፍ የሁላችንም ሃላፊነት በመሆኑ በቅንጅት መስራት ይጠበቅብናል ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,15.713,12.748,0.0,15.713,-36.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bffa5ef79607,train,በሙላይ ኤል ሀሰን ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ አልጄሪያ ኢኳቶሪያል ጊኒን 3 ለ 1 አሸንፋለች።,spk_4c64774aabac,am,8.034,7.302,0.0,8.034,-34.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3651b948a42e,train,ዜጎች ደምና የዓይን ብሌን በመለገስ የሚያበረክቱትን በጎ ተግባር አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ።,spk_4c64774aabac,am,11.793,11.793,0.0,11.793,-20.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_47e2e6314de6,train,የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ሃላፊ ጥላሁን ሽመልስ፤ በክልሉ ገጠርና ከተሞች የንፁህ መጠጥ ውሃ በበቂ ሁኔታ ተደራሽ የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ ቀጥሏል።,spk_4c64774aabac,am,12.594,10.577,0.0,12.594,-33.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_23dadcc91f0d,train,በአንጀት ካንሰር የታመሙ እናቱን ለማሳከም ከምዕራብ አርሲ ዞን ኮኮሳ ወረዳ እንደመጣ የተናገረው ወጣት ጀማል መሀመድ በበኩሉ በአዲስ አበባ፣ ሻሸመኔ፣ ጎባና ሌሎች ሆስፒታሎች እናቱን ለማሳከም ብዙ መድከሙን ገልጿል።,spk_4c64774aabac,am,16.753,13.104,0.391,16.753,-37.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed303272f2f4,train,በአገልግሎቱ ከ947 ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ 1 ነጥብ 9 ሚሊዮን የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው በጎ ፈቃደኞች 834 ሚሊዮን ብር የሚገመት አስተዋጽኦ ያደርጋሉ ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,19.873,14.064,0.0,19.873,-40.4,male,25-34,addis_ababa,16000,5,0 clip_3dd2bffecbfd,train,በአፋር ክልል የፍርድ ቤቶችን ስራ በቴክኖሎጂ  በማስደገፍ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት  መቻሉን  የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ሙሳ አብዶ ተናገሩ።,spk_4c64774aabac,am,10.434,9.156,0.0,10.434,-39.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a024aa5927a,train,የደመራ በዓል ፍቅር እና አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ እንዲከበር የእምነቱ ተከታዮች ድርሻችንን መወጣት አለብን ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,9.473,7.563,0.0,9.473,-31.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb830880fc37,train,"""ወባን ማጥፋት ከእኔ ይጀምራል"" በሚል መሪ ሀሳብ በጉራጌ ዞን ቸሃ ወረዳ በአዶሼና አቶርቸ ቀበሌ የወባ ሳምንት ተከብሯል።",spk_4c64774aabac,am,10.594,8.395,0.0,10.594,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_642a3e9c27f8,train,የግብርና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢኒስቲትዩት ከዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) እንዲሁም የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት(ዩኒዶ) ጋር በመተባበር ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር እና ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር የተቆራኘ የምግብ ስርዓት ግንባታ የሚያስፈልግ ኢንቨስትመንትን ተደራሽ ማድረግ ላይ ያተኮረ ውይይት ትናንት ማድረጋቸው የሚታወስ ነው።,spk_4c64774aabac,am,26.834,21.896,0.491,26.834,-41.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_251e26cc766d,train,ፍኖተ ካርታው የወንጀል፣ የፍትሐ ብሔርና የአስተዳደር ፍትሕ ጉዳዮችን በአዲስ እይታ መቃኘቱን አስታውሰዋል፡፡,spk_4c64774aabac,am,8.674,6.884,0.356,8.674,-40.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_766f6f26f990,train,ቀደም ሲል ለእግረኞች ክፍት የተደረገው መንገድ በዛሬው እለት ደግሞ ተሽከርካሪዎችን ማስተናገድ መጀመሩን ገልጸዋል።,spk_4c64774aabac,am,7.954,7.954,0.0,7.954,-21.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc0b7d84c8f6,train,በዘርፉ ላይ የሚገኙ ሙያተኞችን አቅም ለማጎልበት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ጠቅሰው፤ በዘርፉ የሚሰራው ስራ በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል፡፡,spk_4c64774aabac,am,14.434,14.434,0.0,14.434,-22.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eaf263b5634b,train,በዚህ ረገድ በከተማ አስተዳደሩ በሁሉም ዘርፍ የሴቶችን ተሳትፎና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው አልፎ አልፎ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4c64774aabac,am,17.873,15.009,0.0,17.873,-36.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_142612ddd88d,train,ድልድዩ ጉዳት ከደረሰበት  ጊዜ ጀምሮ ሲጠባበቁ ለቆዩ መንገደኞችና አሽከርካሪዎች ላሳዩት ትእግስት አቶ የስጋት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_4c64774aabac,am,9.713,9.713,0.0,9.713,-23.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5058b50f802,train,በኮሪደር ልማቱ የጣናን ውበት በመግለጥ፣ የአባይ ድልድይና የ22 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገዶችን በጥራት በማከናወን የተሰናሰሉ የልማት ስራዎችን ማሳካት መቻሉንም አንስተዋል።,spk_4c64774aabac,am,14.674,10.367,0.0,14.674,-42.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b11d3b16d98a,train,ከነዚህ  ውስጥም 3 ሺህ 400 የሚሆኑት የለውጡን መምጣት ተከትሎ ባለፉት ስድስት ዓመታት በአዲስ መልክ ተመዝግበው ወደ ስራ የገቡ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,12.514,10.151,0.805,12.514,-29.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce828626d9ff,train,በተለይም በገጠር የሚኖሩ ሴቶች ስለ ዲጂታል መታወቂያ ያላቸው ግንዛቤ እንዲያድግ የንቅናቄ ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ገልፀዋል።,spk_4c64774aabac,am,10.594,9.832,0.0,10.594,-34.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b092fb5fc6a4,train,የዓለም አቀፉ የእንሰሳት ፕሮግራም ዓመታዊ ጉባኤ ዛሬን ጨምሮ ለአምስት ቀናት እንደሚካሄድ ተገልጿል።,spk_4c64774aabac,am,7.394,6.689,0.0,7.394,-33.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_44b57acc19b8,train,የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ ሐምሌ 19 ቀን 2017 ዓም  የቁልቢ ገብርኤል አመታዊ የንግስ በዓልን ለማክበር ወደ ከተማው የሚገቡ እንግዶችን ለማስተናገድ የተደረገውን ዝግጅት አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_4c64774aabac,am,20.273,20.273,0.0,20.273,-20.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aedf80d49a5b,train,ዛሬም በኮምቦልቻ ከተማ ለ150 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ መደረጉን ገልጸው፣ ለአቅመ ደካሞችም ደረጃቸውን የጠበቁ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ሥራ ማስጀመራቸውን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,13.793,11.883,0.0,13.793,-33.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_14768d0a83ab,train,በሥልጠናው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነብርሃን እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ ለረጅም አመታት የቆየና የዳበረ ባህላዊ የግጭት አፈታት ሥርዓት ባለቤት ናት።,spk_4c64774aabac,am,13.553,13.553,0.0,13.553,-29.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ffa9f0e6a50,train,በተለይም በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የቅድመ መደበኛ እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ፣ የመምህራን መኖሪያ ቤቶች እና ዲጂታል ቤተ-መጽሃፍት መገንባታቸውን ተናግረዋል።,spk_4c64774aabac,am,14.274,11.329,0.459,14.274,-40.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_528f5c725760,train,በአጠቃላይ ጭንቀት ሊታከም የሚችል መሆኑን አረጋግጠው፤ በርካቶች በንግግር ሕክምና፣ በመድኃኒት ወይም በሁለቱም ውጤታማ ሕክምና እንደሚያገኙ ማወቅ አለባቸው ብለዋል።,spk_4c64774aabac,am,13.873,11.525,0.0,13.873,-30.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf99509b6d27,train,በአፍሪካ ቀዳማዊዉ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ወደ ሥራ ከገባ ዓመታት ተቈጥረዋል፡፡ እነዚህ ኹሉ የዲጂታል ኢትዮጵያ ጉዞ ማሳያዎች እና የመዳረሻ መንገዶች ናቸው፡፡,spk_4c64774aabac,am,13.153,10.617,0.0,13.153,-39.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_98d7fca775ee,train,ሚኒስትር ዴኤታዋ በምልከታው ወቅት እንደገለፁት፤ ሆስፒታሉ ለበርካታ የወላይታ ሶዶ ከተማና ለአካባቢው ማህበረሰብ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ነው።,spk_4c64774aabac,am,10.674,10.674,0.0,10.674,-20.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_85b455350a01,train,በተግባሩም ከ577 ሺህ በላይ ሕዝብ የንፁህ መጠጥ ወሃ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ተመልክቷል።,spk_4c64774aabac,am,7.074,6.688,0.0,7.074,-35.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_33a362e6fbd3,train,በተለይም በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ከካንሰር ህክምና አገልግሎት ለህብረተሰቡ የሚሰጡ ህክምናዎች ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያደርገውን እገዛ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_4c64774aabac,am,12.434,12.434,0.0,12.434,-20.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_146c22bf86d7,train,ሴቶች ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ለማጎልበት የሁሉም አካላት ትብብርና ቅንጅት እንደሚያስፈልግ ገልጸው፣ ፎረሙ የሴቶች ድምጽ በመሆን ባለድርሻ አካላትን በማገናኘት ገንቢ ሚና መጫወት እንዳለበት አስገንዝበዋል።,spk_4c64774aabac,am,15.873,14.065,0.0,15.873,-31.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0dc812c6910e,train,እስከ ነገ በሚቆየው መድረክ የፌደራልና የክልሉ የዘርፉ አመራሮች እንዲሁም በየደረጃው የሚገኙ ባለሙያዎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።,spk_4c64774aabac,am,10.354,10.354,0.0,10.354,-22.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_61920a4a514b,train,የአፍሪካ ሀገራት የተፈጥሮ ሀብቶቻቸውን መረጃ ሉዓላዊነት ለመጠበቅ የባዮ-ዲጂታል ቴክኖሎጂ የሚመራበት ሥርዓት መገንባት እንደሚገባቸው የአፍሪካ የምግብ ዋስትና ጥምረት አሳሰበ።,spk_4c64774aabac,am,13.713,11.934,0.0,13.713,-38.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_860be0f6ef59,train,ሀገራዊ ለውጡ የጠላት ኢላማ ለሆኑት ዓባይ፣ የባህር በር፣ ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ፣ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እና ዓለም አቀፋዊ ተሰሚነት ትኩረት በመስጠት ስኬታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን አበራርተዋል።,spk_4c64774aabac,am,14.834,12.85,0.0,14.834,-35.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4858aec8f103,train,የእምነቱ ተከታዮችም የአረፋን በዓል መልካም በመስራትና አቅመደካሞችን በማሰብ በአብሮነት ማክበር እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_6ab30e407c69,am,7.354,7.354,0.0,7.354,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ac0b907c8bc,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ዳዊት ተፈራ በ11ኛው እና አለኝታ ማርቆስ በ31ኛው ደቂቃ የማሸነፊያ ጎሎቹን አስቆጥረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,7.793,7.793,0.0,7.793,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ddb3587d00a,train,በኮሪደር ልማቱ አዳዲስ የአስፋልት መንገዶች የተገነቡ በመሆኑ ቀደም ሲል እግረኛና ብስክሌተኛ ከተሽከርካሪ ጋር ተቀይጠው በመጓዝ ለአደጋ መንስኤ የነበሩ ሁኔታዎች ቀርተዋል ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,13.493,12.293,0.328,13.493,-18.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_522b8a85af5c,train,በተያያዘ ዜና በባንኩ የደብረማርቆስ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ አፈወርቅ ሰንደቁ እንደገለጹት 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር ወጪ በማድረግ ለ228 አቅመ ደካሞች ድጋፍ ተደርጓል።,spk_6ab30e407c69,am,11.313,10.362,0.398,11.313,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f1406826c58,train,በ'ጉሚ በለል' የውይይት መድረክ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ እና በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ብርቱ ውይይቶች እየተደረጉ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,9.573,8.677,0.897,9.573,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e6159fcdb8e,train,ከክትባት ምርት እስከ መድሀኒት አቅርቦት ጠንካራ ስራ በመስራት የጤና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ አስረድተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,7.574,6.957,0.616,7.574,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_543bfd5e1b4c,train,በኢትዮጵያ የትምህርት ምዘና ስርዓቱ ላይ የተለያዩ ማሻሻያዎች እየተደረጉ መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,5.753,5.753,0.0,5.753,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7647d0270ede,train,በተለይ ከዚህ በፊት በባሌና አካባቢዋ ለማግኘት ያስቸግሩ የነበሩ የሲቲ እስካን፣ ኢንዶስኮፒና ሌሎች ከፍተኛ የህክምና አገልግሎቶችን በሆስፒታሉ እየተሰጡ መሆኑን በማሳያነት አንስተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,12.014,11.231,0.0,12.014,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e7530e2dc90,train,ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ በክልሉ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላን ጨምሮ የአቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤት እድሳትና ለተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረጉ ምስጋና ያቀረቡት ደግሞ የሶማሌ ክልል ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ሀሰን ሼህ ዩስፍ ናቸው።,spk_6ab30e407c69,am,16.413,15.949,0.464,16.413,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b06de3bd561,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአርብቶ አደሩ ማህበረሰብ አካባቢ የሚሰጠውን የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ለማረጋገጥ ትኩረት መሰጠቱ ተገለጸ።,spk_6ab30e407c69,am,7.924,7.924,0.0,7.924,-24.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3f751de2bd7,train,በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የመጨረሻ ዙር መርሐ - ግብር ዛሬ ማምሻውን 18 ጨዋታዎች በተመሳሳይ ሰዓት ተደርገዋል።,spk_6ab30e407c69,am,6.444,6.444,0.0,6.444,-21.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3bae4812aaf,train,የማንችስተር ዩናይትድ የቀድሞ ተጫዋች ካሪክ በ12 ዓመት የተጫዋችነት ቆይታው አምስት የፕሪሚየር ሊግ ጨምሮ 18 ዋንጫዎችን አንስቷል።,spk_6ab30e407c69,am,8.793,8.793,0.0,8.793,-20.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ca2d7a94881,train,በሽታው ይበልጥ ህፃናትን እያጠቃ በመሆኑ ዕድሜያቸው ከአንድ ዓመት በታች  የሆኑ ህፃናት ክትባቱን ይወስዳሉ ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,7.194,6.439,0.402,7.194,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00174bef0ba6,train,ሀደ ሲንቄ ሸምሲያ ጉተማ በሰጡት አስተያየት ለትውልድ የሚሻገሩ ድንቅ የልማት ሥራዎች ማየታቸውን አንስተው፥ አንድነት ፓርክና ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት የኩራት መገለጫዎቻችን ናቸው ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,12.014,11.126,0.555,12.014,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7129111dd5d2,train,አዲስ አበባም በኮሪደር ልማት ውብና ጽዱ ሆና በማየታቸው መደነቃቸውን ተናግረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,5.442,5.442,0.0,5.442,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_369b2ed87dd9,train,ስፖርታዊ  ውድድሮች የክልሉን ማህበረሰብ አንድነትና የእርስ በርስ ግንኙነት ያጠናክራሉ ያሉት ድግሞ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ልዩ አማካሪ ንጉሴ አስረስ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_6ab30e407c69,am,10.884,10.58,0.304,10.884,-19.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30d20772cd0a,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በሀዋሳ ከተማ የተዘጋጀውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,12.053,11.648,0.406,12.053,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb27a8ac9629,train,የኢሬቻ በዓል ለቱሪዝም ዘርፉ እድገት እና ለሰላም እሴት ግንባታ ፋይዳው የላቀ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል የባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።,spk_6ab30e407c69,am,8.194,7.729,0.465,8.194,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae681d59a8de,train,በወንዶች አትሌት ሀጎስ ገብረህይወት አሸንፏል።,spk_6ab30e407c69,am,3.048,2.683,0.364,3.048,-18.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_04860eda118e,train,በክረምቱ የክልሉን ወጣቶች ጨምሮ ሁሉንም በጎ ፈቃደኞች በማሳተፍ በተለይም ድጋፍ የሚሹ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት በትኩረት እየተከናወኑ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,11.233,10.881,0.352,11.233,-19.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56c14949fda5,train,በሌላኛው መርሃ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ ከብራይተን ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ በኦልትራፎርድ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_6ab30e407c69,am,8.313,7.94,0.373,8.313,-20.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3ece13962a6,train,የመቀሌ 7ዐ እንደርታው ጋትሉዋክ ቱት በ62ኛው ደቂቃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።,spk_6ab30e407c69,am,6.614,6.614,0.0,6.614,-21.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f93372d7da6,train,የደብረ ማርቆስ ከተማ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ተወካይ ወይዘሮ ትግስት ልየው እንዳሉት ባንኩ ችግረኞችን በመለየት ያደረገው ድጋፍ የሚመሰገንና ሊበረታታ የሚገባው ነው።,spk_6ab30e407c69,am,10.153,9.765,0.0,10.153,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7eee7c25fdfc,train,በተለይም የፌዴራል ተቋማት በየክልሉ የሚያከናውኑት የበጎ ፈቃድ ስራዎች ኢትዮዽያን ቀርበው እንዲያውቋትና የሚያከናውኑትን ስራ እንዲያጠናክሩ እያደረገ መጥቷል ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,9.834,9.497,0.336,9.834,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a294b77d7941,train,በኢትዮጵያ የትምህርት ምዘና ስርዓቱ ላይ እየተካሄደ ያለው ለውጥ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በጎ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ።,spk_6ab30e407c69,am,10.449,10.123,0.0,10.449,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f71db068bf5b,train,የድጋፉ ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል አቶ መሐመድ ሀሰን በሰጡት አስተያየት አቅመ ደካማ በመሆናቸው የተደረገላቸው ድጋፍ በዓሉን ተደስተው እንዲውሉ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,10.274,9.781,0.492,10.274,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dfae85a0aa9,train,የቤተ-መንግስት እድሳት ስራው ታሪክና ቅርስ እንዴት መጠበቅ እንደሚቻል ያሳየ መሆኑን ገልጸው በለውጡ ዓመታት የተከናወኑ የልማት ስራዎች ለኢትዮጵያ እደገት ትልቅ ተስፋ ናቸው ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,10.633,10.317,0.317,10.633,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1a3db1084b8,train,እስካሁንም ቀደም ሲል በላክነው ሠነድ ላይ ከዩኔስኮ የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርስ ገምጋሚ ኮሚቴ በተለያየ ጊዜ ለቀረቡልን ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተናል ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,10.534,9.989,0.544,10.534,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b13114abb27f,train,ወይዘሮ አይናለም በቀለ በበኩላቸው ኢሬቻ ሁሉም በጋራ የሚያከብረውና በርካታ ውብ እሴቶች ያሉት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,6.966,6.647,0.319,6.966,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_f192f6e12e20,train,በባንኩ የደሴ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ ሰኢድ ዓሊ እንደገለጹት፣ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል አስመልክቶ በደሴ ከተማ ለሚገኙ 200 አቅመ ደካሞች ድጋፍ ተደርጓል።,spk_6ab30e407c69,am,10.194,10.194,0.0,10.194,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db47644eb6b7,train,የበጎ ፈቃድ ተግባር መደጋገፍንና አብሮነትን የሚያጎለብት በመሆኑ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የተሰማሩ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡,spk_6ab30e407c69,am,10.534,10.534,0.0,10.534,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d646a6b41a8,train,የዘንድሮውን ሻደይ በዓል እንደወትሮው ሁሉ በደመቀ መልኩ ለማክበር የሻደይ ቀሚስ፣ ድሪ ፣ማርዳ፣ መስቀልና የመሳሰሉ ጌጣጌጦችን ገዝታ ማዘጋጀቷን ተናግራለች።,spk_6ab30e407c69,am,10.928,10.414,0.514,10.928,-19.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82e4ef29d501,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ ሰይድ አራጋው በበኩላቸው፤ በዘንድሮው የክረምት ወራት 131 ሺህ በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ ከ140ሺህ በላይ ሰዎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እንድሚሰራ አብራርተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,13.453,13.453,0.0,13.453,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb2f09443400,train,በካፋ ዞን የሚገኙ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ የቱሪስት መዳረሻዎችን በማልማት ለቱሪስቶች ክፍት ለማድረግ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የዞኑ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ።,spk_6ab30e407c69,am,10.674,10.306,0.367,10.674,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eab4a066fb71,train,የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደሴና ደብረማርቆስ ዲስትሪክቶች የአዲስ ዓመት ዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች የገንዘብ፣ የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ አበረከቱ።,spk_6ab30e407c69,am,9.927,9.927,0.0,9.927,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_755a58669a53,train,በስብሰባው ላይ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ጨምሮ የተለያዩ አገራት የጤና ሚኒስትሮች ተገኝተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,14.153,13.262,0.486,14.153,-22.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_003da1439055,train,ሁለቱም ቡድኖች በአሸናፊነት ለመቀጠል የሚያደርጉት ጨዋታ ተመጣጣኝ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል።,spk_6ab30e407c69,am,6.274,5.797,0.476,6.274,-23.1,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_e1863351013a,train,ደራስያንና ገጣሚያን ይህን ድንቅ ግድብ ለመግለፅ በቃላት ይጠበቡበታል ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,6.052,5.236,0.815,6.052,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_acf777584b73,train,የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግፍሎት ስራዎች ኢትዮዽያዊነት ማለት አብሮነት መሆኑን በተግባር ያሳየንበት ተግባር ነው ያሉት ደግሞ በመርሃ ግብሩ ላይ ከተሳተፉት አመራር መካከል አቶ አሸናፊ ገአሚ ናቸው።,spk_6ab30e407c69,am,12.153,11.823,0.331,12.153,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a16bcc1e4d8,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ማህበረሰቡ አገልግሎቶችን በፍጥነት እንዲያገኝ በማድረግ ጊዜንና ገንዘብን በመቆጠብ ረገድ እያበረከተልን  የሚገኘው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,11.45,11.038,0.412,11.45,-18.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43598b04867a,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ  በወቅቱ ባደረጉት ንግግር እንደገለጹት፤ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን መከበር ህብረ ብሔራዊ አንድነትንና ወንድማማችነትን በማጠናከር አብሮ የመኖር እሴትን አጎልብቷል ።,spk_6ab30e407c69,am,13.322,13.001,0.0,13.322,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71bf1e521e07,train,ዕለቱ መከበሩ ቅንጅታዊ አሰራርን የሚያጠናክር መሆኑን አንስተው ህብረተሰቡ የቀይ መስቀል አባል በመሆን ሰብዓዊነትን እንዲደግፍም ጥሪ አቅርበዋል።,spk_6ab30e407c69,am,9.404,8.654,0.75,9.404,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d1d948db835,train,በዚህም በትምህርት ዘመኑ 2  ነጥብ 8 ሚሊዮን ተማሪዎችን የምገባ ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,7.713,7.388,0.0,7.713,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_ceae90b12d40,train,ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች፣ ዲጂታል ቤተመጽሐፍት፣ የማጠናከሪያ እና የጎልማሶች ትምህርት፣ የአቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ እና እድሳት እንዲሁም የመማሪያ ቁሳቁሶች ድጋፍም በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ እየተከናወኑ ከሚገኙ ተግባራት መካከል መሆናቸውን አክለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,15.594,15.199,0.395,15.594,-19.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c55273677519,train,ከእነዚህ በጎ ባህላዊ እሴቶች መካከል አንዱ የባህል ፍርድ ቤቶች ወደ ስራ መግባት መሆኑን ጠቅሰው 'ጉሚ በለል' የተሰኘው የውይይት መድረክም ጥንታዊ የኦሮሞ እሴት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,11.313,10.858,0.456,11.313,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_85f10d149fac,train,በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን(ዶ/ር) ባደረጉት ንግግር፤ በማሕበረሰባችን የሰላም ግንባታ ሂደት ውስጥ የሐይማኖት አባቶች ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,10.573,10.167,0.0,10.573,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_4d02c19dfac8,train,የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ እንድሪያስ ጌታ(ዶ/ር)፤በአርብቶ አደሩ አካባቢ የትምህርት ተሳትፎን ለማሳደግ እየተደረጉ ያሉ ጥረቶች ውጤት እያመጡ መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,10.971,10.971,0.0,10.971,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44857d4cfebc,train,እነዚህን ገበያዎች መደገፍም አነስተኛ ገበሬዎችን ወደ ውድድር ለማምጣት ትልቅ አቅም ይሰጣል ተብሏል፡፡,spk_6ab30e407c69,am,6.531,5.752,0.469,6.531,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_754a346d67ca,train,በዲላ ከተማ ከዞኑ አስተዳደር ጋር በመተባበር የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከመገንባት ባሻገር በትምህርት ቤቱ የውጭ ቋንቋዎችን በማስተማር የትምህርት ስርዓቱን እየደገፈ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_6ab30e407c69,am,11.313,10.908,0.405,11.313,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6bbec38191d,train,የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና የጎሳ መሪዎች በአዲስ አበባ የተገነባውን አንድነት ፓርክና ብሔራዊ ቤተ-መንግስት ጎብኝተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,8.313,7.79,0.523,8.313,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afc36b22e02d,train,ሰላምን የማጽናት ሥራ እየተከናወነባቸው ባሉ አካባቢዎች ተማሪዎች በሚፈለገው ልክ ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ የአካባቢው ማኅበረሰብ፣የሐይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ታዋቂና ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ትምህርት ቤቶችን ለመማር ማስተማር ምቹ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ጠቁመዋል።,spk_6ab30e407c69,am,17.763,17.763,0.0,17.763,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aeecd7cc6f93,train,በዚህም መሰረት የባሕር ዳርና አካባቢው ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀረቡለትን የምርመራ ውጤቶች መሰረት በማድረግ በዛሬው እለት በዋለው ችሎት ወንጀሉን በፈፀመው ግለሰብ እሱባለው ነበረ ላይ የ25 ዓመት ፅኑ እስራት ወስኖበታል።,spk_6ab30e407c69,am,11.633,11.31,0.323,11.633,-22.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee6d27c849e5,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በእሳት አደጋ ጉዳት ለደረሰበት የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል መልሶ ግንባታ የሚውል የ100 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ።,spk_6ab30e407c69,am,11.633,11.059,0.574,11.633,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_96df940eb412,train,በአንጻሩ በሊጉ 10ኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ቶተንሃም ሆትስፐርስ በ29 ነጥብ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። ቡድኑ ባለፉት ሰባት የሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻለም።,spk_6ab30e407c69,am,11.233,11.233,0.0,11.233,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8efe2098d961,train,ይህም  በክረምቱ ወራት    የውጭና የሀገር ውስጥ ጎብኚዎችን  ቁጥር ለመጨመር  እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,5.713,5.361,0.352,5.713,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05b706ebd9f3,train,በባህር ዳር  ከተማ ዓለም አቀፍ የኤች ኤች ቪ/ ኤድስ ቀን በፓናል ውይይት እየተከበረ ይገኛል።,spk_6ab30e407c69,am,5.194,4.8,0.0,5.194,-25.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7bc8f3f861c,train,በንቅናቄ መድረኩም የክልል፣ የዞንና የወረዳ እንዲሁም የጤናው ሴክተር አመራሮችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_6ab30e407c69,am,7.793,6.752,0.666,7.793,-19.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55f0e9259eed,train,በዞኑ ሊበን ወረዳ የአርዶት ቀበሌ ነዋሪ አቶ አደም ቢዶ፤ በአይን ሞራ ግርዶሽ ምክንያት ከስራና ከማህበራዊ ህይወት ተገልለው አንድ አመት ቤት መዋላቸውን አስታውሰዋል፡፡,spk_6ab30e407c69,am,10.405,9.501,0.509,10.405,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b24de93e279,train,የአጥሩ መታጠር የፓርኩን ኅልውና ጠብቋል ያሉት ኃላፊው፤ ለአብነትም ሕገ ወጥ አደን፣ የቤት እንስሣት ጫና፣ የደን ጭፍጨፋ፣ የሣር አጨዳ እንዲሁም ልቅ ግጦሽ መቀነሱን አረጋግጠዋል።,spk_6ab30e407c69,am,11.713,11.214,0.0,11.713,-19.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d2dac3dc76e,train,ባለፈው ዓመት ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ከ7 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።,spk_6ab30e407c69,am,8.925,8.925,0.0,8.925,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d37ba73ab56,train,ለዚህም ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን ከከተማው ህዝብ ጋር ለማስተሳሰር ዛሬ የተካሄደው “የሸዋ ብርሃን ቃል ኪዳን ቤተሰብ“ ምስረታ መርሃ ግብርን በአብነት ጠቅሰዋል።,spk_6ab30e407c69,am,9.194,9.194,0.0,9.194,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2bda0ddb4188,train,ትምህርቱ የሚሰጠው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የቤጂንግ የውጭ ጥናቶች ዩኒቨርሲቲ ባደረጉት የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት አማካኝነት ነው።,spk_6ab30e407c69,am,7.793,7.322,0.0,7.793,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_413a70f15590,train,ይሁንና ሜሪጆይ ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች ያደረጉለት የመጠለያ፣ የቀለብና የመማሪያ ድጋፍ ተስፋው እንዲለመልም ማድረጉን ገልጿል።,spk_6ab30e407c69,am,10.233,9.774,0.0,10.233,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_8f1fa70ad381,train,በየዕድሜ እርከኑ በተዘጋጀው የጎዳና ሩጫ ላይ አሸናፊ ለሆኑት ግለሰቦች የተዘጋጀውን የሜዳሊያ እና ሌሎች ሽልማቶች ከንቲባ ከድር ጁሃር እና ሌሎች እንግዶች አበርክተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,11.45,10.661,0.789,11.45,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37d8ea9c89fe,train,በበጀት ዓመቱ የኤች አይቪ ኤድስ፣ የቲቢ እና ወባ በሽታዎችን ፈጥኖ በመለየት ለማከምና ለመከላከል የሚያስችል አዳዲስ የላቦራቶሪ መሳሪያዎችን ተደራሽ የማድረጉ ተግባር መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,11.153,11.153,0.0,11.153,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_def460dadd92,train,መንግስት በኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማሳካት የሚያስችሉ መሰረታዊ መደላድሎችን ለመፍጠር በርካታ ስራዎች እያከናወነ ይገኛል።,spk_6ab30e407c69,am,8.313,8.313,0.0,8.313,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cde792bbc2b,train,ሰላምን ማጽናት በርካታ ጠቀሜታዎች እንዳሉት ያነሱት ሚኒሰትር ዴኤታው ዘላቂ ልማትንና ዲሞክራሲን ለመገንባት ፋይዳው ትልቅ ነው ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,8.834,8.37,0.463,8.834,-23.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1d34f3980cb,train,ድርጅቶቹ በቅንጅት ግምቱ ከ11 ሚሊዮን ብር በላይ የሆነ የትምህርት ቁሳቁስ፣ የቢሮ መገልገያ ወንበሮችና ዴስክ ቶፕ ኮምፒውተሮችን በድጋፍ ማስረከባቸውን ተናግረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,10.449,10.449,0.0,10.449,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c10bd7ed84e,train,በዲጂታላይዜሽን ዘርፍ የተጀመሩ የኢትዮ-ኮደርስና ዲጂታል መታወቂያ  ትግበራን  በቴክኖሎጂ  በማገዝ ተግባራዊ እናደርጋለን ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,8.094,7.585,0.509,8.094,-19.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f837a5c3ce65,train,የቱሪስት መዳረሻ ስፍራዎችን ለማልማትም የዞኑ አስተዳደር በመደበው 18 ሚሊዮን ብር በጊምቦ ወረዳ ዳዲበን ፍል ውሃ እና በዴቻ ወረዳ የእግዜር ድልድይን በማልማት ለጎብኚዎች ክፍት መደረጋቸውን ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,13.194,12.881,0.313,13.194,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3bf45db1999,train,የማኅበረሰብ ፍትሕን በማጠናከር ለህብረተሰቡ የፍትሕ ጥያቄ ምላሽ መስጠት የሚያስችሉ አገልግሎቶች እየተተገበሩ መሆኑን የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነብርሃን (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_6ab30e407c69,am,11.45,11.45,0.0,11.45,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f75040ec44ce,train,እስካሁን በተከናወነው ተግባርም ተደራሽነቱን በየጊዜው በማሳደግ የእርስ በእርስ መደጋገፍና መረዳዳት ባህሉን በማጎልበት   የጤናውን ዘርፍ  ውጤታማነት  ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት እገዛ ማድረጉን  ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,13.553,13.067,0.486,13.553,-20.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5e861b5dc2e,train,በዞኑ 128 የቱሪስት መስህቦችን የመለየት ሥራ መሰራቱን የገለጹት ወይዘሮ ታርኳ፣ ከእነዚህ ውስጥ 28ቱ ባህልና ቅርስን የሚያስተዋውቁ ሲሆኑ ቀሪዎቹ የተፈጥሮ መስህቦች መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,12.321,12.002,0.319,12.321,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52604fb4a29b,train,ባለፉት ሶስት አመታት የተከበሩ በአላት በውጭ አገራት የሚኖሩ የድሬዳዋ ተወላጆችና ወዳጆች በአገራቸው በተለይ ደግሞ በከተማቸው ዕድገት ላይ ተሳትፎና ተጠቃሚነታቸው እንዲጨምር ማስቻሉን በመግለፅ።,spk_6ab30e407c69,am,13.493,11.981,0.475,13.493,-22.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed7504601768,train,ኪነ ጥበብን በዒላማ ሳይሆን በዓላማ መምራት እንደሚገባ ገልጸው፤ ለዚህም መንግስት የሚጠበቅበትን እንደሚወጣ አረጋግጠዋል።,spk_6ab30e407c69,am,6.922,6.922,0.0,6.922,-23.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b05e9cacff8e,train,ነዋሪዎቹ የወንዝ ዳርቻ የልማት ስራዎችን ጨምሮ በመዲናዋ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች የህዝብን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የከተማዋን እድገት የሚያፋጥኑ መሆናቸውንም አስታውቀዋል፡፡,spk_6ab30e407c69,am,11.407,10.842,0.0,11.407,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11ceebc62e80,train,ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች አቻ የወጣው ምድረ ገነት ሽሬ ማሸነፍ የመጀመሪያውን በደረጃ ሰንጠረዥ ከወገብ በላይ ይዞ እንዲያጠናቅቅ ሊያደርገው ይችላል።,spk_6ab30e407c69,am,7.967,7.967,0.0,7.967,-20.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f08ed22fa3d6,train,እንደ ማኅበረሰብ አዲስ ሀሳቦች ሲፈልቁ “አይቻልም” በሚለው የቆየ አስተሳሰብ የመፈተን ተግዳሮት ይደቀንብን ይሆናል። ይሁንና በተጨባጭ በሚታየውና በተገኘ ውጤት ላይ ወደ አለማመን እና አለመቀበል በሚመራን የሀሳብ ወጥመድ ውስጥ መውደቅ የለብንም ሲሉ ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,17.634,16.922,0.712,17.634,-24.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_49e532b416c5,train,“ዴሞክራሲ የሁሉም የሰው ልጆች የጋራ እሴት እንጂ በጥቂት አገራት ባለቤትነት የሚያዝ አይደለም” ስትል ቻይና በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል-አቀባዩዋ ዋንግ ዌንቢን በኩል አስታወቀች፡፡,spk_6ab30e407c69,am,11.363,10.747,0.0,11.363,-21.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f19345c72561,train,መገናኛ ብዙሃን በሚያስተላልፏቸው ይዘቶች ላይ ልዩነቶች መኖራቸው አይቀሬ መሆኑን ገልጸው፥ የሚሠራጩ መልዕክቶች የግጭት መንስኤ እንዳይሆኑ መጠንቀቅ እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።,spk_6ab30e407c69,am,10.274,10.274,0.0,10.274,-19.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a2b2da03132,train,ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጣውና በዓሉ ላይ የታደመው ተስፋሁን ዴንታሞ በበኩሉ፤ ኢሬቻ እርስ በእርስ የባህል ልውውጥ ለማድረግ ትልቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑን ገልጿል።,spk_6ab30e407c69,am,11.194,9.564,0.498,11.194,-24.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_be709c2d5e8d,train,ፋሲል ከነማ በ26 ነጥብ ደረጃውን ከሶስተኛ ወደ ሁለተኛ ከፍ አድርጓል።,spk_6ab30e407c69,am,4.049,4.049,0.0,4.049,-20.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_721ca11de64b,train,በአደባባይ የሚከበሩ ሀይማኖታዊና ህዝባዊ በዓላት የሕዝቦችን አንድነትና አብሮነት በማጠናከር ረገድ ሚናቸው የላቀ መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_6ab30e407c69,am,9.361,8.414,0.947,9.361,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_68cd6f4bb2ed,train,"""አገልጋይና የሰላም ዘብ የመንግስት ሠራተኛ፤ ለሁለንተናዊ እመርታ"" በሚል መሪ ሃሳብ የመንግስት ሠራተኞችን ያሳተፈ የውይይት መድረክ ዛሬ በጎንደር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ወልድያና ገንዳ ውሃ ከተሞች ተካሂዷል።",spk_6ab30e407c69,am,12.844,12.11,0.733,12.844,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_cf8cee7716cb,train,ኢትዮጵያውያን እየተባበርን መስራት ሰንችል አቅማችን ይጨምራል ያሉት ሚኒስትሩ፤ በድምሩ ይኸን መሠል ተግባር መጠናከራቸው ድጋፍን  በቀጣይ በራስ አቅም   መሸፈን እንደሚቻል ማሳያ እንደሆነ ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,12.973,12.661,0.313,12.973,-19.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17881e2e88d4,train,ኢትዮጵያ ዘላቂና የማይበገር የጤና ስርዓት ለመገንባት ህዝብን ያማከለ እና ዘመኑን የዋጀ የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ተግባራዊ እያደረገች መሆኑን አንስተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,10.153,10.153,0.0,10.153,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_4e28612f7715,train,በጂንካ ከተማ በተከበረው በዓል ላይ የተገኙት የከተማ አስተዳደሩ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ኡመርዲን ግርማ፤ የአረፋን በዓል  የአብሮነት እሴቶች በማጎልበት ልናከብረው ይገባል ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,11.45,11.45,0.0,11.45,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73a0e0624d6c,train,በተዳከመ የጤና ስርዓት የበለፀገ ኢኮኖሚ መገንባት እንደማይቻል አውስተው፤ በመጀመሪያ ደረጃ የጤና እንክብካቤ ላይ ኢንቨስት ማድረግ ይገባል ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,8.533,8.533,0.0,8.533,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_058a8c5ef4c9,train,ሥርዓታዊና ተቋማዊ ሙስና እንዳይኖር በማድረግ ረገድ የተከናወኑ ተግባራት ውጤት ማምጣታቸውን ጠቅሰው፤ አሁንም አስተዳደራዊና ቢሮክራሲያዊ ጉዳዮችን  በመጠቀም ሙስና የሚፈፅሙ መኖራቸውን አንስተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,11.886,11.497,0.389,11.886,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d2105d3ebeb,train,በውሃ ሀብት ምህንድስና፣ በውሃ ሀብት አስተዳደር፣ በአየር ንብረት ለውጥ፣ በውሃ ተፋሰሶችና ሌሎች ተጓዳኝ ዘርፎች ጥናትና ምርምር ያደረጉ ሲሆን በአሜሪካና በዓለም አቀፍ የምርምር ጆርናሎች ላይ የተለያዩ ጽሁፎችን አሳትመዋል።,spk_6ab30e407c69,am,13.845,13.845,0.0,13.845,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_295f78945638,train,የእምነት ተቋማትን መልሳ ለመክፈት አቅዳ የነበረችው ላጎስ ከተማ በኮሮና ቫይረስ ስርጭት መጨመር ምክንያት በድጋሜ ማራዘሟን አስታወቀች፡፡,spk_6ab30e407c69,am,9.534,9.058,0.476,9.534,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f050f3e5364,train,በመሆኑም በሪፎርም ሂደቱ ውስጥ አልፈው ለምረቃ የበቁ ተማሪዎች በብዙ መልኩ ሀገር የሚለውጡ እና ዘርፉን የሚያሳድጉ መሆናቸውን ጠቅሰው ይህንን ድርብ ሃላፊነትም በአግባቡ እንዲወጡ አስገንዝበዋል።,spk_6ab30e407c69,am,12.534,12.01,0.524,12.534,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9139b0f05fa6,train,ዩኒቨርሲቲው  በትምህርትና ስልጠና ብሎም በምርምር ፕሮግራሞቹ ተወዳዳሪ  ለመሆን  የሪፎርም ስራዎች እያከናወነ  መሆኑን  ጠቅሰው በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_6ab30e407c69,am,11.053,10.728,0.326,11.053,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50fe67669131,train,4ኛው ክልላዊ የጤና ላቦራቶሪ (ቤተ-ሙከራ) ፌስቲቫል ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል።,spk_6ab30e407c69,am,5.573,5.573,0.0,5.573,-20.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8893e43ecb54,train,ማስተካከል የማይቻሉ (ተፈጥሯዊ) አጋላጭ ምክንያቶች፡- በዚህ ምድብ ዕድሜ በአብዛኛው ከ40 ዓመት በላይ መሆን፣ ጾታ (በወጣትነት ዕድሜ ላይ ወንዶች ተጋላጭ ሲሆኑ፤ ዕድሜ እየገፋ ሲሄድ ደግሞ የሴቶች ተጋላጭነት ከፍ ይላል)፣ ዘር (አፍሪካውያን ከሌሎች የበለጠ ተጋላጭ ናቸው) እና የልብ ድካም ተከስቶ ከነበረ የሚሉትን ጠቅሰዋል።,spk_6ab30e407c69,am,19.331,18.526,0.805,19.331,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1a9db1e7736,train,በዘንድሮ የክረምት ወራትም አንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን የሕብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የልማት ስራዎችን ለማከናወን መታቀዱን የተናገሩርት ደግሞ የዞኑ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ሃላፊ ድግስ መለሰ ናቸው፡፡,spk_6ab30e407c69,am,15.369,14.945,0.424,15.369,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_826a9ea44129,train,ኢትዮጵያ በእንስሳት ሃብት ልማት ላይ የወሰደችው የፖሊሲ ማሻሻያ ለሌሎች ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው ብለዋል፡፡,spk_6ab30e407c69,am,7.194,6.877,0.317,7.194,-23.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_58877503bee2,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ተወካይ ወይዘሮ ትዝታ ወንድሙ በበኩላቸው አስተዳደሩ እንደኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ካሉ አጋር አካላት ጋር በመተባበር የተቸገሩ ወገኖችን ለመደገፍ እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,11.45,11.108,0.342,11.45,-24.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4588d4bf5a6,train,እስካሁን ባሉ አሠራሮች ስትሮክን በሦስት ዓይነት መንገዶች ማከም እንደሚቻልም ነው የሚያስረዱት።,spk_6ab30e407c69,am,5.486,5.486,0.0,5.486,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bac1931285e0,train,በኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ እና በክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የጋራ ትብብር የዘንድሮው ኢሬቻ በዓል አዘጋገብ ላይ ያተኮረ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄዷል።,spk_6ab30e407c69,am,12.321,11.369,0.418,12.321,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f12aa8868e21,train,በውይይት መድረኩ ላይ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር)፤ በበጀት ዓመቱ በሁሉም አካባቢዎች ሰላም ማስፈን መቻሉን ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,9.194,8.784,0.409,9.194,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c12d2ed814dc,train,ባንኩ መተጋገዝን መተሳሰብን ታላሚ የማድረግ ስራ ማከናወኑንና በድርጊቱ መደሰታቸውንም ሰብሳቢው ተናግረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,7.574,7.081,0.492,7.574,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_567efd1af64d,train,ሰላምን ማጽናት ከሁሉም የሚጠበቅ ተግባር መሆኑን አንስተው የአካባቢ አቅሞችን መጠቀምና መተባበርን ማሣደግም ለሰላም መጽናት ወሣኝ ናቸው ብለዋል።,spk_6ab30e407c69,am,9.754,8.971,0.418,9.754,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e78b2ca8fbf9,train,መንግሥት ለዘላቂ ሰላም ግንባታና ችግሮችን በምክክር የመፍታት ባህል እንዲዳብር በትኩረት እየሠራ መሆኑን የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ ገለጹ።,spk_6ab30e407c69,am,8.925,8.555,0.37,8.925,-19.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a93acf66846e,train,ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ቀናት በሚሰጠው የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በሀገር አቀፍ ደረጃ 24 ነጥብ 8 ሚሊዮን ሕፃናት እንደሚከተቡ በመርሀ ግብሩ ላይ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,12.534,12.233,0.0,12.534,-19.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_96e83844f1a5,train,የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ የዘንድሮ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ሀገራችን ግዙፍ ልማቶችን ማሳካት በቻለችበት ወቅት መከበሩ ልዩ ደስታ እንደሚሰጥ ጠቅሰው፤ ለአብነትም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን አንስተዋል።,spk_6ab30e407c69,am,16.283,15.948,0.335,16.283,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70719e8b40c4,train,በጨዋታው ላይ ሴኔጋል በተጋጣሚዋ ብልጫ ወስዳ ተጫውታለች።,spk_6ab30e407c69,am,3.962,3.599,0.362,3.962,-20.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f92e8c7c2088,train,ዜጎች ለውጥ እንደሚቻል ሀብቶቻችንን ወደ ትክክለኛ የቅድሚያ ትኩረቶቻችን ካዋልንም ማኅበረሰብን በርግጥም ማሻገር እንደምንችል ማመን እንደሚገባቸውም ነው የተናገሩት።,spk_6ab30e407c69,am,11.053,10.591,0.462,11.053,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0cd91f7291b,train,በቀጣይም የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የተለያዩ ተግባራት እንደሚከናወኑ ጨምረው ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,7.314,7.314,0.0,7.314,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_90d0f08e8da8,train,ሌሎችም የተቋሙ ባለሙያዎች በከተማው የተለያዩ አካባቢዎች በሚሰጡት የምርመራ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።,spk_6ab30e407c69,am,8.882,7.997,0.508,8.882,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_468960361558,train,ለስኬቱም የከተማ አስተዳደሩ፤ ተማሪዎችን ለማቀፍ ፈቃደኛ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ከዛሬ ጀምሮ እንደሚለይም ተመልክቷል።,spk_6ab30e407c69,am,9.233,7.801,0.542,9.233,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3372e6ee656b,train,20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በሐረሪ ክልል ደረጃ  ተከበሯል።,spk_6ab30e407c69,am,4.913,4.188,0.726,4.913,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1dad4e94dff1,train,የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዚሁ ወቅት፤ ኢትዮጵያ በሁሉም መስኮች ለውጥ ላይ መሆኗን ተናግረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,6.052,6.052,0.0,6.052,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0149f499f73b,train,የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አወቀ አስፈሬ በንቅናቄ መድረኩ እንዳሉት፤ ሁሉንም አቅሞቻችንን በማቀናጀትና በማስተባበር የክረምቱን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ውጤታማ ማድረግን ማጠናከር ይጠበቅብናል።,spk_6ab30e407c69,am,13.674,13.22,0.453,13.674,-23.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8c8897fade0,train,የወልቁጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፋሪስ ደሊል(ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት ዩኒቨርሲቲው ተማራዎችን በእውቀትና በስነ ምግባር ብቁ እንዲሆኑ ለማድረግ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው።,spk_6ab30e407c69,am,10.449,9.904,0.0,10.449,-20.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_99c5bec7d092,train,የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወርቃለማሁ ኮስትሬ በበኩላቸው፤ የቃል ኪዳን ቤተሰብ መርሃ ግብር  ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6ab30e407c69,am,8.882,8.359,0.523,8.882,-24.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d8565172636,train,ወላጆች እና አሳዳጊዎች ህፃናትን በማስከተብ ከበሽታው እንዲከላከሉ የማድረግ ሀላፊነታቸውን እንዲወጡም አቶ ወልተጂ ጠይቀዋል።,spk_6ab30e407c69,am,9.153,9.153,0.0,9.153,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e980cb73ebd6,train,የሲዳማ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ተወካይ አቶ ካሳሁን ከበደ በበኩላቸው አዲስ አበባ በፈጣን ለውጥና እድገት ላይ መሆኗን መመልከታቸውን ገልጸዋል።,spk_6ab30e407c69,am,8.834,8.834,0.0,8.834,-24.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a3962ea3a06,train,መንግስት የሕክምና አገልግሎትን ለዜጎች ተደራሽ ከማድረግ አንጻር የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።,spk_6ab30e407c69,am,7.194,6.642,0.552,7.194,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4af0420e49b2,train,ከዛሬ ጀምሮ በሚካሄደው መርሐግብርም ከሆስፒታሉ ከሁሉም የህክምና ክፍሎች የተውጣጡ ባለሙያዎች የሚሳተፉበትና ለተከታታይ ሶስት ቀናት የበጎ ፈቃድ ህክምና የሚሰጥበት መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_6ab30e407c69,am,13.233,12.88,0.353,13.233,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8946b6015996,train,የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ተሾመ ዋለ እንደገለጹት፤ ሠራተኛው ሰለምን በማስፈን ልማትና እድገት እንዲፋጠን ግንባር ቀደም ተዋናይ መሆን አለበት።,spk_6ab30e407c69,am,10.674,10.024,0.338,10.674,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38e1d5fa9031,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት ሲዳማ ቡና እና ኢትዮጵያ መድን ያደረጉት ጨዋታ አንድ አቻ ተጠናቋል።,spk_487251b9e59c,am,4.293,4.293,0.0,4.293,-34.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81bd6e316ce3,train,ከ22 ዓመታት በኋላ በአህጉራዊው መድረክ የሚገናኙት ሀገራቱ ለተመልካች አዝናኝ እና ተመጣጣኝ ፉክክር ያሳያሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_487251b9e59c,am,3.773,3.773,0.0,3.773,-33.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1cb43c5ff248,train,የሲዳማ ቡናው አጥቂ ሀብታሙ ታደሰ ከእረፍት መልስ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።,spk_487251b9e59c,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-34.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4c4ec463574,train,የሁለቱ ቡድኖች አሸናፊ በፍጻሜው አርሰናል ጋር ይገናኛል።,spk_487251b9e59c,am,3.213,3.213,0.0,3.213,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d284a61c7f6b,train,ጨዋታዎቹን ተከትሎ የ11ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ተጠናቋል።,spk_487251b9e59c,am,2.693,2.693,0.0,2.693,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b39f6be3412,train,ሀገራቱ በአፍሪካ ዋንጫው ሲገናኙ የአሁኑ ለስድስተኛ ጊዜ ነው።,spk_487251b9e59c,am,2.654,2.654,0.0,2.654,-35.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dbeff4d3912,train,ዛሬ በተደረገ የ12ኛ ሳምንት ጨዋታ ቦሌ ክፍለ ከተማ እና ሃዋሳ ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_487251b9e59c,am,4.013,4.013,0.0,4.013,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18e5d6aa82df,train,በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 12ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ውሎ ሁለት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ።,spk_487251b9e59c,am,3.534,3.534,0.0,3.534,-16.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80a5b5fd8b45,train,የ12ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከታህሳስ 20 ቀን 2018 ዓ.ም አንስቶ እንደሚካሄዱ የሊጉ አክሲዮን ማህበር አስታውቋል።,spk_487251b9e59c,am,4.694,4.694,0.0,4.694,-34.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db9b4c595f22,train,ኢትዮጵያ በምድቧ አንድ ነጥብ ብቻ በመያዝ የመጨረሻውን አራተኛ ደረጃ ይዛ አጠናቃለች።,spk_487251b9e59c,am,2.654,2.654,0.0,2.654,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00f650b21ec7,train,ዲያኪቴ ለሀገሩ ለመጀመሪያ ጊዜ ጨዋታውን ያደረገው እ.አ.አ በ2023 ኮትዲቭዋር ከሌሴቶ ጋር ባደረገችው ጨዋታ ላይ ሲሆን ለብሄራዊ ቡድኑ ባደረጋቸው 23 ጨዋታዎች ስድስት ግቦችን ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_487251b9e59c,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f62c34eb858,train,ሁለቱ ሀገራት አጠቃላይ አምስት ጊዜ ተገናኝተው ሞሮኮ ሶስት ጊዜ ስታሸንፍ ናይጄሪያ ሁለት ጊዜ ድል ቀንቷታል።,spk_487251b9e59c,am,3.454,3.454,0.0,3.454,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c63655fff312,train,ውጤቱን ተከትሎ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ነጥቡን ወደ 22 ከፍ አድርጓል። ከተከታዩ ፋሲል ከነማ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ አራት ለማስፋት ያገኘውን እድል አልተጠቀመም።,spk_487251b9e59c,am,9.354,9.354,0.0,9.354,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5bb9f7729c55,train,ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ከሴኔጋል እና ቤኒን ከቦትስዋና በቀጣይ በምድብ አራት የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው።,spk_487251b9e59c,am,3.614,3.614,0.0,3.614,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a3ac855db85,train,የ43 ዓመቱ ሳይመን ሁፐር ጨዋታውን በዋና ዳኝነት ይመሩታል።,spk_487251b9e59c,am,4.774,4.774,0.0,4.774,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_948c566e7250,train,ሶስት ነጥብ ሀዲያ ሆሳዕና ከወራጅ ቀጠና እንዲርቅ ያደርገዋል።,spk_487251b9e59c,am,2.574,2.574,0.0,2.574,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e089393f606d,train,ጨዋታው ምሽት 5 ሰዓት ላይ በኦልትራፎርድ ስታዲየም ይካሄዳል።,spk_487251b9e59c,am,3.373,3.373,0.0,3.373,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a89057b34e6d,train,ስፖርት ህብረ ብሔራዊ አንድነትና አብሮነትን በማጎልበት ሀገራዊ የጋራ ትርክትን ለመገንባት ሚናው የላቀ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_487251b9e59c,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d63ab30650c,train,በተጨማሪም የክልሉን ገጽታ ለመገንባት ካለው ፋይዳ በተጨማሪ ወንድማማችነትና እህትማማችነትን ያጠናክራል ብለዋል።,spk_487251b9e59c,am,4.854,4.854,0.0,4.854,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3b14cc18245,train,ባለሜዳው ማንችስተር ዩናይትድ በ21 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_487251b9e59c,am,2.773,2.773,0.0,2.773,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8cd474f5904a,train,ኤል ካኑስ በአውሮፓ ከሚጫወቱ የአፍሪካ ተስፈኛ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው። በአሁኑ ሰዓት ከሌይስተር ሲቲ በውሰት ወደ ስቱትጋርት አቅንቶ እየተጫወተ ይገኛል።,spk_487251b9e59c,am,6.373,6.373,0.0,6.373,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_572040c96c70,train,ማንችስተር ሲቲ የካራባኦ ዋንጫን ስምንት ጊዜ በማንሳት ከሊቨርፑል (10) ቀጥሎ ስኬታማው ክለብ ነው።,spk_487251b9e59c,am,3.293,3.293,0.0,3.293,-36.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd47c7867f06,train,ጨዋታው ማምሻውን በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ተካሄዷል።,spk_487251b9e59c,am,2.614,2.614,0.0,2.614,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52234a0c7b43,train,በወቅቱ በሩብ ፍጻሜው ሞሪታኒያ ላይ በፍጹም ቅጣት ምት ያስቆጠራት ጎል ቡድኑ ለግማሽ ፍጻሜ እንዲያልፍ አስችሎታል። ከዛ ወቅት አንስቶ ለሴኔጋል 34 ጨዋታዎች አድርጎ ስድስት ግቦችን ከመረብ ጋር አገናኝቷል።,spk_487251b9e59c,am,6.854,6.854,0.0,6.854,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_399c065a2e5e,train,ጨዋታው ምሽት አንድ ሰዓት ላይ በመሐመድ አምስተኛ ስታዲየም ይካሄዳል።,spk_487251b9e59c,am,3.213,3.213,0.0,3.213,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc0f69510160,train,ብሬንትፎርድ በውድድር ተሳትፎ ታሪኩ ለፍጻሜ ደርሶ አያውቅም ።,spk_487251b9e59c,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-35.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66f1d11cd2f2,train,በ91ኛው ደቂቃ የባርሴሎናው ፍራንኪ ዲ ዮንግ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል።,spk_487251b9e59c,am,4.253,4.253,0.0,4.253,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d434154188b6,train,መቻል በ23 ነጥብ አምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_487251b9e59c,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-16.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba1de90b19d0,train,ሀዲያ ሆሳዕና በ21 ነጥብ 15ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_487251b9e59c,am,2.893,2.893,0.0,2.893,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3857319b15f2,train,ፌደሬሽኑ ለአትሌቶች የ366 ሺህ ብር ሽልማት ያበረከተ ሲሆን ለውድድሩ ማስኬጃ 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር ወጪ ማድረጉን ገልጿል።,spk_487251b9e59c,am,4.333,4.333,0.0,4.333,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_001eef156f9e,train,በጨዋታዎቹ ላይ ስምንት ግቦችን ስታስቆጥር አምስት ጎሎችን አስተናግዳለች።,spk_487251b9e59c,am,2.853,2.853,0.0,2.853,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60eb0eeb5917,train,ባርሴሎና ለበርካታ ጊዜ ውድድሩን በማሸነፍ ስኬታማ ክለብ ነው።,spk_487251b9e59c,am,3.014,3.014,0.0,3.014,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_83da0d8a66ad,train,ማንችስተር ሲቲ በአራተኛው ዙር ስዋንሲ ሲቲን 3 ለ 1 ማሸነፉ ይታወቃል።,spk_487251b9e59c,am,2.693,2.693,0.0,2.693,-35.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56bdaab5d332,train,አርሰናል ባለፉት ሁለት የሊግ ጨዋታዎች ያላሸነፈ ሲሆን ግብም ማስቆጠር አልቻለም።,spk_487251b9e59c,am,2.494,2.494,0.0,2.494,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5bdad03cd1ab,train,በሌላኛው መርሃ ግብር ኒውካስትል ዩናይትድ ከፉልሃም ምሽት 5 ሰዓት ከ15 ላይ በሴይንት ጀምስ ፓርክ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_487251b9e59c,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b15635e0f661,train,አርሰናል ካሸነፈ ከተከታዩ ማንችስተር ሲቲ ጋር ያለው የነጥብ ልዩነት ወደ አምስት ከፍ ያደርጋል።,spk_487251b9e59c,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c0e756d00f4,train,የመጀመሪያ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ውድድር ዛሬ በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ከተማ ተካሂዷል።,spk_487251b9e59c,am,3.253,3.253,0.0,3.253,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_380595a081b0,train,ቦሌ ክፍለ ከተማ በ11ኛ ሳምንት ጨዋታ የሊጉን መሪ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ 1 ማሸነፉ የሚታወስ ነው።,spk_487251b9e59c,am,3.893,3.893,0.0,3.893,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c1178173200,train,በኢትዮጵያ የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 12ኛ ሳምንት መቻል አዲስ አበባ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል።,spk_487251b9e59c,am,3.853,3.853,0.0,3.853,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a54b35fbd6e,train,መቀሌ 70 እንደርታ በ12 ነጥብ 17ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_487251b9e59c,am,4.133,4.133,0.0,4.133,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8567f928b579,train,ጂን-ፍሊፕ ማቴታ ለክሪስታል ፓላስ፣ ቶም ኬርኒ ለፉልሃም ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_487251b9e59c,am,4.253,4.253,0.0,4.253,-34.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36b62f0a9ad4,train,ቶኒ ሃሪንግተን ጨዋታውን በዋና ዳኝነት ይመሩታል።,spk_487251b9e59c,am,1.694,1.694,0.0,1.694,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d2031d5ff8e,train,የመልሱ ጨዋታ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በካምፕ ኑ ስታዲየም ይደረጋል።,spk_487251b9e59c,am,5.454,5.454,0.0,5.454,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1e93b38bdf9,train,ጨዋታውን ተከትሎ የ20ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ተጠናቋል።,spk_487251b9e59c,am,3.333,3.333,0.0,3.333,-35.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60f49c3e43ce,train,መቻል በ30 ነጥብ አምስተኛ ደረጃን ይዟል። ቡድኑ ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች ድል አልቀናውም።,spk_487251b9e59c,am,4.133,4.133,0.0,4.133,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64d46913fc17,train,በዚህ ጨዋታ ያሬድ ታደሰ በ27ኛው ደቂቃ እንዲሁም ነቢል ኑሪ በ30ኛው ደቂቃ ግቦቹን ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።,spk_487251b9e59c,am,4.093,4.093,0.0,4.093,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_984f8477b121,train,በግማሽ ፍጻሜው ግብጽ በሴኔጋል፣ ናይጄሪያ በሞሮኮ ሽንፈት አስተናግደዋል።,spk_487251b9e59c,am,3.333,3.333,0.0,3.333,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52bdb85f38ce,train,መቻል በ17 ነጥብ አምስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_487251b9e59c,am,3.853,3.853,0.0,3.853,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df06ca047dfe,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 19ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ሊቨርፑል እና ሊድስ ዩናይትድ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_487251b9e59c,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-33.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3afdea30846c,train,አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው ፋሲል ከነማ በ29 ነጥብ አምስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_487251b9e59c,am,2.974,2.974,0.0,2.974,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e10049ecb3f,train,ጨዋታው ምሽት አምስት ሰዓት በኦልድትራፎርድ ስታዲየም ይደረጋል።,spk_487251b9e59c,am,3.134,3.134,0.0,3.134,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11b0e29130e7,train,የመልሱ ጨዋታ የካቲት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።,spk_487251b9e59c,am,4.814,4.814,0.0,4.814,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1743d0b0816b,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ቸርነት ጉግሳ በ21ኛው ደቂቃ ባስቆጠረው ግብ መቻል መሪ ሆኗል።,spk_487251b9e59c,am,3.693,3.693,0.0,3.693,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22f601abe52e,train,አዳማ ከተማ በ21 ነጥብ ደረጃውን ከአምስተኛ ወደ ሶስተኛ ከፍ አድርጓል።,spk_487251b9e59c,am,5.093,5.093,0.0,5.093,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03ae80b85682,train,መሰረት ማቴዎስ እና ፍሬህይወት በድሉ ለአርባ ምንጭ ከተማ ጎሎቹን ከመረብ ላይ አሳርፈዋል።,spk_487251b9e59c,am,3.693,3.693,0.0,3.693,-16.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0137afce4223,train,በመጀመሪያው አጋማሽ ፍጹም የጨዋታ ብልጫ የወሰደው አትሌቲኮ ማድሪድ በ45 ደቂቃ አራት ግቦችን አስቆጥሯል።,spk_487251b9e59c,am,5.133,5.133,0.0,5.133,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_475ef5f935c3,train,ውጤቱን ተከትሎ ባርሴሎና ለ16ኛ ጊዜ የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫን አንስቷል። የባለፈው ዓመት ክብሩንም ማስጠበቅ ችሏል።,spk_487251b9e59c,am,3.614,3.614,0.0,3.614,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6076377823a0,train,ተጋጣሚው ብሬንትፎርድ በበኩሉ ግሪምስቢ ታውንን 5 ለ 0 በመርታት ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅሏል።,spk_487251b9e59c,am,3.574,3.574,0.0,3.574,-36.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26c7aaf87a76,train,አርባምንጭ ከተማ በሊጉ እስከ አሁን ምንም ጨዋታ ያላስመዘገበ ብቸኛ ቡድን ነው።,spk_487251b9e59c,am,3.574,3.574,0.0,3.574,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4b826189683,train,በአሁኑ ሰዓት አዳማ ከተማ ከሃዋሳ ከተማ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን እያደረጉ ይገኛሉ።,spk_487251b9e59c,am,3.574,3.574,0.0,3.574,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd2c06ca5eba,train,ረቂቅ ደንቡን ለማዳበር  የባለድርሻ አካላት ግብዓት ወሳኝ ሚና እንዳለው ጠቅሰው፤ የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማሳለጥና  በስነ-ምግባር የታነጸ ዜጋ ለማፍራት የሁሉንም አካላት ርብርብ ይጠይቃል ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,11.774,11.319,0.455,11.774,-32.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5830d16d08e4,train,ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ የተካሄደው ይህ ጉባኤ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ መሆኑም ተገልጿል።,spk_6915939e3e4d,am,7.093,6.435,0.659,7.093,-24.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_05a42d61d61d,train,የተሰጣቸው ቦታ ለቤት ኪራይ የሚያወጡትን ወጪ የሚያስቀርላቸው መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,4.534,4.193,0.341,4.534,-25.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_22e8fadcb468,train,ወጣቱ በመልካም ስብዕና ታንጾ በሀገር ልማትና በሰላም ግንባታ ተሳትፎውን እንዲያጠናክር በቅንጅት መስራት እንደሚጠበቅበት ተገለጸ።,spk_6915939e3e4d,am,8.493,7.657,0.336,8.493,-27.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d8087de7c23,train,የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በላይ በዛብህ፥በክልሉ የወባ ስርጭት በሚስተዋልባቸው አካባቢዎች የመከላከል ስራ በተጠናከረ መልኩ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.694,10.161,0.532,10.694,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f4fa3a985ee,train,በቀሪ ወራት ህብረተሰቡን በማስተባበር በበጀት ዓመቱ ለመሰብሰብ በዕቅድ የተያዘውን 8ሺህ ዩነት ደም ለማሳካት ባለድርሻ አካላት አስተዋጿቸውን እንዲያጠናክሩም ጠይቀዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.493,9.88,0.613,10.493,-29.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4decf8efcd92,train,በክረምት ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ ህመሞችን በማወቅ እና የጥንቃቄ መንገዶችን በመከተል እራስንና ቤተሰብን ከበሽታ መጠበቅ አስፈላጊ መሆኑን ባለሙያዎች ይመክራሉ።,spk_6915939e3e4d,am,10.174,9.833,0.341,10.174,-28.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab215854b842,train,በርክክብ መርሃግብሩ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ እንዳሉት፣ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጤናው ዘርፍ ብቁና ተወዳዳሪ የሰው ሀይል ለማፍራት ከሚያከናውኑት ተግባር በተጓዳኝ ለህብረተሰቡ  የሕክምና አገልግሎት እየሰጡ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_6915939e3e4d,am,15.973,14.814,0.381,15.973,-28.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aded7bc032cc,train,በኮሚሽኑ ዕቅድ መሠረትም ክልሉ በቅርቡ እንደሌሎቹ ክልሎች ተሳታፊዎችን በመለየት አጀንዳ የማሰባሰብ ሥራውን ተግባራዊ ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ነው የተናገሩት።,spk_6915939e3e4d,am,11.573,10.534,1.039,11.573,-26.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_381dd04c8b89,train,በአፍሪካ አገራት መካከል የባህል ልውውጥ በማድረግ መልካም ተሞክሮዎች ጎልተው እንዲወጡ በትኩረት መስራት ይገባል ሲሉ አሳስበዋል።,spk_6915939e3e4d,am,9.454,8.284,0.392,9.454,-23.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7484b4825108,train,ተማሪዎችን በንቅናቄ ከማስመዝገብ ባለፈ የትምሕርት ግብዓት የመሰብሰብ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን አንስተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,13.694,12.627,0.648,13.694,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bad65fe08bf7,train,የሰላምና የፍቅር መገለጫ የሆነው የወላይታ የዘመን መለወጫ(ጊፋታ) በዓል ሲከበር አብሮነትንና ህብረ ብሄራዊ አንድነትን በማጽናት ሊሆን እንደሚገባ የወላይታ ዞን አስተዳደር አስታወቀ።,spk_6915939e3e4d,am,12.213,10.411,0.835,12.213,-33.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a1529b8a4033,train,የቤት መስሪያ ቦታው የተሰጠው በሦስት የተለያዩ አካባቢዎች 11 ነጥብ 75 ሄክታር መሬት በማዘጋጀት መሆኑን የገለጹት ደግሞ የከተማ አስተዳደሩ የከተማና መሰረተ ልማት ፅህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ጣምተው ቸኮለ ናቸው።,spk_6915939e3e4d,am,14.174,12.439,0.506,14.174,-28.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4681a0392a91,train,ኮሚሽኑ በቀጣይ የሚያከናውናቸው ዋና ዋና ተግባራትንም አብራርተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,4.894,4.129,0.764,4.894,-22.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_42fd1d418c6c,train,በአማራ ክልል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም ዋና ፀሐፊ ታፈረ መላኩ (ዶ/ር)፤  የትምህርት፣ የጤና እና ሌሎችንም ማህበራዊ አገልግሎቶች በማገዝ እንዲጠናከሩ ማድረግ የጋራ ሃላፊነት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,11.534,11.189,0.345,11.534,-26.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_62f41a7c4999,train,የገራድ ቢመዶ አጠቃላይ ሆስፒታል ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ መድረክ ህዝቡ ለልማት ያለውን የተቀናጀ ጥረት የሚያሳይ መሆኑን ጠቅሰው  የሆስፒታሉ ግንባታ እንዲፋጠን ክትትል ይደረጋል ብለዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,11.973,11.199,0.775,11.973,-25.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_498db2bb0b56,train,በመሆኑም ለዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከወዲሁ በቂ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,6.694,5.732,0.498,6.694,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_746a08698415,train,ጉንፋንና ብሮንካይትስን ጨምሮ የመተንፈሻ አካላት ኢንፌክሽኖች በቀዝቃዛ ወራት በብዛት እንደሚከሰቱም በመልዕክቱ ተጠቁሟል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,7.854,7.509,0.344,7.854,-27.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ee4230dd34d,train,በዚህ ረገድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ የቆዩ ቁርሾዎችና አለመግባባቶች በምክክር እንዲፈቱ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል።,spk_6915939e3e4d,am,9.213,8.712,0.502,9.213,-25.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb56fbef8cd8,train,በዞኑ ሠላምን የማጽናትና የልማት ስራዎችን የማጠናከር ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የገለጸው ደግሞ የዞኑ አስተዳደር ነው፡፡,spk_6915939e3e4d,am,6.814,6.477,0.337,6.814,-26.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d1295a81055,train,በሀገር መከላከያ ሰራዊት ዳሎል ማእከላዊ እዝ ስር የሚገኙ የተለያዩ ኮሮች የሚሳተፉበት የስፖርት ፌስቲቫል በጅማ መካሄድ ጀመረ።,spk_6915939e3e4d,am,8.774,7.581,0.81,8.774,-24.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f102a9d98b83,train,በበሽታዎቹ ዙሪያ የሃይማኖት አባቶች፣ አባገዳዎች፣ ሃደ ሲንቄዎችና መምህራንን በማሳተፍ ከትምህርት ቤቶችና በእምነት ተቋማት ጋር በመተባበር እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,10.893,10.54,0.354,10.893,-21.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d708c3f4b181,train,በጽህፈት ቤቱ የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ባለሙያ አቶ ድሪባ ጉተታ የክረምት ወራት ጋር ተያይዞ የወባ በሽታ ስርጭትን የመከላከል ሥራ በቅንጅት እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,13.653,10.24,0.684,13.653,-24.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ce9ffb9da00,train,ይህም በሰውነታችን ውስጥ በሙቀትና ቅዝቃዜ መቀያየር ምክንያት የሚከሰቱ ድንገተኛ ኢንፌክሽኖችን ለመከላከል የሚያግዝ መሆኑን፤,spk_6915939e3e4d,am,8.293,7.268,0.605,8.293,-26.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_732eea8e4350,train,ሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል ኢትዮጵያዊ ፍቅርና ወንድማማችነት በጉልህ የተንጸባረቀበት መሆኑን የበዓሉ ተሳታፊዎች ገለጹ።,spk_6915939e3e4d,am,8.133,7.712,0.422,8.133,-22.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_834ab403041c,train,ቢሮው የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ተማሪዎችን ክልላዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ አድርጓል።,spk_6915939e3e4d,am,5.373,4.894,0.48,5.373,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_182699984b34,train,ስልጠናው ያላቸውን እውቀትና ክህሎት ከራሳቸው ሀሳብና የሥራ ፍላጎት ጋር አስተሳስረው የሥራ እድል በመፍጠር የራሳቸውን ሀብት ማመንጨት እንዲችሉ የሚያግዝ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,11.973,10.814,0.665,11.973,-23.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4d5785ebef9,train,ከአፍሪካ ጋር ያለን ትብብር በጋራ ተጠቃሚነትና እኩልነት ላይ በተመሰረተ ሁኔታ እንዲያድግ እንሰራለን ሲሉ የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን አስታወቁ።,spk_6915939e3e4d,am,11.774,11.154,0.619,11.774,-23.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d73a12bae49,train,ሀገራዊ ችግሮችን በምክክር በዘላቂነት ለመፍታት፣ ግጭትን ለማስወገድና ህብረ-ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር ሀገራዊ ምክክሩ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.254,9.529,0.34,10.254,-25.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_50df29d11d67,train,ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ ሀገርን በዘላቂነት እናልማ የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ,spk_6915939e3e4d,am,9.014,8.633,0.381,9.014,-25.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa8f1242e413,train,የኤጀርሳ ለፎ ወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተካልኝ ፍቅሬ በበኩላቸው በወረዳው በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የተገነቡ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት ጀምረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,11.534,10.89,0.644,11.534,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_07026884c7f1,train,በመርሃ ግብሩ የ5 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር ተካሂዶ በወንዶችና በሴቶች ከአንደኛ አስከ ሶስተኛ ለወጡ የሜዳሊያና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.774,9.236,0.499,10.774,-33.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d29a32fc2cc,train,👉 ከፍተኛ ተጋላጭነት ላለባቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች ( አረጋውያን፣ ጽኑ ህሙማን፣ ማላብሶርፕሽን ላለባቸው ሰዎች፣ በከተሞች አካባቢ ጥቁር ቆዳ ላለባቸው ሰዎች ) ምርመራ ማድረግ፤,spk_6915939e3e4d,am,12.414,10.38,0.34,12.414,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_320f73376a26,train,ይህም ለመልካም አስተዳደር መስፈን የበኩሉን ድርሻ ማበርከቱን አንስተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,4.413,3.87,0.544,4.413,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e18c0ea2917,train,የቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ መንግስት ለሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም መወሰኑን ተከትሎ መግለጫ አውጥቷል።,spk_6915939e3e4d,am,6.934,6.55,0.384,6.934,-25.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_258ae0686ac5,train,ቢሾፍቱ በኮሪደር ልማት ተውባ በዓሉን በደመቀ ሁኔታ ማስተናገዷን ጠቁመው የልማት ስራዎቹ ልዩ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_6915939e3e4d,am,7.694,7.329,0.365,7.694,-21.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_11afd03242cc,train,ከዚህ በተጨማሪ የቤት ለቤት ኬሚካል እርጭት ሥራ እንዲሁም የወባ በሽታ ምልክት የታየባቸውን ሰዎች ፈጥኖ የማከም ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.934,9.437,0.351,10.934,-24.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a5afecac113e,train,ላቦራቶሪም 28 ያህል መገንባታቸውን ገልፀው ቅድመ ወረርሽኝ ልየታ ላይ አቅም መፈጠሩን እና የአፍሪካ ሲዲሲ በኢትዮጵያ መገንባት በወረርሽኝ ልየታ አቅም መፍጠሩን ተናግረዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,11.893,10.383,0.361,11.893,-29.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_92fcdc84b640,train,በአማራ ክልል የጤና አገልግሎትን ጥራቱን የጠበቀ፣ ፍትሀዊ እና ተደራሽ የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።,spk_6915939e3e4d,am,9.334,8.99,0.344,9.334,-20.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e7c30ccbbc3,train,90 በመቶ ያህሉ የመራጮች ድምጽ ተቆጥሮ በተገኘ ጊዜያዊ ውጤት ሚሌ ከአምሳ አምስት በመቶ በላይ ድምጽ ሲያገኙ ተቀናቃኛቸው ሰርጂዮ ደግሞ 44 በመቶ ማግኘታቸው ተጠቁሟል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,13.334,12.354,0.4,13.334,-25.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_10388a615698,train,ለዚህም  የሃይማኖት አባቶች፣ የሃገር ሽማግሌዎች፣ ወላጆችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_6915939e3e4d,am,7.413,7.074,0.34,7.413,-29.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7344bbef0ad,train,የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ፅጌረዳ  ክፍሌ በበኩላቸው ቤት ለቤት በሚካሄደው የክትባት ዘመቻ በአስተዳደሩ ከ109ሺህ በላይ ህፃናት ተደራሽ እንደሚሆኑ ገልጸዋል ።,spk_6915939e3e4d,am,9.694,9.343,0.35,9.694,-27.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_74862dd4d36c,train,የህዳሴ ግድብ የስራ ታላቅነት፣የመሪነት ብቃት፣የህዝብ አንድነት የታየበት መሆኑንም ገልጸዋል::,spk_6915939e3e4d,am,7.093,6.114,0.423,7.093,-24.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7941a648bdbc,train,ክትባቱን የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር፣ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የድሬደዋ አስተዳደር ምክርቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እና የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ጽጌረዳ ክፍሌ አስጀምረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.573,9.907,0.666,10.573,-27.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e662d9d6c925,train,በክረምቱ ወቅት ለፀሀይ የሚኖረን ተጋላጭነት አነስተኛ በመሆኑ በሽታ የመከላከል ስርዓትን ለመጠበቅ አስፈላጊ የሆነው የቫይታሚን ዲ መጠን መቀነስ አንደኛው የጤና ችግር መሆኑንም አትቷል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,11.493,11.041,0.453,11.493,-26.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c2d5243bd63,train,የማህብረሰብ አቀፍ ጤና መድን መዋጮን መክፈል የማይችሉ የህብረተሰብ ክፍሎችም የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ባለሃብቶችና ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር እንዲታገዙ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,12.813,11.885,0.928,12.813,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb4125bb8fed,train,በውይይት መድረኩ ላይ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አስኬር መሐመድ እንዳመለከቱት፤   የአፋር ህዝብ ለረጅም ዘመናት በባህላዊ ዳኝነት ስርዓት ሲገለገል ቆይቷል።,spk_6915939e3e4d,am,9.373,8.981,0.393,9.373,-22.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2ee4561a488,train,በበዓሉ ምዕምናኑ ስለ ሀገር ሰላምና አንድነት ትምህርት እየተሰጠ ነው ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,4.574,4.055,0.519,4.574,-26.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f98a075e00eb,train,ጁሊየት ማሻሪያ (ፕ/ር) ፤ አፍሪካን በጋራ ለመቀየር የጋራ ርብርብ ያስፈልጋል፣ ለዚህ ደግሞ መገናኛ ብዙሃን ከፍተኛ ድርሻ አላቸው ነው ያሉት።,spk_6915939e3e4d,am,10.694,10.217,0.476,10.694,-23.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9496f7de316d,train,በየደረጃው በመወያየት ሰላሙ ዘላቂ እንዲሆን ከባለድርሻ አካላት ጋር እየሰሩ መሆናቸውንም ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,6.494,5.703,0.79,6.494,-24.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_19d54fa9745a,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮና የተጠሪ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች ለወገን ደራሽ ወገን ነው በሚል እሳቤ ከአቶ ከበደ ቦርጂ በተለገሰው 100 ካሬ ቦታ ላይ ለአቶ ማርያም ጉዬ የገነቡትን መኖሪያ ቤትም ትናንት አስረክበዋል።,spk_6915939e3e4d,am,13.973,12.142,0.35,13.973,-28.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d8359afda4d,train,በክልሉ  የፍትህ ስርዓቱን  ለማዘምን  በቴክኖሎጂ የተደገፈ አሰራር ለመዘርጋት በሲስተም የታገዘ ማድረግ መቻሉንም አክለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,8.493,7.801,0.342,8.493,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7903130b832,train,በእግር ኳስ ህይወት ዘመኑ ውስጥ 1977፣ 1978 እና 1986 ዓ.ም የኮከብ ግብ አግቢነትን፣ በ1978 እና 1982 ዓ.ም የኮከብ ተጫዋችነትን ክብር ተጎናፅፏል።,spk_6915939e3e4d,am,12.454,12.12,0.334,12.454,-26.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_abe2e10147fe,train,በአፍሪካ ጉዳይ አንድ ዓይነት ዕይታ እንዲኖር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አስተዋጽዖ ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሰው፤ የአህጉሪቷ ትስስር እንዲጠናከር አንድ ቦታ ያለው መልካም ተሞክሮ ለሌላው እንዲደርስ ማድረግ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,16.453,13.832,1.063,16.453,-23.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe8c907fb584,train,"""ኑሮ ካሉት ... "" እንዲሉ ሆነና በጠባብና ልትፈርስ በደረሰች ደሳሳ ጎጆ ለዘመናት በችግር ውስጥ ቢያሳልፉም ዛሬ ኑሯቸው ተለውጧል።",spk_6915939e3e4d,am,8.973,7.546,0.841,8.973,-26.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e07df7a0710d,train,መጽሐፍቱ የቱሪዝም መስህቦችን፣ ባህላዊ፣ ተፈጥሯዊ እና ታሪካዊ ቅርሶችን የሚዳስሱ ሲሆን የኢትዮጵያ ቱሪዝም ሀ፣ ሁ(ABC’s of Ethiopian Tourism) እና ABC Tuuriizimii oromiyaa በሚሉ ርዕሶች የተዘጋጁ ናቸው።,spk_6915939e3e4d,am,13.373,12.269,0.413,13.373,-35.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_46441aa71ddc,train,በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ የጎንደር ከተማ አስተዳደር አመራሮችና የተመራቂ ቤተሰቦች የተገኙ ሲሆን፤ በትምህርታቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተመራቂዎች ዋንጫና የምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,12.213,11.875,0.338,12.213,-20.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_50c6f03ec651,train,የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ ገስጥ ጥላሁን በበኩላቸው፤ ለሕክምና ተቋማት  ግብዓት የማቅረቡን ተግባር በማጠናከር  የአገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማስፋት እየተሰራ መሆኑን ገለጸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,11.653,11.312,0.341,11.653,-21.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d406b745fb82,train,በአዲስ አበባ በሚገኙ የተለያዩ መስጅዶች የወጣቶችና የምሁራን ዘርፍ የመጅሊስ ምርጫ ተካሂዷል።,spk_6915939e3e4d,am,5.854,5.508,0.346,5.854,-19.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1f245d8b65c,train,የክልሎች ባለድርሻ አካላትም የሚጠበቅባቸውን ሃላፊነት በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,5.534,5.174,0.36,5.534,-28.4,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_a62e5a5db09d,train,ሚድዋይፎችን ጨምሮ የጤና ባለሙያዎች ሰውሰራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች በተከሰቱበት ወቅት እናቶችና ህጻናት ተገቢውን የጤና ክብካቤ እንዲያገኙ ማድረጋቸውን ገልጸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,12.014,10.297,1.717,12.014,-26.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0f6cd83e126,train,በአዲሱ የትምህርት ዘመን ተማሪዎች ከመቼውም ጊዜ በላይ የተሻለ ውጤት እና ሥነ ምግባር እንዲኖራቸው ለማድረግ አሰራር ተቀምጦ ወደ ተግባር መገባቱን ገልጸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,9.973,9.0,0.974,9.973,-27.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4c40fc4e0b3,train,ልጃገረዶች ነፃነታቸውን የሚገልፁበት፣ የሰላም፣  የፍቅር፤ የአንድነትና የመተባበር መገለጫ የሆነው የአሸንዳ በዓልን ጠብቆ ከማጠናከር በተጨማሪ የቱሪስት መስህብ እንዲሆን መስራት ይገባልም ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,11.133,10.146,0.347,11.133,-26.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e770a6b17e47,train,የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2018 ዓ.ም የአንደኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ላይ በደብረ ብርሃን ከተማ የግምገማ ምክክር መድረክ አካሂዷል።,spk_6915939e3e4d,am,9.053,8.202,0.851,9.053,-32.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_276a69d3130d,train,የፈጠራ ስራው  የገጠሩን ማህበረሰብ ግብርናን በማዘመን ከድህረ ምርት እስከ ምርት ሂደት በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የታገዘ ክትትል ለማድረግና ምርታማነትን ለመጨመር የሚያስችል መሆኑን ነው የገለጸው።,spk_6915939e3e4d,am,13.014,12.668,0.346,13.014,-21.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_71704752369b,train,በተለይ በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት የተገነቡ አዳዲስ መዳረሻዎችና ጥገና የተደረገላቸው የመስህብ ሃብቶች ለዘርፉ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳላቸው አመልክተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.854,9.996,0.858,10.854,-28.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2eef6d0d48c,train,አቶ ከበደ ቦሮጂ ይባለሉ። የአቶ ማርያምን ተስፋ የሚያለመልም በጎነት ይዘው ከተፍ አሉ።,spk_6915939e3e4d,am,7.694,6.01,1.091,7.694,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d50e37e3fbf0,train,በአብዮት ጮራ ትምህርት ቤት ወላጅ፣ተማሪዎች፣ መምህራን ህብረት (ወተመ) ሰብሳቢ አቶ ሞላ ቢቢሶ ከክረምት ወራት ጀምሮ ትምህርት ቤቱን ምቹ ከማድረግ በተጨማሪ የገቢ ማስገኛ ሥራዎች መከናወናቸውን አመልክተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,13.934,12.804,0.328,13.934,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e4f1cd4bd52,train,፨ ከብሔራዊ ቤተ መንግስት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ብሔራዊ ቤተ መንግስት አጠገብ፣,spk_6915939e3e4d,am,5.253,4.727,0.526,5.253,-29.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_399c330e3d8e,train,ሁለተኛው የኢትዮጵያውያን የቻይና ቋንቋ የኦንላይን ቋንቋ ክህሎት ውድድር ሽልማት በፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ኢንስቲትዩት ተካሂዷል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,6.774,6.202,0.572,6.774,-32.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcef623432da,train,በህዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የድጋፍ ሰልፉ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ነዋሪዎች የተለያዩ መልዕክቶችን በማንገብ በኅብረ ዜማ ታጅበው ደስታቸውን በመግለጽ ላይ ይገኛሉ።,spk_6915939e3e4d,am,11.053,10.71,0.343,11.053,-23.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_27bd7a372c53,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ23 ሚሊዮን በላይ የማህብረሰብ አቀፍ ጤና መድን አባላት በየደረጃው ባሉ የክልሉ ጤና ተቋማት የህክምና አገልግሎት ማግኘታቸውን ምክትል ሃላፊዋ ጨምረው ገልጸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.094,9.752,0.342,10.094,-26.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac0595a6adda,train,ሌላኛው የከተማው ነዋሪ ወይዘሮ አማረች ወታንጎ በበኩላቸው በአካባቢያቸው የወባ ትንኝ መራቢያ እንዳይኖር መኖሪያ ግቢያቸውን የማጽዳትና ያቆሩ ውሃዎችን የማፋሰስ ሥራ ማከናወናቸውን ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,12.213,11.438,0.401,12.213,-23.5,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_286abed5eef5,train,የሻሸመኔ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሱልጣን ሁሴን በበኩላቸው፤ በተላላፊ በሽታዎች ዙሪያ የማህበረሰቡን ግንዛቤ የሚያሳድጉ መርሀ ግብሮችን በማዘጋጀት የማስተማር ስራ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,11.973,11.609,0.365,11.973,-23.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dd0d3f2bed6,train,አክለውም፤ ለሀገራዊ ምክክሩ ባይቀርቡም በየደረጃው ትኩረት የሚያስፈልጋቸው አጀንዳዎች የትኞቹ እንደሆኑ የመለየት ተግባር እንደሚከናወንም አስገንዝበዋል።,spk_6915939e3e4d,am,8.493,8.155,0.339,8.493,-24.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c4ac69dc404,train,"እስካሁን ባለው መረጃ በአገሪቷ ከ 1,500 የሚበልጡ በቫይረሱ ተይዘው እንደሚገኙ በመረጃው ተጠቅሷል፡፡ ምንጭ፡-ቢቢሲ",spk_6915939e3e4d,am,8.094,7.718,0.376,8.094,-25.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_efe33f45533e,train,በኢትዮጵያ እግር ኳስ ውስጥ በጨራሽ አጥቂነቱ በቀዳሚነት የሚጠቀሰው ሙሉጌታ ከበደ በ1959 ዓ.ም በደሴ ከተማ ተወለደ።,spk_6915939e3e4d,am,8.973,8.407,0.566,8.973,-26.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9dda7427a26a,train,ለዚህም ክትባቱን ከዛሬ ጀምሮ እሰከ ታህሳስ 6 ቀን 2018 ዓ.ም  በክልሉ በ50 ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች  በቅንጅት በመስጠት ህጻናትን ከበሽታው ለመታደግ  ትኩረት መሰጠቱን ጠቁመዋል።,spk_6915939e3e4d,am,13.614,12.271,0.339,13.614,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c786b750f2b,train,ሁለት ወንዶች ለሰባት የቤተሰቦቻቸው አባል በቫይረሱ እንዲያዙ ማድረጋቸውም የአገሪቱ ቴሌቪዥን ዘግቧል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,6.534,6.171,0.362,6.534,-25.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7024a339865,train,የልጆቻችን የነገ ዕጣ ፈንታ የሚወሰነው በትምህርት ነው ያሉት ሚኒስትር ዴኤታዋ፤ የመማር ማስተማሩን ሂደት የሚያውኩ ተግባራትን መከላከል የጋራ ሃላፊነት መሆኑን አንስተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,15.053,8.91,1.713,15.053,-33.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a18d1365753a,train,O ጠቆር ያለ የቆዳ ቀለም ( ተፈጥሯዊ አጋላጭ ምክንያት ነው ) ፤,spk_6915939e3e4d,am,3.413,3.071,0.342,3.413,-26.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4b1685a85f2,train,የክልሉ መንግሥት የመማር ማስተማር ሂደቱን ለማሳለጥ ባለፉት ወራት የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱንም አንስተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,6.894,6.398,0.495,6.894,-33.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_db26e424a2ca,train,"የአማራ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ “ከጂኦ ስትራቴጂክ ኩስመና ወደ ታደሰ ቁመና"" በሚል መሪ ሃሳብ ለከፍተኛና መካከለኛ የፖሊስ አመራሮች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ እያካሄደ ይገኛል።",spk_6915939e3e4d,am,13.733,10.665,0.636,13.733,-29.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aeec76e2a133,train,👉 ደኅንነቱ የተጠበቀ የፀሐይ መጋለጥ ( እንደ ቆዳ ዓይነት የሚወሰን ሆኖ በሣምንት ለጥቂት ጊዜያት በየቀኑ ከ 10 እስከ 15 ደቂቃዎች ) ፤,spk_6915939e3e4d,am,7.494,7.154,0.339,7.494,-26.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d3478e8bfd5,train,ከሐይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ሌሎች የሕብረተሰብ ክፍሎች ጋር በመቀናጀት ጫካ የገቡ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን እንዲከተሉ በማድረግ የክልሎች ሰላም መሻሻሉን ጠቅሰዋል።,spk_6915939e3e4d,am,11.254,10.789,0.464,11.254,-29.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1233c263c547,train,ያለችው ደግሞ ከደሴ ከተማ የመጣችው ወጣት ሂክማ ሀሰን ናት።,spk_6915939e3e4d,am,4.133,3.722,0.411,4.133,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_13a017e43302,train,የኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት ፕሬዘዳንት ፉአድ ገና በመድረኩ እንዳለው ወጣቶች በልማትና በሰላም ግንባታ ያላቸውን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማጎልበት በርካታ ጥረቶች እየተደረጉ ይገኛሉ፡፡,spk_6915939e3e4d,am,12.653,11.793,0.86,12.653,-25.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3288ad308599,train,የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተናዎች ከዛሬ ጀምሮ ወደ መፈተኛ ክፍሎችና ወደ ክላስተር ማዕከላት መጓጓዝ መጀመራቸውን ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,7.494,7.131,0.363,7.494,-24.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f772ec4a01af,train,የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የመሰናዶ ትምህርት ደረጃ ተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ማላቂያ ስትራቴጂ ተግባራዊ ማድረጉ ይታወቃል።,spk_6915939e3e4d,am,12.014,9.559,0.715,12.014,-30.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c64084ddc5eb,train,ወጣቶች ራሳችንን ለማብቃት በምናደርገው ጥረት የምንጠቀማቸውን የመረጃ ምንጮች መምረጥ አለብን ብላለች።,spk_6915939e3e4d,am,7.253,6.914,0.34,7.253,-21.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b904cd64b6a3,train,ድህነትና ሥራ አጥነትን በማጥፋት ለመጪው ትውልድ የተሻለች ሀገር ለማቆየት የተጀመረው ሥራ ውጤታማ የሚሆነው በህዝቡ ተሳትፎ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,8.614,8.086,0.528,8.614,-31.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8de8c5c6cfaa,train,ህዳሴ ከኢትዮጵያውያን ለኢትዮጵያውያን የተሰጠ ውድ ኃብት ነው ያሉት ፕሬዝዳንቱ ለኢትዮጵያ እናቶች የዘመናት እንባ ምላሽ የሰጠ ፕሮጀክት መሆኑን አንስተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,7.534,7.162,0.371,7.534,-24.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6325c8871c1b,train,ኢትዮጵያውያን የተለያዩ ዓለም አቀፍ ቋንቋዎችን ማወቃቸው ተወዳዳሪነታቸውን ያሳድጋል ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የቻይና ቋንቋ ማዕከሉም ቋንቋውን እንዲማሩ እንደሚያግዛቸው ተናግረዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,10.213,9.478,0.418,10.213,-32.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a80481944efe,train,የአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የአለም ምግብ ፕሮግራም ነዳጅ በአሸባሪው ህወሃት መዘረፉን እያወቁ ዝምታን መምረጣቸው ለሽብር ቡድኑ ያላቸውን ድጋፍ በግልፅ ያሳያል ሲሉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁሯ አን ጋሪሰን ገለጹ፡፡,spk_6915939e3e4d,am,16.174,15.589,0.584,16.174,-25.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad7fa38ec7fc,train,በክልሉ ፍትህ ቢሮ የልዩ ልዩ ወንጀሎች ምርመራ ዳይሬክተር አቶ አህመድ ገአሰ በበኩላቸው እንደተናገሩት፤ በዚህ ረቂቅ አዋጅ ላይ አራት መድረኮችን በማዘጋጀት ውይይት ተደርጓል።,spk_6915939e3e4d,am,12.133,11.752,0.381,12.133,-23.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cd16fb7ba61,train,በህንድ ኡትራካንድ እና ከራላ በተባሉ ግዛቶች እና በኔፓል የጣለው ከባድ ዝናብ በፈጠረው ጎርፍ 166 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉ ተገልጿል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,10.573,9.521,0.343,10.573,-27.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee8683e631ca,train,"ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ የወላይታ ህዝብ ጥንታዊ ስልጣኔ መገለጫ፣ የበለፀገ ታሪክ እና ከህዝቡ ማንነት ጋር ስር የሰደደ ትስስር ያለው የወላይታ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል የሆነው ""ጊፋታ"" በዩኔስኮ (UNESCO) በይፋ በመመዝገቡ የተሰማኝን ልባዊ ደስታ ለመግለጽ እወዳለሁ ብለዋል።",spk_6915939e3e4d,am,20.733,17.972,0.348,20.733,-26.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6c0d29077c4,train,የሲፖዚየሙ ዋነኛ አላማም በዘርፉ የተጀመሩ ስራዎችን በጥናትና ምርምር ለማጎልበት የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ መሆኑን አንስተው ሀገር በቀል ሃብቶችን በማልማትና በማካበት ለመጠቀም የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ የቀጥላል ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,15.973,15.636,0.338,15.973,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_75509493ce4b,train,በዚህ ረገድ ዘመኑን የሚመጥኑ ቴክኖሎጂዎችን አካቶ መጠቀም፣ የተቀላጠፈ አገልግሎት መስጠትና የወጣት ማዕከላትን ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ማድረግ ላይ ውስንነቶች መኖራቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,12.493,11.626,0.868,12.493,-26.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d6154a4663e,train,ይህንን በመጠቀም ለሕዝብ እና ለሀገር መስራት ከኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የሚጠበቅ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,5.894,5.347,0.547,5.894,-27.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_82eaf562ae65,train,ፈጣኑና ደፋሩ አጥቂ የሚል ስያሜ የተሰጠው ሙሉጌታ ተከላካዮችን በማስጨነቅ ግቦችን በቀላሉ የሚያስቆጥርበት መንገድ ከብዙዎች አድናቆት አስችሮታል።,spk_6915939e3e4d,am,9.854,9.441,0.413,9.854,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_53709d9e5675,train,የህዝቡን አብሮነትና ብዝሃነት ለብልጽግና ጉዞ ስኬት በመጠቀም የተጀመሩ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ለውጤት ማብቃት ከሁላችንም ይጠበቃል ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,9.293,8.887,0.407,9.293,-30.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_def56fc5cb1b,train,ይህንን አጠናክሮ በማስቀጠል ሕብረተሰቡ ከመደበኛ ፍርድ ቤቶች በተጨማሪ በአቅራቢያው የባህላዊ ፍርድ ቤቶችን ዳኝነት እንዲያገኝ ማድረጉ ለፍትህ ስርዓቱ መጠናከርና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች በቶሎ እንዲፈቱ የሚያግዝ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,14.774,13.673,0.494,14.774,-24.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ab3136198ae,train,ሰላምን ከማስከበር በተጓዳኝ  በአደረጃጀት ታቅፈን የተለያዩ ልማቶችንም እያከናወን ነው ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,7.173,6.732,0.441,7.173,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a6b777ec04d,train,ክትባቱ  ለተከታታይ አራት ቀናት ቤት ለቤትና በትምህርት ቤቶች  የሚሰጥ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,5.333,4.95,0.383,5.333,-26.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_af53c8e1204d,train,O በቂ ቀጥተኛ የሆነ የፀሐይ ብርሃን አለማግኘት፤,spk_6915939e3e4d,am,2.494,2.134,0.36,2.494,-25.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bde625871b4e,train,የፅንፈኛ ቡድኑ ዓላማ ሕጻናት እንዳይማሩ፣ እናቶች በጤና ተቋም እንደይወልዱና አጠቃላይ በሕብረተሰቡ ዘንድ ሰላምና መረጋጋት እንዳይፈጠር መሆኑን በየመድረኮቹ በማንሳት በፅናት እንደሚታገሉት መናገራቸውን ገልጸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,13.254,12.401,0.354,13.254,-25.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa7d9a1a6efa,train,በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ተሳትፎና አደረጃጀት የአቅም ግንባታ ዴስክ ኃላፊ አድነው አበራ በበኩላቸው ወጣቱን በመልካም ስነ ምግባር ቀርጾ በሀገር ግንባታ ሂደቱ ላይ ያለውን ተሳትፎ ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,15.254,14.644,0.609,15.254,-25.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a715a12afc3c,train,በምክክር መድረኩ የወጣት አደረጃጀትና ማህበራት ተወካዮች፤ የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,6.413,5.993,0.421,6.413,-26.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_05b4b587fada,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል ድረስ ሂደቱን ጠብቆ የሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ማስታወቁ ይታወሳል።,spk_6915939e3e4d,am,15.293,13.706,0.341,15.293,-24.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3a8994ea0ea,train,ዝናብና ቅዝቃዜን በሚያስተናግደው ባለንበት የክረምት ወቅት በተደጋጋሚ ለተለያዩ በሽታዎች  ተጋላጭ የመሆን አጋጣሚ ስለሚኖር የመከላከያ እርምጃዎችን አጥብቆ መተግበር በጣም አስፈላጊ መሆኑን ባለሙያዎች ይመክራሉ።,spk_6915939e3e4d,am,13.053,12.525,0.528,13.053,-26.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_84b3e496736f,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የኦሮሚያ ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሰሚራ ፋሪስ በወቅቱ እንዳሉት በክልሉ በሴቶች እና ህጻናት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ለመቀነስ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ ነው።,spk_6915939e3e4d,am,13.213,12.869,0.345,13.213,-21.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_271f212a5adf,train,በኢትዮጵያ የተመዘገቡትን አይነት የተሻሉ አፈጻጸሞች ለሌሎች ሀገራት መነሳሳትን የሚፈጥሩና ልምድ የሚወሰድባቸው መሆናቸውንም ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,7.854,7.49,0.364,7.854,-20.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_587adc26ca29,train,በተለይም በተሳሳተ ትርክት  የህብረተሰቡን  የመቻቻልና የአብሮነት  እሴቶችን ለመሸርሸር የሚጥሩ አፍራሽ ኃይሎችን  ተግባር ያመከነ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,8.733,8.236,0.497,8.733,-26.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ac4ef3f48e4,train,በዓሉ ይበልጥ ተጠናክሮ እንዲቀጥልና እንዲለማ በትኩረት እንደሚሰራም ገልጸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,4.654,4.141,0.513,4.654,-23.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7dd6d2ead436,train,በአማራ ክልል የመማር ማስተማር ሂደቱን ለማጠናከር የባለድርሻ አካላት ትብብር ወሳኝ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_6915939e3e4d,am,12.053,10.933,0.459,12.053,-32.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d6c379c1774,train,በክረምት ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ በሽታዎችን ለመከላከል የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡,spk_6915939e3e4d,am,6.173,5.743,0.43,6.173,-24.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa5e68c85b5b,train,ኮሚሽኑ በማቋቋሚያ ዐዋጁ በተሰጠው ተግባርና ኃላፊነት መሠረት ምክክር ተደርጎ መግባባት የሚደረስባቸውን ጉዳዮች ተፈጻሚ እንዲሆኑ ምክረ ሐሳብ በመዘጋጀት ለሚመለከታቸው በማቅረብ አፈጻጸሙን የመከታተልና የማገዝ ሥራዎች ይሠራል ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,17.613,15.169,0.429,17.613,-28.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf871ade5378,train,የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ እንዳሉት፤ በ2018 በጀት ዓመት የሕብረተሰቡን የጤና ስጋት ለመቀነስ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ በቅንጅት ይሰራል።,spk_6915939e3e4d,am,9.653,9.322,0.331,9.653,-22.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_924eaa5d7f49,train,የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አህመድ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የክልል ከተሞች በርካታ የወጣት ማዕከላት ተቋቁመዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,8.973,8.357,0.616,8.973,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2afb6146cace,train,ሚኒስትሯ፤ የአሸንዳ በዓል እያከበሩ ለሚገኙ ልጃገረዶች እና ለመላው የትግራይ ክልል ህዝብ የሰላምና የፍቅር በዓል እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,9.334,8.382,0.559,9.334,-23.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5520b6118de3,train,የጀመሩትን የደም ልገሳ ወደፊትም አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸው በደም እጦት ምክንያት በዜጎች ላይ የሚደርሰውን ሞት ለመታደግ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ አመልክተዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.213,9.488,0.725,10.213,-25.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d317bfdb06a,train,የጉባኤው አስተባባሪ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ትምህርት ክፍል መምህርት አጋረደች ጀማነህ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ በአፍሪካ ትስስር እንዲጠናከር የሚዲያ ባለሙያዎች ሚና ወሳኝ ነው።,spk_6915939e3e4d,am,16.854,12.135,1.018,16.854,-25.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4eef9264725,train,በውይይት መድረኩ ሕዝቡ በከተማ አስተዳደሩ መስተካከል ባለባቸው ጉዳዮች ላይ በየደረጃው ካሉ አመራሮች ጋር በመምከር  ቀጣይ አቅጣጫ አስቀምጧል።,spk_6915939e3e4d,am,9.694,7.744,0.547,9.694,-27.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef06259c53f8,train,የዞኑን ሰላም ከማፅናት ባሻገር በአካባቢያቸው እየተከናወኑ ባሉ የልማት ስራዎች ንቁ ተሳታፊ በመሆን ለሁለንተናዊ ብልፅግና መሳካት እንደሚተጉም ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.254,9.919,0.335,10.254,-25.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0475740e6e4,train,በጉባኤው ላይ ንግግር ያደረጉት የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ቱርክ እ.አ.አ ከ2005 ጀምሮ ከአፍሪካ ጋር ያላትን ግንኙነት በአዲስ አካሄድ መቃኘቷን አስታውሰው ይህም ከአፍሪካ ጋር ያለንን ወዳጅነት የሚያጠናክር ነው ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,15.694,14.783,0.341,15.694,-25.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_28a9294eac84,train,የቻይና ቋንቋ ማዕከል ወጣቶችን የቻይንኛ ቋንቋ ከማስተማርና ክህሎታቸውን ከማዳበር ባሻገር የትብብርና የጋራ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ እንደሚያስችል የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር (ዶ/ር) ገለጹ፡፡,spk_6915939e3e4d,am,14.133,13.176,0.597,14.133,-36.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_368489efd2b1,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ፣ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ እንዲሁም የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ እና ሌሎች እንግዶች በተገኙበት  የአሸንዳ በዓል ዛሬ በመቀሌ ከተማ ተከብሯል።,spk_6915939e3e4d,am,20.573,17.887,0.552,20.573,-26.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b09c5f3d532,train,ሙሉጌታ ከበደ ባለ ትዳርና የሁለት ልጆች አባት ነበር።,spk_6915939e3e4d,am,3.693,2.874,0.445,3.693,-22.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e75aa81dcba4,train,ክልሉ ሰላምን ከማረጋገጥ ጎን ለጎን በርካታ የልማት ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን ተገንዝበናል ያሉት ወይዘሮ ሰላማዊት ቱሪዝም ሰላምን አጥብቆ የሚሻ መሆኑን በመገንዘብ መስራት ይገባል ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,12.053,10.78,1.274,12.053,-27.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_723999a08662,train,መንግስት የዴሞክራሲ ተቋማትን በማጠናከር መልካም አስተዳደርን  ለማስፈን ያከናወናቸው  ተግባራት መጠናከር እንደሚገባቸው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እውነቴ አለነ አሳሰቡ።,spk_6915939e3e4d,am,13.213,11.174,0.365,13.213,-29.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3acced74589,train,“አህጉሯን በሚጎዳ፣ ተገቢ ያልሆነና የግል ተጠቃሚነትን ብቻ የሚከተል አካሄድን ሁሌም ውድቅ በማድረግ ነው ከአፍሪካ ጋር ያለንን ግንኙነት የምናሳድገው” ሲሉም ገልጸዋል።,spk_6915939e3e4d,am,10.614,10.164,0.45,10.614,-25.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f89c0ddbf4d8,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ከ75 ዓመት በፊት በ50 ተማሪዎች ማስተማርን አሀዱ ብሎ የጀመረው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ75 ዓመት ጉዞው 300 ሺህ ተማሪዎችን አስመርቋል ብለዋል።,spk_6915939e3e4d,am,14.733,14.352,0.382,14.733,-21.0,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_682a84b81b52,train,ይህም የፍትህ አሰጣጥ አሰራርን ቀልጣፋ በማድረግ ተገልጋዩን ከወጪና እንግልት  ማስቀረቱን ተናግረዋል።,spk_6915939e3e4d,am,6.494,5.913,0.58,6.494,-26.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_efe2c492fc95,train,በክልሉ የወባ በሽታ ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲሁም በማከም ረገድ እየተደረገ ያለው ቅንጅታዊ አሰራር ጥሩ ማሳያ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_6915939e3e4d,am,7.654,7.308,0.345,7.654,-27.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_da8a711e9f37,train,ቢሮው የተጠናቀቀው በጀት ዓመት የትምሕርት ዘርፍ ዕቅድ አፈጻጸምና የተያዘው የስራ ዘመን የዘርፉ ተግባራት ላይ በባሕርዳር ከተማ  የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው።,spk_6915939e3e4d,am,8.573,8.211,0.362,8.573,-26.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_51471791672a,train,ለበዓሉ ስኬታማነት ከጸጥታ አካል በተጨማሪ ከ400 በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ስልጠና ወስደው የሥራ ስምሪት እንደተሰጣቸውም ተናግረዋል፡፡,spk_6915939e3e4d,am,9.454,9.044,0.41,9.454,-21.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_352be6d868da,train,የቢሮው የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን የሚገመግም መድረክ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_6915939e3e4d,am,5.093,4.759,0.334,5.093,-28.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a1f9151c1cd,train,ለበዓሉ ስኬታማነት ከጸጥታ አካል በተጨማሪ ከ400 በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ስልጠና ወስደው የሥራ ስምሪት እንደተሰጣቸውም ተናግረዋል፡፡,spk_3164f8ed75dc,am,9.213,5.188,0.596,9.213,-42.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ce65f6c50770,train,“አንዳንዱ የጭንቀት ዓይነት ማዕከላዊ ሐሳብ ሳይኖረው የብዙ ነገሮች ይዘት ይኖረዋል ያሉት ዶክተር ኢማኑኤል፤ የአንዳንዶች ጭንቀት ደግሞ ከፍተኛ የሚሆነው በሰዎች ፊት ቆሞ ስለመናገር ሊሆን ይችላል። ሌላው ደግሞ ድንገት ያለምንም ምክንያት የሚመጣ ከፍተኛ የሆነ የፍርሀት እና የመራድ ስሜት ብሎም በከፍተኛ ሁኔታ ልብ መምታት ከዚህም ጋር ተያይዞ ሊሞቱ እንደሆነ ሊሰማቸው ይችላል” ይላሉ።,spk_3164f8ed75dc,am,28.613,21.834,0.442,28.613,-37.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cf76a1f6b4ea,train,አቶ ጥላሁን በዚሁ ወቅት የፍትህ ተደራሽነት የህዝቦች መሰረታዊ ጥያቄ በመሆኑ ይህን ለመመለስ  በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,8.733,5.254,0.549,8.733,-40.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_54b0975b6c5e,train,ርዕሰ መስተዳደሯ በዚሁ ጊዜ ፤ የክልሉን ልማትና እድገት ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት የልማት አጋር ድርጅቶች ትብብርና ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,11.413,7.248,0.995,11.413,-39.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2647e7bc5d60,train,የኒው ላይፋ ቴን ቻሌንጅ ዴቬሎፕመንት ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ሔለን ጥላሁን በበኩላቸው የምግብ ስርዓትን አሻጋሪና አካታች ለማድረግ ወጣቶችን፣ ሴቶችን እና አካል ጉዳተኞችን አሳታፊ ማድረግ እንደሚገባም ጠቁመዋል፡፡,spk_3164f8ed75dc,am,12.133,11.35,0.0,12.133,-36.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9bbe987ed48e,train,ልክ እንደ አካላዊ ጤና ለአዕምሮ ጤናም ተገቢውን ትኩረት መስጠት ጤናማ ማኅበረሰቦችን ይገነባል ብለዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-34.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3ce53752ac31,train,የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም፤ የሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለማሟላት የተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት ማስገኘታቸውን ገልጸዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,11.133,7.029,0.726,11.133,-39.0,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_fff753247b10,train,ከለውጡ ወዲሕ በተሰጠው ትኩረት  ወጣት ወንዶችና ልጃገረዶች ከክልሉ ሁሉም አከባቢዎች በአንድ ላይ ተሰብስበው ማክበረ  መቻላቸውን ጠቅሰው፤ ይህም የእርስ በርስን ትስስርን በማጠናከር ማሕበራዊ ሀላፊነትን በመወጣት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳለው  አስረድተዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,15.533,13.454,0.865,15.533,-39.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ad9f3b31a92f,train,በኢትዮጵያ ቀላል የአዕምሮ ህመሞች ስርጭት ከቦታ ቦታ ቢለያይም እስከ 39 በመቶ ሊደርስ እንደሚችል የሚያሳዩ ጥናቶች አሉ ነው ያሉት።,spk_3164f8ed75dc,am,8.493,7.565,0.44,8.493,-35.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9b738888d370,train,ሥነ-ልቦናዊ ምልክቶች፡- ከመጠን በላይ መጨነቅ (ስለ ዕለታዊ ነገሮች፣ ብዙ ጊዜ ከቁጥጥር ውጭ የሆነ ስሜት)፣ የፍርሃት ስሜት፣ እየመጣ ያለ ከፍተኛ ጥፋት እንዳለ መሰማት፣ እረፍት ማጣት እና ትኩረት የመሰብሰብ ችግር መሆናቸውን ያነሳሉ።,spk_3164f8ed75dc,am,15.213,13.333,0.0,15.213,-37.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_de0e5822dfdc,train,ሥነ-ልቦናዊ ተጋላጭነት፡- አሰቃቂ ወይም አስጨናቂ የሕይወት ተሞክሮዎች (ጾታዊ ጥቃቶች፣ ኪሳራ፣ አደጋዎች)፣ የግለሰባዊ ባሕርይዎች (ፍጹም ካልሆነ የሚል አስተሳሰብ (Perfectionism) እና ዝቅተኛ በራስ መተማመን) የሚሉትን ደግሞ በሥነ-ልቦናዊ ተጋላጭነት ተነስተዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,17.653,13.757,0.0,17.653,-36.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d671ef175837,train,ከዚህም ባለፈ መገናኛ ብዙሃን አባ ገዳዎች እና ሃዳ ሲንቄዎች እንዲሁም የሀገር ሽማግሌዎችንና ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላትን በማነጋገር በዓሉን ማስተዋወቅ ላይ እንዲያተኩሩም ጠይቀዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,14.253,9.828,0.0,14.253,-40.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_52198e1b0999,train,የአደጋ ስጋት አመራር ሥራ ከብሔራዊ ደኅንነት፣ከማህበራዊ ፍትሕ፣ ከሰብዓዊ መብቶች፣ ከሰላም ግንባታና ከዘላቂ የልማት ግቦች ጋር በጥብቅ ቁርኝት የተሳሰረ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,11.413,6.841,0.545,11.413,-41.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_55db07a940d8,train,የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ከአስተዳደሩ ጤና ተቋማት ጋር በመቀናጀት በችግኝ ተከላ፣ በፅዳትና በቅስቀሳ እንዲሁም በነፃ የህክምና አገልግሎት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።,spk_3164f8ed75dc,am,14.693,9.117,0.482,14.693,-39.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_79efeacaf0fd,train,የጭንቀት ምልክቶች በአብዛኛው በአካል፣ በሥነ-ልቦና እና በባሕርይ እንደሚከፈሉ ባለሙያው ያስረዳሉ።,spk_3164f8ed75dc,am,5.533,5.533,0.0,5.533,-34.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_df7b62cb3674,train,በዚህም የመርሃግብሩ ተጠቃሚዎች በፋይዳ መታወቂያ ታግዘው ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለማግኘት እንደሚችሉ በመግለፅ።,spk_3164f8ed75dc,am,8.253,8.253,0.0,8.253,-23.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dd2739ec985c,train,የከፍተኛ ትምህርት ተቋሙ በተለይም በሕክምናው ዘርፍ የኢትዮጵያን የመመርመርና የማከም ዐቅም ያሳድጋል ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሁሉም በላይ የተቋሙ ንጽሕና እና ጽዳት ለብዙ ተቋማት ምሳሌ ይሆናል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,10.093,6.642,0.843,10.093,-43.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9770cb2e7564,train,ሥነ-ሕይወታዊ ተጋላጭነት፡- ጄኔቲክስ (የቤተሰብ የጭንቀት ህመም ያለበት ሰው መኖር)፣ አንጎል ውስጥ ባሉ ንጥረ-ነገሮች መዛባት፣ የአካላዊ ጤንነት እክሎች (የታይሮይድ በሽታ፣ የልብ ምት መዛባት፣ አስም) የሚሉት በዚህ የአጋላጭነት ምድብ ይነሳሉ።,spk_3164f8ed75dc,am,14.533,12.579,0.602,14.533,-38.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dcc88a7db19f,train,በአማራ ክልል የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ቅንጅታዊ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው ገለጹ።,spk_3164f8ed75dc,am,10.893,6.677,1.371,10.893,-41.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cd777721a639,train,በጋምቤላ ክልል ልማትን ለማፋጠንና የህዝብ ተጠቃሚነትን እውን ለማድረግ በሚደረገው ጥረት የልማት አጋሮች ትብብርና እገዛ ወሳኝ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ።,spk_3164f8ed75dc,am,15.573,10.733,0.693,15.573,-40.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1e5e9a5e977b,train,በቀጣይም የኢትዮጵያ የመረዳዳት ዕሴት በማጎልበትና የሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመሸፈን የተመዘገቡ ስኬቶችን ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እንደሚሰራ አስገንዝበዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,10.333,6.48,0.0,10.333,-44.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1ddca690634c,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግንባታቸው የተጓተቱ የልማት ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ለአገልግሎት ለማብቃት ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_3164f8ed75dc,am,11.173,7.444,0.381,11.173,-42.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b65c91e14c96,train,በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው እንዲሁም የክልሉ ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ በላይ ተሰማን ጨምሮ ሌሎች የክልልና የዞን ከፍተኛ አመራሮችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገንተዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,12.493,8.497,0.341,12.493,-42.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_57cbc6d4ae57,train,የኦሮሚያ ክልል ሕብረተሰቡ በአቅራቢያው የመንግስት አገልግሎቶችን እንዲያገኝ ብሎም የመልካም አስተዳደር ችግሮች በፍጥነት እንዲፈቱ በማሰብ የቀበሌ አደረጃጀቶችን ማደራጀቱ ይታወቃል።,spk_3164f8ed75dc,am,12.333,9.615,0.33,12.333,-40.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_83962eb5852b,train,"""ዛሬ በአማራ ክልል የተቋቋመው ክልል አቀፍ የሽምግልና መማክርት ጉባኤ  የዚሁ አካል ነው"" ያሉት ሚኒስትሯ ይህን  ለማሳደግም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ  ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል።",spk_3164f8ed75dc,am,11.973,6.63,0.854,11.973,-39.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_90b0b0480029,train,የሐሮማያ ዩኒቨርሲቲ ምሁር ፕሮፌሰር ጀይላን ወሊ፥ ኢትዮጵያ የፍልስፍና እና ባህል ባለቤት ሀገር ናት ብለዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,9.253,6.527,0.704,9.253,-34.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1a8339b0daa5,train,አሁን ግን ሀገር በቀል እውቀቶችን በጥናትና ምርምር በማላቅና በመጠበቅ ለመጠቀም የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,9.933,5.394,0.545,9.933,-44.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3349d765f1e4,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር “የተገነባ የወጣቶች ስብዕና ሀገር ይገነባል” በሚል መሪ ሃሳብ ወጣቶች፣ የወጣት አደረጃጀቶች የኃይማኖት አባቶች የሀገር ሽማግሌዎችና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች የተሳፉበት የፓናል ውይይት አካሂዷል።,spk_3164f8ed75dc,am,16.773,6.809,0.748,16.773,-43.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_808cbc2ee471,train,የተተከሉ የውበትና የፍራፍሬ ችግኞችን በመንከባከብ ለፅድቀት እስኪበቁ እንደሚሰራም ኃላፊዋ ገልፀዋል ።,spk_3164f8ed75dc,am,9.253,5.739,0.634,9.253,-38.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_011d477f0038,train,የባለሃብቱ፣ የተቋማትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በትምህርት ለትውልድ፣ በጤና፣ በስፖርት፣ በአረጋውያን ቤቶች ግንባታና በሌሎች መስኮች የሚያደርጉት ተሳትፎ በየዓመቱ እያደገ መምጣቱን አንስተዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,12.573,6.249,1.1,12.573,-43.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5badaac9eec2,train,በተለይም በዚህ ወቅት ለቱሪዝም ዘርፉ የተሰጠውን ትኩረት መሰረት በማድረግ በክልሉ የሚገኙ የቱሪዝም ሀብቶችን ለማልማት እና ለማስተዋወቅ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,9.173,5.105,0.434,9.173,-44.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_143ef3212d49,train,ከባለድርሻ አካላት ጋር በተከናወኑ ቅንጅታዊ አሰራሮች የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን በመግለጽ።,spk_3164f8ed75dc,am,7.013,4.379,0.826,7.013,-38.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f2cea3ecb738,train,ዶክተር ኢማኑኤል እንደሚሉት፤ ጭንቀት አብዛኛውን ጊዜ የሚከሰተው በሥነ-ሕይወታዊ (አንጎል ውስጥ ባሉ ንጥረ-ነገሮች መዛባት)፣ ሥነ-ልቦናዊ እና አካባቢያዊ (ማኅበራዊ) ሁኔታዎች መሥተጋብር ነው።,spk_3164f8ed75dc,am,11.693,9.457,0.414,11.693,-37.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ef1212b42af9,train,በዓለም አቀፍ ደረጃ በዓመት 29 ነጥብ 1 በመቶ የሚሆኑ ሰዎች በተለያዩ የአዕምሮ ህመሞች እንደሚጠቁ የጥናት ውጤቶች ያሳያሉ ብለዋል ባለሙያው።,spk_3164f8ed75dc,am,9.973,7.833,0.484,9.973,-35.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_73ce70721bc6,train,የዛሬ ተመራቂዎችም በተለያዩ የሙያ መስኮች በመሰልጠን ብቁ ሆነው የወጡ መሆኑን አንስተው፤ በየሙያቸው በመሰማራት ሚናቸውን እንዲወጡ አስገንዝበዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,8.853,8.853,0.0,8.853,-24.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_71d0b19124ed,train,ሌላው አስተያየት ሰጪ አቶ ቅዱስ ተከስተ በበኩላቸው አስተዳደሩ የነዋሪውን የውሃ ጥያቄ በራስ አቅም ለመፍታት የጀመረውን አበረታች ስራ  በፍጥነት ማጠናቀቅና መፍትሄ መስጠት እንዳለበት ተናግረዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,14.253,9.274,0.856,14.253,-42.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cc515a0c7967,train,የዚሁ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ምትኩ ግርማ በበኩላቸው በሽታውን ለመከላከልም የአካባቢ ጽዳት ላይ መስራታቸውን   አመልክተዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,9.413,7.835,1.204,9.413,-39.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1563283a4b49,train,"በኦሮሚያ ክልል የባሕልና ቱሪዝም ቢሮና ከሸገር ከተማ አስተዳደር አስተባበሪነት የ""ጎቤና ሽኖዬ""  ክብረ በዓል ሥነ-ሥርዓት ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ ተከናውኗል።",spk_3164f8ed75dc,am,11.453,7.316,0.487,11.453,-40.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a67abddd9872,train,ባለስልጣኑም ውሃን በፍትሃዊነት እንዲሁም አገልግሎቱንም ፈጣንና ተደራሽ ለማድረግ የጀመረውን የዲጂታል አሠራር እንደሚያጠናክር ገልጸዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,10.533,5.214,1.138,10.533,-42.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_743c9f041d94,train,የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ ሙሀመድ በበኩላቸው እንደገለጹት፤ የምክር ቤቱ መቋቋም ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም የመሸፈን ተነሳሽነትና የመደጋገፍ ባህል ለማጠናከር ጉልህ ፋይዳ አለው።,spk_3164f8ed75dc,am,12.973,7.373,0.479,12.973,-41.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_279c8c1476f9,train,ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ በእግራቸው ተጉዘው ያከናወኑትን ጨምሮ አርባ ጊዜ የሐጂ ሥነ ስርዓት አከናውነዋል፡፡ እስከ መስከረም 2018 ድረስ አካላዊ፣ አዕምሯዊ፣ መንፈሳዊ ንቃታቸው እጅግም የተሟላ ነበር፡፡,spk_3164f8ed75dc,am,12.613,7.818,0.38,12.613,-42.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_029c9816de93,train,በክልሉ በየደረጃው ያሉ አመራሮች ሀብታቸውን እንዲያስመዘግቡ በማድረግ ሙስናን ለመከላከል እየተሰራ እንደሚገኝም ጠቁመዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,5.653,5.653,0.0,5.653,-27.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0261b71580c2,train,አካላዊ ምልክቶች፡- ፈጣን የልብ ምት፣ የትንፋሽ እጥረት፣ ማላብ፣ መንቀጥቀጥ፣ ማዞር፣ ማቅለሽለሽ፣ ራስ ምታት እና የጡንቻ ውጥረት ጭንቀት ከሚያሳያቸው አካላዊ ምልክቶች መካከል ናቸው ይላሉ።,spk_3164f8ed75dc,am,12.013,10.442,0.547,12.013,-35.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3bc4871f5a56,train,በምክክሩ የተሳተፉ የጋምቤላ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ጀምስ ዳንግ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፍትህ ቢሮ ምክትል ሃላፊ ገብሬ አስፋው፥ ለባህላዊ የግጭት አፈታትና የፍትህ ስርዓት ህጋዊ እውቅና ከሰጡ ክልሎች ልምድ ማግኘታቸውን ተናግረዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,15.253,8.964,0.804,15.253,-42.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7a81b8ea48ff,train,የሙያና ክህሎት ተቋማትም በርካታ ተማሪዎችን እያስተናገዱ መሆናቸውን ጠቅሰው፥ የትምህርት ዘርፍ የሰብዓዊ ልማት ሥራ ለ21ኛው ክፍለ ዘመን ብቁ ትውልድ የማዘጋጀት ሀገራዊ አጀንዳ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,14.333,10.261,0.761,14.333,-40.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e5863f6b009e,train,ከሸገር ከተማ ኩራ የጅዳ ክፍለ ተከማ ባሕልና ስፖርት ጽሕፈት ቤት ሀላፊ  ካሰች አመንቴ ፤  ክብረ በዓሉ ከሀገራዊ ለውጡ  በፊት በተበታተነ  መልኩ በየአከባቢው ሲከበር አንደነበር አሰታውሰዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,13.613,9.406,0.58,13.613,-40.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c9270cde8240,train,በሲዳማ ክልል ማህበረሰቡን በማሳተፍ ሙስናን ለመከላከል በተከናወኑ ተግባራት 61 ሚሊዮን ብር ከምዝበራ ማዳን መቻሉን የክልሉ ሥነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ።,spk_3164f8ed75dc,am,8.013,8.013,0.0,8.013,-33.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_614d3477574e,train,የቅርስ ጥገናና እድሳት ስራውም የህዝቦችን የጋራ ታሪክና ጥበብ ጠብቆ በማቆየት ለታሪክና ለትውልድ የሚሻገር አኩሪ ተግባር ነው ብለዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,9.933,4.467,1.243,9.933,-42.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_74e6c3f7f985,train,ሙሉነሽ (ዶ/ር) እንደገለጹት ባለፉት ሁለት አመታት የተፈጠረውን የትምህርት ክፍተት  ሊያካክስ የሚችል  ዕቅድ ተዘጋጅቶ   እየተሰራ ነው።,spk_3164f8ed75dc,am,6.773,4.37,0.52,6.773,-43.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_343df8cbbc2f,train,በእስካሁኑ ጥረትም የክረምት ወቅት መውጣቱን ተከትሎ የሚከሰትን የወባ ስርጭት ለመቆጣጠር ህብረተሰቡን ያሳተፈ ስራ ሲሰራ መቆየቱን ጠቁመዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,11.413,8.797,1.093,11.413,-38.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_effada13041d,train,የአዕምሮ ህመም ተጋላጭነትን እንዴት መቀነስ ይቻላል?,spk_3164f8ed75dc,am,2.893,2.893,0.0,2.893,-36.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4537007fc418,train,በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ወጣቶች ነፃ ህክምናን ተደራሽ ከማድረግ ባለፈ ፅዱና ውብ የአገልግሎት ማዕከል በመገንባት  መሳተፋቸውን የገለፁት ደግሞ የጎሮ ጤና ጣቢያ ኃላፊ ወይዘሮ በረከት ሚሊዮን ናቸው ።,spk_3164f8ed75dc,am,13.453,8.341,0.479,13.453,-42.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_36dd5c3f952c,train,እንደ ዶክተር ኢማኑኤል ገለጻ፤ የጭንቀት ስሜት(Anxiety) ለሚመጣ አደጋ ለመዘጋጀት የሚያግዝ የፍርሀት እና የመጨነቅ የተለመደ የሰው ምላሽ ነው።,spk_3164f8ed75dc,am,8.653,6.819,0.845,8.653,-36.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f6ec36062463,train,የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴርም  ሀገራዊ የዘርፉ  ፖሊሲና አሰራሮችን በመዘርጋት የብሔሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች የብዝሃ ባሕል ሀብቶችን በማጥናት፤ በማልማትና በማስተዋወቅ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማሳካት ከባለድርሻ አካላት ጋር እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,16.933,9.781,0.579,16.933,-42.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_16f3a6055ae1,train,አስተዳደሩ ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት መድቦ የመልካ ጀብዱ  የመጠጥ ውሃ ማስፋፊያ ስራን እያከናወነ መሆኑን ጠቅሰው በማስፋፊያውም 12 ጥልቅ ጉድጓዶች እና እስከ 5 ሚሊዮን ሊትር ኪዮብ ውሃ መያዝ የሚችሉ የውሃ ማጠራቀሚያ ጋኖች፣ 59 ኪሎሜትር የውሃ መስመር ዝርጋታና 10 ኪሎሜትር መንገድ ተሰርቶ መጠናቀቁን ተናግረዋል ።,spk_3164f8ed75dc,am,22.053,12.185,0.992,22.053,-42.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c94743f34e96,train,በውሃ አቅርቦት እና ፍላጎት መካከል ያለውን ሰፊ ክፍተት ለማጥበብ የሚያስችለውን ይህን ፕሮጀክት እስከ ሚያዝያ ወር አጠናቆ ስራ ለማስጀመር ርብርብ እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,9.813,6.385,0.852,9.813,-40.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d2c87fd5b13,train,አስቀድሞ ጥሎ ማለፍ የገባችው አልጄሪያ በዘጠኝ ነጥብ የምድቡ መሪ ሆና አጠናቃለች።,spk_3164f8ed75dc,am,7.093,6.793,0.0,7.093,-27.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_718c7f5f3e6e,train,በክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስተባባሪነት አስጎብኝዎችና የቱሪዝም ዘርፍ ባለድርሻ አካላት እንዲሁም የመገናኛ ብዙሃን አባላት የተሳተፉበት የመስህብ ስፍራዎች ጉብኝት እየተካሄደ ነው።,spk_3164f8ed75dc,am,10.973,5.8,0.499,10.973,-44.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ab58d56480bb,train,በድሬዳዋ አስተዳደር ፕሮጀክቱ በጥራትና በፍጥነት ተጠናቆ አገልግሎት እንዲጀምር ጥብቅ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,8.293,4.188,0.491,8.293,-43.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ba21d70bfdd6,train,በመድረኩ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልመሃዲ፤ ሀገር በቀል እውቀቶችን በማጥናትና በማልማት የሀገር ሃብት ሆነው እንዲዘልቁ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,13.413,8.714,0.0,13.413,-42.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3178d8524461,train,ሕክምናውን በማግኘት ዙሪያም ትልቅ ክፍተት አለ ያሉት ዶክተር ኢማኑኤል፤ ብዙ ሰዎች የሚያስፈልጋቸውን ሕክምና አያገኙም ብለዋል። ለምሳሌ ባላደጉ ሀገራት የአዕምሮ ህመም ካጋጠማቸው ሰዎች መካከል 75 በመቶው ሕክምና እንደማያገኙ አመላክተዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,15.333,13.369,0.0,15.333,-36.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_22da79b91d06,train,ከተገልጋዮች መካከል አቶ አማኑኤል ቡናሮ  ከዚህ ቀደም  ጉዳይ ለማስፈጸም ይመላለሱ እንደነበር አስታውሰዋል ።,spk_3164f8ed75dc,am,6.733,4.959,0.0,6.733,-43.2,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_b3c6cf9d06af,train,በከፍተኛ ማዕረግ ከተመረቁ የጤና ባለሙያች መካከል አስፋው ታከለና ሀብታሙ ሙጬ በሰጡት አስተያየት፤ በቀሰሙት ሙያ  ህዝባቸውን ለማገልገል መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_3164f8ed75dc,am,10.573,8.679,0.0,10.573,-37.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_03ce0abaa48c,train,የጤና ባለሙያዎች የቤት ለቤት ክትትል በማድረግ ህብረተሰቡ ጤናውን እንዲጠብቅ ግንዛቤ እየሰጡ ሲሆን  682 ሺህ 540 የአልጋ አጎበር መስራጨቱንና የኬሚካል ርጭት መካሄዱን አንስተዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,14.293,9.063,0.507,14.293,-39.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2bc196b36f98,train,ባሕላዊ ስርዓቱ አዲሱን ትውልድ ስነልቦና ውቅር፤ ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ ግንባታ ውስጥ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ እንደሚገኝ አንስተዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,8.893,7.269,0.795,8.893,-37.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_263416bb961d,train,ይህንን ውጥን ወደ ተግባር ለማሸጋገር ከዲጂታል መታወቂያ ከዋኝ ሴክተሮች ጋር በመቀናጀት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,7.933,7.564,0.37,7.933,-25.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fb18fd172754,train,በበዓሉ ላይ የታየው ህብረት እና ወንድማማችነትም እጅግ የሚደንቅ እና የሚያስደስት መሆኑን አመላክቷል፡፡,spk_3164f8ed75dc,am,5.933,4.088,0.0,5.933,-41.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f82035786151,train,የመልካ ጀብዱ የንፁህ መጠጥ ውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክትን በመስክ ከተመለከቱ የከተማው ነዋሪዎች መካከል አቶ ምስራቅ ተፈራ እንዳሉት፤ ፕሮጀክቱ ለመጠጥ ውሃ ችግር መፍትሄ  ማምጣት የሚችል ነው።,spk_3164f8ed75dc,am,12.693,6.777,0.998,12.693,-43.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_823b6ea180c4,train,የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ በማጠቃለያ መርሃ ግብሩ ላይ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓቷን ለማሻሻል ያከናወነቻቸው ተግባራት ለውጥ ማስገኘት ጀምረዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,11.093,7.47,0.622,11.093,-42.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5f52a5d19009,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዜጎችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ስራዎች እያከናወነ እንደሚገኝ የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_3164f8ed75dc,am,8.533,5.095,0.742,8.533,-44.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7e49b1708f8c,train,"የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንደሻው ከበደ በበኩላቸው፣ ዛሬ ለምረቃ የበቃው ፕሮጀክት በክልሉ የዘገዩ ፕሮጀክቶችን  ለማጠናቀቅ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን አንድ ማሳያ ነው"" ብለዋል።",spk_3164f8ed75dc,am,10.813,7.645,0.0,10.813,-42.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3e62e4ea0856,train,የሕብረተሰቡን ግንዛቤ በማሳደግ፣ መገለልን በመቀነስ እና ችግሮችን የመቋቋሚያ ክኅሎቶችን በትምህርት ቤቶች እና ማኅበረሰብ በሚሰበሰብበት ቦታዎች በማስተማር ከአዕምሮ ህመም መጠበቅ ይችላል።,spk_3164f8ed75dc,am,13.813,11.419,0.0,13.813,-36.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d9cba53b4f4f,train,ይሕንን  በማዳበር ሀገር ወዳድ ዜጋን ለማፍራት በቅንጅት እየተሰራ  መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,5.573,4.392,0.763,5.573,-37.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f312997ca5d3,train,ፕሮጀክት በዚህ አመት ሲጠናቀቅ የከተማውን የውሃ አቅርቦት ሽፋን አሁን ካለበት 40 በመቶ ወደ 60 በመቶ በማሳደግ ውሃ አቅርቦቱን ያሻሽላል ብለዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,13.013,7.767,1.926,13.013,-41.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5e94562b3005,train,በኢሬቻ በዓል ያየነው ህብረት እና ወንድማማችነት አስደንቆናል ሲሉ የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል ታዳሚዎች ገለጹ።,spk_3164f8ed75dc,am,7.853,4.013,0.869,7.853,-40.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_40e66269762e,train,በዚህም በመስህብ ስፍራው መሰረተ ልማት እንዲሟላ፣ በራስ አቅም የማስተዋወቅ ስራ እንዲሰራ በተደረገ ጥረት በ193 ወረዳዎች የመስህብ ስፍራውን የማልማት እና የማስተዋወቅ ስራ ሲከናወን ቆይቷል ብለዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,13.573,8.359,1.086,13.573,-44.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a515c0164f5b,train,በኢትዮጵያ በአገር በቀል ሪፎርሙ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰሩ ካሉ አምስት የኢኮኖሚ ምሰሶዎች መካከል አንዱ ቱሪዝም ነው።,spk_3164f8ed75dc,am,9.453,9.453,0.0,9.453,-25.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7f6e5d23a704,train,በኮሌጁ ያልተሟሉ ግብዓቶችን ለማሟላት በተቀናጀ መንገድ እንደሚሰራ ተናግረው፣ ኮሌጁ ብቃት ያላቸውን ዜጎች አሰልጥኖ ለማውጣት በሚያደርገው ጥረት ዞኑ የበኩሉን ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,10.973,9.324,0.0,10.973,-41.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_755b06894520,train,በአስቸጋሪ ወቅቶች ለሁሉም ኢትዮጵያዊያን የሚበጅ አቅጣጫ በመስጠት፣ መንፈሣዊ ግሳጼ እና ለበጎ ስራ ቡራኬ በመለገስ ለሐገር ሽግግር እንዲሁም መረጋጋት ንጹህ ድርሻ አላቸው። ለሐገር ልማት፣ ለውጥ እና ዕድገት ሁለንተናቸውን ተባባሪ የማድረጋቸውም ምስጢር የሐገር ፍቅር ነው።,spk_3164f8ed75dc,am,15.253,10.313,0.465,15.253,-38.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_85eecadb934f,train,በአሁኑ ወቅትም የተጓተቱ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ለይቶ ግንባታቸውን በማፋጠን  ለአገልግሎት እንዲበቁ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,7.413,6.076,0.338,7.413,-41.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_701ad808b0db,train,በርካታ የጭንቀት መታወክ መኖሩን የሚገልጹት ባለሙያው፤ ከሚከሰቱባቸው ሁኔታ አንፃር ሊከፋፈሉ ይችላሉ።,spk_3164f8ed75dc,am,6.933,5.446,0.0,6.933,-36.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_26f5ddbf2d79,train,አስተያየታቸውን ከሰጡ የበዓሉ ታዳሚዎች መካከል ከጉጂ ዞን የመጣው ታምራት ዓለሙ፤ ኢሬቻ የሰላም፣ የይቅርታና የአንድነት በዓል መሆኑን ገልጾ፤ በዓሉን በየዓመቱ በጉጉት እንደሚጠብቁት ተናግሯል።,spk_3164f8ed75dc,am,13.093,9.094,1.04,13.093,-40.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0b37e1671b56,train,በየትኛውም ዓለም የሚከሰቱ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች ምላሽ አሰጣጥ ሥርዓት እንደ የሀገራቱ የኢኮኖሚ ዕድገትና ስልጣኔ አቅም እንደሚወሰን ገልጸዋል።,spk_3164f8ed75dc,am,12.733,7.491,1.123,12.733,-42.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aac2be90e7b1,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን እንዳሉት፥ የፋይዳ የዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትልቅ አቅም ይፈጥራል።,spk_c3caff0be4b5,am,10.608,10.238,0.37,10.608,-20.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9159f02a73c,train,ባለፉት የለውጥ አመታት 280 የሚሆኑ ምርምሮች መደረጋቸውን ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,4.632,4.276,0.356,4.632,-21.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5294fe1d4eaf,train,የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዲናኦል ጫላ ቢሮው ዲጂታል ኢትዮጵያን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ውጤታማ እንዲሆን ተማሪዎች የኢትዮ-ኮደርስ ስልጠና እንዲወስዱ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,13.027,12.331,0.366,13.027,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce40da36b283,train,ከዝቋላ ወረዳ 02 ቀበሌ አርሶ አደሮች መካከል  ቄስ ብሩ በላይ በሰጡት አስተያየት፤ በማዕከሉ የቀረበላቸውን የተሻሻለ የዳጉሳ ዝርያ በአንድ ሄክታር መሬታቸው ላይ መዝራታቸውን ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,16.829,15.172,0.452,16.829,-24.2,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_b973ebbd752f,train,በተያዘው የክረምት ወራትም 3ሺህ 502 ዜጎችን ለማሰልጠን ዝግጅት መደረጉን አንስተው፣ በስልጠናው የኔትወርክ መሰረተ ልማት ውስንነት እንደይገጥም ስድስት ማዕከላት መደራጀታቸውን ገልጸዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,15.587,14.468,0.42,15.587,-23.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a756f34738fe,train,በዚህም ዘንድሮ በሚሰጠው የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የክረምት ስልጠና በምታገኘው እውቀት ፓይለት የመሆን ህልሟን እውን ለማድረግ እንደሚያግዛት ታምናለች።,spk_c3caff0be4b5,am,10.392,9.61,0.399,10.392,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_812146430249,train,ድሬዳዋ በ12 ነጥብ 13ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_c3caff0be4b5,am,3.389,2.035,0.427,3.389,-40.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11c09edb7f02,train,በዚህ አመትም በኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ 35 ጥናቶች መጠናታቸውን ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,6.853,6.467,0.387,6.853,-20.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b6908377619,train,የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን የግብርና ግብዓት፣ቴክኖሎጂ፣ ምርትና አገልግሎት ጥራት እንዲሁም ደህንነት የማረጋገጥና የመቆጣጠር ተግባርን በዋነኝነት ያከናውናል፡፡,spk_c3caff0be4b5,am,10.504,9.248,0.386,10.504,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_198239345bf9,train,ማዕከሉ እያደረገ ያለው የጥራት ቁጥጥርና ምርመራ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገውን ጥረት የሚደግፍ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,7.568,7.221,0.347,7.568,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f273cbd0b8e1,train,በመሆኑም ሴቶችን ጨምሮ ሁሉም ህብረተሰብ የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ማድረግ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,6.251,5.904,0.347,6.251,-21.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aeea991b169f,train,ለዚህም ቃላትን፣ ተንቀሳቃሽ ምስልና ፎቶዎችን ያካተተ የቋንቋ መማሪያ ሶፍት ዌር ማበልጸጓን ጠቅሳለች።,spk_c3caff0be4b5,am,8.885,8.478,0.408,8.885,-21.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee798f78e5b0,train,ፋይዳ የዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትልቅ ሚና እንዳለው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን ገለፁ።,spk_c3caff0be4b5,am,11.888,11.508,0.38,11.888,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e8f19a5fd46,train,የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የፋይዳ ዲጅታል መታወቂያ ምዝገባ የሴቶች ንቅናቄና የግንዛቤ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል።,spk_c3caff0be4b5,am,7.907,7.558,0.349,7.907,-21.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43178c6bdba2,train,እንደወጣት ሰለሞን ገለጻ፤ አሰልጣኞቹ በዘርፉ ያላቸው እውቀት ከፍተኛ በመሆኑ ፈጠራን ለመውደድና ለማሰብ አስችሏቸዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,8.688,8.328,0.361,8.688,-21.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cb1b217deb0,train,በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አጀንዳ ለማሳካት የመንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የሚፈጽሟቸውን ክፍያዎች በዲጂታል አማራጮች ማድረግ አለባቸው ብለዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,12.688,11.492,0.357,12.688,-21.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bff5edb8527,train,በኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን የእንስሳት ምርትና ግብዓት ጥራት ምርመራ ማዕከል የሚከናወኑ ተግባራት ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገውን ጥረት የሚያግዝ መሆኑ ተገለጸ።,spk_c3caff0be4b5,am,14.043,13.104,0.409,14.043,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5ae57943225,train,እነዚህ ምርምሮችም ነባር ፖሊሲዎችን የፈተሹ፣ አዳዲስ ፖሊሲዎችን ያመላከቱ እና ፋይዳ ምልከታ ላይ ያተኮሩ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,9.614,9.261,0.352,9.614,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c97c41273bf,train,የህሙማንን የጤና መረጃ ለመያዝና የመድሃኒት አቅርቦትን በዲጂታል ሥርዓት ለማሳለጥ በተከናወኑ ተግባራት ለተገልጋዮች ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ነው ያነሱት።,spk_c3caff0be4b5,am,12.813,10.479,0.348,12.813,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d750eb5fe761,train,ማዕከሉ የስጋ፣ ወተት፣ ማርና እንቁላል ጥራት፣ ተስማሚነትና ደህንነትን የማረጋገጥ እንዲሁም የእንስሳት መድኃኒት ጥራት፣ ፈዋሽነትና ደህንነት የማረጋገጥ ስራዎችን ይሰራል።,spk_c3caff0be4b5,am,12.87,10.611,0.358,12.87,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9feaa69312f3,train,ታዳጊዎች እንደዚህ ዓይነት ስልጠናዎች መሳተፋቸው ትልቅ ህልም እንዲያልሙ ና ህልማቸውን በተጨባጭ በመተርጎም ከራሳቸው አልፈው ለሀገር እንዲተርፉ ይረዳል ብሏል።,spk_c3caff0be4b5,am,11.333,10.606,0.354,11.333,-21.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7dff3f5b3385,train,ኢንስቲትዩቱ በዚህ ረገድ የተሰጠውን ተልእኮ በመውሰድ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ጥናቶችን በማጥናት ተደራሽ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,9.413,9.029,0.385,9.413,-22.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21a1bb1450f6,train,በአሁኑ ወቅት በርካታ ዜጎች የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ማድረጋቸውን ጠቅሰው፥ በቀጣይ ወደ ዞንና ወረዳ ድረስ በመውረድ የመመዝገብ ስራዎች እንደሚከናወኑ ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,10.805,10.451,0.354,10.805,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d2683f83dac,train,ሽምግልና በሀገሪቱ የሕግ ጥላ ስር ሆኖ ችግሮች ሳይወሳሰቡ በአጭሩ መፍታት የሚያስችል የኢትዮጵያውያን እሴት ነው ብለዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,9.149,8.776,0.374,9.149,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b50cfb4569b0,train,ዘመኑን የዋጁ ላቦራቶሪዎችና ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ከዓለም አቀፍ የጥራት መስፈርቶች አኳያ ስራቸውን እያከናወኑ እንደሚገኙ አንስተዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,9.072,8.697,0.375,9.072,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba9fe5ebd8cc,train,በዚህም 52 የትኩረት መስኮችን በመለየት በ14 ዲፓርትመንቶች 6 ማእከሎችን በማዘጋጀት እየሰራ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,10.392,9.996,0.396,10.392,-22.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c356f0f58e6f,train,ወጣቱ ትውልድም ይህን የቆየ የኢትዮጵያዊያን የዳበረ ባሕላዊ እሴት በማክበርና በመቀበል ለሀገር አንድነት መፅናት ማዋል እንዳለበት መክረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,11.144,10.461,0.356,11.144,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c16c760199b,train,በዚህም የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች ወደ ጥቅም መቀየር የሚያስችል አቅም ማዳበራቸውን ጠቁሞ፤ በተለይ በቡድን የመስራት መንፈስ እንዲላበሱ እንደረዳቸው ተናግሯል።,spk_c3caff0be4b5,am,10.893,9.539,0.348,10.893,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f98b72ca89e,train,በስልጠናው ወጣቶች፣ የመንግስት ሠራተኞችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ከክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጎን ለጎን የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና በመውሰድ ራሳቸውን እንዲያበቁ እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,10.893,10.524,0.369,10.893,-21.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1dd479fcd29,train,የከተማው ነዋሪዎች በስልጠናው የነቃ ተሳትፎ በማድረግ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ መፋጠን የድርሻቸውን መወጣት እንዳለባቸው ያነሱት ደግሞ የዲላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ መስፍን ደምሴ(ዶ/ር) ናቸው።,spk_c3caff0be4b5,am,12.23,11.855,0.375,12.23,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dec941d22320,train,የምርምር ስራዎቹም በማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ ያተኮሩ መሆናቸውን አመላክተዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,5.309,4.959,0.351,5.309,-21.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f789908ddeb8,train,አስተያየት ሰጪዎቹ ስልጠናው የሀገር ብሎም የማህበረሰብ ችግር መፍታት የሚያስችሉ መርሃ ግብሮች ላይ ትኩረት እንደሚያደርግ ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,8.472,8.058,0.414,8.472,-22.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f49e8c6b8b7d,train,የመልካም አስተዳደር ችግሮችን የሚፈታ እንዲሁም የአገልግሎት ልህቀት ማሳያ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,6.288,5.3,0.353,6.288,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59ffac5f7c71,train,ፋይዳ ለሴቶች፣ ህፃናትና አካል ጉዳተኞች የእኩልነት መብት ማረጋገጫና የማስፈፀሚያ መሳሪያ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,6.413,6.013,0.401,6.413,-21.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc7e8117377e,train,የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፤ ከግማሽ በላይ የሚሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ ወጣት መሆኑ ለሀገር ዕድገትና ብልጽግና ከፍተኛ አቅም እንደሆነ ገልጸዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,10.467,9.447,0.398,10.467,-21.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4fcc1bf256d1,train,በመሆኑም ህብረተሰቡ ይህንን ተገንዝቦ በኮዲንግ ስልጠና አቅሙንና ክህሎቱን በመሳዳግ ለዲጂታል ዓለም ብቁ ዜጋ ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት እንዲያግዝ አስገንዝበዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,11.59,11.222,0.368,11.59,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_92c2cb5a0a46,train,በውይይት መድረኩ ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የመንግስት ተቋማት አሰራራቸውን በዲጂታል ዘዴዎች ማዘመን አለባቸው ተብሏል።,spk_c3caff0be4b5,am,11.291,9.48,0.363,11.291,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dea0c5b3846e,train,በኢንስቲትዩቱ የአደይ ፕሮግራም ዳይሬክተር ኃይሌ ዴሬሳ፤ ዲጂታል የትምህርት ሥርዓቱ አሁን ላይ አምስት የትምህርት ዓይነቶችን በውስጡ የያዘ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_c3caff0be4b5,am,11.144,8.712,0.831,11.144,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b73eae7d1479,train,የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በተለያዩ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች አራተኛውን የታዳጊዎች የክረምት ስልጠና በሳይንስ ሙዚየም አስጀምሯል።,spk_c3caff0be4b5,am,9.261,8.909,0.352,9.261,-21.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3599d68b904,train,በከተማ አስተዳደሩ ከ3ሺህ 500 በላይ ዜጎች የሚሳተፉበት የክረምት ወራት የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ማስጀመሪያ መድረክ ዛሬ ተካሂዷል።,spk_c3caff0be4b5,am,8.731,8.39,0.341,8.731,-22.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b488b5113cb,train,በዘርፉ የዲጂታል የክፍያ አማራጮችን ማስፋት ጊዜንና ወጪን ከመቆጠብ ባለፈ የጤና ተቋማት የገቢ አሰባሰባቸውን እንዲያሳድጉ ያደርጋል ነው ያሉት።,spk_c3caff0be4b5,am,10.651,8.753,0.818,10.651,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7331f382e9b6,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ እስካሁን ለፋይዳ መታወቂያ ከተመዘገቡ ዜጎች መካከል 40 በመቶዎቹ ሴቶች መሆናቸው ታውቋል።,spk_c3caff0be4b5,am,6.768,6.41,0.358,6.768,-19.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c46a93ec1d9b,train,በተለይ የኮደረስ ስልጠና ዲጂታል እውቀታቸውንና ክህሎታቸውን በማሳደግ የሀገር ውስጥና የውጪ ሥራ እድል ተጠቃሚነታቸውን እንደሚያሰፋ ገልጸዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,9.712,9.357,0.355,9.712,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_996fcc62e1af,train,ከስርዓተ ቀብሩ በፊት  ዛሬ ማለዳ በአዲስ አበባ ስታዲየም የክብር ሽኝት ተደርጎለታል።,spk_c3caff0be4b5,am,4.331,3.972,0.359,4.331,-22.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_869e254eae1c,train,በተለዩ የትኩረት መስኮች ላይ ፖሊሲዎች ከመነደፋቸው በፊት የምርምር ስራዎች እንደሚሰሩ አንስተው፤ ተፈጻሚ ከሆኑ በኋላም ምን አይነት ውጤት አመጣ የሚለው እየተሰራበት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,13.253,12.912,0.341,13.253,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57fe248fbab0,train,እንዲሁም በቡድን የመስራት ችሎታና ችግሮችን የመፍታት አቅም ለማዳበር እንደረዳትም ነው የገለፀችው።,spk_c3caff0be4b5,am,9.149,8.78,0.369,9.149,-23.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_495a3dedd79b,train,የገንዘብ ሚኒስቴር ይህን ማሳለጥ የሚችሉ መመሪያዎችን አዘጋጅቶ ወደ ስራ መግባቱንም ነው የተናገሩት።,spk_c3caff0be4b5,am,6.213,5.855,0.358,6.213,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f415ebb713d,train,በሌላ በኩል ዘንድሮ ወደ ስልጠናው የሚገቡ ሰልጣኞች በበኩላቸው፤ በስልጠናው የተሻለ እውቀትና ችሎታ አዳብረው ለመውጣት መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,9.371,9.009,0.362,9.371,-22.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c37f2223434,train,በመስከረም 2018 ዓ.ም አዳዲስ አገልግሎቶችን ጨምሮ የዲጂታል የክፍያ አማራጭ ስርዓት ለማስፋት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,8.245,7.122,0.409,8.245,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_40cdf9d6c3d6,train,የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዮዳሄ አርዓያ ሥላሴ በበኩላቸው፥ መንግስት ዜጎችን ሙሉ ለሙሉ የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራ እንደሆነ ጠቅሰዋል።,spk_c3caff0be4b5,am,11.181,10.823,0.358,11.181,-22.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_066cf88e8c42,train,በሀገር  ደረጃ የተቀመጡ ራእዮች እና ግቦች እውን እንዲሆኑ የሚያስችሉ የምርምር ውጤቶች ተደራሽ እየተደረጉ መሆኑን የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፍቃዱ ጸጋ ገለጹ።,spk_c3caff0be4b5,am,14.043,13.661,0.382,14.043,-22.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_800e2a2a1351,train,ተማሪ ቅዱስ ሙሴ የ12ኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን፤ ሰው ሰራሽ አስተውሎት(ኤአይ) መማር እጅግ አስፈላጊ መሆኑን በማመን ወደ ስልጠናው መምጣቱን ተናግሯል።,spk_c3caff0be4b5,am,10.693,9.267,0.364,10.693,-24.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a20597edf17,train,ማህበራዊ ችግሮችን ከመፍታት አንፃርም በከተማና በገጠር ለሚገኙ ዜጎች የንፁህ መጠጥ ውሃ አገልግሎትን ተደራሽ በማድረግ ለዓመታት ለቆዩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ እየተሰጠ ይገኛል።,spk_5c76a060675d,am,12.724,11.648,0.0,12.724,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_594d8e9ee18e,train,የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ መንግስት አካል ጉዳተኞችን በተሻለ መልኩ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያከናውናቸውን ተግባራት አጠናክሮ ይቀጥላል።,spk_5c76a060675d,am,12.153,10.823,0.364,12.153,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ebd4ca1a7482,train,በዘርፉ የተከናወኑ ተግባራት የመንግስትን ቁርጠኝነት በተግባር ያረጋገጡ መሆኑን ጠቁመው፤ በቀጣይ ለሚከናወኑ ስራዎች ሁሉም የሚጠበቅበትን ሃላፊነት ሊወጣ ይገባል ብለዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.767,10.27,0.0,10.767,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d83831462662,train,ለምክክር ሂደቱ የላቀ ውጤታማነት ሁሉም በየዘርፉ ማገዝ እንደሚገባ ነው ኮሚሽነሯ ያስገነዘቡት።,spk_5c76a060675d,am,7.001,6.678,0.0,7.001,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_76d08e5fefe9,train,አሁን  ቤታቸው ተገንብቶ ለምግብነት የሚውሉ ችግኞች እንዲተክሉ በመደረጉ ምስጋና አቅርበዋል ።,spk_5c76a060675d,am,7.093,6.732,0.0,7.093,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d17aff807aa2,train,በማስጀመሪያው መረሃ ግብር ላይ  የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም ከተለያዩ ክልሎች   የመጡ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች እየተሳተፉ ነው።,spk_5c76a060675d,am,9.053,8.436,0.0,9.053,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_84e7e15f0915,train,በአዲስ ዓመት ሰዎች ብዙ ነገሮችን ለማስተካከል የሚያቅዱበት በመሆኑ ይህ አጋጣሚ፤ በማብሰልሰል ውስጥን ለሚረብሹ ማኅበራዊ ችግሮች እልባት ለመስጠት የራሱን አስተዋጽኦ እንደሚያበረክትም ይናገራሉ።,spk_5c76a060675d,am,14.454,13.114,0.0,14.454,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bc1e46b5f7b8,train,ይህም በእውቀት፣ በክህሎት፣ በአመለካከት  እንዲሁም በሥነ-ምግባሩ ብቁ የሆነና የተሟላ ስብዕና ያለው የዳኝነት እና የፍትህ አካላት አመራር እና ባለሙያ ለማፍራት ወሳኝ መሆኑን አቶ አብዲሳ አብራርተዋል።,spk_5c76a060675d,am,12.213,10.873,0.0,12.213,-21.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_39ead0bed310,train,የዘንድሮ የጎንደር የጥምቀት በዓል ምክንያት በማድረግ የሕዝቦችን አብሮነትና አንድነትን በሚያስተሳስስር መንገድ ከዋዜማው ጀምሮ በተለያዩ ሁነቶች ለማክበር ከወዲሁ ዝግጅት እየተደረገ ነው።,spk_5c76a060675d,am,12.893,11.463,0.0,12.893,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8baeda1522fd,train,የአዳማ ከተማ አስተዳደር መንገድ ትራንስፖርት ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ መኩሪያ ሹሚ በበኩላቸው ኤጀንሲው የትራፊክ አደጋን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከሚያደርገው እንቅስቃሴ ባሻገር በበጎ ተግባራትም እየተሳተፈ ይገኛል ብለዋል።,spk_5c76a060675d,am,15.473,13.74,0.317,15.473,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3da6b0895ff4,train,የተመረቁ ተማሪዎችም የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመለወጥ ሀገራቸውንና ህዝባቸውን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።,spk_5c76a060675d,am,8.527,7.185,0.0,8.527,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_071bf9e67185,train,በዓለም ቅርስነት የተመዘገበውን  የመስቀል ደመራ  በዓልን ስናከብር በአንድነት ሰላምን በመስበክና  አብሮነትን ይበልጥ በማጠናከር ጭምር ሊሆን ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,9.274,8.903,0.0,9.274,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f7251a4a5628,train,በበጀት ዓመቱ ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸውን የተለያዩ አገልግሎቶች ተደራሽ ማድረግ መቻሉንም አክለዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.233,10.233,0.0,10.233,-22.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_29db7058310c,train,ሪያል ማድሪድ በ12 ነጥብ ስድስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_5c76a060675d,am,4.292,3.454,0.0,4.292,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f7ad52dad377,train,የትምህርት ቤቱ መምህርት ብዙነሽ ማቲያስ እንዳሉት ምገባ ከተጀመረ ወዲህ ተማሪዎች በሰዓቱ ይመጣሉ በትምህርት አቀባበላቸውም ላይ ከፍተኛ መሻሻልና ለውጥ ማምጣት ችለዋል።,spk_5c76a060675d,am,12.423,11.278,0.0,12.423,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_849593223958,train,የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በህዝብ ይሁንታ በዴሞክራሲያዊ መንገድ ከተመረጠው የኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ገንቢ ትብብር በመፍጠር ለችግሩ አፋጣኝ ምላሽ መስጠት እንደሚገባውም አምባሳደር ፍሰሃ አመለክተዋል።,spk_5c76a060675d,am,13.174,11.83,0.0,13.174,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f615a27c2a79,train,የውሀ አቅርቦት ለገጠር ኮሪደር ልማት ወሳኝ መሆኑን አንስተው፤ ለተግባራዊነቱ የአርሶ አደሩን ግንዛቤ በማሳደግ በንቅናቄ ማንቀሳቀስ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.014,9.312,0.0,10.014,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b143d586869,train,የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ዲጂታላይዝ በማድረግ የዜጎችን የፍትህ ጥያቄ ለመመለስና የዳኞችን ጊዜ ለመቆጠብ የሚያስችሉ ጅምር ስራዎች መኖራቸውን ገልጸዋል።,spk_5c76a060675d,am,8.414,8.046,0.368,8.414,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e2cf41eb045,train,በዓሉ የሚከበርበት ቦታም ሕብረተሰቡን ባሳተፈ መልኩ መጸዳቱን ጠቁመዋል።,spk_5c76a060675d,am,4.534,4.534,0.0,4.534,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_538314c79013,train,ፋይዳ የለሽ አመለካከቶች የሚያደርሱትን ሥነ - ልቦናዊ ጫና በመገንዘብ ለሁሉም ተስፋ የሚሆን መልካም ሐሳብ መሰነቅ እንደሚገባ መክረዋል።,spk_5c76a060675d,am,9.844,9.05,0.0,9.844,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_50c203d3f941,train,በአፋር ክልል ከ2 ነጥብ 6 ሚሊዮን እስከ 2 ነጥብ 8 ሚሊዮን እድሜ ያለው አዲስ የአውስትራሎፒቲክስ ቅሪተ አካል ማግኘቱን የአሪዞና ስቴት ዩኒቨርስቲ ተመራማሪዎች ቡድን አስታወቀ።,spk_5c76a060675d,am,14.231,12.331,0.0,14.231,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5242c72a8450,train,የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ከሀገሪቷ አቅምና ገበያውን መሰረት ያደረገ የሰው ኃይል ለማፍራት የዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝነት ወሳኝ መሆኑን አንስተው ለዚህም ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገልጸዋል።,spk_5c76a060675d,am,13.514,11.668,0.0,13.514,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60d9b9161db4,train,በአካባቢው የሚገኙ የጤና ተቋማት ያሉባቸውን የህክምና ግብዓትና ሌሎች ቁሳቁሶችን አሟልተው የተሻለ የህክምና አገልግሎት እንዲሰጡ እየደገፈ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_5c76a060675d,am,11.194,9.807,0.0,11.194,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a75df8c16f1e,train,የጅማ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዚደንት ሼህ ማሀመድ አሚን ተማም በወቅቱ ባስተላለፉት  መልእክት ህዝበ ሙስሊሙ ሀይማኖታዊ ትእዛዛትን ተከትሎ በዓሉን በጋራ ማሳለፍ አለበት ብለዋል።,spk_5c76a060675d,am,13.628,11.232,0.0,13.628,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ab389859054d,train,ባንጋ በቆይታቸው የጨርቃ ጨርቅ እና የጫማ አምራች ፋብሪካዎችንና ከአርሶ አደሮች ጋር ትስስር ያላቸውን የብቅል ማምረቻዎችን የሚጎበኙ ሲሆን አነስተኛ የንግድ ስራ ባለቤቶችንም እንደሚያነጋግሩ የገንዘብ ሚኒስቴር የዓለም ባንክን ዋቢ አድርጎ ያወጣው መረጃ ያመለክታል።,spk_5c76a060675d,am,18.933,16.442,0.0,18.933,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ed7cedd6389,train,የእለቱ የክብር እንግዳ የደብረማርቆስ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ እና የዩኒቨርሲቲው ቦርድ አመራር አባል አቶ ተሾመ ዋለ፤  ተመራቂዎች  በትምህርት ቆይታቸው የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በማሸጋገር ለሀገር ልማትና እድገት እንዲተጉ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_5c76a060675d,am,18.804,16.853,0.0,18.804,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f80ff0d3997d,train,በተለይም ከአራዳ ክፍለ ከተማ ከቁርጡሚ ወንዝ ዳርቻ ተነስተው በሶስተኛ ወገን ክርክር ምክንያት ሲንገላቱ የቆዩ ነዋሪዎች ዛሬ ችግሩ ተፈቶ የመኖሪያ ቤት ስላገኙ እጅግ ደስተኞች ነን፤ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል ከንቲባዋ በመልዕክታቸው።,spk_5c76a060675d,am,17.334,15.543,0.0,17.334,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_55a7be18ffa3,train,ባለፉት አመታት በተከናወኑ ሰው ተኮር የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች በርካታ  ዜጎች ከዘመመ ጎጇቸው ወደ ተሻለ ህይወት እንዲሸጋገሩ ማስቻሉን አመልክተዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.409,9.593,0.508,10.409,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bc767b760576,train,ነባር መዳረሻዎችን ማደስና አዳዲስ መዳረሻዎችን መገንባት እንዲሁም ለኮንፍረንስ ቱሪዝም የተሰጠው ትኩረት ቱሪዝም እንዲያድግ ማድረጉን ገልጸዋል። በዚህም ከአመት አመት የቱሪስት ፍሰቱ እያደገ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,15.373,12.666,0.0,15.373,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5cd6ac0bfe2d,train,በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የደረጃ ማሻሻያ የተደረገለት የማኩዌይ ወረዳ የዊንዲየው 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትም የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ለተያዘው ግብ  አበርክቶው የላቀ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_5c76a060675d,am,14.569,12.501,0.0,14.569,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4979a7c8f0db,train,በዕለቱ የተገኙት የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተወካይ አቶ መስፍን ተክለአብ እንደተናገሩት ዛሬ በራስ ተነሳሽነት የተደረገው የድርጅቶቹ ጥምረት በእጅጉ የሚደነቅ ነው።,spk_5c76a060675d,am,12.213,10.868,0.0,12.213,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b8434dc290e9,train,እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ አቅማቸው አነስተኛ ለሆኑ  ህጻናት የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ፣ የትምህርት ማጣቀሻ መጻህፍትን፣ የግብዓት ችግርን መፍታት፣ ለተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_5c76a060675d,am,16.489,15.272,0.457,16.489,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_445a1cf380de,train,ቀደም ሲልም በሳውዲ ዓረቢያ፣ ሊባኖስ፣ ቱኒዚየ እና ሶሪያ በዲፕሎማትነት ያገለገሉ ሲሆን በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤትም የመካከለኛው ምሥራቅ ጉዳዮች ከፍተኛ ዲፕሎማት ሆነው ማገልገል ችለዋል።,spk_5c76a060675d,am,12.761,11.104,0.0,12.761,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_927adbfad5f3,train,ለግሸን ደብረ ክርቤ የንግስ በዓልም ከተለያየ አካባቢ የሚመጡ እንግዶችን በመቀበልና ወደ ግሸን በመሸኘት የከተማ አስተዳደሩ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል ብለዋል።,spk_5c76a060675d,am,9.373,8.822,0.0,9.373,-21.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f739fb9d9ee9,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከሶስት ወራት በፊት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጎብኝተው በገጠር ኮሪደር ልማት ሥራ ሞዴል የገጠር መንደሮችን ጨምሮ አመታዊውን የክረምት በጎ ፈቃድ መርሃ ግብር አስጀምረው ነበር።,spk_5c76a060675d,am,14.041,12.664,0.0,14.041,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dfa95db7071b,train,ዜጎች በህጋዊና ደህንነቱ በተጠበቀ መንገድ የሁለትዮሽ የስራ ስምምነት ወደ ተደረገባቸው ሀገራት እንዲሄዱ ዕድል መመቻቸቱን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.854,10.745,0.0,11.854,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_716aef7cfa36,train,በምስራቅ ተጎራባች ክልሎች የተካሄደው የስራ ጉብኝት ለቀጣይ ስራ ጥሩ መደላድል እንደሚፈጥር በመግለጽ።,spk_5c76a060675d,am,7.734,6.735,0.0,7.734,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_705f26a16ac4,train,የተጀመሩ ሰው ተኮር ስራዎችን በበጎ ፈቃድ ስራ በማጠናከር  ወገኖችን መደገፍ ይገባናል ሲሉ አመልክተዋል።,spk_5c76a060675d,am,6.588,6.287,0.0,6.588,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8e2b73afbaa3,train,በከተማ አስተዳደሩ የፀደቀው የነባርና አዲስ አባል መደበኛ ዓመታዊ መዋጮ ከ1 ሺህ 500 እስከ 10 ሺህ 500 ብር መሆኑን  ጠቅሰው የመመዝገቢያ 200 ብር መሆኑን ኃላፊው ገልፀዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.388,9.911,0.424,11.388,-22.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_14b437962407,train,ከመጠን በላይ ስብን እና ስኳርን በመቀነስ፤,spk_5c76a060675d,am,2.933,2.933,0.0,2.933,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2c445e37b816,train,በሁለት ምዕራፍ ተከፍሎ እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ስራም ለበዓሉ ልዩ ድባብን  የሚያጎናጽፍ መሆኑን ጠቁመው፤  የከተማው ሕዝብም እንግዶችን ተቀብሎ በማስተናገድ አይረሴ ቆይታ እንዲኖራቸው እንዲያደርግ የማመቻቸት ተግባር እየተከናወነ መሆኑን አንስተዋል።,spk_5c76a060675d,am,17.354,15.316,0.0,17.354,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_362b283fa899,train,በተያዘው የክርምት ወራትም በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራትን ለማከናወን እቅድ ተይዞ ወደ ስራ መገባቱን ነው የተናገሩት።,spk_5c76a060675d,am,8.694,8.346,0.0,8.694,-22.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_68c76ae798d0,train,ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን አጀንዳ ለማሰባሰብ ለሚያከናውነው ተግባር አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት ገለፀ።,spk_5c76a060675d,am,9.993,9.141,0.0,9.993,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d289b8f3ff17,train,የምስራቅ ሸዋ ዞን ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ ግርማ ለማ፤ በተያዘው የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ስራውን ለማነቃቃት ከተያዘው ቁልፍ ተግባር አንዱ የተማሪዎች የምገባ መርሃ ግብር መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.893,10.596,0.0,11.893,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_62844a3ace4d,train,የስራ ስምምነቱን ከፈረሙት ቢሮዎች መካከል የአስተዳደሩ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሱልጣን አልይ በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚተገበሩት ስራዎች ጊዜን፣ ጉልበትን፣ ዕውቀትንና ሃብትን በአግባቡ በመጠቀም በተሻለ ቅንጅት የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የሚያስችሉ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,17.273,16.436,0.0,17.273,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_16735c79685f,train,የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ተወካይ አቶ ሰይፉዲን ሐሰን በበኩላቸው የዞኑ አስተዳደር የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶችን ጨምሮ ሌሎች የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ይበልጥ በሚያጎለብቱ የልማት ሥራዎች ቅድሚያ ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.708,11.318,0.0,11.708,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3039685d642e,train,በቀጣይ ዩኒቨርሲቲው ያገኘውን የራስ ገዝነት ዕድልም በዓለም አቀፍ ደረጃ ስመጥርና ለኢትዮጵያና ህዝቦች ዕድገት ገንቢ ሚና የሚወጣ ተቋም እንዲሆን ያስችለዋል ነው ያሉት፡፡,spk_5c76a060675d,am,11.124,11.124,0.0,11.124,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4c697b6bec50,train,ከዚህ በተጨማሪ በየደረጃው ባሉ የጤና ተቋማት የወባ ምርመራና ሕክምና አገልግሎት የመስጠትና ሌሎች የመከላከል ተግባራት በስፋት እየተተገበሩ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.573,10.639,0.0,11.573,-24.8,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_59bf21de90dc,train,የህግ አገልግሎትን እስከ ወረዳ ድረስ በማውረድ ቀልጣፋ፣ ውጤታማና ተደራሽ የማድረግ ስራ ትኩረት ማግኘቱን የክልሎች የፍትህ ዘርፍ ኃላፊዎች ገለጹ።,spk_5c76a060675d,am,10.993,9.725,0.846,10.993,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_84f5c7bce39d,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የእርስ በርስ ግንኙነቶችን ለማዳበርና እየተከናወኑ ያሉ የልማት ውጤቶችን ለመመልከት ዕድል ይሰጣል፡፡,spk_5c76a060675d,am,15.209,13.513,0.0,15.209,-24.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_290067359122,train,በሐረሪ ክልል ከ40ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞች የሚሳተፉበት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት እንደሚከናወን የክልሉ ሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።,spk_5c76a060675d,am,11.369,10.659,0.0,11.369,-22.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75ec688dd2f2,train,ሁሉም ህጻናት፣ ወጣቶችና ሴቶች በእያንዳንዱ የልማት ማዕቀፍ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ለሀገርና ለዓለም ብቁ ትውልድ የመገንባት የጋራ ግብ እንደሆነም አስረድተዋል።,spk_5c76a060675d,am,9.204,9.204,0.0,9.204,-21.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f96f3dfcd6f,train,ጅብ እና ሰው በአንድ ላይ ተላምደው እንዲህ  በትርዒት መልክ ሳይ እጅግ ገርሞኛልም ተደስቻለሁም ያለው በኢኮ ፓርኩ የጅብ ምገባ ትርዒት ላይ ያገኘናቸው ጀርመናዊው ማርከስ ራስት ናቸው።,spk_5c76a060675d,am,16.188,14.376,0.0,16.188,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa6b51e0da3f,train,በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋም ትኩረቷን በትምህርት ላይ በማድረግ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ እንደምትተጋ ገልጻለች።,spk_5c76a060675d,am,5.721,5.418,0.0,5.721,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_13f7594ceb8b,train,ጠቅላይ መምሪያው ወንጀልን የመከላከልና የምርመራ ስራውን ማዘመን መቻሉና ከባለድርሻ አካላት ጋር የነበረው ቅንጅታዊ ስራ ለተገኘው ውጤት የራሱን ድርሻ ማበርከቱን እንዲሁ፡፡,spk_5c76a060675d,am,10.823,10.325,0.0,10.823,-22.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1089e57521cc,train,እሴታቸውን ጠብቀው ለዘመናት በሕዝብ እየተከበሩ የዘለቁ ሕዝባዊ እና ሃይማኖታዊ በዓላትንና ትውፊቶቻቸውን በተባበሩት መንግሥታት የሳይንስ፣ የትምህርት እና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የሰው ልጆች ሁሉ ሀብት ተብለው እንዲመዘገቡም አድርጋለች ብሏል፡፡,spk_5c76a060675d,am,15.172,14.432,0.0,15.172,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c888db23d2a,train,በኢትዮ-ኮደርስ ያገኘችው የቴክኖሎጂ ስልጠና ወቅቱ የሚጠይቀውን ጥራት ያለው ትምህርት ለመስጠት እንደሚያግዛትና በትርፍ ጊዜዋም የኑሮ ማሻሻያ ስራ ለመስራት ማቀዷን ተናግራለች።,spk_5c76a060675d,am,11.049,9.35,0.0,11.049,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_26243f3fa745,train,እንዲሁም የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የአረንጓዴ አሻራ ስራዎች በማከናወን ለ2018 የትምህርት ዘመን ዝግጁ የሆኑ ስራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,9.751,8.726,0.695,9.751,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_be568d5c9a7a,train,በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ 7 አዳዲስ ትምህርት ቤቶች፣ 191 ከቅድመ እስከ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች አዳዲስ የመማሪያ ክፍሎች ግንባታ፣ የቤተሙከራና የቤተ-መፅሀፍት ግንባታ ስራ መከናወኑን ጠቅሰዋል።,spk_5c76a060675d,am,13.081,12.252,0.0,13.081,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56e8cec94999,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት፥ ሚኒስቴሩ ለማህበረሰቡ ቀልጣፋ የጤና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግና በሽታን መከላከል ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5c76a060675d,am,9.468,9.036,0.0,9.468,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ada0c6de871,train,በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ አስተዳደር በ2017 ሀገር አቀፍ ፈተና የላቀ ውጤት ላመጡ ተማሪዎችና ትምህርት ቤቶች የእውቅናና የገንዘብ ሽልማት ተሰጠ፡፡,spk_5c76a060675d,am,10.653,9.58,0.0,10.653,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d89c17adbdaf,train,በተለይ የህግ አገልግሎትን ወደ ታች ድረስ በማውረድ የወረዳ ፍርድ ቤቶች እንዲጠናከሩ የሚያደርግ የአሠራር ማሻሻያ ተግባራዊ መደረጉ ትልቅ እምርታ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.854,10.566,0.0,11.854,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1097c6bf544e,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለማስጀመር  የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን  የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) አስታወቁ።,spk_5c76a060675d,am,13.609,11.525,0.0,13.609,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7a860ec66043,train,እንዲሁም ለመጣው ውጤት አስተዋጽኦ ላበረከቱ ተቋማትና የትምህርት ማኅበረሰብ እውቅና ተሰጥቷል።,spk_5c76a060675d,am,6.361,5.354,0.0,6.361,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3e2c47ae3e59,train,ክለሳው የሀገር በቀል እውቀትን በማካተት የትምህርት ተቋማቱን ልዩ ከማድረጉም በላይ ተመራቂዎች በየትኛውም የዓለም ክፍል እንዲማሩና እንዲሰሩ የሚያደርግ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.745,11.745,0.0,11.745,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c3f45af2f350,train,ሌላኛዋ የመንግስት ሰራተኛ ፋሲካ ሻንቆ፤  በመንግሥት በኩል የሚሰጠው ተከታታይ ስልጠና ቀልጣፋ፣ ውጤታማና ፍትሃዊ አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያበረታታ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.127,9.726,0.0,10.127,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ab1cf57d545e,train,ህብረተሰቡን በልማት ተጠቃሚ ለማድረግ ግብ ከተያዘባቸው መካከል በገጠርና በከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትን ተደራሽ ለማድረግ የተያዘው አንዱ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.893,10.632,0.0,11.893,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f96ce86665d,train,ማህበረሰቡ የግልና የአካባቢ ንጽህናን ከመጠበቅ ጎን ለጎን በጤና ሚኒስቴር የሚተላለፉ የጥንቃቄ መልዕክቶችን ገቢራዊ በማድረግ ተላላፊ የሆኑ በሽታዎችን በጋራ መከላከል እንዳለበት አሳስበዋል፡፡,spk_5c76a060675d,am,12.932,11.947,0.0,12.932,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f7f34a42d85d,train,በከተማው የመስቀል ደመራ በዓልን ሐይማኖታዊ ይዘቱን ጠብቆ በድምቀት ለማክበር ዝግጅት  መደረጉን  ቤተ ክህነቱ አስታውቋል።,spk_5c76a060675d,am,7.849,7.497,0.394,7.849,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c3c3a6dd90d3,train,ከነዚህም ተግባራት መካከል በተለይ በገጠሩ አካባቢ የህክምና፣ የትምህርትና ሌሎች ተቋማትን በመገንባት የማህበረሰብ ተጠቃሚነትን የማሳደግ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል።,spk_5c76a060675d,am,9.993,9.239,0.0,9.993,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e6bfa6d675bc,train,ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት ሀራምቤ መብራት ላይ,spk_5c76a060675d,am,5.173,4.346,0.0,5.173,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3e893dd884fe,train,የሆረ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል በአዲስ አበባ በድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል።,spk_5c76a060675d,am,4.988,4.601,0.0,4.988,-21.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a8e9e58e666d,train,ቀደም ሲል ጀምሮም  ወጣቶች ዕውቀትና ጉልበታቸውን በመጠቀም  በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች  በመዘዋወር  ውጤታማ ተግባራት ማከናወናቸወን አውስተዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.033,9.302,0.0,10.033,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_923834b83fb3,train,ብዝኃነትም እንዲሁ ነው፤ አንድ ሐሳብ፣ አንድ ማንነት፣ አንድ አመለካከት ብቻውን ውበትም ዐቅምም ያንሰዋል፤ በርካቶች ሲሰናሰኑ ግን ዐቅምም ውበትም ይፈጥራሉ” ብለዋል፡፡,spk_5c76a060675d,am,10.804,8.928,0.0,10.804,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56af4ff5b2ad,train,ኮሚሽኑ ውይይት ከመጀመሩ በፊት አገልግሎቱ  ከኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን፣  ከሚሲዮን መሪዎችና ዲፕሎማቶች ጋር የተለያዩ የዝግጅት ውይይቶችን በበይነ መረብ ማካሄዱን አንስተዋል።,spk_5c76a060675d,am,12.988,11.411,0.0,12.988,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a247869042cf,train,ፍትህን የማስፈን ስራ የጋራ ጥረትን የሚጠይቅ እንደሆነ አንስተው፤ በስራ ሂደት የሚገጥሙ ክፍተቶችን በመሙላት የዜጎችን የፍትህ እርካታ ማረጋገጥ እንደሚያስችል አስረድተዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.194,10.284,0.0,11.194,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d80c7297199c,train,የክረምቱን መውጣት ተከትሎ የወባ በሽታ የመጨመር አዝማሚያ ቢያሳይ እንኳን የመድኃኒትና የምርመራ ቁሳቁሶች በበቂ ሁኔታ መዘጋጀታቸውን ዶክተር አቤል ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.465,9.57,0.0,10.465,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11e87fc12335,train,ስለዚህ ያልተፈቱ የቤተሰብ፣ የማኅበራዊ ግንኙነት፣ የገንዘብ፣ የሥራና የሥራ ቦታ እንዲሁም ሌሎችም ችግሮች ካሉ ኪሳራቸው መልከ ብዙ ነውና ወደ አዲሱ ዓመት እንዳይቀጥሉ መፍትሔ ሊበጅላቸው ይገባል ነው ያሉት።,spk_5c76a060675d,am,15.868,13.066,0.0,15.868,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_66d52fdbeca2,train,በኦሮሚያ ክልል ጅማና ነገሌ ቦረና ከተሞች የ1 ሺህ 446ኛውን የዒድ አል አድሃ አረፋ በዓል ተከብሯል።,spk_5c76a060675d,am,7.961,7.046,0.0,7.961,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d9f88eaa5345,train,በቀሪዎቹ ትምህርት ቤቶችም የምገባ መርሃ ግብሩን ለመጀመር የሚያስችል የዝግጅት ስራ ላይ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_5c76a060675d,am,7.247,6.472,0.0,7.247,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_791094ed1c64,train,ሕብረተሰቡ የተለየና አጠራጣሪ ሁኔታዎች ሲያጋጥመው በአካባቢው ለሚገኝ የፀጥታ አካል ጥቆማ በመስጠት የተለመደ ትብብሩን እንዲያጠናክር መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_5c76a060675d,am,9.014,8.665,0.0,9.014,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e532157efd29,train,ቢሮው የሴቶችንና ህፃናትን መብቶች ለመጠበቅ፣ በሴቶችና በህፃናት ላይ የሚፈጸመውን ጥቃት ለመቀነስ እና ለተጎጂዎች አስፈላጊውን ድጋፍ ለመስጠት ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈ መልኩ እየተንቀሳቀሰ መሆኑንም አክለዋል።,spk_5c76a060675d,am,14.945,12.949,0.362,14.945,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_80f263d5b7bf,train,የዛሬው የጽዳት መርሃ ግብርም የዚሁ አካል መሆኑን ጠቁመው፤ አሁን ላይ በዓሉ በድምቀት እንዲከበር የዝግጅት ስራዎች መጠናቀቃቸውን ገልጸዋል።,spk_5c76a060675d,am,8.527,8.098,0.0,8.527,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bf6f12d07423,train,በክረምቱ ወራት በ14 ዘርፎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚከናወን ሲሆን ከእነዚህ መካከል ችግኝ ተከላ፣ ማዕድ ማጋራት፣ የጤና አገልግሎት፣ የማጠናከሪያ ትምህርት፣ የአቅመ ደካማ ዜጎች የቤት እድሳትና ጥገና እንደማሳያነት ጠቅሰዋል።,spk_5c76a060675d,am,13.454,12.142,0.0,13.454,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_00543cd1f61a,train,የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ሀላፊ ፕሮፌሰር ነፃነት ወርቅነህ በበኩላቸው፤ ቢሮው የጤና ተቋማትን በበቂ ሁኔታ ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ የተገነባው የዓይን ባንክ ማዕከልን ለማቋቋም ድጋፍ ማድረጉን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,16.772,14.668,0.0,16.772,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2165f8497efa,train,በተለይ የግጭቱን አጀማመር አስመልክቶ ጋዜጣው ያነሳው ሃሳብ ሆን ተብሎ የተደረገ ስህተት በመሆኑ ሊታረም ይገባል ነው ያሉት።,spk_5c76a060675d,am,8.527,7.308,0.0,8.527,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b0609203db50,train,በውይይት መድረኩ ላይ በመማር ማስተማር፣ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ላይ ያተኮሩ ሀሳቦችና የወደፊት አቅጣጫዎች በማስቀመጥ የተሻለ ሥራ ለመስራት ከመግባባት ተደርሷል ነው የተባለው።,spk_5c76a060675d,am,13.854,11.649,0.0,13.854,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f64b12c287ba,train,በኢትዮጵያ የግሉ ዘርፍ ኢንቨስትመንት ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከንግድ መሪዎች እና ከተለያዩ ተቋማት ዋና ስራ አስፈጻሚዎች ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ ተመላክቷል።,spk_5c76a060675d,am,10.409,9.569,0.0,10.409,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d655a87369ec,train,በሚከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎትም ከ19 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ለማስቀረት መታሰቡንም አስረድተዋል።,spk_5c76a060675d,am,7.247,6.542,0.0,7.247,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4b3a5c627c6,train,በትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጠው ፈቃድ መሰረት ዩኒቨርሲቲው የራስ ገዝነት አሰራሩን ተቀብሎ ተግባራዊ የሚያደርግ ይሆናል።,spk_5c76a060675d,am,8.053,6.94,0.0,8.053,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_54bc1f9d9bc1,train,በአረፋ በዓል ወቅት የሚታወሱ ሁለት ዕሴቶች፣ ለምንገነባት የበለጸገች ኢትዮጵያ እጅግ በጣም አስፈላጊዎች ናቸው፡፡ የአረፋ በዓል መሥዋዕትነት የሚታሰብበት በዓል ነው፡፡ ነቢዩ ኢብራሂም ልጃቸው ኢስማኤልን በፈቃዳቸው ለፈጣሪ መሥዋዕት ለማድረግ ፍጹም ቆራጥነታቸውን ያሳዩበት በዓል ነው - አረፋ፡፡ ልጅን ለፈጣሪ መሥዋዕት ከማድረግ በላይ መታዘዝም፣መሰጠትም የለም፡፡,spk_5c76a060675d,am,24.564,20.619,0.0,24.564,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4ce457112a8a,train,በሌላ በኩል በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የተለያዩ የሰብአዊ ድጋፍ ችግሮች መኖራቸውንና ተጨማሪ የፌዴራል ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ጥያቄ ቢቀርብ ኮሚሽኑ አስፈላጊውን ድጋፍ መፈጸም የሚያስችል ዝግጁነት እንዳለም አመልክቷል።,spk_5c76a060675d,am,14.774,13.34,0.0,14.774,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3904cdfc3980,train,በክልሉ የሚገኙ የፍትህ አካላት ባለሙያዎችን የመፈጸምና የማስፈፀም አቅም ለመገንባት የሥራ ላይ የአቅም ግንባታና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎች መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.633,10.56,0.0,11.633,-21.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb3c403bb637,train,ለሁለት ቀናት የሚቆየው ስልጠና በየአካባቢው ያሉ ሀብቶችን አልምቶ መጠቀምና ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመሸፈን ብቁ ቁመና መገንባት የሚቻልባቸውን አማራጮች ለማየት እድል የሚፈጥር ስለመሆኑም ገልፀዋል።,spk_5c76a060675d,am,15.373,13.566,0.427,15.373,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2890feff7261,train,የመረዳዳት ሥርዓቱን የተሳለጠ ለማድረግ የዘካ እና የአውቃፍ ኮሚሽን ዛሬ በይፋ ተመስርቷል፡፡,spk_5c76a060675d,am,7.473,6.179,0.0,7.473,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e73bc1d67a00,train,በአዲሱ በጀት ዓመትም ለእያንዳንዱ አባውራ የአልጋ አጎበር ለማሰራጨት መታቀዱን አቶ አበበ ጠቁመው፣ በሽታው በሚታይባቸው አካባቢዎችም የቤት ለቤት የኬሚካል ርጭት ይካሄዳል ብለዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.991,11.108,0.0,11.991,-24.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_552f5bd19fbc,train,በዚህም በክልሉ ያሉ ሁሉንም የጤና ተቋማት የምርመራና የህክምና አገልግሎት አቅማቸውን የማጠናከር እንዲሁም ህብረተሰቡም በቅድመ መከላከል ስራው ላይ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,14.733,13.445,0.0,14.733,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1871e7e775b5,train,"ሲምፖዚየሙ “Towards a Greener, more Prosperous and Healthier Future Together” በሚል ርዕስ የተካሄደ ሲሆን፤ ቀደም ሲል በሴኔጋል ዳካር የተካሄደውን 8ኛውን የFOCAC ሚኒስትሮች ኮንፈረንስን ተከትሎ በኮንፍረንሱ ላይ የተወሰኑ ውሳኔዎችን ተግባራዊ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተነግሯል።",spk_5c76a060675d,am,22.588,20.174,0.0,22.588,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f85a0d46cf51,train,የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አቡበከር አዶሽ፤ በትምህርት ዘመኑ በስነ-ምግባር የታነፀ ትውልድ የማፍራቱ ስራ ትኩረት ተሰጥቶት ይሰራል ብለዋል።,spk_5c76a060675d,am,9.769,8.882,0.0,9.769,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5d60a05de035,train,በሪጅኑ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተደራሽነትን ለማስፋትና የኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ የሚያስችሉ ተግባራት ከ984 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ መከናወናቸውን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,12.423,11.165,0.802,12.423,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_179bb2642484,train,የቦርዱ ሰብሳቢ በማብራሪያቸው በክልሉ አሳታፊና አካታች የመጅሊስ ምርጫ ለማካሄድ የተሟላ ዝግጅት መደረጉን አንስተው የድምፅ መስጫው እለት እየተጠበቀ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5c76a060675d,am,13.873,12.246,0.0,13.873,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1d7d297784a3,train,በተለይ ወጣቶች የድሬዳዋን የጎርፍ አደጋ ለመከላከልና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ አይነተኛ ሚና እየተጫወተ በሚገኘው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ላይ በመሳተፍ ስኬታማ ተግባራትን እያከናወኑ መሆናቸውን  ገልጸዋል።,spk_5c76a060675d,am,13.289,12.12,0.0,13.289,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1fb6ad781968,train,በክረምቱ ወቅት ለፀሀይ የሚኖረን ተጋላጭነት አነስተኛ በመሆኑ በሽታ የመከላከል ስርዓትን ለመጠበቅ አስፈላጊ የሆነው የቫይታሚን ዲ መጠን መቀነስ አንደኛው የጤና ችግር መሆኑንም አትቷል፡፡,spk_5c76a060675d,am,12.813,12.159,0.0,12.813,-23.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c89d9cd1d27,train,ኪነ ጥበብ ሀገር ስትለማ አወድሳ ለትውልድ የምታሰርፀውን ያህል ሳይሰራ ሲቀር በእንጉርጉሮ ቁጭትን የመፍጠር አቅሟ ከፍተኛ መሆኑን ጠቁመው፤ ኪነ ጥበብ መሠል ሚናዋን በአግባቡ እንድትወጣ ማድረግ ይገባል ብለዋል።,spk_5c76a060675d,am,18.692,16.635,0.0,18.692,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8a31a2469f7e,train,መድረኩ የብልፅግና ራዕዮችን ተጨባጭ ውጤቶች ለመመልከትና ልምድና ተሞክሮ ለመውሰድ እንደሚያግዝም ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,7.734,6.977,0.0,7.734,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2f9a9570cfd6,train,በሀገር ላይ የሚሰነዘሩ አሉታዊ የማህበራዊ ሚዲያ ወሬዎችን  በማጥራት  ለሀገር ግንባታ  መሰረት የሚጥሉ የፖሊሲ ግብዓትን  በጥናት  ማውጣት ላይም  ምሁራኑ ይበልጥ እንዲሰሩም አሳስበዋል።,spk_5c76a060675d,am,12.213,11.727,0.0,12.213,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_879f5f35a66a,train,የትብብር መድረኩ እስከ ታች ያለውን መዋቅር በመፈተሽ በጥብቅ ክትትልና ድጋፍ የተሻለ የፍትህ አገልግሎት ለመስጠት የአቅም ግንባታ ስራ እንደሚከናወን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,11.332,9.288,0.0,11.332,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8f422a061ee3,train,ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) የቀጣዩ ዘመን የመወዳደሪያ መድረክ መሆኑን ገልጸው፤ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም ፕሮግራሙን በሶስተኛ ዲግሪ ደረጃ ማስተማር ጀምሯል ብለዋል፡፡,spk_5c76a060675d,am,10.334,9.983,0.351,10.334,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d5f51355b924,train,ከአዲስ አበባ እና ከዙሪያዋ እንዲሁም ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የመጡ የበዓሉ ታዳሚዎች ወደ ሆራ ፊንፊኔ በማቅናት በባህሉ መሰረት ለፈጣሪያቸው ምስጋናቸውን በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።,spk_5c76a060675d,am,12.311,11.008,0.0,12.311,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2f07d2ac2e4,train,በአሁኑ ወቅትም የክረምት ወራት መግባትን ተከትሎ የበሽታው ሥርጭት ይበልጥ እንዳይስፋፋ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,7.849,7.522,0.0,7.849,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f01b2eaf0552,train,በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮው የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ9 ሚሊዮን በላይ በጎ ፈቃደኞች እንደሚሰማሩ የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_5c76a060675d,am,9.111,9.111,0.0,9.111,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a20cdb63a552,train,በአገር አቀፉ የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ  የተጀመሩ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በማስፋት  በገጠር ሞዴል የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶችን የመገንባትና ነባር የ1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በማደስ ለህጻናቱ  ምቹ  ሁኔታ መፈጠሩን  አብራርተዋል።,spk_5c76a060675d,am,17.111,15.425,0.0,17.111,-24.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_639a3c764cf3,train,ወልዲያ ዪኒቨርሲቲ በተለያዩ መረሃ ግብሮች  አሰልጥኖ ዛሬ ያስመረቃቸው 938 ተማሪዎች እንደሆኑ ተገልጿል።,spk_5c76a060675d,am,6.964,6.964,0.0,6.964,-21.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a7342feb304a,train,ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎቹን ተቀብሎ የመማር ማስተማር ሥራውን በተሳካ ሁኔታ ለማካሄድ የመኝታ፣ የመማሪያና የመመገቢያ ክፍሎች  እንዲሁም የመማርያ ቁሳቁስ ዝግጅት ማድረጉን አመልክተዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.873,10.304,0.0,10.873,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f87c623afc8e,train,በገጠር ቀበሌዎች የተገነቡት የውሀ ፕሮጀክቶች የሃይል እጥረት እንዳያጋጥማቸው በጸሀይ  ሀይል የሚሰራ መሳሪያ የተገጠመላቸው መሆኑን ጠቁመው  ከ40ሺህ ለሚበልጡ ነዋሪዎች አገልግሎት እንደሚሰጡ ተናግረዋል።,spk_5c76a060675d,am,13.834,12.001,0.0,13.834,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1d97bbd9e05d,train,አውደ ጥናቱ በኢትዮጵያ በየሶስት ዓመቱ ሲካሄድ መቆየቱን ጠቁመው ለፖሊሲ አውጪዎችና ፈጻሚዎች በርካታ ጠቃሚ ግብዓት እንዳስገኘም አስረድተዋል።,spk_5c76a060675d,am,8.583,8.583,0.0,8.583,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f2be8dd489ee,train,በዛሬው የነሐሴ 11 ቀን 2017 ዓ.ም የወጣቶችና የምሁራን ዘርፎች የመጅሊስ ምርጫም በጠዋቱ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ-02 ሁዳ፣ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የአል ኢማም ሃሰን፣ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ጎሮ አንቢያ እና ሌሎች በርካታ መስጅዶች ተካሂዷል።,spk_5c76a060675d,am,24.053,22.402,0.0,24.053,-25.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_d78fa6ff38a4,train,በዚህም በተማሪዎች የትምህርት አቀባበል፣ ትምህርታቸውን በአግባቡ በመከታተል ረገድ ለውጦች መምጣታቸውን አስረድተዋል።,spk_5c76a060675d,am,7.413,6.495,0.0,7.413,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fdd79ee13044,train,በምዕራብ ሐረርጌ ዞን የኦዳ ቡልቱም ወረዳ እና ጭሮ ከተማ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች እንደገለጹት የመኖሪያ ቤት በመጠገን እና የቤት ቁሳቁስ በማሟላት በተደረገላቸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ችግሮቻቸው እንደተቃለለላቸው ገልጸዋል፡፡,spk_5c76a060675d,am,16.093,14.429,0.0,16.093,-21.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b69e432ee8cb,train,በሽኝቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ስላሴ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ፣የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ ፤ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ፣የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካን ጨምሮ ሚኒስትሮችና የመንግሥት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_5c76a060675d,am,27.444,25.032,0.0,27.444,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2dcace1e4ba9,train,የአካል ጉዳተኞችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚደረጉ ጥረቶች ስኬታማ እንዲሆኑ የሁሉም አካላት ርብርብ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ።,spk_5c76a060675d,am,8.733,8.283,0.0,8.733,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c02feb28faa6,train,ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከተማ አስተዳደሩ በልደታ ክፍለ ከተማ 106 የቀበሌ ቤቶችን ጧሪና ደጋፊ ለሌላቸው አቅመ ደካሞች፣ የአካል ጉዳተኞችና የሀገር ባለውለታዎች ለሆኑ እና እጅግ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ የከተማዋ ነዋሪዎችን በመለየት ዛሬ በእጣ ማስተላለፉን ጠቁመዋል።,spk_5c76a060675d,am,20.494,16.309,0.0,20.494,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_678b06f7f5ee,train,የ2018 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራ በድሬደዋ አስተዳደር ተጀምሯል።,spk_5c76a060675d,am,4.534,4.534,0.0,4.534,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2d04bc4bb89,train,በበጀት ዓመቱ ወደ አማራ ክልል ከሚመጡ ቱሪስቶች ከ12 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ለማግኘት የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት የመድረኩ ተሳታፊ አመራሮችና ባለሙያዎች ጠንክረው ሊሰሩ እንደሚገባም ተመላክቷል።,spk_5c76a060675d,am,13.252,11.616,0.532,13.252,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_59b8a4984657,train,ደም ባንኩ ከአዳማ ከተማ አስተዳደር መንገድ ትራንስፖርት ኤጀንሲ ጋር በመተባበር የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሄዷል።,spk_5c76a060675d,am,7.473,6.365,0.359,7.473,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9af624ffb7ae,train,በቀጣይ ለሚከበሩት የሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ ሀርሰዲ የኢሬቻ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ በቴክኖሎጂ የታገዘ በርካታ የፀጥታ ኃይል በማሰማራት ወደ ሥራ መገባቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ።,spk_5c76a060675d,am,12.612,11.263,0.695,12.612,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11387afd2c75,train,ወይዘሮ የሺ መልካ በበኩላቸው አካባቢው የጉድጓድ ውሃን በቀላሉ ቆፍሮ ለማውጣት አስቸጋሪ መሆኑን ጠቁመው ፕሮጀክቱ ተመርቆ ስራ በመጀመሩ ለችግራቸው መፍትሄን እንዳመጣ ገልፀዋል።,spk_5c76a060675d,am,12.385,11.47,0.0,12.385,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_64fdfdd1d8fe,train,ከጎብኚዎቹ መካከል 45 በመቶ የሚሆኑት የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች መሆናቸውን አመልክተው ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከ17 በመቶ በላይ ጭማሪ ማሳየቱን ተናግረዋል፡፡,spk_5c76a060675d,am,10.183,9.35,0.0,10.183,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ddbfa058baad,train,የተደረገላቸው አቀባበል በትምህርት ቆይታቸው የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ መነሳሳትን እንደሚፈጥር የገለጸው ደግሞ ከምዕራብ አርሲ ዞን የመጣው ተማሪ ሙዘይን አቡ ነው።,spk_5c76a060675d,am,11.087,9.839,0.0,11.087,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a4cad756e31,train,የሕግ የበላይነትን ማስፈን፣ የተጠያቂነትን መርህን መዘርጋት እና ለመሠረታዊ መብቶች አክብሮት መስጠትን የሚመለከት መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_5c76a060675d,am,9.431,7.762,0.0,9.431,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_276278d96144,train,ሐሳብ ይታደሳል ያሉት ባለሙያው፤ ያረጁ አሳሪ አስተሳሰቦችን በአዳዲስ ሀገርና ወቅቱ በሚፈልገው ሐሳብ በመተካት አዲሱን ዓመት መቀበል እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_5c76a060675d,am,12.213,10.627,0.0,12.213,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56ecafa64c0b,train,በመሆኑም የተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም ለትምህርት ሴክተሩ እድገትና ማንሰራራት የላቀ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል ብለዋል።,spk_5c76a060675d,am,8.151,6.905,0.0,8.151,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_82474f97cff5,train,በቀጣይም በሀገራዊ ሰላም ግንባታ ሂደት የመንግስት አጋር በመሆን የተሰጣቸውን ዕውቀትና ጥበብ መጠቀም እንደሚኖርባቸው አስረድተዋል።,spk_5c76a060675d,am,8.053,7.66,0.0,8.053,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6202056bb839,train,ፕሮጀክቱ ተግባራዊ የሚደረገው የትራፊክ አደጋ በተደጋጋሚ በሚደርስባቸው ከባቱ እስከ ሻሸመኔ እንዲሁም ከአዲስ አበባ እስከ ደብረ ብርሃን ኮሪደሮች ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.183,9.408,0.0,10.183,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0f23e3ba8a4e,train,የሲዳማ ልማት ማህበር ዋና ስራ አስፈጻሚ ወይዘሮ ወይንሸት መንገሻ እንዳሉት ማህበሩ በትምህርት፣ በጤናና በሌሎች ዘርፎች በክልሉ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።,spk_5c76a060675d,am,10.653,9.658,0.0,10.653,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_093a7d4f70c7,train,የመድረኩ ተሳታፊዎች በበኩላቸው ለልማት እና ብልጽግና መሳካት በአንድነትና በትብብር አስፈላጊ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_5c76a060675d,am,8.225,7.34,0.0,8.225,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_52ed3ccd9a5d,train,ይህንን ታሳቢ በማድረግም የክረምቱን መውጣት ተከትሎ በወባ በሽታ የሚጠቁ ሰዎች ቁጥር እንዳይጨምር ቢሮው አስፈላጊውን የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ማከናወኑን ገልፀዋል።,spk_5c76a060675d,am,12.404,10.976,0.509,12.404,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ddbaf471a585,train,የመድረኩ አላማም ኢንስቲቲዩቱ በቀጣይ በጉዳዩ ላይ ለሚያከናውነው ጥናት ማስጀመሪያ እና ግብአት ማሰባሰቢያ መሆኑ ተገልጿል።,spk_5c76a060675d,am,8.772,7.155,0.0,8.772,-22.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_31905cd431ff,train,በዚሁ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የቱሪዝም ሚኒስትሯ ሰላማዊት ካሳ፤ በሁሉም አካባቢዎች የሚገኙ ባህላዊ፣ ተፈጥሯዊ እና ሰው ሰራሽ የመስህብ ስፍራዎችን በማልማትና በማስተዋወቅ የዘርፉን ገቢ ለማሳደግ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5c76a060675d,am,13.967,13.537,0.0,13.967,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed750aee8669,train,አዲስ ገቢ ተማሪዎቹ በዩኒቨርሲቲውና በአካባቢው ማህበረሰብ የተደረገላቸው አቀባበል በትምህርታቸው የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ መነሳሳትን እንደፈጠረባቸው ገልጸዋል።,spk_5c76a060675d,am,10.767,10.261,0.0,10.767,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0e5cdba0ea85,train,"በክረምቱ ወራት ""በትምህርት ለትውልድ"" መርሃግብር ኮሚቴ በማዋቀር  የተማሪዎችን መቀመጫ የመጠገን፣ የመማሪያ ክፍሎችን  የማደስ፣ ትምህርት ቤቱን ውብና ጽዱ የማድረግ ስራ መከናወኑን የተናገሩት ደግሞ የአቦከር ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር የኔሰው ጥላሁን ናቸው።",spk_5c76a060675d,am,19.689,17.172,0.367,19.689,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1379687551af,train,የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት በወቅቱ እንዳመለከቱት፤ በክልሉ የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ የተቋማትን የትብብር መድረክ በመፍጠር የጋራ ዕቅድ ታቅዶ እየተተገበረ ይገኛል።,spk_5c76a060675d,am,10.334,9.496,0.0,10.334,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3cca672077a1,train,አውደ ጥናቱ ለቀጣዮቹ አምስት ተከታታይ ቀናት የሚካሄድ ሲሆን በመድረኩም በርካታ የጥናትና ምርምር ስራዎች እንደሚቀርቡበትም ታውቋል።,spk_5c76a060675d,am,7.924,7.924,0.0,7.924,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d2ba34ce9411,train,የፍርድ ቤቶችን የፍትህ ስርአት በሰው ሃይልና በቴክኖሎጂ በማደራጀት ጠንካራ ተቋም እየተገነባ ይገኛልም ነው ያሉት።,spk_d8815a384822,am,6.38,5.777,0.603,6.38,-16.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f45f19b501f,train,መንግሥት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ተማሪዎች በሰጠው ልዩ ትኩረት ህጻናት በተሟላ ግብዓት እና በአማረ ሁኔታ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ መደረጉን ገልፀዋል።,spk_d8815a384822,am,7.48,6.804,0.676,7.48,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a553d9ebc6da,train,በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ አደጋ ለችግር ለተጋለጡ ወገኖችም ድጋፍ በማድረግ ማህበራዊ ሀላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_d8815a384822,am,5.94,5.265,0.675,5.94,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60ddf27b1c16,train,የአዲስ አበባ ከተማ ምገባ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ስንታየሁ ማሞ በበኩላቸው በተያዘው ዓመት ተማሪዎች በወቅቱ  የትምህርት ግብአት እንዲያገኙና የምገባ መርሀ ግብር በጊዜው እንዲጀመር መደረጉን ገልፀዋል።,spk_d8815a384822,am,10.88,10.277,0.603,10.88,-16.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cecde1607bba,train,የወላይታ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ስምኦን ስላሎ በመርሀ ግብሩ ላይ እንዳሉት በዘንድሮ የክረምት ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ650 ሺህ በላይ ወጣቶችን በማሳተፍ በ16 ዘርፎች ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_d8815a384822,am,14.88,12.748,1.595,14.88,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c95c3b3c7da7,train,በሁሉም የሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ ተቀባይነትን ያገኙ የሰላም እና የእርቅ አባት ነበሩ ሲሉም ገልፀዋል።,spk_d8815a384822,am,5.86,4.924,0.604,5.86,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3984c7976a8e,train,በዚሁ ጊዜ አስተያየታቸውን የሰጡ እስልምና እምነት ተከታዮች ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር ኢድሪስ በሕይወት ዘመናቸው ስለ ሰላምና አብሮነት በትኩረት ያስተማሩ አባት ናቸው ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,8.08,7.474,0.606,8.08,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba0e9e9bd63e,train,ይህም እድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህፃናት ፊደል ቆጥረው አንደኛ ክፍል እንዲገቡ በማድረግ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ አወንታዊ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን አውስተዋል።,spk_d8815a384822,am,8.58,7.901,0.679,8.58,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f0c1918d83c,train,የወልቂጤ ከተማ ከንቲባ ሙራድ ከድር በበኩላቸው ኢሬቻ ፍቅር፣ ወንድማማችነትና ሕብረ ብሔራዊ አንድነት የሚጎለብትበት በዓል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,8.46,7.857,0.603,8.46,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8150363f214b,train,በቦርድ የወጡት የመቶ አለቃ ተገኔ እናት ወይዘሮ አዘረፈች አባተ እና የመቶ አለቃ ተገኔ ልጅ ተማሪ ፅዮን ተገኔ በበኩላቸው ለተደረገላቸው ድጋፍ አመስግነው በተስፋ የተሞላ አዲስ የህይወት ምዕራፍ ለመጀመር መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል ።,spk_d8815a384822,am,16.86,15.331,1.529,16.86,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6d3e59b9496,train,በዚህ ረገድ የአብሮነት እሴቶች ተጠብቀው እንዲለሙና ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲሸጋገሩ ለማድረግ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሚና የላቀ መሆኑን ተናግረዋል,spk_d8815a384822,am,8.82,7.521,1.299,8.82,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d53eafe5110,train,በኢትዮጵያ የስዊድን፣ ኔዘርላንድስ፣ ስዊዘርላንድ እና ካናዳ  ኤምባሲዎችም የአዲስ ዓመት የመልካም ምኞት መግለጫቸውን አስተላልፈዋል።,spk_d8815a384822,am,7.3,6.683,0.617,7.3,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_279c62f94102,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ለከተማዋ ልማትና ውበት ለተሳተፉ አካላት ሁሉ ምስጋና ይገባቸዋል።,spk_d8815a384822,am,6.66,6.026,0.634,6.66,-16.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45b177041209,train,ዛሬም የዘመን መለወጫ በዓልን አስመልክቶ በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ 200 አቅመ ደካሞችና አረጋዊያን አንድ ነጥብ ሁለት ሚሊየን ብር ግምት ያለው የማእድ  ማጋራት አድርጓል ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,8.92,7.851,0.603,8.92,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00569714ee19,train,በተለይ በየጊዜው እየተሰጠ ያለውን ቅዱስ ቃል መሠረት በማድረግ ያላቸውን ፍቅር፣ አንድነትና አብሮነት በማጽናት በሀገር ልማትና ሰላም ስራዎች ላይ  ተሳትፏችንን ማጠናከር አለብን ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,11.34,9.731,1.267,11.34,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8127888e2f0c,train,ሌላኛው ተሳታፊ የገንዳውሃ  ከተማ  ነዋሪ  አየነው አለነ ፤ የቱሪስት መዳረሻ ሥፍራዎችን በማልማትና ቅርሶችን በመጠበቅ በሚደረገው ሂደት በመሳተፍ ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,12.3,10.216,0.605,12.3,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc159df7c2ed,train,አምባሳደር መኸር ማርጋሪያን በበኩላቸው ኢትዮጵያውያን ይበልጥ ከተፈጥሮ ሀብታቸው ጋር ተወዳጅተው የሚኖሩበት ዓመት እንዲሆን እመኛለሁ ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,6.32,5.645,0.675,6.32,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78a3ee6965ef,train,በተለይም በትምህርት ለትውልድ እንቅስቃሴ ከተለያዩ አካላት ሀብት በማሰባሰብ የትምህርት ተቋማትን መሰረታዊ ችግሮች መፍታት መቻሉን ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,8.16,7.49,0.67,8.16,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_62a5325ece27,train,እነዚህን የቱሪስት መዳረሻዎች   በማልማትና በማስተዋወቅ  እንዲሁም የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን አቅም በማሳደግ    ከዘርፉ  የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑን  ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,11.18,10.505,0.675,11.18,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a5b87632bae,train,የቱሪዝም አቅምን በአግባቡ ወደ ውጤት ለመቀየርም  ሕዝቡ የአካባቢውን ሰላም በመጠበቅ ተሳትፎውን ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት  ጠቁመዋል።,spk_d8815a384822,am,7.88,7.277,0.603,7.88,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36ed036d95e4,train,ኢትዮጵያ የ13 ወር ጸጋ ያላት ልዩ ሀገር ናት ያሉት አምባሳደሩ ኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመትን ባህላዊ ልብሶች እና ምግቦችን ጨምሮ በተለያዩ የእሴት መገለጫዎችን በጋራ በመሆን የሚያከብሩበት መንገድ የሚደነቅ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,11.94,10.232,0.668,11.94,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abd71db8f67b,train,ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ የመጡት የሰላም አምባሳደር ቁፋ ጎቤ በበኩላቸው የሀገሪቱን ሁለንተናዊ ሰላምና ልማት ለማረጋገጥ ህዝቡን የሚያቀራርቡ እንደ ጊፋታ ያሉ በዓላት አስተዋጽኦ አላቸው ነው ያሉት።,spk_d8815a384822,am,13.02,11.488,1.532,13.02,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3124ab6cd1e0,train,በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በተገነቡ የንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ከ156 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ መሆናቸውን የዞኑ ውሃና ኢነርጂ መምሪያ አስታወቀ።,spk_d8815a384822,am,11.8,10.468,1.332,11.8,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4f455616ccf,train,የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምስ አድማሱ (ዶ/ር)፤ በአካባቢው ያለው የካበተ የባህላዊ የዳኝነት ስርአት የፍትህ ስርአቱን በእጅጉ እያገዘው መሆኑን ተናግረው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ ምድብ ችሎት በመጀመሩ ከፍተኛ ፋይዳ እንዳለው ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,14.9,13.394,0.603,14.9,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9e0504cb772,train,አዲሱ ዓመት ሰላም እና ብሩህ መጻኢ ጊዜ በጋራ የምንገነባበት ይሁንልን ሲሉም አምባሳደሩ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።,spk_d8815a384822,am,7.02,6.416,0.604,7.02,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4bdc3f336f1,train,በዘንድሮው የትምህርት ዘመን ብቻ በከተማዋ 10 ቡኡረ ቦሩ የተሰኙ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት መስጠት  መጀመራቸው ተገልጿል።,spk_d8815a384822,am,10.38,8.532,0.675,10.38,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95e49fca1d05,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ትናንት ለምክር ቤቱ አባላት በሀገሪቱ የትምህርት ጥራት ለማረጋገጥ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል።,spk_d8815a384822,am,8.48,7.873,0.607,8.48,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c85e746f59e,train,በዝግጅቱ ላይ የመምሪያው ኃላፊ አስያ ዑመር እንዳሉት፤  በዞኑ የአልጣሽና ጎደቤ ብሔራዊ ፓርኮች፣ የማሕበረ ስላሴ አንድነት ገዳም ጥብቅ ስፍራና ሌሎች የመስህብ ሃብቶች ይገኛሉ።,spk_d8815a384822,am,11.76,11.09,0.67,11.76,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30aea909704a,train,ለመላው ኢትዮጵያውያን እንኳን ለ2018 ዓ.ም አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ ያለው ደግሞ በኢትዮጵያ የእስራኤል ኤምባሲ ነው። አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የፍቅር፣ የእድገት እና የብልጽግና እንዲሆንም ተመኝቷል።,spk_d8815a384822,am,11.48,10.37,0.605,11.48,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7418a9b40a24,train,ትምህርት ቤቱ በዘንድሮ የትምህርት ዘመን 426 የቅድመ መጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎችን ተቀብሎ እያስተማረ ይገኛል ያሉት ደግሞ  የአዲስ ራዕይ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህርት እየሩሳሌም ተሾመ ናቸው።,spk_d8815a384822,am,12.18,11.572,0.608,12.18,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a69281d66365,train,ሕንጻው በከንቲባ አዳነች አቤቤ እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።,spk_d8815a384822,am,7.28,6.677,0.603,7.28,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35c6b307f364,train,በነፍስ ወከፍ የተደረገው ድጋፍ 25 ኪሎግራም የዳቦ ዱቄት፣ አምስት ሊትር ዘይት፣ በጥሬ ገንዘብ  1 ሺህ 300 ብር እንዲሁም  አንድ ደርዘን ደብተር ያካተተ መሆኑን ጠቅሰዋል ።,spk_d8815a384822,am,9.08,7.927,0.603,9.08,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_02f47ea32ed0,train,የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ሌሊሴ ደሳለኝ፤ የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ፈጣን፣ ነፃ፣ ገለልተኛና ተጠያቂነት ያለበት የዳኝነት ስርአት እየተገነባ መሆኑን አንስተዋል።,spk_d8815a384822,am,9.2,8.558,0.642,9.2,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbaa8d21ba48,train,የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአርባ ምንጭ ማዕከል ሥራ መጀመሩ የሪፎርሙ ውጤት አንዱ ማሳያ መሆኑን ጠቅሰው የፍትህ ስርአቱን ዘመናዊና ተደራሽ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,6.66,5.962,0.698,6.66,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0351eba535c3,train,በዚህም በ253 ትምህርት ቤቶች የሚገኙ ከ976 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ መርሀ ግብሩ ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,12.58,10.954,0.675,12.58,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e934fe39a06d,train,እነዚህ ውጤታማ ተግባራት የአቅመ ደካሞችን የመኖሪያ ቤት ግንባታና ጥገና፣ ደም ልገሳ፣ አረንጓዴ ልማት፣ ግብርና ፣ትምህርትና ጤናን ጨምሮ በሌሎችም ዘርፎች መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_d8815a384822,am,8.88,7.611,1.269,8.88,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d610e52f5e7,train,ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር ኢድሪስ የሰላምና የአብሮነት አባት ነበሩ ሲሉ የእስልምና እምነት ተከታዮች ገለጹ።,spk_d8815a384822,am,6.2,5.512,0.688,6.2,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6a08f70759f,train,ይህንን ተግዳሮት ለማቃለል በመንግሥትና በማህብረተሰቡ ተሳትፎ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት ትኩረት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_d8815a384822,am,9.22,7.305,0.603,9.22,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81aa34083bab,train,መርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው ደም ከለገሱት መካከል አቶ ዮሐንስ እሼቱ በሰጡት አስተያየት፤ ደም ሲለግሱ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑን ጠቅሰው፤  ይህም የመንፈስ እርካታ እንዳጎናጸፋቸው ገልጸዋል።,spk_d8815a384822,am,9.74,8.481,1.259,9.74,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dc8f0d28bcd,train,ለዚህም የጋሞ ዞን አስተዳደር ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ችሎት ማስቻያ ስፍራንና ህንፃዎችን በማመቻቸቱ ፕሬዝዳንቷ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_d8815a384822,am,7.88,7.277,0.603,7.88,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d79f0b20805,train,ተቀዳሚ ሙፍቲ የሀገር አለኝታና ዋርካ ነበሩ ሲሉ የገለፁት ደግሞ  የአንዋር መስጅድ አሰጋጅ ያሲን ሰልማን ናቸው።,spk_d8815a384822,am,6.44,5.468,0.603,6.44,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0588b4c875e,train,ጂንካ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 851 የቅድመና  ድህረ ምረቃ ተማሪዎችን ዛሬ አስመርቋል።,spk_d8815a384822,am,7.64,6.279,1.361,7.64,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e315a7157b2,train,በመዲናዋ የተማሪዎችን ውጤት ለማላቅ የተከናወኑ ተግባራት የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ ውጤታማ ትውልድን ለማነፅ አቅም መፍጠራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_d8815a384822,am,7.96,7.357,0.603,7.96,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e865525f92b9,train,በዛሬው እለትም አረጋዊያንና አቅመ ደካሞችን በመደገፍ ማህበራዊ ሃላፊነቱን ለመወጣት የፈጸመው ተግባር  አርአያ መሆኑን ተናግረዋል።ባንኩ ላደረገው ድጋፍ አመስግነዋል ።,spk_d8815a384822,am,10.02,9.021,0.671,10.02,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05cb40231941,train,አምባሳደር ሀሰን ታጁ እንደተናገሩት፤ የተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር ኢድሪስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየት በኢትዮጵያ ሙስሊም ማህበረሰብ እና በአጠቃላይ በሀገሪቱ ህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ሐዘንን የፈጠረ ክስተት ነው።,spk_d8815a384822,am,8.94,8.339,0.601,8.94,-17.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4512f14b1bd,train,የመዲናዋ የኮሪደር ልማት በሌሎች ክልሎች ለተጀመሩ ስራዎች ልምድ እንደሚሆን ጠቅሰው፣ ስኬቱ ለትውልድ የሚተርፍ ዘመን ተሻጋሪ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d8815a384822,am,10.46,8.467,1.558,10.46,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71ca574627f3,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የነበሩት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር ኢድሪስ ትናንት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ይታወቃል።,spk_d8815a384822,am,8.42,7.737,0.683,8.42,-17.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fe4c6a8a11a,train,በአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት የተመዘገበው ውጤት መዲናዋ የብልጽግና ተምሳሌትነቷን በተሟላ ሁኔታ መተግበር የሚያስችላትን አቅም መገንባቷን ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d8815a384822,am,7.84,7.17,0.67,7.84,-17.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d40489b1ee0,train,ኤምባሲው በመልካም ምኞት መግለጫው እስራኤል በአዲሱ ዓመት ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ጥብቅ ግንኙነትና ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለችም ነው ያለው።,spk_d8815a384822,am,7.14,6.47,0.67,7.14,-16.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57a3b0c08f99,train,በተጨማሪም ከበርካታ በሽታዎች እራስን በመጠበቅ ጤናማ ሕይወት ለመምራት እንደሚረዳ ታውቆ በስፋት የኑሮ ዘይቤ አካል እየሆነ ስለመምጣቱም አመላክተዋል።,spk_d8815a384822,am,10.96,9.224,0.697,10.96,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37e9c6aa58a5,train,ለእነዚሁ ትምህርት ቤቶች ግንባታ በአማካይ ለአንዱ ከ4 እስከ 5 ሚሊዮን ብር በላይ እንደሚፈጅ አረጋግጠዋል።,spk_d8815a384822,am,6.92,5.678,0.603,6.92,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7996c0707fd5,train,ከመጠን ያለፈ ውፍረትን ማስወገድ፤ ከደባል ሱሶችም መታቀብ የኩላሊት መድከምን ለመቀነስ ብሎም ለጤናማ ኑሮ ይበጃል።,spk_d8815a384822,am,8.38,6.816,1.564,8.38,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b78a3003858e,train,የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ በድሉ ውብሸት እንደገለጹት ባንኩ በሚሰጠው አገልግሎት በከተማው ለኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መፋጠን የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው።,spk_d8815a384822,am,9.08,8.126,0.604,9.08,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_137c1a08541a,train,በምክክር መድረኩ ላይ የትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የአካል ጉዳተኞችን የከፍተኛ ትምህርት ተሳትፎ ለማሳደግ ለግብአት አቅርቦትና ለመሰረተ ልማት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው።,spk_d8815a384822,am,13.7,12.432,1.268,13.7,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8eec035d5936,train,የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት የዜጎችን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የኢትዮጵያን ብልጽግና እውን ለማድረግ መሰረት የሚጥል ስኬት የተመዘገበበት መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_d8815a384822,am,11.48,10.035,0.673,11.48,-16.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5bf4a82bd11d,train,ከተማ አስተዳደሩ ህብረተሰቡን በማሳተፍ ትምህርት ቤቶችን በመሰረተ ልማት ምቹ የማድረግ፣ የግብዓት አቅርቦትና የተማሪዎች ምገባን የማጠናከር ስራ እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d8815a384822,am,8.4,7.797,0.603,8.4,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8804c35ce392,train,የአውሮፓ ህብረት ለ2018 ዓ.ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። የህብረቱ የኢትዮጵያ ልዑክ ባስተላለፈው የመልካም ምኞት መልዕክት አዲሱ ዓመት ለሁሉም ኢትዮጵያውያን የሰላም እና የደስታ እንዲሆን ተመኝቷል።,spk_d8815a384822,am,11.66,10.636,0.673,11.66,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f52c13477db,train,የለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት  ርእሰ መምህር ሰለሞን ዲሮ በትምህርት ለትውልድ እንቅስቃሴ ትምህርት ቤቱ ከግብአትና ከመሰረተ ልማት አኳያ የነበሩበትን ችግሮች የትምህርት ቤቱን ማህበረሰብ፣ የቀድሞ ተማሪዎች እና አጋር አካላትን በማሳተፍ መቅረፍ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,16.38,14.98,0.603,16.38,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0399cd256595,train,መንግስት የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ በትምህርት ለትውልድ እንቅስቃሴ የትምህርት ተቋማትን ምቹ የማድረግና የትምህርት መርጃ መሳሪያዎች ተደራሽ በማድረግ እንዲሁም የተማሪዎች የምገባ መርሀ ግብር ማከናወኑ እየሰራቸው ካሉ ተግባራቶች ውስጥ ተጠቃሽ መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_d8815a384822,am,15.34,13.775,1.167,15.34,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a495a38cc655,train,የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአርባ ምንጭ ማዕከል የህንፃ ዕድሳት የምረቃ መርሃ-ግብር በአርባምንጭ ከተማ ተካሂዷል።,spk_d8815a384822,am,5.46,4.791,0.669,5.46,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6ed2128ef05,train,በመርሃ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ቴዎድሮስ ምህረት፤ የፍርድ ቤቶችን የፍትህ ስርአትን ለማሻሻል ባለፉት ሁለት ዓመታት የተለያዩ የሪፎርም ስራዎችን መከናወናቸውን አስታውሰዋል።,spk_d8815a384822,am,13.72,10.693,0.603,13.72,-17.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ffbc92f37ad0,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በመዲናዋ ትውልድን የሚያንጹ ተግባራት  ተጠናክረው መቀጠላቸውን አስታውቀዋል።,spk_d8815a384822,am,6.38,5.777,0.603,6.38,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0c1d237e96f,train,ከበዓሉ ተጓዦች መካከል የጅማ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ መሃመድ ሳኒ በወልቂጤ ከተማ በተደረገላቸው አቀባበል መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_d8815a384822,am,7.66,6.991,0.669,7.66,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26bc6a52e577,train,በአጠቃላይ በአዳማ ከተማ የሚገኙ 422 ቅድመ መደበኛ፣ አንደኛና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት እየሰጡ ሲሆን በ2018 የትምህርት ዘመን 215ሺህ ተማሪዎች የትምህርት ገበታ ላይ እንደሚሆኑ ጠቅሰዋል።,spk_d8815a384822,am,12.64,11.466,0.603,12.64,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e774eddaa945,train,በዘንድሮው የትምህርት ዘመንም ከ43 ሚሊየን በላይ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት የመማሪያ መጻሕፍት መታደሉንና ይህም የትምህርት ጥራትን ለማምጣት ከተሰሩ ስራዎች መካከል ተጠቃሽ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_d8815a384822,am,10.0,9.091,0.606,10.0,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a17a72bb7a5,train,ከመስቀል አደባባይ መገናኛ ሳውዝጌት፣ ከቦሌ ቪ አይ ፒ ጎሮ አዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል፣ ከአንበሳ ጋራዥ ጎሮ እና ከሳር ቤት ጀርመን አደባባይ ሀይሌ ጋርመንት ፉሪ አስደማሚ ስራ እንዲከናወን ላደረጉት የመዲናዋ ነዋሪዎች፣ ኢንጂነሮች፣ አማካሪዎች፣ የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎችና ባለሙያዎች ተመስግነዋል።,spk_d8815a384822,am,17.62,15.925,0.668,17.62,-16.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_68e4f00372d7,train,ከ1 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች የዩኒፎርምና የደብተር አቅርቦት ተደራሽ መደረጉንም አብራርተዋል።,spk_d8815a384822,am,5.6,4.997,0.603,5.6,-17.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_558d93990dca,train,ኢትዮጵያ እና አርሜኒያ ዘመናትን የተሻገረ ታሪካዊ ወዳጅነት ያላቸው ሀገራት መሆናቸውን ጠቅሰው አዲሱ ዓመት ለሁለቱም ሀገራት ህዝቦች የሰላምና የስኬት እንዲሆን ተመኝተዋል።,spk_d8815a384822,am,10.38,8.407,0.629,10.38,-16.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_41cf36fa363f,train,ትምህርት ቢሮው በከተማዋ ያሉ የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና አስቀድመው ሰፋ ያለ ዝግጅት እንዲኖራቸው ለማድረግ የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ማላቂያ ስትራቴጂ በማዘጋጀት ወደ ተግባር ገብቷል ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,10.96,9.809,0.654,10.96,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3d727c2649b,train,ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ለ40 ዓመታት ባስተማሩበት ኑር መስጂድ አስክሬን ሽኝት ተደርጎላቸዋል።,spk_d8815a384822,am,5.48,4.858,0.622,5.48,-16.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_818641277dfc,train,የአዲስ አበባን ገጽታ መቀየር ትልቅ ትርጉም እንዳለው ጠቁመውም መዲናዋ የኢትዮጵያ መታያ፣ መለኪያና ነፀብራቅ መሆኗን ያሳያል ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,7.54,6.528,0.601,7.54,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c615592e3da3,train,የፍርድ ቤቶችን የፍትህ ስርአት በሰው ሃይልና በቴክኖሎጂ በማደራጀት ጠንካራ ተቋም እየተገነባ መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ቴዎድሮስ ምህረት ገለጹ።,spk_d8815a384822,am,7.66,7.044,0.616,7.66,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12d05cf31c1c,train,የትምህርት ቤቶቹ መከፈት እድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ 1ሺህ 250 ህጻናት በአቅራቢያቸው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንደሚያደርጋቸው ገልጸዋል።,spk_d8815a384822,am,8.76,7.666,0.67,8.76,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae46258e3d81,train,በመሆኑም ዞኑ ያለውን እምቅ የቱሪዝም ሀብት ለማልማት ከሕብረተሰቡ ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን  አንስተዋል።,spk_d8815a384822,am,6.06,5.457,0.603,6.06,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_165d7c87e55e,train,የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ ከጥቅምት ወር 2015 ዓም ጀምሮ በአርባ ምንጭ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን አስታውሰው በማዕከሉ ወቅቱን የሚመጥንና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደራጀ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d8815a384822,am,11.6,10.256,0.909,11.6,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f20318c6ec5,train,ኢትዮጵያን በማልማት ወደምንፈልገው ብልጽግና ለመሸጋገር ትብብር ትልቅ መሰረት መሆኑን ገልጸው፤ መተባበርና መሰባሰብ የተጀመረውን የብልጽግና ራዕይ ዕውን ማድረግ ያስችላል ነው ያሉት።,spk_d8815a384822,am,9.4,8.731,0.669,9.4,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f7c7d33ae31,train,አስር አለቃ ውብሸት እንዳሉት፤ ይሄን አኩሪ ተግባር በመወጣት ላይ ሳሉ በደረሰባቸው ጉዳት ከሠራዊቱ በቦርድ ወጥተው ለማህበራዊ ችግር ቢዳረጉም መንግስትና ህዝብ ተቀናጅተው ያደረጉት ድጋፍ ተስፋቸውን አለምልሞታል።,spk_d8815a384822,am,12.72,11.051,1.298,12.72,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47ec81db6522,train,በአዲሱ በጀት ዓመትም በህዝቡ የገንዘብና የቁሳቁስ ተሳትፎ ተጨማሪ 19 የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ግንባታን ለማከናወን ታቅዶ ተግባራዊ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_d8815a384822,am,9.64,8.961,0.679,9.64,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e04963a80637,train,በአማራ ክልል የበጎ ፈቃድ አገልግሎት  የሕብረተሰቡን የእርስ በእርስ ግንኙነትና ትስስር ይበልጥ  በማጠናከር የቆየውን  የመረዳዳት  ባህል እንዲጎለብት እያደረገ መሆኑን የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ገለጸ።,spk_d8815a384822,am,9.9,8.642,1.258,9.9,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3c84ac0e2e2,train,በተገኙበት ሁሉ ስለ ሰላም፣ አንድነት እና አብሮነት ሲያስተምሩ እንደኖሩ ገልጸው፥ ትውልዱም ይህን አርዓያ በመከተል ለሀገር ሰላም እና አንድነት መሥራት አለበት ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,7.14,6.537,0.603,7.14,-17.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_68b165c66f6a,train,በአዳማ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶችን የማስፋፋት ስራ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑን የከተማዋ ትምህርት ጽህፈት ቤት አስታወቀ።,spk_d8815a384822,am,7.48,6.876,0.604,7.48,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_036d575a3457,train,የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በኬንያ ናይሮቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲን ጨምሮ የሚኒስቴሩ ተጠሪ ተቋማት  በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ድሬዳዋ ላይ ያስገነቡትን 20 ዘመናዊ ቤቶች በደመቀ ስነ-ስርዓት ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች ማስረከባቸው ይታወሳል።,spk_d8815a384822,am,14.16,12.904,1.256,14.16,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18a3855c4969,train,ተመራቂ ተማሪዎች በበኩላቸው በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው በተግባር የታገዘ የካበተ እውቀት ማግኘታቸውን ገልጸው ህዝብን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d8815a384822,am,10.7,8.938,1.255,10.7,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad1f88d06729,train,የምገባና የትምህርት መርጃ መሳሪያዎችን በወቅቱ ማቅረብ በመቻሉ ተማሪዎች ትምህርታቸው ላይ ትኩረት እንዲያደርጉና የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ማስቻሉንም ገልጸዋል።,spk_d8815a384822,am,7.88,7.206,0.674,7.88,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_263d4297d437,train,የኮሪደር ልማት የዜጎችን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ለሀገር ብልጽግና መሰረት የሚጥል ስኬት እየተመዘገበበት መሆኑንም አንስተዋል።,spk_d8815a384822,am,7.46,6.488,0.972,7.46,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fdb8c8246faf,train,ሼህ አብዱልሃሚድ አህመድ በበኩላቸው የእርሳቸው መልዕክቶች ሁሌም የኢትዮጵያዊነትን እሴት፣ የሃይማኖቶች መከባበርን እና የወንድማማችነት መንፈስን የሚያጎሉ ነበር ብለዋል።,spk_d8815a384822,am,7.7,6.607,0.604,7.7,-16.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a96a0349249,train,የአሸንዳ በዓል በየዓመቱ በነሐሴ ወር አጋማሽ ላይ በወጣት ሴቶችና ልጃገረዶች በደመቀ ሁኔታ የሚከበር በዓል ነው።,spk_d8815a384822,am,7.3,5.852,1.448,7.3,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c11c7a2a9a9,train,በተለይም ወጣቶችና ሴክተር መስሪያ ቤቶችን በመጠቀም ከ3ሺህ 600 ዩኒት በላይ ደም በበጀት ዓመቱ በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች ተደራሽ ለማድረግ አቅዶ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_3604e35943ad,am,11.733,9.564,0.754,11.733,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fea552c39c36,train,የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሰራተኞችና ኃላፊዎች ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት በክረምት የበጎፈቃድ አገልግሎት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሂደዋል።,spk_3604e35943ad,am,7.213,6.756,0.0,7.213,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_818583d710d0,train,የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ኡኩኝ ኦኬሎ የመስሪያ ቤቱ ሰራተኞች ደም የለገሱት በደም እጦት ምክንያት ለህልፈተ ህይወት የሚዳረጉ ወገኖችን ለመተዳግ በማሰብ ነው ብለዋል።,spk_3604e35943ad,am,11.254,10.213,0.364,11.254,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e1036131253,train,በዓሉን ከሀገር ውስጥ አልፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቅ በቱሪዝም ዘርፉ ትልቅ የገቢ ምንጭ ማድረግ እንዲቻል የባለድርሻ አካላት ሚናም ማደግ እንዳለበት አስረድተዋል።,spk_3604e35943ad,am,9.213,8.415,0.437,9.213,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f050f72a1af8,train,በተለይም የሃይማኖት ተቋማት በሰላም ግንባታ ላይ በመስራት፣ መልካምነትን በማስተማርና ለሀገር እድገት የዜጎች ተሳትፎ እንዲጠናከር የማስተማር ሃላፊነት ያለባቸው መሆኑን አንስተዋል።,spk_3604e35943ad,am,10.653,9.56,0.594,10.653,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29a36a0eb704,train,በመሆኑም የግጭትና አለመግባባት ምክንያቶችን በምክክርና በመግባባት ከመሰረቱ በመፍታት ለሀገር ዘላቂ ሰላምና ብሔራዊ መግባባት መትጋት ይገባናል ብለዋል።,spk_3604e35943ad,am,10.934,10.073,0.0,10.934,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48c80e67295d,train,የአማራ ክልል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር  አማረ ብረሃኑ(ዶ/ር) በበኩላቸው እንዳሉት፤  መስሪያ ቤቱ በየተቋማቱ የተመደቡ የውስጥ ኦዲተሮችን አሰራር ለማዘመንና ዘመኑን የሚመጥን ለማድረግ  እገዛ እያደረገ ይገኛል።,spk_3604e35943ad,am,13.454,12.839,0.0,13.454,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2861b4f5fd6,train,ሁሉም ዜጋ ከተባበረና ከተደጋገፈ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ሁሉ በቀላሉ መሻገር እንደሚቻል ጠቁመው በተለይም ደም በመለገስ የሰውን ህይወት መታደግ ትልቅ የህሊና እርካታ የሚሰጥ የበጎነት ተግባር ነው ብለዋል።,spk_3604e35943ad,am,12.414,10.968,0.0,12.414,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_323370a8420d,train,በዚህም በክልሉ በወሊድ ወቅት እና በድንገተኛ አደጋ ለተጎዱ ታካሚዎች የሚያስፈልግ ደም ለማሟላት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3604e35943ad,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0b12dd2dc30,train,አሁን ላይ ግን ጥራት ያለው ህክምናን በአቅራቢያቸው ለማግኘት እንዳስቻላቸው ተናግረዋል።,spk_3604e35943ad,am,5.614,5.614,0.0,5.614,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2de6dfaa70a8,train,በመሆኑም የብዝሃነት ተምሳሌት የሆነችውን ሀገር እሴቷን በመጠበቅና ሀገራዊ አንድነትና ትብብርን በማጠናከር ለቀጣዩ ትውልድ የተሻለች ሀገር ማስረከብ የሁላችንም አደራና ሃላፊነት ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_3604e35943ad,am,9.973,8.971,0.0,9.973,-35.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f026d059be1,train,በመዲናዋ የተከናወኑ የኮሪደርና የወንዝ ዳር ልማቶች ከዚህ በፊት በመዲናዋ ይከሰቱ የነበሩ ልዩ ልዩ አደጋዎችን ለመቀነስና የተሳለጠ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ለመስጠት ማስቻላቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_3604e35943ad,am,11.334,10.087,0.46,11.334,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b101d4518a92,train,የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ ሰራተኞች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የደም ልገሳ መርሃ ግብር አከናውነዋል።,spk_3604e35943ad,am,6.053,5.56,0.0,6.053,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0cba15c87837,train,ኮሩ በአካባቢው ሰላም ከማረጋገጥ ባሻገር በልማትና በበጎ አድራጎት ስራዎች በመሳተፍ የህዝብ ልጅ መሆኑን በተግባር እያረጋገጠ መሆኑንም አብራርተዋል።,spk_3604e35943ad,am,8.534,7.892,0.0,8.534,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72cd4164764d,train,በሮቤ ከተማ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች መካከል አህመድ ሙክታር እና መስፍን አዱኛ በደም እጦት ምክንያት ህይወታቸው የሚያልፉ ወገኖችን ለመታደግና ወገናዊ ምላሽ ለመስጠት ለሦስተኛ ጊዜ ደም መለገሱን ተናግረዋል።,spk_3604e35943ad,am,12.733,10.94,0.314,12.733,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ecb6554bc99,train,ማዕከሉ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ6ሺህ 600 ዩኒት በላይ ደም ከበጎ ፈቃደኞች ማሰባሰቡን ጠቁመው የተሰበሰበው ደም ለጤና ተቋማት መሰራጨቱን ገልጸዋል።,spk_3604e35943ad,am,9.694,8.727,0.0,9.694,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4913f1b98a51,train,ከውይይቱ ተሳታፊዎች መካከል ዶክተር አብዱልፈታ አወል በሰጡት አስተያየት በክልሉ ያሉ አጠቃላይና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች ለማህበረሰቡ እኩል አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ በግብዓት ከማጠናከር አኳያ ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_3604e35943ad,am,12.614,12.054,0.0,12.614,-36.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c67964f5bcc,train,የግጭትና አለመግባባት ምክንያቶችን በምክክር በመፍታት ለሀገር ዘላቂ ሰላምና ብሔራዊ መግባባት በጋራ መትጋት ይገባል ሲል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ።,spk_3604e35943ad,am,11.694,10.245,0.473,11.694,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_85b3fd69a8fb,train,የዞኑ ጤና ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ ደሳለኝ ቱጁባ በበኩላቸው በዞኑ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የደም ልገሳን ጨምሮ በጤና ግንዛቤና ነፃ የምርመራና የምክር አገልግሎት ላይ ከጎባ ሪፈራል ሆስፒታልና ከጎባ ደም ባንክ ማዕከል ጋር በትብብር እየተሰራ ነው።,spk_3604e35943ad,am,16.134,13.861,1.233,16.134,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b922efc420c7,train,ድጋፍ ከተደረጉት ቁሳቁስም አልጋዎች፣ የልብስ ማጠቢያ ማሽኖች፣ የማብሰያ፣ የመመገቢያ ወንበሮችና ጠረጴዛዎች፣ ቴሌቪዥን፣ ብርድ ልብስ፣ ለምግብ አገልግሎት የሚውል ዱቄትና ሌሎችም ይገኙበታል።,spk_3604e35943ad,am,13.174,11.674,0.568,13.174,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9607a6639d1,train,የህክምና አገልግሎቱን በሚመለከት በቂ ግንዛቤ እንዲኖረው በማስቻል የዐይን ህክምናውን መከታተል መጀመሩን ተናግሯል።,spk_47417c72f155,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_411af54a75a9,train,በተለይም ተገልጋዩን ላልተፈለገ እንግልት እና ወጪ የሚያጋልጡ አሰራሮችን ለማስቀረት የተለያዩ ስራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል ብለዋል፡፡,spk_47417c72f155,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cb1d1c72eb38,train,የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማቱ ዛሬ በድሬዳዋ ተገኝተው ያከናወኗቸው የበጎ ፈቃድ ስራዎች የዚሁ ማሳያ መሆናቸውንም አስረድተዋል።,spk_47417c72f155,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d492a0e765c,train,ከሚቀጥለው አመት ጀምሮ በቴክኒክ ሙያ ዘርፍ በሶስተኛ ዲግሪ(ሌቪል 8) ትምህርትና ስልጠና ለመስጠት ዝግጅት መጠናቀቁን  የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል አስታወቁ።,spk_47417c72f155,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f6d12ab9159,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እርስ በእርስ የመተባበር፣ የመተጋገዝና የአብሮነት እሴት እንዲዳብር አዎንታዊ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡,spk_47417c72f155,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e69547523e9,train,በለውጡ መንግስት እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች ትልቅ መነሳሳትን የሚፈጥሩ መሆናቸውን የገለጹት ደግሞ የፎረሙ ተሳታፊ ጉታማ ቲቤሳ ናቸው።,spk_47417c72f155,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0736b6031813,train,"ሁላችንም ችግሮችን ተረባርበን በመፍታት ለሰላም ቅድሚያ ሰጥተን መስራት አለብን ያሉት የሀገር ሽማግሌው፣ ""ከአባቶቻችን በወረስነው ባህልና ወግ መሰረት በጫካ ያሉ ወንድሞቻችን ወደሰላማዊ ኑሮ እንዲመለሱ የድርሻዬን እወጣለሁ"" ብለዋል።",spk_47417c72f155,am,9.934,8.257,0.0,9.934,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c98bac238e6,train,• የማርበርግ ቫይረስ በሽታ በወረርሽኝ መልክ የሚከሰት የደም መፍሰስና ትኩሳት ህመም ነው።,spk_47417c72f155,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4db309865b0,train,በኤክስፖው ላይ የቴክኖሎጂ ክህሎት ያላቸው ኢትዮጵያውያን፣ የግልና የመንግስት ኩባንያዎች የነቃ ተሳትፎ ማድረግ እንደሚገባቸውም አመልክተዋል።,spk_47417c72f155,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_beb1294595a0,train,ለሀገር ለሚያስፈልግ ነገር መትጋትና መከታተል ያስፈልጋል ያሉት ደግሞ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ናቸው፤ የኮይሻ ግድብ ለዚህ ማሳያ መሆኑን በመጥቀስ፡፡,spk_47417c72f155,am,12.614,11.959,0.0,12.614,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59c7ecd710c9,train,ይህ በጎ ተግባሩ ጊዜውንና ጉልበቱን ማህበረሰቡን በሚጠቅምና በሚያስመሰግን ተግባር ላይ እንዲያውል እንዳስቻለው ነው ያነሳው።,spk_47417c72f155,am,10.934,10.217,0.0,10.934,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43ac04e5e7cf,train,የኢሉባቦር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳልካቸው ተፈሪ በበኩላቸው ጤናማና አምራች ዜጋ ማፍራት ለሀገር ሁለንተናዊ እድገት መሰረት መሆኑን ነው የገለጹት።,spk_47417c72f155,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ad1083f7709,train,በአጠቃለይ በዚህ ክረምት ወራት በዞኑ በተለያዩ የልማት ዘርፎች በሚከናወን የበጎ ፈቅድ አገልግሎት ይወጣ የነበረን ከፍተኛ የመንግስት ገንዘብ መታደግ ይቻላል ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_523cacaa33d9,train,የባህል እሴቶች ለሀገር ሕብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከር የጎላ ፋይዳ እንዳላቸው ጠቁመው፤   ሀገር በቀል እውቀቶችን በመጠበቅ ለሠላም ግንባታው አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ የማሳደግ ተግባራት ይከናወናሉ ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6a141753b50,train,በውይይቱ ላይ የተሳተፉት የሀገር ሽማግሌዎች እንዳሉት በተለያዩ ጊዜያት በተከሰቱ ግጭቶችና የሰላም እጦቶች ምክንያት የሰው ህይወት ሲጠፋና ንብረት ሲወድም ቆይቷል።,spk_47417c72f155,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70f6bdba57c1,train,የምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ኑርልኝ ብርሃኑ በበኩላቸው፤  ዲጅታል ኢትዮጵያ ቦዞኑ በአገልግሎት አሰጣጥ የነበረውን የተንዛዛ አሰራር መቀነስ አስችሏል ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,11.293,10.967,0.0,11.293,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_933a468806f6,train,የጥበባት ፖሊሲ ረቂቅ ሰነድ መዘጋጀቱን ገልጸው፤ በመድረኩ ውይይት እንደሚደረግበትም ተናግረዋል።,spk_47417c72f155,am,5.614,4.491,1.122,5.614,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee957ea3faa0,train,የመከላከያ ሠራዊት የስነልቦና ግንባታ ዳይሬክተር ሜጀር ጀኔራል እንዳልካቸው ወልደኪዳን በዚሁ ወቅት፣የማርችንግ ባንድ ቡድኑ አባላት ተልዕኳቸውን በአግባቡ ያሳኩ የሀገር ጀግኖች መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_47417c72f155,am,15.213,15.213,0.0,15.213,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_659222e2d753,train,በዚህ ክረምትም ከሌሎች ወጣቶች ጋር በመሆን በተለያዩ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ለመሳተፍ መዘጋጀቱን ገልጿል።,spk_47417c72f155,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e7c827ab8e6,train,በሰሜን ወሎ ዞን ዋድላ ወረዳ የቀበሌ 010 ነዋሪ  ወይዘሮ ስመኝ አለሙ የ75  ዓመት አዛውንት ናቸው ።ደጋፊ በማጣትና አቅማቸው በመድከሙ ለአመታት በፈራረሰ ጎጆ በመኖር እድሜያቸውን ገፍተዋል።,spk_47417c72f155,am,12.774,12.329,0.0,12.774,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce27741cb048,train,እንዲሁም የተቀናጀ የኮሪደር ልማት ከመንገድ መሰረተ ልማት በተጨማሪ ለቤት አቅርቦት ተጨማሪ አቅም መፍጠር ችሏል ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታዋ አክለዋል።,spk_47417c72f155,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d9d7ee19611,train,በክረምቱ በገንዳውኃ ከተማና መተማ ወረዳ ከ25 ሺህ በላይ የአልጋ አጎበር የማሰራጨትና በአዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ ከ20 ሺህ በላይ ቤቶች ላይ  የፀረ- ወባ ትንኝ ኬሚካል ርጭት መካሄዱን አንስተዋል።,spk_47417c72f155,am,12.373,11.861,0.0,12.373,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_990f24b9889a,train,የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ በይፋ ስራ ከጀመረ በኋላ ከዝግጅት ምእራፍ ተነስቶ የምክክር ምእራፍ እስከሚደርስ ድረስ በርካታ ተግባራትን አከናውኗል።,spk_47417c72f155,am,9.614,9.192,0.421,9.614,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_329538ffd2ff,train,የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በምርምርም ሆነ መማር ማስተማር እንዲሁም በቴክኖሎጂ ፈጠራና በማህበረሰብ አገልግሎት ተመራጭ ዩኒቨርሲቲ ሆኖ ለመዝለቅ የሚያስችል የተሟላ ዝግጅት አድርጓል ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab20f2a5a723,train,በኦሮሚያ ክልል በየደረጃው በሚገኙ የህክምና ተቋማት ጥራት ያለው የላብራቶሪ አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ተግባር እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።,spk_47417c72f155,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72d8e6fb6b0e,train,ከውይይቱ በኋላ ባለሙያዎቹ የወንጪ-ደንዲ ኢኮ ቱሪዝምን ጎብኝተዋል።,spk_47417c72f155,am,5.454,5.062,0.0,5.454,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_c9b6caed8ee1,train,በቀጣይም የቤት ባለቤት ለሆኑ ሰዎች ከሚመለከታቸው የድሬዳዋ ተቋማት ጋር በመቀናጀትና ስልጠና በመስጠት ዘላቂ ኑሮ እንዲመሰርቱ ይሰራል ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-32.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d89ae9b3117a,train,በዚህ ሂደት በየአካባቢው ያሉ የወጣቶች አደረጃጀቶች ትልቅ ሚና መጫወት እንዳለባቸው ተናግረው፤ ወጣቶች በሙስና መከላከል ዘዴዎች ላይ በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው መስራት አለባቸው ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37f7cb1d8b9e,train,በኪነ-ጥበብ እና ስነ-ጥበብ ፈጠራ ልማት ዘርፍ የተዘጋጀ የጥበባትና ፈጠራ ኢንዱስትሪ የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ነው።,spk_47417c72f155,am,5.814,5.814,0.0,5.814,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43ed8a750349,train,የአብሮነትና የአንድነት መገለጫ የሆነው ኢሬቻ ለሰላም እሴት ግንባታም ፋይዳው የላቀ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዚህ ሂደት መገናኛ ብዙሃን የበዓሉን ትክክለኛ ገጽታ ከማስተዋወቅ አንጻር የበኩላቸውን ሚና እየተወጡ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,12.893,11.795,0.573,12.893,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af4f4c225b0f,train,ሐረር ሁሉም የእምነት ኃይማኖት ተከታይ ተዋዶ እና በፍቅር የሚኖርባት የሰላም ከተማ ናት ያሉት ሊቀ ዻዻስ አቡነ ኒቆዲሞስ፤ ሕዝቡ ይህንን አኩሪ እሴት አጠናክሮ ማስቀጠል አለበት ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ff081007354,train,ክልሎች ደግሞ የሰው ሰራሽም ሆነ የተፈጥሮ አደጋዎች ሲከሰቱ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የራስ አቅምን ያገናዘበ ስራ በመስራት ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_47417c72f155,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2bf767ab43d7,train,የፍትህ አገልግሎት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የሚሰራ መሆኑን ጠቅሰው በዚህም የተሻለ ውጤት መመዝገቡንም አስረድተዋል።,spk_47417c72f155,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_957e78af5415,train,የሚዲያ ባለሙያዎች የአፍሪካዊያን የድል ታሪክ የሆነውን ዓድዋን ማስተዋወቅ እንደሚጠበቅባቸውም ተናግሯል፡፡,spk_47417c72f155,am,5.293,5.293,0.0,5.293,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_54d792df9f07,train,በቀጣይ አዳዲስ የትምህርት ዘርፎችን በመክፈት ትምህርት ለመስጠት ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።,spk_47417c72f155,am,7.614,6.488,0.305,7.614,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c48837d9b7be,train,በጋምቤላ ክልል በሀገር አቀፍ ደረጃ ከነገ ጀምሮ ለሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ አስታወቀ።,spk_47417c72f155,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a8f8fb9ba3e,train,የኃይማኖት ተቋማት ከሁሉም ነገር በፊት ፍቅርን፣ ሰላምንና አብሮነትን ማስተማር እንደሚጠበቅባቸው የነቀምቴ ከተማ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ።,spk_47417c72f155,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d97e45e5522,train,"ዓለም አቀፍ  የአረጋውያን  ቀን  ""ለአረጋውያን ደህንነትና መብቶች መከበር ሁለንተናዊ ሃላፊነታችንን እንወጣ"" በሚል መሪ ሀሳብ  በሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ ከተማ ዛሬ ተከብሯል።",spk_47417c72f155,am,9.493,9.083,0.0,9.493,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b13aedba2ef,train,እሺ ሰው የማይበዛበት ግን ጥሩ አልጋ ያለበት ሆቴል ውሰደኝ አለው ባለባጃጁ እዛው አከባቢ ሚኪ የፈለገው አይነት ማረፍያ መኖሩ።,spk_47417c72f155,am,7.213,7.213,0.0,7.213,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd6b83227e3a,train,እንዲሁም የህዝቡን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት የሚያጎሉና ለሁለንተናዊ ብልጽግና መሰረት የሚጥሉ  የልማት ስራዎች መከናወናቸውንም ጠቅሰዋል።,spk_47417c72f155,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1bafaf1b8bc9,train,ወጣቶች  የመስቀል ደመራ እና የሆረ ፊንፊኔ በዓላት ሀይማኖታዊና ባህላዊ ትውፊታቸውን ጠብቀው በሰላምና በአብሮነት እንዲከበሩ ከጸጥታ አካላት ጋር የሚያደርጉትን ትብብር እንዲያጠናክሩ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ጥሪ አቀረበ።,spk_47417c72f155,am,12.254,11.949,0.0,12.254,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bbada8e9b9b7,train,የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ጸጋዬ ኤካ በዚህ ወቅት እንደገለጹት በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለህብረተሰቡ የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ለማሻሻል የተለያዩ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_47417c72f155,am,10.653,10.653,0.0,10.653,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fdafe66fc96,train,ኢትዮጵያ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ ህክምና ከሚሰጡ ውስን የአፍሪካ አገራት መካከል አንዷ ስትሆን የምስራቅ አፍሪካ ትልቁ ማዕከል መሆኗን አብራርተዋል።,spk_47417c72f155,am,9.014,8.539,0.0,9.014,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1329bdcc28a2,train,ይህንን በበለጠ በማጠናከር  ከ6 ሺህ 489 በላይ ያረጁና 4 ሺህ 326 አዲስ  የአቅመ ደካማ ቤቶች ግንባታና እድሳት ለማከናወን ወደ ተግባር መገባቱን አስታውቀዋል።,spk_47417c72f155,am,12.813,12.813,0.0,12.813,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bf71991cf73,train,የሰላሙ ባለቤት ህብረተሰቡ ነው ያሉት አቶ ጂረኛ በአካባቢው የሰፈነውን ሰላም ለማፅናት የሚደረገውን ጥረት ከፀጥታ አካላት ጋር ተቀናጅቶ በመስራት እያገዙ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_47417c72f155,am,10.493,9.978,0.0,10.493,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e345bcf2988,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የጤና መድህን አገልግሎት ለማህበረሰቡ የተሻለና ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ለመስጠት እያገዘ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።,spk_47417c72f155,am,10.293,9.547,0.0,10.293,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df07645e9be3,train,ነዋሪዎቹ የወንዝ ዳርቻ የልማት ስራዎችን ጨምሮ በመዲናዋ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎች የህዝብን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የከተማዋን እድገት የሚያፋጥኑ መሆናቸውንም አስታውቀዋል፡፡,spk_47417c72f155,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec2a65973888,train,በእለቱ በከተማ ግብርና የለሙ የሩዝና ሌሎችም የግብርና ስራዎች፣ የሌማት ትሩፋት እና ሌሎችም የልማት ስራዎች ተጎብኝተዋል።,spk_47417c72f155,am,7.454,7.454,0.0,7.454,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a5d0a0ac8f0,train,ሴቶች በሥራ ፈጠራ፣ በብድርና ቁጠባ እንዲሁም በሌሎችም የልማት መስኮች ያላቸውን ተሳትፎ ለማሳደግ በተሰሩ ስራዎች ስኬቶች እየተመዘገቡ እንደሚገኙም ተናግረዋል።,spk_47417c72f155,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abd17a824da9,train,"10ኛው የአፍሪካ ፐብሊክ ሰርቪስ ቀን ""የሲቪል ሰርቪስ ተቋማትን ቅልጥፍና እና ጽናትን በማሳደግ በታሪክ አጋጣሚ የተፈጠሩ የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን መሙላት"" በሚል መሪ ሀሳብ በአፍሪካ ሕብረት መሰብሰቢያ አዳራሽ መካሄድ ጀምሯል።",spk_47417c72f155,am,13.934,13.618,0.0,13.934,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_982c777a5aa6,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የሴት ልጅ ግርዛትና ያለ ዕድሜ ጋብቻን ለመከላከል በተሰሩ ሥራዎች 1ሺህ 200 በላይ ቀበሌዎች ከዚህ ጎጂ ባህላዊ ድርጊቶች ነጻ ማድረግ መቻሉን አንስተዋል።,spk_47417c72f155,am,10.694,10.352,0.341,10.694,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6f8ce6cc550,train,ሁለተኛ የወጣው ወጣት አቤኔዘር ተከስተ በበኩሉ በፈጠራ ባዳበረው በማንዋል የሚሰራ የፕላስቲክ ቅርጽ ማውጫ የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ መሆኑን ተናግሯል።,spk_47417c72f155,am,12.854,11.729,0.0,12.854,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b172827f13f0,train,የዲፕሎማቲክ ክህሎቶቹን ያዳበረ፣ በዲጂታል ዲፕሎማሲው የሀገሩን ጥቅም የሚያቀነቅንና የሚደግፍ ወጣት መፍጠር ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,9.334,8.61,0.0,9.334,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_410b0659975a,train,መንግስት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጨምሮ የህዝቡን ኑሮ የሚያሻሽሉ የልማት ፕሮጀክቶችን እያጠናቀቀ ሌሎችን እየጀመረ መሆኑ ትልቅ መነሳሳትን እንደፈጠረባቸውም ተናግረዋል።,spk_47417c72f155,am,12.414,12.414,0.0,12.414,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca48932dbbd8,train,"""“ብዝኃነት ዐቅም፣ውበት እና ጌጥ ነው፤ በዚያው ልክ ልንጠቀምበት ይገባል” ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ድኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ አስገነዘቡ፡፡",spk_47417c72f155,am,10.014,9.204,0.507,10.014,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bd7b96e8997,train,በአፍሪካ ዘላቂና ሁለንተናዊ ልማትን ለማረጋገጥ የወጣቱን የፈጠራና የቴክኖሎጂ ክህሎት ማሳደግ እንደሚገባ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_47417c72f155,am,10.254,9.526,0.0,10.254,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3600185a276a,train,በዚህም  ዘንድሮ ለ27ኛ ጊዜ ደም መለገሱን ገልጿል፡፡,spk_47417c72f155,am,3.813,3.498,0.316,3.813,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08ad4462d763,train,የምክክር ኮሚሽኑ በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በአጀንዳ ልየታ፣ በምክክሩ ላይ የሚሳተፉ ተወካዮችን የመለየትና ሌሎች ስኬታማ ተግባራትን ማከናወኑን ጠቅሰዋል።,spk_47417c72f155,am,10.174,8.954,0.337,10.174,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_93c49e18f963,train,በኢትዮጵያም 800 ሺህ ዜጎችን የልማት ተጠቃሚ መሆናቸውን አስታውሰው፥ ዛሬ በድሬዳዋ የተመረቁት የአቅመ ደካማ ቤቶች ተጠቃሽ መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_47417c72f155,am,10.293,9.264,0.0,10.293,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b4b210fe62a,train,በአሁኑ ወቅት በከተማው አስተማማኝ ሰላም በመኖሩ የሰውና የተሸከርካሪ እንቅስቃሴም እንደ ወትሮው የደመቀ መሆኑን አመልክተዋል፡፡,spk_47417c72f155,am,6.854,6.336,0.0,6.854,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eed8b386629b,train,የጋራ እሴቶችን በማጠናከር መንግስት የጀመራቸው ዘመን ተሻጋሪ የልማት ውጥኖች እንዲሳኩ የበኩላችንን እንወጣለን ሲሉ የኢሬቻ ፎረም ተሳታፊዎች ተናገሩ።,spk_47417c72f155,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14a84441edad,train,የዞኑ ጤና መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት የጤና ልማትና ኢንቨስትመንት አፈጻጸምን የሚገመግምና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የሚመክር መድረክ አካሂዷል።,spk_47417c72f155,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1612346a3843,train,በአዲሱ የበጀት ዓመትም የሕዝብ ተሳትፎ፣ የድጋፍ፣ የክትትልና ቁጥጥር ስራ በተጠናከረ መልኩ በየደረጃው እንደሚከናወን አመላክተዋል።,spk_47417c72f155,am,9.573,8.811,0.0,9.573,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43086537a502,train,በተለይም የፍትሕ ተቋማትን አሰራር የማዘመን እና በዘርፉ ላይ ያሉ ማነቆዎችን የመፍታት ስራ በስፋት የሚሰራ እንደሆነም አመልክተዋል።,spk_47417c72f155,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81196275ce4a,train,በ2018 ዓ.ም ሁሉም ክፍለ ከተሞች የአንድ ማዕከል አገልግሎት እንዲጀምሩ እየተሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_47417c72f155,am,7.333,6.993,0.341,7.333,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6756f13423f5,train,ተጋጣሚው መቻል በበኩሉ በውድድር ዓመቱ ባከናወናቸው ስምንት ጨዋታዎች ሶስቱን ሲያሸንፍ አንድ ጊዜ ብቻ ሽንፈት አጋጥሞታል። በአራት ጨዋታዎች ደግሞ ነጥብ ተጋርቷል። 12 ግቦችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ ስምንት ጎሎች ተቆጥረውበታል።,spk_47417c72f155,am,14.774,14.774,0.0,14.774,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8dedbaee6e7d,train,መንግስት ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶችን ለመቆጣጠር ብሎም አገልግሎትን ለማሳለጥ የዘረጋው የፋይዳ መታወቂያ ስርአትም ዜጎችን በብዙ መልክ ተጠቃሚ አድርጓል ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0263655e419,train,ፕሮጀክቱ በጥቂቱ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መንገድ፣ ሕዝባዊ ፕላዛዎች፣ የመኪና ማቆሚያዎች፣ የሕፃናት መጫወቻዎች፣ ሱቆች እና አምፊቴአትሮች የተካተቱበትም መሆኑም እንዲሁ።,spk_47417c72f155,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71c656cdb279,train,ዩኒቨርሲቲው ከሁለት ሺህ 400 በላይ አዲስ ተማሪዎችን በደሴ እና ኮምቦልቻ ካምፓሶች እየተቀበለ ነው።,spk_47417c72f155,am,6.373,6.373,0.0,6.373,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ab419eb6e1b,train,በተለይም 46 የሚሆኑ ጥናቶችን በማካሄድ የሕግ ኦዲትን ተላልፈው በተገኙ አካላት ላይ የተለያየ እርምጃ መወሰዱንም አስረድተዋል።,spk_47417c72f155,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c0089315fbc,train,የኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ  በአድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ ጉባኤውን አካሄዷል።,spk_47417c72f155,am,4.173,4.173,0.0,4.173,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66bb864b7a69,train,የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ መሠረት ማቲዎስ፤ በበኩላቸው፤ ቀኑን ስናከብር እራስን በራስ የማስተዳደር መብትንና ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ይበልጥ ለማጠናከር በማሰብ ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_47417c72f155,am,10.813,10.142,0.371,10.813,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dbf2a7bf34bd,train,ጉባኤው ከተቋቋመ ጀመሮ በዚህ ዙሪያ በስፋት እየሰራ መሆኑን አንስተው ይህንኑ ተግባሩን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_47417c72f155,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d9ac55d8e67,train,በአዲስ አበባ ከተማ በተከናወኑ የልማት ተግባራት እመርታዊ ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር ገለጹ።,spk_47417c72f155,am,9.653,8.702,0.0,9.653,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bbc4665d0e3,train,በዚህም የክልሉን ወቅታዊና ነባራዊ ሁኔታ በመገንዘብና ሰላምን ለማጠናከር የበኩላችንን ድርሻ ለመወጣት የሚያስችል መሆኑን ተገንዝቦ ስልጠናውን በአግባቡ መከታተል ይገባል ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37e0650f3428,train,የድጋፉ ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል አቶ መሐመድ ሀሰን በሰጡት አስተያየት አቅመ ደካማ በመሆናቸው የተደረገላቸው ድጋፍ በዓሉን ተደስተው እንዲውሉ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_47417c72f155,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a0bfea6da8f,train,ኢንስቲትዩቱ በቀጣይም መሰል የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል፡፡,spk_47417c72f155,am,4.534,4.534,0.0,4.534,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75524e2f6bf7,train,ዩኒቨርሲቲው ከነባር ተማሪዎች በተጨማሪ ዘንድሮ በየኒቨርሲቲው የተመደቡ ከሁለት ሺህ 400 የሚበልጡ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን እየተቀበለ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_47417c72f155,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73e06590cea9,train,ቋሚ ኮሚቴው የባህልና ስፖርት ሚኒስቴርን የ2018 በጀት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸምን ገምግሟል።,spk_47417c72f155,am,6.774,6.094,0.34,6.774,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72bf7048fa8b,train,የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደሴና ደብረማርቆስ ዲስትሪክቶች የአዲስ ዓመት ዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች የገንዘብ፣ የምግብና የቁሳቁስ ድጋፍ አበረከቱ።,spk_47417c72f155,am,10.254,9.885,0.0,10.254,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_279b817b6f48,train,እርሳቸውም በግማሽ ቀን ጉዳያቸውን አጠናቀው ወደ መጡበት ለመመለስ እየተዘጋጁ መሆኑን ገልጸው ለባለሙያዎቹ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_47417c72f155,am,8.774,8.355,0.418,8.774,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_feed0f05e254,train,የክልሉ ምክር ቤት አፈጉባኤ አያን አብዲ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤   ለሀገር  የልማትና  ዴሞክራሲያዊ  ስርአት ግንባታ   በአንድነትና አብሮነት  ላይ የተመሰረተ  መግባባትን መመስረት አስገዳጅ ነው።,spk_47417c72f155,am,9.653,8.928,0.0,9.653,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44a5647c0a0c,train,የዐይን ብሌን ከህልፈት በኋላ የሚለገስ ሲሆን የአይን ሙሉ ክፍሉን ሳይሆን በሳይንሳዊ ህክምና ዘዴ ብሌኗን ብቻ በጥንቃቄ የማንሳት ስራ መሆኑንም አብራርተዋል።,spk_47417c72f155,am,7.694,6.136,0.366,7.694,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8588f6cdaf9b,train,በምዕራብ ጎንደር ዞን የክረምቱን መውጣት ተከትሎ በቀጣይ ሶስት ወራት ሊከሰት የሚችለውን የወባ በሽታን  አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል ተግባር ከወዲሁ እየተከናወነ መሆኑን የዞኑ ጤና መምሪያ ገለጸ።,spk_47417c72f155,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14332004688b,train,ከዚህም ባሻገር የተገልጋዮችን እንግልት ለመቀነስ በዲጂታል መንገድ ፋይል የሚከፈትበት አቤቱታ የሚቀርብበት እንዲሁም ክርክሮችን የሚከታተልበትን ሁኔታ ለመፍጠር እየተሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_47417c72f155,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b2caa472416,train,ቢሮውም በቀጣዩ ዓመት ለሚከፍተው የባህልና ቋንቋ ጥናት ኢንስቲትዩት የሚሆኑ የሰው ኃይልን ለማፍራት አጋዥ መሆኑን አንስተዋል።,spk_47417c72f155,am,9.053,8.636,0.0,9.053,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_946177bab3de,train,በመድረኩ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብት እና ቤተ መጻህፍት ዋና ዳይሬክተር ሰርጸ ፍሬስብሀት፣ አንጋፋ የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣ የክልሎች የባህልና ስፖርት ቢሮ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_47417c72f155,am,15.614,15.136,0.0,15.614,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6274144e9bc7,train,የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮማንደር ቴዎድሮስ አንተነህ፤ የበዓል ማክበሪያ ስፍራዎችን ጨምሮ የበዓሉን ታዳሚዎች ደህንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ የሚያስችሉ የፖሊስ አደረጃጀቶች እንዳሉ ጠቁመዋል።,spk_47417c72f155,am,11.334,10.956,0.378,11.334,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_986a9475af83,train,በአባልነታቸው በዓመት አንዴ የከፈሉት መዋጮ የተሻለ የሕክምና አገልግሎት ለማግኘት እንዳስቻላቸው ተናግረዋል።,spk_47417c72f155,am,6.053,5.663,0.39,6.053,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3a6ae8ba9c1,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በክልሉ በሚገኙ 503 ትምህርት ቤቶች የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከ44 ሺህ በላይ ተማሪዎች ሲማሩ መቆየታቸውን ገልጸው፤ ይህም ከክልሉ ህጻናት 30 ከመቶው ብቻ መሸፈኑን ገልፀዋል።,spk_47417c72f155,am,14.934,14.934,0.0,14.934,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5eb1a9f87e34,train,ከ18ሺህ በላይ ነዋሪዎች የመሮጫ ቲሸርት በመግዛት ለአረጋውያን ድጋፋቸውን ማሳየታቸው በስነስርአቱ ላይ የተገፀ ሲሆን በሩጫው የተሳተፉ ነዋሪዎች በቀጣይም አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል።,spk_47417c72f155,am,15.694,15.694,0.0,15.694,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_072260f2ac03,train,• በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ደም፣ ሽንት፣ እንባ እና ሌሎች ፈሳሾች ጋር የሚፈጠር ቀጥተኛ ንክኪ፤,spk_47417c72f155,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8def28d5afa8,train,ወሎ ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማሩ ተግባር ይበልጥ በማዘመንና የትምህርት ጥራት በማስጠበቅ ብቁና ተወዳዳሪ ትውልድ የማፍራት ጥረቱን አጠናክሮ መቀጠሉን አስታወቀ።,spk_47417c72f155,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ed104e0fbe6,train,ይሁን እንጂ ቀስ በቀስ በአይኑ ላይ የተፈጠረውን አደጋ ተከትሎ የህመም ስሜቱ እየጨመረ ከመምጣቱ ባሻገር የእይታ መጠኑም እየቀነሰና የተባባሰ የጤና እክል አጋጥሞት መቆየቱን አብራርቷል።,spk_47417c72f155,am,12.573,12.573,0.0,12.573,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f20b45a89add,train,ሚኒስቴሩ የደረሰውን አደጋ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እያጣራ መሆኑን እየገለጸ ለሟች ቤተሰቦች መጽናናትን እንደሚመኝ ባወጣው የሀዘን መግለጫ አስታውቋል።,spk_47417c72f155,am,9.454,8.777,0.306,9.454,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfc80eff4214,train,የጤና ባለሙያዎች ከትርፍ ሰዓት ክፍያ ጋር በተያያዘ የሚያነሱትን ጥያቄ ለመፍታት የተጀመሩ ተግባራት በተያዘው በጀት ዓመት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አስታውቀዋል።,spk_47417c72f155,am,10.854,10.39,0.0,10.854,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a6dba082329,train,በኢትዮጵያ የመስከረም ወር የአዲስ ዓመት መባቻ፣ የአዲስ ተስፋና ብርሃን ማያ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትር ዴኤታው፤ የሀገራችን በዓላት በተመድ የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት(ዩኔስኮ) የተመዘገቡና በሂደት ላይ እንዳሉም ገልጸዋል።,spk_47417c72f155,am,14.334,14.334,0.0,14.334,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_516902cdb992,train,በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ መርህ አልባነትና ኢ-ሰብዓዊነት እየጎላ መምጣቱን ያነሱት ፕሬዝዳንቱ፥ የሰብዓዊ ድጋፎች መቀዛቀዝም ዋና መገለጫው እየሆነ ነው ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,14.334,14.334,0.0,14.334,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b626b7a114b,train,የክልሉ የሲቪል ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ መሐመድ አህመድ በበኩላቸው ባለፉት ሰባት የለውጥ ዓመታት የተመዘገቡ  የልማት ውጤቶችን እናጠናክራለን ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88f8841bbb8c,train,በቀጣይም የደም ካንሰር ሕክምና አገልግሎት ለመስጠት ማቀዱን ነው የተናገሩት።,spk_47417c72f155,am,3.773,3.406,0.368,3.773,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_72f43b47dcfd,train,የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ብዙ ገፍተው ያልሰሩበት ጉዳይ ብሔራዊ ጥቅም መሆኑን ጠቁመው፤ ስለ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መጠበቅ ዘውትር መስራት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_47417c72f155,am,7.814,6.758,0.0,7.814,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_77d9e1ae1ff1,train,ለዚህም የመማር ማስተማር ስራውን ይበልጥ በማዘመን ለተግባር ተኮር ትምህርት ትልቅ ትኩረት መስጠቱን አመልክተዋል።,spk_47417c72f155,am,6.854,6.854,0.0,6.854,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f38ef8fa7c71,train,ለአብነትም በጀርመን በርሊን፣ በቻይና ቤጂንግ እና በእንግሊዝ ለንደን በተካሄዱ ኤክስፖዎች ላይ በመሳተፍ በኢትዮጵያ ያሉ የቱሪዝም ሃብቶችን የማስተዋወቅ ስራ መሰራቱን አስታውሰዋል፡፡,spk_47417c72f155,am,12.213,12.213,0.0,12.213,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4121fe7812af,train,በሁሉም አካባቢዎች ሰላምን በማፅናት የልማት ስራዎች ቀጣይነት እንዲኖራቸው የፀጥታ ሃይሉ ከህዝቡ ጋር በትብብር መስራቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_47417c72f155,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_063ff134cb8d,train,ባለፈው በጀት ዓመት በጤናው ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠልና አዳዲስ የጤና እቅዶችን በማካተት የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ  በየደረጃው ያለው አመራር ተግቶ እንዲሰራ ለማስቻል መድረኩ ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_47417c72f155,am,15.614,15.614,0.0,15.614,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa5c3cb65697,train,ከንቲባ አዳነች በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ባህል ሆኖ መቀጠል ያለበት መልካም ተግባር ነው።,spk_47417c72f155,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a435faca4c9,train,ኢትዮጵያን ምስራቅ አፍሪካን ጨምሮ በተለያዩ አገራት ለማስተዋወቅ የተከናወኑት ተግባራት በየጊዜው የቱሪስት ፍሰቱ ለመጨምር ማስቻሉን አስታውቀዋል፡፡,spk_47417c72f155,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-33.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c06004648e8b,train,በተካሄደው የመጅሊስ ምርጫ ሙስሊሙ ማህበረሰብ በንቃት በመሳተፍ ላሳየው ተሳትፎ እንዲሁም ለምርጫው ስኬታማነት እገዛ ላደረጉ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_47417c72f155,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_500a5574eab4,train,የባህል ዲፕሎማሲ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን የማጠናከር አቅም እንዳለው በማንሳት፤ በባህላችንና በጥበባችን የኢትዮጵያ እምቅ አቅም ለማሳየት መንገድ መጀመሩን ተነግረዋል፡፡,spk_47417c72f155,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e922c5c6ab56,train,ከአባቶቻችን በወረስነው የሽምግልና ባህልና ወግ መሰረት የአካባቢያችንን ሰላም ለማጠናከር የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ የወልዲያ ከተማ የሀገር ሽማግሌዎች ገለጹ።,spk_47417c72f155,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7ab77fae47e,train,ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊነት ስምምነቶችን ከመቀበሏ በፊትም ህብረተሰቡ ሰብዓዊነትን በተግባር የኖረ የደግነትና የርህራሄ እሴትን መገለጫው ያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_47417c72f155,am,13.813,13.813,0.0,13.813,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e396bafca55c,train,"""በወጣትነት የአይን ብርሃንን ማጣት እጅግ አስደንጋጭና ተስፋ አስቆራጭ"" ነበር ሲል ሁኔታውን ገልጾታል።",spk_47417c72f155,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a73e50565b4c,train,በአከባበር ስነ ስርዓቱ ላይ  የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሱልጣን አብዱሰላም፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ  ፈትሂያ አደን፣ የሶማሌ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አያን አብዲና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም  ሀገር ሽማግሌዎችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።,spk_47417c72f155,am,20.694,19.321,0.314,20.694,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_010598e8895f,train,ህብረተሰቡ የቴሊግራምና የዋትሳፕ አካውንት ተጠቃሚዎች ላይ ካነጣጠሩ አጭበርባሪዎች ሊጠነቀቅ እንደሚገባ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አሳሰበ።,spk_47417c72f155,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b5bdb1051cb,train,የበዓሉ ዓላማም አረጋዊያን ያበረከቱትን አስተዋፅኦ ለመዘከር፣ እውቅና ለመስጠት፣ ጧሪና ደጋፊ የሌላቸውን በመደገፍ ውለታቸውን ለመሰብ እንደሆነ ተመልክቷል።,spk_47417c72f155,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_8845469f7ce2,train,የክልሉ ወጣቶች ሀገራዊ ሰላምን በማስጠበቅ ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የተጀመረውን ጥረት በማገዝ ረገድ እያደረጉ ያለውን ተሳትፎ ማጠናከር እንዳለባቸውም ገልፀዋል፡፡,spk_dded4aae5a62,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a50421451cce,train,ለዚህም በክልሉ በትውልድ ስነ-ምግባር ግንባታ ላይ በማተኮር እየተከናወነ ያለው ተግባር ብልሹ አሰራርን በዘላቂነት ለማስወገድ ያስችላል ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a698568ff5fa,train,ከንቲባዋ በአዲስ ዓለም ዓቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ኤክስፖ (ETEX 2025) ጎብኝተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.653,7.891,0.0,9.653,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d8715611f30,train,በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወርቅሰሙ ማሞ በዚህ ወቅት፤ የሴቶች፣ ህፃናት፣ ወጣቶችና አረጋውያን ጉዳይ የአንድ ተቋም ኃላፊነት ብቻ እንዳልሆነ ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,15.174,15.174,0.0,15.174,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1591d5b8bb3e,train,በሽታው ተከስቶባቸው ከነበሩ ሀገራት ጋር ልምድ ልውውጥ በማድረግ ተጋላጭነትን የሚቀንሱና ለህክምና የሚሆኑ አስፈላጊ መድኃኒቶችን ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ተደራሽ መደረጉንም አብራርተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,13.493,13.493,0.0,13.493,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfe2b3230466,train,ተቋማቱ የአካባቢን ሰላም፤ ልማትና ዴሞክራሲ የማስፋት፣ የማጠናከርና የማስተዋወቅ ኃላፊነታቸው የጎላ መሆኑን ነው የተናገሩት፡፡,spk_dded4aae5a62,am,7.213,7.213,0.0,7.213,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37876fabec0d,train,ሕዝቡ ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ላደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል ።,spk_dded4aae5a62,am,5.234,4.853,0.0,5.234,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e243433750e,train,አቶ ለገሰ እንዳሉት በተሻሻለው የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጆች ፖሊሲ መሠረት በክልሉ የሚገኙ ሁሉም ኮሌጆችን በቴክኖሎጂ በማጠናከር ዲጂታል አሰራርን እንዲተገብሩ  ትኩረት ተሰጥቶታል።,spk_dded4aae5a62,am,12.213,12.213,0.0,12.213,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee87b5d9ec69,train,በአዲስ አበባ የሚካሄደው የተመድ የስርዓተ ምግብ ጉባኤ ኢትዮጵያ በምግብ ስርዓት ላከናወነችው ሥራ እውቅና የሚሰጥ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፍሬው ተገኝ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_dded4aae5a62,am,10.914,10.307,0.305,10.914,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_222eb9592bed,train,ከዚህም በተለይ በትምሕርት ዘመኑ ዕድሜያቸው ለትምሕርት የደረሱ ሁሉም ልጆች ተመዝግበው ትምሕርታቸውን እንዲማሩ ትኩረት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_814ee37df377,train,የተሻለ የትምህርት ስርዓት ከተዘረጋ የሀገር ልማትን የሚያፋጥን ትውልድ መገንባት እንደሚቻል አንስተው ለዚህ ደግሞ የትምህርት ዘርፉን ውጤታማነት ማሳደግ ይገባል ነው ያሉት።,spk_dded4aae5a62,am,12.954,12.954,0.0,12.954,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c94291d5df83,train,አህጉራዊ የሰብዓዊ ጉዳዮችን በአፍሪካዊ መፍትሔ ምላሽ የመስጠት አቅም መገንባት እንደሚያስፈልግ በአፍሪካ ሕብረት የጤና፣ የሰብዓዊ ጉዳዮችና የማህበራዊ ልማት ኮሚሽን ገልጿል።,spk_dded4aae5a62,am,11.614,11.614,0.0,11.614,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed92c011654b,train,መላው የዞኑ ሕዝብም ትምሕርት ያቋረጡ ተማሪዎችና ዕድሚያቸው ለትምሕርት የደረሱ ልጆች ሁሉ በዘመኑ ወደ ትምሕርት ቤት ገብተው እንዲማሩ የድርሻውን እንዲወጣ አንስተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.774,10.774,0.0,10.774,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3eafd3348611,train,ኃላፊው እንዳሉት፤ በተለያዩ ምክንያት   ወደ ስራ ያልገቡ ትምሕርት ቤቶችንም ወደ ስራ ለማስገባት ከሕብረተሰቡ፣ ከሐገር ሽማግሌዎች፣ ከሐይማኖት አባቶችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ጋር እየተሰራ ነው።,spk_dded4aae5a62,am,12.774,12.774,0.0,12.774,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b38439fdd873,train,የአማን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዲን አቶ መስፍን አለማየሁ በበኩላቸው እንደገለጹት፣ በአሁኑ ወቅት ገበያው የሚፈልገውን የበቃ የሰው ሀይ ለማፍራት  የኮሌጆችን አቅም ማሳደግ ይገባል።,spk_dded4aae5a62,am,12.614,12.274,0.0,12.614,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cabf0da7a70,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ 10ኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ኖቲንግሃም ፎረስት በ18 ነጥብ 17ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_dded4aae5a62,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1435a59d174,train,ባለፉት የለውጥ ዓመታት ሙስናን የብልፅግናችን ፀር፣ የኢፍትሀዊነት ምንጭ በመሆኑ ብሔራዊ አጀንዳ አድርገን ያፋፋምነው ትግል ከዚህ ቀደም የነበረን አስከፊ መንግስታዊ የተደራጀ ሌብነትን ማስቀረት አስችሏል ሲሉ ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,8.754,7.13,1.313,8.754,-43.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38241e83a0a2,train,የወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አበበ ግርማ (ዶ/ር) ፤ ሕብረተሰቡ ተማሪዎችን ለማቀፍ የቃል-ኪዳን ሰነዱን መቀበሉ ትብብርን የሚያሳድግ ድንቅ ተግባር ነው ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa05a77f8bbd,train,ኮሌጆች በቴክኖሎጂ ታግዘው ዲጂታል አሰራርን  እንዲያጠናክሩ የሚያስችሉ ተግባራት በቀጣይ በትኩረት እንደሚከናወኑም ተመላክቷል።,spk_dded4aae5a62,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52c118da8c02,train,የስራ ሰዓት ሳይሸራረፍ ተገልጋይን በቅንነት፣ በፍትሃዊነትና በታማኝነት  በማገልገል  እርካታን ለማረጋገጥ በመትጋት  ሀላፊነታቸውን እንደሚወጡም አክለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.854,9.897,0.0,10.854,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df703abe98a3,train,ተማሪዎችን የመመዝገብ ስራን እስከ ነሐሴ 19/2017 በማጠናቀቅ መስከረም 5/2017 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራውን ለማስጀመር መታቀዱን ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_203e1b1a9b76,train,በውይይቱ ላይ የከተማ አስተዳደሩ  የተለያዩ  ተቋማት የመንግስት ኃላፊዎችና ሠራተኞች   ተሳትፈዋል።,spk_dded4aae5a62,am,5.654,5.654,0.0,5.654,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cd8b73a3749,train,በተለይ ለሕብረተሰቡ ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት ለመልካም አስተዳደር መስፈን የበለጠ በመትጋት ኃላፊነታቸውን እንወጣለን ሲሉ ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08261476b433,train,መጻህፍቱ በፍጥነት ወደ ተማሪዎች እንዲደርሱ ለማድረግ አስፈላጊውን ሁሉ እገዛና ትብብር ያደርጋል ሲሉም ገልፀዋል።,spk_dded4aae5a62,am,7.053,6.684,0.0,7.053,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa47e4ab87e4,train,ወጣቱ ያለውን እውቀትና እምቅ አቅም ለሀገር ዘላቂ ግንባታ እንዲያውል ማስቻል ለፈጣን ሀገራዊ እድገት መረጋገጥ ያግዛልም ብለዋል፡፡,spk_dded4aae5a62,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43522acad52f,train,የአፍሪካ ሕብረት የስደት፣ ስደተኞችና የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች አምስተኛው የሚኒስትሮች መደበኛ ስብሰባም የአህጉሪቷን አባል ሀገራት ትብብር ለማጠናከር ወሳኝ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7918d42bc285,train,በመድረኩ መንግስት፣ የግሉ ዘርፍና ስራ ፈጣሪዎች ተቀናጅተው እንዲሰሩ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን በተመለከተ ውይይት ተደርጓል።,spk_dded4aae5a62,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_109adcbba266,train,ከንቲባ አዳነች በዚሁ ወቅት፤ ከተማዋ ከሀገር አልፎ የዓለም አቀፍ እና አህጉረ አቀፍ ኮንፈረንስ የማዘጋጀት አቅም እያደገ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1e31f1d54eb,train,ያለ ወጣቱ ተሳትፎ ልማትን ማፋጠን እንደማይቻል ገልጸው፣ በየደረጃው ያሉ  አመራሮች  የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም ለክረምት በጎ ፈቃድ  አገልግሎት ስኬት የበኩላቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.213,11.213,0.0,11.213,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44f70a0ad0da,train,አዲስ አበባን ጨምሮ በመላው ሀገሪቱ በቴክኖሎጂ የታገዘ አጠቃላይ የፀጥታ ማስከበር ሥራ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል አስታወቁ፡፡,spk_dded4aae5a62,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_364b1232ada2,train,ዩኒቨርሲቲው ስመጥር ባለሙያዎችን በማፍራትና በሀገሪቱ የህክምና ተቋማት ምስረታ ድጋፍ በማድረግ ትልቅ አበርክቶ እንዳለውም ነው የተናገሩት።,spk_dded4aae5a62,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3c7e81be728,train,በዓሉን ለማክበር ወደ ከተማው የሚመጡትን እንግዶች ተቀብለን ለማስተናገድ ዝግጅታችንን ጨርሰናል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,6.654,6.654,0.0,6.654,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bdb22f1e9e13,train,የግብርና ትራንስፎርሜሽንን ይበልጥ ለማፋጠን ዘመናዊ የዲጂታል ትምህርት መድረክ መሆኑን ገልጸው፥ ወጣቶች ሙሉ የስልጠናውን ትምህርት ሲያጠናቅቁ የምስክር ወረቀት በኦንላይን የሚያገኙበት ሥርዓት እንዳለው አንስተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ada727212912,train,በጎርፍ የፈረሰውን  የጌደብ ወንዝ ድልድይ በተገጣጣሚ ብረት አገልግሎት ለማስጀመር እየተሰራ  መሆኑን የምስራቅ ጎጃም ዞን  መንገድና ትራንስፖርት መምሪያ ገለጸ።,spk_dded4aae5a62,am,11.014,10.711,0.302,11.014,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05f607d825e1,train,ኮሚሽኑ የትውልድ ስነ ምግባር ግንባታ፣ የተቋም የአሰራር ስርዓት ጥናት ማካሄድ፣ አስቸኳይ የሙስና መረጃዎችን ማጣራትና ሃብት ማስመዝገብ ላይ በማተኮር ሙስናን ለመከላከል እየሰራ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_000051a6a50b,train,ኮሌጁ በተሻሻለው የትምህርት አሰጣጥ ስትራቴጂ መሠረት የአካባቢውን የልማት ፍላጎት መሠረት ያደረጉ የሥልጠና መስኮችን ለመስጠት ግብዓት በማሟላት ዝግጅት ማድረጉን  ተናግረዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_778ee13dd148,train,የመማር ማስተማር ስራውን ውጤታማ ለማድረግ የመማሪያ ክፍሎች እድሳትና  የግብአት አቅርቦት ተግባር መከናወኑን  የትምሕርት መምሪያው አመልክቷል።,spk_dded4aae5a62,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14f9a471b4ac,train,በዚህ ዓመት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዙ ባር ኮድ ያላቸው የመኪና ማለፊያ(car pass) እና የክብር እንግዶች የመግቢያ ባጆች መዘጋጀታቸውንም የሃይማኖት መሪዎች አስታውቀዋል።,spk_dded4aae5a62,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27f5340e49d2,train,በመሆኑም የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል እሴቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር የሚጠበቅባቸውን ሁሉ እያደረጉ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94db36f51142,train,በአማራ ክልል በትውልድ ስነ-ምግባር ግንባታ ላይ በማተኮር እየተከናወነ ያለው ተግባር ብልሹ አሰራርን በዘላቂነት ለማስወገድ ያስችላል ሲሉ የክልሉ ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ሃብታሙ ሞገስ ገለጹ።,spk_dded4aae5a62,am,12.334,12.334,0.0,12.334,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6e799bcc763,train,እኔም ወደ ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ የሚመጣ አንድ ተማሪ ተረክቤ በማስተማር የድርሻዬን ለመወጣት  ዝግጁ  ነኝ ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,5.814,5.814,0.0,5.814,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_272fecd0b852,train,ዩኒቨርሲቲው በክልሉና በአካባቢው የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት ለተሻለ ግብ እንዲሠራ ጠይቀው፤ የክልሉ መንግሥትም ከዩኒቨርሲተው ማህበረሰብ ጋር ይበልጥ ተቀራርቦ ይሠራል ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.934,11.078,0.0,11.934,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46bf82a10be9,train,የአህጉሪቷን የስደት ተፅዕኖ ምላሽ የመስጠት አቅም ለመገንባትም የአፍሪካ የተቀናጀ ሰብዓዊ ድርጅት ለማቋቋም እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_138b6af4b4a6,train,የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል በውይይቱ እንደገለጹት ከሃይማኖት መሪዎች ጋር መወያየቱ በዓሉ በስኬት እንዲጠናቀቅ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ ያስችላል።,spk_dded4aae5a62,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5fe38df10c60,train,ህክምናውን ለመስጠት  በወልዲያ ከተማና በሰሜን ወሎ ዞን   የቅስቀሳና የልየታ ስራ መሠራቱን ጠቅሰዋል።,spk_dded4aae5a62,am,6.373,6.373,0.0,6.373,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53253349421f,train,ከተማ አስተዳደሩ ከዚህ በፊት የቀመረውን መልካም ተሞክሮ በመጠቀም የዘንድሮውን የተሻለ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ሲሰራ መቆየቱን ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.053,11.053,0.0,11.053,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_439273325dcb,train,"ፓርኩ በውስጡ የተለያየ ስነ-ምህዳር በአንድ ቦታ በማቀፉ ""አንድ ፓርክ ብዙ ዓለም"" የሚል ስያሜ ማግኘቱን በጉብኝታቸው ወቅት በተጨባጭ ማረጋገጣቸውንም ተናግረዋል።",spk_dded4aae5a62,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88325892560d,train,በዚህም መሠረት 3 ሺህ 738 በጎ ፈቃደኞች በተመረጡ የትምህርት ዓይነቶች በ567 የአንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለ53 ሺህ 494 ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት እየሰጡ ነው ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,14.614,14.614,0.0,14.614,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6f3d3b234fb,train,የቢሮው ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በዓባይ ህትመትና ወረቀት ፓኬጅንግ ፋብሪካ ተገኝተው የመጻህፍት ህትመት ሥራው ያለበትን ደረጃ አይተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_edb185f3188a,train,የህግ ማዕቀፉ ፀድቆ ወደ ተግባር ሲገባ አጠቃላይ የስታርት አፕ ስነ ምህዳሩን የሚያጎለብትና የፈጠራ ሃሳብ ላላቸው ወጣቶች ተስፋን የሚሰጥ ይሆናል ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.133,10.829,0.305,11.133,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29bdf13522e3,train,በቀጣይም በጤና፣ በዲጂታል ቴክኖሎጂና በምርምር ስራዎች ላይ ጠንክሮ እንደሚሰራም ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f489ca477674,train,የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊ የሺዋስ አለሙ፤ በሀገር ግንባታ ሂደት የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈላጊ በመሆኑ በዚህ ሂደት ባለሙያዎች የላቀ ሚናቸውን እንዲወጡ አስገንዝበዋል።,spk_dded4aae5a62,am,12.293,11.989,0.0,12.293,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_be337a8eb803,train,በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቦሌ ክፍለ ከተማ ከጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ጋር በመተባበር ለ5ሺህ የህብረተሰብ ክፍሎች በበጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎት መስጠት የሚያስችል መርሃ ግብር ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል።,spk_dded4aae5a62,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12d67a9dc7f7,train,መታሰቢያው አዲሱ ትውልድ ማንነቱን በሚገባ በማወቅ ኢትዮጵያዊ ወግና ስርዓትን እንዲከተል እገዛ የሚያደርግ መሆኑን ነው ጎብኚዎቹ የገለጹት፡፡,spk_dded4aae5a62,am,4.994,4.994,0.0,4.994,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22cb550176be,train,የጸጥታ ማስከበር ስራው በርካታ የፖሊስ ሠራዊት በማሰማራት ከክልልና ከፌደራል የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት እየተከናወነ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a047139ab97,train,የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የመስቀል ደመራ በዓል በስኬት እንዲከናወን ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሃይማኖት መሪዎች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡,spk_dded4aae5a62,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d79eeb7d82fb,train,መዲናዋን ስማርት ሲቲ ለማድረግ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደገፉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_dded4aae5a62,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd2fd2b89168,train,መንግሥት በሰቆጣ ቃል ኪዳን እና በትምህርት ምገባ መርሐ ግብር ለትውልድ ግንባታ አመርቂ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ የትምህርት ቤቶች ምገባ ኢኒሼቲቭ ዳይሬክተር ወይዘሮ ፍሬዓለም ሽባባው ገለጹ፡፡,spk_dded4aae5a62,am,10.873,10.873,0.0,10.873,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_153ce307a695,train,ኢትዮጵያ ስደተኞችን በመቀበል የምታስተዳድርበት ሥርዓት በአህጉሪቷ አባል ሀገራት በአርዓያነት የሚታይ መሆኑን የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ ገለጹ።,spk_dded4aae5a62,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1649213f4cb,train,አሁን ባገኙት ህክምናም  የአይኖቻቸው  ብርሃን በመመለሱ ለህክምና ባለሞያዎቹ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_dded4aae5a62,am,5.534,5.534,0.0,5.534,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71ba72de2d23,train,የትውልዱ የስብእና ግንባታ የተሻለች ኢትዮጵያን የመገንባት አጀንዳ መሆኑንም አስገንዝበዋል።,spk_dded4aae5a62,am,5.373,5.373,0.0,5.373,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3289e0bf6b28,train,በዜጎች መካከል ገዢ ትርክትን በማስረጽ የጋራ የበለፀገች ሀገር ለመገንባት እየተደረገ ያለውን ጥረት በማገዝ በኩል ከተቋማቱና ከባለሙያው ብዙ ሥራ ይጠበቃል ሲሉም አስገንዝበዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7c5a57a6e6e,train,አርሰናል ትናንት ከቼልሲ ጋር ባደረገው የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ 1 ለ 0 በማሸነፍ በአጠቃላይ ድምር ውጤት ተጋጣሚውን 4 ለ 2 በመርታት ለፍጻሜ አልፏል።,spk_dded4aae5a62,am,11.053,11.053,0.0,11.053,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1c42a6c260d,train,ለዚህም የኮሌጆችን አቅም በግብዓትና በሰው ኃይል በማጠናከር ሰልጣኞችን ወቅቱ የሚጠይቀው እውቀትና ክህሎት ይዘው እንዲወጡ መሰራቱን  ተናግረዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7cc89390899d,train,የአፍሪካ ሕብረት የስደት፣ ስደተኞችና የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች አምስተኛው የሚኒስትሮች መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀምሯል፡፡,spk_dded4aae5a62,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73e4d8d48e7f,train,ኮሚሽነሩ እንደገለጹት፤ በሩብ ዓመቱ እንደ ክልል ሙስናና ብልሹ አሰራርን በመከላከል በኩል አበረታች ተግባራት እየተከናወኑ ነው።,spk_dded4aae5a62,am,8.254,8.254,0.0,8.254,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1655a09dbdc8,train,የፌዴራል ቴክኒክና ሙያ ኢንስቲትዩት የአካዳሚክ ጉዳዮች ሃላፊ ገነነ አበበ(ዶ/ር) ኢንስቲትዩቱ ለፈጠራና ኢኖቬሽን፣ ችግሮችን ወደ ዕድል ለመቀየርና የማይበገር ሀገራዊ ኢኮኖሚ ለመገንባት እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_dded4aae5a62,am,16.413,15.987,0.0,16.413,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e59a4f4690d2,train,የውድድር መረሃ ግብሩን አስመልክቶ መልዕክት ያስተላለፉት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ እንደገለጹት፤ መንግስት ዲጂታል ኢትዮጵያ በሚል መርህ ለሳይንስ፣ ለኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ትልቅ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው።,spk_dded4aae5a62,am,13.813,13.813,0.0,13.813,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bcb07b7cc326,train,በተለይም በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ በመቆም ለሰላም፣ ለጋራ ትርክት ግንባታና ለብሔራዊ መግባባት ያላቸውን የላቀ ሚና ሊወጡ ይገባል ሲሉም አንስተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c56420e4077,train,እስካሁንም ከ6ሺህ 300 በላይ ተገልጋዮች አገልግሎት ማግኘታቸውን አስታውቀዋል።,spk_dded4aae5a62,am,4.333,4.028,0.305,4.333,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_153144201106,train,ከምግብ በፊት 30 ደቂቃ ቀድሞ ውኃ መጠጣት ውፍረትን ለመቀነስ እንደሚረዳም ጠቁመዋል።,spk_dded4aae5a62,am,4.734,4.734,0.0,4.734,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9f0be4fe2c8,train,ለስድስት ዓመታት የአይን ብርሀናቸውን  በማጣታቸው ከቤት ለመዋል  መገደዳቸውን  ያነሱት ደግሞ በራያ ቆቦ ወረዳ የተኩለሽ ቀበሌ ኗሪ የ60 ዓመቷ ወይዘሮ ትርንጎ ገሠሠ ናቸው።,spk_dded4aae5a62,am,13.934,13.633,0.3,13.934,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_597d3d0ab0e1,train,አንድ ሺሕ 300 ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር  እየተዘጋጁ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የሐይቅ ቁጥር 1 አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት ርዕሰ መምህር አብዱ ከማል ናቸው።,spk_dded4aae5a62,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2df3476ed56b,train,የኢትዮጵያ የዲጂታል ፋይናንስና የክፍያ ሥርዓት በፈጣን የዕድገት ጎዳና ላይ እንደምትገኝም ጠቁመዋል።,spk_dded4aae5a62,am,7.173,7.173,0.0,7.173,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16325c662a96,train,የሰብዓዊ ምላሽ አህጉራዊ ሥርዓት ከውጭ ጥገኝነት የሚላቀቅበትን ምኅዳር በመፍጠር የአፍሪካን ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ የመስጠት አጀንዳ 2063 ዓላማን ማሳካት እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_dded4aae5a62,am,12.373,12.373,0.0,12.373,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e20ff45ff91d,train,ቀልጣፋ አገልግሎት ለሕብረተሰቡ  በመስጠት እርካታን ለማረጋገጥ   በየተሰማሩበት መስክ ተግተው እንደሚሰሩ   የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሠራተኞች ገለጹ።,spk_dded4aae5a62,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09e32517a30a,train,በቢሾፍቱ የሚከበረውን የሆረ አርሰዲ ኢሬቻ በዓል ሰላማዊነቱንና እሴቱን በጠበቀ መልኩ ለማክበር የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የከተማ አስተዳደሩ ባህልና ቱሪዝም ጽህፈት ቤት አስታወቀ።,spk_dded4aae5a62,am,13.534,13.534,0.0,13.534,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4517dba8456,train,ለውጪ ገበያ ለሚቀርቡ የግብርና ምርቶች መልከዓ ምድራዊ አመላካች ጥበቃ ማድረግ የሚያስችል ዝግጅት እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን አስታወቀ።,spk_dded4aae5a62,am,12.414,12.414,0.0,12.414,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8da69036446,train,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ሪፖርተርም በቢሾፍቱ ሆረ አርሰዲ የሚከበረውን ኢሬቻ በዓል በተመለከከተ በከተማ አስተዳደሩ እየተደረገ የሚገኘውን ዝግጅት ቃኝቷል።,spk_dded4aae5a62,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3748fa3c47d8,train,ይህንንም አጠናክሮ ለማስቀጠልና የማዕከሉን የምርምር አድማስ ለማስፋት እየተሰራ መሆኑን ነው ያስረዱት፡፡,spk_dded4aae5a62,am,5.973,5.973,0.0,5.973,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c9201c57a59,train,ድልድዩ ተሰርቶ አገልግሎት እስኪጀምር ተጓዥች አማራጮችን እንዲጠቀሙ አሳስበዋል።,spk_dded4aae5a62,am,4.654,4.654,0.0,4.654,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_244b9bebe18f,train,ለኢትዮጵያ የማንሰራራት ጉዞ ስኬታማነት ሰላምን ማጽናት የሁሉም ሃላፊነት መሆን እንዳለበት የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ ገለጹ።,spk_dded4aae5a62,am,9.034,9.034,0.0,9.034,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53386ee52e39,train,በመሆኑም በዘርፉ ጠንካራ ተቋም ከመገንባት ባለፈ የባለሙያዎች የዳበረ እውቀትና ክህሎት አስፈላጊ መሆኑን አንስተው የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች በዚህ ልክ ዝግጁ መሆን እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_dded4aae5a62,am,13.293,13.293,0.0,13.293,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3dc7231c2e2,train,በመርሐ ግብሩ ላይ በብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ የተለያዩ ዘርፎች ከፍተኛ አመራር አባላት እየተሳተፉ ይገኛል።,spk_dded4aae5a62,am,7.213,7.213,0.0,7.213,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc29153f0da8,train,የወልዲያ ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባና የሆስፒታሉ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ዱባለ አብራሬ በበኩላቸው,spk_dded4aae5a62,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6673bb6944a4,train,የቢሮው ኃላፊ አቶ ተመስገን ካሳ በዚህ ወቅት እንዳሉት፡ ለሁሉም ነገር መሰረት የሆነውን ሰላም በማስጠበቅ ሁለንተናዊ እድገትን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው፡፡,spk_dded4aae5a62,am,10.194,10.194,0.0,10.194,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da023392a949,train,በተያዘው የክረምት ወራት በሀገር ደረጃ በ14 የተለያዩ የሥራ መስኮች ከ31 ሚሊዮን በላይ ወጣቶች በበጎ ፈቃድ ሥራው እንደሚሳተፉ ጠቁመዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbb2fadfe2ab,train,ለታካሚዎቹ የደርሶ መልስ መጓጓዣ ፣ እንዲሁም የምግብና የህክምና አገልግሎት በነጻ እንደሚሰጥም ጨምረው ገልጸዋል።።,spk_dded4aae5a62,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b1b3573f6ec,train,የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ በረከት ፍስሃፅዮን በበኩላቸው፤ ባለፉት የለውጥ ዓመታት መንግስት የጀመራቸው የልማት ስራዎች ውጤት ማስገኘታቸውን አስታውቀዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.893,10.176,0.339,10.893,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b20fb725eb3b,train,በብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ወጣቶች ክንፍ  ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወጣት አብዶ ድንቁ በወቅቱ እንዳለው፤ ወጣቱ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ላይ ያለው ሚና እንዲጎለብት ማድረግ የምክክር መድረኩ ዓላማ ነው፡፡,spk_dded4aae5a62,am,12.414,12.414,0.0,12.414,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0cd24437b27e,train,በመንግስት ትኩረት የተሰጠው ኮንፈረንስ ቱሪዝም በዘርፉ የሚያስገኘውን ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ከማሳደግ በላይ የአገርን በጎ ገፅታ እየገነባ ይገኛል ነው ያሉት፡፡,spk_dded4aae5a62,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ee284e876c9,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶች ሀገራዊ ሰላምን በማስጠበቅ ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የተጀመረውን ጥረት በማገዝ ረገድ እያደረጉ ያለውን ተሳትፎ ማጠናከር እንዳለባቸው በብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ወጣቶች ክንፍ  ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡,spk_dded4aae5a62,am,15.893,15.509,0.0,15.893,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7881d774b83f,train,ከዚህ ቀደም ሰራተኛውና ነዋሪዎች በተቀናጀ አግባብ በመስራታቸው ሰላምን ማረጋገጥ  ተችሏል ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,6.093,5.792,0.302,6.093,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2f5dcdf0e5a,train,ለዚህም ብልሹ አሰራሮችንና ሙሰናን በመታገል  ሰላምን ለማፅናት  ለሚደረገው ጥረት  የድርሻቸውን እንደሚወጡ አስታውቀዋል።,spk_dded4aae5a62,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44baf05d1587,train,"የሆረ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሃሳብ ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በርካታ ሕዝብ በተገኘበት በድምቀት ተከብሯል።",spk_dded4aae5a62,am,12.754,12.402,0.351,12.754,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_058632cdea36,train,የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች አንድነትን፣ አብሮነትን እና እድገትን የሚያረጋግጡ ትርክቶችን መቅረጽ እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a40d283acd5d,train,በቀጣይም የትውልድ ስነ-ምግባር ግንባታ ስራ ላይ በማተኮር ሙስናን የሚጠየፍና የሚታገል ትውልድ መፍጠር ላይ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ይሰራል ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,8.254,8.254,0.0,8.254,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c116359eafb,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ አብዛኛውን ቁጥር የሚወስደው ወጣቱን ያሳተፈ ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ለሁለንተናዊ ተጠቃሚነት መረጋገጥ ጉልህ ድርሻ እንደሚያበረክትም አስረድተዋል፡፡,spk_dded4aae5a62,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45e46af2f680,train,ኮሚሽነር ጀነራል የጸጥታ ማስከበር ስራው አዲስ አበባን ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ በቴክኖሎጂ የታገዘና በርካታ የፖሊስ ሠራዊት በማሰማራት ከክልልና ከፌደራል የፀጥታና አካላት ጋር በመቀናጀት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,13.254,12.925,0.0,13.254,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c23fef57068,train,ሃላፊው አክለውም የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡን ሁለንተናዊ ችግር ከመፍታት ባለፈ ወጣቶች ማህበራዊ ሃላፊነታቸውን መወጣት እንዲያጠናክሩ አድርጓል::,spk_dded4aae5a62,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1331963a743,train,እንዲሁም በአርብቶ አደር አካባቢዎች የሚፈጠሩ ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋዎችን በራስ አቅም ለመቋቋም የሚደረጉ ተግባራትም አበረታች መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4bd00b03455,train,ዛሬ የተዘጋጀው የውይይት መድረክም የመንግስት ሠራተኞች ዘመኑ የሚጠይቀውን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ፈጣንና ውጤታማ አገልግሎት ለሕብረተሰቡ እንዲሰጡ  የሚያግዝ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9356b1a92c26,train,የዲጂታል መሰረተ ልማትን ለማስፋፋት በተደረጉ ጥረቶች የዳታ ቤዝና የኢኖቬሽን ኢንኩቤሽን ማዕከላት መገንባታቸውን ጠቅሰዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da9f254af7b2,train,በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከሁሉም ክልሎች እና ከሁለቱ የከተማ አስተዳደር የተወጣጡ የሰላምና ጸጥታ ዘርፍ አመራሮች በአዳማ ያካሄዱት የምክክር መድረክ ተጠናቋል።,spk_dded4aae5a62,am,13.114,13.114,0.0,13.114,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_425c64b74357,train,የክረምቱ   የዝናብ ስርጭት በፈጠረው ክፍተት የቀነሰውን ምርት ለማካካስ የውሀ አማራጮችን በመጠቀም የመስኖ ልማት እንደሚጠናከር ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6bac7c5291c8,train,ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የደብረ ማርቆስ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት ጋር በመነጋገር ተገጣጣሚ ድልድይ ለመስራት ጥረት እየተደረገ ነው ተብሏል።,spk_dded4aae5a62,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27163661b6df,train,ተማሪዎችን በኃላፊነት በመረከብ እንደ ልጅ ተንከባክቦ ማስተማር ለከተማችን አምባሳደር መፍጠር ነው ያሉት ደግሞ ሌላው የውይይቱ ተሳታፊ አቶ መንግስቱ አሰፋ ናቸው።,spk_dded4aae5a62,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_c10efa8d5874,train,በመርሃ ግብሩ የሚዲያ ተቋማት እንዲሁም ከክልል እስከ ወረዳ ያሉ የኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች በመሳተፍ ላይ ናቸው፡፡,spk_dded4aae5a62,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d122e22f96f,train,"""ሀገሬን እገነባለሁ፤ ኃላፊነቴንም እወጣለሁ!""  በሚል መሪ ሃሳብ የተዘጋጀ ክልል አቀፍ የወጣቶች የምክክር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡",spk_dded4aae5a62,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d042ca4de945,train,አሁን ላይ የተገኘውን ሰላም በማጽናት የአገልግሎት አሰጣጥ መዛነፎችን በማስተካከል የተገልጋዩን  እርካታ ለማረጋገጥ በትኩረት መስራት እንዳለባቸውም አሳስበዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b22f6551703,train,በተለይ አስቸኳይ የሙስና መከላከል ጥናት በበርካታ ዘርፎች መከናወኑን ጠቅሰው በክልሉ መንግስት ተቋማት ለሙስና ተጋላጭ አሰራርን የሚገቱ ምክረ ሀሳቦች መሰጠታቸውን ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,14.793,14.488,0.0,14.793,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bbe8e0629a48,train,በመሆኑም ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የደብረ ማርቆስ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት ጋር በመነጋገር  በአፋጣኝ ተገጣጣሚ ድልድይ በመስራት ስራ ለማስጀመር ርብርብ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fecaa94cd94c,train,ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ሲከበርም ተቋማት በቴክኖሎጂ የዳበረ አደረጃጀትና አሰራር ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሰሩ በማበረታታት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3b5364ac8c9,train,የሰቆጣ ግብርና ምርምር ማእከል ሰብልን በስብጥር የመዝራት የእርሻ ስነ-ዘዴን በማስተዋወቅ እንዲስፋፋ እያደረገ መሆኑን ገለፀ።,spk_dded4aae5a62,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33bb61375f79,train,እስካሁን በተሰራው የግንዛቤ ስራም ህብረተሰቡ ሙስናና ብልሹ አሰራር ተፈጽሞ ሲገኝ ሳይፈራና ሳይሸማቀቅ መረጃ ከመስጠት ባለፈ ማስረጃም ጭምር እየሆነ መምጣቱ ለቀጣይ ስራ መሰረት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,15.733,15.733,0.0,15.733,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d89b674f8443,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ3 ሺህ 600 በላይ የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤቶች መገንባታቸውን ጠቅሰው በወጣቶች በተከናወኑ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች ህዝቡ ተጠቃሚ እየሆነ መጥቷል ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,12.893,12.893,0.0,12.893,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d8477f33d32,train,በክልሉ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከ7 ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ያደረገ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ መከናወኑን የተናገሩት ደግሞ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ሃላፊ አቶ ኦላዶ ኦላ ናቸው።,spk_dded4aae5a62,am,14.934,14.934,0.0,14.934,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_634d02197b22,train,በተለይ የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴትን የሚያጎለብቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራዎች ለዚህ ማሳያ ናቸው ያሉት አቶ በረከት፣ የበጎ ፈቃድ ሥራው በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.514,11.514,0.0,11.514,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59c6da6d5568,train,በፓርኩ አካባቢ የሚስተዋሉትን ሰው ሰራሽ ተግዳሮችን በማስወገድና የመሰረተ ልማት ችግሮችን በመፍታት ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ ትኩረት መደረጉን አመልክተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.694,11.382,0.0,11.694,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b2f4db36e8a,train,በተመሳሳይ በትምህርት ሚኒስቴር አማካኝነት በስምንት ዩኒቨርሲቲዎች ከ24 ሺህ በላይ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራንና የትምህርት አመራሮች ሙያዊ ስልጠና እየተከታተሉ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2e8d937b944,train,ከውይይቱ ተሳታፊ የከተማዋ ነዋሪዎች መካከል አቶ በላይ መርሻ፤ አንድ ተማሪ ተረክበው ከልጆቻቸው እኩል ተንከባክበው ለማስተማር ቃል ገብተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9fb635db3d4,train,የድሬዳዋ ደም ባንክ አገልግሎት አስተባባሪ አቶ ፋሲል ዘውዱ በበኩላቸው የፖሊስ አባላቱ በደም ዕጦት የአንድም ሰው ሕይወት እንዳያልፍ እየፈጸሙ ላለው በጎ ተግባር አመስግነዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.213,11.213,0.0,11.213,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_433b662c68c2,train,በተለይም ዘንድሮ በሆረ አርሰዲ ላይ የሚታደሙ እንግዶች እና የውጭ አገር ቱሪስቶች ሃይቁን ተዘዋውረው የሚጎበኙበት የቀለበት መንገድ መገንባቱን ገልጸዋል።,spk_dded4aae5a62,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c853099058e4,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በጤና ዘርፍ በወቅት ሳይገደብ በየእለቱ የሚከናወን ተግባር መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_dded4aae5a62,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3f578a6333f,train,በክልሉ ሰላምና ልማትን ለማስቀጠል እየተሰሩ ያሉ ሥራዎች እንዲጠናከሩ ለህብረተሰቡ የመረጃ ተደራሽነት ማስፋትና በቅንጅት መስራት እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f63d6e261990,train,በአምስተኛው የአፍሪካ ሕብረት የሚኒስትሮች መደበኛ ስብሰባም የአህጉሪቷን የሰብዓዊ ድጋፍ ምላሽ አሰጣጥ ሥርዓቶች ከውጭ ጥገኝነት በማላቀቅ በራስ አቅም መምራት እንደሚያስፈልግ ተመልክቷል።,spk_dded4aae5a62,am,10.854,10.854,0.0,10.854,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_601d28e227f6,train,4ኛው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ዘርፎች የጋራ ጉባኤ በቢሾፍቱ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።,spk_dded4aae5a62,am,5.654,5.654,0.0,5.654,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_6477511eaae4,train,በቅደመ ዝግጅት ወቅትም ትምሕርት ቤቱን በማስዋብ፣ ወንበሮች፣ ጠረጴዛዎችና ጥቁር ሰሌዳዎችም እድሳት በማድረግ ለመማር ማስተማር ስራው ዝግጁ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4aa264cb942d,train,በዚህም ከመንግስትና ከህዝብ ይወጣ የነበረን ከ1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በላይ ለማዳን ተችሏል ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d38ea3f16198,train,በክልሉ በተጀመረው በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አሰራርን እስከታች ተደራሽ በማድረግ ሙስናን በጋራ ለመከላከል እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9534b5d05fbc,train,የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ባይሳ በዳዳ(ዶር) መንግስት የቴክኖሎጂ ስነ ምህዳሩን ለማስፋት የፖሊሲ፣ ስትራቴጂና የህግ ማዕቀፍ በማዘጋጀት ወደ ስራ መግባቱን አስታውቀዋል።,spk_dded4aae5a62,am,12.254,12.254,0.0,12.254,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a445ed23db5,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ በሚገኘው የወጣቶች የምክክር መድረክ ከክልሉ ሁሉም አካባቢዎች የተውጣጡ ከ7 መቶ በላይ ወጣቶች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ፡፡,spk_dded4aae5a62,am,12.774,12.774,0.0,12.774,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b0d05da344f,train,ለሙስና አጋላጭ አሰራሮችን ለመዝጋት እና ከምንጩ ለማድረቅ የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎችን በማጠናከር፣ መንግስታዊ አገልግሎትን በቴክኖሎጂ የታገዘ እንዲሆንና ተጠያቂነትን በማስፈን ሙስናን በተሟላ መልክ ለመከላከል የሁሉንም ተቋማት ትግል እና የሁሉንም ሕብረተሰብ ክፍል ከፍተኛ ርብርብ እንደሚጠይቅ አስገንዝበዋል።,spk_dded4aae5a62,am,14.034,13.344,0.69,14.034,-37.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_edc4d9a15fee,train,ሕዝቡም ተማሪዎቹን እንደ ልጆቹ ክትትልና ቁጥጥር እያደረገ ብሎም የበዓላት ወቅትን ከማሕበረሰቡ ጋር የሚያሳልፍበት ሁኔታ እንደሚመቻችም አስታውቀዋል።,spk_dded4aae5a62,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33f9e2e4eb15,train,የአፍሪካን የስደት ተፅዕኖ የመቋቋም አህጉራዊ አቅም በመገንባት ተፅዕኖውን ወደ ልማት ዕድል መለወጥ እንደሚያስፈልግ አጽንኦት ሰጥተዋል።,spk_dded4aae5a62,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbed39120f7e,train,ለዚሀም  16 አዲስ መማሪያ ክፍሎችና  ሌሎችም ለትምሕርት ስራው የሚያስፈልጉ አዳዲስ   ሕንጻዎች ተገንብተው ለስራ ተዘጋጅተዋል ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e5fe8711f99,train,ባለፈው ዓመት በተከናወነው ተግባር 43 ሚሊዮን ብር የመንግስትና የህዝብ ሃብት ከምዝበራ ማዳን መቻሉን ከኮሚሽኑ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።,spk_dded4aae5a62,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f2ffee11258,train,በዚህም የተቋማትን ቅንጅታዊ አሰራር በማጎልበት ኢትዮጵያን የሚያሻግር ትውልድ መገንባት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።,spk_dded4aae5a62,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_90dc0fa6edf8,train,ለዚሕም አዳዲስ መማሪያ ክፍሎችን በመገንባት፣ ያረጀቱን በመጠገን፣ ወንበሮች፣ ጠረጴዛዎች፣ ጥቁር ሰሌዳዎችና ሌሎች ቁሳቁሶችን በማደስ ለመማር ማስተማር ስራው ዝግጁ ሆነዋል ብለዋል።,spk_dded4aae5a62,am,14.493,14.493,0.0,14.493,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1bfec6456c5,train,ባለፉት ሁለት ዓመታት በተካሔደው በክህሎት ኢትዮጵያ ፕሮግራም የቴክኖሎጂ ማበልጸጊያ ስራዎች ከወጣቶች ጋር በተከናወኑ ስራዎች አስደናቂ ውጤቶች እየተገኙ ነው ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.913,5.913,0.0,5.913,-32.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_432acaac1969,train,ከዚህ በመነሳት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ተደራሽነትን ማስፋት፣ ለዜጎች እኩል እድል መፍጠር እንዲሁም በዜጎችና ተቋማት መካከል መተማመንን መፍጠር የስትራቴጂው ቁልፍ መሰረታዊ ትልሞች መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,14.434,12.683,0.0,14.434,-26.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3eb977257c51,train,በክልሉ የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ሰርካለም ወልደሰንበት ለበዓሉ የፍጆታ ምርቶች በበቂ ሁኔታ ወደ ገበያ መቅረባቸውን ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,10.954,9.177,0.477,10.954,-30.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0834271b36a7,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፤ ደሴ ከተማ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ዘመን ተሻጋሪ ገድል የጻፈች፣ የሰለጠነ ማህበረሰብ የገነባች፣ የዘመናዊ መገለጫ ከተማ መሆኗን ገልጸዋል፡፡,spk_67af4d3e9138,am,14.793,13.121,0.757,14.793,-28.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d4b139c853c,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተገኙ አበረታች ውጤቶችን በማስቀጠል እንዲሁም የታዩ ውስንነቶችን በመፍታት ረገድ በቅንጅት መስራት ይጠበቃል ሲሉም አስገንዝበዋል።,spk_67af4d3e9138,am,9.274,8.91,0.0,9.274,-32.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_46c62bd86fc8,train,በ2025 የዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ ትግበራ አመርቂ ውጤቶች እንዲመዘገቡ ማስቻሉን ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.434,5.434,0.0,5.434,-31.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d225282e99d,train,በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ እንደተናገሩት በተጠናቀቀው በጀት አመት ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_67af4d3e9138,am,9.514,8.855,0.0,9.514,-30.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d517d9ccdb62,train,በዚህም ከባድና ቀላል የኃይል መቆራረጥ መንስኤ የሆኑ የግኝት ነጥቦች መለየታቸውን ነው ያነሱት፡፡,spk_67af4d3e9138,am,5.833,5.833,0.0,5.833,-20.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_81363b653355,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በህብረተሰቡ ተሳትፎ ከ374 ሚሊዮን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_67af4d3e9138,am,9.834,9.834,0.0,9.834,-15.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_94c9fe2d25ed,train,ለተማሪዎች ትምህርታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ተደራሽ በማድረግ የመማር ማስተማር ሥራው እንዲቀላጠፍ እየተጫወተ ያለው ሚናም ከፍተኛ መሆኑንም ነው የገለጹት,spk_67af4d3e9138,am,8.073,7.624,0.449,8.073,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_28c5042ef5ee,train,የሰነድና ማህደር አስተዳደር ስርዓቱ በሚኒስቴሩ ከመዝገብ አያያዝ እስከ ሚሲዮኖች የመረጃ ልውውጥ ድረስ የነበረውን የወረቀት አሰራር በማስቀረት ፈጣንና ቀልጣፋ የአገልግሎት ስርዓት መፍጠር ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_67af4d3e9138,am,14.553,12.454,0.0,14.553,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d7ce15637703,train,ኢትዮጵያ ከነባራዊ ሁኔታዎች ጋር የተጣጣሙ ሀገር በቀል መፍትሔዎችን በፈጠራ በመደገፍ እያከናወነች ያለው ተግባር የጤናውን ዘርፍ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሻገር ቁልፍ ሚና እንዳለውም አመልክተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,11.873,11.533,0.0,11.873,-34.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3f17efda25b2,train,ፋውንዴሽኑ በቀጥታ የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርግ ሳይሆን የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብሩ ዘላቂ መሆን በሚችልበት ጉዳይ ላይ የቴክኒክ ድጋፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.514,8.514,0.0,8.514,-16.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_64960653b29f,train,የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በኢትዮጵያ ፈጠራን ማበረታታት ፍጥነትን ማሳደግ የሚያስፈልግበት ወቅት ላይ ነን ሲሉም ገልጸዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.793,8.391,0.0,8.793,-29.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9b3de66a7717,train,አዳብና ከጊዜ ወደጊዜ እየተረሳ መምጣቱን ጠቁመው፥ መንግስት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ሳይበረዝ ወደቀድሞ ለመመለስ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,9.274,7.961,0.304,9.274,-31.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_47e4b29cfa46,train,ነገር ግን የጀመርነውን ዳር የማድረሱ ፅናት ከሌለን፣ የምንናፍቀው ለውጥ በሰማይ እንደምትገኝ፣ ወተቷ ግን እንደማይታይ ላም ከመሆን አያልፍም ።,spk_67af4d3e9138,am,11.993,9.248,0.0,11.993,-28.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1de3ce05a971,train,በተለይ የፍትህ አስተዳደር ስርዓቱን ውጤታማ፣ ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ እንዲሆን ለማድረግ የፍትሕና የፖሊስ ተቋማትን ቅንጅታዊ አሰራር ማጠናከር ይገባል ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,10.914,10.108,0.0,10.914,-28.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b2f398328e7a,train,ኢትዮጵያ እና ጣሊያን በተለያዩ የልማት መስኮች ያላቸው አጋርነትና ትብብር እያደገ መምጣቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ገለጹ።,spk_67af4d3e9138,am,7.553,7.553,0.0,7.553,-20.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cd7eb5381d4d,train,በተለይም በመድሃኒትና የተለያዩ የጤና ግብዓቶችን በማምረት ረገድ ከነበረበት ዝቅተኛ አፈፃፀም አሁን ከፍተኛ መሻሻል ማሳየቱን አንስተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.194,8.194,0.0,8.194,-31.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_90af91495362,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በዘንድሮው ክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ2 ሚሊዮን በላይ የማህበረሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት እንደሚከናወኑ ተገለፀ።,spk_67af4d3e9138,am,10.313,9.831,0.0,10.313,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6586b53760ef,train,ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ አእምሮአዊ መነቃቃት ሁኔታ ውስጥ መቆየት እንደ ትውስታን እና ሌሎች አስፈላጊ የአእምሮ ተግባራትን የሚያጠፋ በሽታ ያሉ በሽታዎች እድገትን ከመቀነስ አልፎ መከላከል ይቻላል ።,spk_67af4d3e9138,am,13.473,11.008,0.0,13.473,-34.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b5d82ed2c751,train,የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ በልማት ዕቅዶች ውስጥ የሴቶችን ጉዳይ በማካተት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.793,5.793,0.0,5.793,-27.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aa0e6e4597a1,train,ቀደም ሲልም ማህበሩ የእናቶችና ህፃናት ሞትን ለመቀነስ በክልሉ በዋግህምራ፣ ሰሜንና ደቡብ ወሎ እንዲሁም ሰሜን ሸዋ ዞኖች ለሚገኙ አምስት ጤና ተቋማት ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረጉን ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,13.713,12.025,0.0,13.713,-31.4,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_43e9e8e5188d,train,የሥርዓተ ፆታ እኩልነትን ማረጋገጥና የሴቶችን የአመራርነትና ውሳኔ ሰጪነት ሚና የበለጠ ለማሳደግ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,7.633,7.633,0.0,7.633,-21.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a24ab0d2aecc,train,የዲጂታል ዘርፍ ለሌሎች ዘርፎች አስቻይ ሁኔታ የሚፈጥር በመሆኑ ትኩረት ተደርጎ እንደሚሰራበትም አስገንዝበዋል።,spk_67af4d3e9138,am,6.194,6.194,0.0,6.194,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_41be3e67d42b,train,በዚህም ባለፈው የበጀት ዓመት ሰባ የምርምር ስራዎች ማከናወናቸውን አወስተው፤ በሀገራችን ልማትና እድገት በጎ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ  የቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች አስቀምጠናል ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,11.434,10.305,0.0,11.434,-32.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c9c5234e9d13,train,የስማርት ሲቲ ግንባታና መመዘኛ ሠነድ ተዘጋጅቶ ለክልሎችና ከተማ አሥተዳደሮች መሰራጨቱን ጠቅሰዋል።,spk_67af4d3e9138,am,6.713,6.357,0.356,6.713,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_89219160e819,train,የተማሪዎች ቁጥር በተለያዩ ምክንያቶች መጨመሩን ጠቅሰው፤ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ተመራጭ እየሆኑ መምጣታቸውን ገልጸዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.153,7.096,0.508,8.153,-33.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_005ce5902c75,train,አገልግሎቱ የተጀመረው በዘጠኝ ተቋማት በ28 አገልግሎት መሆኑን ገልጸው፤ አሁን ላይ አገልግሎቱ ወደ 35 ማደጉን አረጋግጠዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.074,4.36,0.0,5.074,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_18aab7db4d84,train,የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዮዳሔ አርአያሥላሴ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር፤ 15 ሚሊየን ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_67af4d3e9138,am,9.194,9.194,0.0,9.194,-26.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8257d61fddcb,train,በዓላቱን በተለይም በአዲስ አበባ ትውፊታቸውን በጠበቀ መልኩ ለማክበር የሚያስችሉ ዝግጅቶች በመጠናቀቅ ላይ መሆናቸውን የተለያዩ ባለድርሻ አካላት እየገለጹ ይገኛሉ፡፡,spk_67af4d3e9138,am,10.754,9.744,0.0,10.754,-31.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c6127c36426a,train,"""የጉባ ብሥራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች"" በሚል መሪ ሀሳብ በሚዛን አማን ከተማ ዛሬ ህዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።",spk_67af4d3e9138,am,8.993,7.83,0.598,8.993,-30.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1de4778fc460,train,በዚህም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 1 ነጥብ 2 ሚሊዮን  መዝገቦች ወደ ሶፍት ኮፒ መቀየራቸውን ጠቅሰዋል።,spk_67af4d3e9138,am,6.473,6.04,0.434,6.473,-25.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fc7bb8ef86c5,train,አርሶ አደሩ ማዕከሉ የሚያወጣቸውን አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች በመተግበር ውጤታማ የግብርና ስራ ማከናወን እንዳለበትም አስገንዝበዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.393,7.313,0.313,8.393,-30.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6a1ffca15261,train,የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ(ዶ/ር) የምግብ ዋስትና በግለሰብ፣ በማህበረሰብ እና በሀገር ደረጃ ማረጋገጥ ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.034,8.034,0.0,8.034,-20.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3098c2b706f8,train,በክህሎት ኢትዮጵያ መርሃ ግብር በቴክኖሎጂ ማበልጸጊያ ከወጣቶች ጋር በተከናወኑ ስራዎች አስደናቂ ውጤቶች እየተገኙ መሆኑን የስራና ከህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ።,spk_67af4d3e9138,am,8.713,8.713,0.0,8.713,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a82266600f7b,train,በኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት ተወካይ ዶክተር ኦውን ካሉዋ በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ሀገር በቀል የፈጠራ ውጤቶችን ተግባራዊ ማድረጓ ዘርፉን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር መሰረት ይሆናል ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,12.073,12.073,0.0,12.073,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_61285f50ce25,train,ተግባቦትን ለማዳበር ከሚረዱ ጠባያት ዋነኛው ጥሩ አድማጭነት ነው ሰዎች በሚናገሩበት ሰዓት ተናግረው እስኪጨርሱ አለማቋረጥ ዓይናቸውን መመልከት ።,spk_67af4d3e9138,am,9.594,8.408,0.0,9.594,-29.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_42e5eb4d45d3,train,ከቀረቡት ጥቆማዎች ውስጥ 292ቱ በአስቸኳይ ሙስና መከላከል እንዲሁም 124ቱ ላይ ማስረጃን በማደራጀትና በመተንተን  ለፍትሕ አካላት የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.793,8.793,0.0,8.793,-15.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_02612596b031,train,ዘመን የተሻገሩ የህዝብ ባህላዊ እሴቶችና ትውፊቶች ተጠብቀውና ተሰንደው ለትውልድ እንዲተላለፉ አበክሮ እየሰራ ይገኛልም ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.194,7.151,0.301,8.194,-26.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_63cfc2ac520d,train,መንግስት የከተማዋን የነዋሪዎች ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያከናውናቸው የልማት ስራዎች ውጤታማ እንዲሆኑም የበኩላቸውን እንደሚወጡ አረጋግጠዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.633,7.333,0.339,8.633,-34.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5f1be4fd206a,train,20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀንን በማስመልከት የተዘጋጀ ኤግዚቢሽን እና ባዛር በወልቂጤ ከተማ ተከፍቷል።,spk_67af4d3e9138,am,8.233,6.997,0.411,8.233,-32.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5208323207ee,train,መምህራን የሚገባቸውን ጥቅማ ጥቅም እንዲያገኙ በተሰራው ስራም ውጤት መገኘቱን ምክትል ቢሮ ሀላፊው ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.073,6.342,0.343,8.073,-31.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_327e52c66d0c,train,ኢትዮጵያ ብዝኃ ማንነት ካላቸው ሀገራት አንዷ መሆኗን ጠቅሰው፤ ባለፉት መንግስታት ብዝሃነትን በአግባቡ ከማስተናገድና ለህብረ ብሄራዊ አንድነት ከመጠቀም አኳያ ጉድለቶች እንደነበሩ አንስተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,14.153,13.159,0.0,14.153,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1e07d90d618c,train,የዲጂታል አገልግሎት ጊዜን ገንዘብንና ውጣ ውረድን የሚያስቀር በመሆኑ በሁሉም ዘርፎች ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም አንስተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.514,7.738,0.0,8.514,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c59c709a58da,train,በመንግስት የተጀመሩ የማህበራዊ አገልግሎት መስጫና የመሰረተ ልማት ግንባታ ሥራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ።,spk_67af4d3e9138,am,9.034,8.696,0.0,9.034,-35.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_819de46eda8c,train,ማጨማደድ እና የዓይን ሽፋሽፍትን መሰብሰብ ለአድማጭችን ተቃራኒ መልዕክት ይልካል ስለዚህም ከምንናገረው ሃሳብ ጋር ውህደት ያለው የፊት ገጽታና የእጅ እንቅስቃሴ ሊኖረን ይገባል ።,spk_67af4d3e9138,am,13.313,10.398,0.0,13.313,-32.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_40bddcccefb9,train,በኤ አይ ካልተደገፉ የዲጂታል ኢንፍራስትራክቸሮቻችን እያሉ እንደሌሉ ይሆናሉ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በገለጻቸው።,spk_67af4d3e9138,am,10.153,8.934,0.408,10.153,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5d3cff1bcbc1,train,ይልቁንስ የሀገራችን የፖለቲካ  ኢኮኖሚና የማህበራዊ ህይወትን የሚቀይር ወሳኝ የሽግግር ተግባር መሆኑን ገልጸዋል።,spk_67af4d3e9138,am,4.314,4.314,0.0,4.314,-27.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3ab146389521,train,ይህን ስናሳካ እና እውቀት ስንጨምርበት ነው ያልነውን ትልም በተሟላ መንገድ ልናረጋግጥ የምንችለው ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,6.274,6.274,0.0,6.274,-30.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_eb4026dd7210,train,የአገልግሎት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን የማስፋፋት ስራ በትኩረት እየተሰራበት እንደሚገኝም ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.713,5.713,0.0,5.713,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_da8553bfa904,train,በተለይም የጤናው ዘርፍ ለህብረተሰቡ የሚሰጠው አገልግሎት ለአፍታ እንኳን ቸል የማይባል የሙያ ዘርፍ በመሆኑ በተለይም የዘርፉ አመራሮች ልዩ ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_67af4d3e9138,am,10.514,10.032,0.0,10.514,-32.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_82ee38674244,train,በባሕርዳር ከተማ የተገነባው የማገገሚያ ማዕከልም የመደመር መንግስት በተለይ  ለተጋላጭ የሕብረተሰብ ክፍሎች የሰጠው ትኩረት አንዱ ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.313,8.313,0.0,8.313,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_936c78066bb5,train,ኢንስቲትዩቱ  የ2017 በጀት አመቱ የስራ አፈጻጸም ግምገማ  በጅማ ከተማ  ያካሄደ ሲሆን፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራም በከተማው  እያከናወነ ነው።,spk_67af4d3e9138,am,10.393,10.393,0.0,10.393,-32.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_326cb9ab6d56,train,የአዲስ አበባ ከተማ ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ገዛሀኝ ደሲሳ፤ ቆሻሻን ወደ ሀብት ምንጭ ለመቀየርና የስራ እድል ፈጠራን ከማሳደግ አንጻርም ውጤታማ ተግባራት መከናወናቸውን ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,13.993,11.172,1.449,13.993,-29.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7507a000f897,train,ከጥንታዊ ግሪክ ጀምሮ ፈላስፋዎች በእግር ጉዞ እና በአስተሳሰብ መካከል ከፍተኛ የሆነ አዎንታዊ የሆነ ግንኙነት እንዳለ ይጠቁሙ ነበር ።,spk_67af4d3e9138,am,9.274,8.911,0.0,9.274,-24.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_43c877b6ca62,train,ሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር 1113/2011 ኢትዮጵያ በተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ስምምነቶች መሰረት የመደራጀት መብት በተሟላ መልኩ ተግባራዊ ማድረግ ያስችላል፡፡,spk_67af4d3e9138,am,9.514,8.817,0.0,9.514,-24.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_71f338d77e69,train,በክልሉ ይህንኑ ተግባራት ከማጎልበት ባለፈ ሁለተናዊ የሴቶች ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ይበልጥ ለማሳደግ የሚያግዙ የአቅም ግንባታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰው መድረኩም የዚሁ አካል ነው ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,13.954,13.604,0.0,13.954,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_845b71419007,train,ግብአቶችንና የሰው ኃይል ከማሟላት ባለፈም ለህብረተሰቡ ግንዛቤ የማስጨበጥና የመቀስቀስ ሥራ መከናወኑን አክለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,7.593,7.268,0.0,7.593,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cc2a15c20397,train,"በጋሞ ዞን የጋሞዎች ዮ""ማስቃላ""፣ የዘይሴዎች ""ቡዲኬሶ"" እንዲሁም የጊድቾዎች ""ባላካዳቤ"" የዘመን መለወጫ በዓል በተለያዩ ባህላዊ ኩነቶች እየተከበረ ይገኛል።",spk_67af4d3e9138,am,9.233,8.564,0.0,9.233,-25.0,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_b07007431d78,train,የኢትዮጵያ መረብ ደህንነት አስተዳደር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ፕሮግራም ማዘጋጀቱን አስታውሰው፤ ከተለያዩ የአገሪቷ ክፍሎች ለተወጣጡ ታዳጊዎች የሳይበር ታለንት ስልጠናዎችን በሶስት ዙሮች ሲሰጥ መቆየቱን ገልጸዋል፡፡,spk_67af4d3e9138,am,7.994,7.691,0.0,7.994,-32.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bbc6a33d4b74,train,ባንጆ የተባለውን ክራር መሰል የሙዚቃ መሳሪያ እየመታ የቴክሳስ እረኞችን ዘፈን ሲዘፍንና ይህንንም ሥራዬ ብሎ ሲይዘው የተዋጣለትና በመላው አለም የታወቀ ዘፋኝ ሆነ ።,spk_67af4d3e9138,am,12.274,11.574,0.0,12.274,-24.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f8bd5202e30c,train,የስልጠና ፕሮግራሙ በሳይበር ደህንነት ዘርፍ አገራችን ለማገልገል የሚያስችለን እውቀት የሚያስይዘን ነው ያለው ደግሞ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የመጣው ያሬድ ብርሃኑ ነው ፡፡,spk_67af4d3e9138,am,9.754,9.055,0.0,9.754,-32.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c9b37fb96808,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ማጠቃለያ እና የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ይፋዊ የማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓት ላይ ገለጻ አድርገዋል።,spk_67af4d3e9138,am,11.793,10.726,0.0,11.793,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cfad380319ab,train,ለምሳሌ በልጅነት ጊዜ በቂ እንክብካቤ አለማግኘት አብዝቶ መጨነቅ የቤተሰብ መበታተን በተረበሸ ቤተሰብ ዉስጥ ማደግ የቅርብ ሰዎችን በሞት በማጣት ምክንያት የሚመጣ ውጥረት ሀዘንብስጭት መረበሽ ፍርሃት ።,spk_67af4d3e9138,am,13.993,12.13,0.0,13.993,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d369dfd32475,train,በመሆኑም የፈጠራ ሰራዎችን ወደ ምርት ለማስገባት የግሉ ዘርፍ በስፋት እንዲሰማራም ጠይቀዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.394,4.356,0.0,5.394,-26.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_079134efe199,train,የተመጣጠነ አመጋገብ (ከመጠን በላይ ካፌይን፣ ስኳር፣ አልኮልን ማስወገድ)፣,spk_67af4d3e9138,am,7.034,6.01,0.341,7.034,-19.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f3ab4aa77697,train,የተለያዩ የአዕምሮ ህመሞች በተለይም ድባቴ ከፍተኛ የአልኮል መጠጥ ችግር ከባድ አካላዊ ህመም የኢኮኖሚ ቀውስ ከፍተኛ ጭንቀት ጾታዊ ጥቃት ።,spk_67af4d3e9138,am,10.713,9.388,0.0,10.713,-25.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_62a3f18c19a9,train,ቢሊየነሩ ወደ ውስጥ እንደገባ የሱን ምላሽ የሚፈልጉ ጥሪዎችን በመመለስ እና በሌሎች ጉዳዮች ይጠመድ እና ሰውየውን ረስቶት ያድራል ።,spk_67af4d3e9138,am,9.194,8.019,0.0,9.194,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_590c29b9e39d,train,ኮሚሽኑም ለስራው ውጤታማነት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_67af4d3e9138,am,3.634,3.634,0.0,3.634,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_afbd8be21451,train,የአዳዲስና ነባር የቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት እየተከናወነ ሲሆን ዘርፉ ለአገሪቱ ኢኮኖሚ የሚያበረክተውን ሚና ለማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛሉ።,spk_67af4d3e9138,am,7.394,7.394,0.0,7.394,-14.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1b4362af345f,train,የምግብ ስርዓት ትራንስፎርሜሽን ኢንቨስትመንት እና ፋይናንስ፣ የምግብ ስርዓት ሽግግር ሁለንተናዊነት እና የተገቡ ቃሎችን ከመፈጸም አንጻር ያለውን የተጠያቂነት ስርዓት ማጠናከር ጉባኤው ትኩረት የሚያደርግባቸው ሀሳቦች ናቸው።,spk_67af4d3e9138,am,12.034,12.034,0.0,12.034,-20.9,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_420f2eb4093a,train,የቀረው ኑሮው እንግዲህ ለምስሉ በሰጠው የዋጋ ግምት ላይ የተመሰረተ እንጂ ከእውነትኛ ማንነቱ እጅግም ተያያዥነት ላይኖረው ይችላል ።,spk_67af4d3e9138,am,8.393,8.393,0.0,8.393,-24.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2d78a0fb973a,train,በሰውነታቸው ያላቸውን መልካም ዋጋ የማይረዱ እነዚህ ሰዎች የሌሎችን ትኩረት አብዝተው የሚሹ እና በዕቅዳቸው ሁሉ የሌሎችን አበረታችነት የሚጠብቁ ናቸው ።,spk_67af4d3e9138,am,11.114,8.821,0.524,11.114,-33.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_647babe2a6c5,train,በጤናው ዘርፍ ከ22ሺህ ገደማ ተቋማት መካከል 6ሺህ ያህሉ ከለውጡ ወዲህ የተገነቡ መሆናቸውን ጠቁመው የግል ዘርፍ የህክምና ተቋማትም እየተስፋፉ ነው ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,12.754,11.914,0.0,12.754,-27.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d84abf7858a,train,የኦሮሚያ ክልል ትራንስፖርት ኤጀንሲ ምክትል ሃላፊ አቶ ሌቺሳ ሃዩ በበኩላቸው፤  የአዲስ አዳማ -ባቱ -ሻሸመኔ የትራንስፖርት ኮሪደር የትራፊክ ፍሰት የሚበዛበትና አደጋዎች በተደጋጋሚ የሚከሰቱበት ነው ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,14.993,11.629,0.369,14.993,-28.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f8aca963219a,train,በአለማችን ላይ የሚዘወተሩ የሱስ አይነቶች ከሚባሉት ውስጥ የመጠጥ፣ የትንባሆ፣ የአነቃቂ ንጥረ ነገሮች፣ የቁማር፣ የምግብ፣ የ፣ የ እና የወሲብ ሱሶች ዋና ዋናዎቹ ናቸው ።,spk_67af4d3e9138,am,10.793,9.594,0.0,10.793,-27.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_126f1a5dc4ba,train,ሶስት ማህበራዊ መንስኤዎች ችግር፣ ስራ ማጣት፣ ስደት፣ ድህነት፣ ስራ አጥነት፣ የእኔ የሚሉትና ችግራቸውን የሚያካፍሉት ሰው አለመኖር፣ መገለል፣ ብቸኝነትወዘተ ።,spk_67af4d3e9138,am,11.313,8.823,0.363,11.313,-23.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_62b86263ef7f,train,የዳያስፖራው ማህበረሰብ በአገሩ የለውጥ ጉዞና በድሬዳዋ ሁለንተናዊ ዕድገት ውስጥ እያበረከተ የሚገኘው አስተዋፅኦ በየአመቱ እየጨመረ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_67af4d3e9138,am,9.233,8.345,0.513,9.233,-26.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_00c6f43640c2,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ እና የግል ሚዲያዎች ከተወጣጡ ባለሞያዎች ጋር ተወያይተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,6.314,5.948,0.0,6.314,-27.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7ce76000ed10,train,ይሁንና ከምርቱ ህብረተሰቡ በሚፈለገው ልክ ተጠቃሚ እንዳይሆን እንቅፋት የሆኑ ችግሮችን ደረጃ በደረጃ ለመፍታት በመንግስት ሕዝብን ያሳተፈ ሥራ እንደሚሰራ ገልጸዋል።,spk_67af4d3e9138,am,11.194,9.518,0.485,11.194,-33.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_731ba56cf74a,train,"የአዲስ አበባ ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ፋይዛ መሃመድ 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ""ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት"" በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ መርኃ ግብሮች በመከበር ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።",spk_67af4d3e9138,am,9.793,9.793,0.0,9.793,-16.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a4f745278c08,train,የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የዜጎች መተግበሪያ/EFP/ ከዓለም የፖሊስ መተግበሪያዎች ጋር ተወዳድሮ በአንደኝነት እውቅና ማግኘቱን አንስተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,6.793,6.465,0.329,6.793,-33.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_db248fe79ff6,train,ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተባበርም  የጥናት ስራዎችን  እያከናወነ  መሆኑንም አንስተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.633,5.054,0.579,5.633,-33.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fd630851c046,train,በክልሉ የተጀመሩ የላቦራቶሪ ማዕከል ግንባታና በሂደት ላይ የሚገኙ የደም ባንክና ሌሎች አገልግሎት መስጫዎች የሕዝብ እንግልትን መቀነስ ስለሚያስችሉ ተከታትለው እንደሚያስፈጽሙ አረጋግጠዋል።,spk_67af4d3e9138,am,12.553,11.05,0.0,12.553,-32.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_957ffa6a5274,train,እንደ ሀገር የተያዘው ዋነኛ ግብ የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ መሆኑንም ጨምረው አመልክተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.234,5.234,0.0,5.234,-19.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_361ea6322498,train,የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ምክትል ፕሬዝዳንት ሽመልስ አበበ በበኩላቸው፤ ማህበሩ ኮሚሽኑ ለዘላቂ ሰላም መስፈን ምክክር ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.473,7.966,0.0,8.473,-32.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4e4b0a36fcd7,train,የዛሬው ስምምነትም ሁለቱ ሀገራት በሁሉም ዘርፎች በጋራ ለመሥራት ያላቸውን ቁርጠኝነት የሚያሳይና ኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ የጤና ተደራሽነትን ለማስፋት የጀመረችውን ሥራ የሚያግዝ ነው ብለዋል፡፡,spk_67af4d3e9138,am,10.954,10.954,0.0,10.954,-19.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d776410a5201,train,ኢጎ እና ሱፐርኢጎ ተብለው ሲጠሩ ውስብስብ የሆነውን የሰዎች ባህሪ ለመፍጠር አብረው ይሰራሉ ሶስቱም የስብዕና አካላት በእያንዳንዱ ግለሰብ ላይ በተለያየ መልኩ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳድራሉ ።,spk_67af4d3e9138,am,12.674,10.324,0.314,12.674,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_60c5a781b27f,train,በሂደቱም አቅም የሌላቸው 136 ሺህ 747 ሴቶችና ህፃናት ነፃ የፍትህ አገልግሎት ማግኘታቸውን አስታውቀዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.674,7.82,0.0,8.674,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d5e262d65b54,train,የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ሃላፊ ጥላሁን ሽመልስ፤ በክልሉ ገጠርና ከተሞች የንፁህ መጠጥ ውሃ በበቂ ሁኔታ ተደራሽ የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ ቀጥሏል።,spk_67af4d3e9138,am,9.114,8.778,0.0,9.114,-19.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a2c93748303b,train,የነባሩን አዋጅ ክፍተቶች በመሙላት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በሀገሪቱ ልማትና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ያላቸው ሚና የሚጎለብትበት ምቹ ምህዳር መፍጠር የሚያስችል እንደሆነም በአዋጁ ለይ ተብራርቷል፡፡,spk_67af4d3e9138,am,11.114,10.775,0.0,11.114,-22.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_50ff58601f47,train,በሌላ በኩል በአሶሳ ከተማ አሥተዳደር ደረጃ መሶብ የአንድ ማዕከል እንዲኖር እየተሠራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.034,6.545,0.0,8.034,-32.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cbada7918d90,train,የኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞችና ልማት ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ጌታሁን ስምኦን(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ መንግስት ለአካል ጉዳተኞች የሰጠው ትኩረት የሚደነቅ ነው ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.153,8.153,0.0,8.153,-15.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ea3fee981850,train,በከተማው በተመረጡ ቦታዎች ሀገር በቀል ችግኝ  በመትከል የአረንጓዴ አሻራቸውን እንደሚያኖሩም እንዲሁ።,spk_67af4d3e9138,am,5.833,5.833,0.0,5.833,-31.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3dae0a38867e,train,ዘንድሮ ለ20ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በክልሉ በዞኖችና በልዩ ወረዳዎች በተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበር መቆየቱንም ጠቁመዋል።,spk_67af4d3e9138,am,10.993,9.683,0.325,10.993,-32.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5b53593976e7,train,በተለይም የጤና አገልግሎት አሰጣጥን በማጎልበት ረገድ፣ አክሞ በማዳን፣ በጤና ቴክኖሎጂ እና ሌሎች ተግባራትን በማከናወን ረገድ ዘርፉን የማጎልበት ስራ መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_67af4d3e9138,am,11.834,10.652,0.0,11.834,-31.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9ad674997a0d,train,ይህም ዘመኑን የሚዋጅና ከሰው ሰራሽ አስተውሎት አብዮት ጋር የሚናበብ ሀገራዊ ልማትና ትውልድ ግንባታን ለመፍጠር ያስችላል ሲሉም ገልጸዋል፡፡,spk_67af4d3e9138,am,8.674,7.582,0.344,8.674,-34.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_63d45d896060,train,በውይይት መድረኩ የኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞችና ልማት ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ጌታሁን ስምኦን (ዶ/ር) ፤ ከክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ባለድርሻ አካላት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.194,8.194,0.0,8.194,-19.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_012513adf9ce,train,በለውጡ መንግሥት ደሴ የብልፅግና ብርሃን ወጋገን ፈንጥቃለች፣ ለኗሪዎቿ ምቹ የበለፀገች እና የተዋበች ከተማ መሆን የሚያስችላትን የተስፋ ጎዳና ጀምራለች ብለዋል፡፡,spk_67af4d3e9138,am,12.114,10.442,0.341,12.114,-28.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6a68fcac7358,train,የምግብ ስርዓት ሽግግር የምግብ ሉዓላዊትን የያዘ ጉዳይ መሆኑን ጠቅሰው መንግስት በጉዳዩ ላይ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ አመልክተዋል።,spk_67af4d3e9138,am,6.873,6.873,0.0,6.873,-22.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1907fb8dcafe,train,በሌላ በኩልም የወንጀል ፈፃሚወቹ ድርጊት እራስን መከላከል ነው ወይስ ማጥቃት ነው የሚለውን በመለየት የውሳኔ ሀሳብ ለህግ ተርጓሚው ማቅረብ ዋነኞቹ ናቸው ።,spk_67af4d3e9138,am,9.473,9.473,0.0,9.473,-25.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4b39d16816d1,train,በዚህ ደረጃ ማድረግ ያለብን ከጉዳዩ ጋር የተያያዙ ይቅር እንዳንል የሚገድቡንእየጎዱን ያሉ አሁን ላይ የሚሰሙንን ስሜቶች መረዳት እና ለማስተንፈስ የምንሞክርበት ደረጃ ሲሆን እነዚህም ንዴት ህመም ።,spk_67af4d3e9138,am,12.834,11.296,0.0,12.834,-32.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ca1df6abc0a0,train,ከውይይቱ ተሳታፊዎች መካከል የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዝዳንት ዲሪብሣ ለገሠ ኮሚሽኑ እስከ አሁን ያደረጋቸው ተግባራት የሚበረታቱ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_67af4d3e9138,am,11.434,10.08,0.0,11.434,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2ad52c007381,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለፈረንጆቹ 2026 አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.954,5.954,0.0,5.954,-21.5,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_0f0ab1991aef,train,በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት የተመራ ቡድን በጉደር ማሞ መዘመር ካምፓስ  በምርምር የተከናወኑና በመከናወን ላይ ያሉ የግብርና ሥራዎችን በመስክ  ተመልክቷል።,spk_67af4d3e9138,am,10.954,9.643,0.382,10.954,-29.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_70e52d46a6aa,train,የዲጂታል ትግበራውም ለህብረተሰቡ የቀረበና እንግልትን የሚቀንስ አገልግሎት በመዘርጋት በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትም ተስፋፍቶ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_67af4d3e9138,am,6.314,6.314,0.0,6.314,-28.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c2e2544f71fd,train,በተካሄደው አሳታፊ ምርጫ ህዝበ ሙስሊሙ ይመራኛል ያለውን መሪ መምረጥ እንደቻለ ገልፀዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.234,5.234,0.0,5.234,-15.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1aaf65079733,train,ለምሳሌ ብዙ ነጋዴዎች እቃ ስንጠይቃቸው በመጀመሪያ ዎጋውን ከፍ አድርገው ይነግሩንና ከነሱ ወደ ሌላው ነጋዴ ስናመራ ወዲያው ቀለል ያለ ሂሳብ ይጠይቁናል ።,spk_67af4d3e9138,am,8.834,8.834,0.0,8.834,-28.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_47ddb49e2789,train,የእኔ ከሚሉት ወይም ከጎደኛቹ አልያም ከቤተሰብዎ ጋር ስላሰለፏቸው የደስታ ጊዜያት ማሰብ በራሱ ትልቅ የደስታ ምንጭ ይሆንዎታል ።,spk_67af4d3e9138,am,9.274,7.469,0.0,9.274,-33.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9023955e9af3,train,በዲጂታል 2025 ስትራቴጂ በሳይበር ደህንነት ላይ በርካታ አስቻይ መሰረቶች ተጥለዋል ሲሉ የኢንፎርሜሽንና መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሀሚድ ገልጸዋል።,spk_67af4d3e9138,am,11.993,10.008,0.348,11.993,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cb5f882f3f13,train,በክልሉ ሁሉም ዜጎች የዲጂታል መታወቂያ ባለቤት እንዲሆኑ የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም እየተሰራ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_67af4d3e9138,am,5.713,5.389,0.324,5.713,-28.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c34848ca7dc9,train,በተለይ በዩኒቨርሲቲው የፈጠራ ስራዎች ማበልጸጊያ ማዕከል በየዓመቱ በታችኛው እርከን የሚማሩ ተማሪዎችን ተግባር ተኮር ትምህርትና ስልጠና እየሰጠ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_67af4d3e9138,am,7.994,7.046,0.482,7.994,-33.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d8ecf2e3d15f,train,በሆስፒታሉ እየታየ ያለውን የሥራ ጫና ለመቀነስ በከተማዋ ተጨማሪ ሆስፒታል ቢገነባልን ሲሉ የጠየቁት ደግም  ወይዘሮ አስመረት ቸሬ የተባሉ የከተማዋ ነዋሪ ናቸው።,spk_67af4d3e9138,am,9.713,9.078,0.0,9.713,-33.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c00164430b89,train,እንዲሁም ሼኽ መሐመድ ኑር አሕመድ ሙሳ ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው የተመረጡ ሲሆን፤ ዶክተር መሐመድ አብዱልሀኪም ጸሐፊ ሆነው ተመርጠዋል።,spk_67af4d3e9138,am,8.313,7.946,0.0,8.313,-20.6,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_58863c218c6d,train,የህብረተሰብ ተሳትፎን በተሻለ መልክ ከማሳደግ እንዲሁም በጽዳትና ደህንነት ሞዴል አፍሪካዊ ከተማ ከማድረግ አኳያ ውጤቶች መገኘታቸውን ገልጸዋል።,spk_67af4d3e9138,am,10.713,10.713,0.0,10.713,-32.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_343ba4bbadbe,train,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እና የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢኒስቲትዩት “ከራዕይ ወደ ተግባር: የኢትዮጵያ ዘላቂና አካታች የምግብ ስርዓት ሽግግር ጉዞ” በሚል መሪ ሀሳብ ያዘጋጁት የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው።,spk_67af4d3e9138,am,11.434,11.434,0.0,11.434,-20.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a2b96a9351aa,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማህዲ በበኩላቸው፥ አዳብና ለዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታና ማህበረሰብ ግንባታ ጉልህ አስተዋጽኦ አለው ብለዋል።,spk_67af4d3e9138,am,9.274,8.322,0.452,9.274,-31.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1a2318b4a4f9,train,ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 በሲቪል ምዝገባና የዜግነት አገልግሎት ተደራሽነት ላይ ትልቅ ለውጥ አምጥቷል ሲሉ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታዬ ግርማ ገለጹ ።,spk_67af4d3e9138,am,9.233,9.233,0.0,9.233,-35.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2bfff9410d0d,train,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በአቶ ብዙአየሁ ብርሃኑ ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ፤ ለቤተሰቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና ወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን ይመኛል።,spk_67af4d3e9138,am,11.434,10.373,0.0,11.434,-31.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fb4fed643310,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶችም የአዲስ አበባን የዕድገት ግስጋሴ በመደገፍ አይነተኛ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ አብራርተዋል።,spk_1870979955e6,am,7.873,7.873,0.0,7.873,-23.3,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ccc814ecf6d,train,መተማ ጠቅላላ ሆስፒታል ከሁለት ነጥብ ሁለት ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የህክምና ቁሳቁሶችና መድሀኒቶች በድጋፍ ተበርክቶለታል ።,spk_1870979955e6,am,10.473,7.782,0.684,10.473,-24.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_884cb6b22358,train,የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፤ ኮሚሽኑ ምክክሩ ሁሉን አሳታፊና አካታች እንዲሆን ለተሳታፊ ልየታ ሰፊ ትኩረት ሰጥቶ ሲሰራ መቆየቱን አስታውሰዋል፡፡,spk_1870979955e6,am,16.213,13.944,1.477,16.213,-27.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbd70043a3df,train,በተለይም በጎ ፈቃደኞችን ተሳትፎ በማሳደግ በአቅመ ደካማና አረጋዊያን ቤት ዕድሳትና ግንባታ፣ ማዕድ ማጋራትና ደም ልገሳ ስራዎች ዜጎች ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_1870979955e6,am,12.914,10.819,0.0,12.914,-21.9,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_dea3d877042c,train,ለውጤታማነቱ ሴቶች ሚናቸውን እንዲወጡ በየደረጃው ውይይት እየተካሄደ ነው ያሉት ኮሚሽነሩ የዛሬው በክልሉ ደሴ ቀጠና የሚገኙ ሴቶችን ያሳተፈው ውይይትም ሚናቸውን ለማሳደግ ያለመ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_1870979955e6,am,15.534,13.24,0.0,15.534,-26.9,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_313e1d03b3b4,train,የዞኑን አንፃራዊ ሰላም ወደ ተሟላ ሰላም ለማሸጋገር የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች መመለስ እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_1870979955e6,am,12.373,8.869,1.411,12.373,-24.9,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_50cefb4dccc8,train,በዞኑ በኡለማዎች፣ በምሁራን፣ በስራ ማህበራት፣ በወጣቶችና በሴቶች ዘርፍ ከ300 ሺህ በላይ ሰዎች ለመራጭነት መመዝገባቸውንም አስታውሰዋል።,spk_1870979955e6,am,11.153,9.534,0.0,11.153,-24.9,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_e84869522b90,train,የዞኑ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ ደሳለኝ አያና በበኩላቸው በችግር ውስጥ ሆነው ተማሪዎችን ተቀብለው ያስተማሩ ትምህርት ቤቶችን በማጠናከርና በቀጣይ ያልጀመሩትን ለማስጀመር በቁርጠኝነት ይሰራል ብለዋል።,spk_1870979955e6,am,16.194,13.475,0.699,16.194,-26.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_3af4b107cadd,train,ባለፈው ዓመት በርካታ የህዝብ ለህዝብ ውይይቶች ተደርገው የህዝቡን ሰላምና ልማት የማረጋገጥ ተግባር መከናወኑን የገለፁት ደግሞ በብልፅግና ፓርቲ የዞኑ ፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ወይዘሮ ደመቅ አበበው ናቸው።,spk_1870979955e6,am,14.633,13.929,0.402,14.633,-26.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0a212e77aeb,train,በተለይ በከተማዋ ባለሃብቶች ከመንግስት ጎን በመሆን ለህብረተሰቡ ድጋፍ በማድረግ የራሳቸውን አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_1870979955e6,am,8.034,7.036,0.318,8.034,-22.6,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a592f6345e6,train,የሚመረቁ ተማሪዎች ክህሎታቸውን ወደ ተግባር በመለወጥ ለሀገር የሚጠቅም አስተዋጽኦ ሊያበረክቱ እንደሚገባ ተገለጸ።,spk_1870979955e6,am,6.833,6.526,0.0,6.833,-26.2,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_c9e59a327d23,train,ለዚህም የክልሉና የፌደራል መንግስታት ለጤናው ዘርፍ ከሚያደርጉት ድጋፍ በተጨማሪ አጋር ድርጅቶች እያደረጉት ያለው አስተዋጽኦ የሚበረታታ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1870979955e6,am,9.534,8.403,0.663,9.534,-25.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_691e33c6fd27,train,በዞኑ ባለፈው በጀት ዓመት የተሰሩ የሰላምና ልማት ስራዎችን የሚገመግምና በቀጣይ ስለሚሰሩ ተግባራት አቅጣጫ የሚያስቀምጥ መድረክ በገንዳ ውኃ ከተማ ተካሄዷል።,spk_1870979955e6,am,12.973,11.875,0.758,12.973,-25.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_93dcd6a9207f,train,ከግምገማ መድረኩ ጎን ለጎንም የደም ልገሳ መርሃ ግብር ተካሄዷል።,spk_1870979955e6,am,4.454,3.914,0.54,4.454,-26.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d2378c69c96,train,የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊ አየለ አናውጤ (ዶ/ር) እንዳሉት በክረምት ወቅት ከመደበኛ ስራዎች ጎን ለጎን የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ማሳለጥ እንደሚገባ ጠቁመዋል።,spk_1870979955e6,am,13.094,12.32,0.0,13.094,-25.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_619c9b1b6f45,train,የአዲስ አበባ ከተማ የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አስራት ንጉሴ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የዜጎችን ተጠቃሚነት እያሳደገ ነው ብለዋል።,spk_1870979955e6,am,11.114,9.664,0.0,11.114,-26.6,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_b76b982becba,train,በመሆኑም ተመራቂዎች የቀሰሙትን እውቀት ለሀገር ልማትና ለዜጎች አገልግሎት ለማዋል ከወዲሁ መዘጋጀት እንዳለባቸው አሳስበዋል።,spk_1870979955e6,am,9.473,8.251,0.0,9.473,-26.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8d08f2652ac,train,በሒሳብ ትምህርት ክፍል  3 ነጥብ 98 በማምጣት የተመረቀው ዳግም አምዴ፤ በትምህርቱ ያስመዘገበውን የላቀ ውጤት በስራ መስክም ለመድገም መዘጋጀቱን ተናግሯል።,spk_1870979955e6,am,11.954,9.658,0.615,11.954,-24.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c79164346f7,train,የተጀመሩ የሰላምና የልማት ተግባራትን በማጠናከር የህዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የምዕራብ ጎንደር ዞን አስተዳደር አስታወቀ።,spk_1870979955e6,am,11.354,10.553,0.485,11.354,-24.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c4fc8e9c3cf,train,👉 የአንጎል ዕጢ ታማሚ ማድረግ ያለበት ጥንቃቄ እና ሕክምናው,spk_1870979955e6,am,5.774,3.71,0.325,5.774,-25.6,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d6348823c2a,train,በዛሬው እለትም ጎል ኢትዮጵያ የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ግምታቸው ከሁለት ነጥብ ሁለት ሚሊየን ብር በላይ የሆነ የህክምና ቁሳቁስና መድሀኒቶች ድጋፍ ማድረጉን ተናግረዋል።,spk_1870979955e6,am,10.694,8.729,0.888,10.694,-22.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_d87f7077effb,train,ሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫ ከነገ ጀምሮ እስከ ነሐሴ 11 ቀን 2017 ዓ.ም የኡለማዎች ዘርፍ፣ የምሁራን፣ የወጣቶች፣ የሴቶችና የሠራተኛ ማህበረሰብ ተወካይ ምርጫ የሚደረግ ይሆናል።,spk_1870979955e6,am,14.834,13.196,0.0,14.834,-26.9,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_3681d4045518,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ዋና ፀሐፊ ዑስታዝ ተምኪን አብዱላሂ፤ ኮሚሽኑ ስኬታማ ስራ ማከናወኑን ተናግረው፤ ከዚህ በፊት ተሳትፎ ያላደረጉ አካላት እንዲሳተፉ የበኩላችንን ሃላፊነት እንወጣለን ብለዋል።,spk_1870979955e6,am,16.034,13.91,0.491,16.034,-26.9,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_64f1c857631b,train,ዛሬ የተደረገው ድጋፍም ሆስፒታሉ እያካሄደ ያለውን ፈጣንና ጥራት ያለው አገልግሎት የበለጠ ለማሻሻል የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_1870979955e6,am,8.534,6.479,0.466,8.534,-23.3,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_19f597293b12,train,በጉባዔው መክፈቻ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ባደረጉት ንግግር በክልሉ በትምህርት ተሳትፎ፣ በጥራት፣ በተማሪዎች ውጤት እና በሌሎች የትምህርት ዘርፎች አበረታች ውጤቶች እየተመዘገቡ ይገኛሉ።,spk_1870979955e6,am,16.273,13.628,0.855,16.273,-26.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2c333098bbc,train,በዚህም ከ40 ሺህ በላይ የአቅመ ደካማና አረጋዊያን ቤቶችን የማደስና የመገንባት ስራ በማከናወን ለተጠቃሚዎች የማስተላለፍ ስራ መከናወኑንም አስረድተዋል።,spk_1870979955e6,am,10.293,8.382,0.0,10.293,-19.9,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_94be7a605438,train,በአሶሳ ከተማ የዘመን መለወጫ በዓል  አቅም ለሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ በማጋራት  እየተከበረ ነው።,spk_1870979955e6,am,7.434,6.387,0.612,7.434,-26.9,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_f8fa90e2d19d,train,በሐረሪ ክልል በትምህርቱ ዘርፍ የተመዘገቡ ውጤቶች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉ  የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ።,spk_1870979955e6,am,10.893,7.468,1.723,10.893,-25.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_d885001f5594,train,በምእራብ ጎንደር ዞን ቀልጣፋና ጥራቱን የጠበቀ የጤና አገልግሎት ለመስጠት የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ።,spk_1870979955e6,am,10.133,8.873,0.0,10.133,-25.0,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2f6dd83f1eb,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ፍቃዱ በየነ እንደተናገሩት፤ አዲስ ዓመትን አቅም ከሌላቸው ወገኖች ጋር ማሳለፍ የተለየ ደስታን ይፈጥራል።,spk_1870979955e6,am,10.354,10.038,0.0,10.354,-26.2,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_81369b8e23d1,train,በኮምፒውተር ሳይንስ 3 ነጥብ 79 በማምጣት የተመረቀችው ሰላም ከበደ፤ በትምህርቱ ያገኘችውን ክህሎት በስራው ዓለም ተግባራዊ ለማድረግ መዘጋጀቷን አረጋግጣለች።,spk_1870979955e6,am,10.594,9.945,0.342,10.594,-26.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_11732b56e801,train,ለሀገራዊ ምክክር ቀጣይ ስራዎች የሀይማኖት ተቋማትና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ የበለጠ አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ አስታወቁ።,spk_1870979955e6,am,12.694,11.287,0.724,12.694,-27.3,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_eca735f93c5e,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር)፤  የተማሪዎች ምገባ አገልግሎት የሚሰጠው በቅድመና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1870979955e6,am,19.273,14.059,0.986,19.273,-27.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_3dc78512903a,train,ከፍተኛ አመራር አባለት፣ የሀይማኖት ተቋማት ጉባዔና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የካበተ ልምድ ስላላቸው ቀሪ ስራዎች እንዲሳኩ የበኩላቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_1870979955e6,am,13.274,10.494,0.527,13.274,-25.2,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_53b8613b1f16,train,በዩኒቨርሲቲው ከሚሰጡ 42 ፕሮግራሞች መካከል በቴፒ ካምፓስ በ16 ፕሮግራሞች የተማሩ 249 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዛሬው እለት ተመርቀዋል።,spk_1870979955e6,am,9.553,8.651,0.34,9.553,-25.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_202e852868c9,train,በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ፃግብጅ ወረዳ የተገነቡ የቅድመ አንደኛ የመማሪያ ክፍሎች ተመርቀው ለአገልግሎት በቅተዋል።,spk_1870979955e6,am,9.373,7.427,0.899,9.373,-23.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ad945214fe0,train,ተመራቂዎቹ በበኩላቸው በትምህርት ቆይታቸው ባገኙት እውቀትና ልምድ  ሀገርንና ህዝብን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_1870979955e6,am,8.534,7.991,0.0,8.534,-21.1,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_9aa75e8e7491,train,በሀገራዊ ለውጡ ማግስት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተከናወኑ ተግባራት የዜጎችን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገባቸውን ገልጸዋል።,spk_1870979955e6,am,11.713,11.196,0.0,11.713,-24.2,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_497daa9994e5,train,በአዲስ አበባ ከተማ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማሻሻል እየተከናኑ በሚገኘ ተግባራት የነቃ ተሳትፎ እያደረጉ ለሚገኙ አካላትም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_1870979955e6,am,13.594,11.853,0.0,13.594,-21.6,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e65a57a4c9b,train,ከማዕድ ማጋራቱ በተጨማሪም አቅም ለሌላቸው 900 ለሚሆኑ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ  እንዲሁም ለአካል ጉዳተኞች የዊልቼር ድጋፍ ተደርጓል።,spk_1870979955e6,am,9.414,8.539,0.0,9.414,-23.5,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_bfa00e2b4972,train,ለአብነትም ባለፉት ሰባት ዓመታት በአዲስ አበባ ከተማ ከ42 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች መከናወናቸውን አስታውቀዋል።,spk_1870979955e6,am,10.473,9.257,0.0,10.473,-23.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_4354ec0ca2b3,train,ከተለያዩ ባለድርሻ እና አጋር አካላት ጋር በመተባበር የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻልና የመማሪያ ክፍሎችን ምቹ ለማድረግ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_1870979955e6,am,11.114,9.595,0.86,11.114,-22.8,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c5426b8ac27,train,የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በ17ኛ ዙር በተለያዩ መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመርቋል።,spk_1870979955e6,am,7.454,5.626,0.33,7.454,-23.3,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b6e4a4677ac,train,በዞኑ የትምህርት ገፅታን ለማሻሻልና የትምህርት ጥራትን ለማሳደግ ከህብረተሰብ ተሳትፎና ከአጋር አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ እንደሚገኝም አብራርተዋል።,spk_1870979955e6,am,10.434,9.054,0.0,10.434,-26.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_316affbc5283,train,የብሔረሰብ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሰይፉ ሞገስ፤ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል ለህፃናትና ታዳጊዎች ምቹ እንዲሆኑ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1870979955e6,am,13.053,10.743,0.0,13.053,-25.4,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_b015561916f4,train,የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ሓዱሽ ሱባጋዲስ፤ የክልሉ ወጣቶች የጦርነትን አስከፊነትና የሰላምን ዋጋ በተጨባጭ ያውቁታል ብለዋል።,spk_b94f8b216305,am,16.014,15.592,0.421,16.014,-25.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_af95d61733c3,train,በደብረ ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል የደም ባንክ አገልግሎት ተጠሪ አቶ አስራት መለሰ፤ አሁን ላይ በሆስፒታሉ ደም ለሚፈልጉ ታማሚዎች በቂ የደም ክምችት መኖሩን አረጋግጠዋል።,spk_b94f8b216305,am,14.573,13.805,0.367,14.573,-25.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_90f7bf58c799,train,ከቃለህይወት ቤተክርስቲያን የመጡት  ሙሴ አያሌው በበኩላቸው፤  ሰላም ፀንቶ እንዲቀጥል  ምዕመኑን በማስተማር ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ ተናግረዋል።,spk_b94f8b216305,am,10.414,9.781,0.632,10.414,-23.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0e22a9a8d490,train,በዚህም በካሳቫ ምርት ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት አዋጭ መሆኑ በጥናት መረጋገጡን ተናግረዋል።,spk_b94f8b216305,am,8.133,7.518,0.615,8.133,-26.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d967c854542b,train,የዓለም ጤና ድርጅት በጃፓን መንግስት ትብብር በትግራይ ክልል ለሚገኙ ሶስት ሆስፒታሎች የመልሶ ግንባታና የአምቡላንስ ድጋፍ አድርጓል።,spk_b94f8b216305,am,11.094,10.506,0.588,11.094,-24.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f42aa5526b95,train,ወጣቶች የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም የሰላም እሴት ግንባታ ላይ እንደሚሰሩ ጠቁመው፤ በዚህም የሚታይ ውጤት መምጣቱን አንስተዋል።,spk_b94f8b216305,am,10.373,9.663,0.71,10.373,-25.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e7cbcd7e5736,train,አቶ ካዎ ኤልዶ ኤማኔ የተባሉ ሌላው የሀገር ሽማግሌ በበኩላቸው የአካባቢያቸውን ሰላም ከማስጠበቅ ባለፈ,spk_b94f8b216305,am,10.414,10.047,0.366,10.414,-26.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1b05f1c1456a,train,የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት ድጋፍ ሲያደርግ መቆየቱን ገልፀው፤ ድርጅቱ ከመንግስትና አጋር አካላት ጋር በመሆን የጤና ስርዓቱን ለማጎልበት ላበረከተው አስተዋፅኦ አመስግነዋል።,spk_b94f8b216305,am,16.134,15.28,0.419,16.134,-25.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6857569efe34,train,ምክር ቤቱ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ሴቶችን በአቅም ግንባታ ስልጠናዎች የማብቃት ሥራ እንዲሳካ ድጋፍና ክትትል እያደረገ እንደሚገኝ ጠቁመው፤ ዛሬ በጂንካ ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ያለው ስልጠናም የዚሁ አካል ነው ብለዋል።,spk_b94f8b216305,am,20.854,19.191,0.596,20.854,-25.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_403ceb618104,train,የትህነግ ቡድን በትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፉ ተደራሽ እንዳይሆን በማስተጓጎል፤ ድጋፉን ከችግረኛ ዜጎች በመንጠቅ ዳግም የሕዝብ ጠላትነቱን እያረጋገጠ እንደሚገኝም አብራርተዋል።,spk_b94f8b216305,am,15.053,14.327,0.368,15.053,-27.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f8434751c9d7,train,ትህነግ ሰብዓዊ ድጋፍ ለፖለቲካ ዓላማ ለማዋል የሚያደርገውን ጥረት ሁሉም ሊገነዘበው እንደሚገባም ጠቅሰዋል።,spk_b94f8b216305,am,9.053,7.937,0.457,9.053,-23.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_205ad920b23d,train,ሴቶች በሁሉም መስክ መሪ ተዋናይ እንዲሆኑ በእውቀት፣ በአስተሳሰብና በክህሎት መዳበር እንዳለባቸው ጠቁመው፤ ለዚህም  ዩኒቨርሲቲው ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነታቸውን ለማጎልበት እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_b94f8b216305,am,17.093,15.581,1.187,17.093,-24.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6e6cdf296ac3,train,የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በዚሁ ወቅት፣አረንጓዴ አሻራ ትውልድ ተሻጋሪ ከሆኑ ታላላቅ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ ነው ብለዋል።,spk_b94f8b216305,am,10.893,10.177,0.717,10.893,-25.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_66f3f5a2cf78,train,መንግስት የጤና ስርዓቱን ፍትሀዊነት እና ተደራሽነት ለማረጋገጥ የፖሊሲ ክለሳ ማድረጉን በማውሳት፥ ለሀገር ውስጥ የመድሃኒት አምራቾችም ከውጭ ምንዛሬ አቅርቦት ጀምሮ በርካታ ምቹ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን ገልጸዋል።,spk_b94f8b216305,am,16.534,16.143,0.391,16.534,-25.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a6a68db9f611,train,በዚህም ለህብረተሰቡ አብሮነትና ለዘላቂ ሰላም ግንባታ አዎንታዊ ሚና እንዲጫወቱ እየተደረገ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።,spk_b94f8b216305,am,10.334,9.964,0.37,10.334,-25.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_685a2c4e7c6f,train,35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ እስከ ጥር 10 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_b94f8b216305,am,5.293,4.92,0.373,5.293,-24.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d928dcca33a5,train,ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለረጅም ጊዜያት በቋሚነት በመሰለፍ ከ90 በላይ ጎሎችን አስቆጥሯል።,spk_43eaf25cefa4,am,6.034,5.672,0.361,6.034,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_512e5b7cb266,train,ተማሪዎችን ለላቀ ውጤት ከማብቃት ባሻገር ተወዳዳሪነታቸውን ለማሳደግ በቴክኖሎጂና በማካካሻ ትምህርት የታገዘ እውቀትና ክህሎታቸውን የሚያሳድጉ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን  አንስተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,12.194,12.194,0.0,12.194,-23.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d4e1b538a49,train,ይህ ሂደት ታዳጊዎቹ በዓለም አቀፍ ስልጠናዎችና ውድድሮች የመሳተፍ እድል እንዲያገኙ በማድረግ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ባለ ልዩ ተሰጥኦዎችን ማፍራት አስችሏል ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,10.973,10.973,0.0,10.973,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e54308d1a75,train,በዚህም እንደ አገር ብሎም እንደ ከተማ የህዝብና የመንግስትን ሀብት በተገቢው የልማት ስራዎች ላይ መዋሉ አስደናቂ የልማት ውጤቶች ማሳየት መቻሉን አመልክተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.313,10.18,0.0,11.313,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a5f43e305ea,train,በአፋር ክልል ለመጅሊስ ምርጫ የተሟላ ዝግጅት ተደርጎ የድምፅ መስጫው እለት እየተጠበቀ መሆኑን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።,spk_43eaf25cefa4,am,13.153,10.903,0.0,13.153,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06dbc882a812,train,በመርሃ ግብሩ ላይ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታን ጨምሮ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የተለያዩ እምነት ተከታይ ወጣቶችና የጽዳት ሰራተኞች ተገኝተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,17.474,14.926,0.0,17.474,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a4b98dae0cd,train,ከተማ አስተዳደሩ የሰጠን እውቅና ሃላፊነት እንዲሰማንና ለበለጠ ስራ እንድንተጋ ያደርገናል ያለችው ደግሞ ሌላኛዋ ተሸላሚ ተማሪ እየሩሳሌም ያየሰው ናት፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,11.473,9.942,0.325,11.473,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_159f2f609d43,train,መንግስት የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የወሰዳቸው እርምጃዎችና የተከተላቸው ስትራቴጂዎች ውጤት አምጥተዋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ  አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,11.793,11.793,0.0,11.793,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ff511f349c8,train,2ኛ. አደገኛ ዕጢ (Malignant Tumor ይህኛው የዕጢ ዓይነት በፍጥነት ያድጋል፤ በአንጎል አቅራቢያ ወዳሉ ቦታዎችም ይስፋፋል ይላሉ።,spk_43eaf25cefa4,am,8.393,8.393,0.0,8.393,-31.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bde1b44b4221,train,መሰረተ ልማቶችን በፍጥነትና በጥራት ገንብቶ ለአገልግሎት የማብቃት ስራ እየተከናወነ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28271da82d66,train,የቢሮው ሰራተኞች በባህርዳር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅና በዝግባ የህጻናትና አረጋውያን መርጃ የበጎ አድራጎት ድርጅት በመገኘት የችግኝ ተከላና የአልባሳት ድጋፍ አድርገዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,14.594,11.202,0.461,14.594,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_901603eabd7d,train,በተገነቡልን  ተቋማት  የንጹህ መጠጥ ውሀ  ችግራችን ተፈቷል ሲሉ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን  በበደኖ ወረዳ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_43eaf25cefa4,am,9.393,8.52,0.465,9.393,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1887f1cf6a2,train,በክልሉ የፍትሕ ተደራሽነትን በማሳደግ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥና ሰብዓዊ መብትን ለማስከበር እስከ ታች ድረስ የተጀመረው ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,10.034,10.034,0.0,10.034,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c40a72bd3e02,train,ክትባቱ እየተሰጠ ያለው ነገሌ ቦረና ከተማን ጨምሮ በዞኑ ዘጠኝ ቆላማ እና ዝናብ አጠር ወረዳዎች እንደሆነ ገልጸዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,9.754,9.754,0.0,9.754,-22.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28810d01ed08,train,ከአፍ፣ ከአፍንጫ ወይም ከቆዳ ሥር ደም መፍሰስ፤,spk_43eaf25cefa4,am,3.313,3.313,0.0,3.313,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18cc95fb358d,train,እስከ መስከረም 30 ቀን 2017 ዓ.ም በሚዘልቀው የክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 15 ዋና ዋና ፕሮግራሞች መዘጋጀታቸው ታውቋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.633,9.633,0.0,9.633,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afd297356c42,train,አቶ ጥላሁን በማብራሪያቸው ክልሉ በቱሪዝም ዘርፍ ዕምቅ አቅም እንዳለው አንስተው ይህን በማልማት የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,10.713,10.713,0.0,10.713,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff49e7403d9d,train,በሚቀጥሉት ሶስት ወራት በተለያዩ ከተሞች ያሉ የወጣት ማዕከላት ላይ የመስክ ምልከታ በማድረግ ችግሮቻቸውን የመለየትና ዘላቂ እልባት የማበጀት ዓላማ ያለው ንቅናቄ እንደሚደረግም ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,12.393,11.454,0.0,12.393,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd991b32404b,train,በተለይ በጸጥታ ችግር ምክንያት የተዘጉ ትምህርት ቤቶች እንዲከፈቱና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤታቸው እንዲመለሱ የማህበራዊ ክላስተር ተቋማት በዕቅዳቸው አካተው እንዲሰሩ ማስቻሉን አመልክተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.233,11.233,0.0,11.233,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bfbb4f0dfb5,train,አጀንዳ ከመስጠት ባለፈ በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ የሚሳተፉ ተወካዮቻቸውን መምረጣቸውንም ነው የተናገሩት።,spk_43eaf25cefa4,am,9.274,8.973,0.0,9.274,-24.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcffe6581481,train,በትምህርት ዘመኑም ከቅድመ አንደኛ ጀምሮ እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ 965 ሺህ 286 ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑንም ደስታ (ዶ/ር) ተናግዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,12.674,10.625,0.0,12.674,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fde6b1890bec,train,የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩም በክልሉ የሚገኙ እነዚሁ የህብረተሰብ ክፍሎች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት ላይ ግንዛቤ የሚያገኙበትና ምክረ ሀሳብ የሚሰጡበት ነው ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.633,10.48,0.0,11.633,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b88a6a41b632,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት የተጀመረውና የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆነው የቱሪስት መዳረሻ ስፍራ በተያዘው ዓመት እንደሚጠናቀቅም ገልጸዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,12.354,11.664,0.0,12.354,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_544d4c7d0206,train,ክልሎችና ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባም አስገንዝበዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,6.394,6.394,0.0,6.394,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a2d2689e060,train,የአገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን የተገልጋዩን እርካታ ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን የአዳማ ከተማ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ገለፀ።,spk_43eaf25cefa4,am,10.194,8.941,0.0,10.194,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e55c7d23e12,train,ከዚህ ቀደም መደበኛ ፍርድ ቤቶች ላይ ጫና ከመብዛት በዘለለ ባለጉዳዮች ለተለያየ ወጪ እና እንግልት ሲዳረጉ መቆየታቸውን አውስተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.793,9.346,0.448,9.793,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c3f7e04e7ba,train,ጥበብ የሀገርን ገፅታ ለመገንባት ትልቅ ሚና እንዳለው ጠቅሰው፣ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች የሚከናወኑ የኮሪደር ልማቶች ለኪነ-ጥበብ ሥራዎች የበለጠ ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥሩም አንስተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.313,11.002,0.0,11.313,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af5d2b87ced4,train,በፈረንሳይ ሊግ አንድ 21ኛ ሳምንት ፒኤስጂ ከማርሴይ ይጫወታሉ።,spk_43eaf25cefa4,am,6.394,5.871,0.523,6.394,-28.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03d1d3d33e27,train,አየር መንገዱ በአቪዬሽን ዘርፍ እያከናወነ ካለው የላቀ ተግባር በተጨማሪ ሴቶችን በዘርፉ ለማብቃት በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገልጸው፤ ይህም የእኩልነት መርህን በተግባር ለዓለም ያሳየ ተግባር ነው ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,13.633,11.569,0.0,13.633,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e66078cdab21,train,የነባር ሆስፒታሎችን አቅም ከእጥፍ በላይ የሚያሳድጉ የግንባታ ስራዎችን በማከናወን ወደ አገልግሎት ለማስገባት ዝግጅት መደረጉን ነው የተናገሩት።,spk_43eaf25cefa4,am,9.514,8.662,0.398,9.514,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f34b37cf32f,train,የቤት ግንባታና እድሳትን ጨምሮ 2 ሺህ 500 ቤቶችን በ90 ቀናት ለመገንባት መታቀዱን መግለጻቸው  ይታወሳል።,spk_43eaf25cefa4,am,8.434,8.434,0.0,8.434,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5388e4bd0908,train,በዕለቱ መርሃ ግብር የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ኀላፊዎች፣ የአሚበራ ወረዳ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,7.513,6.049,0.382,7.513,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd7ba326179b,train,በተጨማሪም የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ዕርቅና ሠላምን በማስፈን ሂደት ውስጥ የሚጫወቱትን ሚና የበለጠ ማጠናከር እንዳለባቸው ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.954,9.481,0.0,9.954,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2713f501494c,train,የይሁኔ ወልዱ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት በ2016 የትምህርት ዘመን 68 ተማሪዎች በማስፈተን የተሻለ ውጤት አስመዝግበው ማለፋቸውን ከትምህርት ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.633,11.633,0.0,11.633,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e69ff7929c47,train,የሴኩሪቲ ሴክተር ማኔጀመንት ትምህርት መስክ ተመራቂ ኢንስፔክተር አሸናፊ ዓለማየሁ በበኩላቸው፥ የወንጀል መከላከልና ምርመራ ሥራን በአግባቡ መወጣት የሚያስችላቸውን ዕውቀት መቅሰማቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,13.034,11.334,0.41,13.034,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e8f4d151cfa,train,አባገዳ ሁሴን ቂጤሳ እንዳሉትም ኢሬቻ ሁሉም በጋራ የሚያከብረው የፍቅር፣ የአንድነት እና የአብሮነት በዓል መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,7.954,7.627,0.326,7.954,-19.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1394924a9b6,train,በመሆኑም ይህንን ታሪካዊ ዕድል በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ አንስተው በምክክሩ የሚታሰበው ስኬት እንዲመጣ ሁላችንም የድርሻችንን አስተዋጽኦ እናደርጋለን ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_449bc59eb340,train,መጪው አዲስ ዓመት ኢትዮጵያ ህልሞቿን ወደ ተጨባጭ ምዕራፍ የምታሸጋግርበት መሆኑን የገለጹት አማካሪ ሚኒስትሩ፣ የኪነ-ጥበብ ሥራዎች ዓባይን ጨምሮ በሀገራዊ ጉዳዮች ከወቀሳ ወደ ሙገሳ መሸጋገራቸው ትልቅ እርምጃ ነው ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,15.873,14.75,0.0,15.873,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_285d582be54e,train,በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን  በመጪው የትምሕርት ዘመን በየደረጃው የትምሕርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት እንደሚጠናከሩ የዞኑ ትምሕርት መምሪያ አስታወቀ።,spk_43eaf25cefa4,am,9.153,9.153,0.0,9.153,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3b1c9aa7423,train,በዚሁ በክረምቱ የነገን ኢትዮጵያ ተረካቢ ትውልድን መደገፍና ቤት የፈረሰባቸውን የ16 አቅመ ደካሞችን ቤቶች ለመስራትም ተዘጋጅተናል ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,10.633,9.317,0.358,10.633,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0479e287680,train,በታላቁ ሩጫ 55ሺህ ተሳታፊዎች የሚካፈሉ ሲሆን፤ በውድድሩ ከ25 ሀገሮች የተውጣጡ ከ250 በላይ ተሳታፊዎች እንደሚገኙም ተገልጿል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.034,10.182,0.0,11.034,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f13596dfab3,train,"በተለይ ሆስፒታሉ ጥራት ያለው የላብራቶሪ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በተሰራው የ""አክሪዴሽን "" ምዘና ውጤታማ መሆኑን ጠቅሰው፤  በቀጣይም ባለሙያዎችን በአግባቡ በመያዝ የጥራት ደረጃውን ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።",spk_43eaf25cefa4,am,13.233,13.233,0.0,13.233,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_edbe251a6c2f,train,መንግስታዊ / ስርአታዊ የተደራጀ ሌብነትን ማስቀረት ብንችልም፣ በግለሰብ ደረጃ የሚታይ በመንግስት ኃላፊዎች እና ሰራተኞች የሚፈፀመው ሌብነት እና ጉበኝነት ከፍተኛ ትኩረት ይሻል ነው ያሉት።,spk_43eaf25cefa4,am,11.84,6.41,1.958,11.84,-41.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_243a6379a151,train,የዩንቨርሲቲ-ኢንዱስትሪ ትስስር የስራ ገበያው የሚፈልገውን ብቁ የሰው ሃይል እንድናፈራ አስችሎናል ሲሉ የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ደረጀ እንግዳ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_43eaf25cefa4,am,11.594,11.594,0.0,11.594,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00d82899db6c,train,ለመስቀል ደመራ በዓል በርካታ ችቦዎችን ይዘው መምጣታቸውን የተናገሩት ደግሞ ወይዘሮ አክብሮት ተስፋዬ ናቸው።,spk_43eaf25cefa4,am,6.913,6.913,0.0,6.913,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cdcb1be78a14,train,በበጎ ፈቃድ በሚሰጥ የጤና አገልግሎት ወጣቶች እንዲሳተፉ መደረጉ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ አይነተኛ ሚና እንዳለው ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.194,7.937,0.345,9.194,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0fc46434df0,train,የወጣቶች ማዕከላት ያሉባቸውን ዋና ዋና ችግሮች ለይቶ ለመፍታት የሚያስችል የንቅናቄ መርሃ ግብር ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩንም ሚኒስቴሩ ገልጿል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.793,9.258,0.0,9.793,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71a844760933,train,በትምሕርት ቤቱ የሚማሩ ተማሪዎችን ለላቀ ውጤት ከማብቃት ባሻገር ተወዳዳሪነታቸውን የሚያጎለብቱ  ተግባራትን አጠናክሮ መቀጠሉን የይሁኔ ወልዱ ደሴ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት  አስታወቀ።,spk_43eaf25cefa4,am,11.194,11.194,0.0,11.194,-22.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_499063abd05c,train,በመድረኩም የኮሚሽኑ አመራሮችን ጨምሮ ከተለያዩ የክልሉ ወረዳዎች የተውጣጡ ወጣቶች፣ ሴቶች እና አካል ጉዳተኛ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ነው።,spk_43eaf25cefa4,am,9.993,9.262,0.0,9.993,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7cffe5f750a9,train,ሙስናን የመከላከል ትግልን መላው ማህበረሰብና ሁሉም ተቋማት በባለቤትነት ሊይዙት እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አሳሰቡ።,spk_43eaf25cefa4,am,12.514,12.031,0.0,12.514,-21.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_707728d50d9c,train,በዛሬው እለት የስራና ክህሎት ቢሮ የጀመረውን ተቋማትን አስተሳስሮ የልማት ስራዎችን የማከናወን ተግባር ወደ ሌሎች ተቋማት በማስፋት ቀጣይነት ያለው የዜጎች ተጠቃሚነት ለማረገገጥ ይሰራል ነው ያሉት።,spk_43eaf25cefa4,am,14.594,13.489,0.376,14.594,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13180ca566e5,train,የድሬዳዋ አስተዳደር የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ባለስልጣን ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሮ ሹክሪ አብዱረህማን በበኩላቸው፤  ባለስልጣኑ ከፍትህ እና ከትራፊክ ተቋማት ጋር  ቅንጅት በመፍጠር አበረታች ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,17.674,15.244,0.333,17.674,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57d1dd648687,train,•  የፀባይ ለውጥ መኖር (ያልተለመደ ስሜታዊነት፣ ብስጭት) የሚሉት ምልክቶች ሲስተዋሉ ወደ ሕክምና ተቋም በመሄድ ተገቢውን ምርመራ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.873,11.411,0.463,11.873,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1803378df56,train,በአገር አቀፍ ደረጃ የተመዘገበው ውጤት ለዘርፉ ትኩረት ከተሰጠ የትምህርት ጥራትንና ተደራሽነትን በአጭር ጊዜ ማሳካት እንደሚቻል ትልቅ ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.914,9.699,0.535,11.914,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53e5748e4cfa,train,በቢሮው የትምህርት ምዘናና ጥናት ቡድን መሪ አቶ ዝጋለ ማሩ በበኩላቸው፤  በ2017 በጀት ዓመት 3ሺህ 300 የጥናትና ምርምር ስራዎች በመምህራን፣ በሱፐርቫይዘሮችና ርዕሰ መምህራን መካሄዳቸውን ገልጸዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,17.634,16.35,0.0,17.634,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3648ec776a12,train,ለምርጫው ስኬታማነት ከባለፈው አርብ ጀምሮ የዑለማዎች ሹራ እየተካሄደ መሆኑን ጠቅሰው፤ የተሟላ፣ ነፃና ፍትሃዊ ምርጫ ለማካሄድ ዝግጅት ስለመደረጉ አንስተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,12.274,10.663,0.352,12.274,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_425425d77e59,train,የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በዚሁ ወቅት፥መንግስት ከምንጊዜውም በላይ ለኪነ-ጥበብ ዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,12.873,11.567,0.0,12.873,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ffa26da565c,train,በመሆኑም መድረኮቹ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን መብታቸውን ተጠቅመው በንቃት የተሳተፉባቸው መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.354,9.354,0.0,9.354,-23.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e885b4642e9,train,የቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤቶችን በ888 ቀበሌዎች በመገንባት ከ4 እስክ 6 ዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ህጻናትን ወደ ትምህርት ገበታ ለማምጣት አቅጣጫ ተቀምጦ እየተሰራ መሆኑንም ሀላፊው አመልክተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,13.114,13.114,0.0,13.114,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b96c7eddb793,train,ከዚህ ባለፈም ከመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ በተገኘ ገቢ የተገነባው የጅብ ትርዒት እና ሌሎች የተካተቱበት ኢኮ ፓርክ የቱሪዝም ዘርፉን እያጎለበተው ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,14.834,11.791,0.432,14.834,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11abd7c4a315,train,የምክክር ሂደት ለሀገር ዘላቂ ሰላም ሁነኛ መፍትሄ በመሆኑ ለስኬታማነቱ የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ የጋሞ የሀገር ሽማግሌዎች ተናገሩ።,spk_43eaf25cefa4,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e08a5e6e9679,train,የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አህመድ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የክልል ከተሞች በርካታ የወጣት ማዕከላት ተቋቁመዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,14.153,13.399,0.0,14.153,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_27d402616ee3,train,የተደረገልኝ የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ትምሕርቴን በአግባቡ እንድከታተልና ውጤታማ እንድሆን ያግዘኛል ያለችው ደግሞ ተማሪ ኃይማኖት ፀጋዬ ናት።,spk_43eaf25cefa4,am,8.793,8.793,0.0,8.793,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_c27891ca5eb4,train,ሙዚየሙ ለባህል ልማት ከሚኖረው ፋይዳ አንፃር ቅርሶችን በማሰባሰብ ደህንነታቸው እንዲጠበቅ ይደረጋል ነው ያሉት።,spk_43eaf25cefa4,am,9.713,9.713,0.0,9.713,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_018f4c8138e9,train,አገልግሎቱ በተለይ ሕብረ ብሔራዊ አንድነት የሰፈነባት ጠንካራ ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ወሳኝ ሚና እንዳለውም ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,8.954,8.243,0.301,8.954,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_333f19cc2f65,train,ከሚለማውም መሬት የሚጠበቀው ምርት አንድ  ነጥብ አራት ሚሊዮን ኩንታል የስንዴ፣ ሩዝ እና የበቆሎ ሰብል መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,8.954,8.252,0.0,8.954,-24.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bc672121d2b,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከሕዝብ እና የግል ሚዲያዎች ከተወጣጡ ባለሞያዎች ጋር ተወያይተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,6.593,6.593,0.0,6.593,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ca12a7116e6,train,የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄም የዚሁ አካል መሆኑን ገልጸው፣ በክልሉ ከ17 ሺህ በላይ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶችን በመገንባት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ ተችሏል ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,13.434,12.957,0.477,13.434,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1829a518626f,train,ይህም በግብርና ስራቸው ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ማሳደሩን ጠቁመው አሁን ላይ መንግስት የገነባው የንፁህ መጠጥ ውሃ  የቆየ ጥያቄያቸውን  መመለሱን  ገልፀዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,10.114,9.161,0.0,10.114,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6aa2303e24c1,train,የደቡብ ወሎ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ጌታቸው በለጠ በበኩላቸው፣ ማህበሩ ዛሬ ያደረገው ድጋፍ የሚስተዋለውን የሕክምና ቁሳቁስና መድሃኒት እጥረት ለማቃለል የሚያስችል ነው።,spk_43eaf25cefa4,am,14.114,11.617,0.359,14.114,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1982fb09eb44,train,በሲምፖዚየሙ ላይ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወይዘሮ እየሩስ መንግስቱ እንዳሉት፤ የሚካሄዱ የምርምር ስራዎች አዳዲስ ዕውቀቶችን ለማፍለቅና ብቁ ዜጎችን ለማፍራት አጋዥ ሚና እየተጫወቱ  ነው።,spk_43eaf25cefa4,am,14.633,12.569,0.33,14.633,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec6a204f83a5,train,በሐረሪ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ178ሺ በላይ የውጭ እና የአገር ውስጥ ጎብኚዎች በክልሉ የሚገኙ ታሪካዊ፣ሃይማኖታዊ፣ጥንታዊና ባህላዊ የመስህብ ስፍራዎችን ጎብኝተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,16.273,14.071,0.322,16.273,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cc751c28257,train,የአገራዊ ምክክሩ ሂደት ያለ ሴቶች፣ ወጣቶችና አካል ጉዳተኛ ማህበረሰብ ክፍሎች ተሳትፎ እውን ሊሆን አይችልም ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,6.753,6.361,0.0,6.753,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a00ee79a8813,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ዛሬ ያደረገው ድጋፍም የጤናውን ዘርፍ በማጠናከር ፈጣን፣ ጥራቱን የጠበቀ ተደራሽነት ያለው አገልግሎት ለመስጠት እንደሚያግዝ አስረድተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.194,10.344,0.0,11.194,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ea73eb660c2,train,በእሳት አደጋ ጉዳት የደረሰበት የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በተሻለ ጥራት የሕክምና አገልግሎቱን እንዲሰጥ ተደርጎ መልሶ እንደሚቋቋም የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_43eaf25cefa4,am,17.393,13.484,0.0,17.393,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_331a16493127,train,የህግ አስከባሪዎች  በተለያዩ አካባቢዎች ሕዝብን እያወያዩ በማሳተፍ ቋሚና ተንቀሳቃሽ ጥበቃ እያደረጉ ስለመሆኑም አንስተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,8.313,7.542,0.0,8.313,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09bf6f538c27,train,የከተማ አስተዳደሩ ትምሕርት መምሪያ ኃላፊ ሙሉዓለም አቤ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤  የበጎ አድራጎት ማሕበሩ በየዓመቱ የትምሕርት ግብዓት ማሟላት ለማይችሉ ተማሪዎች  ድጋፍ ማድረጉ አበረታች መሆኑን  ገልጸዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,15.153,14.071,0.0,15.153,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_0c95d24f58e9,train,በተያዘው ክረምት በሚካሄደው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ የአረጋውያንን ቤት በመጠገንና ህጻናትን በመደገፍ በንቃት እየተሳተፈ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,10.993,10.228,0.312,10.993,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2e0210df6a3,train,በምክክሩ ያልተሳተፉ የዳያስፖራ አባላት በበይነ መረብ የሚሳተፉበት ዕድል እንዳለም ነው ያስታወቁት።,spk_43eaf25cefa4,am,7.074,7.074,0.0,7.074,-23.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_40425c71de38,train,የክልሉ የህግ ባለሙያዎች ሙያዊ ግዴታቸውን አክብረው ህዝቡን እንዲያገለግሉ የድጋፍ እና ቁጥጥር ስራዎች እንደሚጠናከሩም ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,10.073,8.81,0.315,10.073,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eed5dbc5316a,train,ቤተሰብ፣ማህበረሰቡ፣የሃይማኖት ተቋማት፣ ትምህርት ቤቶች፣ የመንግስት ተቋማት፣ የሲቪክ ማህበራት እና ሌሎችም ችግሩን ከምንጩ ለማድረቅ በፀረ ሙስና ትግል ውስጥ በአመለካከትም በተግባርም ሙስናን የሚጠየፍ ማህበረሰብ ለመፍጠር የማይተካ ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,18.834,17.967,0.0,18.834,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1d2421918cf,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 የመማር ማስተማር ሥራን ውጤታማ ለማድረግ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,12.354,9.922,0.0,12.354,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2aa083a1b6f4,train,የአባይ ሕትመትና ወረቀት ፓኬጂንግ ፋብሪካ ስራ አስኪያጅ ታደሰ መላሽ፤ ፋብሪካው ቀደም ሲል በባሕርዳር ዙሪያ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች 15 ሺሕ ደብተር ድጋፍ ማድረጉንና በዛሬው ዕለትም 50 ሺሕ ደብተር በተጨማሪ የእስክሪብቶ ድጋፍ ማረጋቸውን አስታውሰዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,19.433,18.681,0.0,19.433,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e12c33e705d2,train,በክልሉ ባለፉት ዓመታት ከተተከሉ ችግኞች ውስጥ የመፅደቅ ምጣኔያቸው 86 ከመቶ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,7.793,7.088,0.399,7.793,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_755036aa21ce,train,የበዓሉ ታዳሚዎችም ባህላዊ እሴቱን ተከትለው ስርዓቱን እያከናወኑ ነው።,spk_43eaf25cefa4,am,4.513,4.513,0.0,4.513,-19.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c4f1b338087,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ በተለይም ህዝቡ በነባር ባህላዊ እሴቱ እንዲዳኝ እና ፍትህ እንዲያገኝ የሚያግዝ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.274,8.175,0.41,9.274,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57f174715e17,train,•  ለመናገር መቸገር (ቃላትን በአግባቡ አሰናስሎ በትክክል መናገር አለመቻል) እንዲሁም,spk_43eaf25cefa4,am,7.274,5.958,0.345,7.274,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_135a887e1948,train,በአማራ ክልል በእውቀት  የበቁ   ዜጎችን የማፍራቱን ተግባር ይበልጥ ለማጠናከር  በትምህርት ጥናትና    ምርምር ስራዎች ላይ ትኩረት  መሰጠቱን  የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_43eaf25cefa4,am,11.834,10.54,0.455,11.834,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5fe79b164ba,train,የአዕምሮ ጤና መታወክ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖ ትልቅ መሆኑን አንስተው በዘርፉ የተከናወኑ ጥናቶችን መሰረት በማድረግ ማህበረሰቡ በአዕምሮ ጤና ዙሪያ ግንዛቤው እንዲያድግ ሊሰራ እንደሚገባም ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,14.954,14.954,0.0,14.954,-24.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3909f8292f1,train,የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ወይኒቱ መልኩ በበኩላቸው ክልሉ የብዝሃ ቋንቋ፣ ባህልና ታሪክ ባለቤት መሆኑ ለቱሪዝም ኢንዱስትሪው የራሱ አበርክቶ እንዳለው ተናግረዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,13.473,13.103,0.0,13.473,-23.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec5ee1acbbfc,train,የከተማ አስተዳደሩ የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፍቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽነር ይመር ከበደ እንደገለጹት፤ ለዘንድሮው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት በቂ ዝግጅት ተደርጓል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.553,10.42,0.0,11.553,-23.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_447b40feae79,train,የአማራ ክልል ሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወይዘሮ ንፁህ ሽፈራው እንዳሉት የአካል ጉዳተኞችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለማቃለል የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ ይገኛል።,spk_43eaf25cefa4,am,15.873,15.873,0.0,15.873,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23c5beffd657,train,ለተመዘገበው የተማሪዎች የላቀ ውጤት አስተዋጽኦ ላበረከቱ ተቋማትና የትምህርት ማኅበረሰብ አባላት እውቅና ተሰጥቷል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.434,8.305,0.0,9.434,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a27234c92c19,train,እጅግ አደገኛ ዕጢ መሆኑን ጠቅሰው፤ አንዳንድ ጊዜ “የአንጎል ካንሰር” ተብሎ እንደሚጠራም አስረድተዋል። ይህን ዕጢ ለማከምም የበለጠ ውስብስብ ሕክምና ያስፈልገዋል ነው ያሉት።,spk_43eaf25cefa4,am,11.793,11.339,0.0,11.793,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df1c51791eb0,train,በፍርድ ቤቶች የሚሰጠው መደበኛ የችሎት ተግባር ቀልጣፋ እንዲሆን ባለፈው ዓመት በዲጂታል የታገዘ የችሎት ሥራ መጀመሩን ጠቁመው፤ አገልግሎቱም የተገልጋዩን ገንዘብ፣ ወጪና እንግልት ይቀንሳል ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,13.793,11.934,0.448,13.793,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f200834473d5,train,በወረዳው ከተማና ገጠር ቀበሌዎች  ከ92 ማሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ሁለት የንፁህ መጠጥ ውሃ ተቋማት ተመርቀው ለአገልግሎት በቅተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.114,8.694,0.419,9.114,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c90c62c2525,train,•  ለብቻ በውጥረት መብሰልሰልን ማቆም፤ (ሐሳብን ወይም ስሜትን ለሌሎች ማጋራት እጅግ አስፈላጊ ነው።),spk_43eaf25cefa4,am,6.873,5.755,0.391,6.873,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6194109e117,train,"""በጎነት ለአብሮነት"" በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ በተጀመረውና ለአንድ ወር በሚቆየው ስልጠና ከአንድ ሺህ በላይ ወጣቶች በመሳተፍ ላይ ናቸው።",spk_43eaf25cefa4,am,10.674,9.416,0.371,10.674,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c4bf1522f46,train,በዞኑ የማህበራዊ ክላስተር የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የአዲሱ በጀት ዓመት እቅድ ትውውቅ መድረክ በወልዲያ ከተማ ዛሬ ተካሂዷል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.393,10.412,0.0,11.393,-24.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0166a39f3419,train,በቀጣናው የሚገኙ ወጣቶች የሰላም ድምጽ መሆን የነቃ ተሳትፎ ማድረግ እንዳለባቸው አመልክተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,6.913,6.913,0.0,6.913,-18.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca5e7fbd49d7,train,የኬንቴሪ ሞዴል 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ካመቶ መኩሪያ በበኩላቸው፥ ለዓመቱ የትምህርት ሥራ የመማሪያ ክፍሎች እድሳትና የግቢ ጽዳት ሥራዎችን በማከናወን ዝግጅት ማድረጋቸውን ገልፀዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,13.114,12.694,0.0,13.114,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e39eed50496,train,1ኛ. ገር ዕጢ (Benign Tumor እንደ ባለሙያው ገለጻ ይህ የዕጢ ዓይነት በፍጥነት አይራባም (አያድግም)፤ በሰውነት ሌሎች ክፍሎች ላይም አይስፋፋም።,spk_43eaf25cefa4,am,11.514,10.334,0.391,11.514,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_fabb7d01181b,train,የንጹህ መጠጥ ውሃ ተቋሙ ከውሀ ወለድ በሽታዎች እንደሚታደጋቸውም ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,4.994,4.467,0.526,4.994,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1bd3985c2ce,train,ሀገር አቀፍ የኪነ-ጥበብ ውድድሩ ሀገራዊ ትርክት ግንባታን በማጉላት ለኢትዮጵያ ሕብረ-ብሔራዊ አንድነት መጠናከር ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ነው ያነሱት፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,8.633,8.18,0.0,8.633,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25a51833e515,train,ተወዳድረው በየዘርፉ ከአንድ እስከ 3ኛ ለሚወጡ ተመራማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት እንደሚበረከትላቸው ጠቅሰው፤  የጥናትና ምርምር ስራዎችን በማሳተም ጥቅም ላይ እንዲውሉ ይደረጋል ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,12.993,12.993,0.0,12.993,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd41d0753004,train,ከዚህ ጎን ለጎን ከፍትህ አገልግሎት አሰጣጥ ጋር ቅሬታ የቀረበባቸው አስር የዘርፉ ባለሙያዎች ላይ አስተዳዳራዊ  እርምጃ መወሰዱን ጠቅሰዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.233,8.861,0.373,9.233,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8b97c0b8670,train,ከዚህ በተጨማሪ ህብረተሰቡ  ነጻ፣ግልጽና ተአማኒነት ያለው ፍትህ አግኝቶ እርካታን ለመፍጠር እንደሚያስችል አስረድተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.993,9.281,0.374,9.993,-28.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac8feca3aa9d,train,በ2018 ዓ.ም ከዚህ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ቢሮው ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ ለተግባራዊነቱም ባለድርሻ አካላት ትብብራቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,13.153,11.006,0.311,13.153,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7bd71f3cb8d,train,•  የዐይን የማየት ዐቅም መቀነስ፤,spk_43eaf25cefa4,am,3.353,2.38,0.0,3.353,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fcd7a30f40fa,train,ህዝበ ሙስሊሙ በዓሉን በመደጋገፍ፣ በመቻቻልና ካለው ላይ ለሌሎች በማጋራት በአብሮነት ማክበር እንዳለበትም አስገንዝበዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,8.954,8.194,0.459,8.954,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9160eaa3ae2b,train,በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና በፖለቲካዊ ዘርፍ ተሰማርተው ተጠቃሚ የሆኑ በርካታ የአካል ጉዳተኞች እንዳሉም አረጋግጠዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,8.873,8.395,0.0,8.873,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_807d60c907eb,train,አረጋዊያንና አቅመ ደካሞችን በመደገፍም ማህበራዊ ሃላፊነቱን ለመወጣት የፈጸመው ተግባር አርአያ መሆኑን ተናግረው፣ለድጋፉ አመስግነዋል ።,spk_43eaf25cefa4,am,10.233,8.697,0.32,10.233,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36ba2e5cc69e,train,መንግስት የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የወሰዳቸው እርምጃዎችና የተከተላቸው ስትራቴጂዎች የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ረገድ ውጤት አምጥተዋል ብለዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,9.754,9.343,0.411,9.754,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16be688f3c46,train,ከባህል እና ኪነጥበብ ቡድኑ አባላት መካከል ወልደአረጋይ ዳዴ እና ሐመልማል ተክሉ በዓለም አቀፍ መድረክ ኢትዮጵያን ለማስተዋወቅ መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,10.514,9.535,0.0,10.514,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70b49330c3d9,train,የዩንቨርሲቲ-ኢንዱስትሪ ትስስሩ የስራ ገበያው የሚፈልገውን ብቁ የሰው ሃይል እንድናፈራ አስችሎናል  ነው ያሉት፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,7.713,7.713,0.0,7.713,-24.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee97b7c02230,train,ከዚህ በተጨማሪ ከ760 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ያደረጉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች፣ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፎችና ሌሎች የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን ነው የጠቆሙት።,spk_43eaf25cefa4,am,13.114,13.114,0.0,13.114,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b338675deecc,train,አየር መንገዱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ115ኛ፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን በማስመልከት ከዛሬ ምሽት ጀምሮ በሴቶች የሚመሩ ስምንት በረራዎችን ያደርጋል።,spk_43eaf25cefa4,am,14.713,14.03,0.0,14.713,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1efd484a255,train,የተማሪዎች ውጤት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ እና እያደገ መምጣቱን ነው የተናገሩት፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,5.713,5.247,0.466,5.713,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a94195bd36a,train,ማሕበሩ የትምሕርት ቤቶች ገፅታ እንዲሻሻል ደረጃውን የጠበቀ አምስት ክፍሎች ያሉት የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምሕርት ቤትና መፀዳጃ ቤቶችን ገንብቶ ማስረከቡንም አንስተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,12.434,12.434,0.0,12.434,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb21b413104e,train,ከስልጠናው ተሳታፊዎች መካከል ወጣት ላእመቾ ፍቅሬ እና ህይወት ኤልያስ ስልጠናው በተለያዩ አካባቢዎች ያሉ እሴቶችን የበለጠ ለመረዳት ከሚሰጠው እድል ባለፈ በህይወት ክህሎት ላይ የተሻለ ዕውቀት የሚያስጨብጥ ነው ብለዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,15.594,14.266,0.394,15.594,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b37c1c8c5f87,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በ2017 ዓ.ም የተመዘገበው ውጤት መንግስት ለዘርፉ የሰጠው ትኩረት ትሩፋት ነው ብለዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,11.954,11.062,0.0,11.954,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3766afb861e6,train,ለውድድሩ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን ገልጾ፤ ለስኬታማነቱ ሁሉም የበኩሉን ሚና እንዲወጣ ጥሪ አቅርቧል።,spk_43eaf25cefa4,am,7.994,7.67,0.0,7.994,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a35e72b7eb46,train,"እስካሁን በተካሄደው ""አንድ ደብተር ለአንድ ተማሪ"" ንቅናቄ ከ2 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ደብተር፣ ከሁለት ሚሊዮን በላይ እስክሪብቶ፣ እርሳስና ማስመሪያ እንዲሁም የደንብ ልብስ ማሰባሰብ መቻሉን ገልጸዋል።",spk_43eaf25cefa4,am,13.434,13.434,0.0,13.434,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2cd459f09b0,train,በክልሉ በመደመር መንግስት እሳቤ የአካል ጉዳተኞችን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.993,11.626,0.367,11.993,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_039b280eda3c,train,በተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የነበሩ ችግሮችን በማቃለል ፈጣንና ምቹ አገልግሎት እንዲያገኙ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,8.633,8.222,0.411,8.633,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c63eebd4b4d1,train,አለም አቀፍ ቅርስ በሆነው ጁገል ዙርያና የውስጥ ለውስጥ የመንገድ ግንባታ ስራዎች ላይ የመንግስት ተቋማት፣ባለድርሻ አካላትና ማህበረሰቡ አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን ገልጸዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,13.834,10.218,0.311,13.834,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a077fed998bf,train,የኢሬቻ በዓልን ስናከብር የብሔራዊነት አሰባሳቢ ትርክትን በማጉላት መሆን እንዳለበትም ጠቁመዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,6.354,6.354,0.0,6.354,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_edcf3ab641c4,train,በ2017 በጀት አመት 2 ነጥብ 5 ሚሊየን የከተማዋ ነዋሪዎች የጤና መድህን አባል እንደነበሩ አስታውሰው ፤ ይህን አፈጻጸም በ2018 ከ 2 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ ለማድረስ እየተሰራ መሆኑንም አክለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,14.873,13.195,0.0,14.873,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0528aa51576,train,በክልሉ በትምህርት ዘመኑ ከ965 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመቀበል በቂ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑም ተመላክቷል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,7.074,7.074,0.0,7.074,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_63d4f2cf1ed1,train,ቀጣሪ ኢንዱስትሪዎች የሚፈልጉትን የሙያ ዘርፍ ያሳውቃሉ፤ ዩኒቨርሲቲው ደግሞ ከቀጣሪ ድርጅቶች በሚቀርቡለት የሙያ ፍላጎቶች ተማሪዎችን እያሰለጠነ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,10.993,10.993,0.0,10.993,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a5d50292e077,train,የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን(ማርች 8 )  ምክንያት በማድረግ በሴቶች ብቻ ለሚመራው የበረራ ቡድን በስካይላይት ሆቴል ሽኝት ተደርጓል።,spk_43eaf25cefa4,am,9.233,8.901,0.0,9.233,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7bec2f85a8e,train,የአማራ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዘላለም አረጋ፥ የወጣቶች ስብዕና ቀረጻ ውጤታማ መሆን የሚችለው ባለድርሻ አካላት በተቀናጀ አግባብ ሲሰሩ ነው ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,13.274,11.04,0.427,13.274,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1adb6179504,train,•  የዕድሜ ሁኔታ (የአንጎል ዕጢ በየትኛውም ዕድሜ እንደከሚከሰት ጠቅሰው፤ በተለይም በልጅነት እና በሽምግልና የዕድሜ ክልል ላይ ያሉ ሰዎች ተጋላጭ መሆናቸውን ገልጸዋል።) 👉 የአንጎል ዕጢ ምልክቶች,spk_43eaf25cefa4,am,12.434,11.208,0.0,12.434,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4a912c58d10,train,"""ወጣ ያለ ጠባይ ያላቸውን ተማሪዎች እንዴት ማሻሻል ይቻላል"" በሚል ጥናትና ምርምር ያደረጉት ደግሞ በባህርዳር ከተማ ነዋሪ የሆኑት መምህር አቤሜሌክ ሞገስ ናቸው።",spk_43eaf25cefa4,am,11.594,11.594,0.0,11.594,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9517ddb7b8cb,train,ዛሬ የተመረቀው በ10 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባው የስፖርት ማዘውተሪያ፣ የህጻናት መጫወቻና መዝናኛ ቦታ ለተሰጠው ትኩረት ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,10.073,9.74,0.334,10.073,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5472c65f6ba7,train,በከተማው የገዳ ሮበሌ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርእሰ መምህር ደመቀ አየለ በሰጡት አስተያየት የመማሪያ ክፍሎችን በማደስ ለዘመኑ የሚመጥን ዝግጅት መገባደዱን አስታውቀዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,11.274,10.87,0.0,11.274,-22.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32140c69e205,train,በከተማዋ የጤና ጣቢያ ተደራሽ ያልሆነባቸው ወረዳዎች መኖራቸውን ገልጸው፤ ከዘጠኙ ጤና ጣቢያዎች አምስቱ ጤና ጣቢያዎች የሚገኙት በእነዚህ ወረዳዎች መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,13.354,11.338,0.307,13.354,-23.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ebc6cebdd3e3,train,“የአሁኑ የጅብ ምገባ ትርዒት ማሳያ ስፍራ ለጅቦቹም ሆነ ለጎብኚዎችም ምቹ ሆኖ ተገንብቷል ይህን ቦታ ያሳመሩትን ሁሉ እድሜና ጤና ይስጣቸው እላለሁ” ሲሉ ተናግረዋል፡፡,spk_43eaf25cefa4,am,13.713,11.212,0.0,13.713,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b958e2598e74,train,በነፍስ ወከፍ የተደረገው ድጋፍ 25 ኪሎግራም የዳቦ ዱቄት፣ አምስት ሊትር ዘይት፣ በጥሬ ገንዘብ  1 ሺህ 300 ብር እንዲሁም  ለልጆቻቸው ደብተርን ያካተተ መሆኑን ጠቅሰዋል ።,spk_43eaf25cefa4,am,11.553,10.54,0.531,11.553,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c63e2052d097,train,በዚህም በህብረተሰቡ ውስጥ አስተሳሳሪ ገዥ ትርክትን በማስረፅ ለሕብረ-ብሔራዊ አንድነትን መጠናከር፣ ለዘላቂ ሠላም ግንባታና ልማት  የበኩላቸውን ሚና እንደሚወጡ ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,14.594,12.75,0.0,14.594,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_943d24c52c8e,train,የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው በበኩላቸው፤ የበረራ መርሃ ግብሩ ከፓይለት እስከ አየር ትራፊክ ተቆጣጣሪነት ያለውን ሂደት ጨምሮ ሙሉ በሙሉ በሴቶች የሚመራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,12.954,12.182,0.0,12.954,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca9257240dd2,train,ቢሮው ከዞን ፍትሕ መምሪያዎች ጋር የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ አካሂዷል።,spk_43eaf25cefa4,am,8.473,8.473,0.0,8.473,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c82170af65b0,train,ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የሀገር ገጽታ በመገንባትና በማስተዋወቅ ቁልፍ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ እንደገና አበበ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_43eaf25cefa4,am,10.313,10.313,0.0,10.313,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f8c0c036d1ac,train,የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ህጋዊነት ከባህላዊ ውርስና ከበሬታ የሚመነጭ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,8.674,7.11,0.324,8.674,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7fbaf42d7c11,train,ተቋሙ በቀጣይም ከመደበኛ ስራው ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል ዳይሬከተሩ።,spk_43eaf25cefa4,am,8.233,8.233,0.0,8.233,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a72982576d49,train,ባለፉት ስድስት ወራት በወንጀል፣ በፍትሐብሔር እና በወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ዘርፍ ውጤታማ ተግባር መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,6.873,6.545,0.328,6.873,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1630506b47c5,train,በዛሬው እለት የተዘጋጀው ስልጠናም ከ30 በላይ አገራት የተውጣጡ ከመንግስት፣ ምሁራን፣ የግል ዘርፍና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_43eaf25cefa4,am,8.873,8.873,0.0,8.873,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_79b838fad582,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ እንዳሉት፤ ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የሴቶች፣ የወጣቶችና አካል ጉዳተኞች ተሳትፎ ወሳኝ ነው።,spk_43eaf25cefa4,am,11.153,10.508,0.0,11.153,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0aa87f2e744,train,በመሆኑም ቡሳ ጎኖፋ ለተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ተግዳሮቶች በራስ አቅም ጠንካራ ሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ ምቹ መደላድል እየፈጠረ መሆኑን ነው ምክትል ፕሬዝዳንቱ የተናገሩት።,spk_60ecffd12b7a,am,11.354,10.192,0.595,11.354,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7b88c87b7289,train,ትምህርት ቤቱን ለተማሪዎች ምቹ ለማድረግ በተደረገ ጥረት ተሳትፎ አድርገናል ያሉት ደግሞ የሶር-ዓምባ 1ኛ እና  መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የወላጅ፣ ተማሪና መምህራን ሕብረት ሰብሳቢ አሊ ሁሴን ናቸው።,spk_60ecffd12b7a,am,14.153,13.014,0.302,14.153,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ed5f3c6d8698,train,የሆስፒታሉ ግንባታም የማህበረሰቡን የጤና አገልግሎት ለማሻሻል ወሳኝ ሚና እንደሚኖረውም አመልክተዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,5.954,5.489,0.465,5.954,-25.7,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_ff7b34d5230d,train,በከተሞቹ ተጋላጭ የማህበረሰብ ክፍሎች ላይ ትኩረት ያደረገ የግንዛቤ፣ የምርመራና መድሃኒት እንዲጀምሩ የማድረግ ሥራ በመስራት ኤች አይ ቪን የመከላከልና መቆጣጠር ሥራ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,12.954,11.907,0.0,12.954,-26.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d5ba5a6f1d15,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቅም እያለን የሌሎችን እጅ እንድናይ የተደረገበትን ባህል በመስበር አዲስ ታሪክ ለማስመዝገብ ያስጀመሩት ውጥን ውጤት  የተገኘበት መሆኑን ተናግረዋል ።,spk_60ecffd12b7a,am,10.514,10.192,0.0,10.514,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6cc857c4c1fe,train,ከፈታኞች ጋር በመተባበርም የዘንድሮውን ፈተና በስኬት ለማጠናቀቅ ከቅድመ ዝግጅት ጀምሮ እየተሰራ እንደሚገኝ አስረድተዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,7.114,6.507,0.607,7.114,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_07c74fb85f6c,train,ሜካፕ አርቲስቶች በፊልም ውስጥ የገፀ-ባህሪያትን እድሜ ለመጨመር፣ የጉዳት ጠባሳ ለማሳየት ወይም ወደ ተለየ ፍጡር ለመቀየር የሚጠቀሙበት የልዩ ተፅእኖ ጥበብ አስገራሚ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,16.514,13.045,0.584,16.514,-29.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_10ef64da992f,train,ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ዲጂታላይዝ ማድረግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከኢፌደሪ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ቴዎድሮስ ምህረት እና ከሌሎች የስራ ሀላፊዎች ጋር በጽህፈት ቤታቸው ውይይት አድርገዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,14.393,13.049,0.575,14.393,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e1a7cd6ad761,train,በማስጀመሪያው መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ አሊ ይማም እንዳመለከቱት፤ በዞኑ ለወባ በሽታ ተጋላጭ ወረዳዎች ተለይተው የመከላከል ሥራው በትኩረት እየተከናወነ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,13.354,12.072,0.307,13.354,-31.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dc6449cffb82,train,በጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ደም የለገሰው ወጣት አስመላሽ ገብሬም ደም መለገስ በጤና ተቋማት የሚስተዋለውን የደም አቅርቦት ችግር ያቃልላል ብሏል።,spk_60ecffd12b7a,am,11.633,10.156,1.075,11.633,-30.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8f1201cd5891,train,ሁሉም አጋር አካላት የሚከናወኑ ተግባራትን ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላቸው ጠቁመው መሰል የሃብት ማሰባሰብና የድጋፍ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,9.194,8.541,0.0,9.194,-31.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0723ff3aabeb,train,የጂማ አርጆ  ወረዳ  አስተዳዳሪ አቶ  አበበ ታምሩ በበኩላቸው በወረዳው በመንግስት እና በህብረተሰቡ ተሳትፎ የ13 ፕሮጀክቶች ግንባታ መጠናቀቁን ተናግረዋል ።,spk_60ecffd12b7a,am,9.194,9.194,0.0,9.194,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9105b5563ba5,train,በምስራቅ ወለጋ ዞን  ባለው ሰላም  ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ስራዎች ለማከናወን መቻሉን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።,spk_60ecffd12b7a,am,7.593,7.257,0.0,7.593,-26.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5169184cec09,train,በሲዳማ ክልል ለመጅሊስ ምርጫ የሚውል ቁሳቁስ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ አስታወቀ።,spk_60ecffd12b7a,am,9.674,8.579,0.711,9.674,-31.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5b24fb3e6dcf,train,በተለይም የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ተግባራት ተስፋ ሰጪ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,6.513,5.668,0.402,6.513,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f3b1ccbb3515,train,እነዚህ ስኬቶች በመንግስት  ቁርጠኝነት እና በአጋር አካላት ያልተቋረጠ  ድጋፍ የተገኙ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,6.633,6.633,0.0,6.633,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8699b1a26424,train,ወጣቶች በተደመረ አቅም በመንቀሳቀስ ለኢትዮጵያ ብልጽግና የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ ሊያጠናክሩ እንደሚገባ ጠቁመው፤ የአጋር አካላት ቅንጅታዊ አሰራር ማደግ እንዳለበት ተናግረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,11.713,11.054,0.66,11.713,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a2fbb026c2c1,train,የልጆችን ስነ ልቦና ጤናማ አድርጎ ለማሳደግ ወላጆች አካላዊ ቅጣትን ከመጠቀም ይልቅ በውይይት ማሳመን እና ልጆች ስሜታቸውን የሚገልፁበትን ድባብ መፍጠር አለባቸው።,spk_60ecffd12b7a,am,12.914,11.931,0.464,12.914,-29.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c8852044e5d8,train,የዞኑ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ጀማል ሞላ በበኩላቸው እንዳሉት፤ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ በርካታ ወገኖችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።,spk_60ecffd12b7a,am,10.354,8.936,0.363,10.354,-31.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_75d76b0d0183,train,የኢሬቻ በዓል የባህላዊ አልባሳት ገበያ የበለጠ እንዲነቃቃ በማድረግ ተጨማሪ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እያስገኘላቸው መሆኑን በባህል ልብስ ንግድ ላይ የተሰማሩ ነጋዴዎች ገለጹ።,spk_60ecffd12b7a,am,10.954,10.403,0.0,10.954,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7f15623bcee4,train,"በዚህም በ2017 በጀት ዓመት ""በትምህርት ለትውልድ"" ንቅናቄ ህብረተሰቡን በማሳተፍ 58 ቢሊየን ብር በሚገመት ሃብት በመሰብሰብ የትምህርት ቤቶችን ጥራትና ደረጃ ማሻሻል ያስቻለ ስኬታማ ስራ መሰራቱን ገልጸዋል።",spk_60ecffd12b7a,am,15.393,13.467,0.0,15.393,-32.3,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_48d761f8921d,train,የአንጋፋው የጥበብ ሰው አርቲስት ደበበ እሸቱ ደራሲ፣ ተርጓሚ፣ አዘጋጅ እና ተዋናይ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ባለውለታ እንደነበር አስታውሰዋል፡,spk_60ecffd12b7a,am,7.314,6.783,0.531,7.314,-29.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ed68265cea14,train,የውሃ ተቋማቱ ከ81 ሺሕ በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎችን የንጹሕ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረጋቸውን ጠቁመው፤  የዞኑን የንፁሕ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ሽፋን ከነበረበት 58 በመቶ ወደ 62 በመቶ ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.114,12.412,0.315,13.114,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c068bd68ee95,train,ዘንድሮ 1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ሲሆኑ 50 ትምህርት ቤቶች ደግሞ መቶ በመቶ ያሳለፉ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,10.993,8.757,0.0,10.993,-30.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_120ee2aa474c,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዘንድሮውን የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም አስጀምረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,9.553,8.794,0.0,9.553,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ba52376e16cd,train,ደም ማነስ ያለባቸው ሰዎች ቶሎ ቶሎ የመድከም እና የአየር ማጠር ስሜት ስለሚያጋጥማቸው ቀይ ስጋ እና ጥቁር አትክልቶችን በብዛት መመገብ ይኖርባቸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.434,11.483,0.708,13.434,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3f602ea7a05a,train,የህይወት አጋርን ወይም የቅርብ ቤተሰብን በሞት በማጣት የሚፈጠረው ጥልቅ ሀዘን የተለያዩ ደረጃዎች ያሉት እና የራሱን ጊዜ የሚወስድ ተፈጥሮአዊ ሂደት በመሆኑ፣ ስሜቱን ለማቋረጥ መቸኮል አያስፈልግም።,spk_60ecffd12b7a,am,16.034,13.335,0.478,16.034,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d8cdd5545b21,train,ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እና ዩኒቨርሲቲዎች ከመንግስት በጀት በተጨማሪ ከኢንደስትሪዎች እና ከግል ሴክተሮች ጋር ጠንካራ ትስስር በመፍጠር፣ የምርምር አቅማቸውን ማሳደግ እና የገቢ ምንጫቸውን ማብዛት ይኖርባቸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,14.713,12.787,0.644,14.713,-30.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7c6e32ccd25c,train,የኢትዮጵያን የኪነጥበብ ሙያ ለዓለም ያስተዋወቀ አንጋፋ የቴአትርና የሀገር ባለውለታ እንደነበርም አስታውሰዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,6.553,6.553,0.0,6.553,-32.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e68b030ca80b,train,የውጭ ምንዛሬ ተመን መለዋወጥ አስመጪ እና ላኪ ነጋዴዎች ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ ስለሚያሳድር ማዕከላዊ ባንኮች ተመኑን ለማረጋጋት የተለያዩ እርምጃዎችን ይወስዳሉ።,spk_60ecffd12b7a,am,13.073,10.613,0.495,13.073,-27.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_447cd4e2b5ea,train,ከነሐሴ 9 እስከ 11 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል የመጅሊስ ምርጫ የሚካሄድ መሆኑን የወጣው መርሃ ግብር ያመላክታል።,spk_60ecffd12b7a,am,10.473,9.583,0.43,10.473,-31.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_839d1295afd0,train,በከተማዋ ፈጠራና ፍጥነት በታከለበት መንገድ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት የከተማዋን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴውን ማነቃቃቱን ገልጸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,9.313,8.813,0.5,9.313,-31.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_67a79df1da2d,train,በኦሮሚያ ክልል የዶዶላ ኢፈ ቦሩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ካሊድ በሽር በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,14.674,13.787,0.0,14.674,-30.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2cbe36dd50a9,train,የሁለተኛ ዲግሪ ተመራቂው ገብሬ ይሁኔ የሚያጋጥሙ ፈተናዎችን ተሻግሮ ለድል መብቃት እጅግ አስደሳች መሆኑን ገልጾ ተመራቂ ተማሪዎች እውቀታቸውን ወደ ተግባር እንዲቀይሩ ጥሪ አቅርቧል።,spk_60ecffd12b7a,am,12.594,11.147,0.419,12.594,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8163725eee02,train,ለበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ውጤታማነት ተገቢው ድጋፍና ክትትል እንደሚደረግም አረጋግጠዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,5.753,5.285,0.469,5.753,-31.6,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_d4e12add2da9,train,ለ2018 ዓ.ም የጥምቀት በዓል ሁለት ሚሊዮን ያህል ጎብኚዎች ወደ ከተማዋ ይመጣሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ያነሱት አቶ ቻላቸው ለዚህ ደግሞ እንግዳ ተቀባይ የሆነው የጎንደር ህዝብ በጉጉት እየጠበቀ ነው ብለዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,12.194,11.836,0.358,12.194,-31.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9e300adcb605,train,በህብረተሰቡ ተሳትፎ ለሚገነቡ የሕክምና እና የትምህርት ፕሮጀክቶች የድርሻቸውን እንደሚወጡ የተናገሩት ደግሞ ወይዘሮ ለይላ ነጋሽ የተባሉ የልዩ ወረዳው ነዋሪ ናቸው።,spk_60ecffd12b7a,am,10.914,10.115,0.345,10.914,-27.3,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_349985c105f5,train,1446ኛው የአረፋ በዓል ነገ አርብ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ይከበራል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,6.434,5.427,0.619,6.434,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_204f7fc2609f,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ትናንት አስተላልፈዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,9.793,8.856,0.0,9.793,-33.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cf9a9a587a3a,train,የፍርድ ቤቶችን አገልግሎት ለማዘመን በተለይ በወላይታ ሶዶ፣ ሳውላ እና አርባምንጭ ከተሞች ምድብ ችሎቶችን በማቋቋም የአገልግሎት አሰጣጡን ተደራሽ ለማድረግ በልዩ ትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝም ተናግረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,12.114,10.739,0.481,12.114,-33.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_85f400dacd27,train,ይህንን ተግባር በበጋው ወቅትም በማስቀጠል በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ  ሕብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ  ወደ ተግባር መገባቱን ገልጸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,9.793,8.246,0.361,9.793,-31.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c2ebb52595b7,train,በዘርፉ የተሰማራችሁ የከተማችን አልሚዎች፣ እየገነባችሁ ያላችሁና ለኮፕ 32 እያደረጋችሁ ያለውን አጠቃላይ ቅድመ ዝግጅት በየክፍለ ከተማችሁ ብታሳውቁ የበለጠ ተቀራርቦ ለመስራት እና ጉባኤዉንም የበለጠ ዉጤታማ ለማድረግ  ያግዛል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.034,12.639,0.0,13.034,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_db509871585d,train,መንግስት ግጭቱ በሰላም እንዲቋጭ የሰላም እጁን መዘርጋቱን ገልጸው እስካሁን በተደረገው ጥረት የታጠቁ ሃይሎች የሰላም አማራጩን ተቀብለው መምጣታቸውን ተናግረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,9.153,9.153,0.0,9.153,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a6b36267b2ab,train,ሰዎች ስለእኛ ያላቸውን የተሳሳተ አመለካከት እና ትችት በግላችን ከመውሰድ ይልቅ፣ የራሳቸውን ውስጣዊ ችግር እና እይታ የሚያንፀባርቁበት መንገድ መሆኑን መረዳት አእምሮአችንን ከማያስፈልግ ንዴት ይታደገዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,15.954,13.575,0.586,15.954,-30.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6d8d80716c4,train,መርሃ ግብሩን የበለጠ አጠናክሮ ለማስቀጠልም ከበጎ ፈቃደኞች በተጨማሪ ከአጋር አካላት ሀብት የማሰባሰብ ስራው መቀጠሉን ገልጸዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,8.274,7.614,0.0,8.274,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fe5d7f5fe021,train,የቤት ግንባታና እድሳትን ጨምሮ 2 ሺህ 500 ቤቶችን በ90 ቀናት ለመገንባት መታቀዱን መግለጻቸው  ይታወሳል።,spk_60ecffd12b7a,am,7.793,7.234,0.56,7.793,-27.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cdf8bc218d55,train,የነገሮችን ትክክለኛ ቅርፅ ከመሳል ይልቅ በቀለማት እና በመስመሮች መዛባት አማካኝነት የአርቲስቱን የውስጥ ስሜት ለመግለፅ የሚሞክረው የስዕል ጥበብ እጅግ ጥልቅ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,14.633,11.935,0.947,14.633,-22.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d22d88ac8810,train,በተያዘው የክርምት ወራትም በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራትን ለማከናወን እቅድ ተይዞ ወደ ስራ መገባቱን ነው የተናገሩት።,spk_60ecffd12b7a,am,9.754,8.871,0.543,9.754,-32.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0fcd939612c4,train,በመሆኑም በርካቶች ወደ ማእከሉ መጥተው በፍጥነት ተስተናግደው እየተመለሱ በመሆኑ ጥሩ ግብረ መልስ እየተገኘ ነው ብለዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,7.713,7.397,0.316,7.713,-25.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3ef9d7cf5dca,train,በትምህርት ሚኒስቴር የተቋማት ትስስር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዴስክ ሃላፊ አቶ ተሾመ ዳንኤል በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲዎችን ከኢንዱስትሪዎች ጋር ማስተሳሰር በተግባርና ንድፈ-ሃሳብ የዳበረ የሰው ሃይል ለማፍራት ያስችላል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.034,12.236,0.0,13.034,-25.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2322eef9cbd2,train,የዐይን ጤናን ለመጠበቅ ተገቢውን ምርመራና ሕክምናን የማድረግ ባሕል ሊጎለብት እንደሚገባ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_60ecffd12b7a,am,7.434,6.16,0.435,7.434,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_23061adade65,train,በማህበረሰቡ ተሳትፎ የሚገነቡ ፕሮጀክቶች የህዝብን ተጠቃሚነትና የወረዳውን ልማት የሚያጠናክሩ ናቸው ያሉት ደግሞ የቀቤና ልዩ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሃመድአሚን በደዊ ናቸው።,spk_60ecffd12b7a,am,12.793,11.881,0.0,12.793,-28.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0f3365136d7b,train,የዞኑ ቡሳ ጎኖፋ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አባይነህ ሸርቂቻ በዞኑ የተማሪዎች ምገባ መርሀ ግብርን ለማጠናከር በጎ ፈቃደኞችን በማስተባበር  ከ4 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ የጥሬ ገንዘብ ድጋፍ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,14.834,13.794,0.0,14.834,-31.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c6cfeb4feaf8,train,በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት  የተገነቡ 164 የንጹህ መጠጥ ውሃ ተቋማት  የተደራሽነት ሽፋንን  ማሳደግ  እንዳስቻሉ   የዞኑ ውሃና ኢነርጂ መምሪያ አስታወቀ፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,12.153,10.324,0.0,12.153,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5e688746d06a,train,የአብስትራክት ስዕል የነገሮችን ትክክለኛ ቅርፅ ከመሳል ይልቅ፣ በቀለማት እና በመስመሮች መዛባት አማካኝነት የአርቲስቱን የውስጥ ስሜት እና የነፃነት ፍላጎት ለመግለፅ የሚሞክር ጥልቅ የጥበብ ዘርፍ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,15.153,12.687,0.389,15.153,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f8597d166993,train,ፕሮጀክቶቹ ከመንግስት በተጨማሪ በህዝቡ ቀጥተኛ ተሳትፎና የገንዘብ ድጋፍ እንደሚከናወኑ የተናገሩት መሃመድ (ዶ/ር) የክልሉ መንግስት ፕሮጀክቶቹ ስኬታማ እንዲሆኑ ድጋፉን እንደሚያጠናክር አረጋግጠዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,14.073,12.489,0.327,14.073,-28.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3140bce814a3,train,የልጆችን ስነ-ልቦና ጤናማ አድርጎ ለማሳደግ፣ ወላጆች አካላዊ ቅጣትን ከመጠቀም ይልቅ በውይይት ማሳመን እና ልጆች ስሜታቸውን በነፃነት የሚገልፁበትን አስተማማኝ የቤተሰብ ድባብ መፍጠር አለባቸው።,spk_60ecffd12b7a,am,13.873,12.225,0.551,13.873,-28.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5b62244c676c,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራው ከ40ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞች እንደሚሳተፉ ጠቁመው በአገልግሎቱም 14 የትኩረት መስኮች ተለይተው ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያድርጉ የልማት ሥራዎች እንደሚከናወኑ ገልጸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,14.633,12.979,0.0,14.633,-33.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c5f884afa05b,train,የፊልም ፌስቲቫሎች አዳዲስ እና ገለልተኛ የፊልም ሰሪዎችን ስራዎቻቸውን ለአለም አቀፍ ተመልካች እና ለአከፋፋዮች እንዲያሳዩ ትልቅ መድረክ በመክፈት፣ የጥበብን ብዝሀነት ያበረታታሉ።,spk_60ecffd12b7a,am,14.993,12.029,0.438,14.993,-29.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a49559f50397,train,ከሐምሌ 20 እስከ 22 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ እና ጣልያን የጋራ አዘጋጅነት በኢትዮጵያ የሚካሄደው ሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስርዓተ ምግብ ጉባኤ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ በስርዓተ ምግብ የተሻለ አፈፃፀም ያላቸው ሀገራት ልምዳቸውን የሚያጋሩበት እንደሆነም ገልጸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,17.753,15.187,0.448,17.753,-29.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c9c21d61b357,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ተቋማት የእውቅና ምስክር ወረቀትና ሽልማት የመስጠት መርሃ ግብርም ተከናውኗል።,spk_60ecffd12b7a,am,7.434,6.793,0.317,7.434,-24.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e0a36458863e,train,እንደወጣቱ ገለጻ በለውጡ ዓመታት መንግስት ለበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባር የሰጠው ልዩ ትኩረት በየአካባቢው ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ለማገዝ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል።,spk_60ecffd12b7a,am,10.873,9.392,1.482,10.873,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f38afa278995,train,"""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል መሪ ሀሳብ የሚካሄደውን ክልላዊ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባር ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል።",spk_60ecffd12b7a,am,13.194,11.286,0.0,13.194,-30.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_74a88f35bc02,train,ለጥምቀት በዓል ወደ ጎንደር የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል ዝግጅት መጠናቀቁን የከተማዋ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ገለጹ።,spk_60ecffd12b7a,am,8.633,7.733,0.0,8.633,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_07ab6206797e,train,ፎቶግራፍ ማንሳት ምስልን በካሜራ መቅረፅ ብቻ ሳይሆን፣ ብርሃንን፣ ኮምፖዚሽንን እና ጊዜን በአንድ ቅፅበት አጣምሮ በማስቀረት፣ አንድ ሺህ ቃላት ሊገልፁት የማይችሉትን ስሜት መናገር የሚችል ኪነ-ጥበብ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,14.873,13.305,0.0,14.873,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fd8b4833ba13,train,የሰው ልጅ መማር የሚያቆመው ዩኒቨርሲቲ ተመርቆ ሲወጣ ሳይሆን እስከ እለተ ሞቱ ድረስ አዳዲስ እውቀቶችን መፈለግ እንዳለበት የዘመናችን ምሁራን ያስረዳሉ።,spk_60ecffd12b7a,am,11.594,9.958,0.638,11.594,-31.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9431f45dad1a,train,"በአፋር ክልል የሚገኙ ስምንት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ""ዳጉ ኢትዮጵያን ዴቭሎፕመንት ኮንሰርቲየም"" በሚል ስያሜ በዛሬው ዕለት ጥምረት ፈፅመዋል።",spk_60ecffd12b7a,am,11.434,9.999,0.392,11.434,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8e3824a026fe,train,በዚህም የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ በመቅረጽና በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ማህበረሰቡን በማንቀሳቀስ የትምህርት ተደራሽነትን የማረጋገጥ ስራ መሰራቱን አስታውቀዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,9.713,9.713,0.0,9.713,-24.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c0df93396bf2,train,መምሪያው የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማስተባባር በዛሬው ዕለት ለ150 አረጋውያን ማዕድ ማጋራትና የአልባሳት ድጋፍ  ያደረገ ሲሆን የጤና መድህን ተጠቃሚ እንዲሆኑም እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.274,11.485,0.941,13.274,-32.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ba4c2707e08c,train,ከንቲባ አዳነች በአዲስ አበባ ከተማ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተገነባውን የስፖርት ማዘውተሪያ፣ የህጻናት መጫወቻና የህዝብ መዝናኛ ቦታን ስራ አጀምረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,9.793,8.806,0.0,9.793,-28.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ebb30dadb5dc,train,ህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር በህጋዊ መንገድ ግብር ከፍለው ለሚሰሩ ነጋዴዎች አወዳዳሪ ያልሆነ የገበያ ሁኔታን በመፍጠር የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እድገት ክፉኛ ይጎዳል።,spk_60ecffd12b7a,am,12.993,10.951,0.329,12.993,-31.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a400eb365030,train,ኢትዮጵያ የእናቶችና ህፃናት ጤና በሁሉም የጤና ተቋማት በተሟላ መልኩ መስጠት የሚያስችል ጥረት እያደረገች ነው ያሉት ሚኒስትሯ፥ የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማጠናከር የአጋር አካላት ሚና ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,15.073,12.983,0.469,15.073,-31.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_991e10f198cc,train,"የዓለም ዓቀፍ የወጣቶች ቀን ""የተደመረ የወጣቶች አቅም ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት"" በሚል መሪ ሀሳብ የፌደራልና የክልል የስራ ኃላፊዎች፣ ወጣቶች የወጣት አደረጃጀቶች መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል።",spk_60ecffd12b7a,am,15.393,13.213,0.0,15.393,-32.8,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_b90b29426aac,train,ጥሩ የፊልም ፅሁፍ የገፀ ባህሪያቱን ውጫዊ ድርጊት ብቻ ሳይሆን የውስጣቸውን የህሊና ግጭት እና ተስፋ በማሳየት ተመልካቹን ከታሪኩ ጋር በጥልቀት ማስተሳሰር አለበት።,spk_60ecffd12b7a,am,12.473,12.098,0.0,12.473,-23.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5152682b6f53,train,ግዙፍ የውጭ ኩባንያዎች በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት መዋዕለ ንዋያቸውን ሲያፈሱ የአካባቢ ጥበቃን እና የሰራተኞችን መብት ማክበራቸውን መንግስታት ሊቆጣጠሩ ይገባል።,spk_60ecffd12b7a,am,17.433,12.322,1.468,17.433,-31.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2b61571303cd,train,አንዳችን ለአንዳችን የመኖር ምክንያት ለመሆን የደም ልገሳ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,5.274,5.274,0.0,5.274,-28.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1acdf1134e31,train,በኦሮሚያ ጤና ቢሮ የሴቶች፤ ህጻናትና አረጋውያን አካቶ ትግበራ ዳይሬክተር ሲስተር ሰላም ሀሰን በበኩላቸው በኦሮሚያ ክልል የጾታዊ ጥቃትን ለመከላከል ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.993,13.154,0.0,13.993,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f3bdbd0f9f2f,train,ይህ ሃብት ከዚህ ዓመት ጀምሮ ለሦስት ዓመታት ጥቅም ላይ እንደሚውል በመጥቀስ የሀብት ማሰባሰብ ስራው ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,8.153,7.032,0.389,8.153,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f90d938c66da,train,ከአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች መካከል አቶ ኦፒዮ ኡኩኝ በሰጡት አስተያየት  የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ነፃ የደም ግፊትና የስኳር በሽታ ምርመራ አገልግሎት አድርገው ራሳቸውን በማወቅ በቀጣይ ከበሽታው ለመጠበቅ መልካም እድል የፈጠረላቸው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,16.113,14.764,0.0,16.113,-31.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4637f33132bc,train,ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከተማ አስተዳደሩ በልደታ ክፍለ ከተማ 106 የቀበሌ ቤቶችን ጧሪና ደጋፊ ለሌላቸው አቅመ ደካሞች፣ የአካል ጉዳተኞችና የሀገር ባለውለታዎች ለሆኑ እና እጅግ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ የከተማዋ ነዋሪዎችን በመለየት ዛሬ በእጣ ማስተላለፉን ጠቁመዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,16.233,15.675,0.0,16.233,-31.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fb0fcaa4ada6,train,ይህም የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብሩን በማስፋት ትኩረቱን ትምህርት ላይ ያደረገ የተሻለ ትውልድ ለማፍራት የተጀመረው ስራ እንደሚቀጥል አስረድተዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,9.393,8.24,0.0,9.393,-30.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5eb10d530478,train,በክልሉ እስካሁን ለመጣው ለውጥ የሀገር ሽማግሌዎች ሚና ከፍተኛ መሆኑን ጠቁመው፣ የክልሉ መንግስት ለሽምግልና ስርዓት መዳበር አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,9.834,8.25,0.359,9.834,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_14f8e820e4a4,train,አዲሱ ዓመት ለኢትዮጵያ እና ህዝቦቿ የሰላም እና የብልጽግና እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,4.434,4.074,0.359,4.434,-27.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d37f1d13cb89,train,የቡሳ ጎኖፋ ኃላፊ አቶ መሀመድ ጁንዳ በበኩላቸው ቡሳ ጎኖፋ ከአባላቱና ሀብት በማፈላለግ  በኦሮሚያ ለተለያዩ የልማት ስራዎች፣ ለሰብአዊ እርዳታና ለመልሶ ማቋቋሚያ እንዲሁም ለተማሪዎች ምገባና ሌሎች ድጋፎች አስተዋፅኦ አበርክቷል ብለዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,17.354,15.886,0.687,17.354,-30.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_54f26b453b9d,train,በዚህም በዞኑ በትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብር 75ሺህ ተማሪዎች ተጠቃሚ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,8.354,7.085,0.0,8.354,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b4e08d44aa6f,train,የሰው ልጅ በተፈጥሮው ስህተት ሰሪ በመሆኑ ካለፉት ስህተቶቻችን ጋር እራሳችንን ከመውቀስ ይልቅ እንደ ትልቅ የህይወት ትምህርት ወስደናቸው የተሻለ ሰው ለመሆን ጥረት ማድረግ አለብን።,spk_60ecffd12b7a,am,12.114,10.168,0.579,12.114,-28.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d51832a2c12f,train,ለተለያዩ አደገኛ ነገሮች ሱስ መጋለጥ ሰዎች በውስጣቸው ያለውን ጥልቅ የስነ ልቦና ህመም እና ባዶነት ለማስታገስ የሚጠቀሙበት የተሳሳተ የማምለጫ መንገድ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,11.713,9.788,0.304,11.713,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_240d317ab17c,train,ሴት ልጆችን ማስተማር የአንድን ግለሰብ ህይወት ከመቀየር ባለፈ የቤተሰብን ጤንነት ለማሻሻል እና የሀገርን ኢኮኖሚ ከድህነት ለማውጣት ዋነኛው ቁልፍ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,12.633,10.139,0.399,12.633,-27.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6b815ea3c46,train,በህይወታችን ውስጥ የሚያጋጥሙንን ፈተናዎች እና ውጣ ውረዶች በአዎንታዊ እይታ መመልከት፣ የስነ-ልቦና ጥንካሬያችንን ከማሳደጉም በላይ ከችግሩ ቶሎ እንድናገግም ይረዳናል።,spk_60ecffd12b7a,am,12.233,10.477,0.504,12.233,-28.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_17f69561892d,train,በከተሞቹ በኡለማዎች ዘርፍ ለመጅሊስ ምርጫ የድምፅ መስጠት ሥነ-ስርአት ተካሂዷል።,spk_60ecffd12b7a,am,6.793,5.255,0.893,6.793,-26.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c108f8d46907,train,ዕውቅናው የተሰጠው በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው የሴት አመራሮች የምክክር መድረክ ላይ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,4.913,4.913,0.0,4.913,-29.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1722f76b5067,train,በራሳችን ላይ ያለን እምነት እና ግምት ከልጅነት ጀምሮ በዙሪያችን ካሉ ሰዎች ከምንሰማው የማበረታቻ ወይም የነቀፋ ቃል ጋር በጥብቅ የተቆራኘ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,11.354,9.396,0.396,11.354,-29.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_93de59450e15,train,ወጣት ሁንዴ ቶለሳ በበኩሉ ኢሬቻ ትልቅ የኢኮኖሚ ትሩፋት እንዳስገኘለት ጠቁሞ በአዳዲስ ዲዛይን ያሸበረቁ የባህል አልባሳትን ለገበያ ማቅረቡን ገልጿል።,spk_60ecffd12b7a,am,11.674,10.246,0.345,11.674,-28.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a2a49aa7cf29,train,ፊልም በሚቀነባበርበት ጊዜ የሚቆረጡበት ቦታ እና የትዕይንት ሽግግር ፍጥነት፣ የፊልሙን አጠቃላይ ምት በመወሰን የተመልካቹን ትኩረት እና ስሜት የመቆጣጠር ሀይል አለው።,spk_60ecffd12b7a,am,14.153,11.355,0.971,14.153,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4b9e334836e9,train,በምክክር መድረኩ ላይም የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ ሥራ ሃላፊዎች፣ ከሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች የተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ናቸው።,spk_60ecffd12b7a,am,10.473,8.886,0.466,10.473,-31.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a5eb9af4c287,train,መምህራን ተማሪዎቻቸውን በፈተና ውጤት እና በቁጥር ብቻ ከመመዘን ይልቅ፣ የእያንዳንዱን ተማሪ ልዩ ተሰጥኦ፣ የፈጠራ ችሎታ እና የስነ-ምግባር አቋም ያካተተ ሁለንተናዊ የምዘና ስርአት መተግበር አለባቸው።,spk_60ecffd12b7a,am,16.994,13.893,0.57,16.994,-30.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_075684c2ca83,train,"ዘንድሮም ""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል መሪ ሃሳብ ለ4ኛ ጊዜ በሁለት ቡድን ተከፍሎ ጉዞ መጀመሩንና በርካታ የበጎ ፈቃድ ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ተናግረዋል።",spk_60ecffd12b7a,am,8.993,8.993,0.0,8.993,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_079e61ae7720,train,በመድረክ ተውኔት ላይ ተዋንያን ከካሜራ ጀርባ ሳይሆን ከተመልካቹ ጋር ፊት ለፊት ስለሚገናኙ የሚያሳዩት የድምፅ አወጣጥ እና የሰውነት እንቅስቃሴ እጅግ የተጋነነ መሆን ይኖርበታል።,spk_60ecffd12b7a,am,11.354,10.351,0.457,11.354,-30.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_493fa7a43e00,train,የእኔ ከሚሉት ወይም ከጎደኛቹ አልያም ከቤተሰብዎ ጋር ስላሰለፏቸው የደስታ ጊዜያት ማሰብ በራሱ ትልቅ የደስታ ምንጭ ይሆንዎታል ።,spk_60ecffd12b7a,am,8.274,7.346,0.0,8.274,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c22fceed609f,train,በከተማው በሰበታ ክፍለ ከተማ በዲማ ሆስፒታል ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት የሆነውን ጨምሮ በቢሾፍቱና በአርሲ ነገሌ የአንድ ማዕከል የአገልግሎት መስጫ ማዕከላት ተከፍተው ለአገልግሎት መብቃታቸውን አስረድተዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,11.233,10.287,0.397,11.233,-27.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_089992ee08a5,train,የጉቶ ጊዳ ወረዳ አስተዳደሪ አቶ ተመስገን ገቢሳ በወረዳው በተጠናቀቀው በጀት አመት በመንግሥት እና በህብረተሰቡ ተሳትፎ የ11 የተለያዩ ፕሮጀክቶች ግንባታቸው መጠናቀቁን ገልፀዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,12.834,12.834,0.0,12.834,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4009495067b2,train,4ኛው ዙር ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ ወጣቶች በወላይታ ሶዶ ከተማ የጽዳት ዘመቻና ደም ልገሳ መርሃ ግብር አከናውነዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,7.354,7.354,0.0,7.354,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f108eff5badc,train,ማህበራዊ መገለል እና የብቸኝነት ስሜት በቀን አስራ አምስት ሲጋራ ከማጨስ ጋር እኩል በሆነ ደረጃ ለጤና አደገኛ መሆኑን እና እድሜን እንደሚያሳጥር ሳይንሳዊ ጥናቶች አረጋግጠዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.114,10.389,0.864,13.114,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bc565f7beb65,train,በጉባዔው ላይ የተገኙት አቶ አወሉ እንዳሉት 'ቡሳ ጎኖፋ' በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ወቅት የመረዳዳትና ፈጥኖ የመድረስ ባህላዊ እሴትን ለማጎልበት ታስቦ በክልሉ መንግስት የተቋቋመ ድርጅት ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,16.194,13.62,0.349,16.194,-30.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_89b38abd62a3,train,በደቡብ ወሎ ዞን የወባ በሽታ ስርጭትን ለመከላከል እየተደረገ ባለው እንቅስቃሴ ውስጥ ሁሉም አካባቢውን ከማፅዳት ጀምሮ የድርሻውን መወጣት እንዳለበት ተገለጸ።,spk_60ecffd12b7a,am,10.114,8.913,0.0,10.114,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cb65943b8910,train,የዘመን መለወጫ በዓሉ የህብረተሰቡን አብሮነትንና አንድነት በማጠናከር ለማህበራዊ መስተጋብር መሰረት ከመሆኑም ባለፈ ጠንካራ የሥራ ባህልና መልካም ስነምግባርን የሚያበረታታ መሆኑ ገልጸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,11.434,11.084,0.0,11.434,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_227cc0b3b948,train,አነስተኛ የብድር ተቋማት የባንክ አገልግሎት ለማያገኙ የገጠር አርሶ አደሮች የራሳቸውን ንግድ እንዲጀምሩ ትልቅ የገንዘብ ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ።,spk_60ecffd12b7a,am,12.873,9.795,0.708,12.873,-34.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b8533a50d961,train,እኛም ለኢትዮጵያ ንጋት እና ምጥቀት ያስፈልገናል፡፡ 2018 የኢትዮጵያ ታላቅነት የበለጠ እየነጋ፣ የበለጠ እየበራ፣ የበለጠ እየፈካ የሚሄድበት ነው፡፡ የሕዳሴ ግድብን ባየን ቁጥር የኢትዮጵያን አይበገሬነትና ቻይነት እናስታውሳለን፡፡ ሐይቁን ባየን ጊዜ ደግሞ የኢትዮጵያን ንጋት እናስባለን፡፡ “ንጋት ሐይቅ” የተባለውም ለዚህ ነው፡፡ ግድቡ እስካሁን የነበረውን ይናገራል፡፡ ሐይቁ ከዚህ በኋላ የሚመጣውን ያበሥራል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,28.553,28.553,0.0,28.553,-25.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_754fe9bb176b,train,"ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ""ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት "" በሚል መሪ ሃሳብ ሀገራዊ የሰላም የውይይት መድረክ መካሄዱ ይታወቃል።",spk_60ecffd12b7a,am,8.473,7.528,0.49,8.473,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4f7811803476,train,የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተደድር ኢብራሂም ዑስማን በበኩላቸው፤ ምሩቃን በትምህርት ቆይታቸው በቀሰሙት እውቀት ህዝብንና ሀገርን በቅንነትና በታታሪነት ማገልገል እንደለባቸው አሳስበዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.633,12.513,0.0,13.633,-27.2,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_85d93ee6eae4,train,መምህራን ተማሪዎቻቸውን በፈተና ውጤት ብቻ ከመመዘን ይልቅ የእያንዳንዱን ተማሪ ልዩ ተሰጥኦ እና የፈጠራ ችሎታ ያካተተ ሁለንተናዊ የምዘና ስርአት መተግበር አለባቸው።,spk_60ecffd12b7a,am,12.034,10.013,0.46,12.034,-25.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_51cafc6fc45d,train,የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ እያሱ ይላቅ እንዳሉት የዞኑን ፀጋ አሟጦ በመጠቀም የህዝቡን የሰላምና ልማትና ስራዎች ተጠቃሚ ለማድረግ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,10.873,9.772,0.376,10.873,-29.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_85b3ed7a43a2,train,መንግስት ደጃፋችን ላይ ባስገነባልን የእጅ ጉድጓድ የንጹሕ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ በመሆናችን ደስታ ተሰምቶኛል ያሉት አቶ አምበርብር፤  የውሃ ተቋሙን  በባለቤትነት ጠብቀው  ለመንከባከብ የድርሻቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,16.113,14.768,0.0,16.113,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d57888fbea94,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን ለመርዳት እያገዘና የህብርተሰቡን እርስ በእርስ የመደጋገፍ ባህል እያጎለበተ መሆኑ ተገለጸ።,spk_60ecffd12b7a,am,11.194,9.689,0.325,11.194,-30.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_df2e792af2d3,train,እነዚህ አንጋፋ አርቲስቶች ውጭ ሀገር ድረስ ሂደው በቀሰሙት እውቀትና ባገኙት ክህሎት የቴአትር ጥበብን ለማሳደግ የለፉ እንደነበሩ አስታውሰው፤ በህይወት የቆዩት ብቸኛው ባለውለታ ጋሽ ደበበ ብቻ ነበሩ ብለዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,12.633,12.193,0.441,12.633,-32.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f5debe83b60d,train,የታላቁ ህዳሴ ግድብ እንደ ዓድዋ ድል ሁሉ የመላው አፍሪካውያን ኩራትና ተምሳሌት የሆነ ፕሮጀክት መሆኑን አንስተው፤ የኢትዮጵያዊያን ትብብር ውጤት በይፋ ያሳየ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,9.873,8.771,0.388,9.873,-25.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dbfc4f36d038,train,ፈተናውን በስኬት ለማጠናቀቅ አስፈላጊው ቅደመ ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,3.913,3.091,0.823,3.913,-30.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b055d994e16c,train,አንዳንዴ በውስጣችን የታመቀውን ከባድ ስሜት እና ማለቂያ የሌለውን ጭንቀት ለምናምነው ሰው በግልፅ አውጥቶ መናገር፣ ትልቅ የስነ-ልቦና እፎይታን እና የመረጋጋት ስሜትን ይሰጠናል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.954,11.398,0.477,13.954,-28.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5c9c34a8b452,train,•  ህመሙ ተባብሶ የመጨረሻው የመድከም ደረጃ ላይ ሲደርስ ታማሚውን በሕይወት ለማቆየት የኩላሊት ዕጥበት ሕክምና መጀመር ብሎም የመጨረሻው ሕክምና የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ መሆኑን ዶክተር ለጃ አብራርተዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,12.914,11.916,0.302,12.914,-30.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_00d8e94d9dec,train,በተለይም የአማራ ክልል ባለው የተፈጥሮ፣ ሰው ሰራሽና ታሪካዊ እምቅ የመስህብ ሃብት ለመሆኑ የላሊበለ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የጎንደር ግንብ፣ ሰሜን ተራሮችና ሌሎች የመስህብ ሃብቶች ማሳያ ናቸው።,spk_60ecffd12b7a,am,12.713,12.403,0.0,12.713,-32.0,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_d9748a88ca4d,train,የኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ፉአድ ገና በበኩሉ፤ የወጣቶችን ቀን የምናከብረው ለመገንባት የምንመኛትን ኢትዮጵያ በተደመረ የወጣቶች አቅም እውን ለማድረግ በማለም ጭምር ነው ብሏል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.873,13.065,0.504,13.873,-32.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_68880ec8ba5d,train,በንግዱ ዓለም የደንበኞች አገልግሎት ጥራት ከምርቱ ጥራት እኩል ወሳኝ በመሆኑ ደንበኛን የሚያከብር ድርጅት በገበያው ላይ የረጅም ጊዜ ተወዳዳሪ ሆኖ ይቆያል።,spk_60ecffd12b7a,am,12.233,9.962,0.0,12.233,-31.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_df39fb9e1ddd,train,በውሃ ተቋማቱ ግንባታ ሂደትም  ለተደራጁ ወጣቶች ቅድሚያ በመስጠት የስራ እድል ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አስረድተዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,6.513,6.176,0.337,6.513,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_82fe419b2bc3,train,ዘጋቢ ፊልሞች እውነተኛ ታሪኮችን በመመርመር ለህብረተሰቡ ግንዛቤ ከማስጨበጣቸውም ባለፈ ውሳኔ ሰጪ አካላት ፖሊሲዎቻቸውን እንዲያስተካክሉ ትልቅ ግፊት የማድረግ አቅም አላቸው።,spk_60ecffd12b7a,am,13.993,11.375,0.0,13.993,-27.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f585d3ba49b2,train,በጎ ፈቃደኝነት ማኅበረሰባዊ ለውጥን ከማምጣት አኳያ የላቀ ሚና  እያበረከተ መሆኑ ተገለጸ።,spk_60ecffd12b7a,am,7.394,6.682,0.0,7.394,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6c92896ba99d,train,ለወባ ተጋላጭ 7 ወረዳዎች ተለይተው ሕብረተሰቡን በማስተባበር የተካሄደው የመከላከል ስራ ውጤታማ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,7.553,7.049,0.0,7.553,-30.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5d4bf7e1751a,train,በሀገራችን ሲኒማ ታሪክ ውስጥ ባህላዊ ትረካዎችን በዘመናዊ የፊልም ጥበብ አዋህዶ ማቅረብ የሀገሪቱን ኪነ ጥበብ በአለም አቀፍ መድረክ ተወዳዳሪ ለማድረግ ወሳኝ እርምጃ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,11.553,9.667,0.402,11.553,-27.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_97dbfd4de0f6,train,በባህላዊ አልባሳት ንግድ ላይ ከተሰማሩት መካከል አቶ ሰይፉ ፈይሳ እንዳሉት፤ ኢሬቻ የሥራቸውን ውጤት ይበልጥ ለገበያ የሚያቀርቡበትና ተጠቃሚ የሚሆኑበት በዓል ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,10.594,9.29,0.571,10.594,-27.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_48c1ebc1a416,train,በረቂቅ አዋጁ የዝግጅት ሂደት የፌደራል ስርዓትን ከሚከተሉ ዘጠኝ ሀገራት ልምድና ተሞክሮ በመውሰድ የተሻለ ግብዓት የታከለበት መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,10.274,8.753,0.71,10.274,-34.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_74f436ee79a8,train,የኮንስትራክሽን ዘርፍ እድገት በአንድ በኩል የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ ሲረዳ በሌላ በኩል የብረት እና የሲሚንቶ ኢንዱስትሪዎችን በማንቀሳቀስ ኢኮኖሚውን ያነቃቃል።,spk_60ecffd12b7a,am,11.873,10.016,0.728,11.873,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cd8855a4a977,train,በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ተግባራዊ እየተደረገ የሚገኘው የትምህርት ቤት ምገባ የተማሪዎችን  መጠነ ማቋረጥ ለመቀነስ እያገዘ መሆኑን የዞኑ ትምህርት ጽህፈት ቤት ገለጸ፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,10.594,9.211,0.0,10.594,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bd3df8d28b91,train,የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር እና የቀቤና ልማት ማህበር ቦርድ ሰብሳቢ ሙአዝ በድሩ (ዶ/ር)፤ የሚገነባው አዳሪ ትምህርት ቤት ጥራት ያለው ትምህርትን ተደራሽ ለማድረግ የሚያግዝ ነው ብለዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.473,12.561,0.0,13.473,-28.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9cf37d7a7211,train,አንድ ምርጥ ተዋናይ በካሜራ ፊት ራሱን ሙሉ በሙሉ በመርሳት እና የገፀ-ባህሪውን ማንነት በመላበስ፣ የተፃፈውን ደረቅ ፅሁፍ ህይወት ዘርቶበት እውነተኛ ሰው አድርጎ ሊያቀርበው ይገባል።,spk_60ecffd12b7a,am,12.153,12.153,0.0,12.153,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_193460d91f9a,train,አንዳንዴ በውስጣችን የታመቀውን ከባድ ስሜት እና ጭንቀት ለምናምነው ሰው በግልፅ አውጥቶ መናገር ትልቅ የስነ ልቦና እፎይታን እና የመረጋጋት ስሜትን ይሰጠናል።,spk_60ecffd12b7a,am,15.793,12.829,1.238,15.793,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_11dae1a0c907,train,ሌሎች ሰዎች የሚሰማቸውን ሀዘንም ሆነ ደስታ ልክ እንደራሳችን አድርገን የመረዳት እና የመካፈል ችሎታ ጤናማ እና ጠንካራ የሆነ ማህበራዊ ግንኙነት ለመመስረት መሰረት ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,13.434,11.192,0.597,13.434,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2f304badefc0,train,የአንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ ቤተሰብ አባል የሆነው መኮንን ደጀኔ፤ አርቲስት ደበበ እሸቱ እስከ ህልፈቱ ድረስ ጊዜውን በማንበብ የሚያሳልፍ ለወጣቶች አርአያ የሚሆን እንደነበር ገልጿል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,11.434,10.218,0.0,11.434,-31.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_18cfef62e5f4,train,በመጨረሻም ምክር ቤቱ በረቂቅ አዋጁ ላይ ከተወያየ በኋላ የኢትዮዽያ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ረቂቅ አዋጅን በአዋጅ ቁጥር 1386/2017 ዓ.ም በሙሉ ድምፅ አፅድቋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,15.354,13.732,0.0,15.354,-33.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_87803572f153,train,አንድ ሀገር ወደ ውጭ ከምትልከው ምርት ይልቅ ከውጭ የምታስገባው እቃ በከፍተኛ ደረጃ ሲበልጥ ኢኮኖሚዋ ለውጭ እርዳታ እና ብድር ተጋላጭ ይሆናል።,spk_60ecffd12b7a,am,10.114,8.952,0.0,10.114,-34.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_351131f7c4cc,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሚሊሻ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ እስማኤል አብዱራህማን በበኩላቸው በክልሉ ያለው ሰላም ህዝቡ ወደ ተሟላ የልማት ሥራ እንዲገባ ማስቻሉን ተናግረዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,10.793,9.779,0.48,10.793,-29.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9a19c1bd129f,train,ከዚህ በተጨማሪ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ይሁንታ የተመሰረተው የቡሳ ጎኖፋ ስርዓት በክልሉ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተማሪዎችን የምገባ መርሃ ግብር ተጠቃሚ ማድረጉንም አውስተዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,11.434,10.529,0.485,11.434,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3a138520c835,train,ትምህርት ቤቶቹን በቴክኖሎጂ በማደራጀት የነገ ሀገር ተረካቢ ትውልድ እንዲያፈሩ በትኩረት እንደሚሰራም ጠቁመዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,6.913,6.564,0.35,6.913,-27.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_602675b86a7d,train,በዞኑ የትምህርት ተደራሸነትንና ጥራትን ለማረጋገጥ ከሚደረገው ጥረት በተጓዳኝ መጠነ ማቋረጥን ለመቀነስ ትልቅ እገዛ እያደረገ ነው ብለዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,9.914,7.895,0.591,9.914,-31.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6e68e25a87f,train,የፆታ ጥቃት የከፋ ደረጃ ላይ መድረሱን የገለፁት ሲስተር ፋጡማ የወራት እድሜ ካላቸው ህፃናት እስከ አረጋውያን የችግሩ ሰለባ እየሆኑ ነው ብለዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,8.754,8.086,0.0,8.754,-26.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_50b633483ac6,train,"""ማሽቃሬ ባሮ"" ሲቃረብ የሸካቾ ዘመድ አዝማድ ተሰባስቦ የተጣላ ካለም ቅራኔውን በእርቅ በመፍታት በፍቅርና በአንድነት ያከብራል ያሉት አቶ ሙሉጌታ ይህም የህብረተሰቡ አብሮነትን ለማጠናከር ያግዛል ብለዋል።",spk_60ecffd12b7a,am,14.514,13.556,0.0,14.514,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3715c46c4785,train,ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ቀንን አስመልክቶ የተዘጋጀው አውደ ርዕይም ተማሪዎች የሀገራቸውን ታሪካዊ፣ ባህላዊና ሰው ሰራሽ የንድፈ ሃሳብ የመስህብ ሃብቶች በተግባር የሚገነዘቡበት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,11.834,10.949,0.431,11.834,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e1e674cee56b,train,በክልሉ የገጠር እና ከተማ ወረዳዎች በአቅመ ደካማ ቤት እድሳትና ችግኝ ተከላ ሥራ በተጀመረው መርሃ ግብር ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሮዛ ኡመር፣ በብልጽግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ጌቱ ወየሳን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ አመራሮች ተገኝተዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,20.834,18.716,0.0,20.834,-32.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_22f8e244c87a,train,በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የሚገኙ እሳተ ገሞራዎች ሲፈነዱ የሚወጣው አመድ እና ጋዝ ለጊዜው የአየር ብክለት ቢያስከትልም፣ በረጅም ጊዜ ሂደት ውስጥ ግን አፈሩን እጅግ ለም በማድረግ ለግብርና ተስማሚ ያደርገዋል።,spk_60ecffd12b7a,am,13.633,12.815,0.467,13.633,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6308e186474d,train,ሱስ አብዛኛውን ጊዜ የባህሪ ብልሹነት ውጤት ብቻ ሳይሆን፣ ሰዎች በውስጣቸው ያለውን ጥልቅ የስነ-ልቦና ህመም፣ ባዶነት እና ጭንቀት ለማስታገስ የሚጠቀሙበት የተሳሳተ የማምለጫ መንገድ ነው።,spk_60ecffd12b7a,am,14.514,11.975,0.327,14.514,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a9e6495d1ae2,train,በዚህም ምርመራ፣ መድሃኒት የማስጀመርና የቫይረሱን ስርጭት መጠን ለመከታተል የሚያስችል የሕክምና አገልግሎት በጤና ተቋማት እየተሰጠ ነው ብለዋል፡፡,spk_60ecffd12b7a,am,8.993,8.311,0.0,8.993,-28.9,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_68facf5cbd83,train,ላለፉት አስራ አንድ ወራት የሕክምና ባለሙያዎቹ ለኩላሊታቸው  ተገቢውን ሕክምናና እንክብካቤ እያደረጉላቸው በመሆኑ ጤናቸው መሻሻሉን ገልጸዋል ።,spk_52ec73e07cb6,am,12.674,11.869,0.0,12.674,-33.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4b48a064ba61,train,የክልሉ የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ  ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ  እንደገለጹት፤ እየተገባደደ ባለው  የበጀት ዓመት ከ49 ሺህ በላይ ዜጎችን በኢትዮ ኮደርሥ ሥልጠና ለማሳተፍ ታቅዶ  60 ሺህ  ዜጎችን በማሰልጠን ከዕቅድ በላይ ማከናወን ተችሏል፡፡,spk_52ec73e07cb6,am,19.233,18.137,0.0,19.233,-32.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d97f8705e912,train,በተጨማሪም ማዕከሉ የሪፈራል ቅብብሎሽን እና የሕክምና ባለሙያዎችን ጊዜና እንግልት በማስቀረት ወሳኝ ሚና መጫወቱንም አንስተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,11.313,9.926,0.0,11.313,-33.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4586ecd2b66b,train,በዚህም ድርጅቶቹ እስካሁን ያበረከቱት አስተዋጽኦ ምን ይመስላል? በቀጣይስ እንዴት እንጓዝ? ምን ላይ እናተኩር የሚለው ጉዳይ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ ነው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.553,13.553,0.0,13.553,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd81e99d2237,train,በመሆኑም የዚህ ማህበር አባል በመሆኑ ክብር እንደሚሰማው ገልፆ ፤ በበጎ ፍቃደኝነት የሚሰጠውን የደም ልገሳ አጠናክሮ መቀጠሉን ተናግሯል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.754,11.591,0.0,12.754,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4ee04b1da7bc,train,አዲስ አበባ ለዓለም አቀፍ ሚናዋና ለዲፕሎማሲያዊ መስተንግዶዋ ያላትን ብቃት በማረጋገጥ፣ የአፍሪካን የላቀ ሚና የሚያጎሉ ሁነቶችን ከመደገፍ ወደኋላ አይልም።,spk_52ec73e07cb6,am,15.473,15.092,0.0,15.473,-33.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fae1472f3d99,train,ከተፈታኞች መካከል 2ሺህ 382ቱ በበይነ መረብ ቀሪዎቹ ደግሞ በወረቀት ፈተናውን የሚወስዱ መሆናቸውን አመልክተዋል ።,spk_52ec73e07cb6,am,10.514,10.182,0.0,10.514,-35.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_db71eb60c22b,train,በዓመት ሁለት ጊዜ የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በከተማችን በርካታ የሀገር ውስጥና የውጪ እንግዶች የሚሳተፉበት በመሆኑ ከተማዋ በጉጉት የምትጠብቀው ነው ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,17.314,13.609,0.463,17.314,-32.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d5dc00454ca5,train,ርዕሰ መስተዳድሩ የሲዳማ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን SBC ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ያስገነባውን ስቱዲዮ ዛሬ መርቀዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,10.274,10.274,0.0,10.274,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d921408c7c6b,train,የኢትዮጵያ ስኳር ህመም ማህበር 96 ቅርንጫፉች ያሉት መሆኑን ጠቅሰው በአፋር ክልል ከሚገኙት አራቱ ቅርንጫፎች በተጨማሪ በአዋሽ ሰባት ከተማ ቅርንጫፍ  ለመክፈት መታቀዱንና የሚደረገው ድጋፍ እንደሚቀጥልም ነው ያስረዱት።,spk_52ec73e07cb6,am,20.194,17.749,0.0,20.194,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6d4b2ac1327,train,የጂንካ ደም ባንክ አገልግሎት አስተባባሪ አለሙ አንክሺ፤ የማህበሩን የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ የማህበሩ ሰራተኞች እና አባላት ደም በመለገስ ላበረከቱት ድጋፍ አመስግነው፤ ይህ የበጎ ፍቃድ ተግባር በቀጣይም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,21.713,19.558,0.0,21.713,-34.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_823b8bf65e3c,train,የድሬዳዋ አስተዳደር ባለሃብቶችንና ግብር ሰናይ ድርጅቶችን በማስተባበር ማዕከሉን በማስገንባት  አገለግሎት መስጠት  ከጀመረ ሁለት ዓመታት እንደሆነው ተመልክቷል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.914,11.573,0.0,12.914,-33.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cb1fd484412b,train,በኦሮሚያ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ተከታታይ የመምህራን አቅም ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቤት ቢሮ ገለጸ።,spk_52ec73e07cb6,am,12.594,8.378,0.0,12.594,-39.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_64ea4698d447,train,የደም ልገሳን አስፈላጊነት ተረድተው ወደ ተግባር ከተሰማሩ በኋላ ከ28 ዓመታት በላይ ያለማቋረጥ በማካሄድ ታላቅ በጎነት ፈጽመዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.034,10.072,0.0,12.034,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2d9e2751f276,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዜጎች በዌብ ፕሮግራሚንግ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግ፣ ዳታ ሳይንስና አርተፊሻል ኢንተለጀንሥ መሰረታዊ የዲጂታል ክህሎት እንዲኖራቸው ለማስቻል የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠና በሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም ማስጀመራቸው ይታወሳል።,spk_52ec73e07cb6,am,21.553,18.238,0.0,21.553,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aa50d3913250,train,ላለፉት ሁለት ሳምንታት የተጠናከረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች የተሰሩ መሆኑን ገልፀው በቀጣይ ሁለት ሳምንትም ይህ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አብራርተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.354,11.581,0.0,12.354,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_100a1b06ff08,train,በስነ-ምግባር የታነፀ ትውልድ ለማፍራትና ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት ተደራሽ የማድረግ ተግባር ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ገለፀ።,spk_52ec73e07cb6,am,12.434,10.46,0.0,12.434,-39.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_18d4a00ec421,train,ግንባታዎቹ በጊዜ ገደቡ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,6.593,6.593,0.0,6.593,-37.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_30647b253d22,train,ሚዲያ የኅብረተሰብን ዕድገትና ውድቀት የሚወስን ቁልፍ ኃይል ነው። ከውጪ የሚመጡ አሉታዊ ትርክቶችንና የአፍሪካን ደማቅ ማንነት የማያሳዩ ዘገባዎችን ለመቀልበስ፣ አፍሪካውያን ስለራሳቸው ማንነትና ስኬቶች በራሳቸው አንደበት መናገር አለባቸው።,spk_52ec73e07cb6,am,22.354,19.558,0.0,22.354,-37.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0e9c14b1e0de,train,በዓለም ላይም የህሙማን ቁጥር እየጨመረ የመጣው በማደግ ላይ ባሉና ባላደጉ አገራት ላይ መሆኑን ጠቅሰው፤ ለአብነትም ከ5 የስኳር ህመምተኛ 4ቱ የሚገኙት ባላደጉ አገራት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,16.194,14.333,0.0,16.194,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef8c26424752,train,የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለቱሪዝም ዘርፍ እድገት ወሳኝ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ጠቅሰው ይህንኑ እምቅ ሃብት በአግባቡ እና ዘላቂ በሆነ መልኩ ለመጠቀም የሰለጠነ የሰው ኃይል ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,18.113,13.556,0.0,18.113,-39.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0f339fdb242f,train,የምክክር  መድረኩ  የቤተሰብ ማህበረሰብ ምርታማነት ላይ የአስተሳሰብ  ለውጥ እንዲመጣ ለማድረግ  ያለመ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,9.954,9.611,0.0,9.954,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_32d9b1c4ac5e,train,"""የበጎነት መንፈስ የሚታየው በገንዘብ ልገሳ ብቻ ሳይሆን የራስን የሰውነት ክፍል በመስጠትም ጭምር ነው"" የሚለውን አባባል ያስመሰከሩ እውነተኛ የሕይወት አድን ጀግና ናቸው አቶ ሙላት አስራት።",spk_52ec73e07cb6,am,18.514,12.741,0.448,18.514,-40.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7198eaf5ee7f,train,በከተማና በገጠር ውጤታማ ስራዎች እየተከናወኑ ነው ያሉት ሚኒስትሩ በተለይም በትምህርት ልማት፣ በጤና ዘርፍ፣ የማህበራዊ ዋስትና ጥበቃን በማረጋገጥ በኩል በርካታ ውጤታማ ተግባራት እየተከናወኑ ናቸው ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,14.674,14.368,0.0,14.674,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d72152ac49b2,train,ለሰው ልጆች ሁሉ ሰብአዊ አገልግሎት በመስጠት የሰዎችን ህይወት ለማትረፍ፣ ድጋፍና እገዛ ለማድረግ ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጁ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል አባላት እና ሰራተኞች ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,14.993,13.812,0.0,14.993,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e521dc62696c,train,በቱሪዝም ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና ኮሚኒኬሽን መሪ ሥራ አስፈፃሚ አለማየሁ ጌታቸው፤ የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች መከበረ መጀመሩን ገልጸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.954,13.037,0.0,13.954,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9849df508778,train,የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ኢንጂነር ቶፊቅ ጀማል (ዶ/ር) ዩኒቨርሲቲው ከመማር ማስተማር ባለፈ በምርምርና በማህበረሰብ አገልግሎት ኃላፊነቱን በብቃት እየተወጣ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.553,11.648,0.0,13.553,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e508eaac4275,train,"""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል መሪያ ሀሳብ የ2017 የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መድረክ  ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተካሄዷል።",spk_52ec73e07cb6,am,10.034,10.034,0.0,10.034,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6373b9e36625,train,በጋዜጠኝነትና ተግባቦት ትምህርት በከፍተኛ ማዕረግ የተመረቀችው ሊድያ አለማየሁ፤ የሀገርን ጥቅም በማስቀደም በመረጃ ተደራሽነትና እውነታን በማሳወቅ ረገድ የድርሻዋን ለማበርከት መዘጋጀቷን ተናግራለች።,spk_52ec73e07cb6,am,16.834,15.469,0.0,16.834,-35.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6a9c6c62d845,train,ተጋጣሚው ፋሲል ከነማ በውድድር ዓመቱ 14 ጨዋታዎች አድርጎ ስድስት ጊዜ ሲያሸንፍ ሽንፈት ያጋጠመው አንድ ጊዜ ብቻ ነው። በሰባት ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርቷል። 10 ግቦችን ከመረብ ጋር ሲያገናኝ አምስት ጎሎችን አስተናግዷል።,spk_52ec73e07cb6,am,17.873,13.737,0.384,17.873,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8e53d88387fa,train,በዲጂታል ቴክኖሎጂ የበቁ ዜጎችን ለማፍራት መንግሥት በሰጠው ትኩረትም የኮደርስ  ሥልጠናውን  ከወሰዱት  ውስጥ ከ 38 ሺህ በላይ ዜጎች የእውቅና የምስክር ወረቀት ማግኘታቸውን  ጠቅሰዋል፡፡,spk_52ec73e07cb6,am,14.434,13.352,0.0,14.434,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_35be68f0cdb7,train,ከተማ አስተዳደሩ በሰው ተኮር ስራዎች በርካታ ዜጎችን የቤት ባለቤት ማድረጉን ገልጸው፤ ከተማዋን ለነዋሪዎቿ ምቹና ውብ በማድረግ ተመራጭ የመኖሪያ ስፍራ እየተፈጠረ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,16.194,13.425,0.472,16.194,-40.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_180799c8afae,train,አውደ ጥናቱ በኢትዮጵያ በየሶስት ዓመቱ ሲካሄድ መቆየቱን ጠቁመው ለፖሊሲ አውጪዎችና ፈጻሚዎች በርካታ ጠቃሚ ግብዓት እንዳስገኘም አስረድተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.473,11.029,0.0,13.473,-38.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3206705f8609,train,በኢትዮጵያ ከ 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ከስኳር ህመም ጋር አብረው እንደሚኖሩ የኢትዮጵያ ስኳር ህመም ማህበር ገለፀ።,spk_52ec73e07cb6,am,8.834,8.112,0.0,8.834,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0abaaff1c977,train,በድሬዳዋ ሳብያን ጠቅላላ ሆስፒታል የተገነባው የኩላሊት ዕጥበት ማዕከል  በሚሰጣቸው ሕክምና ሕይወታቸውን እየታደገው መሆኑን  ታካሚዎች ገለጹ።,spk_52ec73e07cb6,am,11.633,9.671,0.0,11.633,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_72e7ea77b210,train,በዓሉ ለከተማዋ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብሮች ያለው አበርክቶ ከፍ ያለ ነው ያሉት አቶ ጥራቱ በከተማዋ የሚገኙ ተፈጥሯዊና ሃይማኖታዊ መስህብ ስፍራዎች የቱሪዝም ተጠቃሚነትን ለማሳደግ የጎላ ሚና እንዳላቸው አመልክተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,20.433,19.528,0.0,20.433,-33.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_13815a7d3c2f,train,እንደ አቶ ፋሲካው ገለጻ የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች ሥራዎቻቸውን የሚያሳዩበት እና የሚያስተዋውቁበት የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች ሳምንት መርሃ ግብር ተቀርጾ ተግባራዊ እየተደረገ ነው።,spk_52ec73e07cb6,am,14.674,13.95,0.0,14.674,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9da21322eabb,train,በቀጣይ በዓሉን ለመታደም በየዓመቱ ለመምጣት ዕቅድ እንዳላት የተናገረችው ወጣት ቃልኪዳን የሀዋሳ ህዝብ ላደረገላት አቀባበልና መስተንግዶም ምስጋናዋን አቅርባለች።,spk_52ec73e07cb6,am,12.274,11.432,0.371,12.274,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_604bd7d0b012,train,የኢትዮ ኮደርስ ሥልጠናው ሰልጣኞችን  ከዲጂታል ዓለም ጋር በመቀላቀል በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እንደሚያደርግ የገለጹት ደግሞ በሆሳዕና ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የፋሽን ዲዛይን አሰልጣኝ መምህር ዳዊት ከበደ  ናቸው።,spk_52ec73e07cb6,am,18.354,15.907,0.0,18.354,-34.9,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_92190ef9348e,train,በሀገራችን በተፈጥሮ ከታደሉ ከተሞች አንዷ የሆነችው ሀዋሳን የበለጠ ውብ፣ ሳቢና ለነዋሪዎቿም ሆነ ለጎብኚዎች ምቹ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,15.793,13.364,0.408,15.793,-33.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b09215e9f62b,train,"""ገና የቀይ መስቀል ክበብ አባል ሆኜ የጀመርኩት የተቀደሰ ተግባር ዛሬም ቀጥሏል"" የሚሉት አቶ ሙላት፤ ይህን የጀመሩት ደም መለገስ የሌሎችን ሕይወት ለመታደግ ትልቅ አስተዋጽኦ ማድረግ መሆኑን በመገንዘብ እንደሆነ ያስረዳሉ።",spk_52ec73e07cb6,am,25.474,17.949,0.0,25.474,-37.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6960e7bf86d8,train,በአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ከዛሬ ሰኔ 18/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት በሚቆየው መድረክ ላይ የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ የኃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባ ገዳዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,29.393,28.743,0.329,29.393,-29.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0113e38afcda,train,አቶ ሙላት ቀን ከሌት በሹፌርነት ከማገልገል በተጨማሪ፣ 99 ጊዜ ደም በመለገስ ለወገኖቻቸው በመስጠት የበርካታ ሰዎችን ሕይወት ማትረፍ ችለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.633,10.792,0.0,13.633,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c61157225db,train,በበጀት ዓመቱ ባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ከ460 ሚሊዮን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻልና አንድ መፅሐፍ ለአንድ ተማሪ ጥምርታን ለማሳካት ታቅዶ ወደ ተግባር መገባቱንም ገልጸዋል፡፡,spk_52ec73e07cb6,am,19.393,15.566,0.387,19.393,-36.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e6c2cc6503c6,train,በድሬደዋ የጤናን ጥራትና ፍትሃዊ ተደራሽነት በማስፋት አምራች ማህበረሰብ ለመፍጠር የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር ተናገሩ።,spk_52ec73e07cb6,am,13.073,13.073,0.0,13.073,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7f5bc6101db7,train,የዚህ ታሪክ መንደርደሪያ አቶ ሙላት የ99 ጊዜ የደም ልገሳ በማድረግ ላሳዩት አርአያነት በ27ኛው የጤና ዘርፍ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ የጤና ሚኒስቴር በልዩ ተሸላሚነት ዕውቅና የሰጣቸው መሆኑ ነው።,spk_52ec73e07cb6,am,17.474,14.149,0.0,17.474,-34.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d85a5be7df24,train,የዜጎችን ጤና አገልግሎት ለማዘመን የተከናወኑ ስራዎች ውጤት እየተመዘገበባቸው መሆኑን የኢፌድሪ ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀስላሴ ገለጹ።,spk_52ec73e07cb6,am,11.954,11.954,0.0,11.954,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7878bd3ea51d,train,ቡድኖቹ እ.አ.አ በ2023 በውድድሩ ባደረጉት ብቸኛ ጨዋታ ኒውካስትል ዩናይትድ በኤሌክሳንደር ኢሳቅ ግብ 1 ለ 0 አሸንፏል።,spk_52ec73e07cb6,am,14.114,11.711,0.458,14.114,-33.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9fd1a0879355,train,በዚህ በጀርመን አደባባይ ሳይት 2 ቤዝመንት እና 15 ወለሎች ያሏቸው ህንጻዎች መገንባታቸውን ጠቁመዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,9.793,7.181,0.0,9.793,-39.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24004ff558e0,train,ወልዲያ ዪኒቨርሲቲ በተለያዩ መረሃ ግብሮች  አሰልጥኖ ዛሬ ያስመረቃቸው 938 ተማሪዎች እንደሆኑ ተገልጿል።,spk_52ec73e07cb6,am,7.154,6.801,0.352,7.154,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1c4625bef2f9,train,በዚህም ከአደጋ በፊት፤ በአደጋ ጊዜና በድህረ አደጋ ወቅት የቅድመ መከላከልና መልሶ ማቋቋም ተግባራትን በውጤታማነት ማከናወን የሚያስችል አደረጃጀት እንደሚፈጥር አስረድተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,17.073,16.098,0.0,17.073,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5dcc4a07bc27,train,የአደጋ ሥጋት ቅበላ ስራዎችን ከዘላቂ የልማት ዕቅዶችና መርሃ ግብሮች ጋር በማስተሳሰር የሰብዓዊ ድጋፍ ምላሽ አሰጣጥ መርሆችን የተከተለ እንዲሆን የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,14.274,14.274,0.0,14.274,-31.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_16542629b611,train,ከዩኒቨርሲቲው የተመረቁ ተማሪዎችም የቀሰሙትን እውቀት ወደ ተግባር በመለወጥ ከራስ አልፎ ለሀገርና ለህዝብ የሚጠቅም አስተዋጽኦ ማድረግ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.914,11.941,0.0,12.914,-34.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7a90a680f65a,train,የሕመሙን የመከላከያ መንገዶች በአግባቡ በመተግበር በሽታውን እስከ 80 በመቶ በመከላከል ማስቀረት እንደሚቻልም ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,11.633,9.016,0.0,11.633,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_19e05c5ce1d5,train,አዲስ ገቢ ተማሪዎቹ በዩኒቨርሲቲውና በአካባቢው ማህበረሰብ የተደረገላቸው አቀባበል በትምህርታቸው የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ መነሳሳትን እንደፈጠረባቸው ገልጸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,10.993,10.619,0.0,10.993,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e8c365c73a5c,train,የኢትዮጵያ ስኳር ህመም ማህበር ፕሬዚዳንት ዶክተር ጌታሁን ታረቀኝ እንዳሉት፤ ተላላፊ ካልሆኑና በአሁኑ ጊዜ እየተስፋፉ ከመጡ ህመሞች አንዱና ዋነኛው የስኳር ህመም ነው።,spk_52ec73e07cb6,am,14.114,12.543,0.0,14.114,-34.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e406830e939c,train,ሰልጣኝ ተማሪዎች በበኩላቸው ዘርፉን በሚገባ የተረዳና የሰለጠነ የሰው ኃይል ማፍራት ኢትዮጵያ ያላትን የተፈጥሮ ሃብት በአግባቡ ለመጠቀምና ለሌሎች ለማስተዋወቅ ይረዳል ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,14.114,9.057,0.0,14.114,-41.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_692de2bd2576,train,ይህ ሽልማት ትክክለኛ የአፍሪካ ፍላጎት መገለጫ እንዲሆን ታስቦ የተዘጋጀ ነው።,spk_52ec73e07cb6,am,5.394,5.031,0.0,5.394,-38.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_953469057c64,train,አስተያየታቸውን ከሰጡ መካከል ወጣት  በቀለ ዱጉማ የምስጋና እና የአብሮነት በዓል የሆነውን የሆረ ሀረሴዴ ኢሬቻ ዋዜማን በደስታ እያከበረን ነው ብሏል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.153,13.153,0.0,13.153,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1c7ad25ddc25,train,የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር አዋጅ ለአደጋ የተጋለጡ ሰዎችን በሀገር አቅም ለመደገፍ ከደመወዝተኛው ላይ በየወሩ ገንዘብ ለመሰብሰብ ተቀምጦ የነበረው አንቀጽ እንዲሰረዝ መደረጉን በበጎ አንስተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,20.034,17.148,0.0,20.034,-30.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bea4fdd3f146,train,ምሩቃን በትምህርት ቆይታችሁ በገበያችሁት እውቀት ህዝብን እና ሀገርን በቅንነት፣ በታማኝነትና በታታሪነት ለማገልገል መዘጋጀት አለባችሁ ሲሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጂጌ ገለጹ፡፡,spk_52ec73e07cb6,am,20.593,16.454,1.073,20.593,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_db92c7585beb,train,ይህንን ታላቅ እሴት የሆነ በዓል በድምቀት ከማክበር ጎን ለጎን በዓለም ቅርስነት በማስመዝገብ መስህብነቱን  ይበልጥ አጉልቶ  የቱሪዝም ዘርፉን  እንዲያጎለብት የማድረግ ተግባር እየተከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,18.113,14.918,0.361,18.113,-33.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_76a0aa94c3d7,train,በድሬዳዋ አስተዳደር የወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን የለውጥ ሥራ ሂደት ዳይሬክተር ሰላማዊት ግርማ፤ ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ወጣቶች  ከተማዋን እንደ መተላለፊያ እንደሚጠቀሙባት ጠቅሰዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,14.594,14.594,0.0,14.594,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8b4311858602,train,ዛሬ መሰጠት በጀመረው የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተናም በክልሉ የሚገኙ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡላቸውን ተማሪዎች በተሳካ ሁኔታ ማስፈተን መጀመራቸውን ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,11.553,10.425,0.0,11.553,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d3e0d7e9f31,train,በፒያሳ መልሶ ማልማት፣ በ4 ኪሎ እንጦጦ፣ ጉለሌ የእፅዋት ማዕከል የኮሪደር ልማትና የእንጦጦ ወዳጅነት አደባባይ ፒኮክ ፓርክ የወንዝ ዳርቻዎች ልማት የተከናወነው ስራ ሀገር የምትገነባው በልጆቿ ነው የሚለውን በተጨባጭ የሚያሳይ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,24.354,17.931,0.701,24.354,-35.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d25f4f1ad716,train,በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የደቡብ ኦሞ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ጥላሁን ቢሻው፤ ማህበሩ በአሪ እና በደቡብ ኦሞ ዞን ለሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች ፈጣን ምላሽ በመስጠት ኃላፊነቱን መወጣቱን አንስተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,19.713,15.948,0.0,19.713,-35.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bf653b948034,train,በአዲሱ የትምህርት ዘመን የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ለማረጋገጥ የታለሙትን እቅዶች ለማሳካት በሚደረገው ጥረት ህብረተሰቡ የጀመረውን ተሳትፎ አጠናክሮ እንዲቀጥልም ቢሮው ጥሪ አቅርቧል።,spk_52ec73e07cb6,am,14.514,14.514,0.0,14.514,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cbe2f9f04aaf,train,የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ችሮታው አየለ (ዶ/ር) በበኩላቸው በዛሬው አለም አቀፍ የምርምር አውደ ጥናት ላይ የሚቀርቡ የምርምር ውጤቶች ለሀገር  እድገት  የፖሊሲ ግብዓትነት የሚያገለግሉ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,17.474,14.99,0.0,17.474,-38.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0dffb009e557,train,በአማራ ክልል ሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የህጻናት መብትና ደህንነት ማስጠበቅ ዳይሬክተር አቶ አሻግሬ ዘውዴ በበኩላቸው፤ ችግሩን አስቀድሞ ለመከላከል እስከ ቀበሌ ድረስ አደረጃጀት ተፈጥሮ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,19.474,18.307,0.0,19.474,-32.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef2f803704a1,train,የከተማዋን የመልማት ፍላጎት ለማርካት በርካታ ስራዎች እየተከናወነ እንደሚገኝ ጠቁመው፤ የቤት አቅርቦት እና ፍላጎትን ለማጣጣም የሚያስችል የተለያዩ አማራጮች እየተተገበረ ይገኛል ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,15.073,12.388,0.0,15.073,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3a43f4738114,train,በዚህም ዘጠኝ ሚሊዮን ተማሪዎችን በየቀኑ መመገብ መቻሉን ጠቅሰው በከተማና በገጠር በሴፍቲኔት ለታቀፉ በርካታ ወገኖችም ድጋፍ ማድረጉን አውስተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.834,12.834,0.0,12.834,-32.0,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_2fdb395d5949,train,በመርሃ ግብሩ ላይ ደም ከለገሱት የማህበሩ አባላት መካከል ወጣት እሸቱ ክፍሌ፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋዎች ፈጥኖ የሚደርስ የወገን አለኝታ መሆኑን ተናግሯል።,spk_52ec73e07cb6,am,16.674,14.428,0.0,16.674,-34.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d0dc87520f4,train,በዛሬው ዕለትም የ90ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ የደም ልገሳ መርሃ ግብር መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,8.594,7.944,0.0,8.594,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ecc75a720b0d,train,ይህም የመማር ማስተማር ስራውን ውጤታማ በማድረግ በእውቀት ተወዳዳሪ የሚያደርጋቸውን አቅም እንዲፈጥሩ እያገዛቸው መሆኑን አክለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,10.754,8.797,0.0,10.754,-38.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3a87b6ed12d,train,በዩኒቨርሲቲው እና በአካባቢው ማህበረሰብ የተደረገልን አቀባበል በትምህርታችን የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ መነሳሳትን ፈጥሮልናል ሲሉ በመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ተናገሩ።,spk_52ec73e07cb6,am,15.793,13.593,0.0,15.793,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c5735b754036,train,ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ማኀብረሰቡን በማሳተፍ ኢትዮጵያ ያላትን  ኃብት ጥቅም ላይ ለማዋል በሚከናወኑ ተግባራት መረባረብ እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,14.993,14.993,0.0,14.993,-26.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_339c75aa7f52,train,የመስቀል ደመራ በዓል በተለያዩ ሐይማኖታዊ ሥነ- ሥርዓቶች በሀዋሳ ከተማ ተከብሯል።,spk_52ec73e07cb6,am,5.713,5.713,0.0,5.713,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_afde2b6fed3e,train,ከተገልጋዮች መካከል ወይዘሮ ገነት አበበ በሰጡት አስተያየት፤ ማዕከሉ መገንባቱ የኩላሊት ዕጥበት የሚፈልጉ ህሙማን በቀላል ወጪ ተገቢውን ሕክምና ማግኘት እንደቻሉ ገልጸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,16.674,14.342,0.0,16.674,-34.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a4344da99abe,train,የሰብዓዊ ልማት ደረጃ በአደጉና በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት መካከል ልዩነት የሚፈጥር ዋና ጉዳይ መሆኑንም ነው የተናገሩት።,spk_52ec73e07cb6,am,10.514,9.713,0.0,10.514,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c9b739e58115,train,አስተያየታቸውን የሰጡ የበዓሉ ተሳታፊዎች ኢሬቻ በጉጉትና በፍቅር የሚጠብቁት በዓል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,8.674,7.972,0.0,8.674,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_faf6c9b96cd1,train,በዕለቱ የአፋር ክልል ስኳር ህመም ማህበር አባላት፣ የሆስፒታል ዳይሬክተሮችና የጤና ባለሙያዎች በተገኙበት የፓናል ውይይት ተካሂዷል። የጤና ምርመራ፣ የእግር ጉዞና የአካል ብቃት እንቅስቃሴም ተደርጓል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.553,12.872,0.0,13.553,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb4ab22971a3,train,በጤናው ዘርፍ ያለውን የፋይናንስ ሥርዓት ማሻሻል የሚያስችሉ ውሳኔዎች በጉባዔው እንደሚተላለፉም ገልጸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,9.473,8.356,0.0,9.473,-37.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_71174ebdf934,train,ሻደይ የሴቶች የነፃነት ቀናቸው በመሆኑ በጉጉትና በናፍቆት የሚጠብቁት ነው ያሉት ደግሞ የብሔረሰብ አስተዳደሩ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ሃላፊ አቶ እዮብ ዘውዱ ናቸው።,spk_52ec73e07cb6,am,12.514,10.979,0.715,12.514,-32.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3c57b742839d,train,አቶ ጀማል ረሺድ በበኩላቸው፤  የማዕከሉ መገንባት በቀላሉ እና በቅርበት ተገቢውን ሕክምናና ክትትል ለማድረግ እንዳስቻላቸው ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,9.393,9.393,0.0,9.393,-34.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dd7787253005,train,ከ40 ሀገራት የተውጣጡ ከ800 በላይ የሚዲያ ባለሙያዎች በተለያዩ ዘርፎች የተሳተፉበት መሆኑ፣ ለአፍሪካ ሚዲያ ያለውን ዓለም አቀፍ ዕውቅናና ተስፋ ያሳያል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.034,11.492,0.0,12.034,-33.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e68b6588ab1,train,አዲስ የተቀበላቸውን ጨምሮ ከ20 ሺህ የሚበልጡ ተማሪዎችን በተለያዩ መርሃ ግብሮች እያስተማረ መሆኑም ተመልክቷል።,spk_52ec73e07cb6,am,8.194,8.194,0.0,8.194,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_534bcaa9505e,train,በዚህም በዳኝነትና ፍትህ ስርዓቱ ላይ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን በትብብር በመሙላትና ጥንካሬዎቻቸውን በማስቀጠል  መሰረታዊ ለውጥ እያመጡ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.553,11.572,0.0,13.553,-36.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3d153bd39715,train,በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የምዕራብ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ሰላማ በበኩላቸው ምዕመኑ ለሀገራችን ሰላም በህብረት በመፀለይ መትጋት እንዳለበትም አሳስበዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,16.593,13.86,0.0,16.593,-34.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_94b230713de5,train,ከተለያዩ የትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር በትምህርትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች በቅርበት እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው ይህም በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.834,12.501,0.0,12.834,-33.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a334369fd90a,train,በየዓመቱ  የሚከበረውን የሻደይ  በዓል መስህብነቱን  ይበልጥ አጉልቶ  የቱሪዝም ዘርፉን  እንዲያጠናክር ለማስቻል  እየተሰራ  መሆኑን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ተቀዳሚ ዋና አስተዳዳሪ   ሃይሉ ግርማይ ተናገሩ።,spk_52ec73e07cb6,am,15.633,13.877,0.337,15.633,-33.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c8311aff9c47,train,በሀገር ላይ የሚሰነዘሩ አሉታዊ የማህበራዊ ሚዲያ ወሬዎችን  በማጥራት  ለሀገር ግንባታ  መሰረት የሚጥሉ የፖሊሲ ግብዓትን  በጥናት  ማውጣት ላይም  ምሁራኑ ይበልጥ እንዲሰሩም አሳስበዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,15.153,12.065,0.349,15.153,-38.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3410c1ab1325,train,በዩኒቨርሲቲው ከማኔጅመንት ትምህርት ክፍል አጠቃላይ የዋንጫ ተሸላሚ የሆነችው ኢክራም ሀይሉ በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ያገኘችውን እውቀትና የላቀ ውጤት ለሀገርና ለህዝብ በሚጠቅም መልኩ ለመተግበር ተዘጋጅቻለሁ ብላለች።,spk_52ec73e07cb6,am,19.073,16.02,0.0,19.073,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8ea5b9c07801,train,በክልሉ ሀገር አቀፉ የመጅሊስ ምርጫ ሁሉንም ህዝበ ሙስሊም ባሳተፈ መልኩ ነፃና ፍትሀዊ በሆነ መልኩ እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,11.713,10.982,0.0,11.713,-34.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9287340de7c0,train,የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ጀርመን አደባባይ ሳይት የተገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ግራር እና አየር ጤና ሳይቶች የሚገኙ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን መርቀዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,22.514,15.207,0.0,22.514,-40.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c36d683a8b2b,train,አውደ ርዕዩም ተማሪዎች የሀገራቸውን ታሪክና ቅርስ እንዲሁም የተፈጥሮ፣ ሰው ሰራሽና የባህል ሃብቶች አውቀው እንዲያሳውቁ የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.114,12.114,0.0,12.114,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_43e3330d5814,train,የዜጎችን የጤና አገልግሎት ለማዘመን የተከናወኑ ስራዎች ውጤት እየተመዘገበባቸው መሆኑን ጠቁመው፤ በዛሬው ዕለት ይፋ የተደረጉት መተግበሪያዎችም ዜጎች ቀልጣፋ፣ ፍትሀዊና ጥራቱን የጠበቀ የጤና አገልግሎት ማግኘት የሚያስችላቸው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,21.233,20.905,0.329,21.233,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2b1a54de2f60,train,ሥልጠናው በተለይ ለወጣቶች የሥራ ፈጠራ  በር የሚከፍት በመሆኑ ባገኘችው እውቀት የራሷን ሥራ ለመፍጠር  እንደምትጥር ገልጻለች ፡፡,spk_52ec73e07cb6,am,13.713,10.657,0.0,13.713,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ff9a6a4123a,train,የክልሉ የኡለማዎች ምክር ቤት ዋና ጸሃፊና የምርጫ ቦርዱ አማካሪ ሼህ እንድሪስ ሁሴን የዘንድሮው የመጅሊስ ምርጫ ከመቸውም ጊዜ በተሻለ አሳታፊና ፍትሀዊነትን የተላበሰ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,16.753,14.812,0.0,16.753,-33.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_64a39116c24e,train,"""ጤንነቴ"" የተሰኘው መተግበሪያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት ህብረተሰቡ መድሀኒቶችን በቀላሉ እንዲያገኙ ታስቦ የለማ መሆኑን ተናግረዋል።",spk_52ec73e07cb6,am,13.233,12.892,0.342,13.233,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_30ab5981d387,train,በጋምቤላ ክልል ሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫ የምሁራንና የወጣቶች ዘርፍ በተሳካ ሁኔታ ተከናውኖ መጠናቀቁን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ አስታወቀ።,spk_52ec73e07cb6,am,15.473,14.111,0.0,15.473,-33.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_10dae34610c8,train,ተማሪዎች የተለያዩ ቋንቋዎችን እንዲማሩ በማድረግና የተግባቦት ክህሎታቸውን በማዳበር የሀገራቸውን ባህልና ትውፊት በሚገባ እንዲያስተዋውቁ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_52ec73e07cb6,am,12.594,11.06,0.0,12.594,-37.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7f37b05c8664,train,ማዕከሉ በመኖሩ ኩላሊታችን እየታጠበ ለመተንፈስ እና ለመራመድ ችለናል ያሉት ወይዘሮ ገነት፤ ይህ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አመልክተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.393,11.936,0.0,13.393,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b10ac00055a0,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከሁሉም በላይ ርህራሄ ላይ የተመሰረተ እንቅስቃሴ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,6.833,6.04,0.0,6.833,-36.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5499387cf662,train,የአካባቢው ማህበረሰብም ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ያከናወኑት ስራ አበረታች መሆኑንም አንስተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,8.674,8.308,0.0,8.674,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df4c2c0c05b0,train,የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት አቶ አሕመድ ሁሴን በበኩላቸው፤ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን አቅም ለማጠናከር እና ውጤታማ አካሄድ እንዲከተሉ ጥናት ላይ የተመሰረተ ሥራ ይከናወናል ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,19.233,16.68,0.0,19.233,-30.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4b45ede07bcb,train,ይህም ጠንካራ መጅሊስ ለመመስረትና ህዝበ ሙስሊሙን በተሟላ መልኩ ለማገልገል የሚያስችል ተቋም ለመገንባት ፋይዳው የጎላ ይሆናል ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,11.633,10.133,0.0,11.633,-33.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5128ac59f40c,train,ስርዓቱ በርካታ አባላትን በማፍራት ላይ ያለ ሲሆን፤ 2ኛው ዙር የአባላቱ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ በአዳማ ተካሂዷል።,spk_52ec73e07cb6,am,9.393,9.393,0.0,9.393,-31.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_14b839939484,train,ውጤቱን ተከትሎ ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ማንችስተር ሲቲ ነጥቡን ወደ 41 ከፍ አድርጓል።,spk_52ec73e07cb6,am,7.074,7.074,0.0,7.074,-33.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1c4ca2fba6bc,train,የመጅሊሱ ምርጫ በትናንትናው እና በዛሬው ውሎ የኡለማዎች፣ የሴቶች፣ የወጣቶችና የምሁራን ዘርፍ የምርጫ ሂደቶች ተከናውነው መጠናቀቃቸውን ጠቁመው በነገው ዕለትም የስራ ማህበራት ዘርፍ ምርጫ የሚከናወን ይሆናል ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,17.474,15.998,0.0,17.474,-33.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f146747612e4,train,ምክር ቤቱ በ34ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ረቂቅ አዋጅን በአዋጅ ቁጥር 1386/2017 ዓ.ም አፅድቋል፡፡,spk_52ec73e07cb6,am,13.233,12.471,0.0,13.233,-31.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_174c0e7f17c3,train,ለትምህርት፣ ለጤና፣ ለማህበራዊ ጥበቃ ዋስትና እና ለስራ እድል ፈጠራ ሰፊ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፤ እነዚህ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ነው ያሉት።,spk_52ec73e07cb6,am,13.633,13.12,0.0,13.633,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aefd6784c105,train,በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ፈቲህ ማህዲ(ዶ/ር)፥ የኢትዮጵያ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ረቂቅ አዋጅ የዝግጅት ሂደትን አስመልክቶ ለምክር ቤቱ ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ አቅርበዋል፡፡,spk_52ec73e07cb6,am,21.073,18.663,0.756,21.073,-29.8,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_75bbd08d4e9b,train,እነዚህ ህፃናት ታዳጊ ወታደሮች ከጦር ሜዳ በኃላ ወደ ማህበረሰቡ ሲቀላቀሉ ብዙ ችግሮች፣ መገለልና ተቀባይነት ማጣት ይገጥማቸዋል ።,spk_52ec73e07cb6,am,12.034,9.964,0.0,12.034,-34.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75fc87aa2652,train,በቅበላ መርሐ ግብሩ ላይ የዩኒቨርሲቲው አመራሮችን ጨምሮ የተማሪዎች ህብረት አባላት፣ በጎ ፈቃደኛ ተማሪዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,11.713,8.705,0.354,11.713,-38.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd07f7580927,train,በተጨማሪም የዜጎችን ክህሎት በማሳደግ ብቁ አምራች ለማድረግ እየተሰራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,7.314,7.314,0.0,7.314,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b390b98a48e7,train,የቱር ጋይድ ተማሪ ሐሰን ዘይኑ በበኩሉ መንግስት በርካታ የቱሪዝም መዳረሻ ልማት ማከናወኑን በማንሳት፥ በተማረው ሙያ ሀገሩን ለማስተዋወቅና ጎብኚዎችን ለመሳብ እንደሚሰራ ተናግሯል።,spk_52ec73e07cb6,am,16.674,13.71,0.592,16.674,-38.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3e3e0762dc65,train,በሆስፒታሉ  የኩላሊት ዕጥበት ማዕከል ለ172 የኩላሊት ህሙማን ተገቢውን ሕክምና በመስጠት ሕይወት መታደጉን  የማዕከሉ አስተባባሪ አስታውቀዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,13.873,12.762,0.0,13.873,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7a945372946d,train,የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶችና ባላድርሻ አካላት የቅንጅትና የትብብር መድረክ እስከ ወረዳ ድረስ መመስረቱን ጠቁመው መድረኩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የሚገጥማቸውን ችግሮች በመፍታት አገራዊ አበርክቷቸውን ለማሳደግ ያለመ  መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,20.433,20.029,0.405,20.433,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_47dc62e07879,train,የንግድ ስያሜ ለማውጣት ወደ ማዕከሉ የመጣው ወጣት አባቢያ ተስፋዬ እንደተናገረው፤ በማዕከሉ ያገኘው አገልግሎት ከዚህ ቀደም ሶስት የተለያዩ ተቋማት በመሄድ ይስተናገድ የነበረበትን ሁኔታ ያስቀረ ነው።,spk_52ec73e07cb6,am,15.633,14.061,0.386,15.633,-36.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2312bfe2527,train,የተደረገላቸው አቀባበል በትምህርት ቆይታቸው የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ መነሳሳትን እንደሚፈጥር የገለጸው ደግሞ ከምዕራብ አርሲ ዞን የመጣው ተማሪ ሙዘይን አቡ ነው።,spk_52ec73e07cb6,am,13.873,12.279,0.0,13.873,-38.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e5881d8de57f,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) እንደገለጹት በክልሉ 99ሺህ 800 የተፈጥሮና ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሁለት ዙር እንደሚፈተኑ ገልጸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,15.793,13.536,0.301,15.793,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f35897160a16,train,አዎ ለ99 ጊዜ ደም በመለገስ ያሳዩት ልዩ የበጎ ተግባር አገልግሎት፣ ቀኑን ጠብቆ ዕውቅና ሲሰጣቸው ስሜታቸው ልዩ ነበር። በጉባኤው ተሳታፊዎችም አቶ ሙላት ለሕይወት አድን ተግባር ባሳዩት ልዕለ-በጎነት ልዩ ቦታ ሰጥተው አመስግነዋቸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,21.393,16.749,0.0,21.393,-40.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_25c8ebda302d,train,"በአገር አቀፍ ደረጃ 35ኛው የስኳር ሕመም ቀን ""ስኳር ህመምና ደህንነት፣ በስራ ቦታ ስለ ስኳር ህመም ይበልጥ ይገንዘቡ፣ ተጨማሪም ድጋፍ ያድርጉ"" በሚል መሪ ሐሳብ በሰመራ ከተማ ተከብሯል።",spk_52ec73e07cb6,am,18.034,13.422,0.713,18.034,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f8a0cf6d6aaf,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኢትዮ  ኮደርስ ሥልጠና  በውጤታማነት ተጠናክሮ መቀጠሉን   የክልሉ የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ገለጸ ፡፡,spk_52ec73e07cb6,am,11.633,9.586,0.0,11.633,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9c78b30dcaa3,train,የኢትዮጵያን የትምህርት ስብራት በመጠገን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እና እውቀት መር በሆነ መልኩ እንዲገነባ በለውጡ ሰፊ የሪፎርም ስራ መከናወኑን አንስተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,14.834,12.277,0.0,14.834,-35.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_52ffb5b83c27,train,የማህበሩን 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ከስጦታዎች ሁሉ ውድ የሆነውን ደም በመለገስ በማክበሩም ደስተኛ መሆኑን ገልጿል።,spk_52ec73e07cb6,am,10.354,9.641,0.0,10.354,-33.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c70b679f5b27,train,የኢትዮጵያ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ረቂቅ አዋጅ የተረጂነት አስተሳሰብን በመሻገር የተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ለሚደረገው ጥረት ሁነኛ መሳሪያ መሆኑን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ።,spk_52ec73e07cb6,am,16.113,15.19,0.0,16.113,-30.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6a332c52258e,train,የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት ምርምር ተቋም ጋር በመተባበር ያዘጋጁት 22ኛው አለም አቀፍ የምርምር አውደ ጥናት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው።,spk_52ec73e07cb6,am,12.754,12.754,0.0,12.754,-31.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e94bd6c6f93,train,በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ዳይሬክተር ዮሀንስ አድገ (ዶ/ር) በበኩላቸው አለም አቀፍ የምርምር አውደ ጥናቱ ከተመሰረተ 60 ዓመት እንዳስቆጠረና በተለያዩ ሀገራት ሲካሄድ እንደቆየ ተናግረዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,18.034,17.28,0.0,18.034,-33.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2af0fa604eb9,train,ከመዲናዋ አራት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ የሀገርህን እወቅ ክበብ አባላት ተማሪዎችም ለዓለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን የተዘጋጀውን አውደ ርዕይ እንዲጎበኙ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,16.113,14.464,0.0,16.113,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_515ffadcb9fc,train,የዩኒቨርሲቲው ዋና ሬጂስትራር ዳይሬክተር አብዱልሀይ አብደላ (ዶ/ር) እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲው የተመደቡለትን 2 ሺህ 592 የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን  እየተቀበለ ነው።,spk_52ec73e07cb6,am,13.153,11.548,0.0,13.153,-38.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_32de91d62dba,train,የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ በኢትዮጵያ በሰብዓዊ ልማት ላይ በትኩረት በመሰራቱ ውጤቶች ተገኝተዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,11.233,10.562,0.316,11.233,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_216edfda3d97,train,"""ግድ የላችሁም ደም ለግሱ፤ ምንም ጤናችሁ ላይ ጉዳት አያደርስም፤ እኔም ምስክር ነኝ"" ሲሉ ወጣቶችን ያበረታታሉ።",spk_52ec73e07cb6,am,10.114,7.324,0.0,10.114,-39.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b7ce2939c8c3,train,ኢትዮጵያ የአፍሪካ ነጻነት ተምሳሌትና የፓን-አፍሪካኒዝም ታሪካዊ ምሶሶ መሆኗ፣ በታላላቆቹ የአፍሪካ የነጻነት አባቶች ልጆችና በአፍሪካ ሕብረት ብሮድካስቲንግ ትብብር የተዘጋጀውን የመጀመሪያ መርሐ-ግብር ለማስተናገድ ትክክለኛውን መሠረት ጥሏል።,spk_52ec73e07cb6,am,18.514,16.853,0.0,18.514,-38.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_815c6342384e,train,ተመራቂዎች  በቀጣይም በህይወት መንገዳቸው የሚያጋጥማቸውን መሰናክል ሁሉ በማሸነፍ ለትልቅ ስኬት መትጋት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,11.793,11.169,0.624,11.793,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d81a3f96d127,train,የተንቀሳቃሽ አውደ ርዕዩ የጎበኙ ተማሪዎች፤ ቱሪዝም ሚኒስቴር በአለም ቅርስነት የተመዘገቡትንና ያልተመዘገቡትን ሃብቶች በማስመልከት የሰጣቸው ስልጠና ትልቅ አቅም እንደፈጠረላቸው ገልጸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,17.794,17.127,0.0,17.794,-30.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_894be20335b0,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቃል በገባው መሰረት የከተማዋን ነዋሪዎች ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_52ec73e07cb6,am,10.993,9.58,0.0,10.993,-36.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5489c8319c37,train,"""ፈጣሪ ዕድሜና ጤና እስኪሰጠኝ ድረስ ደም መለገሴን አላቆምም"" ሲሉ ለበጎ ተግባር ያላቸውን የማይለወጥ ቁርጠኝነት ያረጋገጡት አቶ ሙላት፣ በሕይወት እስካሉ ድረስ ለሰዎች እንደሚኖሩም ገልጸዋል።",spk_52ec73e07cb6,am,17.393,12.537,0.414,17.393,-40.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_49f8425917c4,train,"የፐብሊክ ሰርቪስ ባስ ሹፌር የሆኑት አቶ ሙላት አስራት ለበጎ ተግባር ከፍ ያለ አመለካከት አላቸው። ""ሰው ማገልገል ክብር ነው፤ የተቸገረን መርዳት የሕሊና እርካታ ያስገኛል"" የሚለው የሕይወት መርሃቸው ነው። በዚህም መርሕ ተጉዘው በበጎ ተግባራቸው ለበርካታ ኢትዮጵያውያን ሕይወት ተስፋ ሆነዋል።",spk_52ec73e07cb6,am,25.873,22.714,0.0,25.873,-34.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_052a2607acde,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ በጂንካ ከተማ የደም ልገሳ መርሃ ግብር ተካሄደ።,spk_52ec73e07cb6,am,8.754,8.435,0.0,8.754,-33.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e3d0e38c9aa,train,አፍሪካውያን ስለማንነታቸውና ስለ አፍሪካ ሕዝቦች ደማቅ ማንነት በራሳቸው እንዲተርኩ የሚያስችላቸውን ዕድል መፍጠር ነው።,spk_52ec73e07cb6,am,10.514,10.155,0.0,10.514,-32.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b81f125cc1f,train,በመርሀ ግብሩ ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀስላሴን ጨምሮ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሀላፊ ቢልለኔ ስዩም እንዲሁም ሌሎች የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,25.233,23.521,0.0,25.233,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b585c31ea921,train,በመፍጠር እና በመፍጠን የህዝቡን አንገብጋቢ ጥያቄዎች እየተመለሱ መሆኑን ተናግረው፤ በዚህም ደረጃቸውን የጠበቁ እና ሁሉንም መሰረት ልማት ያሟሉ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,18.674,13.747,0.348,18.674,-40.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2719bf5f1c66,train,ማህበሩ ህመሙ የሚያስከትለውን ጠንቅ በመረዳት በተለያዩ ተቋማትና ድርጅቶች በስራ ቦታ በመገኘት ለሠራተኛው፣ ለአሰሪዎቹና ለቅርብ ረዳትና ኀላፊዎች ግንዛቤ የመፍጠርና የማሳደግ ስራዎች እየተከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,21.314,16.45,0.0,21.314,-36.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c127fdad5e44,train,:-ምሁራን  ችግር ፈቺ  የጥናትና ምርምር ስራዎችን በማውጣት ለሀገር እድገት ያላቸውን ሚና ሊያጠናክሩ እንደሚገባ  የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ አሳሰቡ።,spk_52ec73e07cb6,am,11.553,10.084,0.846,11.553,-37.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c714f3aa7386,train,መቻል እስከ አሁን በሊጉ 11 ጨዋታዎችን ያደረገ ሲሆን አራት ጨዋታዎችን ሲያሸንፍ አንድ ጊዜ ተሸንፏል። በስድስት ጨዋታዎች አቻ ተለያይቷል። በ11ዱ ጨዋታዎች ላይ 16 ጎሎችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ 10 ግቦችን አስተናግዷል። ቡድኑ በ20 ነጥብ ሶስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_52ec73e07cb6,am,18.674,15.479,0.0,18.674,-40.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cfa6f47b3581,train,ትምህርት ከተጀመረባቸው ትምህርት ቤቶች አንዱ የሆነው የአባ ዮሃንስ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምክትል ርዕሰ መምህር በላይነሽ ማሞ እንዳሉት፤ ዘንድሮ የተከናወኑት ዝግጅቶች የትምህርት ጥራትን ይበልጥ ለማረጋገጥ የሚያግዙ ናቸው።,spk_52ec73e07cb6,am,16.273,13.233,0.371,16.273,-39.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_30d5365636f2,train,1 ሺህ 200 ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር ላይ በሚገኘው ትምህርት ቤታቸው ከትናንት ጀምሮ የመማር ማስተማር ስራውን መጀመራቸውን ገልጸዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,12.034,9.805,0.0,12.034,-39.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_71c2d0ac0f9e,train,ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ ከ380 ሺህ በላይ ቤቶች መገንባታቸውን ጠቁመው፤ የዜጎችን የቤት ፍላጎት ለማሟላት ከግል ባለሀብቶች ጋር የበለጠ ለመስራት ጥሪ አቅርበዋል።,spk_52ec73e07cb6,am,14.034,11.112,0.0,14.034,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0230e80adfd,train,ሚዛንን መጠበቅ፡- ማክሮኒዩትሬንቶች (ፕሮቲን፣ ስብ እና ካርቦሃይድሬት) እድገት፣ ጉልበት እና አጠቃላይ ጤናን በሚደግፉ መጠን መወሰድ አለባቸው ማለት መሆኑን አስገንዝበዋል።,spk_49eae8c39263,am,16.613,9.365,0.0,16.613,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1df9412c4109,train,ስብጥር፡- እንደ ተመራማሪው ገለጻ፤ የተለያዩ የምግብ አይነቶችን በተመጣጠነ ሁኔታ ማካተት በቂ ንጥረ ነገሮችን ለማግኘት ከማስቻሉም በላይ፤ የምግብ እጥረትን ለመከላከል ይረዳል።,spk_49eae8c39263,am,15.733,9.399,2.183,15.733,-34.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1053ceef556,train,ከአካባቢያቸው ራቅ ብሎ በሚገኝ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት ወስዶ ለማስተማርም ከፍተኛ የትራፊክ ፍሰት ያለበት መንገድ ማቋረጥ ግድ ስለሆነ ለደህንነታቸው ስለምንሰጋ ቤት እናውላቸው ነበር ብለዋል።,spk_49eae8c39263,am,14.82,11.608,1.728,14.82,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dfc7123ae2e,train,የኑሮ ሁኔታ እና አቅም በፈቀደ መጠን አመጋገብን ጤናማ በማድረግ ቀድሞ በበሽታ የመያዝ እድልን መቀነስ እንደሚቻል መክረዋል።,spk_49eae8c39263,am,9.854,8.367,0.0,9.854,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd9160c07d25,train,የትምህርት ቤቱ መገንባት የትራንስፖርት ወጪና እንግልትን ያስቀረ ከመሆኑም ባለፈ በቅርበት ትምህርት ቤት በማግኘታቸው ለልጆቻቸው የወደ ፊት እጣ ፈንታም መልካም ሁኔታ የፈጠረ ነው ብለዋል።,spk_49eae8c39263,am,13.334,10.116,0.0,13.334,-35.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f0be7aa1ab6,train,በተጨማሪም ጤናማ ምግብ ደኅንነነቱ የተጠበቀ መሆን እንደሚገባው ነው የሚናገሩት።,spk_49eae8c39263,am,11.373,5.172,0.427,11.373,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c400283ee8d1,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ምስክያ አብደላ ዛሬ በሰጡት ማብራሪያ እንደገለፁት፤ ሙዚየሙ የአካባቢው ማህበረሰብ መገለጫ የሆኑ ቁሳቁሶች እና የዕደ ጥበብ ውጤቶች ተጠብቀው እንዲቆዩ ያግዛል።,spk_49eae8c39263,am,17.134,13.155,0.739,17.134,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_913938776b44,train,ጋና እ.አ.አ በ2008 ባዘጋጀችው 26ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ጋናዊው አጥቂ አሳሞሃ ጊያን እና ታናሽ ወንድሙ ባፎር አንድ ላይ ተጫውተዋል። በተጨማሪም በዛው ውድድር ላይ ጋናውያኑ ወንድማማቾች ሪቻርድ ኪንግስተን እና ላሪያ ጊንግስተን አብረው የመጫወት እድል አግኝተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,20.134,18.13,0.667,20.134,-33.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34222a7a6641,train,የዲላ ከተማ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ኃላፊ ኢሣያስ ተፈራ በበኩላቸው በከተማው ባለፈው ዓመት 1ሺህ 951 ሰዎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ወስደዋል ብለዋል።,spk_763c6a2b0167,am,13.053,10.544,0.837,13.053,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5ebd57bad544,train,በቀጣናው ዘላቂ ሠላምና እድገትን እውን ለማድረግ የተደራጀ ሚዲያና ተግባቦት ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዚህ ረገድ ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ መመስረት የጎላ ድርሻ እንደሚኖረው አብራርተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,12.893,11.786,0.554,12.893,-34.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dfc9b886be35,train,ተወንጫፊ ሮኬቱ ሁለት መካከለኛ ደረጃ ያላቸው መወጣጫዎች ያለውና 50 ነጥብ 3 ሜትር ርዝመት እንዲሁም 356 ቶን ክብደት ይመዝናልም ተብሏል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,10.254,8.322,0.576,10.254,-40.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e705c7c473f6,train,ቻይና የዓለም ኢኮኖሚ ለሁሉም ክፍት እንዲሆንና ነጻ ገበያ እንዲስፋፋ እንደምትሰራም ተናግረዋል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,6.373,5.368,0.392,6.373,-34.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff5239f4b1e7,train,በወልዲያ ከተማ በተከበረው ዓለም አቀፍ  የአረጋውያን  ቀን በዓል ላይ  አመራሮች፣ አረጋውያንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_763c6a2b0167,am,10.733,6.995,2.042,10.733,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_285e116df08c,train,የወተር ፓርኩን በተለይም በእረፍት ቀናት በየዕለቱ ወደ 15 ሺህ የሚደርሱ ጎብኚዎች እንደሚጎበኝ ተገልጿል።,spk_763c6a2b0167,am,8.373,6.18,1.15,8.373,-36.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a5125a6e31bd,train,ሮኬቱ ከተገጣጠመበት ስፍራ አንድ ሳምንት ከፈጀ የባህር ጉዞ በኋላ ለመጨረሻ ዝግጅት እና ፍተሻ በቻይና ዊንቻንግ ግዛት በሚገኘው የሮኬት ማስወንጨፊያ ማዕከል ስለመድረሱም ተነግሯል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,12.454,11.83,0.0,12.454,-38.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_271fcc354d94,train,ባለፈው ዓመት ኅዳር መጨረሻ የቀድሞ የአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር አምባሳደር ቲቦር ናዥ “ህወሓት ያጣውን ሥልጣኑን ለመመለስ በኢትዮጵያ ላይ ጦርነት ከፍቷል” ሲሉ መናገራቸው ይህንኑ ሃቅ የሚያረጋግጥ ነው ብለዋል።,spk_763c6a2b0167,am,15.973,12.873,0.362,15.973,-33.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f8f1259ed73d,train,ቻይና የአዲሱ ትውልድ የምርምር ውጤት የሆነ ረጅም ርቀት ተምዘግዛጊ ሮኬት ለማስወንጨፍ ዝግጅት ማጠናቀቋን ገለጸች፡፡,spk_763c6a2b0167,am,7.894,6.415,0.6,7.894,-40.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f5723823863,train,AgriLearn ኢትዮጵያ ዲጂታል ግብርናን ለማስፋት የያዘችው ትልቅ ስትራቴጂ አካል መሆኑንም ተናግረዋል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,6.213,5.776,0.438,6.213,-31.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1019532c5f14,train,የተሳሳተ መንገድ በመከተል የበደልነውን ህዝብ ለመካስ ይቅርታ በመጠየቅ የመንግስትን የሠላም ጥሪ ተቀብለን መጥተናል ሲሉ በአማራ ክልል እጃቸውን የሰጡ የቀድሞ ታጣቂዎች ተናገሩ።,spk_763c6a2b0167,am,13.854,9.351,0.462,13.854,-42.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d94fdf587bca,train,በሁለቱ በረራዎች ወቅት በደረሰ የመከስከስ አደጋ የ346 ሰዎች ህይወት ማለፉ ይታወሳል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,6.814,5.593,0.58,6.814,-34.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_89379fafb7e8,train,ኮቪድ-19 ዓለምን እያንቀጠቀጠ ባለበት በዚህ ወቅት 58 ሚሊዮን ሰዎች በቫይረሱ የተጠቁ ሲሆን ክትባቱን ለማግኘት ሁሉም እየተረባረበ ነው ብለዋል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,10.614,8.257,0.0,10.614,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e640f4638622,train,ከውጭ የሚገቡ የእንስሳት መድኃኒቶች አገልግሎት ላይ ከመዋላቸው በፊት በዓለም አቀፍ ደረጃ የተቀመጠውን የጥራት መስፈርት ማሟላታቸውን ማረጋገገጥ ከተሰጡት ተልዕኮዎች አንዱ ነው፡።,spk_763c6a2b0167,am,10.493,9.71,0.0,10.493,-36.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a24b620abf1a,train,ከንቲባ ከድር በወቅቱ እንደገለፁት፤ በአስተዳደሩ በከተማና ገጠር ወረዳዎች የጤናን ፍትሃዊ ተደራሽነትና ጥራት በማረጋገጥ  ጤናማና አምራች ማህበረሰብ ለመፍጠር ስራዎች እየተከናወኑ ናቸው።,spk_763c6a2b0167,am,15.014,11.151,1.821,15.014,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f71a2df2682c,train,ሲዲሲ አፍሪካ እንዳመለከተው፤ በምስራቅ አፍሪካ በሚገኙ የአፍሪካ ሀገራት፤122 ሺሕ 782 ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን፤ ከነዚህ ውሰጥ 2 ሺሕ 545 ሰዎች ሲሞቱ፤ 68 ሺሕ 343 ሰዎች አገግመዋል።,spk_763c6a2b0167,am,17.733,14.243,0.68,17.733,-36.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac9c5d213e7c,train,የሮኬቱ ዲዛይን በመሬትም ሆነ በባህር መወንጨፍ እንዲችል ተደርጎ የተሰራ ሲሆን የቻይናን ሮኬት ወደ ጸሀይ ዙሪያ የማስወንጨፍ አቅም ላይ የሚታየውን ክፍተት እንደሚደፍን ታምኖበታል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,11.373,8.459,0.602,11.373,-43.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_4c1bc542bfee,train,እንዲሁም በቡድን የመስራት ችሎታና ችግሮችን የመፍታት አቅም ለማዳበር እንደረዳትም ነው የገለፀችው።,spk_763c6a2b0167,am,6.013,5.494,0.0,6.013,-33.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_53bf664c5703,train,በመሆኑም ሌሎች በጫካ የሚገኙ ወንድሞች ትጥቅ ፈትተው ሰላምን መርጠው መምጣት እንደሚኖርባቸውም መክሯል።,spk_763c6a2b0167,am,10.614,5.099,2.816,10.614,-42.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b28588697e7a,train,ፋይዳ የዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትልቅ ሚና እንዳለው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን ገለፁ።,spk_763c6a2b0167,am,11.973,9.594,0.789,11.973,-28.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d3842d3a0d2a,train,በአሁኑ ወቅት በርካታ ዜጎች የዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ማድረጋቸውን ጠቅሰው፥ በቀጣይ ወደ ዞንና ወረዳ ድረስ በመውረድ የመመዝገብ ስራዎች እንደሚከናወኑ ተናግረዋል።,spk_763c6a2b0167,am,11.174,9.01,0.613,11.174,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a42fe3f9488e,train,የ12ኛ ክፍል ተማሪ ዲቦራ ወንድወሰን የ2015 የሰው ሰራሽ አስተውሎት የክረምት ስልጠና ተመራቂ ነች።,spk_763c6a2b0167,am,7.373,7.068,0.0,7.373,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_91e269ed173e,train,በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የታዳጊዎች የክረምት ስልጠና የቀሰሙት ዕውቀት በትምህርት ቤት ውጤታማ እንዲሆኑ እንዳገዛቸው ቀደም ሲል የሰው ሰራሽ አስተውሎት(ኤ አይ) ስልጠና የተከታተሉ ታዳጊዎች ገለፁ።,spk_763c6a2b0167,am,13.893,12.56,0.414,13.893,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2e173af3adaa,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ከይረዲን እንዳሉት፥ የፋይዳ የዲጂታል መታወቂያ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ትልቅ አቅም ይፈጥራል።,spk_763c6a2b0167,am,11.293,10.095,0.0,11.293,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f50dda047c08,train,በ2018 ዓ.ም የመንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች አማራጭ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓቶችን ወጥነት ባለው መልኩ መተግበር የሚጀምሩ መሆኑ ተገለፀ።,spk_763c6a2b0167,am,9.774,9.281,0.0,9.774,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8295c280ab62,train,በማዕከሉ የጥራት ቁጥጥር ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ዘሪሁን አበጋዝ በበኩላቸው ማዕከሉ የሚያካሄዳቸው ምርምሮችና የሚከተላቸው የምርመራ ዘዴዎች ዓለም አቀፍ ደንቦችና ህጎችን የተከተሉ ስለመሆናቸው ተናግረዋል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,13.614,12.705,0.316,13.614,-35.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9dae0eb02eeb,train,ከነዋሪዎቹ መካከል አቶ ኢብራሂም ጅማቶ እንዳሉት፣ ባህላዊ ፍርድ ቤቱ ከመቋቋሙ በፊት ፍትህን ለማግኘት የወረዳው ዋና ከተማ ድረስ በመመላለስ ጊዜና ገንዘባቸውን ያባክኑ ነበር።,spk_763c6a2b0167,am,13.733,11.345,0.665,13.733,-31.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_288aef164294,train,ለአንድ ሀገር እድገት ችግር ፈቺ የምርምር ውጤቶች አስፈላጊ መሆናቸውን ጠቅሰው፤ ኢንስቲትዩቱም እንደ ሀገር የተቀመጡ ራእዮች እና ግቦች እውን እንዲሆኑ የሚያስችሉ የምርምር ውጤቶችን ተደራሽ እያደረገ መሆኑን አመላክተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,13.813,12.356,0.0,13.813,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d471fe545a9,train,ባለፉት የለውጥ አመታት 280 የሚሆኑ ምርምሮች መደረጋቸውን ተናግረዋል።,spk_763c6a2b0167,am,4.574,4.234,0.34,4.574,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2c8baebd7faa,train,አዲሶቹ ጥንዶች ሽልማታቸውን የተረከቡ ሲሆን ገንዘቡን ኢንቨስትመንት ላይ እንደሚያውሉት መናገራቸውን የዘገበው ዩፒአይ ነው፡፡,spk_763c6a2b0167,am,8.014,7.318,0.332,8.014,-38.2,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_836f5850b29f,train,የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ዳንኤል ተሬሳ በበኩላቸው፤ የዜጎችን ደህነነት ለማስጠበቅና ህገወጥነትን ለመከላከል በማሰብ በረቂቅ አዋጁ ጠንካራ ህጎች መካተታቸውን ገልጸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,13.174,11.648,0.556,13.174,-33.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_54105c01c90c,train,በጎ ፈቃደኞች በአካባቢያቸው ተሰማርተው እያደረጉላቸው ያለው የተለያየ  ድጋፍ ችግራቸውን በማቃለል ኑሮቸውን እንደሚያሻሽልላቸው ነዋሪዎቹ ገልጸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,11.694,9.736,0.796,11.694,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0be2c12cf181,train,የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በተለያዩ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዘርፎች አራተኛውን የታዳጊዎች የክረምት ስልጠና በሳይንስ ሙዚየም አስጀምሯል።,spk_763c6a2b0167,am,8.973,8.058,0.0,8.973,-34.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3c0d75e794a4,train,)የቦይንግ ካምፓኒ ምርት የሆኑ ሁለት አውሮፕላኖች እኤአ በ2018 በኢንዶነዢያ እንዲሁም በ 2019 ደግሞ በኢትዮጵያ አደጋ ለገጠማቸው ተጎጂ ቤተሰቦች ለመክፈል ቃል የገባውን የ5 መቶ ሚሊየን ዶላር የካሳ ክፍያ መስጠት መጀመሩ ተገለጸ፡፡,spk_763c6a2b0167,am,19.534,14.538,0.354,19.534,-38.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c067e9529dc0,train,ከአፍሪካ ሕብረት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋርም ባንኩ እና ሕብረቱ ያላቸውን ትብብር ማጎልበት በሚቻልባቸው አማራጮች ላይ ይወያያሉ ተብሎ እንደሚጠበቅም ነው የተጠቀሰው።,spk_763c6a2b0167,am,11.053,9.908,0.481,11.053,-34.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9c1ffde20df7,train,በእድለኛነታቸው  አስደሳች ቀናትን እያሳለፉ መሆኑንም ተናገሯል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,4.814,3.922,0.0,4.814,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2bb2cd55c9e0,train,ቻይና በተለያዩ አገራት በአምስት ክትባቶች ላይ የ3ኛ ዙር ክሊኒካል ሙከራ እያደረገች ሲሆን የዓለም ጤና ድርጅት ውጤታማና ለሁሉም ተደራሽ የሆነ ክትባት ለማግኘት የጀመረውን ዘመቻም በንቃት እየደገፈች ነው ብለዋል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,14.014,12.975,0.0,14.014,-35.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_173baa405abb,train,የአምስት ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ኮደርስ የስልጠና መርኃ ግብር የዲጂታል ክህሎት ማሳደጊያ ፕሮጀክት ነው።,spk_763c6a2b0167,am,5.854,5.117,0.737,5.854,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3cf9d52a450,train,በዚህም የቱሪዝም ቀንን ምክንያት በማድረግ የመስህብ መዳረሻዎችን ይበልጥ በማስተዋወቅ  የውጭና የሀገር ውስጥ ጎብኚዎችን ለመሳብና ሕብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,13.973,12.196,0.448,13.973,-34.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_18ce916517eb,train,በተጠሪ ጽህፈት ቤቱ  የቅርስ ጥበቃና የቱሪዝም ልማት ቡድን መሪ አቶ አክሊል ጌታቸው፤ በዓላቱን በአንድ ላይ ማክበር  የከተማዋን እና የአካባቢውን የቱሪዝም መስህብነት እንደሚያጎላ ነው የገለጹት።,spk_763c6a2b0167,am,13.014,11.682,0.428,13.014,-34.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_41f4692c05af,train,በዚህም ዘንድሮ በሚሰጠው የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የክረምት ስልጠና በምታገኘው እውቀት ፓይለት የመሆን ህልሟን እውን ለማድረግ እንደሚያግዛት ታምናለች።,spk_763c6a2b0167,am,11.534,10.636,0.897,11.534,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79b8c45cb031,train,የኢትዮጵያ መንግስት ያሳለፈው የሰብአዊ ተኩስ አቁም ውሳኔ ነሐሴ 18 ቀን 2014 ዓ.ም በአሸባሪው ህወሃት ተጥሶ የሰላም አማራጭ ሂደቱ አደጋ ላይ መውደቁ ይታወቃል።,spk_763c6a2b0167,am,10.573,9.138,0.0,10.573,-35.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b2d12d53bf56,train,:- በጎ ፈቃደኞች በአካባቢያቸው ተሰማርተው እያደረጉላቸው ያለው ድጋፍ ችግራቸውን የሚያቃልላቸው መሆኑን በጉራጌ ዞን አበሽጌ ወረዳ  ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_763c6a2b0167,am,11.373,9.488,0.659,11.373,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a8046662b80b,train,በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን አጀንዳ ለማሳካት የመንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የሚፈጽሟቸውን ክፍያዎች በዲጂታል አማራጮች ማድረግ አለባቸው ብለዋል።,spk_763c6a2b0167,am,11.174,9.964,0.0,11.174,-36.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa7a001e5fcc,train,የቱሪዝም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሰላማዊት ካሳ በበኩላቸው ሚኒስቴሩ በክልሉ ያሉ ዕምቅ የቱሪዝም ሃብቶችን በማልማትና በማስተዋወቅ ረገድ የውጭና የአገር ውስጥ ቱሪስቶችን ለመሳብ በጋራ እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_763c6a2b0167,am,13.133,12.245,0.0,13.133,-36.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ec6e3757f206,train,የስምንተኛ ክፍል ተማሪ ኑሃሚን ጥበቡ እንደምትናገረው፤ አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ ስራዎችን ቀለል ባለ መልኩ ለማከናወን የሚረዳ በመሆኑ ሥልጠናውን ለመከታተል ፍላጎት አሳድሮባታል።,spk_763c6a2b0167,am,12.213,10.677,0.0,12.213,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d8eeb58d75f7,train,የኢትዮጵ የዜና አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰይፈ ደርቤ በበኩላቸው፤ በኢትዮጵያ የስራ ባህል እንዲገነባ የልምድ ልውውጥ  እና ግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ቀጣይነት ባለው መልኩ ማካሄድ ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,15.893,12.974,0.415,15.893,-36.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7829301eb70b,train,የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የፋይዳ ዲጅታል መታወቂያ ምዝገባ የሴቶች ንቅናቄና የግንዛቤ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል።,spk_763c6a2b0167,am,8.573,8.011,0.0,8.573,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e01c085006bb,train,በቫይረሱ ምክንያት የሞቱት ሰዎች ቁጥርም 28 ሺሕ 276 መድረሱን ከማዕከሉ የተገኘው መረጃ አመልክቷል።,spk_763c6a2b0167,am,8.454,6.916,0.535,8.454,-33.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_af4915583b0d,train,ደም ከለገሱ የኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት ሰራተኞች መካከል አቶ ሙሉቀን አየነው በዓመት አንድ ጊዜ ደም ሲለግሱ መቆየታቸውን አውስተው፥ በቀጣይ በዓመት ሶስት ጊዜ ለመለገስ መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,13.414,11.726,0.464,13.414,-34.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ababf072841d,train,ሶፍት ዌሩ ጀማሪ ሕጻናትን ሳቢ በሆነ መንገድ የአካባቢና ዓለም አቀፍ ቋንቋዎችን በቀላሉ እንዲማሩ የሚረዳ መተግበሪያ መሆኑንም ገልጻለች።,spk_763c6a2b0167,am,9.213,8.308,0.424,9.213,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ecdf329c0079,train,የዶክተር አብዱልመጂድ ሁሴን የመምህራን ኮሌጅ ለ31ኛ ጊዜ ያስተማራቸውን 230 መምህራንን ለመጀመሪያ ጊዜ በመጀመሪያ ዲግሪ ዛሬ ያስመረቀ ሲሆን ከተመራቂዎቹ መካከል 13ቱ ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል።,spk_763c6a2b0167,am,16.694,10.97,0.0,16.694,-42.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aeb19a155c2c,train,የጥናት መነሻዎቹ እንደ ሀገር የተቀመጡ እቅዶች እና የመንግስት አቅጣጫዎች መሆናቸውን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ ፈጣን እደገት ያስመዘገቡ ሀገራት ትልልቅ የምርምር ተቋማት እንዳላቸው አንስተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,11.293,10.427,0.0,11.293,-32.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e132210c12f5,train,በትምህርት ማዘመን የሚያስችል ፕሮጀክት ላይ ትኩረት አድርጎ የሚሰራው ወጣት ሰለሞን መብሬ የ2014 የሰው ሰራሽ አስተውሎት ስልጠና ወስዶ አጠናቋል።,spk_763c6a2b0167,am,10.014,8.44,0.0,10.014,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a5a5eb75f1b5,train,ዛሬ የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርስቲ ባወጣው መረጃ በዓለም ላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ23 ሚሊዮን መብለጡን ማሳወቁ ይታወሳል።,spk_763c6a2b0167,am,9.934,7.427,1.01,9.934,-35.2,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_4f1e2d2fa7c1,train,በዚህም የአራተኛውን ዙር የሰው ሰራሽ አስተውሎት(ኤአይ) የክረምት ስልጠና የሚወስዱ ታዳጊ ተማሪዎች ያገኙትን እድል በአግባቡ ሊጠቀሙበት ይገባል ብለዋል።,spk_763c6a2b0167,am,9.094,6.391,0.0,9.094,-38.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f8f4e3361277,train,በተከታተለቸው ስልጠና በአጭር ጊዜ ውስጥ አዳዲስ ነገሮች ለመገንዘብ መቻልዋን ተናግራለች።,spk_763c6a2b0167,am,5.654,5.202,0.452,5.654,-36.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8a9c8927895a,train,ይህም የመንግስት ሥራቸውን በቴክኖሎጂ ታግዘው ለማከናወን ዕድል ከመፍጠሩና የዲጂታል ክህሎታቸውን ከማዳበር በሻገር ለህብረተሰቡ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት እንዳስቻላቸው ተናግረዋል።,spk_763c6a2b0167,am,11.293,9.917,0.363,11.293,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad96a9850401,train,በዘርፉ የሚስተዋሉ የአገልግሎት ጥራት ችግሮችን ለማሻሻል በባህር ዳር፣ በጎንደር፣ በደባርቅ፣ በደሴና በደብረ ብርሃን ከተሞች ለሚገኙ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ሰራተኞች ስልጠናዎች እንደተሰጡም ጠቁመዋል።,spk_763c6a2b0167,am,14.653,12.625,0.558,14.653,-36.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d0e7a5a111a8,train,በመሆኑም ሴቶችን ጨምሮ ሁሉም ህብረተሰብ የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ማድረግ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_763c6a2b0167,am,6.614,5.52,0.414,6.614,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5acdbecd06ba,train,ፋይዳ ለሴቶች፣ ህፃናትና አካል ጉዳተኞች የእኩልነት መብት ማረጋገጫና የማስፈፀሚያ መሳሪያ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,7.333,6.217,0.442,7.333,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_033e5e6f37f5,train,የምርምር ስራዎቹም በማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ ያተኮሩ መሆናቸውን አመላክተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,5.333,4.859,0.475,5.333,-30.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5d06b9ef5b92,train,በዚህ አመትም በኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ 35 ጥናቶች መጠናታቸውን ተናግረዋል።,spk_763c6a2b0167,am,6.934,6.558,0.375,6.934,-28.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d22c752e74d4,train,አፍሪካ ባላት አቅም፣ ጥበብና እውቀት ልክ በዓለም ደረጃ አልተዋወቀችም ያሉት አፈ ጉባኤ ታገሰ፤ የአፍሪካን እምቅ አቅም የሚያሳይ የሚዲያና ተግባቦት ሥራ ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_763c6a2b0167,am,11.614,10.503,0.488,11.614,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_326b1482edfd,train,ኢንስቲትዩቱ በዚህ ረገድ የተሰጠውን ተልእኮ በመውሰድ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ጥናቶችን በማጥናት ተደራሽ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_763c6a2b0167,am,10.213,9.265,0.548,10.213,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ecf71bcb7bd,train,ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ የሰነቃቸው አህጉራዊ ግቦች እንዲሳኩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግም አረጋግጠዋል።,spk_763c6a2b0167,am,8.733,7.875,0.0,8.733,-33.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0d382e2df876,train,ሮኬቱ በጸሀይ ኦርቢት ዙሪያ ለመሽከርከር 7 መቶ ኪሎ ሜትር አልቲቲዩድ ባለው ከፍታ ላይ ለመድረስ የሚያስችለውን 5 ቶን ፈሳሽ ነዳጅ የሚጠቀም ስለመሆኑም መረጃው ጠቁሟል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,11.653,9.819,0.591,11.653,-39.9,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_17d3ee4aa409,train,በከተማ አስተዳደሩ ከ3ሺህ 500 በላይ ዜጎች የሚሳተፉበት የክረምት ወራት የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ማስጀመሪያ መድረክ ዛሬ ተካሂዷል።,spk_763c6a2b0167,am,8.614,7.99,0.0,8.614,-29.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b7696a72d6e7,train,በኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ አቤኔዘር ዘገዬወርቅ ስልጠናው ከመደበኛ ትምህርታችን ጎን ለጎን የዲጂታል አቅማችንን እንድናጎለብት አስችሎናል ብሏል።,spk_763c6a2b0167,am,13.373,11.471,0.0,13.373,-31.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a51b8cd315b6,train,ከዚህም በተጨማሪ ከሀገር የሚወጡ የእንስሳት ምርቶች ጥራትና ደህንነት የማረጋገጥ ተግባርም በትኩረት እየተሰራበት ይገኛል ብለዋል።,spk_763c6a2b0167,am,7.454,7.454,0.0,7.454,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2fbef5efe980,train,እንደ ሀገር የተቀመጡ ግቦች እና ህልሞች እውን እንዲሆኑ በጥናት መደገፍ እንደሚገባ በመግለጽ።,spk_763c6a2b0167,am,5.413,5.111,0.303,5.413,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_04158d6c8d19,train,ቢሮው የዲጂታል እውቀትና ክህሎት የተላበሰ ትውልድ ለመፍጠር የጀመረውን ጥረት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_763c6a2b0167,am,7.173,6.595,0.0,7.173,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cce3872b0dfa,train,በተለዩ የትኩረት መስኮች ላይ ፖሊሲዎች ከመነደፋቸው በፊት የምርምር ስራዎች እንደሚሰሩ አንስተው፤ ተፈጻሚ ከሆኑ በኋላም ምን አይነት ውጤት አመጣ የሚለው እየተሰራበት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,12.534,10.306,0.461,12.534,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c07914f1f083,train,ማዕከሉ እያደረገ ያለው የጥራት ቁጥጥርና ምርመራ ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገውን ጥረት የሚደግፍ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_763c6a2b0167,am,9.573,8.736,0.0,9.573,-36.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b7a2b95b9fd6,train,ታዳጊዎች እንደዚህ ዓይነት ስልጠናዎች መሳተፋቸው ትልቅ ህልም እንዲያልሙ ና ህልማቸውን በተጨባጭ በመተርጎም ከራሳቸው አልፈው ለሀገር እንዲተርፉ ይረዳል ብሏል።,spk_763c6a2b0167,am,10.534,8.829,0.667,10.534,-35.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d3b541c2007,train,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የፈጠራ አቅሟን ከማጎልበት በተጨማሪ ለቀለም ትምህርቷ እና የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዓለምን ለመረዳት እያገዛት መሆኑን ተናግራለች።,spk_763c6a2b0167,am,9.174,8.515,0.0,9.174,-26.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_55070915e708,train,በሌላ በኩል ዘንድሮ ወደ ስልጠናው የሚገቡ ሰልጣኞች በበኩላቸው፤ በስልጠናው የተሻለ እውቀትና ችሎታ አዳብረው ለመውጣት መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል።,spk_763c6a2b0167,am,8.414,7.962,0.451,8.414,-33.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cbbad83b83ff,train,ተጋጣሚው መቻል በበኩሉ 13 ጨዋታዎችን አከናውኖ በዘጠኙ ድል ሲቀናው ሁለት ጊዜ ተሸንፏል። በቀሪ ሁለት ጨዋታዎች አቻ ተለያይቷል። 23 ጎሎችን ሲያስቆጥር ሰባት ግቦች ተጠቆጥረውበታል።,spk_763c6a2b0167,am,12.854,10.192,0.491,12.854,-38.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1937161080d4,train,"'የአለምን ህዝብ የከፋ ጉዳት ላይ የጣሉ ወረርሽኞችን ለመቋቋም ""አለም አሁንም ሙሉ በሙሉ አልተዘጋጀም"" ሲል የአለም ጤና ድርጅት ገለጸ።",spk_763c6a2b0167,am,7.694,6.946,0.0,7.694,-34.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ce47545c964,train,በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ከአንድ ሚሊዮን ከ2መቶ ሺሕ በላይ መድረሱን የአፍሪካ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል አስታወቀ።,spk_763c6a2b0167,am,10.534,8.55,0.3,10.534,-39.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1de1df6205d1,train,የማዕከሉ ወደ ስራ መግባት በድል ጮራ ሆስፒታል ብቻ ሲሰጥ የነበረውን የህክምና አገልግሎት በማስፋት ጥራትና ፍትሃዊነት ለማረጋገጥ እንደሚያስችል በመግለፅ።,spk_763c6a2b0167,am,10.934,9.306,0.995,10.934,-36.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cd1bb64ce4b9,train,የኢትዮጵያ መንግስት ለሰላም አማራጭ ያቋቋመው ቡድን እንዲሁም በሰብአዊ ተኩስ አቁም አማካኝነት ተስፋ ሰጪ ለውጦች መታየታቸውንና የሰብአዊ እርዳታ ተደራሽነት ከፍተኛ ለውጥ መታየቱን ማርክ ዋርነር በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ ገልጸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,16.014,13.539,0.0,16.014,-35.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7ad634d0cae9,train,በዚህም 52 የትኩረት መስኮችን በመለየት በ14 ዲፓርትመንቶች 6 ማእከሎችን በማዘጋጀት እየሰራ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።,spk_763c6a2b0167,am,7.454,7.454,0.0,7.454,-31.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a6db1b23d1f1,train,በዚህ ረገድ ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ ዘመኑን የዋጁ ቴክኖሎጂዎች ታጥቆ ወደ ሥራ መግባቱ ትልቅ እርምጃ መሆኑን ጠቁመው፤ የአፍሪካን ትክክለኛ ገጽታ በማስተዋወቅ ለአፍሪካ ድምጽ ለመሆን ዋነኛ መንገድ ነው ብለዋል።,spk_763c6a2b0167,am,13.694,11.928,0.0,13.694,-33.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a8f8e38f4bd2,train,እንደወጣት ሰለሞን ገለጻ፤ አሰልጣኞቹ በዘርፉ ያላቸው እውቀት ከፍተኛ በመሆኑ ፈጠራን ለመውደድና ለማሰብ አስችሏቸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,12.213,10.162,0.469,12.213,-31.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_867890a5a241,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባን ለማሳካት የሴቶች ተሳትፎ ቁልፍ ሚና እንዳለውም ገልጸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,6.934,6.458,0.0,6.934,-32.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8c2992d996ff,train,በአፍሪካ የቫይረሱ ጉዳት ክፍተኛ እየሆነ የመጣበት የደቡብ አፍሪካ ሀገራት 654 ሺሕ 558 ሰዎች በቫይረሱ የተጠቁ ሲሆን፤ በቫይረሱ ከተያዘው ውስጥ 14 ሺሕ 226 ሰዎች ሲሞቱ፤ 547 ሺሕ 947ቱ ደግሞ አገግመዋል።,spk_763c6a2b0167,am,17.794,14.411,0.711,17.794,-35.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_02d91d977aa2,train,በዚህም  አብዛኞቹ የመንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች ጥቃቅን ክፍያዎችን ጭምር በዲጂታል አማራጮች እየፈፀሙ መሆኑን ጠቅሰው፤ ይሁንና ከግንዛቤ እጥረትና በሌሎች ምክንያቶች አፈጻጸሙ ላይ ወጥነት እንደሚጎድለው ተናግረዋል።,spk_763c6a2b0167,am,15.334,12.86,0.409,15.334,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1138c18d2b01,train,በአስቸጋሪ ሁኔታ ለሚገኙ ዜጎች እርዳታና መሰረታዊ አገልግሎቶች እንዳይደርሳቸው የማገድ ወይም የማስተጓጎል የትኛውም አይነት ድርጊት ተቀባይነት የለውም ነው ያሉት ሴናተሩ።,spk_763c6a2b0167,am,11.694,9.121,0.507,11.694,-34.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bebae5dd3226,train,ቻይና ይህንን ሮኬት በተሳካ ሁኔታ የምታስወነጭፍ ከሆነ በዓመቱ የመጀመሪያ የሮኬት ማስወንጨፍ ስኬት ሆኖ እንደሚመዘገብም ተገልጿል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,9.573,6.727,0.0,9.573,-38.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5acba644f284,train,ለጆሮ ህመም አጋላጭ የሆኑ መንስዔዎችን በመለየት አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ ለነገ የማይባል ጉዳይ መሆኑን የአንገት በላይ የቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ካሳዬ አሽኔ ይመክራሉ።,spk_763c6a2b0167,am,12.414,10.729,0.0,12.414,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a31b13514e3b,train,ፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ በተለያዩ ቋንቋዎች ሥራዎችን ተደራሽ የሚያደርግ መሆኑን አስታውሰው፤ ለቀጣናዊ ትሥሥር መጠናከር ጉልህ ፋይዳ እንደሚኖረውም አብራርተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,9.774,9.469,0.0,9.774,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6bdf24e71d33,train,በውይይት መድረኩ ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የመንግስት ተቋማት አሰራራቸውን በዲጂታል ዘዴዎች ማዘመን አለባቸው ተብሏል።,spk_763c6a2b0167,am,7.774,6.973,0.331,7.774,-36.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6fe047eb62f5,train,በመስከረም 2018 ዓ.ም አዳዲስ አገልግሎቶችን ጨምሮ የዲጂታል የክፍያ አማራጭ ስርዓት ለማስፋት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_763c6a2b0167,am,9.014,7.226,0.8,9.014,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3d26e9790595,train,የገንዘብ ሚኒስቴር ለመንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የፋይናንስ ሃላፊዎች የዲጂታል ክፍያ አማራጮችን በተመለከተ በወጡ መመሪያዎችና አሰራሮች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ አካሂዷል።,spk_763c6a2b0167,am,11.973,10.907,0.44,11.973,-36.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8b5315d9f965,train,የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን የግብርና ግብዓት፣ቴክኖሎጂ፣ ምርትና አገልግሎት ጥራት እንዲሁም ደህንነት የማረጋገጥና የመቆጣጠር ተግባርን በዋነኝነት ያከናውናል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,10.614,8.155,0.0,10.614,-35.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0a398707dbd1,train,ቫይረሱ በሰሜን፣ በመካከለኛውና ምዕራብ አፍሪካ ሀገራትም 425 ሺሕ 578 ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን፤ ከነዚህም ውስጥ 11 ሺሕ 503 ሰዎች ሲሞቱ፤ 314 ሺሕ 767 ሰዎች ማገገማቸውን መረጃው አመልክቷል።,spk_763c6a2b0167,am,18.514,15.568,0.876,18.514,-37.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_be1e567e4cae,train,አሁን ላይ ይህን ችግራቸውን የበጎ ፈቃደኞች ተመልክተው ቤታቸው በአዲስ መገንባት በመጀመሩ መደሰታቸውን ተናግረዋል።,spk_763c6a2b0167,am,10.534,7.264,1.561,10.534,-35.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75d7b60949ae,train,እኤአ በ2019 መነሻውን አዲስ አበባ በማድረግ ወደ ኬኒያ ሲበር በነበረው አውሮፕላን ላይ በደረሰው የመከስከስ አደጋ የ149 ሰዎች ህይወት ማለፉና ከነዚህ ውስጥም 32 ኬንያውያን እንደነበሩ ይታወቃል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,15.053,13.367,0.305,15.053,-32.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6527711bf574,train,የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሀሚድ ጀማል፤ የእንስሳት ጤንነትን በማስጠበቅ ጥራት ያለውና በገበያ ተፈላጊ የሆነ ምርት እንዲመረት ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰሩ መሆኑን አመላክተዋል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,14.534,12.206,0.314,14.534,-34.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b9d948854756,train,ተምዘግዛጊ ሮኬቱ የተሰራው በቻይና የሮኬት ቴክኖሎጂን በማበልጸግ ዘርፍ በቀዳሚነት በሚጠቀሰውና በደቡባዊ የሂናን ግዛት በሚገኘው የቻይና የመኪና ቴክኖሎጂ መገጣጠሚያ አካዳሚ እንደሆነም ተገልጿል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,14.133,12.224,0.0,14.133,-35.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_69fee12e617b,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሰሀረላ አብዱላሂ  በሆስፒታሎች የወረቀት አልባ አገልግሎቶችን ከማስፋት አኳያ ከ140 በላይ አገልግሎቶች በዲጂታል መተካታቸውን ገልጸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,12.213,9.44,0.369,12.213,-37.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_365a6fb7ed0f,train,አሁንም ቢሆን በጥፋት ውስጥ ተሰልፈው በጫካ የሚንቀሳቀሱ አካላት የተሰጠውን የሰላም እድል ለመጠቀም እንዲመጡ ጠይቀዋል።,spk_763c6a2b0167,am,9.893,8.201,0.0,9.893,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6259ae7862c1,train,ካሪክ ከዳረን ፍሌቸር ቦታውን በመረከብ ስራውን ነገ ጠዋት በይፋ ይጀምራል።,spk_763c6a2b0167,am,5.333,4.228,0.524,5.333,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3d318371cb29,train,ሜዲካል ዳይሬክተሩ በተደረገው የለውጥ ስራ የታካሚዎችን እንግልት በከፍተኛ ሁኔታ መቀነስ ተችሏል ብለዋል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,8.174,6.897,0.798,8.174,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f6db275a3610,train,በተያዘው የክረምት ወራትም 3ሺህ 502 ዜጎችን ለማሰልጠን ዝግጅት መደረጉን አንስተው፣ በስልጠናው የኔትወርክ መሰረተ ልማት ውስንነት እንደይገጥም ስድስት ማዕከላት መደራጀታቸውን ገልጸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,13.174,11.569,0.0,13.174,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2d6e1aa8c1d5,train,የከተማው ነዋሪዎች በስልጠናው የነቃ ተሳትፎ በማድረግ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ መፋጠን የድርሻቸውን መወጣት እንዳለባቸው ያነሱት ደግሞ የዲላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ መስፍን ደምሴ(ዶ/ር) ናቸው።,spk_763c6a2b0167,am,12.934,11.473,0.0,12.934,-36.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1bb9f98539b8,train,ተማሪ ቅዱስ ሙሴ የ12ኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን፤ ሰው ሰራሽ አስተውሎት(ኤአይ) መማር እጅግ አስፈላጊ መሆኑን በማመን ወደ ስልጠናው መምጣቱን ተናግሯል።,spk_763c6a2b0167,am,9.813,8.454,0.588,9.813,-35.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a292c2889b46,train,የሚመለከታቸው አካላት ግጭቶችን በማቆም የሰብአዊ እርዳታ ተደራሽነት እንዲያድግና ግጭቱ በዘላቂነት እንዲቆም ጥረት እንዲያደርጉ ሴናተር ዋርነር ጥሪ አቅርበዋል።,spk_763c6a2b0167,am,11.373,9.868,0.763,11.373,-33.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_532ab4d8d642,train,ባለፉት የለውጥ አመታት 280 የሚሆኑ የምርምር ስራዎች መከናወናቸውን ጠቁመዋል።,spk_763c6a2b0167,am,8.454,6.717,1.087,8.454,-32.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4556102fefce,train,ዘመኑን የዋጁ ላቦራቶሪዎችና ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ከዓለም አቀፍ የጥራት መስፈርቶች አኳያ ስራቸውን እያከናወኑ እንደሚገኙ አንስተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,9.573,8.525,0.0,9.573,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f84542521230,train,በሚቺጋን የሚገኙ ጥንዶች በሰርጋቸው ማግስት የቆረጡት ሎተሪ የአንድ ሚሊየን ዶላር አሸናፊ ስላደረጋቸው የሰርጋቸውን ትዝታ አይረሴ አድርጎታል፡፡,spk_763c6a2b0167,am,9.973,8.334,0.364,9.973,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed91731c943e,train,ማስረጃን መሰረት ያደረጉ የጥናት ውጤቶችንም ለሚመለከታቸው ፖሊሲ አውጪዎች እና አስፈጻሚዎች ተደራሽ እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,7.614,7.311,0.0,7.614,-30.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b606730543d2,train,የህሙማንን የጤና መረጃ ለመያዝና የመድሃኒት አቅርቦትን በዲጂታል ሥርዓት ለማሳለጥ በተከናወኑ ተግባራት ለተገልጋዮች ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ነው ያነሱት።,spk_763c6a2b0167,am,10.774,9.793,0.379,10.774,-33.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_620e4f83637e,train,ሲዲሲ አፍሪካ ዛሬ ባወጣው መረጃ በአፈሪካ ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር ወደ አንድ ሚለዮን በመጠጋት 931 ሺሕ 057 አድጓል።,spk_763c6a2b0167,am,9.854,8.258,0.481,9.854,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b78ddcad7ea3,train,ይሁን እንጂ በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ቢጨምርም ከቫይረሱ የሚያገግሙት ሰዎች ቁጥር በዚያው ልክ እየጨመረ ነው።,spk_763c6a2b0167,am,8.534,7.828,0.0,8.534,-36.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_76bf84e8dfed,train,ዲጂታል መታወቂያ ዲጂታል ኢኮኖሚ በመገንባት የኢትዮጵያን ብልፅግና ለማረጋገጥ ያለመ መሆኑን በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ማንኛውም ሰው ራሱን የሚገልጽበትና መብቱን የሚያረጋግጥበት መለያ ነው ብለዋል።,spk_763c6a2b0167,am,13.094,12.114,0.0,13.094,-36.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a2ce3c726e19,train,በዘርፉ የዲጂታል የክፍያ አማራጮችን ማስፋት ጊዜንና ወጪን ከመቆጠብ ባለፈ የጤና ተቋማት የገቢ አሰባሰባቸውን እንዲያሳድጉ ያደርጋል ነው ያሉት።,spk_763c6a2b0167,am,9.653,9.351,0.0,9.653,-32.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f501aed1d0f,train,በሶማሌ ክልል የመምህራንን እጥረት ለመቅረፍ የተለያዩ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_763c6a2b0167,am,8.373,5.092,0.61,8.373,-42.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_737bf98e9046,train,ይህን የገለጹት ከ90 በላይ የአደጋው ተጎጂዎችን ጉዳይ በመያዝ በፍርድ ቤት ሲከራከር የነበረው የሪቤክ የህግ ቻርተርድ ሀላፊ ማኑኤል ቮን ናቸው፡፡,spk_763c6a2b0167,am,11.213,8.572,0.608,11.213,-33.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bad2c12ce5c8,train,ሆስፒታሉ ዘመናዊ የህክምና ቁሳቁሶችን በማሟላት ለተጠቃሚው የህብረተሰብ ክፍል ደረጃውን የጠበቀ እና ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ሰፊ የአገልግሎት ማሻሻያና የማስፋፊያ ሥራዎችን ስለማከናወኑም ጠቁመዋል።,spk_763c6a2b0167,am,15.774,12.445,0.0,15.774,-41.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c9ccbf912c4,train,በውይይቱ ከተሳተፉ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት መካከል ሃጅ አህመድ ሃሰን እንደገለጹት፤ ዘላቂ ሠላምን ለማረጋገጥ መወያየት መሰረታዊ ጉዳይ ነው።,spk_763c6a2b0167,am,10.934,9.002,0.672,10.934,-40.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0e595af484d9,train,በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም አንድ ሚሊዮን202 ሺሕ 918 ደርሷል።,spk_763c6a2b0167,am,6.614,4.562,0.768,6.614,-40.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5fe473a20c41,train,የገንዘብ ሚኒስቴር ይህን ማሳለጥ የሚችሉ መመሪያዎችን አዘጋጅቶ ወደ ስራ መግባቱንም ነው የተናገሩት።,spk_763c6a2b0167,am,7.574,5.912,0.0,7.574,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4a54fd2df74a,train,ማዕከሉ ዛሬ እንዳስታወቀው በአፍሪካ የኮቪድ19 ስርጭት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሻቀቨበ መምጣቱን ነው ያሳሰበው።,spk_763c6a2b0167,am,7.293,6.388,0.0,7.293,-34.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a5887f6fa91,train,ከ2018 ዓ.ም ጀምሮ ሁሉም የመንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች ክፍያዎችን ወጥነት ባለው መልኩ በዲጂታል አማራጮች እንዲፈጽሙ በወጡ ህጎችና አሰራሮች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ማዘጋጀት ማስፈለጉንም አንስተዋል።,spk_763c6a2b0167,am,14.653,13.382,0.0,14.653,-34.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_377818efee73,train,በሀገር  ደረጃ የተቀመጡ ራእዮች እና ግቦች እውን እንዲሆኑ የሚያስችሉ የምርምር ውጤቶች ተደራሽ እየተደረጉ መሆኑን የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፍቃዱ ጸጋ ገለጹ።,spk_763c6a2b0167,am,10.694,9.731,0.44,10.694,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9926d07f0132,train,በተለይ የኮደረስ ስልጠና ዲጂታል እውቀታቸውንና ክህሎታቸውን በማሳደግ የሀገር ውስጥና የውጪ ሥራ እድል ተጠቃሚነታቸውን እንደሚያሰፋ ገልጸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,8.694,7.696,0.501,8.694,-37.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e8f3c3ebd4bb,train,በፌደራል ተቋማት፣ በክልሎችና በከተማ አስተዳደሮች ቅንጅትና መተባበር እየተከናወኑ የሚገኙ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ዘላቂ ብልፅግና ከማረጋገጥ ባለፈ የአቅመ ደካሞችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች የሚያቃልሉ መሆናቸውንም ተናግረዋል።,spk_763c6a2b0167,am,17.854,14.696,0.898,17.854,-41.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_40187ec06028,train,በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ ተሳታፊዎች መካከል የመደወላቦ ዩኒቨርሲቲ የፋይናንስ ስራ አስፈጻሚ ማቲዮስ ገመቹና በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፋይናንስ ቡድን መሪ ክቡር አስጨናቂ የዲጂታል የክፍያ አማራጮችን ተጠቅመው ጊዜና ወጪን ከመቆጠብ ባለፈ የደንበኞችን እርካታ መጨመር መቻላቸውን ገልጸዋል።,spk_763c6a2b0167,am,20.213,18.12,0.331,20.213,-35.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_952cec4a53b4,train,ለዚህም ቃላትን፣ ተንቀሳቃሽ ምስልና ፎቶዎችን ያካተተ የቋንቋ መማሪያ ሶፍት ዌር ማበልጸጓን ጠቅሳለች።,spk_763c6a2b0167,am,7.013,6.288,0.326,7.013,-35.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_732f522f27aa,train,በቆይታቸው በዓሉን ከማክበር ባለፈ በክልሉ ያለውን እምቅ የቱሪዝም ሃብት በመጎብኘት እንዲያሳልፉ ጋብዘዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,6.574,6.153,0.42,6.574,-37.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_b693085d4ff7,train,ከዩኒቨርሲቲው የህግ ድጋፍ ባያገኙ ኖሮ በህግ አግባብ ተከራክረው ከውርስ መሬቱ ተጠቃሚ ለመሆን አዳጋች ይሆንባቸው እንደነበርም አስረድተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,8.493,8.139,0.354,8.493,-41.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_c81c03a7e88c,train,የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችም በየጊዜው ክትትል ያደርጋሉ የሚሉት ወይዘሮ ማሩሳ አስፈላጊውን የጤና ትምህርት በጤና ኤክስቴንሽን በኩል እያገኙ እንደሆነ ጠቁመዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-30.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_041e0fa87018,train,የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ ከ13 ሺህ በላይ የአካባቢ ነዋሪዎች ተጠቃሚ እንደሚያደርግ አመልክተው፤ የውሃ ፕሮጀክቱን መጠበቅ እና መንከባከብ እንደሚገባ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.053,9.244,0.81,10.053,-31.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_0afb03b8df12,train,ህብረተሰቡ የጤና ባለሙያዎችን ምክር በመቀበል የአጎበር አጠቃቀም ልምዱ እያደገ ነው የምትለው ደግሞ በኡራ ወረዳ የኡራ ቀበሌ ጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያ ኢትዮጵያ ካሳ ናት።,spk_7c9cb53ae082,am,9.774,9.353,0.0,9.774,-30.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_87a4d9607bf0,train,በማይናማር፣ላኦስ እና ካምቦዲያ እንዲሁም በሌሎች ሀገራት በተመሳሳይ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎቻችን የመመለስ ጥረት መቀጠሉንም እንዲሁ።,spk_7c9cb53ae082,am,11.053,8.717,0.329,11.053,-40.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_a8d0f81c3fa3,train,ቢሮው እስከ ታች ድረስ ባለው መዋቅርም ነሐሴ 15 እና 16/2017 ዓ.ም በሁሉም ትምህርት ቤቶች ቅድመ ምዝገባ እንደሚካሄድ ገልጸዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.454,8.879,0.0,9.454,-31.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_34c99d02fae1,train,በሂደቱ የሚገኘውን መልካም ተሞክሮዎች በመጠቀም በሁሉም የመንግስትና የግል ትምሕርት ቤቶች ከነሐሴ 19 እሰከ 30/2017 ዓ.ም ድረስ ተማሪዎችን በንቅናቄ የመመዝገብ ስራው ይካሄዳል ብለዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.573,11.55,0.5,12.573,-33.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_a644911d9901,train,በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የጥናትና የማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሮቮስት ዶክተር ሴና ዱጋሳ የህብረተሰቡ በየወቅቱ የጤና ምርመራ የማድረግ ባህል ዝቅተኛ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.514,9.955,0.762,12.514,-43.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_5d1996a3821c,train,ወቅቱ ለወባ ትንኝ መራቢያነት ምቹ በመሆኑ የአካባቢ ቁጥጥር ስራው ከየትኛውም ጊዜ በበለጠ ተጠናክሮ መቀጠሉን አንስተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-39.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_bb77fe65782c,train,በ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ለመታደም ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የባህል ኪነት ቡድኖች በሆሳዕና ከተማ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,9.094,8.528,0.566,9.094,-30.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_9379da0c463c,train,በአማካይ ከ90 ዴሲ ሜይል በላይ የሆነ ድምጽ ከ8 ሠዓት በላይ ለሆነ ጊዜ ለጆሮ የሚደርሰው ከሆነ በሂደት የጤና ችግር እንደሚያስከትልም አስገንዝበዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.573,9.333,0.341,10.573,-35.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_f3f6852bf8df,train,በ2018 የትምሕርት ዘመን ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ አዳዲስ ተማሪዎችንና ነባሮችን መዝግቦ ለማስተማር የተጠናከረ ቅድመ ዝግጅት እየተካሄደ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,8.573,8.23,0.344,8.573,-38.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_14e0770ff933,train,የሕግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እጸገነት መንግስቱ የሚኒስቴሩ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱን ገልጸው ማጠናከር እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,11.133,9.151,0.425,11.133,-41.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_04ba4c8365cb,train,በክልሉ በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የሽልማትና የእውቅና አሰጣጥ መርሃ-ግብር ዛሬ በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.733,10.404,0.583,12.733,-40.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_468bc3890743,train,በተጨማሪም ኤርፎን መዋዋስም ለኢንፌክሽን የመጋለጥ ዕድልን እንደሚጨምር አስረድተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,4.413,4.413,0.0,4.413,-32.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_d8c1acb22c8d,train,በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ኖጎ (ዶ/ር)፤ አገልግሎቱ ለበርካታ ስደተኞች እየሰጠ ያለው አገልግሎት አበረታች መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.633,10.349,0.46,12.633,-37.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_411cbf7d0864,train,የአልጋ አጎበርን በአግባቡ በመጠቀም ከወባ በሽታ ራስን መከላከል ይገባል ያሉት ደግሞ የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አጉኔ አሾሌ ናቸው።,spk_7c9cb53ae082,am,10.493,9.225,0.707,10.493,-39.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_b3dee9abe3c9,train,የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ባቋቋመው ነጻ የህግ ድጋፍ ማዕከል ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል ወይዘሮ ገነት በቀለ እንዳሉት፤ የቤተሰቦቻቸውን የውርስ መሬት ካርታ ወጥቶበት አላግባብ እንደተወሰደባቸው አስታውሰዋል ፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,10.133,8.442,0.468,10.133,-42.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_659c7dd3101c,train,የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ፤   በዞኑ ያለው የገፀ እና  የከርሰ ምድር ውሃ ክምችትን በጥናት በመለየት ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.614,9.842,0.349,10.614,-32.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_1f2b0b3299dc,train,ችግሮቹን ለመቀነስም ቢሮው በዚህ ዓመት ብቻ ከ4 ሺ በላይ ለሚሆኑ አሽከርካሪዎች የመንገድ ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን አከናውኗል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.774,8.043,0.385,9.774,-37.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_e507929ac614,train,በምክክር ሂደቱ ከመሳተፍ ባለፈ የወጣቶችን ችግር ይፈታል ብለን ያሳብነውን አጀንዳ በክልል ደረጃ በተካሄደው የምክክር ጉባኤ አቅርበናል ነው ያለው።,spk_7c9cb53ae082,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-40.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_a5e75d4236fe,train,በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የነፃ ህክምና አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑት በሀይሉ አለሙና ተክሌ አብርሃም የህክምና አገልግሎቱ ተመርምረው ራሳቸውን በማወቅ ጤናቸውን እንዲጠብቁ እንደስቻላቸው ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.493,10.754,0.663,12.493,-42.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_bcce1981cc30,train,የክልሉ፣ የሀድያ ዞንና የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች በስፍራው በመገኘት እንግዶቹን ተቀብለዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.133,9.512,0.0,10.133,-34.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_cb205b0a1a01,train,በዞኑ የህብረተሰቡን የወባ ተጋላጭነት ለመቀነስ ህብረተሰቡን ያሳተፈ የወባ መከላከል ስራዎች በትኩረት እየተሰሩ መሆኑን አንስተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,7.854,6.754,1.099,7.854,-42.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_7866072931a1,train,በቀጣይም የሀገሪቱን ሠላምና ደኅንነት ባረጋገጠ መልኩ አገልግሎቱን ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በመቀናጀት አገልግሎቱን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አሳስበዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,8.014,7.613,0.401,8.014,-36.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_70a3ed11aa62,train,ከአልጋ አጎበር ስርጭቱ ጎን ለጎን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችም ትኩረት የተስጣቸው ናቸው።,spk_7c9cb53ae082,am,7.333,6.166,0.622,7.333,-39.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_dcd92fff1311,train,በዚህም መሰረት በያዝነው በጀት ዓመት የክልሉ መንግስት በመደበው 111 ሚሊዮን ብር የ30 ቅርሶች ጥገና እና የ11 ሙዚየሞች ግንባታ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.774,10.825,0.0,12.774,-40.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_c67c5aa8cdf9,train,በምረቃው መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዴኤታ አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር)፤ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች  የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች በጥራት እና በፍጥነት ተገንብተው ለተጠቃሚው ተደራሽ እየተደረጉ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.174,11.245,0.458,12.174,-31.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_40f5271e6dba,train,የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ህብረ ብሔራዊ አብሮነት የሚጠናከርበትና ባህላዊ ትውፊቶች በአደባባይ የሚገለጡበት መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋጤ ስርሞሎ ገለፁ፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,13.213,11.644,0.694,13.213,-32.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_36f8b791b73d,train,በማረሚያ ቤቶች የሚስተዋሉ ውስንነቶችን መፍታት የሚያስችል ሀገር አቀፍ ጥናት እየተካሄደ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ ናቸው።,spk_7c9cb53ae082,am,7.973,7.606,0.367,7.973,-35.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_f629d48c9bf1,train,እስካሁንም የመማሪያ ክፍሎችን የማደስ፣ ጥቁር ሰሌዳዎችና ወንበሮችን የመጠገን ስራ ስለመከናወኑ አንስተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,6.333,6.333,0.0,6.333,-31.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_3815a9fd905a,train,የደብረብርሃን  ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የሕዝብ ግንኙነት  ሀላፊ ኮማንደር ኪዳኔ በቀለ፤ በዓላቱ  በስኬት ተከብረው እንዲጠናቀቁ  የጸጥታ ስራው ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.014,8.478,0.0,9.014,-35.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_dcb10dce6adc,train,ዜጎች ከህገ ወጥ ጉዞ ራሳቸውን እንዲጠብቁም አሳስቧል።,spk_7c9cb53ae082,am,3.813,3.357,0.457,3.813,-38.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_e8ab6b3995cd,train,በጉብኝት መርሃ ግብሩ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ሎሚ በዶ፣ የምክር ቤቱ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ (ዶ/ር)፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ተገኝተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,13.573,12.781,0.306,13.573,-36.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_3d3854b6b9f8,train,የአሪ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ ይሁን ጋሎ በበኩላቸው ዞኑ ለወባ ተጋላጭ ከሆኑ አካባቢዎች አንዱ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,7.173,6.856,0.317,7.173,-39.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_e81cf3a35746,train,ዛሬ የተጀመረው የአልጋ አጎበር ስርጭት በክልሉ የወባ ተጋላጭ በሆኑ 22 ወረዳዎች ስር ለሚገኙ 325 ቀበሌዎች ተደራሽ እንደሚሆን አመላክተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.334,8.187,0.455,9.334,-38.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_ee274a82255f,train,አንዳንድ ጊዜ ከፍተኛ ድምጽ የጆሮ ታንቡርንም ሊጎዳ እንደሚችል ጠቁመው፤ በአብዛኛው ግን ውስጠኛውን የጆሮ ክፍል ይጎዳል፤ ድምጽን ተሸክሞ ወደ አንጎል የሚሄደውን የነርቭ ክፍል ነው የሚጎዳው ሲሉ አስረድተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.793,8.992,0.338,9.793,-37.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_28aad1789808,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጤና ቢሮ የፕሮግራም ዘርፍ ምክትል ኃላፊ አቶ አብዱልሙኒየም አልበሽር የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የፀረ ወባ መከላከያ ኬሚካል ርጭት ፣የአልጋ አጎበር ስርጭት እና የአካባቢ ቁጥጥር ስራዎች በሁሉም አካባቢዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,17.494,16.659,0.0,17.494,-29.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_ebc288b5617f,train,የፍትህ ስርዓቱን ቀልጣፋ እና ተዓማኒ ለማድረግ የተጀመሩ ቅንጅታዊ አሰራሮችን ማጠናከር እንደሚገባ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ።,spk_7c9cb53ae082,am,9.854,9.247,0.0,9.854,-37.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_a3e6a418d21b,train,በስርጭቱ ህፃናት፣ ነፍሰ-ጡርና የሚያጠቡ እናቶች እንዲሁም አዛውንቶች ቅድሚያ እንደሚሰጣቸው አቶ መና ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,7.454,6.748,0.705,7.454,-39.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_463322057dca,train,የአጎበር ስርጭቱ በዞኑ የሚከናወኑ የወባ መከላከል ስራዎችን እንደሚያጠናክር ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,5.494,5.167,0.326,5.494,-40.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_afe2fd9a0a57,train,የተማሪዎቹን ምዝገባ ለማሳካት አመራሩን፣ ባለሐብቱንና ሕብረተሰቡን በማሳተፍ በትኩረት እንደሚሰራም ጠቁመዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-30.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_85038714fe0c,train,እነዚህ ሕንፃዎች በቴክኖሎጂ የተደራጁ፣ ንጹሕ እና ዓለም አቀፍ የታራሚዎች አያያዝ ድንጋጌን ያሟሉ የማረፊያ ክፍሎች ያሏቸው መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,7.574,7.222,0.351,7.574,-33.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_a919f9fcf1a8,train,ከእነዚህም መካከል በሚኒስቴሩ ድጋፍ በጉራጌ ዞን ምሁር አክሊል ወረዳ የመቆርቆር ውሃ ፕሮጀክትን ጠቅሰዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,7.614,6.492,0.0,7.614,-33.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_5343dc99ab58,train,እስከ ሐምሌ 24 ቀን 2017 ድረስ 40 ሺህ ተገልጋዮች የክረምት በጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎት ማግኘታቸውን ጠቁመዋል፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,7.274,6.11,0.55,7.274,-41.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_bca7c125bed0,train,ዋና አስተዳዳሪው እንዳሉት፤ የጉራጌ ማህብረሰብ የመስቀል በዓልን ከመስከረም 12 እስከ ጥቅምት 5 ቀን ቆጮ እና ክትፎን ጨምሮ ለበዓሉ የተዘጋጁ ባህላዊ ምግቦች ከቤተሰብ እና ከጎረቤት ጋር በጋራ እየተቋደሱ ባህላዊ ጭፈራን ጨምሮ በልዩ ልዩ ክዋኔዎች  ያከብሩታል።,spk_7c9cb53ae082,am,16.014,13.116,0.613,16.014,-42.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_3d3c51bd4d83,train,በተመደቡበት የስራ መስክ ሃላፊነትንና ተጠያቂነትን በተላበሰ መንገድ አገልግሎት በመስጠት የሕዝብ እርካታን ለማረጋገጥ የበኩላቸውን ሃላፊነት  እንደሚወጡ ገልጸዋል፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,9.414,8.331,0.495,9.414,-43.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_ab1e2831cc63,train,በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ ያነጋገርናቸው ኪሮስ ተክሉና በላይነሽ አያሌው የክረምት የበጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎት አቅም የሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የተሻለ ህክምና እንዲያገኙ አድርጓል ብለዋል፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,13.014,10.185,0.496,13.014,-41.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_2a1532134d4e,train,የፌዴራል መንግሥት የሥልጠና ማዕከሉን ለማዘመን አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ ያደርጋል ነው ያሉት።,spk_7c9cb53ae082,am,6.213,5.221,0.34,6.213,-42.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_c49efe9d0dc9,train,በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት የሆኑት ፕሮጀክቶች ፖሊስ ከህዝቡ ጋር በቅርበት በመሆን ወንጀልን አስቀድሞ ለመከላከልና አደጋን ለመቀነስ እና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ እንደሆነ ገልፀዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-34.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_15b0ad7a8fda,train,ሌላው ነዋሪ ወይዘሮ  ጀንበር ዘበርጋ፤  መንግስት  የንፁህ መጠጥ ውሃ ችግራቸውን በማቃለሉ መደሰታቸውን በመግለጽ  ምስጋና አቅርበዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,7.894,7.561,0.332,7.894,-29.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_88c3869833ca,train,ይሕም ከቅድመ መደበኛ እስከ 12ኛ ክፍል ከ7 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎችን በመመዝገብ ለማስተማር የሚያስችል ዝግጅት እየተካሄደ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.514,8.58,0.0,9.514,-36.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_0c1e73d26bc7,train,በአዲስ አበባ ለተፈታኝ ተማሪዎች በበይነ መረብ ለሚሰጠው ፈተና የመጨረሻ የልምምድ  ፈተና ዛሬ ተሰጥቷል፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,5.494,5.082,0.411,5.494,-37.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_f53bfe9e36ec,train,• የፀባይ ለውጥ መኖር(ያልተለመደ ስሜታዊነት፣ ብስጭት) እና መሰል ምልክቶች ሲስተዋሉ ወደ ሕክምና ተቋም በመሄድ ተገቢውን ምርመራ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.614,7.848,0.452,9.614,-42.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_a528aa6a1f11,train,የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር አያልነሽ ሐብተማርያም፤ በዛሬው ዕለት 32 አዳዲስ የፖሊስ እና የእሳትና አደጋ ሥጋት መከላከያ አገልግሎት የሚሰጡ ህንፃዎች ስራ መጀመራቸውን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,14.194,12.6,0.0,14.194,-32.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_3420df7616be,train,• ለመናገር መቸገር (ቃላትንበትክክል መናገር አለመቻል) እንዲሁም,spk_7c9cb53ae082,am,3.733,3.139,0.594,3.733,-40.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_682f5ece9ac5,train,ወደ ውጭ ሃገራት የሚደረጉ ጉዞዎችና የስራ ቅጥሮች በህጋዊና መንግስት ባስቀመጠው አሰራር ብቻ ሊሆን እንደሚገባም አስገንዝቧል።,spk_7c9cb53ae082,am,8.194,7.407,0.418,8.194,-41.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_595eb3a02f33,train,በዚህም የየሳምንቱ የአካባቢ ጽዳት በማከናወን እና የአጎበር አጠቃቀም ላይ ክትትል በማድረግ ህብረተሰቡ በሽታውን የመከላከያ መንገዶችን የመተግበር ልምድ ተሻሽሏል ነው ያለችው።,spk_7c9cb53ae082,am,9.534,8.652,0.542,9.534,-37.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_64e775ca699c,train,- የአምቦ ዩኒቨርሲቲ በሚሰጠው ነጻ የህግ ድጋፍ ተጠቃሚ መሆናቸውን የአምቦ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_7c9cb53ae082,am,6.934,6.203,0.331,6.934,-41.0,male,25-34,,16000,4,0 clip_8c2de63e55d8,train,የውሃ ፕሮጀክቱ በአቅራቢያቸው ተገንብቶ ለአገልግሎት በመብቃቱ  ችግራቸው መቃለሉን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,4.133,4.133,0.0,4.133,-34.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_dc2287f6252d,train,ጉዳዩን ወደ ህግ ወስደው ጠበቃ ቀጥረው ለመከራከር አቅማቸው ስላልፈቀደ ዩኒቨርሲቲው ባመቻቸላቸው የህግ ድጋፍ ተጠቅመው ያለ አግባብ የወጣው ካርታ እንዲመክን ተደርጎ ከውርስ መሬቱ ተጠቃሚ ለመሆን መቻላቸውን ገልፀዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.373,10.324,0.485,12.373,-43.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_3a87c597e787,train,ከመቆርቆር  ቀበሌ ነዋሪዎች  መካከል  አቶ አበራ ተበቃ  በሰጡት አስተያየት፤  ከዚህ ቀደም በአቅራቢያቸው የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ባለመኖሩ ሲቸገሩ እንደቆዩ አውስተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-29.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_dd366df24e5f,train,በማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ላይ የሚስተዋሉ ውስንነቶችን ፈጥኖ ለማረም እየተከናወኑ ስላሉ ስራዎችም ጥያቄ አቅርበዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-37.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_b0975b003e5b,train,በዚህም መሠረት ባለፉት አራት ዓመታት በተለያዩ የመካከለኛ ምስራቅ፣የአፍሪካ እና እንደ ማይናማር ያሉ የእስያ ሀገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ከ500 ሺህ በላይ ዜጎቻችንን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረግ መቻሉን ጠቁሟል።,spk_7c9cb53ae082,am,15.414,13.728,0.414,15.414,-40.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_0fc3fef407ad,train,በትምህርት ቤቶችም የመንገድ ደህንነት ክህሎት እና የትራፊክ ክበባትን በማቋቋም አደጋ የመቀነስ ተግባራት እየተከናወኑ ስለመሆኑ ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.694,8.292,0.594,9.694,-36.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_7692b355a06f,train,• የማሰብ እና የማስታወስ ችግሮች (ቀላል ነገሮችን መርሳት፣ ትኩረት ማድረግ አለመቻል)፤,spk_7c9cb53ae082,am,4.614,3.857,0.756,4.614,-40.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_f19709357cb5,train,ከዚህም ባለፈ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር  የአይን መነፅር እንዲያገኙ ይደረጋል ብለዋል፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,5.373,4.605,0.355,5.373,-39.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_3f01c04745f4,train,የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በበይነ መረብ ለመፈተን የሚያስችል በቂ ልምምድና ዝግጅት ማድረጋቸውን በአዲስ አበባ  የዘንድሮ  ተፈታኝ ተማሪዎች ተናገሩ፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-38.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_19a6f676a86e,train,አጠቃላይ ስርዓቱን ተአማኒ ማድረግ የሚያስችል ዲጂታል አሰራር መዘርጋቱንም ነው ያብራሩት።,spk_7c9cb53ae082,am,4.774,4.352,0.0,4.774,-33.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_29f0aa0737a8,train,በክልሉ የሚገኙ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋማትም የትራፊክ አደጋን በመቀነስ ረገድ በኃላፊነት እንደሚሰሩም አረጋግጠዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-40.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_42e9fd55c841,train,በዚህም ባለሀብቱን፣ ሕብረተሰቡና ሌሎችንም አጋር አካላትን ተሳትፊ በማሳደግ የመቆርቆር የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክትን ጨምሮ በርካታ ስራዎች መከናወናቸወን ገልጸዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.973,9.12,0.428,9.973,-30.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_addc5c37ac8a,train,የነገስታት ዘውዶች፣ በርካታ የብራና መፃህፍትና ሌሎች የጥንት ንዋየ ቅድሳት እንደሚገኙ ጠቁመው ቅርሶቹን ለመጠበቅም ባለ 3 ወለል የሙዚየም ህንፃ ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.774,11.098,0.655,12.774,-41.4,male,25-34,,16000,4,0 clip_7af02c0c06ce,train,በመድረኩ የታደሙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የብሄረሰቦች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ጌታቸው ኬኒ የብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን ህዝቦችን ይበልጥ በማቀራረብ ለጋራ ልማት እንዲተጉ እያደረገ ነው ብለዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,13.133,10.957,0.0,13.133,-41.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_877e046a9b5a,train,የቋሚ ኮሚቴው አባላት የፍትህ ስርዓቱን ቀልጣፋ እና ተዓማኒ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተከናወኑ ያሉ ቅንጅታዊ አሰራሮችና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ላይ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች ምን ይመስላሉ ሲሉ ጠይቀዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.133,10.903,0.0,12.133,-38.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_7108c65b3345,train,በ2017 ዓ.ም በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የቤት እድሳትና ግንባታ፣ የአረንጓዴ ዐሻራና የአካባቢ ልማት ስራዎች እንዲሁም ትምህርታዊ ስልጠናዎች ብሎም የደም ልገሳ ተግባራት ተከናውነው ተጨባጭ ውጤቶች መገኘታቸውን ገልጸዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,14.254,12.561,0.529,14.254,-38.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_0cbef9e76878,train,በዚህም የከተማ አስተዳደሩ ከተማዋን ስማርት ሲቲ ለማድረግ የጀመረውን ታላቅ ግብ መሰረት በማድረግ ፖሊስ ስራውን በቴክኖሎጂ የመደገፍ ስራ በስፋት እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-35.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_8f36f8568720,train,የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ሃላፊ ወይዘሮ መሰረት አመርጋ በበኩላቸው፤  መስቀል በጉራጌዎች ዘንድ ዘመናትን የተሻገረ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኩነቶችን ያቀፈ እሴት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.493,9.464,0.354,10.493,-39.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_9d6ecb9c2bbd,train,በበዓሉ አከባበር ሥነ-ሥርዓት ላይ   የተገኙት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)  ባደረጉት ንግግር፤ የመስቀል በዓል በጉራጌ ማሕበረሰብ ዘንድ   ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያለው የሚደነቅ እሴት መሆኑን አንስተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,11.774,10.248,0.598,11.774,-38.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_25a553a9f2cd,train,የአልጋ አጎበር ስርጭቱ በክልሉ በሚገኙ 325 ቀበሌዎች እስከ ቀጣይ ሳምንት ተደራሽ እንደሚሆን ቢሮው አስታውቋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.014,7.924,0.0,9.014,-37.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_112758de848f,train,የጉበት በሽታ ነው በሚል በየ6 ወሩ ከውስጣቸው በመርፌ ውሀ ይቀዳ እንደነበር የተናገሩት አዛውንቷ ወደ ነገሌ ቦረና ሆስፒታል በመምጣት ባገኙት ህክምና እፎይታ ማግኘታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,10.754,9.704,0.498,10.754,-42.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_f9e674951e86,train,የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነብርሀን (ዶ/ር) በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ የፍትህ ስርዓቱን ቀልጣፋና ተአማኒነት የሚያረጋግጡ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን ገልጸዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.053,8.773,0.349,10.053,-37.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_206b607e298f,train,የወባ መከላከል ስራውን ውጤታማ ለማድረግ የአካባቢ ቁጥጥር ስራው ይበልጥ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,6.574,6.144,0.43,6.574,-39.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_93d029b772ee,train,የአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፀጋዬ ገብረአናንያ በማረሚያ ቤቶች ጭምር የክረምት የበጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎት እንደሚሰጡ ገልጸው፤ በተንቀሳቃሽ ክሊኒክ በመታገዝ የሚሰጠው የህክምና አገልግሎት ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,17.213,11.942,0.641,17.213,-43.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_84e456e1ae53,train,በምስራቅ ጎጃም ዞን የመርጡ ለማርያም ገዳም የሙዚየም ግንባታ ኮሚቴ አባል አቶ ተመስገን አባቡ በበኩላቸው፤ በጥንታዊ ገዳሙ በርካታ ጥንታዊ ተንቀሳቃሽና ቋሚ የቅርስ ክምችት ስለመኖሩ አንስተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.493,11.449,0.0,12.493,-41.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_32ca832a97e1,train,በአሁኑ ወቅትም ትምህርት ቤቶች የተከፈቱበት ወቅት እንደመሆኑ ተማሪዎች ለትራፊክ አደጋ ተጋላጭ እንዳይሆኑ የበኩሏን ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆኗን አረጋግጣለች።,spk_7c9cb53ae082,am,9.053,8.151,0.473,9.053,-39.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_e3a76c8e5156,train,ሌላዋ የቀበሌው ነዋሪ ጠይባ አልማሃዲ በበኩላቸው የወባ በሽታን ለመከላከል የመኖሪያ ቤታቸውንና  የአካባቢያቸውን  ንፅህና መጠበቃቸውን  ጠቅሰዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,8.774,8.362,0.411,8.774,-29.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_e3915b47120c,train,መንግስት በጤናው ዘርፍ እያከናወናቸው ያሉ ተግባራት ውጤታማነት የግሉ ዘርፍ ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ።,spk_7c9cb53ae082,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-36.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_c44264e9187b,train,በመርሃ ግብሩ በመገኘት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋጤ ስርሞሎ፣ ቀኑ ህብረ ብሔራዊ አብሮነት የሚጠናከርበትና እምቅ ባህላዊ ትውፊቶች በአደባባይ የሚገለጡበት መሆኑን ገልፀዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,13.614,12.417,0.0,13.614,-37.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_de06f25b3c57,train,በአማራ ክልል በ2018 የትምሕርት ዘመን ከ7 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_7c9cb53ae082,am,7.814,7.814,0.0,7.814,-35.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_69f6f4b9a8cf,train,በኤርፎንም ሆነ በቀጥታ ወደ ጆሮ የሚደርሱ ድምጾች ሊመጠኑ ይገባል ያሉት የሕክምና ባለሙያው፤ ይህ ካልሆነ ግን የመስማት መጠን በሂደት እየቀነሰ ሊሄድ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,8.414,8.062,0.352,8.414,-35.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_2082957922f3,train,እንዲሁም የፖሊስን አገልግሎት ተደራሽነት ከማሳደግ ባለፈ የጸጥታ አካላት በሙሉ አቅማቸው እንዲሰሩ ለማስቻል የተከናወኑ መሆናቸውን ከንቲባዋ ገልጸዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,8.133,7.688,0.446,8.133,-33.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_f54ad0af4c38,train,በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሙና አህመድ የወጣቶቹን የበጎፈቃድ ተግባራት በጎበኙበት ወቅት እንዳሉት ወሰን ተሻጋሪ የበጎፈቃድ አገልግሎት ከበጎነት ተግባርነቱ ባለፈ የህዝቦችን አንድነትና አብሮነት እያጠናከረ ነው።,spk_7c9cb53ae082,am,14.973,13.58,0.625,14.973,-42.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_b4a918f70e37,train,የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋዬ ዳባ በበኩላቸው እቅዱ በ2018 ለፍትህ እና ሰላም ዘርፍ የተሰጡ አቅጣጫዎችን ማእከል አድርጎ የተዘጋጀ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,8.534,7.55,0.0,8.534,-42.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_f4aceda6b71f,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የወቅቱን ዝናብ ተከትሎ ሊከሰት የሚችለውን የወባ በሽታ ለመከላከል ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የአልጋ አጎበር ስርጭት እየተከናወነ ይገኛል።,spk_7c9cb53ae082,am,14.213,10.617,0.597,14.213,-42.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_e621d9c35dcf,train,እንዲሁም በማህበራዊ አገልግሎት በሆኑ የጤናና ትምህርት አገልግሎቶች ላይ ጫናዎች እንዳይፈጠሩ ትኩረት ማድረግ ይገባል ነው ያሉት።,spk_7c9cb53ae082,am,7.173,6.825,0.349,7.173,-39.9,male,25-34,,16000,4,0 clip_6fc7e1f7fa40,train,የቅርስ ጥገና እና የሙዚየም ግንባታ ስራን በማስመልከት ቢሮው ከቅርስ ባለቤቶችና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በባህርዳር ከተማ ውይይት አካሂዷል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.473,8.559,0.449,10.473,-38.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_ec5f63c8e9e8,train,የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሀምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ማድረጉ ይታወሳል።,spk_7c9cb53ae082,am,11.653,9.935,0.592,11.653,-40.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_01ada93eb5c1,train,ነዋሪዎቹ 20ኛውን የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀንን በጋምቤላ ከተማ ባከበሩበት ወቅት እንዳሉት ቀኑ የህዝቦችን አንድነትና አብሮነትን ከማጠናከር ባለፈ ለጋራ ልማትና እድገት መነሳሳትን የፈጠረ ነው።,spk_7c9cb53ae082,am,12.373,9.765,0.305,12.373,-41.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_782cc9b3ba2f,train,ሀገራዊ መሻትን ያገናዘቡ፣ በሰልጣኞች ዘንድ እውቀትን፣ ሀሴትን እና የለውጥ ቁጭትን የሚፈጥሩ ምቹ የማሰልጠኛ፣ የሰልጣኞች ማደሪያና የመዝናኛ ክፍሎችን እንዲገነባም አሳስበዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,12.754,10.257,1.342,12.754,-41.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_6831d46637df,train,ከዚህም በተጨማሪ የአካባቢን ንጽህና በመጠበቅ፣ለወባ መራቢያ ምቹ የሆኑ ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን በማፋሰስ ከወባ በሽታ ራሳቸውን እየጠበቁ   መሆናቸውን  ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.534,9.956,0.0,10.534,-31.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_557287a8749c,train,ፕሬዚዳንቱ ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ፤ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዚዳንት በነበሩት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ እረፍት በጥልቅ አዝኛለሁ ብለዋል፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,8.014,6.933,0.0,8.014,-42.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_42bfbe4d6952,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልም በብዝሃነት የደመቀ የአብሮነት ማሳያ መሆኑን በመጠቆም ታዳሚዎች በቆይታቸው እነዚህን እሴቶች በመጋራት መልካምና በደስታ የተሞላ ቆይታ እንዲኖራቸው ተመኝተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,11.133,9.963,0.363,11.133,-37.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_a422a052dd88,train,በመጀመሪያው ሩብ ዓመት በህግ አወጣጥና ማሻሻያ ስራዎች እንዲሁም በመርታት ምጣኔ እና ፍርድን በማስፈጸም ውጤታማ ስራ መሰራቱን ተናግረዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,9.694,8.11,0.349,9.694,-37.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_d3d4c8e0c957,train,በመርሃ ግብሩ ከ810ሺህ በላይ የአልጋ አጎበሮች እንደሚሰራጩ ጠቅሰው፥ ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አመላክተዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,10.373,9.107,0.604,10.373,-41.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_592cfd07f304,train,ቋሚ ኮሚቴው የፍትህ ሚኒስቴርን የ2018 እቅድ እና የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ላይ ተወያይቷል።,spk_7c9cb53ae082,am,6.654,6.654,0.0,6.654,-36.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_f92187c91267,train,በሰሜን ጎንደር ዞን የፅርሃ ፅዮን ቅድስት ደረስጌ ማርያም ቤተክርስቲያን ገዳም አስተዳዳሪ መምህር ቆሞስ አባ ተከስተ ብርሃን ከውነው፤ ቤተክርስቲያኗ በውስጧ በርካታ ቅርሶች እንዳሉ ጠቅሰው ከክልሉ መንግስት በተመደበ በጀት እየተገነባ ያለው ሙዚየም ቅርሶቹን በተመቸ ቦታ በማስቀመጥ ለጎብኚዎች ክፍት ለማድረግ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,24.373,18.658,0.741,24.373,-43.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_3f157b9e4194,train,የፖሊስ ተቋማት ተልዕኳቸውን በብቃት መወጣት እንዲችሉ አስፈላጊውን ግብዓትና መሰረተ-ልማት የማሟላት ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡,spk_7c9cb53ae082,am,9.053,8.294,0.448,9.053,-36.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_3356c79fd896,train,በአጠቃላይ የኤርፎን አጠቃቀም ተገቢው ጥንቃቄ ካልተደረገበት በውጨኛው እና በውስጠኛው የጆሮ ክፍል ላይ ጉዳት እንደሚያደርስ ገልጸዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-35.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_951ddfcf1334,train,በሆስፒታሉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ አስተባባሪ ዶክተር ደረጄ ጫላ እንዳሉት በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡ ጤና የሚያስጠብቁ ስራዎች እየተሰሩ ነው።,spk_7c9cb53ae082,am,8.733,7.205,0.806,8.733,-40.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_7167d0cd3342,train,ሌላው የቀበሌው ነዋሪ አርሶ አደር ዘውዴ ሺቺ በበኩላቸው በአካባቢው ለወባ ትንኝ መራቢያነት አመቺ የሆኑ ቦታውችን በመለየት ጽዳት እያካሄዱ መሆናቸውን ተናግርዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,11.733,10.242,0.43,11.733,-40.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_b2db31f7a36d,train,ይህን ድንቅ እሴት ለማልማትና ሳይሸራረፍ ለትውልድ ለማስተላለፍ ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ከጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር ጋር በመተባበር እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል ።,spk_7c9cb53ae082,am,9.713,8.332,0.645,9.713,-40.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_8950d6cb0293,train,የወባ በሽታ መከላከያ መንገዶችን ተግባራዊ ማድረግ የህብረተሰቡን ተሳትፎ የሚጠይቅ  ስለሆነ የማህበረሰቡ ትብብር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,7.734,7.278,0.0,7.734,-30.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_648f03e76295,train,የአካባቢው ጤና ጣቢያ  ባለሞያዎች የወባ በሽታ  ስርጭት ላይ ግንዛቤ  እንደፈጠሩላቸው  ጠቁመዋል።,spk_7c9cb53ae082,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-27.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_c5d531044841,train,በበጎ ፈቃደኝነት ዛሬ ለ32ኛ ጊዜ የለገሱት ደም በተለያዩ ምክንያቶች ሊከሰት የሚችለውን የደም እጥረት  በመፍታት የሕሙማኑን ህይወት ለመታደግ ያግዛል ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60863ef8272a,train,የድሬዳዋ ፖሊስ ከተልዕኮው ባሻገር ማህበራዊ  ሀላፊነቱን በመወጣት በአርአያነት እንደሚጠቀስ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ተናገሩ።,spk_9537eccbd03f,am,8.614,8.177,0.0,8.614,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b26c7811a5a,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለሚከበረው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ስኬታማነት ማህበረሰቡንና በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን ያሳተፈ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡,spk_9537eccbd03f,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a7f705b98c7,train,ተመራቂዎች በታማኝነት፣ በቅንነትና በስነምግባር ሀገራቸውን ማገልገል እንዳለባቸው በአፅንኦት ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81b81b9e231a,train,በዚህም ባለፉት የለውጥ ዓመታት አበረታች ውጤቶች መመዝገባቸውን ጠቅሰው፤ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና ከአጋር አካላት ጋር በትብብር የሚዘጋጀው የፈጠራ ስራ ውድድር አንዱ ማሳያ ተደርጎ እንደሚወሰድ አብራርተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,14.213,13.886,0.0,14.213,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec35abc1c8af,train,የሀገር ኩራት መሆኑን ከዚህ ቀደም በብዙ ሥራዎቹ ያስመሰከረው የመከላከያ ማርችንግ ባንድ፥ በፌስቲቫሉ ላይ ያሳየው ሙያዊ ዲሲፒሊን ለዓለም አብነት የሚሆን ነው ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f833734cf8e,train,የወጣቶችን በክህሎት የታገዘ ሥራ ፈጣሪነት አቅም ለማሳደግ የሚከናወኑ ተግባራትም በሁሉም መመዘኛ መሰናክሎችን ማለፍ እንደሚጠይቅ አስረድተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ab8cd4decd0,train,ዲጂታል የትምህርት መስጫ ስርዓቱ በግብርናው ዘርፍ ለሚሰማሩ ወጣቶች በዲጂታል መንገድ ግብርናን በተመለከተ የተሟላ ትምህርት የሚያገኙበት ነው ተብሏል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,8.614,8.175,0.0,8.614,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd7b95fca3f7,train,በኢትዮጵያ በተካሄደው የሶስተኛው አፍሪካ የስራ እድል ፈጠራ ፎረም መሳተፏ ትስስርን በመፍጠር የምርት ጥራትን ለማሻሻል እንደሚያስችላት ገልፃለች።,spk_9537eccbd03f,am,10.094,8.97,0.348,10.094,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef8156702385,train,በመዲናዋ የሚከናወኑ ማህበራዊ የልማት ፕሮግራሞች ለነዋሪዎች ሰው ተኮር አገልግሎት በማቅረብ ረገድ ከተማ አስተዳደሩ በቁርጠኝነት እየሠራ መሆኑን የሚያሳዩ ናቸው ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.053,11.053,0.0,11.053,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_053889288421,train,"በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ መልእክት ያስተላለፉት የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት መልካ ሂካ (ዶ/ር)፤ እለቱ ተመራቂዎች የልፋታቸውን ውጤት ማየት የሚጀምሩበት በመሆኑ ""እንኳን ደስ አላችሁ"" ብለዋል።",spk_9537eccbd03f,am,12.094,12.094,0.0,12.094,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_befb0cf143b1,train,ጣቢያው የህዝቦችን ትስስር ከማጠናከር ባለፈ ሀገራዊና አካባቢያዊ ልማቶችን ለማፋጠንና የመረጃ ፍሰትን ለማሳለጥ ጠንክሮ መስራት እንዳለበትም አስገንዝበዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.614,10.89,0.0,11.614,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89fc795d4328,train,በምረቃ መርኃ ግብሩ ላይ የተገኙት የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.534,8.131,0.0,8.534,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c2648e5f493,train,በተለይም አካል ጉዳተኞች በተለያዩ የስራ መስኮች ተሰማርተው ተጠቃሚነታቸውን ማሳደግ እንዲችሉ ቢሮው የጀመረውን ጥረቶች እንደሚያጠናክርም አንስተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38c6d9e566cb,train,ይህንንን ስልጠና ሲከታተሉ የቆዩ ስልጣኞችም የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሽን የጎበኙ ሲሆን በንድፈ ሐሳብ ያገኙትን እውቀት በተግባር ማየታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,12.014,10.397,0.328,12.014,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2384ade5fc7d,train,ራዳር የሚል የፈጠራ ፕሮጀክት በመስራት ላይ እንደሚገኝ የገለጸው ታዳጊ ሚካኤል አሸናፊ ኤግዚብሽኑ በፈጠራ ስራው ላይ ተጨማሪ ግብዓቶችን ለማከል እንደረዳው ተናግሯል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_83d6a5d5c4a2,train,በተጨማሪም ከክህሎትና ሥራ እድል ፈጠራ ቢሮ ጋር በመቀናጀት የተለያየ ሙያ ያላቸውን ወጣቶች ለሥራ ስምሪት ወደ ውጭ ሀገራት የመላክ ስራ ይሰራል ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e89a516a1a84,train,በዘንድሮ ዓመት ከደምና ቲሹ ባሻገር ብሔራዊ የአካል ንቅለ ተከላ አገልግሎት ለመስጠት ትኩረት መደረጉም ተመላክቷል።,spk_9537eccbd03f,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc76340fa481,train,በመድረኩ ላይ የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ የሁሉም ክልሎች ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ ሆስፒታሎች ስራ አስኪያጆች እና የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_01869ff0bc82,train,የጌዴኦ ማህበረሰብ ቴሌቪዥን ጣቢያ ላለፉት ዘጠኝ ወራት በሙከራ ደረጃ ቆይቶ ዛሬ መደበኛ ስርጭት መጀመሩን የገለጹት ደግሞ የጣቢያው ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ደሳለኝ በቀለ ናቸው።,spk_9537eccbd03f,am,11.534,11.172,0.0,11.534,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d91725a7effd,train,ከፍተኛ አመራሮቹ የቤት ግንባታ ሥራውን ከማስጀመር ባለፈ በቴፒ ከተማ እየተሠሩ ያሉ የሌማት ትሩፋት ሥራዎችንም  ተመልክተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5bac2e9c806a,train,በድመሩ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ የሚታይ ለውጥና የሚቆጠር ውጤት የተገኘበት መሆኑን ገልጸው የ2030 ስትራቴጂን በላቀ ስኬት ለመከወን የሁላችንም እገዛ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.373,10.99,0.0,11.373,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f13ab4b25ca4,train,ጉብኝቱ ሰልጣኞቹ በንድፈ ሀሳብ ደረጃ ያገኙትን እውቀት በተግባር ተመልክተው የተገነዘቡበት መሆኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,8.133,7.1,0.349,8.133,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f487ec99215e,train,ለአብነት በኑሮ ማሻሻያ እና ገቢ አማራጮች ማስፋት፣ በአቅም ግንባታ እና በፕሮጀክት አስተዳደር ዘርፍ በሰራቸው ስራዎች 198 ሺህ 665 የማህበረሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ መሆናቸዉን ገልጸዋል።,spk_9537eccbd03f,am,13.854,12.988,0.0,13.854,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ba539818d6d,train,የዝግጅት ሥራው ማህበረሰቡን፣ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችንና የሰላምና ጸጥታ ተቋማትን ያሳተፈ መሆኑንም ነው የጠቆሙት።,spk_9537eccbd03f,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cc69612b279,train,•  በየ20 ደቂቃው ዐይንን ማሳረፍ፤ ዐይንን ማርገብገብ፤,spk_9537eccbd03f,am,3.654,3.654,0.0,3.654,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_84c44d45bf98,train,ተወዳዳሪዎች የፈጠራ ሃሳባቸው እንዲያሸንፍና ተሸላሚ እንዲሆን ከማድረግ ባለፈ ለማህበረሰቡ ብሎም ለአገር ጠቃሚ የሆኑ ስራዎችን እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.014,10.319,0.0,11.014,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ced00e999e6e,train,የግብርና፣ የጤና፣ የማዕድን፣ የኢንዱስትሪ እና ሌሎች ልማቶችን በአዳዲስ ፈጠራና ቴክኖሎጂ በማስደገፍ ዕድገትን ለማፋጠን ከታች ጀምሮ መስራት እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b24a4549409,train,የመከላከያ ኪነ-ጥበባት ሥራዎች ዳይሬክተር ኮሎኔል ማንያህለዋል ታደለ ዝግጅቱ የተሳካ መሆኑን ጠቅሰው፥ ከአፍሪካ፣ ከአውሮፓ እና ከኤስያ የተወጣጡ የበርካታ ሀገራት የማርችንግ ባንድ አባላት መሳተፋቸውን ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,14.213,14.213,0.0,14.213,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_130edf99ec32,train,ቢሮው ለበዓሉ ስኬታማነት የተደረጉ ቅድመ ዝግጅቶች በማስመልከት ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥቷል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,5.934,5.934,0.0,5.934,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8dbc94a5397c,train,የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አመራሮችና አባላት ለ32ኛ ጊዜ ደም ለግሰዋል።,spk_9537eccbd03f,am,5.973,5.973,0.0,5.973,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a56dd6eeb75,train,በዚህም በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህንና ሌሎችም የጤና ጉዳዮች ላይ በቂ መረጃ ለሕብረተሰቡ በመስጠት አበረታች ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbcf0fbc8ec7,train,በከተማዋ ህብረተሰቡን በሚመጥን መልኩ እንዲሰሩ በተከናወነው ተግባር በርካታ አካባቢዎች እየተቀየሩ መምጣታቸውን ጠቁመዋል።,spk_9537eccbd03f,am,12.934,12.934,0.0,12.934,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1b0fd52e96b,train,በባለሙያዎች የተደራጀ የምላሽ ሰጪ ቡድን የህብረተሰቡን ግንዛቤ ማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውንም ገልፀዋል።,spk_9537eccbd03f,am,7.253,6.942,0.311,7.253,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10426fec5ca6,train,የማርችንግ ባንዱ ሉዑክ አባል የሆነችው ሻምበል ሔለን አለሙ፤ መድረኩ ልምዳችን ያካፈልንበት እና ከእነሱም ልምድ የወሰድንበት ነበር ብላለች፡፡,spk_9537eccbd03f,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c704b838df03,train,ማርቺንግ ባንዱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፈያ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል።,spk_9537eccbd03f,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfb6b99e8479,train,የህዝብን ባህልና ቋንቋ፣ የቱሪዝም ሀብቶች እንዲሁም የልማት ውጥኖችን በማስተዋወቅ የህብረተሰቡን የልማት ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማሳደግ እንደሚሰራ ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.614,9.184,0.0,9.614,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc1cd32c7da4,train,በዘገባው ባለፈው ሳምንት  በፓርኩ ውስጥ በተፈፀመ ጥቃት የጣሊያን አምባሳደር ፣ የጥበቃ ሰራተኛውን እና ሾፌሩን በስፍራው ከሚንቀሳቀሱ አማፅያን  በተተኳሰ  ጥይት መገደላቸውን   አስታውሷል  ፡፡,spk_9537eccbd03f,am,14.133,14.133,0.0,14.133,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7dab52da1b6,train,የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም ከገበያ ትስስር ባለፈ እርስ በእርስ ለመማማር እድል የፈጠራና ምርቶችን ለማስተዋወቅ ያስቻላት መሆኑንም ገልፃለች።,spk_9537eccbd03f,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_388fb1036a09,train,በቀጣይም የግንዛቤና የቅስቀሳ ሥራዎችን በማጠናከር የዓመቱን ዕቅድ ለማሳካት እንደሚሰራ አመልክተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,6.854,6.854,0.0,6.854,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f30089734a16,train,ይህም  ጤናማና አምራች  ዜጋ ለመፍጠር የተያዘውን ግብ ለማሳካት እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,5.454,5.454,0.0,5.454,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38f2f4870656,train,የግብርና ዘርፉን ማዘመን የሚያስችል የፈጠራ ስራ በመስራት ላይ መሆኗን የገለጸችው ታዳጊ ሶሊያና አብዱረሃማን ጉብኝቱ ተጨማሪ ዕውቀት እንድታገኝ እንዳስቻላት ተናግራለች፡፡,spk_9537eccbd03f,am,12.254,11.564,0.344,12.254,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57133c8f1b15,train,በደምና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ  የተቀናጁ ስራዎች ጤናማ ማህበረሰብ እና ትውልድ ለመፍጠር እያገዙ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሳህረላ አብዱላሂ ተናገሩ።,spk_9537eccbd03f,am,12.614,12.614,0.0,12.614,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16ae5261b3bc,train,በትምሕርት ቤቶች ግቢ ከ20ሺሕ በላይ የፍራፍሬ ችግኞች መተከላቸውን ጠቁመው፤  ይሕም ትምሕርት ቤቶችን የውበትና የሰርቶ ማሳያ ማዕከል በማድረግ በሞዴልነት እንዲያገለግሉ ያለመ ነው ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,14.893,14.571,0.0,14.893,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a932d2366ed,train,ዩኒቨርሲቲው በተያዘው የትምህርት ዘመን በነቀምቴ፣ በጊምቢ እና በሻምቡ ካምፓሶች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ማስመረቁን ገልጸዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.534,11.184,0.0,11.534,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_54afd627d832,train,በመስክ ምልከታው ላይ  የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ፣ ምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዚዳንት ተባባሪ ፕሮፌሰር በዛብህ ወንድሙ እንዳሉት ፤ ተቋሙ  የአርሶ አደሩን ችግር ማዕከል ያደረጉ የምርምር ስራዎችን እያከናወነ ነው።,spk_9537eccbd03f,am,13.573,13.573,0.0,13.573,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b06b6a70da53,train,በአማራ ክልል በመምህራንና ተማሪዎች የሚከናወኑ የፈጠራ ስራዎችን በማበረታታት ልማት ላይ እንዲውሉ እየተመቻቸ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ።,spk_9537eccbd03f,am,11.053,11.053,0.0,11.053,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_161f4391ce98,train,የዛሬው ተመራቂዎች ኢትዮጵያ በየዘመኑ ጀግኖችን የምታፈራ ሀገር ለመሆኗ ትልቅ ማሣያ ናችሁ ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,6.654,6.332,0.0,6.654,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74f0bc385c81,train,በፈቃደኝነት ደም የሚለግሱ ነዋሪዎች ቁጥር ማደግ እና በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወቅት ውጤታማ ሥራ መሰራቱ ለስኬቱ ምክንያት መሆናቸውንም አስረድተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18fe23ee9dd4,train,ደም መለገስ ከበጎ ተግባራት ሁሉ የላቀ በመሆኑ በደም እጥረት የሚሰቃዩ ወገኖችን ህይወት ከመታደግ ያግዛል ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.293,8.643,0.0,9.293,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d3a6e38fbd1,train,የኢትዮጵያ መከላከያ ማርችንግ ባንድ ቡድን የተሰጠውን አገር የማስተዋወቅ ተልዕኮ በስኬት አጠናቆ ተመልሷል ሲሉ የመከላከያ ሠራዊት ስነልቦና ግንባታ ዳይሬክተር ሜጀር ጀኔራል እንዳልካቸው ወልደኪዳን ገለጹ።,spk_9537eccbd03f,am,11.854,11.854,0.0,11.854,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b021f2d07be9,train,የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዲጂታል ግብርናን ለማስፋት የጀመራቸውን ተግባራት የሚያጠናክር አግሪለርን(AgriLearn) የተሰኘ ዲጂታል የግብርና ትምህርት መስጫ ሥርዓት ይፋ አደረገ።,spk_9537eccbd03f,am,11.213,11.213,0.0,11.213,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_960af8b910af,train,"ጤና ሚኒስቴር ""የሰው ሰራሽ አስተውሎትና የቴሌ ጤና ቴክኖሎጂ ለጤናው ዘርፍ የሚኖራቸው የወደፊት ሚና"" በሚል መሪ ሀሳብ የባለድርሻ አካላት ውይይት አካሒዷል።",spk_9537eccbd03f,am,11.174,10.059,0.357,11.174,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa3e0cc34203,train,በክልሉ  በጤናው ዘርፍ ለተገኘው ስኬት የመገናኛ ብዙሃን የአጋዥነት ሚና ከፍ ያለ ነው ያሉት ደግሞ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ መልካሙ ጌትነት ናቸው።,spk_9537eccbd03f,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9026adf7271,train,ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ያከናወነቻቸውን የኢኖቬሽን ስራዎች የሚያሳይ ኤግዚቢሽን፣ ጥናትና ምርምሮች፣ ትብብርን የሚያጠናክሩ ውይይቶችና ሌሎች ሁነቶች በጉባኤው ይካሄዳሉ ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3994c838728,train,የአማራ ክልል ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ ምክትል ኃላፊ የቻለ ይግዛው በበኩላቸው፤ ልማትን ለማፋጠንና የሕብረተሰቡን አኗኗር ለማዘመን አዳዲስ የፈጠራ ስራዎች እንደሚያስፈልጉ ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,12.493,12.493,0.0,12.493,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d266f76f76e,train,ዛሬ ከለገሱት 10 ሺህ የተለያዩ መጻሕፍት በተጨማሪ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች በመስጠትና ሌሎች ድጋፎች በማድረግ ቤተ-መፅሐፉ የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ እንደግፋለን ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,12.653,12.653,0.0,12.653,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_83352f2d5c01,train,ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ቀናት የሚካሔደው 10ኛው አገር አቀፍ የወጣቶች የፈጠራ ስራ ውድድር የማስጀመሪያ መረሃ-ግብር ተካሒዷል።,spk_9537eccbd03f,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dea032a7e52,train,በምርቃት መርኃ ግብሩ ላይ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተመራቂዎች ሽልማት ተበርክቷል።,spk_9537eccbd03f,am,5.293,5.293,0.0,5.293,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db1fcafa3329,train,በሀገሪቱ የተቀናጀ የአረምና የተባይ መከላከል ዘዴን በማስፋፋት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_9537eccbd03f,am,9.893,9.568,0.0,9.893,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6da539e4de8,train,ይህም ጥራቱ የተጠበቀ እና ፍትሃዊ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት የሚያግዝ ከመሆኑም በተጨማሪ መሠረታዊ የህክምና መሳሪያዎች ተደራሽ እንዲሆኑ አድርጓል ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c42c07535b94,train,ቤኒን ትልቁ ውጤቷ እ.አ.አ በ2019 በግብጽ በተካሄደው 32ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለሩብ ፍፃሜ ያለፈችበት አጋጣሚ ነው።,spk_9537eccbd03f,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_15e31de4ae81,train,በመግለጫው የቢሮው ኃላፊ አቶ ተመስገን ካሳ እንዳሉት፣ 20ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በስኬት እንዲከበር ከሰላምና ጸጥታ ጋር የተያያዙ ዝግጅቶች ተደርገዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.293,11.293,0.0,11.293,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_edcd670245b9,train,ሚኒስቴሩ ጉባኤውን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች በሰጠው የግንዛቤ ማስጨበጫ ላይ የጉባኤውን ዓላማና ይዘት አብራርቷል።,spk_9537eccbd03f,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6477aa130ef1,train,እነዚህን የአሠራር ሥርዓቶች ወደ መሬት ለማውረድ በዘርፉ የሰለጠነ የሰው ኃይል እና መሠረተ-ልማቱን ለመጠበቅ የሚያስችል ቴክኖሎጂ እንደሚያስፈልግም አስገንዝበዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df20827219c9,train,ዩኒቨርሲቲው ለሀገርና ለመጪው ትውልድ የሚሻገር ስራ መሥራቱን አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም አሳስበዋል።,spk_9537eccbd03f,am,6.333,6.333,0.0,6.333,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbd4ab589747,train,በመዲናዋ የዜጎችን ሕይወት የሚያሻሽሉ የመኖሪያ ቤት ልማትና ሌሎች በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ጠቁመው በቀጣይም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78ace8726b9e,train,በጤና ኢኖቬሽን ዘርፍ ላይ የሚሰሩ ስራዎችን በተቋማት ባህል ለማድረግና በዘርፉ ዓለም አቀፍ ትብብርን ማጠናከርም የጉባኤው ትኩረት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f719262618dd,train,በዚህም አደጋን ከመቋቋም ባለፈ ከሚያመርቷቸዉ የግብርና ምርቶች ተጠቃሚ እየሆኑ እንደሚገኙ የተናገሩት መሪሁን(ዶ/ር) ተግባራቱን የማስፋትና የማጠናከር ስራ ይሰራል ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,12.133,11.454,0.0,12.133,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1482673883b8,train,ወጣቶችን በግብርና ስራ ፈጠራ ለመሰማራት ክህሎትና በራስ መተማመን እንዲኖራቸው የሚያደርግ ሲሆን የበለፀገችና ጠንካራ ኢትዮጵያን በመገንባት ሂደትም አጋዥ እንደሆነ ጠቅሰዋል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,11.893,11.893,0.0,11.893,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7c39672231d,train,ቋሚ ኤግዚቢሽኑን ሲጎበኙ ያገኘናቸው ስልጣኞች እንዳሉት፤ ጉብኝቱ የሰው ሰራሽ አስተውሎትን ጨምሮ ቴክኖሎጂዎችን በተሻለ መንገድ ለማየት እንደረዳቸው ተናግረዋል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_020c85c3200b,train,በመዲናዋ በተከናወኑ የሰው ተኮር የልማት ስራዎች እስካሁን ከ40 ሺህ በላይ የከተማዋ አቅመ ደካማ ወገኖችን የመኖሪያ ቤት ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.454,8.73,0.0,9.454,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fbcba7f5968,train,ተቋማት አገልግሎት አሰጣጣቸውን ይበልጥ ፍትሃዊና ቀልጣፋ እንዲያደርጉ ለማስቻል  የኢትዮ ኮደርስ ስልጠናው እየተሰጠ ያለው  በከተማ አስተዳደሩ የአይ ሲቲ ማዕከል፣ በመምህራንና ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆችና  የተለያዩ ሴክተሮች ውስጥ  እንደሆነ  ገልጸዋል።,spk_9537eccbd03f,am,16.093,15.776,0.0,16.093,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cec09abe0f50,train,በማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወንድሙ ኩርታን ጨምሮ የክልሉና የሸካ ዞን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,10.653,10.323,0.0,10.653,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_12eb7ab156d1,train,የማሽላ ዝርያው ከምግብ ፍጆታነት ባለፈ ተረፈ ምርቱ ለከብቶች መኖነትና ለቤት መስሪያነት የሚያገለግል በመሆኑ ዝናብ አጠር በሆኑ ቆላማ አካባቢዎች ተመራጭ ነው ብለዋል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,11.733,11.317,0.0,11.733,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9005c587402,train,በመርሀ ግብሩ ላይ እንደተገለጸው፣ በክልሉ በተያዘው የክረምት ወራት ለ410 የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤቶች ጥገና የሚደረግ ሲሆን ተጨማሪ 636 መኖሪያ ቤቶችም በአዲስ መልክ ይገነባሉ።,spk_9537eccbd03f,am,12.174,12.174,0.0,12.174,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1cb7b1d48460,train,ኢንጂነር ነጋሽ የግንባታ ሥራውን ያስጀመሩት በክልሉ ቴፒ ከተማ ሰላም ቀበሌ ተገኝተው ነው።,spk_9537eccbd03f,am,5.293,5.293,0.0,5.293,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3914bc3990a7,train,የሶማሌ ክልል ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ በበጀት ዓመቱ የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራትን አጠናክሮ እንደሚያስቀጥል ገለጸ።,spk_9537eccbd03f,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d67b78c5b4fc,train,በመዲናዋ አቅመ ደካማ ወገኖችንና የሀገር ባለውለታዎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሰው ተኮር ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_9537eccbd03f,am,9.293,8.816,0.0,9.293,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_83eae64bddd1,train,ወጣቶች የማህበረሰቡን ችግር የሚፈቱ የፈጠራ ስራዎችን በማበልፀግ በዘርፉ ውጤታማ ተወዳዳሪ መሆን እንደሚጠበቅባቸው የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ገለፁ።,spk_9537eccbd03f,am,10.973,10.049,0.0,10.973,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43486840fb45,train,•  ዐይንን ከኮምፒውተር እስክሪን ሁኔታ ጋር ማጣጣም፤,spk_9537eccbd03f,am,3.373,3.373,0.0,3.373,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ddfd7c8f654,train,ውይይት መድረኩ ላይ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ መገናኛ ብዙሃን አመራሮች፣ የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_9537eccbd03f,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e17ebd0419c,train,የፖሊስ አመራርና አባላት በማህበረሰብ አገልግሎት በመሳተፍ ከደም ልገሳ በተጨማሪ የአረጋውያንን ቤቶች በመገንባትና ማዕድ በማጋራት የድርሻቸውን እየተወጡ መሆናቸውንም ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.973,11.973,0.0,11.973,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06d15bd261a9,train,የዚህም ዋነኛ ዓላማ የዜጎችን አጠቃላይ የኑሮ ሁኔታ ማሻሻልና ከተማዋን ማዘመን እንደሆነም ነው ያመለከቱት።,spk_9537eccbd03f,am,6.373,6.373,0.0,6.373,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd2a656abe48,train,ወጣቶች የማህበረሰቡን ችግር የሚያቃልሉ የፈጠራ ስራዎችን በማበልፀግ በዘርፉ የሚኖረውን ተወዳዳሪነት ከፍ  እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.534,8.204,0.0,8.534,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7b194aed34b,train,በአዲስ አበባ የመሬት አጠቃቀም ስርዓትን በማሻሻል፣ ከተማዋን በሚመጥን መልኩ የመኖሪያ አካባቢዎችን ምቹ በማድረግ በርካቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ስራ እየተከናወነ ነው ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd95a5a24fa3,train,ቴክኖሎጂው ህብረተሰቡን ከኬሚካል ጥገኝነት የሚያላቅቅ ከመሆኑም በላይ የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጥ፣ ንጹህ አካባቢን ለትውልድ ለማስተላለፍ የሚያግዝ ነው ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6f7dbcd1eec,train,👉 የስልክ፣ ታብሌት እና ኮምፒውተር አጠቃቀም በዐይን ላይ ጉዳት እንዳያመጣ እንዴት መሆን አለበት?,spk_9537eccbd03f,am,6.614,5.859,0.0,6.614,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3bb363b094bb,train,በጤና ሚኒስቴር የጤና አገልግሎት ጥራት አስተባባሪ ነስረዲን ኑርሰቦ እንደተናገሩት ጉባኤው በጤና ኢኖቬሽን፣ ጥራት፣ የታካሚ ደህንነት፣ የአገልግሎት ኢ-ፍትሃዊነትና ሁሉን አቀፍ የጤና አገልግሎት ተደራሽነት ላይ ትኩረት ያደረገ ነው።,spk_9537eccbd03f,am,14.493,14.493,0.0,14.493,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55c61931396c,train,የመማርና ማስተማር ስራውም በፈጠራና ቴክኖሎጂ ማላመድ ላይ ያተኮረ እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ ለዚህም የመምህራንና የተማሪዎች ድርሻ ከፍ ያለ ነው ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_143644e49f90,train,የምርምር ስራዎቹ የግብርና ምርታማነትን ለመጨመርና የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ተስፋ የሚጣልባቸው እንደሆኑም አንስተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2215938111b5,train,ፕሮፌሰር ላዺሶ በህይወት በነበሩበት ዘመን ለሀገራችን ኢትዮጵያ እንዲሁም በአፍሪካ የታሪክ ጥናትና ምርምር ትልቅ አስተዋጽዖ አበርክተዋል ብለዋል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d6406bd9d89,train,በቀጣይም የሚስተዋሉ ችግሮችን በመፍታት ጥራት ያለውና ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ተደራሽነት ላይ ከመገናኛ ብዙሃን ጋር በትብብር የመስራት ተግባር ተጠናክሮ  ይቀጥላል ብለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c76f6156882f,train,በማሕበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ፤ በትምህርት እንዲሁም የአገልግሎት አሰጣጥን በሚያቀላጥፉ የምርምር ስራዎች ላይ ተግባራዊ እየተደረጉ እንደሚገኙም አንስተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,9.213,9.213,0.0,9.213,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f74edd453d93,train,በቋሚ ኤግዚቢሽኑ ኢትዮጵያ በቴክኖሎጂ ዘርፍ ወደ ዕድገት እያመራች መሆኑን መመልከታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,5.894,5.894,0.0,5.894,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5e8308dfd7f,train,ኢትዮጵያ ሩሲያ ባዘጋጀችው ዓለም አቀፍ የመከላከያ ማርችንግ ባንድ ፌስቲቫል ላይ መሳተፏ ወታደራዊ የልምድ ልውውጥ ለማድረግና ትብብርን ለማጠናከር ጉልህ አበርክቶ መጫወቱን ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_facda61884e5,train,በምስክ ምልከታው የተገኙት የአሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አብረሃም አታ በበኩላቸው የምርምር ማዕከሉ ችግር ፈቺ የጥናትና ምርምር ስራዎችን በማከናወን የአካባቢውን አርሶ አደሮች ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,14.213,13.639,0.0,14.213,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab7a008a0a0d,train,ለአብነትም የዘርፉን የአሰራር ስርዓት ማሻሻል የሚያስችሉ የፖሊሲና የሪፎርም ስራዎች በዋናነት የሚጠቀሱ መሆናቸውን አስታውቀዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.774,8.36,0.0,8.774,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a5ed71baf0b,train,ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ይህ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑን የገለጹት ተሳታፊዎቹ፤ አገሪቱ በፈጣን እድገት ላይ መሆኗን መመልከታቸውንም ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_742f41c738f3,train,የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ከ2 ሺህ 300 በላይ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው።,spk_9537eccbd03f,am,7.213,7.213,0.0,7.213,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8605f5e6fd65,train,የሱማሌ ክልል ምክር ቤት ከክልሉ ፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ይኸው መድረክ የክልሉ የመንግሥት ሠራተኞችን ያሳተፈ የፓናል ውይይት፣ ሲምፖዚየምና የደም ልገሳ መርሃ ግብሮችን ያካተተ ነው።,spk_9537eccbd03f,am,13.774,13.774,0.0,13.774,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1baedab2f42,train,በመሆኑም ማዕከሉ  በእንስሳት ምርትና ግብዓት ጥራት ጉድለት ምክንያት ሊመጡ የሚችሉ የጤና ችግሮችን ለመለየት እና ለመከላከል የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_76da01725770,train,የክልሉ መንግስት በቆላማ አካባቢዎች ለሚኖሩ አርብቶ አደር እና ከፊል አርብቶ አደሮች ኑሮ መሻሻል የተለያዩ ዕቅዶችን ነድፎ እየሰራ ይገኛል ያሉት ደግሞ የክልሉ መስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ  ኤካል ነትር ናቸው።,spk_9537eccbd03f,am,14.973,14.973,0.0,14.973,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ce051e4a07b,train,አዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስትራቴጂ ለአረንጓዴ ኢኮኖሚ ሽግግር አቅም እንደሚሆንም ነው ሚኒስትር ዴዔታው የተናገሩት፡፡,spk_9537eccbd03f,am,8.854,8.005,0.333,8.854,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fe52a4cae2b,train,በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክትም ከተማ አስተዳደሩ ለዘመናት የቆዩ ተደራራቢ ችግሮችን ለማቃለልና በድሕነት ውስጥ የሚኖሩ ዜጎችን ለመደገፍ ሰው ተኮር ለሆኑ የልማት ስራዎች ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_9537eccbd03f,am,12.934,12.607,0.327,12.934,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_348f47630352,train,በዚህም በእንስሳት ጤና፣ በመስኖ ልማት፣ በስራ ዕድል ፈጠራ፣ በመሠረተ ልማት ግንባታ እና በሌሎችም ዘርፎች ተጠቃሚነታቸዉ እያደገ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.694,8.38,0.0,8.694,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_acdbe89b8c39,train,ህጻናትና ሴቶችን ለድህነት የሚያጋልጥ፣ ኢትዮጵያውያን ለብዙ አመታት ሰርተው ያመጡትን የኢኮኖሚ መሻሻል የሚጎዳ የአሜሪካውያን ባለሃብቶች ላይም ጫና የሚኖረው መሆኑን አመላክተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,10.614,10.242,0.0,10.614,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f21dbc6c7fa,train,በመሆኑም የሰው ሀይላቸውን በአግባቡ ለመጠቀም፣ ውጤታማ ለማድረግና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ጤንነቱ የተጠበቀ አምራች ዜጋ መገንባት ግድ መሆኑን አስገንዝበዋል።,spk_9537eccbd03f,am,12.094,12.094,0.0,12.094,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_efca5e7d00d7,train,የመተግበሪያው ዋና ዓላማ ዘመናዊ የግብርና አሠራሮችን፣ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምንና ምርጥ ተሞክሮዎችን በዲጂታል መንገድ ማድረስ ሲሆን ይህም ምርታማነትን ለማሳደግ እንደሚረዳ ተጠቅሷል፡፡,spk_9537eccbd03f,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df8c21804cc9,train,የሮቦት ቴክኖሎጂን በመስራት ለውድድር የቀረበው ወጣት ሙአዝ በክሩ፤ በአሁኑ ወቅት በቴክኖሎጂ ዘርፍ የተፈጠረውን እድል በአግባቡ መጠቀም ይገባል ብሏል።,spk_9537eccbd03f,am,10.854,8.513,0.0,10.854,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f8d47fe69fe3,train,በዚህም ሚኒስቴሩ ድጋፍና ክትትሉን እንደሚያጠናክርም ገልጸዋል።,spk_9537eccbd03f,am,4.093,4.093,0.0,4.093,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09f8aae14a74,train,የማርበርግ ቫይረስን በአጭር ጊዜ ውስጥ መከላከልና መቆጣጠር የሚያስችሉ ተግባራት በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።,spk_9537eccbd03f,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1414e49b71ce,train,በዚህ ወቅት የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ እንዳሉት የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መከሰቱ ከተገለፀበት ጊዜ አንስቶ የክትትል ስራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል።,spk_9537eccbd03f,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_688170a226a4,train,ናይጄሪያ እ.አ.አ በ1980 ባዘጋጀችው 12ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ ተገናኝተው አዘጋጇ ሀገር 3 ለ 1 አሸንፋለች።,spk_9537eccbd03f,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_766972cd4e57,train,በግል ድርጅቶች የሚሠሩ ሠራተኞች በሙሉ የጡረታ ፎርም እንዲሞሉ የሚደረግ መሆኑን አንስተው፤ በዚህ ረገድም ለአሠሪዎቸ ስልጠና ይሰጣል ብለዋል ።,spk_9537eccbd03f,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b8ac81439fb,train,ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በሁለተኛ ዲግሪና በሶስተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው።,spk_9537eccbd03f,am,5.654,5.654,0.0,5.654,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_557647f039cc,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር የሕዝብ ግንኙነት አማካሪ አቶ  አዱኛ ጋሻው በበኩላቸው እንዳሉት፤ መገናኛ ብዙሃን  አዳዲስ  የጤና መረጃዎችን ለሕብረተሰቡ ተደራሽ በማድረግ ራሱን ከተለያዩ በሽታዎች አስቀድሞ እንዲከላከል በማድረግ በኩል እያበረከቱት ያለው አስተዋጽኦ የሚበረታታ ነው።,spk_9537eccbd03f,am,17.134,17.134,0.0,17.134,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24be256a5712,train,የመከላከያ ሠራዊት ስነልቦና ግንባታ ዳይሬክተር ሜጀር ጀኔራል እንዳልካቸው ወልደኪዳን በወቅቱ፣ የማርችንግ ባንድ ቡድኑ አባላት ተልዕኳቸውን በአግባቡ ያሳኩ የሀገር ጀግኖች መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3244ecc4558,train,ጉባኤው እስከ ሰኔ 20/2017 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን ጤና ሚኒስቴር ከዓለም የጤና ድርጅት ጋር በመተባበር  እንዳዘጋጁት ተገልጿል።,spk_9537eccbd03f,am,10.213,9.722,0.0,10.213,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f498fe25095b,train,በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት በዘርፉ የተከናወኑ መልካም ተግባራትን በተሞክሮነት በመውሰድ በአዲሱ የስራ ዘመንም አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_9537eccbd03f,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9043d4745b51,train,ሀገር አቀፍ የህክምና ኦክስጂን የምክክር ዐውደ ጥናት በአሶሳ ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_9537eccbd03f,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1100b44a190c,train,ይህንም ለማስቻልም መደበኛ የደኅንነት ዳሰሳና ኦዲት ማከናወን እንደሚጠበቅ ጠቁመዋል።,spk_9537eccbd03f,am,6.454,6.119,0.0,6.454,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf524c3e80b8,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንዳሉት የመኖሪያ ቤቶቹ ለማህበራዊ ችግር ለተጋለጡና ቅድሚያ ሊያገኙ ለሚገባቸው ዜጎች የተሰጡ ናቸው።,spk_9537eccbd03f,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a31bafb5a301,train,በአካል መገኘት የማይችሉ ደግሞ በበይነ መረብ እንደሚሳተፉ ጠቁመዋል።,spk_9537eccbd03f,am,4.213,4.213,0.0,4.213,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2feebdd99151,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የቤት ለቤት ቅኝት እየተካሄደ መሆኑንና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_9537eccbd03f,am,6.854,6.854,0.0,6.854,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_246710a8dce8,train,የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በ2025 ከአፍሪካ አምስት ምርጥ የመከላከያ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ የመሆን ራዕይ ሰንቋል።,spk_9537eccbd03f,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_266a8bf95a6c,train,ለአብነትም፣ የድሮን ቴክኖሎጂን በመጠቀም ህንፃዎች ላይ ለጽዳትና ለእሳት ማጥፊያ አገልግሎት የሚውል ቴክኖሎጂ ወደ ሥራ ለማስገባት ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ አንስተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,10.653,10.653,0.0,10.653,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a8651ef695b,train,በዚህም የግል ዘርፉና የፋይናንስ ተቋማት ተሳትፎም እየጨመረ መሆኑን ገልጸው፤ ይህም በመስኩ የተሻለ አቅም እንዲፈጠር እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_502db7106593,train,በመርሃ ግብሩ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችን ጨምሮ ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል ።,spk_9537eccbd03f,am,5.253,4.918,0.335,5.253,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14cb4dcf9aaa,train,በቀጣይም እነዚህ በጎ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_9537eccbd03f,am,3.974,3.974,0.0,3.974,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_135628b9bb66,train,በሰው፣ በአሠራር ሥርዓት እና በቴክኖሎጂ ተቋማት ራሳቸውን ዝግጁ ማድረግ እንዳለባቸውም መክረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a40cd3d0cda3,train,ሚኒስትር ዴኤታው ዓለም አቀፍ የስነ-ነፍሳትና ስነ-ምህዳር ምርምር ተቋም በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአርባ ምንጭ ዕፅዋት ማዕከል የገነባውን ስነ-ህይወታዊ ፀረ-ተባይና ፀረ-አረም ላቦራቶሪ በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,15.493,15.178,0.0,15.493,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c0a2cfd863d,train,በዚህ ረገድ ከተከናወኑ ተግባራት መካከል በቅርቡ የጸደቀው የስታርት አፕ አዋጅ አንዱ ሲሆን፤ ይህም የፈጠራ ውጤቶች እንዲበረታቱና ከሃሳብ ወደ ተግባር እንዲሸጋገሩ እድል ፈጥሯል።,spk_9537eccbd03f,am,11.813,11.813,0.0,11.813,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d533e2019055,train,በምረቃ ስነ ስርዓቱ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ፣ የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ  ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ንጉሥ ታደሰ (ዶ/ር)፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የተማሪ ቤተሰቦች ተገኝተዋል።,spk_9537eccbd03f,am,10.774,10.774,0.0,10.774,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad33ac5c6884,train,በመድረኩ ላይ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ መሪሁን ፍቅሩ(ዶ/ር) እንደገለጹት አርብቶ አደሩ ወደ ግብርና እንዲገባ በተሰራዉ ስራ የተሻለ ዉጤት እየተመዘገበ ይገኛል።,spk_9537eccbd03f,am,14.014,13.239,0.0,14.014,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_827a73b5333f,train,በበጀት ዓመቱ የሠራተኛው መብት እንዲከበርና የህግ ጥሰት እንዳይኖር የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች እንደሚሠሩም ኃላፊው ተናግረዋል።,spk_9537eccbd03f,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5beb7fbd988,train,የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራ አመራር ቦርድ በጤና ችግር ምክንያት ስራቸውን በለቀቁት የቀድሞው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ምትክ አቶ መስፍን ጣሰውን መመደቡ ይታወሳል።,spk_7c339cdea5a8,am,14.694,13.25,0.0,14.694,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f568972806c,train,ተሿሚዋ በዚሁ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኤች አይ ቪ ኤድስ ፕሮግራምን በሀላፊነት ሲመሩ መቆየታቸውንና በቅርቡም በቻይና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተጠሪ ዳይሬክተር ሆነው ማገልገላቸው ተጠቁሟል፡፡,spk_7c339cdea5a8,am,16.334,15.195,0.312,16.334,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0409c0a22bbb,train,ከስደተኞች መካከለ 400 የሚሆኑት ሰዎች ከማዕከላዊ ሜዲትራኒያን ባህር ውስጥ ህይወታቸው መታደግ የተቻለ ሲሆን ተጨማሪ 100 ደግሞ ከማልታ የተነሱ መሆናቸውን ቢቢሲ ዘግቧል። አራት  ጀልባዎችን ማትረፍ መቻሉም ተገልጿል።,spk_7c339cdea5a8,am,18.573,16.93,0.52,18.573,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7d4a7e08cc7,train,ኮሮናን በሚመለከት በየሰዓቱ አሃዛዊ መረጃዎችን የሚያወጣው የወርልዶ ሜትር ድረገጽ እንደሚያስረዳው ከሆነ ከአንድ መቶ 47 ሺህ በላይ ኬንያውያን በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን ሁለት ሺህ አራትመቶ የሚጠጉት ደግሞ ህይወታቸው ማለፉን ዘገባው አስታውሷል።,spk_7c339cdea5a8,am,20.134,20.134,0.0,20.134,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_87df1b0cdf91,train,የካቲት 8/2015 የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በሶሪያና ቱርክ ድንበር አቅራቢያ በደረሰው ርዕደ መሬት ሳቢያ ከቤታቸው የተፈናቀሉ ሶሪያውያንን ለማገዝ የ397 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ጥሪ አቀረቡ።,spk_7c339cdea5a8,am,20.413,18.446,0.0,20.413,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a1e3d0f3183,train,በኒውዮርክ በሰጡት መግለጫ ሶሪያውያኑን ለማገዝ የተጠቀሰው የገንዘብ መጠን ለሶስት ወራት ጊዜ ብቻ የሚበቃ መሆኑን ጠቅሰው የሚመለከታቸው ሁሉ የድርሻቸውን እንዲወጡም ጥሪ አቅርበዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,15.813,13.951,0.351,15.813,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7a4f40ee4a6,train,በድርጅቱ ስር የሚገኙ የተለያዩ ተቋማትና አጋር አካላት በጋራ በሚያቀርቡት ገንዘብ፤ አስቸኳይ ድጋፍ ለሚፈልጉ ሶሪያውያን የመጠለያ፣ የጤና፣ የምግብ እንዲሁም ሌሎች አስቸኳይ ድጋፎች እንደሚደረጉ አብራርተዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,16.974,15.65,0.0,16.974,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6059b4466fde,train,ተመሳሳይ የድጋፍ ማዕቀፍ በቱርክ ድንበር ለሚገኙ ዜጎች እየተጠናቀቀ እንደሚገኝም ዋና ጸሓፊው ተናግረዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,8.573,8.178,0.396,8.573,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43b50fb0af5f,train,“ተጨማሪ መግለጫ እስከሚሰጥ ይቆያል” በሚል ፕሬዝዳንቱ አወጡት የተባለው የእንቅሰቃሴ እቀባ መቼ እንደሚነሳ ሳይታወቅ ቆይቶ ነበር ያለው ዘገባው በኮሮና ቫይረስ መስፋፋት ምክንያት ሀገሪቱ ካለፈው አመት መጋቢት ወር ጀምሮ በተለያዩ የሰዓት እላፊ ገደቦች ውስጥ መሆኗ ነው የተገለጸው።,spk_7c339cdea5a8,am,20.933,20.625,0.308,20.933,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff67ded0a603,train,እንዲህ አይነቱን ጥረት የዓለም ጤና ድርጅት በአዎንታ እንደሚመለከተውና ዝቅተኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ሀገራት ክትባቱን ተደራሽ በማድረግ ህይወት መታደግ እንደሚያስችል አስታውቋል።,spk_7c339cdea5a8,am,14.694,13.034,0.0,14.694,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59a60d9d61f1,train,ጥናቱን ያከናወኑት የቺሊ ተመራማሪዎች ሲሆኑ በውጤቱም በቻይና የተመረተው ሲኖቫክ የተባለው የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የሚከሰት ሞትን 80 በመቶ እንደሚቀንስ ዥንዋ ዘግቧል፡፡,spk_7c339cdea5a8,am,18.174,17.052,0.344,18.174,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a7c5db660b6,train,ጉባኤውን የአፍሪካ የመሬት ፖሊሲ ማዕከል፣ የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ እንዲሁም የኢትዮጵያ መንግሥት በተባባሪነት እንዳዘጋጁት ተመልክቷል።,spk_7c339cdea5a8,am,13.053,12.453,0.0,13.053,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ad3e45086cc,train,በኬኒያ ተግባራዊ ሲደረግ የነበረውና በኮቪድ-19 ምክንያት የተጣለው የሰዓት እላፊ ገደብ እስከ ግንቦት መጨረሻ እንዲቀጥል መደረጉን የኬንያ የሃገር ውስጥ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ።,spk_7c339cdea5a8,am,13.973,13.057,0.446,13.973,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b78f23df2e31,train,የታንዛኒያ መንግስት ከዱባይ ፖርት ጋር የዳሬ ሰላምን ወደብ ለሚቀጥሉት 30 ዓመታት ለማልማት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል።,spk_7c339cdea5a8,am,10.334,9.896,0.0,10.334,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b9e517f406f,train,ከአደጋው በኋላ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት 50 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር አስቸኳይ ድጋፍ ማቅረቡን ገልጸው ተጨማሪ እገዛዎች አሁንም እንደሚያስፈልጉ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,13.614,12.39,0.0,13.614,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_503459a7459a,train,ክትባቱ በቫይረሱ ክፉኛ ተጎድተው በጽኑ ህሙማን ክፍል ከሚገቡ ሰዎች መካከልም 89 በመቶ የሚሆኑትን እንደሚያድን የጥናት ውጤቱ ጠቁሟል፡፡,spk_7c339cdea5a8,am,13.454,11.765,0.311,13.454,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e6bc452078f,train,እንደተመራማሪዎቹ ከሆነ ክትባቱ የተላላፊ በሽታዎችን 67 በመቶ እንደሚከላከል እንዲሁም በሆስፒታል ተኝተው የሚታከሙ ሰዎችን ደግሞ በ85 በመቶ ይቀንሳል፡፡,spk_7c339cdea5a8,am,13.573,12.367,0.338,13.573,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c73a132d913,train,በሳምንቱ መጨረሻ በሊቢያ እና ማልታ የባህር ዳርቻ ከ7 መቶ በላይ ስደተኞች ህይወት በባህር ዳርቻ ጠባቂዎች ማትረፍ ከመስመጥ መታደጉን ተገለጸ።,spk_7c339cdea5a8,am,14.094,12.129,0.731,14.094,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c94d477b8e9,train,የወጣቷ ተግባር ከአፍሪካ ቀንድ አልፎ እስከ ማሊና በመላው የቻድ ሐይቅ አዋሳኝ ሀገራት አብነት መሆኑንም ዘገባው አስረድቷል።,spk_7c339cdea5a8,am,9.254,8.898,0.0,9.254,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b57f1db1ddae,train,ኢልዋልድ እ.አ.አ ከ2018 ጀምሮ የተባበሩት መንግሥታት “የሠላም ግንባታ ድርጅት” ወጣት አማካሪም መሆኗም ታውቋል።,spk_7c339cdea5a8,am,10.973,10.577,0.397,10.973,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f9d630944e71,train,ምሥራቅ አፍሪካዊቷ ሀገር ታንዛንያ አሁን ከተፈረመው ስምምነት ዘርፈ ብዙ ተጠቃሚነትን እንደምትጠብቅም ቢቢሲ ዘግቧል።,spk_7c339cdea5a8,am,8.373,7.982,0.391,8.373,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32f04cf14184,train,ከወደብ ልማቱ ጋር በተያያዘ የሚነሱ ጥያቄዎችን በተመለከተ የሀገሪቱ መንግስት በሰጠው መግለጫ የወደብ ልማቱ የጋራ ተጠቃሚነትን ባስጠበቀ መልኩ እንደሚተገበር አስታውቋል።,spk_7c339cdea5a8,am,13.334,12.597,0.0,13.334,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2324671b8607,train,ፍላጎቱ ያላቸው ሐኪሞች ተመዝግበው መወዳደር እንደሚችሉ ገልጸው፤ የሚመዘገቡ ሐኪሞች የዕድሉ ተጠቃሚ ለመሆን የሚቀርብላቸውን የመግቢያ ፈተና ማለፍ ስለሚጠበቅባቸው መዘጋጀት እንዳለባቸው ገልጸዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,16.534,14.771,0.588,16.534,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cdb08d6683b,train,ባጋጠማቸው የጤና ችግር ምክንያት ከእድሜያቸው ቀድመው ጡረታ ቢወጡም በአፍሪካ የበረራ ኢንዱስትሪ ላይ አዲስ ከፍታ ማስመዝገብ መቻላቸውን ገልጸዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,10.973,10.617,0.0,10.973,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a599bdea7033,train,ሁሉም የአፍሪካ ሃገራት የቱሪዝም ሚኒስትሮች በአቶ ተወልደ ገብረማርያም ተግባር አድናቆትና ክብር ይሰማቸዋል፤ እሳቸው የበረራ ኢንዱስትሪ ከፍ ብሎ የማየት ህልም ያላቸው ናቸው” ያሉት ምክትል ፕሬዝዳንቱ  አቶ ተወልደ እስከ ዛሬ ላደረጉት አስተዋጽኦም አመስግነዋል።,spk_7c339cdea5a8,am,20.773,18.4,0.386,20.773,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75209afc3576,train,ረዳት ተጠሪው አክለውም የኢትዮጵያ መንግስትና ህዝብ ለዚህ ተግባራቸው ምስጋና ይገባቸዋል ነው ያሉት፡፡,spk_f59b5c155a80,am,6.774,6.242,0.0,6.774,-33.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_136499486271,train,በአዲሱ በጀት ዓመት  ከዚህ  ቀደም ያቋረጡትንና ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናትን በመመዝገብ ያለፉትን ዓመታት ሊያካክስ የሚችል ስራ እንደሚከናወን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-31.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4fdeddb5f0a,train,በእስካሁኑ ሂደት በከተማና በገጠር  ሆስፒታሎችና ሌሎች  ጤና ተቋማት ከ41 ሺ በላይ ለሚሆኑ ነዋሪዎች ነፃ  የህክምና አገልግሎት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.814,7.43,0.383,7.814,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3b649245018a,train,በፕሮግራሙ ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እና ተጠሪ ተቋማት እንዲሁም የጉራጌ ዞን ከፍተኛ አመራሮችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።,spk_f59b5c155a80,am,6.534,6.027,0.0,6.534,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7771ef43a646,train,በዚህም የተሻለ አፈጻጸም ያስመዘገቡ መኖራቸውን ነው ስዩም መንገሻ ጨምረው የገለጹት።,spk_f59b5c155a80,am,4.494,4.07,0.424,4.494,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c8c360e0d17f,train,በዚህም በትምህርት ቤቶች ምቹ የመማሪያ አካባቢን በመፍጠር የተማሪዎችን የትምህርት ፍላጎት፣ ውጤትና ስነ ምግባር በማሻሻል ረገድ ተጨባጭ ውጤት መታየት ጀምሯል ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,11.733,10.975,0.301,11.733,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_58bfcdbe10b9,train,አሁን ላይ ይህን ችግራቸውን የበጎ ፈቃደኞች ተመልክተው ቤታቸው በአዲስ መገንባት በመጀመሩ መደሰታቸውን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.454,6.492,0.0,7.454,-32.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df73465789e9,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፉት “መደመር” ፣ “የመደመር መንገድ”፣ “የመደመር ትውልድ” እና “የመደመር መንግሥት” መጻሕፍት ሰው ተኮር በሆነ የብዝሃ ኢኮኖሚ ጉዞ ኢትዮጵያን በአጠረ ጊዜ ውስጥ ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር ማገዛቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።,spk_f59b5c155a80,am,12.493,9.949,0.0,12.493,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d35c5c8b8e2e,train,ይህም ኢትዮጵያን ለስደተኞች ከፍተኛ ትኩረት ከሚያደርጉ እና ክብር ከሚሰጡ የዓለም ሀገራት መካከል አንዷ እንደሚያደርጋት አንስተዋል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-32.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b5500ac48f23,train,የማዕድ ማጋራት መርኃ ግብሩ የከተማ አስተዳደሩን ሰው ተኮርነት የሚያሳይ መሆኑን በመጥቀስ፥ አቅመ ደካማ ወገኖች መደገፍና መጠየቅ እንደሚገባ ገልፀዋል።,spk_f59b5c155a80,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_47501e572ea2,train,በግመል ላይ ያተኮሩ መሰል ፕሮጀክቶች ብዙም ያልተለመዱ መሆናቸውን ያነሱት አቶ አደም፤ የአሁኑ ፕሮጀክት ግን በዓይነቱ ልዩ የሆነና የአርብቶ አደሩ የኑሮ መሠረት በሆነው በግመሎች ጤንነትና  ምርታማነት ላይ ትልቅ አቅም የሚፈጥር ነው ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,13.733,12.668,0.0,13.733,-36.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_55a209cd604b,train,እነዚህ  ሀገር በቀል እውቀቶችን  በመሰነድ ለትምህርት ስርዓት፣ ለፖለሲ አቅጣጫ፣ ለልማትና ሌሎች ስራዎች እንዲውሉ በጋራ እንሰራለን ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,9.373,7.946,0.378,9.373,-33.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0927f633be0d,train,ይህም ይሰጥ የነበረውን የጭነት አገልግሎት በእጥፍ በማሳደግ ከ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ቶን በላይ በማድረስ በሀገሪቱ ገቢ በማስገባት የሚታወቁት ቱሪዝም፣ ሀጅ እና ኡምራ ዘርፎች ዕቅዳቸውን እውን እንዲያደርጉ የሚያግዝ መሆኑን ንጉስ ሳልማን መናገራቸውን ዘገባው አስታውሷል።,spk_f59b5c155a80,am,18.854,16.083,0.329,18.854,-31.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_96c89384fbaa,train,በተበታተነ መንገድ ሲደረግ የነበረው የዘካ እና የአውቃፍ የአሰራር ስርዓት ዘመናዊ እንዲሆን ያደርጋልም ነው ያሉት።,spk_f59b5c155a80,am,6.534,4.919,0.557,6.534,-32.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6fe2d16d4d60,train,በዚሁ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሳሙኤል ተሰማ፤ የወላይታ የዘመን መለወጫ(ጊፋታ) የሰላም፣ የፍቅርና የአንድነት መገለጫ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_59e2922fa183,train,የዘላቂ ልማት ግቦች አጀንዳ ለማሳካትም የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማሳደግ እንደሚገባ ጠቁመው፣ በሁሉም ዘርፎች ሴቶችን ማበረታታትና መብታቸውን ማስከበር ትኩረት የተሰጠው ጉዳይ መሆኑን አክለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,14.133,12.107,0.57,14.133,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ddb7b242d8d4,train,ኢትዮጵያ በሳይበር ደህንነት ያገኘቻቸውን ውጤቶች በዱባይ እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ መድረክ ላይ አቅርባለች።,spk_f59b5c155a80,am,6.694,6.122,0.0,6.694,-30.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c91a27fbe97c,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ለተሳተፉ አካላት ሁሉ ሚኒስትሯ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_f59b5c155a80,am,4.013,4.013,0.0,4.013,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_41e28db9b18c,train,ቢሮውም ከእንጅባራ ዩኒቨርሲቲና ከፌዴራል ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በዓሉ በዩኔስኮ ቅርስነት እንዲመዘገብ መስራቱን ጠቁመው የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣንም እያደረገ ላለው ድጋፍ አመስግነዋል።,spk_f59b5c155a80,am,12.694,10.642,0.365,12.694,-34.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fca713caec51,train,የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤  በኢኮኖሚ  ራስን ለመቻል የሚደረገው  ጥረት  እንዲሳካ ጠንካራ  የስራ ባህልን ማጎልበት ይገባል።,spk_f59b5c155a80,am,7.494,6.795,0.304,7.494,-31.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cbde72734bd3,train,በቀን እስከ 400 ሰዎች ሕክምናውን እንደሚያገኙ ጠቁመው፤ ለዚህም 9 የዘርፉ ስፔሻሊስት ዶክተሮችን ጨምሮ ከ100 በላይ የዓይን ሐኪሞችና ድጋፍ ሰጪ ባለሙያዎች እየተሳተፉ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_f59b5c155a80,am,10.373,9.561,0.0,10.373,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4c5bade1c176,train,በ2017 በጀት ዓመት ከ378 ሚሊዮን ብር በላይ ሀብት በማሰባሰብ ትምህርት ቤቶችን በግብዓት ከማሟላት በተጨማሪ አዳዲስ የመማሪያ ክፍሎች ተገንብተው ለአገልግሎት መብቃታቸውን ገልጸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,14.293,13.429,0.0,14.293,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c52d6f76bd35,train,በሽታው ይበልጥ ህፃናትን እያጠቃ በመሆኑ ዕድሜያቸው ከአንድ ዓመት በታች  የሆኑ ህፃናት ክትባቱን ይወስዳሉ ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-35.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_adb597c3ce21,train,እንደ ወይዘሮ ሙና ገለፃ በድሬዳዋ ባህል እየሆነ በመጣው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ደም ለጋሾች እንዲበራከቱና በደም እጥረት የሚፈጠር የጤና ችግር እንዲቃለል እያገዘ ይገኛል።,spk_f59b5c155a80,am,12.694,10.557,0.558,12.694,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_873d79e0450f,train,የጤና ባለሙያዎች በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸውን ለመርዳት ሲሯሯጡ በአንዳንድ ሆስፒታሎች ከአቅማቸው በላይ እንደሆነባቸው የቢቢሲ ዘገባ ያመለክታል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,9.094,7.665,0.301,9.094,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5505ca43fb21,train,የኮደርስ ስልጠናው የዜጎችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ክህሎት በማዳበር እንደሀገር የተጀመረውን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ለማሳለጥ እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-33.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_449c835d4ac7,train,ስትራቴጂው ራሱን የቻለ አሰራር እና አደረጃጀት የሚፈጥር፣ የቁጥጥርና አቅርቦት አቅምን የሚያጠናክር እንዲሁም ባለድርሻ አካላትን የሚያቀናጅ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,10.414,8.522,0.565,10.414,-39.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e156ebc9eb2,train,የወባ በሽታን ለመከላከል ህብረተሰቡ የአልጋ አጎበርን በአግባቡ ከመጠቀም ባሻገር በየአካባቢው በውሃ ያቆሩ ስፍራዎችን ማጥፈፍና ማጽዳት እንደሚገባም መክረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2ec3fdf970e,train,የዞኑ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ ተወካይ አቶ ዘገየ ዘውዴ በበኩላቸው፤ በዞኑ 10 ወረዳዎች ውስጥ በ2017 የበጀት ዓመት ከ763 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አስረድተዋል።,spk_f59b5c155a80,am,15.454,14.364,0.307,15.454,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_069cee233424,train,ስደተኞች  ከተቀባዩ የህብረተሰብ ክፍል ጋር በማስተሳሰር በስራ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተደረገ መሆኑንም እንዲሁ፡፡,spk_f59b5c155a80,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_745acb6cee48,train,እሴቶችን በዓለም አቀፍ ደረጃ በወካይነት ለማስመዝገብ በተደረገው ጥረት ባለፉት ሶስት ዓመታት ብቻ አምስት ወካይ ቅርሶችን በዩኔስኮ ማስመዝገብ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,14.414,11.581,0.0,14.414,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9d849fbd7f0d,train,የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማህበራዊ ትስስርን በማጠናከር የልማት ስራዎችን በማጎልበት ረገድ ውጤት እየተመዘገበበት መሆኑን  ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ።,spk_f59b5c155a80,am,7.173,5.992,0.0,7.173,-34.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11aa363ae9fd,train,የትግራይ ክልል ህዝብ ፍላጎትም ከምንም በላይ ዘላቂ ሰላምና ልማት በመሆኑ በሀገራዊ ምክክሩ በመሳተፍ አጀንዳውን አቅርቦ በሀገር ጉዳይ መክሮ የመፍትሄው አካል ሊሆን እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,11.373,10.833,0.0,11.373,-34.2,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_c38124f10a67,train,ለዴሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ መሰረት መጣሉን ያነሱት አስተያየት ሰጪው ስኬቱን ጠብቀን ለተጨማሪ ድል ከመንግሥት ጎን መሰለፍ የዜግነት ግዴታችን ነው ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,11.854,10.456,0.0,11.854,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a82cfeb27da5,train,ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ በ2016 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በባቢሌ ከተማ የአስር መኖሪያ ቤቶች ግንባታ እና ለባቢሌ ቁጥር 1 አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ማስጀመራቸውን አስታውሰዋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b4ecbc007252,train,የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ ሚኒስቴሩ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና  ከዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር ዘርፉን በዘላቂነት በሚያሳድጉ የጥናትና ምርምር ተግባራት ላይ በጋራ እየሰራ ነው፡፡,spk_f59b5c155a80,am,14.694,14.694,0.0,14.694,-31.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_13e6ee15341f,train,ኢትዮጵያ በስደተኞች አያያዝ አርዓያነት ያለውና የሚደነቅ ተግባር እያከናወነች ነው ሲሉ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ረዳት ተጠሪ ዴቪድ ካርፕ ገለጹ፡፡,spk_f59b5c155a80,am,10.334,10.334,0.0,10.334,-34.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f8c20e629e1a,train,በነገሌ ቦረና ሆስፒታል ከአንዲት የ70 ዓመት አዛውንት 14 ኪሎ ግራም የማህጸን እጢ በቀዶ ህክማና ተወገደ፡፡,spk_f59b5c155a80,am,8.733,6.755,0.0,8.733,-37.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_50bb8c610dcf,train,ቀኑን ከኦሮሚያና ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ተጎራባች አካባቢዎች በጋራ ማክበራቸው ትብብራቸውና አንድነታቸውን ይበልጥ ያጠናክራል ያሉት ደግሞ የጋምቤላ ከተማ ነዋሪው ቄስ ማቲዎስ ዶሌክ ናቸው።,spk_f59b5c155a80,am,15.254,12.007,1.882,15.254,-34.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8af1ffecef9b,train,ግሸን፣ መውሊድ፣ ሶለል፣ አሸንድዬ፣ ሻዳይ፣ እንግጫ ነቀላ፣ መስቀልና ሌሎች በዓላት በስኬት መከበራቸው ለገቢው መገኘት ምክንያት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,9.254,8.691,0.0,9.254,-25.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_631a8b21889d,train,የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ  አዲሱን የትምህርት ስርዓት ታሳቢ ያደረገ የመምህራን አቅም ግንባታ ፣የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል እና የተማሪዎች ምገባ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5496163b9bf3,train,በክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቀና ልብ ባላቸው በጎ ፈቃደኞች ቤታቸው በመታደሱ ልጃቸውም እሳቸውም በተመቸ ሁኔታ እየኖሩ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,10.973,9.895,0.0,10.973,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d38ff78baa6b,train,ፕሮጀክቱ ይፋ የሆነው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የእንስሳት ህክምናና ግብርና ኮሌጅ ከሰመራ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር ሲሆን በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ የግመል ጤንነት፣ እንክብካቤና ደህንነት ላይ ትኩረት ተደርጎ የሚተገበር መሆኑም ታውቋል።,spk_f59b5c155a80,am,13.653,12.691,0.527,13.653,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5960cde9429d,train,የሊባኖስ ቀይ መስቀል ሥራ አስኪያጅ ጆርጅ ጄታኒ በበኩላቸው “ከባድ አደጋ ነው የገጠመን። ህይወታቸውን ያጡ እና ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በየቦታው ነው የሚገኙት” ሲሉ ሀዘን በተዋጠ ድምጽ ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,13.053,10.861,0.569,13.053,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f0ea25f3ca13,train,በጋምቤላ ከተማ ለሁለት ቀናት በተካሄደው የውይይት መድረክ ላይ ሴቶች፣ ወጣቶች፣ አካል ጉዳተኞችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።,spk_f59b5c155a80,am,6.494,5.431,0.0,6.494,-37.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3c1db993e833,train,በዞኑ 11 ወረዳዎች የወባ በሽታ ስርጭትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ትኩረት ተድርጎ እየተሰራ ነው ያሉት ደግሞ የጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ ሃላፊ አቶ አየለ ፈቀደ ናቸው።,spk_f59b5c155a80,am,9.094,8.309,0.0,9.094,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c85bbb8b09d0,train,የፍትህ ሚኒስቴር እና የሰላም ሚኒስቴር ከደህንነት ጥናቶች ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ሀገር በቀል ባህላዊ ፍትህን ለዳኝነት እና የግጭት አፈታት ላይ ያተኮረ የሁለት ቀናት ሥልጠና ለፌዴራል፣ ከሁሉም ክልሎች እና ከከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ የሰላምና የፀጥታ ቢሮ አመራሮችና ባለሙያዎች እንዲሁም አቃቤያነ ህጎች፣ ዳኞች እና የሕግ ባለሙያዎች እየተሰጠ ነው።,spk_f59b5c155a80,am,15.373,15.373,0.0,15.373,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_870714fa4d5f,train,ተጎጅዎች አፋጣኝ የሰብአዊ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው የገለፁ ሲሆን በውሃ በመከበባቸው  ዛፍ ስር ለመጠለል እንደተገደዱና ደህንነቱ ወደ ተጠበቀ ስፍራ ለመሸሽ መቸገራቸውን አሳውቀዋል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,13.893,13.259,0.0,13.893,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b3dc49b41bc,train,የስልጤ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሹክራላ አወል በበኩላቸው በዞኑ የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ በዘርፉ የሚስተዋሉ ማነቆዎችን ለመፍታት እያገዘ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,13.213,12.648,0.0,13.213,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_71b40f03af53,train,የላሎ አሳቢ ወረዳ ዋና አስተዳደሪ ሞላቱ ዲንሳ በበኩላቸው በወረዳው የሰፈንው ሰላም ለህብረተሰቡ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ማስቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,10.213,9.803,0.0,10.213,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_273d5b801304,train,በመርሃ ግብሩ የ5 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር ተካሂዶ በወንዶችና በሴቶች ከአንደኛ አስከ ሶስተኛ ለወጡ የሜዳሊያና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1dc14ef0472a,train,በዓሉን ለመታደም የኢሉ አባቦራ ዞንን በመወከል የተገኙት ሰለሞን በቀለ እንዳሉት የብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን የህዝቦችን የእርስ በርስ ግንኙነትና አብሮ የመልማት ፍላጎት እያጠናከረ ነው ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,15.213,11.179,0.0,15.213,-36.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_36069d470dfc,train,የአዲስ አበባ ከተማ የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ወይዘሮ አስራት ንጉሴ፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ የመደጋገፍ እና አቅመ ደካሞችን የመርዳት የበጎ  ፈቃድ ተግባራት እየተጠናከሩ መምጣታቸውን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,13.813,13.272,0.0,13.813,-32.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d96dbfdf279,train,በመሆኑም በዓሉ ሲከበር አብሮነትንና ህብረ ብሄራዊ አንድነትን በማጽናት ሊሆን ይገባል ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_efccafdd9bee,train,በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የክልልና የዞን አመራሮች፣ የወረዳ አመራሮችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_f59b5c155a80,am,6.894,5.33,1.098,6.894,-33.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c17f7d040df,train,በዚህም ምርት በተመጣጣኝ እንዲቀርብ እየተደረገ ስለመሆኑ ጠቅሰው በተለያየ መንገድ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በማድረግ ማህበረሰቡን ለምሬት የሚዳርጉ አካላትን የመቆጣጠር ስራ እንደሚጠናከርም ገልፀዋል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_81cf5b689ab3,train,ከአበሽጌ ወረዳ  ነዋሪዎች መካከል ወይዘሮ ጭምወት ካሳ በሰጡት አስተያየት፤ ቤታቸው በእርጅና ምክንያት ተጎድቶ  ለኑሮ  አመቺ  ባለመሆኑ ሲቸገሩ መቆየታቸውን  አስታውሰዋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.133,6.782,0.351,7.133,-32.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_47efc987a172,train,የክልሉ  ጤና ቢሮ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሲስተር ክሽን ወልዴ እንደገለጹት፤  በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት በክልሉ 52 የማሕበረሰብ አቀፍ መድሃኒት ቤቶች ተከፍተው አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል።,spk_f59b5c155a80,am,9.934,9.55,0.0,9.934,-34.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b12af7eeb648,train,የአሽከርካሪው የቴክኒክ ብቃት በሰውና በንብረት ላይ የሚደርስ አደጋን ለመቀነስ ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው ከግንዛቤ በማስገባት ተቋማቸው ለተግባራዊነቱ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,11.454,11.121,0.0,11.454,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4eaac3fbcecb,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ፋጤ ስርሞሎ እንዳሉት ክልሉ ያለውን የመልማት አቅም በመጠቀም ሁለንተናዊ ለውጥ ለማስመዝገብ ቅንጅታዊ ጉዞን  ማጠናከር ይገባል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,15.454,13.137,0.0,15.454,-34.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e9e3f907f413,train,ሚኒስቴሩ ሀብት በማሰባሰብ ሴቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ ድርጅቱ እንደሚያግዝም ጠቁመዋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.973,7.299,0.0,7.973,-34.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6026fb3be160,train,የልደታ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ልዕልቲ ግደይ፥ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ ዓመት በክፍለ ከተማው ተገኝተው ላደረጉት የማዕድ ማጋራት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_f59b5c155a80,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-30.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_acc28a1bc72a,train,ባለፈው በጀት ዓመት በዞኑ በንቅናቄው 556 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ሀብት በማሰባሰብ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ሥራ መከናወኑንም አመልክተዋል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e20eec4051a2,train,እንዲሁም ከግብርና ኢኒሼቲቭ ሥራዎች ባሻገር በኢንዱስትሪና በሌሎች መስኮች የሴቶችን ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_f59b5c155a80,am,9.614,9.156,0.0,9.614,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9a76f8026d80,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ባህል ሆኖ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሚያስችሉ ተግባራት እንደሚከናወኑ ጠቁመው፤ በክረምቱ መርሃ ግብር ከ841ሺህ በላይ የዞኑ ነዋሪዎችን ለማሳተፍ ዝግጅት መደረጉን ገልጸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,12.334,11.422,0.0,12.334,-31.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd55c7846948,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የትምህርት ቤቶችን ደረጃና የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለፀ፡፡,spk_f59b5c155a80,am,10.733,9.775,0.3,10.733,-29.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4e961a1f09d,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት በጠቅላይ ሚኒስተር ፅህፈት ቤት የፕሮጀክቶች አስተባባሪ ሚኒስትር ዴኤታ ኢንጂነር ብርሃኑ ተስፋዬ፣ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ዜጎች በመንግስት አገልግሎት ፈጣንና ቀልጣፋ መስተንግዶ እንዲያገኙ የሚያደረግ ነው ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,16.053,15.465,0.0,16.053,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0a1b4b6a105d,train,በዚሁ ምድብ ዛሬ በተካሄደ ጨዋታ ኮትዲቯር ሞዛምቢክን 1 ለ 0 አሸንፋለች።,spk_f59b5c155a80,am,4.934,4.545,0.389,4.934,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3e7cfade0518,train,በክልሉ የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ደዋ ጨፋ ወረዳ የጡሩሲና መስጊድ እና ሐሪማ የመልሶ ግንባታ ተጠናቆ ተመርቋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e26b095c4b76,train,ከታዳሚዎቹ መካካል ከቄለም ወለጋ ዞን የመጡት ሃደ ሲንቄ አስቴር ሩፌ በሰጡት አስተያየት የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን የእርስ በርስ ግንኙነታችንና አብሮነታችንን እንድጠናክር እያዳረገ ነው ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,13.053,10.898,0.0,13.053,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_29061b2492aa,train,ባህርዳር እንደ መስከረም ንጋት ውበት፣ ተስፋ እና ልማት ሆኖላት ተመልክተናል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።,spk_f59b5c155a80,am,6.494,6.056,0.0,6.494,-32.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d48d527a439a,train,የምክር ቤቱ አባላት የሀገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት እንዲሳለጥና የዳበረ የዲሞክራሲ ስርዓት እንዲጎለብት እየሰሩ እንደሚገኙ ጠቅሰዋል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,11.694,10.166,0.0,11.694,-32.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2a57d9b7d145,train,የኢትዮጵያ ሰላማዊ የኒውክሊየር ልማት መርሃ ግብር ከኢኮኖሚው ጋር አብሮ እያደገ የመጣውን የኤሌክትሪክ ኅይል ፍላጎት ምላሽ ለመስጠት ያለመ መሆኑን የኢትዮጵያ የኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ሽፈራው ተሊላ ገለጹ።,spk_f59b5c155a80,am,16.053,13.904,0.0,16.053,-29.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3e58c88a1a8c,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመንግሥት ረዳት ተጠሪ ይግለጡ አብዛ በበኩላቸው፣ በክልሉ ዜጎች ባሉበት ሆነው የመንግሥት አገልግሎትን እንዲያገኙ በቴክኖሎጂ የተደገፈ አሰራር ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል።,spk_f59b5c155a80,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-32.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_97ef70d6fb4b,train,በክልሉ የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አህመድ አሊ፣ የቱሪዝም ሀብቶችን የመጠበቅ፣ የማልማትና የገቢ ምንጭነታቸውን የማሳደግ ሥራ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,13.174,12.157,0.0,13.174,-26.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8c6e15592798,train,የጋምቤላና የኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ አካባቢ ህዝቦች ለዘመናት የቆየ የህዝብ ለህዝብና ምጣኔ ሀብታዊ ግንኙነት እንዳላቸው ጠቁምው፤ ቀኑን በጋራ ማክበራቸው አብሮነታቸውንና ህብረታቸውን ይበልጥ እንደሚያጠናከር ገልጸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,12.334,12.024,0.0,12.334,-32.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c8da7f4f63f3,train,የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ በመድረኩ ላይ እንደገለጹት፤  በክልሉ ጤናና ጤና ነክ መረጃዎችን ወጥነት ባለው መልኩ  በመሰብሰብና  በማጠናቀር ለፖሊሲ አውጭዎችና ለህብረተሰቡ ለማድረስ እየተሰራ ነው።,spk_f59b5c155a80,am,14.454,13.528,0.0,14.454,-33.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_920223993609,train,በኢትዮጵያ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት ስራን ባህል ማድረግ የህልውና ጉዳይ ሊሆን ይገባል ሲሉ የስራና ክህሎት ሚኒስትር  ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ።,spk_f59b5c155a80,am,9.614,8.727,0.0,9.614,-32.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75cd2406b6e3,train,በዘንድሮ ክረምት በሆስፒታሉ ከ6 ሺ 300 በላይ ለሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ነፃ ህክምና ለመስጠት እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው እስከዛሬ ድረስ 2 ሺ 500 ሰዎች ነፃ የህክምና አገልግሎት ማግኘታቸውን ገልጸዋል ።,spk_f59b5c155a80,am,12.973,12.104,0.39,12.973,-32.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba285efcd7cb,train,የማንነት ስርቆትን ለመከላከል፣ማጭበርበር እና የማንነት መረጃን አላግባብ መጠቀምን ለመከላከል የሚያስችል መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_f59b5c155a80,am,6.814,6.461,0.0,6.814,-31.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8ca95133e3f5,train,የፌዴራል ሥርዓትን ለማጠናከርና ዘላቂ ሀገረ መንግሥት ለመገንባት ብዝሃነትን ማክበርና እኩልነትን ማረጋገጥ ላይ እየሰራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,7.614,6.766,0.435,7.614,-34.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_15605f5b75e8,train,በመድረኩ የክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ የህግ አማካሪዎች እና የክልሎች እና የከተማ አስተዳደሮች ፍርድ ቤት ዳኞች ተገኝተዋል።,spk_f59b5c155a80,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c864a22c68b7,train,በእስልምና እምነት ዑለሞች ያላቸው ቦታ ከፍተኛ መሆኑን ገልጸው ምርጫው በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ ተሳትፎ ማድረግ እንዳለባቸው ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,8.454,6.842,0.0,8.454,-35.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bdc9f1d009bc,train,አቶ ተወልደ ገብረማርያም የአፍሪካን ቱሪዝምና የበረራ ኢንዱስትሪ ከፍ ወዳለ ደረጃ ለማድረስ ቁልፍ ሚና እንደተጫወቱ ዓለም አቀፉ የቱሪዝም ኔትወርክ አስታውቋል።,spk_f59b5c155a80,am,11.334,9.181,0.406,11.334,-31.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4608ccdca6f3,train,የሃይማኖት ተቋማትም ሕዝበ ሙስሊሙ ተወዳጁን አባት እና ዐሊም በአጣበት ወቅት ከጎኑ በመቆም ሀዘኑን ለመካፈል ያደረጉት ሁሉ ታሪክ የማይረሳው ነው ብሏል።,spk_f59b5c155a80,am,11.534,9.581,0.0,11.534,-33.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d08e8977776f,train,በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስትራቴጂ መሰረት የአረንጓዴ ቴክኒክና ሙያ ልጠና ፓኬጅ ተቀርጾ ወደ ስራ መግባቱን አመላክተዋል፡፡፡,spk_f59b5c155a80,am,11.373,8.186,0.385,11.373,-34.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_51e6aa607e5c,train,በኦሮሚያ ክልል የባሌ ሮቤ ሪጅን የኤሌክትሪክ  ተጠቃሚ ደንበኞች የኃይል መቆራረጥ ችግር እንዲፈታላቸው ጠየቁ።,spk_f59b5c155a80,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f5f7acf616ce,train,በመርሃ ግብሩ የተለያዩ የቀዶ ሕክምና አገልግሎቶች፣ የልጆች የልብ ቀዶ ሕክምና፣ የዓይን ሞራ ግርዶሽ፣ የዐይን ህክምና እና የማህፀን ቀዶ ሕክምና እንደሚሰጥ ተመላክቷል።,spk_f59b5c155a80,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d912e239340a,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የዑለማዎች ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ ሼህ ሰይድ ሙሐመድ በወቅቱ እንዳሉት አረፋ ህዝበ ሙስሊሙ በጋራ የሚያከብረው በዓል ነው።,spk_f59b5c155a80,am,9.493,8.161,0.304,9.493,-30.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7f74aa7e09a3,train,በትምህርት ቤቶችም የተማሪዎችን የፈጠራ አቅም በማሳደግና የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል ረገድ እያደረገ ያለው አስተዋጽኦ የሚበረታታ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_f59b5c155a80,am,8.254,7.714,0.0,8.254,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7d75db164bda,train,የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት አስማረ መለሰ (ዶ/ር ) በስነ ስርአቱ ላይ ባስተላለፉት መልእክት ዩኒቨርሲቲው የፈጠራና የቴክኖለጂ ሽግግርን ለማረጋገጥ በእውቀትና በክህሎት የጎለበተ የሰው ሀይል እያፈራ ይገኛል።,spk_f59b5c155a80,am,10.254,9.168,0.489,10.254,-36.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f81a962f17d2,train,ይህንንም ውጤታማ ለማድረግ የሳይበር ደህንነት ላይ የሚከናወኑ ምርምሮችን መደገፍ አስፈላጊ ነው ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,5.894,5.894,0.0,5.894,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_091dbdbd2656,train,ከዚህ በተጨማሪ ሴቶችን ለማብቃትና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለመከላከል የሚያስችሉ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,10.934,10.154,0.0,10.934,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c42806f30676,train,በሌሎቹ አካባቢዎች ደግሞ ከጠዋቱ 4 ሰዓት እስከ 10 ሰዓት በሚል የተጣለው ገደብ እንደተጠበቀ እንደሚገኝ ሲ ጂ ቲኤን ዘግቧል።,spk_f59b5c155a80,am,9.174,7.932,0.0,9.174,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_518a5753caf0,train,በመሆኑም በሆሳዕና ከተማ ዛሬ የተጀመረው መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በቀጣይ በሌሎች ከተሞችም ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.854,7.311,0.0,7.854,-31.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bc278e6fe77d,train,እንዲሁም ዕድሜያቸው 18 እና ከዚያ በላይ ለሆኑ ሴቶች የማህፀን በር ካንሰር ምርመራ እንደሚደረግም ተጠቁሟል።,spk_f59b5c155a80,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a084300c3684,train,የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ስደተኞችን በአካታችነት መደገፍን የተመለከተ ከፍተኛ የውይይት መድረክ እያካሔደ ነው።,spk_f59b5c155a80,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-32.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_40d044aa7fc2,train,ሀገር በቀል እውቀቶችና ባህላዊ እሴቶች እንዲለሙ፣ እንዲጠበቁና ለመጪው ትውልድ እንዲተላለፉ ለማድረግ የጥናት ሥራዎች እየተሰሩ  መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_f59b5c155a80,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-31.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8af4f8b1ab3f,train,በግመል ጤንነት፣ እንክብካቤና ደህንነት ላይ ያተኮረ  የአምስት ዓመት ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ።,spk_f59b5c155a80,am,6.093,4.982,0.483,6.093,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dee768760810,train,በሐረሪ ክልል የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ጨምሮ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ገለፀ።,spk_f59b5c155a80,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-30.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_83e30e7f44a3,train,የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ በበኩላቸው፤ በቻይና በጎ ፈቃደኛ ሀኪሞች የሚካሄደው መርሃ ግብር ከቻይና ህዝቦች ጋር ለዘመናት የቆየ አጋርነት አብሮነት እና የዕድገት የሚያንጸባርቅ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,14.493,14.493,0.0,14.493,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_84e761d0359c,train,አፈጉባኤ ናንሲ ፕሎሲ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ይህ ጭምብልን በመላው አሜሪካ ግዴታ የማድረጉ ነገር ለረዥም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረ ቢሆንም ነገር ግን ተግባራዊ  ሊሆን ያልቻለ ነው ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,15.053,14.2,0.331,15.053,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5648c665a5fd,train,ሚኒስቴሩ የአምስት ዓመት የወጣቶች ሰብዕና ግንባታ ስትራቴጂ እያዘጋጀ መሆኑን ጠቅሰው፤ የረቂቅ ደንቡ መዘጋጀት ለዚህ አጋዥ ይሆናል ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,9.213,9.213,0.0,9.213,-32.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_3df252168657,train,አቶ ደስታ አገልግሎቱን ባስጀመሩበት ወቅት እንደገለጹት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በህብረተሰቡ ውስጥ የመደጋገፍ ባህል እንዲጎለብት አግዟል።,spk_f59b5c155a80,am,8.813,8.428,0.385,8.813,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_42681a4c09ef,train,በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ ንግግር  ያደረጉት የአማራ ክልል ባህል ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ መልካሙ ፀጋዬ፣ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መስህቦችን በማልማት ለጎብኚዎች መዳረሻ በማድረግ የዘርፉን ገቢ ለማሳደግ ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,15.213,15.213,0.0,15.213,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b16264d4f889,train,ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በዚሁ ወቅት የቻይና በጎ ፈቃደኞች ላሳዩት ቁርጠኝነት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_f59b5c155a80,am,6.093,5.536,0.0,6.093,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_12f9bd4de799,train,የሳይበር ደህንነትን ማስጠበቅ፣ መዋዕለ ነዋይን ማፍሰስ፣ ህግና ፖሊሲዎችን ማሻሻል እንዲሁም ምቹ ከባቢ መፍጠር ወሳኝ መሆኑን አክለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,9.893,8.537,0.0,9.893,-31.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd771a7bb38b,train,የሴቶችን፣ የወጣቶችና የአካል ጉዳተኞችን ሚናና አስተዋጽኦ ለውጤታማ ሀገራዊ የምክክር መድረክ በሚል መሪ ሃሳብ በጋምቤላ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የውይይት መድረክ ዛሬ ተጠናቋል።,spk_f59b5c155a80,am,14.293,11.991,0.611,14.293,-32.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_48f62225374d,train,በዚህም በምስራቅ መስቃንና በማረቆ ልዩ ወረዳ የነበረውን የሰላም ችግርን በቅንጅት በመፍታት ማህበረሰቡን በልማት እንዲተሳሰር ስለመደረጉና የጋራ ተጠቃሚነትን የማረጋገጥ ስራ ስለመጀመሩም ተናግረዋል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,14.973,14.973,0.0,14.973,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87481648c232,train,የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቆ ታሪክ በተጻፈበት ወቅት መከበሩ የተለየ እንደሚያደርገውም ተመላክቷል።,spk_f59b5c155a80,am,7.494,6.992,0.0,7.494,-34.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e8a5abec3e39,train,በመንግስትና ዴ ቢርስ በተባለ ዓለም አቀፍ የዳይመንድ ማዕድን ተቋም የጋራ ጥረት የተገኘው የዳይመንድ ማዕድን 73 ሚሊ ሜትር ርዝመት፣ 52 ሚሊ ሜትር ስፋትና 27 ሚሊ ሜትር ውፍረት እንዳለው ተገልጿል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,12.973,11.273,0.467,12.973,-31.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_abae0f8c2be6,train,በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ችግሮች የተጎዱ ቅርሶችን መልሶ በመገንባት፣ በመጠገንና በማደስ የዘርፉ ልማት ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,8.854,8.228,0.0,8.854,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d9610333e285,train,አገልግሎቱን እንደሚያገኙ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,2.773,2.773,0.0,2.773,-30.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_936d05f603d3,train,የቻይና በጎ ፈቃደኛ ሀኪሞችም በዚህ የበጎነት ተግባር በመሳተፋቸው ምስጋና አቅርበዋል።,spk_f59b5c155a80,am,4.734,4.734,0.0,4.734,-24.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1129ca35e682,train,ስደተኞች ባሉባቸው አካባቢዎች የመንገድ፣ የውሃ፣ የመብራት፣ የትምህርት፣ የጤና እና ሌሎች መሰረተ ልማቶች ተገንብተው አገልግሎት እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,10.614,10.614,0.0,10.614,-36.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_725f96608ec4,train,በዓሉን የተጎራባች ክልሎች ተዋሳኝ አካባቢዎች በጋራ ማክበራቸው አንድነታቸውና አብሮነታቸውን በማጠናከር የልማት ትብብራቸውን ይበልጥ ለማጎልበት እንደሚያግዛቸው ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,9.414,8.453,0.0,9.414,-34.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5a49dbec52b3,train,በተለይ በከተማው የተከናወነው የኮሪደር ልማት ስራ ለእግረኛና ለብስክሌት ምቹ ሁኔታን በመፍጠሩ ከመሰረተ ልማት ጋር በተያያዘ ይከሰቱ የነበሩ የትራፊክ አደጋዎችን ሙሉ ለሙሉ ማስቀረቱን አመልክተዋል።,spk_f59b5c155a80,am,13.014,12.539,0.0,13.014,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6ddf41ac2223,train,የተባበሩት መንግስታት የዩ.ኤን ውመን (UN WOMEN) የኢትዮጵያ ምክትል ዳይሬክተር ሚስተር ሻድራክ ዱሳቤ በበኩላቸው ሴቶችን በሁለንተናዊ መልኩ ማብቃትና ተጠቃሚ ማድረግ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_f59b5c155a80,am,13.014,9.592,0.0,13.014,-34.8,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_dfe4da362f0c,train,በቀጣይ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን በስደተኞች አያያዝ ላይ ያለውን ቅንጅታዊ ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-35.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d06cbc059fc6,train,ጉንፋንና ብሮንካይትስን ጨምሮ የመተንፈሻ አካላት ኢንፌክሽኖች በቀዝቃዛ ወራት በብዛት እንደሚከሰቱም በመልዕክቱ ተጠቁሟል፡፡,spk_f59b5c155a80,am,9.334,7.859,0.0,9.334,-31.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ae73b34d69b,train,በተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት የዓለም አቀፍ ገበያ ተደራሽነት መርሃ ግብር የኢትዮጵያ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ሰለሞን መንገሻ በመርሃ ግብሩ የኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት የላቦራቶሪ አቅም እንዲገነባ የተለያዩ ድጋፎች እየተደረጉ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_f59b5c155a80,am,15.254,14.524,0.0,15.254,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_04fdf1e45260,train,የዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ አገልግሎትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክተር ሰሙ ይታፈሩ በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲው በእንስሳት ዝርያ ማሻሻል፣ በእንስሳት ጤና አጠባበቅ፣ በአግሮ ፕሮሰሲንግ፣ በሰብል ምርታማነት ማሻሻል፣ በተቀናጀ የመስኖ ልማት ላይ ዘርፈብዙ ፕሮጀክቶችን በመተግበር የአርሶና የአርብቶ አደሩን ተጠቃሚነት እያሳደገ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_f59b5c155a80,am,16.814,15.887,0.0,16.814,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2eaf310e8dea,train,በክልሉ በሁሉም መስኮች ልማትን በማስቀጠልና ሰላምን በማፅናት ለእድገትና ማንሰራራት በጋራ መትጋት ይገባል ብለዋል።,spk_f59b5c155a80,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-28.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_36c63c95d86d,train,የባህርዳር፣ ጅማ፣ ጎንደር፣ እንዲሁም የአዳማና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የራስ ገዝነት ጥያቄ ማቅረባቸውም ተገልጿል።,spk_f59b5c155a80,am,6.654,6.348,0.305,6.654,-31.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6204a31b626f,train,የእምነቱ ተከታይ የሆኑት አቶ ደረጀ ወግአየሁ እንደገለጹት፤ መስቀል ወንድማማችነትና እህትማማችነት የሚታይበት ትልቅ በዓል ነው።,spk_f59b5c155a80,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eecf73b18373,train,የዚህ ኤግዚብሽን ይፋዊ መክፈቻ የቼክ ጠቅላይ ሚኒስትር ፒተር ፊያላ እና የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በተገኙበት ተካሂዷል።,spk_f59b5c155a80,am,11.373,11.02,0.0,11.373,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_62ab0761591c,train,በዚህ የተገኘውን ልምድ  በማስፋት ተጨማሪ በአምስት ወረዳዎች መድኃኒት ቤቶችን በተያዘው የበጀት ዓመት  ለመክፈት ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_f59b5c155a80,am,4.654,4.654,0.0,4.654,-34.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_722d0dc258e8,train,ኢትዮጵያ በምታስተናግደው ሁለተኛው የአፍሪካ አየር ንብረት ጉባኤ አዲስ አበባን ይበልጥ ለዓለም ለማስተዋወቅ በቂ ዝግጅት መደረጉን  የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን አስታወቀ፡፡,spk_4862e47f5642,am,10.614,9.455,0.361,10.614,-20.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0436c2372b84,train,የእስልምና ሃይማኖት መምህር ዑዝታዝ አቡበከር አህመድ በበኩላቸው፥ የእምነት ተቋማት ስለ አብሮነትና አንድነት በጽኑ የማስተማር ሃይማኖታዊ ግዴታ እንዳለባቸው ጠቅሰዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.133,9.74,0.394,10.133,-20.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bdfef72f3f9b,train,በአፍሪካ የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን የበለጠ ለማሳደግ የመማር ማስተማር ሂደቱን ከወቅቱ ጋር ማዛመድ ይገባል ብለዋል።,spk_4862e47f5642,am,7.973,7.151,0.385,7.973,-21.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e40379a9a13,train,ኮሚሽኑ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በአደጋ ምላሽ አሰጣጥ ላይ ማሳተፉ የሚበረታታ መሆኑን ጠቅሰው፤ በቀጣይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን በስፋት መስራት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.733,10.003,0.407,10.733,-20.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e266ef787acf,train,በዚህም ምርጫው በተከናወነባቸው የድምጽ መስጫ መስጅዶች የምርጫ ሂደቱ በስኬት መጠናቀቁን ገልጸዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,7.213,6.434,0.377,7.213,-20.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b20ec8bbc34e,train,፡ - በአማራ ክልል የፍትሕ አገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ ቀልጣፋና ዘመኑን የሚመጥን የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ አሳሰቡ።,spk_4862e47f5642,am,11.254,10.509,0.342,11.254,-23.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_feb62f5fed01,train,የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰዎችን ከማገዝ ባለፈ ህብረ ብሄራዊ አንድነትንና የባህል ትስስርን የሚያጠናክር ነው ሲሉ ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ተናገሩ።,spk_4862e47f5642,am,11.973,11.166,0.372,11.973,-24.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a3f7ae827d0,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤት ለመስራት 25 በመቶ ገንዘብ የቆጠቡ መምህራን ወደ ግንባታ ሂደት እንዲገቡ ቦታ እያስረከበና ሌሎች ተግባራት እያከናወነ መሆኑን የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡,spk_4862e47f5642,am,14.813,13.695,0.585,14.813,-21.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_57c65e55a851,train,የሀገር ባለውለታዎችና ድጋፍ የሚገባቸው ዜጎችን የማገዝ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_4862e47f5642,am,9.854,8.878,0.4,9.854,-21.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_40fede41bd15,train,በድርቅና በሌሎች አደጋዎች ሳቢያ ለስነ-ልቦና ቀውስ ለተጋለጡ ዜጎች ፈጣንና የተቀናጀ የአእምሮ ጤና አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል።,spk_4862e47f5642,am,9.174,8.45,0.369,9.174,-21.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_94c4d73fc0b6,train,የአቅመ ደካሞችን የኑሮ ጫና ማቃለልና ማገዝ የሚያስመሰግን ተግባር መሆኑን ገልጸው በዚህ በጎ ስራ የተሳተፉ አካላትን አመስግነዋል።,spk_4862e47f5642,am,8.493,7.685,0.357,8.493,-21.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_921b472ab5e7,train,በዚህ ረገድ ባለፉት ሁለት ወራት ለትራፊክ አደጋ ተጎጂዎችና ለሌሎችም ደም ለሚያስፈልጋቸው ህመማን የደም እጥረት እንዳያጋጥማቸው የትራንስፖርት ዘርፍ ተዋናዮችን በማስተባበር ለሶስተኛ ጊዜ ደም ልገሳ መርሀ ግብር መዘጋጀቱን ጠቁመዋል።,spk_4862e47f5642,am,14.534,13.248,0.355,14.534,-20.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_14d4423433f8,train,በተለያዩ አጋጣሚዎች የተፈጠሩ አለመግባባቶችን ለመፍታት በሰከነ መንገድ መመካከርና መፍትሔ መስጠት ወቅቱ የሚጠይቀውና የሃይማኖት ተቋማት ዋነኛ አስተምህሮ መሆኑንም ነው አፅንኦት የሰጡት።,spk_4862e47f5642,am,12.014,11.199,0.35,12.014,-20.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_976c153038b6,train,የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ምክር ቤት አዲስ ከተካተቱ ተቋማት መሪዎችና ከኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ጋር በአደጋ ስጋት ስራ አመራር ፖሊሲ ላይ ውይይት አካሂዷል።,spk_4862e47f5642,am,12.014,11.262,0.352,12.014,-19.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d1b7e0e7a40,train,በዕለቱ የተገኙት በፍትህ ሚኒስቴር የሴቶች ህፃናትና ባለብዙ ዘርፍ ጉዳዮች ዳይሬክተር ዳግማዊት አላምነህ እንደተናገሩት መንግስት የህብረተሰቡን ፍትህ ማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት በትኩረት እያከናወነ ይገኛል።,spk_4862e47f5642,am,13.614,12.334,0.354,13.614,-20.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c3347057869,train,"በክረምቱ ወራት ""በትምህርት ለትውልድ"" መርሃግብር ኮሚቴ በማዋቀር  የተማሪዎችን መቀመጫ የመጠገን፣ የመማሪያ ክፍሎችን  የማደስ፣ ትምህርት ቤቱን ውብና ጽዱ የማድረግ ስራ መከናወኑን የተናገሩት ደግሞ የአቦከር ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር የኔሰው ጥላሁን ናቸው።",spk_4862e47f5642,am,16.453,15.607,0.355,16.453,-21.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_916d2c618c7e,train,በኢትዮጵያ ያጋጠሙ አለመግባባቶችን ለመፍታትና ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ታልሞ የተቋቋመው ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የታለመለትን ዓላማ እንዲመታ ቤተክርስቲያኗ በየመዋቅሯ አበክራ እንደምትሰራ ገልጸዋል።,spk_4862e47f5642,am,13.854,12.809,0.381,13.854,-19.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_590255960990,train,ይህም በመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ ከፍተኛ መነቃቃት መፍጠሩን ማረጋገጥ ተችሏል ነው ያሉት፡፡,spk_4862e47f5642,am,5.494,5.099,0.394,5.494,-20.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c54910567583,train,እንደኃላፊዋ ገለጻ በ2017 ዓ.ም የክረምት ወራት በተከናወነ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ644 ሺህ 800 በላይ ወጣቶች በተለያዩ የልማት ዘርፎች ተሰማርተው ከ2 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ አድርገዋል።,spk_4862e47f5642,am,15.893,15.153,0.434,15.893,-21.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_83990ed070d9,train,የታጠቁ ሃይሎችም ወደ ሰላም እንዲመጡና አጀንዳቸውን በሀገራዊ ምክክሩ እንዲያቀርቡ ከማገዝ አኳያ የሃይማኖት አባቶችና ምሁራን ሚናችንን መወጣት ይገባናል ነው ያሉት።,spk_4862e47f5642,am,11.094,10.134,0.491,11.094,-19.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d076a0136ede,train,ከዚህ ባለፈ የመዲናዋን የቱሪዝም መዳረሻዎች በማስጎብኘት የጉባዔው ታዳሚዎች ቆይታቸውን እንዲያራዝሙ የሚያስችል በቂ ቅድመ ዝግጅት መደረጉንም ጠቅሰዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,9.813,8.985,0.43,9.813,-19.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_02c7cd4481d7,train,በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ምክንያት የሚከሰቱ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ነባራዊ ሁኔታዎችን ከግምት በማስገባት በራስ አቅም ለአደጋ ምላሽ የመስጠት አቅም መገንባት እንደሚያስፈልግ አብራርተዋል።,spk_4862e47f5642,am,11.293,10.419,0.511,11.293,-20.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a510313fb1de,train,የሀገር ባለውለታዎችና ድጋፍ የሚሹ ዜጎችን የማገዝ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል።,spk_4862e47f5642,am,6.494,5.569,0.345,6.494,-21.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b61388ffdeec,train,በአራት ወረዳዎችም የጸረ ወባ ኬሚካል ርጭት መደረጉን  ጠቅሰው በመገናኛ ብዙሃን የታገዘ የመከላከል ስራ መጠናከሩንም ተናግረዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,7.934,7.566,0.368,7.934,-19.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e149dad6da3,train,ህዝበ-ሙስሊሙ የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ሲያከብር ረዳት የሌላቸው አቅመ ደካማ ወገኖችን በመጠየቅና በመርዳት ሊሆን እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ሼህ ፈትሁዲን ሃጂ ዘይኑ ገለጹ።,spk_4862e47f5642,am,15.293,14.516,0.346,15.293,-20.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ed5c9c367ab,train,በዚህም  አቶ ምትኬ ወርቁ የደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት እና ወይዘሮ ተናኘ አያሌው ደግሞ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ  በመሆን እንዲያገለግሉ ተሹመዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.934,9.974,0.355,10.934,-23.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_75d73318fbe5,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ፍትህ ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በሱዳን በተከሰተው ግጭት ተፈናቅለው ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ዜጎችን መልሶ ማቋቋም ላይ ትኩረት ያደረገ ምክክር እያካሄዱ ነው።,spk_4862e47f5642,am,12.534,11.804,0.359,12.534,-20.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3dccb81e5b44,train,በቀጣይ በሚካሄዱት ሶስት ጉባኤዎች ለመሳተፍ ለሚመጡ እንግዶች ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት ለመስጠት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,10.774,10.069,0.372,10.774,-20.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b1bacadb067,train,በ2018 ዓመተ ምህረትም የኢሬቻ እሴቶች የሆኑትን ሰላም፣ ምህረትና አንድነትን አጥብቀን በመያዝ የአገራችንን ማንሠራራት ለማረጋገጥ በፈተናዎች ሳንበገር ተግተን እንድንሠራ አደራ ለማለት እወዳለሁ፡፡,spk_4862e47f5642,am,13.934,13.096,0.348,13.934,-24.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_389df4bb67d0,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ዋና ጸሓፊ አበራ ሉሌሳ በበኩላቸው፤ ማህበሩ ኮሚሽኑ የያዛቸው እቅዶች እንዲሳኩ ባሉት መዋቅሮች በመታገዝ ትብብሩን እንደሚያጠናክር አረጋግጠዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.854,9.875,0.381,10.854,-21.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c277c702030,train,በአፋር ክልል በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን መከላከልና ምላሽ መስጠት የሚያስችል የጋራ ተግባቦት በባለድርሻ አካላት መካከል መፈጠሩ ተገልጿል።,spk_4862e47f5642,am,9.653,8.846,0.353,9.653,-21.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b8effe0a0afa,train,የውይይቱ ተሳታፊዎችም በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ለማምጣትና የህዝቡን አብሮነት ለማጠናከር ምክክር የማይተካ ሚና እንዳለው ነው ያነሱት።,spk_4862e47f5642,am,8.934,7.988,0.404,8.934,-20.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5202ced6db6,train,ባለድርሻ አካላት ኢትዮጵያዊነትን የሚያንጸባርቅ መልካም መስተንግዶ ከመስጠት ባለፈ ታዳሚዎቹ  ስለአገሪቱ በጎ ምልከታ እንዲኖራቸውና የማይረሳ ትዝታን ይዘው እንዲሄዱ በትኩረት እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,11.893,11.53,0.364,11.893,-19.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_343ad4bfeeb5,train,የመምህራን እና የትምህርት አመራሩን ብቃትና ትጋት ማሳደግ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ወሳኝ  መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡,spk_4862e47f5642,am,7.774,6.583,0.37,7.774,-19.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6445ea7af684,train,በኦሮሚያ ክልል የወባ ስርጭትን ለመግታትና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ።,spk_4862e47f5642,am,7.854,7.041,0.343,7.854,-22.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_14ecd18ef715,train,የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሃሙድ ድሪር እስካሁን ባለው ሀገራዊ ምክክር ሂደት የሃይማኖት ተቋማት ሚና የጎላ  መሆኑን ጠቅሰው፥ በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ጠቁመዋል።,spk_4862e47f5642,am,13.373,12.398,0.35,13.373,-19.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8665cdcf9e5d,train,በምርቃ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር ሽመልስ ገዛኸኝን ጨምሮ ሌሎች የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_4862e47f5642,am,11.414,10.52,0.361,11.414,-20.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_537e08797697,train,በትግራይ እና ሱማሌ ክልሎች የቆየው ሌላው በወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ ወጣት ሱዋር ማሳድ በበኩሉ፤  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማሕበረሰቡን ዝቅ ብሎ በማገልገል የህሊና እርካታ የሚገኝበት መልካም ሥራ ነው ብሏል።,spk_4862e47f5642,am,12.893,12.529,0.365,12.893,-20.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2c197717cb0,train,የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ አገረ ስብከት መምህር አባገብረ መስቀል ሽኩር (ዶ/ር) አለመግባባቶችን በምክክር ለመፍታት ኮሚሽን ተቋቁሞ ሥራ መጀመሩ ለመላው ህዝብ ትልቅ ድል ነው ብለዋል።,spk_4862e47f5642,am,12.614,11.63,0.382,12.614,-19.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d63811a5118,train,በየዓመቱ የጊፋታ በዓልን ለማክበር እንደሚመጡ አስታውሰው በዓሉ የብርሃን መገለጫ፣ የሰላም ማብሰሪያና ለፈጣሪ ምስጋና የሚቀርብበት የፍቅር በዓል እንደሆነ መረዳታቸውን ተናግረዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.934,10.118,0.354,10.934,-22.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8a605183584,train,አርቲስት ደበበ በሙያው ስሙን የተከለ አንጋፋ የመድረክ ሰው ነው ሲሉም ተናግረዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,4.973,4.575,0.399,4.973,-21.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fecff313f210,train,"የህዝቦችን የእርስ በርስ ትስስር ለማጠናከር ፋይዳቸው ከፍተኛ የሆኑ እንደ ""ጊፋታ"" ያሉ በዓላትን ይበልጥ ማጎልበትና ማስተዋወቅ እንደሚገባ የበዓሉ ታዳሚዎች ተናገሩ።",spk_4862e47f5642,am,11.174,10.459,0.363,11.174,-22.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8b39ce2a041,train,እንደ ዳይሬክተሩ ገለጻ በክልሉ በሚገኙ ስምንት ወረዳዎች ከ460 ሺህ በላይ የአልጋ አጎበር የተሰራጨ ሲሆን የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ከጤና ቡድን አደረጃጀት ጋር በመቀናጀት በአጠቃቀሙ ላይ ግንዛቤ እያስጨበጡ ነው፡፡,spk_4862e47f5642,am,11.854,11.486,0.368,11.854,-20.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_863ec12af839,train,ከትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ርምጃዎች መካከል የመምህራንና የትምህርት አመራሩን ብቃትና ትጋት ማሳደግ ተጠቃሽ መሆናቸውን ጠቅሰው ይህም ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,11.653,10.324,0.431,11.653,-20.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2440d5695442,train,በኦሮሚያ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በተለያዩ ዘርፎች እየተከናወነ ይገኛል።,spk_4862e47f5642,am,5.053,4.293,0.348,5.053,-23.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fdea3a588c88,train,ከሁሉም ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በትግራይ ክልል በክረምቱ ነፃ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል።,spk_4862e47f5642,am,8.774,7.896,0.404,8.774,-22.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c9679da0c991,train,የአንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ አስክሬን ሽኝት መርሃ-ግብር በብሄራዊ ቴአትር አዳራሽ እየተከሄደ ነው።,spk_4862e47f5642,am,6.253,5.886,0.368,6.253,-20.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d0d36f8899e,train,ምዝገባ፣ የጥገኝት ጥያቄ መቀበልና መመርመር፣ የስደተኝነት ዕውቅና መስጠት፣ አካላዊና ሕጋዊ ጥበቃ ማድረግ፣ የጉዞ ሠነድ ሕትመት እና የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኢትዮጵያ ለስደተኞቹ ከምትሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም አጋር አካላትን የመከታተል፣ የመቆጣጠርና የመደገፍ ሥራ እያከናወነች መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሯ ጨምረው አስታውቀዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,23.694,22.628,0.413,23.694,-21.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4176f9d3b79,train,ቱሪስቱም የተቀናጀ የቱሪዝም አገልግሎትን መሰረት አድርጎ ስለሚመጣ ላሊበላን ብቻ ሳይሆን፤ ሌሎች መዳረሻዎችን አሥተሣሥሮ እንደሚጎበኝም ጠቁመዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.414,8.895,0.806,10.414,-21.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_41c9b22b3c99,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመምህራንን የቤት ችግር ለመፍታት 25 በመቶ ሲቆጥቡ ቀሪውን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድር እንዲያቀርብላቸው የሚያስችል ስምምነት መፈረሙ ይታወሳል፡፡,spk_4862e47f5642,am,11.973,11.12,0.356,11.973,-21.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_32bd78b5c02d,train,በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የትምህርት የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር ጋስፓርድ ባንያንኪምቦና በበኩላቸው በአፍሪካ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለመገንባትና ሳይንስና ፈጠራን የበለጠ ለማዳበር የመምህራንን አቅም ማሳደግ ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_4862e47f5642,am,15.014,13.757,0.371,15.014,-19.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6bd059f394b,train,የ2017 ዓ.ም የመምህራን እና የትምህርት አመራሮች የክረምት የአሰልጣኞች ስልጠና ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ዛሬ በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ተከናውኗል፡፡,spk_4862e47f5642,am,9.534,8.722,0.425,9.534,-20.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_22464732a9f3,train,የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ የህፃናትን የዐይን ጤንነት በመጠበቅ የዕይታ ጉዳትን ለመቀነስ በትኩረት እየተሰራ ነው።,spk_4862e47f5642,am,9.573,8.732,0.456,9.573,-20.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_316edfdd61ee,train,የማዕረግ እድገቱን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ቢሮ ሃላፊ አቶ አዩብ አህመድ እና የክልሉ ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ኮሚሽነር አድናን አህመድ ሰጥተዋል።,spk_4862e47f5642,am,9.373,8.523,0.41,9.373,-20.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b4886f235db,train,በዲላ ከተማ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት  የተገነቡ መማሪያ ክፍሎች ተመርቀው ለአገልግሎት በቁ።,spk_4862e47f5642,am,6.373,5.303,0.352,6.373,-24.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_669cbc69e218,train,ማዕከሉ የህፃናትን የዐይን አካል በመንከባከብ የዐይን ዕይታ የማጣት ችግርን ቀድሞ ለመከላከል ጉልህ ፋይዳ እንደሚኖረው ተናግረዋል።,spk_4862e47f5642,am,8.454,7.684,0.421,8.454,-18.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_97a13cbfe33e,train,ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወጣት ማረጋ ሙሉጌታ፤ በበኩሏ የህዝቦችን አብሮነት እና የሀገርን አንድነት ለማጠናከር መሰል ወሰን ተሻጋሪ ስራዎች ወሳኝ መሆናቸውን አንስታለች።,spk_4862e47f5642,am,11.133,10.784,0.349,11.133,-21.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1fc6916995c6,train,በመሆኑም በርካታ ተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ ሃብቶችና ታሪኮች በሚገኙባት ትግራይ ክልል በመገኘት ነፃ አገልግሎት መስጠቴ እና የመጎብኘት እድል በማግኘቴ ተደስቻለሁ ብሏል።,spk_4862e47f5642,am,11.133,10.407,0.352,11.133,-21.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d7f7e06bc64,train,በሱዳን በተከሰተው ግጭት ምክንያት ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ዜጎችን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡,spk_4862e47f5642,am,8.493,7.551,0.408,8.493,-20.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_294d66a058c1,train,በበጀት ዓመቱ አራት ወራትም የቤት ለቤት የኬሚካል ርጭት፣ ውኃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና ጉድጓዶችን የማዳፈን ስራ በህብረተሰቡ ተሳትፎ ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.213,9.646,0.568,10.213,-21.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b8fda23d608,train,በበጎ ፈቃድ ስራዎቹ የሚሰጡ አገልግሎቶች ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን በማረጋገጥ ሚናቸው የጎላ መሆኑን አመልክተው በተለይም ወጣቶች የስራ ዘይቤያቸውን በማሳደግና የልምድ ልውውጥ እንዲያደርጉ ከፍተኛ ሚና እንዳለውም አመልክተዋል።,spk_4862e47f5642,am,13.373,12.517,0.346,13.373,-19.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9087b7b71fd,train,በ2017 ዓ.ም ብቻ በመዲናዋ ከ150 በላይ አለም አቀፍ እና አህጉር አቀፍ ሁነቶች መካሄዳቸውን አስታውሰዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,7.534,6.583,0.364,7.534,-19.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e7dd38fdd98,train,በቀጣይ ለሚከበሩት የሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ ሀርሰዲ የኢሬቻ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ በቴክኖሎጂ የታገዘ በርካታ የፀጥታ ኃይል በማሰማራት ወደ ሥራ መገባቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ።,spk_4862e47f5642,am,11.973,11.275,0.364,11.973,-20.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb18ade85a72,train,በዲላ ከተማ የትምህርት መሰረተ ልማትን በማስፋት የተማሪዎች ውጤትን ለማሻሻል በተደረገ ጥረት ውጤት መገኝቱን የከተማው አስተዳደር ገለጸ።,spk_4862e47f5642,am,9.014,8.183,0.357,9.014,-24.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8ff1ca2d3ac,train,34ኛው ሀገር አቀፍ የትምህርት ጉባዔ “ፍትሃዊና ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም” በሚል መሪ ሀሳብ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል።,spk_4862e47f5642,am,8.733,7.491,0.381,8.733,-22.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_94d7fb28cdd5,train,በተለያዩ ምክንያቶች ችግር ውስጥ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን ማገዝ የሁሉም ተቋም ሃላፊነት ነው ያሉት ደግሞ የዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት ተወካይ ሚሞሪ መዋሊ ናቸው፡፡,spk_4862e47f5642,am,9.694,8.823,0.404,9.694,-19.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_081a3fbcec80,train,ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚሁ ወቅት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ባህል እየሆነ መምጣቱን ጠቅሰው በክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት በርካታ አቅመ ደካሞችን እና ድጋፍ የሚሹ ዜጎችን ማገዝ መቻሉን ገልጸዋል።,spk_4862e47f5642,am,11.973,10.963,0.343,11.973,-21.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cf72884a9e3,train,ኢትዮጵያ በምታስተናግዳቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ሳምንት፣ ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ እና ሁለተኛው የካሪቢያን እና የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔዎች ከ25 ሺህ በላይ ታዳሚዎች እንደሚሳተፉ ይጠበቃል።,spk_4862e47f5642,am,14.573,13.683,0.35,14.573,-19.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2a9efed79d3,train,የማቀዝቀዣ ማሽኖች በመጋዘኖች አግባብ የሆነ አገልግሎት እየሰጡ መሆኑንም በጉብኝታችን አይተናል ያሉት ዋና ዳይሬክተሯ የሚወገዱ መድኃኒቶችና የህክምና ቁሳቁሶች እንዲሁም ኬሚካሎች የሚወገዱበት የአዳማ ማዕከል ደረጃውን የጠበቀ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_4862e47f5642,am,15.813,15.052,0.36,15.813,-21.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b92c25b80d4e,train,ህዝቡ ሙስሊሙ ነገ በሚደረገው ቀሪ የዑለማዎች ዘርፍ ምርጫ እና  ነሃሴ 11 ቀን 2017 ዓ.ም  በሚደረጉ የምሁራን፣ የወጣቶችና የሴቶች ምርጫ ላይ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_4862e47f5642,am,12.254,11.376,0.355,12.254,-20.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_85e2f0afb65b,train,ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ፣ በልጽጋ ለዘላለም ትኑር!,spk_4862e47f5642,am,5.614,4.752,0.473,5.614,-21.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e7d74846ef7,train,ከኦሮሚያ ክልል የመጣው ወጣት ጋቢሳ ነጋሱ እና ከአማራ ክልል የመጣው ፍቅረሰብ አለሙ፤ በትግራይ ክልል በተደረገላቸው አቀባበል መደሰታቸውን ገልጸው በቆይታቸው በጎ ተግባራትን በማከናወንና አቅመ ደካሞችን በማገዝ ለማሳለፍ መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።,spk_4862e47f5642,am,16.854,16.017,0.471,16.854,-21.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf371e1133f9,train,ሚኒስቴሩ ለተመላሾች የሚደረገው ድጋፍ ኑሯቸውን በዘላቂነት የሚያቋቁም እንዲሆን ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለውን ቅንጅታዊ ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,9.334,8.518,0.366,9.334,-20.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_726ed8d4bece,train,ከዚህ በፊት ከነበሩ አባላት በተጨማሪ መንግስት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት መንግስታዊ ያልሆኑ ማህበራት አመራር አባላት በምክር ቤቱ እንዲካተቱ ተደርጓል።,spk_4862e47f5642,am,9.133,8.291,0.369,9.133,-20.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_317187ebb482,train,እድሜያቸውን ሙሉ ለሰላም፣ ለአብሮነትና ለወንድማማችነት መጠናከር የሰጡ የመላው ኢትዮጵያውያን አባት እንደነበሩ አመላክተዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,7.934,6.936,0.37,7.934,-20.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f1a28b08f6b,train,የዘንድሮው ኢሬቻ ኢትዮጵያ የዜጎቿን የኢነርጂ ፍላጎት ለማሟላት የዓባይን ወንዝ በመገደብ ታላቁን የህዳሴ ግድብ ባስመረቀችበት ማግስት የሚከበር መሆኑ ደስታችንን ድርብ ያደርገዋል፡፡ እንኳን ደስ አላችሁ!,spk_4862e47f5642,am,13.854,12.961,0.372,13.854,-23.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_22979c0fca82,train,በተለይም ወጣቶች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው እርስ በርስ በብዙ የመተዋወቅ እድል ቢኖረንም ባህልንና የቱሪዝም ሃብትን በአግባቡ ለማወቅ ጉብኝቱ ትልቅ አቅም ያለው መሆኑንም ገልጻለች።,spk_4862e47f5642,am,11.653,10.889,0.439,11.653,-21.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0426578a38e7,train,በመድረኩ በኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ፖሊሲና አዋጅ፣ ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመሸፍን የተቋማት ተሳትፎና ሚናቸውን እንዲወጡ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት መደረጉን ገልጸዋል።,spk_4862e47f5642,am,11.694,10.827,0.343,11.694,-19.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d14adb33123,train,በፎረሙ ላይ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጂጌ (ዶ/ር)፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ-ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማን፣ ሚኒስትሮች፣ የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,20.134,17.963,0.467,20.134,-24.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e493e2fbe41c,train,በማንኛውም ጊዜና መነሻ የሚፈፀመውን ጥቃት ለመከላከልና ለመቀነስ በቀጣይነት ለሚሰሩ ስራዎችም ተግባቦቱ የላቀ ፋይዳ ያለው መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_4862e47f5642,am,9.694,8.869,0.373,9.694,-20.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccf527b1f8ed,train,የደም ልገሳው በተጠናከረ ሁኔታ እንዲቀጥል ለማድረግም በዛሬው እለት ከአዳማ ከተማ አስተዳደር መንገድ ትራንስፖርት ኤጂንሲ ጋር በመተባበር የደም ልገሳ መርሃ ግብር መሰናዳቱን ነው የገለጹት።,spk_4862e47f5642,am,11.213,9.959,0.372,11.213,-22.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_30f7e57ac96c,train,"የወላይታ ከአሮጌው ወደ አዲስ ዘመን መሸጋገሪያና የአዲስ ዓመት ብስራት የሆነው ""ጊፋታ"" በዓል በተለያዩ መርሀ ግብሮች እየተከበረ ነው።",spk_4862e47f5642,am,8.614,7.719,0.443,8.614,-22.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0f82b034a69,train,በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ምክንያት ለሚያጋጥሙ ተግዳሮቶች በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት የሁሉም ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ሊጠናከር እንደሚገባ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።,spk_4862e47f5642,am,11.254,10.496,0.378,11.254,-20.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9584026321e,train,የትምህርት ሚኒስትር ዴዔታ አየለች እሽቴ በመርሃ-ግብሩ ላይ እንደገለጹት ፤ሚኒስቴሩ በተለይ ከሀገራዊ ለውጡ አንስቶ በአገር አቀፍ ደረጃ የትምህርት ጥራትን ሊያረጋግጡ የሚችሉ በርካታ ርምጃዎችን እየወሰደ ይገኛል፡፡,spk_4862e47f5642,am,12.254,11.281,0.483,12.254,-20.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f28488169f34,train,የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ትምህርት ለሰው ሃብት ልማትና ለምጣኔ ሀብት ቁልፍ ሚና አለው ብለዋል።,spk_4862e47f5642,am,7.093,6.249,0.446,7.093,-20.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9894aac0686a,train,በዚህ መልካም ተግባር ላይ በመሳተፍ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ያበረከቱ አካላትንም አመስግነዋል።,spk_4862e47f5642,am,5.333,4.965,0.369,5.333,-20.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_53a035cd567c,train,በዚህ ረገድ ባለፉት ሁለት የክረምት ወራቶች ልዩ የስልጠና መርሃ ግብር በማዘጋጀት ለ100 ሺህ የሚጠጉ መምህራንና አመራሮች ስልጠና መሰጠቱን አብራርተዋል።,spk_4862e47f5642,am,9.293,8.952,0.342,9.293,-22.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b64a5a5eb2e,train,የኢትዮጵያን ባህል በሚሳይና ፍጹም ጨዋነት በተሞላበት ሁኔታ መስተንግዶ ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን ገልጸዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,7.013,6.268,0.35,7.013,-19.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2b1ed7ee594,train,በተለይም የወባ በሽታ ስርጭትን መግታት የትኩረት አቅጣጫ ተደርጎ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_4862e47f5642,am,7.934,7.557,0.376,7.934,-22.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_80c905266b9a,train,ፎረሙ ኮሚሽኑ ለሚያከናውናቸው ተግባራት የሚጠበቅበትን ድጋፍ እንደሚያደርግና በአደጋ ምላሽ አሰጣጥ ላይ የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.454,9.041,0.653,10.454,-20.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3d351d37fa1,train,የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሰብዓዊ ድጋፍ ሲቪል ማህበረሰብ ፎረም ዋና ስራ አስፈጻሚ ሲሳይ ደረጀ በበኩላቸው፤ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎችን በማቀናጀት ለአደጋ ስጋት በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት እንደሚሰሩ ተናግረዋል።,spk_4862e47f5642,am,12.813,12.448,0.366,12.813,-19.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa8692793f3d,train,መምህራን ከሚያነሷቸው መሰረታዊ ጥያቄዎች መካከል የቤት ጉዳይ መሆኑን ያወሱት የቢሮ ኃላፊው፤ ከተማ አስተዳደሩ ለመምህራን ተገቢ ጥያቄ ምላሽ መስጠት የሚያስችል እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,12.653,11.729,0.376,12.653,-22.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_04883ce7c25c,train,ዛሬ የገበያ ቀን መሆኑን ተከትሎ የዑለማዎች ዘርፍ ምርጫ ባልተካሄደባቸው 201 መሳጅዶች ነገ ቀጥሎ እንደሚከናወን ተናግረዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,8.334,7.475,0.374,8.334,-20.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6bbf5c01bccb,train,የአሰልጣኞች ስልጠናው ሃምሌ 18 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ገልጸው፤ የመምህራንና የትምህርት አመራሮች ስልጠና ሃምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚጀመር ተናግረዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,12.733,11.572,0.531,12.733,-20.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_76d57772a2ba,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የመጂሊስ ምርጫ በዑለማዎች ዘርፍ  ምርጫ በዛሬው እለት በመላ ሀገሪቱ ተከናውኗል፡፡,spk_4862e47f5642,am,9.514,8.748,0.371,9.514,-19.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_07723351752b,train,ሰሞኑንም ወጣቶቹ በትግራይ ክልል እንደርታ ወረዳ ዓራቶ ቀበሌ ለችግኝ መትከያ የጉድጓድ ቁፋሮና ሌሎች የልማት ስራዎችንም አከናውነዋል።,spk_4862e47f5642,am,10.694,9.792,0.424,10.694,-20.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed8d27fd4b70,train,ምክር ቤቱ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ  ችግርን በመቋቋም ለሰጡት ላቅ ያለ አመራር እውቅና ሰጥቷቸዋል።,spk_4862e47f5642,am,7.734,6.788,0.397,7.734,-23.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_481c575a17a3,train,በተለይም በበጀት ዓመቱ በእንሳሮ ወረዳ የለሚ፣ በምንጃር ሸኮራ ወረዳ የአረርቲ እና በመንዝ ማማ ወረዳ የሸማ ማጠቢያ ከተሞችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ለማድረግ መቻሉንም አቶ ሙላት አስረድተዋል።,spk_4862e47f5642,am,13.213,12.421,0.352,13.213,-19.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_881689a65d30,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ ፉአድ መሐመድ የምርጫ ሂደቱን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,9.174,8.308,0.368,9.174,-21.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_35f14bcc8193,train,ኮሚሽነር አምባዬ ኦጋቶ በበኩላቸው፥ የሃይማኖት ተቋማት ለሀገር ሰላምና ለህዝቦች አብሮነት መጠናከር ጉልህ አበርክቶ እንዳላቸው በማንሳት፥ ምክክሩ የታለመለትን ግብ እንዲመታ የላቀ ኃላፊነት አለባቸው ነው ያሉት።,spk_4862e47f5642,am,13.573,12.699,0.359,13.573,-19.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b74ca3f9db4a,train,የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ፀሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በሽኝት መርሃ ግብሩ ባስተላለፉት የሀዘን መልዕክት የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ማለፍ ለመላው ኢትዮጵያውያን  እጅግ አሳዛኝ ክስተት ነው ብለዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,13.254,12.481,0.358,13.254,-20.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e5e397bb8df,train,በዞኑ የክረምት ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያና የበጋ ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተካሄዷል።,spk_4862e47f5642,am,8.014,7.29,0.359,8.014,-21.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba6241a6d4ab,train,የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ዓለምአንተ አግደው በበኩላቸው እንዳሉት፤ የፍትሕ ትራንስፍርሜሽን ዕቅዱ የሰው ሀይል አቅም ግንባታ፣የተቋማት ግንባታ፣በቴክኖሎጂ የታገዘ ቀልጣፋ አገልግሎት ለህብረተሰቡ ተደራሽ ማድረግ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ ይገኛል።,spk_4862e47f5642,am,15.934,15.053,0.351,15.934,-23.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eae643de5750,train,በ2016 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ በአገር አቀፍ ደረጃ ለ52 ሺህ መምህራንና የትምህርት አመራሮች ብቃት ማሳደጊያ ስልጠና መሰጠቱን አመላክተዋል፡፡,spk_4862e47f5642,am,9.774,8.932,0.355,9.774,-21.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a29a1767a564,train,በዓሉን የምናሳልፈው ያለን ለሌላቸውና ለተቸገሩ ወገኖች በማካፈል ተደስተው እንዲውሉ በማድረግ ነው ያሉት ደግሞ የበዓሉ ታዳሚ አቶ ሱሌማን ኢብራሂም ናቸው።,spk_e5e24e7959e2,am,11.473,10.696,0.0,11.473,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7ff9719b226,train,በተመሳሳይ የአብጸጋ ታምራት የክረምት ትምህርት ለቀጣይ አመት መደበኛ ትምህርት ስንቅ ስለሆን ተማሪዎች በክረምት ትምህርት ቤት በመምጣት እውቀት መገብየት እንደሚገባቸው ተናግሯል።,spk_e5e24e7959e2,am,13.993,11.746,0.0,13.993,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70ab05f05b2f,train,ተማሪ እሱባለው ሙሉጌታ  በጎ ፈቃደኛ መምህራን ትውልድን በእውቀት ለማነጽ የሚያደርጉትን ተግባር ሲመለከት እሱም በተለያዩ የበጎ ፈቃድ ስራ ላይ የአቅሙን ለማበርከት ያለውን ፍላጎት እንዳጎለበቱለት ገልጿል።,spk_e5e24e7959e2,am,15.274,14.973,0.3,15.274,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c44acc9b5afe,train,በቀጣይ ለመደበኛው የትምህርት ዘመን የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ እንደሚያግዘው የገለጸው ደግሞ በኒውኤራ የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የስምንተኛ ክፍልን ማጠናከሪያ ትምህርት ሲወስድ ያገኘነው እሱባለው ሙሉጌታ ነው።,spk_e5e24e7959e2,am,17.834,15.489,0.301,17.834,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08dbedec2b78,train,ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ባልቻ ሆስፒታል መታጠፊያ ላይ,spk_e5e24e7959e2,am,4.394,4.394,0.0,4.394,-25.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c89bec4f9de5,train,ይህም በእውቀትና ስነ-ምግባር የታነጸ ትውልድ ለመገንባት ወሳኝ በመሆኑ በትምህርት ዘርፍ የሚያደርጉትን ድጋፍ እንደሚያጠናክሩም ገልጿል።,spk_e5e24e7959e2,am,9.473,8.839,0.0,9.473,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb89d935d9e3,train,በመሆኑም የሀገር ሃብቶችን በጋራ በመጠበቅ፣ ሰላምን በማፅናት ልማትን ማስቀጠል አለብን ሲሉ ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,7.593,6.668,0.926,7.593,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_efdfc561b322,train,አርሰናል በ 24 ነጥብ አንደኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል። በአዲሱ የውድድር ፎርማት ስምንት ተከታታይ ጨዋታዎችን ያሸነፈ የመጀመሪያው ክለብ ሆኗል።,spk_50805cc1b36f,am,9.713,8.057,0.856,9.713,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a824a60b3754,train,የባህር ዳር ስታዲየም ግንባታ ዓለም አቀፍ መስፈርት ባሟላ መንገድ እየተከናወነ መሆኑን ማረጋገጥ እንደተቻለ ጠቅሰው፤ በቀጣይ የስታዲየሙ ጥላ በትብብር የሚሰራበትን ሁኔታ ስራ አስፈፃሚው ሊያመቻች ይገባል ነው ያሉት።,spk_50805cc1b36f,am,14.194,12.513,0.589,14.194,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb083591fb42,train,ክትባቱ ቤት ለቤት፣ በየትምሕርት ቤቶች፣ በሕጻናት መዋያ ቦታዎችና ሌሎች ሕጻናት በሚገኙባቸው አካባቢዎች የሚሰጥ በመሆኑ ሕብረተሰቡ ልጆቹን በሚቀርበው ቦታ ሁሉ ማስከተብ እንዳለበት ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,13.834,11.562,1.024,13.834,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d27a73caf145,train,የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ለሊሴ ነሜ በበኩላቸው፤ የጸረ ተዋህሲያን መድሀኒቶች በጀርሞች መላመድ እያስከተለ ያለውን ጉዳት ለመቀነስ የአካባቢን ንጽህና መጠበቅ ወሳኝ ጉዳይ እንደሆነ ተናግረዋል ።,spk_50805cc1b36f,am,15.153,12.95,0.786,15.153,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3be9dae009ee,train,የመስቀል ደመራ በዓል በምዕራብ ጎንደር ዞን፣ ጎንደር ከተማና ሌሎችም አካባቢዎች በድምቀት ተከብሯል።,spk_50805cc1b36f,am,7.274,6.025,0.7,7.274,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6041f3af2a32,train,የትምህርት ጥራትን ከታችኛው የትምህርት እርከን ጀምሮ በማስጠበቅ ተማሪዎች ከቅድመ መደበኛ ትምህርት ጀምሮ ተገቢውን እውቀትና ክህሎት እንዲይዙ ይሰራል ሲሉ ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.873,10.265,0.826,11.873,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0610e5af5bbf,train,ዜጎች በሀገራቸው በሚፈጠሩ የስራ እድሎች ተጠቃሚ እንዲሆኑና አስፈላጊውን ማህበራዊ ድጋፍ እንዲያገኙ ለማድረግ በትብብር እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,10.034,8.66,0.598,10.034,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5af9c5855df2,train,በቀጣይም ትውልዱ ባህሉን በመጠበቅ አብሮነትንና አንድነትን ለማጽናት ሚናውን ሊወጣ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_50805cc1b36f,am,7.713,6.495,0.541,7.713,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71cd1f55f9f2,train,ይህንን መከላከል ፖሊስ ግንባር ቀደም ተግባሩ በመሆኑ ከብልሹ አሰራር በመራቅ እና  መልካም ስነ ምግባር በመላበስ መትጋት እንደሚጠበቅበት ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.073,9.229,1.049,11.073,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b6d66eb4c96,train,በተጠናቀቀው የ2017 የትምህርት ዘመን ከ294 ሺህ 800 በላይ የክልሉ ተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸው፣ በቀጣይ ፕሮግራሙን በዘላቂነት ለማስቀጠል  ይሰራል ብለዋል።,spk_50805cc1b36f,am,15.633,13.268,0.711,15.633,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8593436b5ba7,train,ስምምነቱ ለብሄራዊ አስተባባሪ ኮሚቴው የትንባሆ ቁጥጥር ስትራቴጂ እቅድን በጋራ ለመገምገም አቅም የሚፈጥር መሆኑ ተገልጿል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,10.313,8.835,1.025,10.313,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f62a681fb14,train,በክልሉ የማህበረሰብ መድኃኒት ቤቶች የሚሰጡትን አገልግሎት ቀልጣፋ፣ ፍትሃዊና ተደራሽ ለማድረግም በቀጣይ ዓመት በ100 የመንግስት ሆስፒታሎች ለማቋቋም በትኩረት እንደሚሰራም ተናግረዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,12.354,10.728,0.854,12.354,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_08b58eb15917,train,"""ፍትሀዊና ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም"" በሚል መሪ ሃሳብ በሃዋሳ ከተማ  በተካሄደው በዚህ መድረክ የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋን ጨምሮ የክልልና ከተማ አስተዳደር ትምህርት አመራሮች ተገኝተዋል።",spk_50805cc1b36f,am,15.274,12.701,1.093,15.274,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b91bde1f32f,train,ዘላቂ የሆነ የማህበራዊ ጥበቃ ስርዓትን በመዘርጋት የዜጎችን የኑሮ ሁኔታ ወደተሻለ ደረጃ ለማሻገር የህብረተሰቡ ሚና ወሳኝ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_50805cc1b36f,am,9.793,8.733,0.591,9.793,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21578a200e94,train,የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ዋና ፀሃፊ ቀሲስ ታጋይ ታደለ፣ ለግጭት መንስኤ የሆኑ ጉዳዮችን በመነጋገርና በውይይት መፍታት የሀገርን ሰላም ማፅናት የሁሉም ግዴታ መሆኑን አንስተዋል።,spk_50805cc1b36f,am,12.553,10.785,0.842,12.553,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73ede1cbe905,train,እስከ ጥቅምት 14/2018 ዓ.ም ለአራት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው ስብሰባ በ5ኛው ስብሰባ እና በማላቦ አጀንዳ የውሳኔ አፈፃፀም ላይ ምክክር ይደረጋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.354,10.15,0.753,11.354,-32.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c41f066dc92a,train,የ13 ጊዜ የኤፍኤ ካፕ አሸናፊ ማንችስተር ዩናይትድ በሶስተኛ ዙር ከውድድሩ ተሰናብቷል።,spk_50805cc1b36f,am,6.513,5.226,0.927,6.513,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_276c00ec1ec8,train,ለስታዲየሙ የሚያስፈልገው የመጠለያ ስራም በቀጣይ የክልሉና የፌደራል መንግስት በትብብር እንደሚሰሩበት ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,8.114,6.873,0.632,8.114,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32962ba6c06c,train,ከተማሪ ወላጆች መካከል አቶ ተካልኝ ቶማስ በበኩላቸው ተማሪዎች በትምህርት የተሻሉና ብቁ እንዲሆኑ የወላጅ ክትትልና ድጋፍ ወሳኝ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,10.993,9.74,0.844,10.993,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c88081d4e62,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ በመስጠት ላይ ይገኛሉ።,spk_50805cc1b36f,am,7.994,7.442,0.551,7.994,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_204a156f4a5d,train,በአካባቢያቸው ደረጃውን የጠበቀ ትምህርት ቤት መገንባቱ እሳቸውን ጨምሮ ልጁን በግል ትምህርት ቤት ከፍሎ ማስተማር ለማይችል ወላጅ ትልቅ እፎይታ መሆኑን የገለፁት ደግሞ አቶ መላኩ ማሞ የተባሉ የተማሪ ወላጅ ናቸው።,spk_50805cc1b36f,am,15.473,13.399,0.711,15.473,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f1b29283f18,train,"""ትውልድን በስነ ምግባር፤ ተቋምን በአሰራር"" በሚል መሪ ሀሳብ  የክልሉ የፖሊስ አመራሮችና አባላት  የተሳተፉበት የፀረ ሙስና ቀን ዛሬ በባሕርዳር ከተማ ተከብሯል።",spk_50805cc1b36f,am,12.073,10.137,1.054,12.073,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af0e5c830934,train,በዚህም የፖሊስ ትራፊክ ፤ ትራንስፖርት ኤጀንሲዎችና የጤና ተቋማት ድሕረ አደጋ የተቀናጀ ምላሽ እንዲሰጡ የሚያስችል አሰራር መዘርጋቱን ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.313,9.444,1.007,11.313,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7565759f8fda,train,የመምህራንን አቅም ማጎልበት ለትምህርት ጥራት ወሳኝ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ኢሳያስ፣ በአሁኑ ወቅት 7 ሺህ ለሚጠጉ የሁለተኛ ደረጃ መምህራን በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_50805cc1b36f,am,14.993,12.955,0.995,14.993,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82decfbf909b,train,ፕሮጀክቱ ሆስፒታሎች ፤ የፖሊስና ትራንስፖርት ኤጃንሲዎችን በማስተሳሰር በክልሉ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የሚደረገውን ጥረት ከማገዝ አኳያ ቁልፍ ሚና እንደሚኖረው ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,12.473,10.6,0.545,12.473,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1360fe569315,train,የጸረ ተዋህሲያን መድሀኒቶች በበሽታ አምጪ ተህዋሲያን ሳቢያ በሰውና በእንስሳት ጤና ላይ የሚከሰቱ በሽታዎችን ለመከላከልና ለማከም የምንጠቀማቸው መድሀኒቶች ናቸው።,spk_50805cc1b36f,am,12.233,10.834,0.598,12.233,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd5271a34950,train,በዚህም ከሕዝብ የሚደርስ የሙስና ጥቆማዎችን መሰረት በማድረግ የመመርመርና የማጣራት ስራ እየተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል። ።,spk_50805cc1b36f,am,8.834,7.935,0.899,8.834,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2abe394235bf,train,ኢትዮ ቴሌኮም ይህንኑ ታሳቢ በማድረግ ዘ ኔክሰስ የተሰኘ አገልግሎት ይፋ ማድረጉን ጠቁመዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,6.593,6.085,0.508,6.593,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a602bacfa6a,train,በዞኑ ከዚህ ቀደም አንድ የማህበረሰብ መድኃኒት ቤት ብቻ በመኖሩ የህብረተሰቡን የመድኃኒት አቅርቦት ጥያቄ መፍታት ሳይቻል መቆየቱን ጠቁመዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,9.233,7.967,0.782,9.233,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e1bbe124fc2,train,የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች የባህል አልባሳትና ዕደ - ጥበብ፣ ባህላዊ ውዝዋዜና ሙዚቃን ለማቅረብ ሰፊ ዝግጅት ማድረጋቸውንም ገልጸዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,9.834,8.135,0.806,9.834,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab1db2425d70,train,ሙስና የግል ጥቅምን በማስቀደም ፍትሃዊ አሰራርንና ተጠቃሚነትን የሚያዛባ ፣  ሕዝብና ሀገርን የሚጎዳ ተግባር እንደሆነ አንስተዋል።,spk_50805cc1b36f,am,10.034,8.244,0.943,10.034,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e12656b420ec,train,20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል  ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ  ሲምፖዚየም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ መካሄድ ጀመረ። ፡,spk_50805cc1b36f,am,10.834,10.429,0.404,10.834,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c85d1a926de,train,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን ከተቀላቀለበት ከህዳር 6 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮም በረዳት ካሜራ ባለሙያነት፣ በካሜራ ባለሙያነትና በመጨረሻም በከፍተኛ የካሜራ ባለሙያነት ሲያገለግል ቆይቷል።,spk_50805cc1b36f,am,15.834,14.12,0.903,15.834,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7d46cc94f29,train,የኢሚግሬሽን ሪፎርም፣ የአየር መንገድ ስራ፣ የሆቴሎች እና መዳረሻ ቦታዎች ማስፋት፣ የኮሪደር ልማትና ሌሎች ስራዎች ለቱሪስት ፍሰቱ መጨመር ጉልህ ሚና መጫወታቸውን ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,12.514,10.83,0.558,12.514,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa6f1288cbaf,train,ይሁን እንጂ ማህበረሰቡ የጸረ ተዋህሲያን መድሀኒቶችን በአግባቡ ባለመጠቀሙ ጀርሞች የጸረ ተዋህሲያን መድሀኒቶችን በመላመድ አደጋ እያስከተሉ መሆኑ በመርሀ ግብሩ ተገልጿል።,spk_50805cc1b36f,am,12.473,10.472,0.791,12.473,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd6ba7c1a79c,train,በትውልድ ግንባታ ሂደቱ የስነ ምግባር እሴትን ማጠናከርና  ማስተማር ትኩረት እንዲሰጠው ጠቁመዋል።,spk_50805cc1b36f,am,6.753,6.165,0.589,6.753,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b3ba4f65d4e,train,በተጨማሪም የባህል ምግቦችና አለባበስን እንግዶች በሚያልፉበትና በሚያርፉበት ለማስተዋወቅ ትኩረት መሰጠቱን አስታውቀዋል።,spk_50805cc1b36f,am,8.393,7.159,0.811,8.393,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f84226d38ac4,train,እንዲሁም ነባርና አዳዲስ ታላላቅ ስታዲየሞች ግንባታ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን በጠበቀ አግባብ እየተገነቡ መሆኑን ጠቁመው መንግስት ዘርፉን ለማሳደግ ልዩ ትኩረት በመስጠት ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ ፈሰስ እያደረገ ይገኛል ነው ያሉት።,spk_50805cc1b36f,am,15.633,13.612,0.876,15.633,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0adbbf12d03f,train,የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 42ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው።,spk_50805cc1b36f,am,5.633,4.926,0.708,5.633,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_15f3e0c9ba0c,train,በእንግሊዝ ኤፍኤ ካፕ የሶስተኛ ዙር መርሃ ግብር ብራይተን ማንችስተር ዩናይትድን 2 ለ 1 አሸንፏል።,spk_50805cc1b36f,am,7.074,5.841,0.714,7.074,-32.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9553b766563e,train,በቀጣይም የአፍሪካውያንን ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በሚደረጉ ጥረቶች የሚያደርጉት ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,9.954,8.692,0.857,9.954,-31.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_67e2f3268360,train,ፕሮግራሙ የተማሪዎችን የትምህርት አቀባበልና ውጤት እያሻሻለ በመሆኑ ለማስቀጠል እየተሰራ መሆኑንም ነው የተናገሩት።,spk_50805cc1b36f,am,8.594,7.017,1.173,8.594,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5cbf649a3f64,train,ብልሹ አሰራርንና ሙስናን መከላከል የሚያስችል ተቋማዊ ሪፎርም እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዚህም ባጠረ ጊዜ ተስፋ ሰጭ ውጤት እየተመዘገበ እንደሚገኝ አንስተዋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.793,10.112,0.711,11.793,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cad98d86b899,train,በዚህም የተማሪዎች ውጤት ከመሻሻሉ በተጨማሪ ትምህርት የሚያቋርጡ ተማሪዎች መቀነሳቸውን ገልጸው፣ በአንዳንድ አካባቢዎች የሚታየውን ክፍተት ለመሙላትም በትኩረት እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,14.073,12.312,0.844,14.073,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5393f537b3a0,train,የትምህርት ሚኒሰትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እንደገለጹት፤ ዩኒቨርሲቲዎች በተማሪዎች ተመራጭና ተወዳዳሪ ለመሆን መስራት ይኖርባቸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,9.114,7.556,0.653,9.114,-32.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec479c409cc6,train,ታዳጊ ልጆች መልካም ስነምግባርና ተገቢ እውቀት ጨብጠው እንዲያድጉ በዞኑ 17 ሞዴል ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እየተገነቡ  መሆኑን ገልፀዋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.434,9.853,1.186,11.434,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6672b80085df,train,የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የዲጂታል አሰራር በጥሩ ምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መሰረት መስቀሌ ተናገሩ።,spk_50805cc1b36f,am,11.194,10.235,0.441,11.194,-35.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5156cde6abf2,train,በአጠቃላይ በ2018 በጀት ዓመት 66 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር የሚገመት የትምህርት ዘርፍ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ለማከናወን መታቀዱን  አስረድተዋል።,spk_50805cc1b36f,am,10.674,9.857,0.817,10.674,-32.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33daa454849b,train,በዘርፉ እየተከናወኑ የሚገኙ ልማቶች የበለጠ ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸውና ለዚህም ምክር ቤቱ ተገቢውን እገዛና ክትትል እንደሚያደርግ ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,10.954,9.409,0.397,10.954,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f74fc65b18c3,train,የትምህርት ለትውልድ እንቅስቃሴን በማጠናከርና የትምህርት ቤቶችን የውስጥ ገቢ በማሳደግ ግብዓት የማሟላትና ትምህርት ቤቶችን ምቹ የማድረግ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉንም ገልጸዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,12.473,10.885,0.679,12.473,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36663cc68f34,train,የባህር ዳር፣ ድሬዳዋ፣ አርባ ምንጭ፣ አደይ አበባ እና ሌሎች ታላላቅ ስታዲየሞች የፊፋንና ካፍን ደረጃ በጠበቀ መንገድ እየተገነቡ መሆኑን ጠቅሰው ከፍተኛ ክትትል እየተደረገባቸው በሙያ ታግዘው እየተሰሩ ነው ብለዋል።,spk_50805cc1b36f,am,16.674,13.21,0.861,16.674,-33.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_330512ca24b2,train,የመስቀል ደመራ በዓልን ስናከብር ጥላቻን በመተው ሰላምና ፍቅርን በመሰነቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ የማእከላዊ ጎንደር ዞን  ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹእ አቡነ ዮሃንስ ገለጹ።,spk_50805cc1b36f,am,12.434,10.726,1.083,12.434,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b119518b68d2,train,አምና ከ170 ሚሊዮን ብር በላይ ከህብረተሰቡ በመሰብሰብ የአፍ መፍቻ ቋንቋ መጻህፍት ታትሞ መሰራጨቱን ጠቁመው፣ በተያዘው በጀት ዓመትም ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በመሰብሰብ መጻህፍትን የማሳተም ሥራ ይሰራል ብለዋል።,spk_50805cc1b36f,am,15.754,13.114,0.546,15.754,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_91537648e243,train,"ሲምፖዚየሙ  "" ዴሞክራሲያዊ መግባባት ፣ ለሕብረ ብሄራዊ አንድነት "" በሚል መሪ ሀሳብ  የተዘጋጀ መሆኑ ተመልክቷል።",spk_50805cc1b36f,am,8.514,6.133,1.014,8.514,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cb536fe8b18d,train,ለዚህም የተለያዩ ምክንያቶች ቢኖሩም የመጠቀሚያ ዲቫይሶች (መሳሪያዎች) ዋጋ መወደድ ዋነኛው ምክንያት መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,8.274,7.444,0.83,8.274,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4fcc7a56f96d,train,በተጨማሪም የተማሪዎች መጠነ ማቋረጥ እየቀነሰ መምጣቱን የገለጹት አቶ አንተነህ፣ ለትምህርት ጥራት እየተረጋገጠ መምጣት የራሱን አበርክቶ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.713,10.245,0.933,11.713,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b46240137b78,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፍቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽነር ይመር ከበደ የክረምት ወቅት ለበጎ ፍቃድ ስራ ምቹ እና ተስማሚ ወቅት መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,11.393,10.766,0.627,11.393,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_699802e2665d,train,ሚኒስቴሩ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ዜጎች ደህንነቱ በተጠበቀ ህጋዊ መንገድ እንዲጓዙ ግንዛቤ የማስጨበጥና ለተመላሾች የማህበራዊ አገልግሎትና የአገር ውስጥ የስራ እድል ፈጠራ ላይ  በትኩረት እየሰራ መሆኑንም አመላክተዋል።,spk_50805cc1b36f,am,16.834,14.602,0.858,16.834,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc36cee468a1,train,በኩባንያው የደቡብ ምእራብ ሪጅን ኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ ክፍሌ ካሳ እንዳሉት፥ ሪጅኑ ለማህበራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ8 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ መድቦ እየተንቀሳቀሰ ነው።,spk_50805cc1b36f,am,13.354,11.261,0.905,13.354,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a571335efe0,train,የፖሊዮ በሽታን ቀድሞ ለመከላከል ለሚሰጠው የክትባት ዘመቻ ስኬታማነት የሀይማኖት አባቶች፣ ወላጆችና ሌሎችም  ሕብረተሰብ ክፍሎች የበኩላቸውን መወጣት  እንደሚጠበቅባቸው አመልክተዋል።,spk_50805cc1b36f,am,12.354,11.329,0.721,12.354,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8999e619710d,train,የህክምና ቡድኑ የሆስፒታሉ የዓይን ህክምና ክፍል ሃኪሞችን በማሰልጠን የእውቀት ሽግግር እንደሚያደርግም ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,7.994,6.83,0.83,7.994,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10793df61571,train,አሁን ላይ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች በቀጣይ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ስሟ ከፍ ብሎ እንዲጠራ የሚያስችሉ ብቃት ያላቸው ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት ታሳቢ ያደረጉ መሆናቸውንም ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,13.073,11.334,0.954,13.073,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0fc18a461ed,train,በጽህፈት ቤቱ የሴቶች ንቅናቄ ተሳትፎ ቡድን መሪ ወይዘሮ ረሂማ አብዱላሂ እንደገለጹት በተያዘው የክረምት ወራት በተለያዩ ዘርፎች ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ሥራዎች በመከናወን ላይ ናቸው።,spk_50805cc1b36f,am,13.274,11.622,0.767,13.274,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d583a5ec479,train,በአሁኑ ሰዓት በማኅበረሰቡ ዘንድ ያለው ደም የመለገስ ልምድ እየዳበረ መምጣቱን የተናገሩት ደግሞ ለ81ኛ ጊዜ በበጎ ፈቃድ ደም መለገሳቸውን የገለጹልን አቶ ሞገስ በዳኔ ናቸው፡,spk_50805cc1b36f,am,14.114,12.25,0.684,14.114,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_91ed10c12b1c,train,ውጤቱን ተከትሎ ብራይተን ወደ አራተኛ ዙር አልፏል።,spk_50805cc1b36f,am,4.473,3.089,0.728,4.473,-28.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fcf0d1656a39,train,ለዚህም ከተማ አስተዳደሩ ልዩ ትኩረት በመስጠት እየሰራበት እንደሚገኝ ጠቁመው ለስራው የሚያግዙ ቋሚ በጎ ፍቃደኞችን በማሰልጠን ከዛሬ ጀምሮ ወደ ስራ ማስገባቱን አስታውቀዋል።,spk_50805cc1b36f,am,12.313,10.305,1.073,12.313,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ed3425d2d89,train,በጎንደር ከተማ  የእምነቱ ተከታዮችና የሃይማኖት አባቶች በተገኙበት በመስቀል አደባባይ የተከበረ ሲሆን በሁነቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የማእከላዊ ጎንደር ዞን  ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹእ አቡነ ዮሃንስ የመስቀል ደመራ በዓልን ስናከብር ጥላቻን በመተው ሰላምና ፍቅርን በመሰነቅ ሊሆን ይገባል ብለዋል።,spk_50805cc1b36f,am,19.393,17.541,0.43,19.393,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d6b12c28411,train,በአማራ ክልል የተጀመረው የፖሊዮ መከላከያ  ክትባት ዘመቻ እንዲሳካ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸው ተመላከተ።,spk_50805cc1b36f,am,9.674,8.952,0.722,9.674,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_832a0138e8dd,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ማህበረሰብ አቀፍ የትምህርት ቤት ምገባ መጀመሩን የተናገሩት ደግሞ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕስ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ሃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ ናቸው።,spk_50805cc1b36f,am,17.034,14.771,0.91,17.034,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_be614f749ca2,train,በምስራቅ ቦረና ዞን በአዲሱ በጀት ዓመት ከ176 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመቀበል የዝግጅት ስራ እንደተጠናቀቀ መገለጹ ይታወሳል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,8.633,8.065,0.568,8.633,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8046e081ccb,train,በዘንድሮው ዓመት በኢትዮጵያ ከ150 በላይ ዓለም አቀፍ ኮንፍረንሶች መስተናገዳቸውንና ይህም አምና ከነበረው አንጻር በብዙ እጥፍ እንደሚበልጥ ተናግረዋል።,spk_50805cc1b36f,am,12.073,9.567,0.917,12.073,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_405611528d2e,train,የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ በበኩላቸው፤ በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና በፖለቲካው ዘርፍ የሚሰሩ ሥራዎች ውጤታማ ሆነው እንዲቀጥሉ ለትምህርት ጥራት ትኩረት መሰጠት እንዳለበት ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,14.473,12.307,1.07,14.473,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7d459afbdad,train,በዚሕም በክልሉ   58 ወረዳዎች በሚካሄደው የክትባት ዘመቻ  ከ10 ዓመት በታች የሆኑ ሕጻናትን ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,9.713,8.979,0.735,9.713,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e35d8e44b5e,train,የቴአትር ጥበብ ባለሙያ እና መምህር እዮብ ገረመው እንዳሳሰቡት፤ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የህዝቡን የእርስ በርስ ግንኙነት የሚያጠናክሩ ስራዎች መስራት ይጠበቅባቸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.713,9.741,0.856,11.713,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d27ff0b86cff,train,ከንቲባ አዳነች በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ባህል ሆኖ መቀጠል ያለበት መልካም ተግባር ነው።,spk_50805cc1b36f,am,7.612,6.717,0.522,7.612,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_20ed43d0f9a2,train,አሁን ላይ ስፖርት ጨዋታ ብቻ አይደለም ያሉት ምክትል ሰብሳቢው ስፖርት የሀገር ሉዓላዊነት፣ ዲፕሎማሲ፣ ኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ መስተጋብርና ሌሎች ሁሉን አቀፍ ጉዳዮችን የያዘ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,13.393,11.006,0.744,13.393,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81f8f3344b6c,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ሁሉንም ህብረተሰብ ባሳተፈ መልኩ በተለያየ ዘርፍ እየተከናወነ መሆኑን ጠቅሰው በተለይም ወጣቶች በግንባር ቀደምነት እየተሳተፉ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.274,9.658,0.652,11.274,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e53547f49270,train,መንግስት ለስፖርት ልማት ከፍተኛ ትኩረት መስጠቱንና እየተገነቡ ያሉ ስታዲየሞች የኢትዮጵያን ገፅታና እድገት በሚያሳይ አግባብና ደረጃቸውን የጠበቁ መሆናቸውን አስታውቀዋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.553,9.752,1.02,11.553,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4367bb313251,train,በባሕር ዳርከተማ የሰላም አርጊው ማሪያም ቤተ ክርስቲያን ዋና አስተዳዳሪ መላከጺዮን ቆሞስ አባ ገብረ ሚካኤል ድረስ በሰጡት አስተያየት፤  ሕብረተሰቡ የክትባቱን ጥቅምና  አስፈላጊነት በመገንዘብ  ሕጻናት ልጆቻቸውን በወቅቱ   እንዲያስከትቡ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_50805cc1b36f,am,17.634,15.055,0.765,17.634,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2119f382af8,train,በኩባንያው የማእከላዊ ሰሜን ሪጅን የኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ አንተነህ ፋንታሁነኝ እንዳሉት፥ ኢትዮ ቴሌኮም በአካባቢ ጥበቃ፣በትምህርት ቁሳቁስና በሌሎች ድጋፎች ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል።,spk_50805cc1b36f,am,13.993,12.077,0.643,13.993,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ec1127b60a2,train,ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ ታላቅ ምሁርና በጎ አባት ነበሩ ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ፡፡,spk_50805cc1b36f,am,7.873,7.399,0.474,7.873,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ec7d27a3e98,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት፤ የጸረ ተዋህሲያን መድሀኒቶች በጀርሞች መላመድ ምክንያት በሰዎች ላይ የጤና ቀውስ እየፈጠሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,11.194,9.324,0.878,11.194,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4adcf5179f92,train,ከዚህ ቀደም የነበረው መማሪያ ክፍል ለሕጻናቱም ሆነ ለመምህራን ምቹ አልነበርም ያሉት መምህርት አበባ ገብሬ ፣ ዛሬ የተመረቀው ትምህርት ቤት ችግሩን ከመፍታት ባለፈ የሥራ ተነሳሽነትን ያሳድጋል ብለዋል።,spk_50805cc1b36f,am,15.153,13.201,0.692,15.153,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5726d2b048aa,train,ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ  ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በባሕር ዳር ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ትምሕርት ቤት ዛሬ ተጀምሯል።,spk_50805cc1b36f,am,7.394,6.695,0.699,7.394,-29.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45ae0f3028a5,train,የህግና የፍትህ ሥርአቱን የሚያሻሽሉ የጥናትና ምርምር ሥራዎችን በማካሄድ ለሚመለከታቸው አካላት ምክረ ሀሳብ እየተሰጠ መሆኑን የፌዴራል የሕግና ፍትህ ኢንስቲትዩት አስታወቀ።,spk_50805cc1b36f,am,12.233,10.108,0.841,12.233,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_49449dd43ddc,train,ተቋሙ በአገሪቱ ለሚገኙ የጤና ተቋማት የመድሃኒት አቅርቦት ከማሻሻል በተጨማሪ የውጭ ምንዛሬን በማስቀረት ትልቅ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው አስታውቀዋል።,spk_50805cc1b36f,am,10.514,8.928,0.81,10.514,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_280fd45ca752,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የትምህርት ሥራን ውጤታማነት በማረጋገጥ የተሟላ እውቀትና ስብዕና ያለው ዜጋ ለማፍራት ትኩረት መደረጉን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለፀ።,spk_50805cc1b36f,am,12.713,10.932,0.804,12.713,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f53860fa7725,train,በጉባኤው መክፈቻ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፤ የኃይማኖት ተቋማት የሀገር ሰላም የህዝብ አንድነት እና ልማት እንዲጠናከር የላቀ ሚና እንዳላቸው ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,11.233,9.807,0.532,11.233,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42c304d5a89a,train,የክልልና የከተማ አስተዳደር ትምህርት አመራሮች በተገኙበት የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ በሀዋሳ ከተማ ተካሂዷል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,10.034,9.274,0.76,10.034,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fedbaef80192,train,የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የኮሙኒኬሽንና የሕዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ ወንዴ፤ በቀጣይ የመስቀል ደመራ በዓልን ጨምሮ ሌሎች የአደባባይ በዓላት በተሳካ ሁኔታ እንዲከበሩ ፓሊስ የተሟላ ዝግጅት ማድረጉን ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,16.634,14.565,0.764,16.634,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d243d57fa9dc,train,በቀጣይም መሰል የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።,spk_50805cc1b36f,am,5.473,4.996,0.478,5.473,-36.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6517cade092b,train,"በእለቱም ""በጎነት ለሰብዓዊነት"" በሚል የሪጅኑ ሰራተኞች ደም መለገሳቸውን ጠቁመው የተጀመረው ድጋፍም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።",spk_50805cc1b36f,am,10.274,9.064,0.464,10.274,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b043ce9d093e,train,ቤንጃሚን ሼስኮ ለዩናይትድ ብቸኛውን ጎል ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_50805cc1b36f,am,4.734,3.658,0.629,4.734,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc09fb71256b,train,ከግጭትና ጦርነት ኪሳራ እና ጉዳት እንጂ የሚገኝ ትርፍ የለም ያለው በላይነህ፤ ለዘመናት እየተንከባለሉ የመጡ ሀገራዊ ችግሮችን በምክክር መፍታት ብቸኛው አማራጭ መሆኑን አንስቷል።,spk_50805cc1b36f,am,12.914,10.86,1.061,12.914,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec282f9e5123,train,በመልእክታቸውም የመስቀል ደመራ በዓል የፍቅር፣ የሰላምና አብሮነት ማሳያ በመሆኑ በዚሁ ልክ ማክበር ይገባል ብለዋል።,spk_50805cc1b36f,am,8.553,7.65,0.903,8.553,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e479fa96ff33,train,በስንዴና በሌማት ትሩፋት የግብርና ምርታማነት መርሃ ግብር የዜጎችን በንጥረ ነገር የበለጸገ የምግብ አቅርቦት በማሻሻል ውጤት እያስገኘ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,10.834,9.329,1.096,10.834,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c16733c04bb5,train,አዲስ የተገነቡት የጥበብ ማሳያ ስፍራዎች አለም አቀፍ የፊልም አውደ ርዕይን ጨምሮ ታላላቅ የኪነ ጥበብ ስራዎችን  ማስተናገድ የሚችሉ መሆናቸውን ገልጿል።,spk_50805cc1b36f,am,10.153,8.724,0.535,10.153,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ab3d57ea204,train,በቀጣይም ፕሮግራሙን በዘላቂነት አጠናክሮ ለማስቀጠል የትምህርት ቤቶችን የገቢ አቅም ከማሳደግ ባለፈ ፕሮግራሙን ህብረተሰብ ተኮር ለማድረግ እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_50805cc1b36f,am,12.514,10.916,0.938,12.514,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c00e3c33b440,train,ፅዱ አካባቢን መፍጠር ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር አቅም እንደሚያጎለብት ገልጸዋል።,spk_50805cc1b36f,am,6.0,4.724,0.858,6.0,-32.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bafc74f43790,train,ከሁሉ በላይ በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት በከፍተኛ ትኩረት 2 ሺህ 500 ቤቶችን በ90 ቀናት መልሶ ለመገንባት መታቀዱንም ነው የገለጹት።,spk_50805cc1b36f,am,9.834,9.164,0.67,9.834,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec8098a0af06,train,በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ  የተመቻቸላቸው  የማጠናከሪያ ትምሕርትና ስልጠና በቀጣዩ  ሀገር አቀፍ ፈተና  የተሻለ ውጤት ለማምጣት እንደሚያግዛቸው   የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ገለጹ።,spk_50805cc1b36f,am,11.553,9.981,0.893,11.553,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21424976edfc,train,ከመድረኩ ተሳታፊዎች መካከል የቢሾፍቱ አጠቃላይ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ ዶክተር ታደሰ ጎንፋ፤ በዘመናዊ ሕክምና ከ60 እስከ 70 በመቶ የሚሆነው የሕመም ልይታው የሚካሄደው በላብራቶሪ ላይ የተመሰረተ ነው ብለዋል።,spk_50805cc1b36f,am,14.834,13.082,0.76,14.834,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd9ad3b24905,train,በማዕከሉ የሲዳማ ክልል ንግድ ቢሮ፣ ገቢዎች ባለስልጣን፣ ጤና ቢሮ እና የሀዋሳ ከተማ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶችን ጨምሮ የ12 ተቋማት አገልግሎቶች በማዕከሉ ይሰጣሉ።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.493,10.776,0.0,12.493,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_280eac0b52b8,train,ለ20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን አከባበር ወደ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለሚመጡ እንግዶች የቱሪዝም መስኅቦችን ለማስጎብኘት ዝግጅት ተደርጓል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.213,8.902,0.0,9.213,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a949d01f910d,train,ቅሪተ አካላቱ በፕራግ ብሔራዊ ሙዝየም ለህዝብ እይታ እንደሚቀርቡም ነው የገለጹት።,spk_21eb5b9af2e3,am,6.013,5.12,0.328,6.013,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c66946c1ec65,train,ይህም በህብረተሰቡ ዘንድ የረጅም ጊዜ የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ሆኖ መቆየቱን አንስተው አሁን ላይ መንግስት የህብረተሰቡን የንጹህ መጠጥ ውሃ ጥያቄን በመረዳት ምላሽ እየሰጠ በመሆኑ መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.254,10.181,0.319,12.254,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28f4c7e2a806,train,ዜጎች ለህገወጥ ስደት እንዳይዳረጉ፣ በሀገራቸው ሰርተው እንዲለወጡና ተከብረው እንዲኖሩ አህጉራዊ ትብብር ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9ec4bfbc123,train,በደሴ ከተማ አስተዳደር በመጪው የትምሕርት ዘመን ከ23ሺሕ በላይ ተማሪዎችን  የምገባ ፕሮግራም  ተጠቃሚ  ለማድረግ የማመቻቸት ተግባር እየተከናወነ  መሆኑ  ተገለጸ።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.293,8.883,0.0,9.293,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a58f6e28373,train,የወንዝ ዳርቻዎች አካባቢ የመሬት መንሸራተት እንዲሁም የጎርፍ አደጋዎች ሲያጋጥሙ እንደነበር ነው የተናገሩት።,spk_21eb5b9af2e3,am,7.574,5.897,0.543,7.574,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b78f8c1b8273,train,አገልግሎት ለማግኘት ወደ ሆስፒታሉ በሚመጡበት ወቅት የአገልግሎት አሰጣጡ መዘመን የተገልጋይን የጊዜና የገንዘብ ብክነት ማስቀረት እንዳስቻለ ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.694,9.212,0.0,9.694,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0fd5c41d447,train,በመደመር ትውልድ የመፅሐፍ ሽያጭ ለተገነባው እመርታ ዘመናዊ ቤተ-መፅሐፍ የመፅሐፍት ግብዓት የማሰባሰብ ስራ ዛሬ ተካሄዷል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.133,7.591,0.324,9.133,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61173e165e66,train,በዚህም 1ሺህ 80 የመጀመሪያ አመት እንዲሁም ከሁለተኛ አመት በላይ ያሉ 983 ተማሪዎች ስልጠናውን ማጠናቀቃቸውን አብራርተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1ed40041798,train,የጤና ተቋማት የፋይናንስ አቅማቸውን ለማጠናከር እንዲችሉ ድጋፎች እየተደረጉ መሆኑን አመልክተው ሌሎች የአገልግሎት አሰጣጥን የሚያሻሽሉ ስራዎች ጎን ለጎን እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.174,10.728,0.0,11.174,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b642f05a34bf,train,በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የወረዳ 4 ዋና ስራ አስፈፃሚ ማርታ ተፈራ በበኩላቸው፤ መንግስት ፕሮጀክቶችን ጀምሮ በማጠናቀቅ እያስመዘገበ ካለው ስኬት ልምድ በመውሰድ ውጤታማ ስራዎችን ለማከናወን ይሰራል ብለዋል፡፡,spk_21eb5b9af2e3,am,14.094,12.878,0.0,14.094,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27c66e8a8bd0,train,የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የቴክኖሎጂ ክህሎታቸውንና ብቃታቸውን በማሳደግ ስራቸውን በላቀ ፍጥነት ለመወጣት እንዳስቻላቸው በድሬደዋ አስተዳደር  የተለያዩ ተቋማት ሰልጣኝ ሠራተኞች ተናገሩ።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.393,11.003,0.39,11.393,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0823027dfcf5,train,( የእሳት ማጥፊያ ውሃ) በመገጠማቸው አደጋን ለመቆጣጠር ምቹ ሁኔታ ፈጥረዋል ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,5.494,5.068,0.425,5.494,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18e59499f412,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ፕሮግራሙ ዜጎችን ከተረጂነት ወደ አምራችነት በማሸጋገር በኩል አበረታች ውጤት የተመዘገበበት መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.053,9.286,0.0,10.053,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7af820c3d9c,train,ሀሳብ ካለ ሀብት መፍጠር እንደሚቻል አምናለሁ ያሉት ሚኒስትሯ፤ ይህን ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችል እምቅ ሀገራዊ አቅም፣ ፖሊሲና ተቋም ተገንብቷልም ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.534,9.235,0.526,10.534,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,5,0 clip_70f3a9376c93,train,በክልሉ የሚገኙ አራት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የጥናት ጭብጦችን ሰብሰብ በማድረግ በክልሉ አንገብጋቢ ችግሮች ዙሪያ በትብብር እየሰሩ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.534,8.968,0.0,9.534,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_191862301c89,train,የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት አብደላ ከማል (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ ተቋሙ  ከመማር ማስተማር፣ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ባሻገር ማህበራዊ ሃላፊነቱ እየተወጣ ይገኛል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.493,11.494,0.56,12.493,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_441e6093afda,train,ፕሮግራሙ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎችን ተጠቃሚ ከማድረግ ባለፈ ሀብት አፍርተው ኑሯቸውን እንዲደጉሙ ምቹ ሁኔታ እየፈጠረ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.774,10.147,0.0,11.774,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1007ae4a960,train,በመሆኑም 4 ሺህ 46 ተማሪዎች በወረቀት 7 መቶ 83 ደግሞ በበይነ መረብ በአጠቃላይ 4 ሺህ 829 ተማሪዎች ፈተናውን እየወሰዱ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.934,9.681,0.0,10.934,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a2ea5e93567,train,ከተማ አስተዳደሩ ከዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ አኳያ ራሱን በመቃኘት የነዋሪዎችን የዲጂታል መታወቂያ መረጃን የማዋሀድ ስራ እንደሚሰራም ነው የጠቀሱት።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b81aac31c0b9,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ኢንሼቲቭ በመላው ሀገሪቷ የተጀመረው የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና በቴክኖሎጂ በዕውቀትና ክህሎት ተወዳዳሪና ብቁ ባለሙያዎች ለማፍራት መሠረታዊ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.774,11.599,0.0,12.774,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53d9414f6e8b,train,ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት በሚቆየው የምክክር መድረክ ከፌዴራል፣ ከክልል፣ ደቡብ ወሎ ዞን እና የደሴ ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ የሀይማኖት አባቶች በመሳተፍ ላይ ናቸው።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.893,8.493,0.302,9.893,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_019cbb540383,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ፎረም በክልሉ ከአደጋ ተጋላጭነት የራቀና ተስማሚ የስነ ህዝብ አስፋፈር እንዲፈጠር የጥናትና ምርምር ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ገለጸ።,spk_21eb5b9af2e3,am,14.094,11.997,0.489,14.094,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5961fa88c1c3,train,የትንፋሽ ማጠር፣ የደረት መጨናነቅ እና ሳል ከአስም ምልክቶች መካከል መሆናቸውን ያነሱት የሕክምና ባለሙያው፤ በአብዛኛው ምልክቶቹ በሌሊት ወይም በማለዳ እንደሚባባሱ ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.534,12.1,0.0,12.534,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4f8d18104f7,train,በዚህም ከ96 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ተጠቃሚ በማድረግ የዞኑን የውሃ ሽፋን ከ10 በመቶ ወደ 40 በመቶ በላይ ማሳደግ እንደተቻለ ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.133,10.282,0.315,12.133,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0fe41c27f17c,train,በዚህም በተያዘው ዓመት ከ100 ሺህ የሚልቁ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝም አስረድተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.213,7.239,0.327,8.213,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8d463c24a42,train,በዲጂታላይዜሽን፣ በአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትና በቱሪዝም መዳረሻዎች ላይ የተከናወኑ ውጤታማ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል፡፡,spk_21eb5b9af2e3,am,7.973,7.598,0.0,7.973,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed98561c03e0,train,በኤክስፖው የተለያዩ ጥናቶች የቀረቡበት፣ የፓናል ውይይቶች እንዲሁም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ሮቦቲክስ ውድድሮች የተካሄዱበት ነበር።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.254,7.3,0.325,8.254,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d3c1bb820fa,train,ቀኑ በክልሉ መከበሩ ተፈሯዊ፤ ታሪካዊና ባህላዊ የቱሪዝም መስኅቦች ለማስተዋወቅ እንደሚጠቅም የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትልና የቱሪዝም ዘርፍ ኃላፊ መሐመድኑሪ ሳልያ ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,14.133,12.068,0.488,14.133,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ceedc9d4ccb8,train,ተማሪዎች በተዘጋጁት ልክ ፈተናውን በተረጋጋ መንፈስ መውሰድ እንዳለባቸውም ጠቁመዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,5.253,4.531,0.422,5.253,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cf6258b72ad,train,የመደመር መንግሥት ጥበብ ለሀገር ብልጽግና እና እድገት የማይተካ ሚና እንዳለው በግልጽ ማስቀመጡን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገለጹ።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.414,9.566,0.0,10.414,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0cdbadb748e8,train,የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የኤሌክትሮኒክስ ትምህርት ክፍል ዳይሬክተር መኮንን አበበ(ዶ/ር) የአምስት ሚሊየን ኮደርስ መርኃ ግብር ዜጎችን ከአለም ቴክኖሎጂ ጋር የሚያስተሳስር ነው ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.053,11.097,0.0,12.053,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2349ffd560e8,train,በመጪው የትምሕርት ዘመን ከ23ሺሕ በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎችን በምገባ ፕሮግራም ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል ዝግጅት እየተመቻቸ  መሆኑን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.174,8.693,0.0,9.174,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c87401f84bdd,train,ትናንትን በመጠቀምና በማረም፣ ዛሬ ላይ ተግተን በመሥራት፣ ነገን እጅግ የተሻለ ለማድረግ ተነሥተናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ ።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.733,8.486,0.431,9.733,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9aafe242d1c,train,የሲዳማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እንግዳየሁ ዘውዴ እንዳሉት በማዕከሉ 12 የፌዴራል፣ የሲዳማ ክልልና የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ተቋማት 38 አገልግሎቶችን ይሰጣሉ።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.133,11.661,0.0,12.133,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_98c36e117393,train,በደሴ ከተማ እየተካሄደ ባለው መድረክ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሥራ አስፈጻሚ አባልና የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ቦርድ አባል ሸህ እንድሪስ አሊ፣ ሁሉም ለሰላም ዘብ መቆም እንዳለበት አንስተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,13.934,12.576,0.401,13.934,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28457910db4e,train,ከአሥሩ አንዷ ደግሞ ኢትዮጵያ ሆና ተመርጣለች።,spk_21eb5b9af2e3,am,3.174,3.174,0.0,3.174,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d91fd7a2711,train,የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር ኮማንደር አህመድ መሃመድ እንደተናገሩት የወንዝ ዳርቻ ልማቶች አደጋን በመቀነስና በመቆጣጠር ረገድ የማይተካ ሚና እያበረከቱ ነው።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.893,11.18,0.0,11.893,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f1dfd01ab4b,train,ውክልና ለመስጠት ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ እንደመጡ የገለጹት ሌላው አስተያየት ሰጪ ሄኖክ አደራ በበኩላቸው በማዕከሉ ፈጣን አገልግሎት ማግኘታቸውን ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.573,10.298,0.0,11.573,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c39686f5fa99,train,ኢንተርፕርነሮች የፈጠራ መፍትሔዎችን ወደ መሬት የሚቀይሩ፣ ምኞትን የሚያሳኩ፣ አይቻልምን ችለው የሚያሳዩ ፈር ቀዳጅ ባለራዕዮችና ከዋኞች ናቸው ነው ያሉት።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.893,10.462,0.0,12.893,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b1611c33ea0,train,በክልሉ ባለፉት አምስት ዓመታት የፖሊሲ ርምጃዎችን በመውሰድና አስቻይ ሁኔታዎችን በመፍጠር ዘርፉን ማሳደግ መቻሉን ገልጸዋል፡፡,spk_21eb5b9af2e3,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d739403caa10,train,ኢንተርፕርነሮች ሀገር ሰሪዎች መሆናቸውን ጠቁመውም በዘንድሮው 12ኛው የኢንተርፕርነርሽፕ ሳምንት ስልጠናዎች፣ የፈጠራ ሀሳብ ውድድሮችና ጥናቶች ይከናወናሉ ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.014,10.635,0.0,11.014,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0398fecfb9b4,train,ስልጠናው ከስራ ውጭ ባሉ ሰአታት ተደራሽ መደረጉ ደግሞ የመንግሥት ሰራተኛውን ሆነ በየትኛውም ዘርፍ የተሰማራውን ዜጋ ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን በማስታወስ ።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.014,9.703,0.0,10.014,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_845d6812f999,train,የመከባበርና የአብሮነት እሴቶችን በማጠናከር ለዘላቂ ሰላም ግንባታ የበኩላቸውን እንደሚወጡ የሃይማኖት አባቶች ገለጹ።,spk_21eb5b9af2e3,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_40061df6db07,train,በዋናነትም የሲቪል ምዝገባና ነዋሪነት አገልግሎትም ከፋይዳ መታወቂያ ጋር እንዲያያዝ እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የተቀመጠውን ግብ ለማሳካት መደላድል መፈጠሩን አብራርተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,15.694,14.965,0.0,15.694,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7239eef87f16,train,ፕሮግራሙ ተግባራዊ ከተደረገ ጀምሮ በሀገሪቱ በተለያዩ ከተሞች በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ እየሆኑ ነው፡፡,spk_21eb5b9af2e3,am,7.534,7.176,0.357,7.534,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_431713289066,train,ማዕከሉ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ወዲህ እስካሁን ድረስ ለ1ሺህ 300 ተገልጋዮች አገልግሎት መስጠቱን ጠቅሰው፣ ተገልጋዩ ባገኘው አገልግሎት ላይ በሰጠው አስተያየትና እርካታ እያገኘ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.973,9.814,0.381,11.973,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5faaa283e5e0,train,ይህን ብናሰፋ እንደ ሀገር የኩራት ምንጭ፤እንደ ሀገር ያለመሰደድ፣በሀገር የመሥራት፣በሀገር የመኩራት ልምምድን የሚያሳድግ ስለሆነ ተባብረን እንድናሰፋው አደራ እላለሁ ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.293,10.65,0.0,12.293,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_96f1140fede1,train,የአስተዳደሩ የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ አሸናፊ አበራ በበኩላቸው ቴክኖሎጂ እንዳይቀድመን እኛ ቀድመን እንድንገኝ አስችሎናል ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.053,11.252,0.381,12.053,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2382ce72520,train,በመደመር ትውልድ የመፅሐፍ ሽያጭ በድሬደዋ የተገነባው ዘመናዊ ቤተ መጽሐፍትም የተሻለ ትውልድ ለማፍራት ትልቅ እገዛ እንደሚያደረግ ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.414,7.353,0.524,8.414,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c188bdc9d4b,train,የተቋማቸውን  መረጃን  በፍጥነትና በላቀ ብቃት  በቴክኖሎጂ አውታሮች ለተገልጋዮች ተደራሽ በማድረግ ማህበረሰቡ ከተቋሙ ጋር ትስስሩን እንዲያጠናክር እየሰሩ መሆኑን በመግለፅ ።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.934,9.911,0.0,10.934,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a2d5b294e3d,train,ቴክኖሎጂው  የሚደረጉ የስልክ ጥሪዎችን የሚመዘግብና የደዋዮችን ማንነት መለየት የሚያስችል በመሆኑ የውሸት ጥሪ የሚያደርጉትን ለመለየትና በህግ ተጠያቂ  ለማድረግ የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.934,11.652,0.0,12.934,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5e686fb43c0,train,በመሆኑም በእነዚህ ሀገራዊ አደራዎች ውስጥ የዛሬ ተመራቂዎች በቅንነትና ታማኝነት ለመስራትና ለማገልገል መዘጋጀት አለባችሁ በማለት አሳስበዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.653,9.22,0.0,10.653,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_191f042897da,train,በሲዳማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የ12 ተቋማት 38 አገልግሎቶች እየተሰጠ መሆኑን የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር አስታውቀዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.774,8.779,0.558,9.774,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_650ed99008c6,train,የኢንተርፕርነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት ጠባቂነትን አስወግዶ በሀሳብ ሀብት መፍጠር እንደሚቻል ያሳየ ተቋም መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,7.413,6.968,0.446,7.413,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ba7872ee3e3,train,እንዲሁም ህብረተሰቡን እና አጋር አካላትን በማስተባበር በዞኑ ሁሉም መዋቅሮች የከርሰ ምድርና የገጸ ምድር ውሃን በመጠቀም የንጹህ መጠጥ ውሃን ተደራሽ የማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ ናቸው ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,13.893,10.818,0.537,13.893,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c52f9d9e855e,train,የስማርት ሲቲ መገለጫ ዲጂታል አገልግሎትን በተሟላ መልኩ መስጠት ነው ያሉት ዋና ሥራ አስኪያጁ፤ የነዋሪነትና የሲቪል ምዝገባ ስርዓቱ ፍትሐዊ፣ ተጠያቂነት ያለበት፣ ተደራሽና ዘመናዊ ለማድረግም እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,13.813,12.664,0.336,13.813,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_217bb676584d,train,ከዚሕ ሌላም  በቅድመ ዝግጅት ወቅት የትምሕርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል፣ የተማሪዎችን ምገባ በማስፋትና ግብዓት በማሟላት የትምሕርት ጥራቱን ለማስጠበቅም እየተሰራ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.053,10.079,0.369,12.053,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c81c32b0bade,train,ከሆስፒታሉ ህክምና ተገልጋዮች መካከል ከቡርጂ ዞን የመጡት አቶ ደበበ ጮታ በሆስፒታሉ የረጅም ግዜ ተገልጋይ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.493,7.756,0.0,8.493,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9062505524c6,train,5 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ የሚያደርገው ይሄው ሀገርአቀፍ ስልጠና እንደ ሀገር የተጀመረውን ዲጂታል ኢትዮጵያን ዕውን ለማድረግ አበርክቶው የላቀ ነው።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.813,7.798,0.0,8.813,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca01b71a659b,train,ቴክኖሎጂው ኮሚሽኑ አገልግሎት ከሚሰጥባቸው በአዲስ አበባና ዙርያ የሚደረጉ ጥሪዎችን ብቻ ወደ ማዕከሉ እንዲገቡ የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.213,8.624,0.0,9.213,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e4254643d31,train,በአሁኑ ወቅት ግን በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የተለያዩ አገልግሎቶች ስለሚሰጡ ተገልጋዩ ሁሉንም አገልግሎቶች  በማዕከሉ እያገኘ በመሆኑ ተጠቃሚ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.694,9.443,0.423,10.694,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51e05a67ddb8,train,ከተመራቂዎች መካከል ሙክታር ቁምቢ ከህግ ትምህርት ክፍል 3 ነጥብ89 በማምጣት የሜዳሊያና ዋንጫ ተሸላሚ ሲሆን፤ በዩኒቨርሲቲ ቆይታዬ የሰለጠንኩትን ሙያ በመጠቅም  የመንግስት ስራን ሳልጠብቅ በራሴ ተነሳሽነት የራሴን ስራ ለመፍጠር ተዘጋጅቻለሁ ብሏል፡፡,spk_21eb5b9af2e3,am,18.494,14.986,0.41,18.494,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e13bf487fd2,train,በአውደ ጥናቱ ከተሳተፉት መካከል የውመን ኢን ኒውክሊየር ኢትዮጵያ ፕሬዝደንት አበባ ጌጡ፤ አውደ ጥናቱ በቂ ግንዛቤ ያገኙበት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.774,9.043,0.0,10.774,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9abc2d3a30f,train,የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ መልካሙ ጌትነት በበኩላቸው፤  የማሕበረሰብ አቀፍ ጤና መድሕን አገልግሎት ተጠቃሚነትን በፍትሃዊነት ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.213,9.058,0.303,10.213,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_567aea4e2466,train,ያነጋገራቸው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_21eb5b9af2e3,am,3.494,2.43,0.714,3.494,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abcde7d9bcc9,train,በቀጣይ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ተማሪዎችን በመለየት ወደ ትምህርት ገበታ ለማምጣት፣ መጠነ ማቋረጥና የትምህርት ብክነትን ለማስቀረት በትኩረት እንደሚሰራም አመልክተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.694,12.207,0.0,12.694,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fd27fb1841f,train,• አስም ያለባቸው ሰዎች ምን ዓይነት ጥንቃቄ ያድርጉ?,spk_21eb5b9af2e3,am,3.413,2.889,0.0,3.413,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aad89bc2270e,train,የተገልጋይን እርካታ ለማረጋገጥ በተሰማሩበት መስክ ጠንክረው በመስራት የተሻለ ለውጥ ለማምጣት የበኩላቸውን እንደሚወጡ በአማራ ክልል የመንግስት ሠራተኞች ገለጹ።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.334,9.0,0.0,10.334,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7a09e1ae2dd,train,በተጨማሪም የመንግስትንና የሕዝብን የፍትሐ ብሄር ጥቅም ለማስጠበቅ እንደሚያግዝ አስረድተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,6.093,5.775,0.34,6.093,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_15b85788018a,train,ሰላም እንዲጸና በእምነት ተቋማት የሰላምን ዋጋ አበክረን ማስተማር ይኖርብናል ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,5.494,4.971,0.522,5.494,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_889c7b0fb98f,train,በተለይም ባለፉት አራት ዓመታት የኢንተርፕርነርሽፕ ሥነ ምህዳርን ተቋማዊ ማድረግ የሚያስችል እንቅስቃሴ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b4424f15835,train,በተጨማሪም ታካሚዎች ቤታቸው ሆነው የህክምና የምክር አገልግሎትና ቀጠሮ የሚይዙበት ነፃ የስልክ  መስመር መዘጋጀቱን ስረድተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03dfea1189f6,train,የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የኢንተርፕርነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ሀሰን ሁሴን(ዶ/ር)፣ ዲፕሎማቶችና ሌሎች ተሳታፊዎች በመክፈቻ መርሀ ግብር ላይ ተገኝተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,13.293,11.495,0.57,13.293,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_4f7604c3ffd8,train,ዓለም አቀፍ ኤክስፖ 2025 ኢትዮጵያ በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ እያከናወነች ያለችውን ውጤታማ ተግባራት ያሳየችበት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.973,8.361,0.0,8.973,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4ab2611f7c7,train,በተለይ የህብረተሰብ ተሳትፎን በማሳደግ በብልሽት ከአገልግሎት ውጭ የሆኑ የውሃ ተቋማት ጥገና በማድረግ ወደ ስራ መግባታቸውን ተከትሎ የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.733,11.33,0.0,11.733,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc071261ece9,train,የኮሪደር ልማት ስራዎችም አደጋ ወደ ደረሰባቸው ቦታዎች በፍጥነት ለመግባትና ደረጃቸውን የጠበቁ ሀይድራንቶች,spk_21eb5b9af2e3,am,8.774,7.754,0.466,8.774,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4aeb9b527e1,train,የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ የአምስት ሚሊየን ኮደርስ ስልጠናን እንዲወስዱ የተከናወኑ ተግባራት ውጤት እያስገኙ መሆኑን የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገለፀ።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.334,9.637,0.0,11.334,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81367fe022ea,train,ይህም ቀደም ብሎ እርምጃ መውሰድን በማስቻል ዜጎች ለውስብስብ የጤና ችግሮች እንዳይጋለጡ ያደርጋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcd5375de21b,train,ነገ “ዲጂታል ኢትዮጵያ” ፕሮጀክት ከመሆን አልፎ ባህል እንደሚሆን በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ጠቁመዋል፡፡,spk_21eb5b9af2e3,am,7.694,6.369,0.347,7.694,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee5e8fa7ba7d,train,የኮደርስ ስልጠና የተማሪዎችን የዲጂታል ክህሎት የሚያሳድግ መሆኑን ተከትሎ ስልጠናውን በስፋት እንዲወስዱ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,7.934,7.564,0.0,7.934,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f7845499fec,train,በማዕከሉ አገልግሎት ለማግኘት የመጡት ወይዘሮ የሺመቤት ተረፈ እንዳሉት ቀደም ሲል በተለያዩ ቦታዎች ሲሰጡ የነበሩ የመንግስት አገልግሎቶችን በአንድ ስፍራ እያገኙ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.573,10.708,0.0,11.573,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd6bc599952f,train,በዚህም ባለፉት ሰባት ዓመታት በኢትዮጵያ ኢንተርፕርነርሽፕን የመንግስት መለያ ማድረግ የሚያስችሉ ተቋማትና ሕጎች ተተግብረዋል ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bcf1f227d490,train,የአንጋፋው የጥበብ ሰው የስራ ውጤቶችም የተገነባበትን ስብዕና በግልጽ በማሳየት ሀገር ወዳድነትን በማስረጽ ኢትዮጵዊነትን የሚያቀነቅኑ መሆናቸውን ተናግሯል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.614,10.62,0.0,11.614,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0901594b4818,train,የአካባቢው ሰላም ተጠናክሮ እንዲቀጥል በመደገፍ የበኩላቸውን እንደሚወጡ ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,4.534,4.149,0.384,4.534,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fdcb5023a09f,train,የፎረሙ ድጋፍ የሚደረገውን ጥረት የሚያጠናክር መሆኑን አንስተው ዘላቂ መፍትሄዎች ላይ የጥናትና ምርምር ስራዎች መቀጠል እንዳለባቸው ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef5009416b0a,train,በድሬዳዋ አምና 4ሺህ 600 የሚሆኑ ወጣቶችና ሠራተኞች ስልጠናውን በስኬት አጠናቀው የማረጋገጫ ምስክር ወረቀት መቀበላቸው ከድሬደዋ አስተዳደር ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ የተገኘው መረጃ ያሳያል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.733,11.643,0.433,12.733,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_98f78a21d366,train,እንደ አቶ ፍቅሩ ገለፃ  ኢትዮ ኮደርስ አገራዊውን የሲቪል ሰርቪሱ ሪፎርም በተሟላ መንገድ ለመተግበር የተጀመረውን ስራ ለማሳካትም የሚያስችል በመሆኑ ሠራተኞች ስልጠናውን በአግባቡ መከታተል ይገባቸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.774,12.774,0.0,12.774,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e5adbf39dea,train,እነዚህ ተቋማት በአንድ ማዕከል ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠታቸው እንግልት፣ አላስፈላጊ ወጪና ጊዜ በመቆጠብ ተጠቃሚ እንዳደረጋቸውም ተገልጋዮች ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.854,10.033,0.383,10.854,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cd99dab80f0,train,በሌላኛው መርሃ ግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከድሬዳዋ ከተማ በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_21eb5b9af2e3,am,7.213,6.028,0.377,7.213,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_84702d84fb67,train,የሚሰበሰበው ሃብት እያደገ ሲሄድ የማይበገር የጤና ስርዓትን በመገንባት የሕብረተሰቡን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በየደረጃው ያለው የዘርፉ አካላት የድርሻቸውን እንዲወጡም አሳስበዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.373,10.803,0.0,11.373,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_67c3625deb05,train,በገደብ ወረዳ የሃርሙፎ ቀበሌ ነዋሪ አርሶ አደር ናትናኤል ዶሪ ከእርሻ ስራ ጎን ለጎን የወተት ላሞችና በጎች እርባታ የኑሮ መሰረታቸው መሆኑን አንስተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.213,10.316,0.0,11.213,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dbc765091320,train,በዘርፉ በእውቀት የበቃ ትውልድ ከማፍራት ባለፈ በጥናትና ምርምር፣ በማህበረሰብ አገልግሎትና በሀገር ግንባታ የድርሻውን እየተወጣ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.454,8.869,0.0,10.454,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c22853bedad,train,መምህራንና ቤተሰቦቿ ለሴት ተማሪዎች የአዳር ጥናት በማዘጋጀት፣ የማጠናከሪያ ትምህርት በመስጠትና የመርጃ መጻህፍት በማሟላት እገዛ ማድረጋቸውን ተናግራለች።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.293,9.771,0.0,10.293,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8bc05d4817c1,train,በማዕከሉ አገልግሎት እየሰጡ ካሉ ተቋማት የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ባለሙያ እንዳሻው ኤራንጎ ቀደም ሲል ደንበኞች ቲን ቁጥር ለማግኘት ወደ ባለስልጣኑ ሲመጡ አሻራ ሰጥተው የፋይዳ መታወቂያ እንዲያወጡ ኢትዮ ቴሌኮም እንልካቸው ነበር ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,18.053,15.278,0.45,18.053,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13bb03040bc5,train,የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች እና ማህበረሰብ ስልጠናውን እንዲከታተሉ ለማድረግ ሲሰራ መቆየቱን አስታውሰው በዚህም ስልጠናውን የተከታተሉ ተማሪዎችና ሰራተኞች ቁጥር ከ2ሺህ 800 መሻገሩን ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.133,11.292,0.0,12.133,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd58cb8ce791,train,ሦስት ሺህ መፅሐፍት የለገሰው የሐረማያ ዩኒቨርስቲ በቀጣይም አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የገለፁት የዩኒቨርስቲው የቤተ-መፅሐፍትና መረጃ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ተወካይ አቶ ግርማ ብዙ ናቸው ።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.014,10.972,0.0,12.014,-32.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2eb92639b32d,train,የመውጫ ፈተናውን ውጤት በጥናት በማረጋገጥ በቀጣይ መሠራት ያለበትን ሥራ በመለየትና የአፈጻጸም ወጥነትን ለማረጋገጥ እየተጠና መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.813,8.821,0.398,9.813,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a459e279c95,train,በዚህም ዘርፉን በመሰረተ ልማት፣በአደረጃጀት እንዲሁም በስርዓተ ትምህርት በማካተት ውጤታማ ስራ መሰራቱን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,7.293,6.982,0.0,7.293,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_013461e508df,train,በአውደ ጥናቱ ጥልቅ እውቀት ማግኘታቸውን የገለጹት ደግሞ በኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን የጨረራና ኒውክሊየር ቴክኖሎጂ የማሳወቅ እና ፈቃድ አሰጣጥ መሪ ስራ አስፈጻሚ ስሩር ከድር ናቸው።,spk_21eb5b9af2e3,am,15.053,13.965,0.0,15.053,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a504ff9ee26d,train,በነፃ እየተሰጠ የሚገኘው የቴክኖሎጂ ስልጠና የትኛውንም ነዋሪ ተጠቃሚ የሚያደርግና በቴክኖሎጂ ዘርፍ ብቁና ተወዳዳሪ ዜጋ ለመፍጠር እንደሚያስችል አቶ አሸናፊ አክለው ተናግረዋል ።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.174,10.249,0.34,11.174,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2fd2a44385fb,train,ቀደም ሲል ለኮሚሽኑ  የሚደረጉ የስልክ ጥሪዎች በማኑዋል ይከናወን እንደነበር ገልጸው ይህም ወደ አውቶማቲክ ሲስተም ተቀይሯል ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.414,7.546,0.524,9.414,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b461df881a40,train,የሀገር ሽማግሌዎቹ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በህዘብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት የሀገር ሽማግሌዎች ሚናቸውን እንዲወጡ ያቀረቡትን ጥሪ ተቀብለው ወደ ትግራይ ክልል በመሄድ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማነጋገር የሰላም ጥሪ ማቅረባቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_21eb5b9af2e3,am,14.973,14.186,0.0,14.973,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4d301114086,train,ዜጎች የቅድመ ምርመራ ባህልን በማሳደግ የጤና ሁኔታቸውን በየጊዜው መከታተል እንደሚጠበቅባቸው የጤና ባለሙያዎች ገለጹ።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.733,8.323,0.0,9.733,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f339c498eb49,train,በሚችሉት ሁሉ ድጋፋቸውን በማጠናከር ለመንግስት የልማት ጥሪ ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውንም ነው ያረጋገጡት።,spk_21eb5b9af2e3,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a40140bb9e13,train,የኢንተርፕርነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ሀሰን ሁሴን(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ የኢንተርፕርነርሽፕ ሁነቶችን በማዘጋጀት ብራዚልን በመቅደም ከዓለም አንደኛ ሆናለች ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.653,9.626,0.0,10.653,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d91e3be5684f,train,ይሁን እንጂ ኢትዮጵያ ኢንተርፕርነርሽፕን የመንግስቷ መለያ ማድረግ የሚያስችሉ ተቋማትን የገነባችው፣ ሕጎችን ያወጣችው ባለፉት ሰባት ዓመታት ነው ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.133,8.5,0.0,10.133,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16514fd8b7a3,train,ይህንን ክፍተት ለመሙላት የትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በየአካባቢያቸው የሚገኙ ጥበቦችን መለየትና መሰነድ በሚችሉባቸው ዘዴዎች ላይ ያተኮረ ስልጠና እያካሄደ ይገኛል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.774,9.886,0.719,11.774,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df30c58f9e1d,train,በተለይ በዞኑ የንጹህ መጠጥ ውሃ ተቋማት ገቢ የማመንጨት አቅማቸውን በማሳደግ ዘላቂ አቅርቦትን ከማረጋገጥ ባለፈ ተደራሽነታቸውን ለማስፋት በትኩረት እየተሠራ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.014,10.557,0.0,12.014,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_98c14fdd4690,train,የክልሉን የልማት ፕሮጀክቶች ለማሳካት ጠቅላይ መምሪያው ከመከላከያ ሰራዊት፣ ከፌዴራል ፖሊስና ከክልሉ የጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት በተወሰደ ህግ የማስከበር ስራ ተግባር ሰላምን እያረጋገጠ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡,spk_21eb5b9af2e3,am,13.213,11.908,0.0,13.213,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db2db4ea2489,train,በምትሰማሩበት የትኛውም መስክ ሀገርና ህዝብን በቅንነትና በታማኝነት ለማገልገል መዘጋጀት አለባችሁ ያሉት ሚኒስትሯ ከጠባቂነት ይልቅ ስራ ፈጣሪ መሆን ይገባችኋል ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.373,11.981,0.0,12.373,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_370d0c55a123,train,ፕሮግራሙ በከተሞች የሚኖሩ መስራት የሚችሉ ዜጎች የምግብ ዋስትናቸውን በሚያረጋግጡ የልማት ሥራዎች ላይ ተሳትፈው ገቢ እንዲኖራቸው እያደረገ መሆኑንም አብራርተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.813,9.223,0.309,10.813,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95d9e377439a,train,የጤና መድህን አገልግሎቱ በእጅ እንዳለ ጥሬ ገንዘብ ነው የሚሉት አቶ ይስሀቅ እርሳቸውን ጨምሮ የስኳርና የደም ግፊት ታካሚ የሆኑት ባለቤታቸውና ልጆቻቸው በአነስተኛ ዓመታዊ ክፍያ ያለስጋት መታከም እንዳስቻላቸው ተናግረዋል፡፡,spk_21eb5b9af2e3,am,14.934,13.665,0.607,14.934,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dbc5af49fcb7,train,በሌላ በኩል ኮሚሽነሩ እንደገለጹት አደጋን የመከላከል ስራውን አለምአቀፍ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ በቴክኖሎጂ ለመደገፍ እየተሰራ ነው።,spk_21eb5b9af2e3,am,7.934,7.457,0.0,7.934,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee515c6068d3,train,እስካሁን ባለው ሂደት 68 መምህራንና ከ730 በላይ የአስተዳደር ሰራተኞች ስልጠናውን ማጠናቀቃቸውንም ጠቅሰዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.414,7.397,0.408,8.414,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ea00bf9cf88,train,በሽኝቱ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ስላሴ፣የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) ፣የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን ጨምሮ ሚኒስትሮችና የመንግሥት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡,spk_21eb5b9af2e3,am,18.634,15.999,0.0,18.634,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86c5054b71f4,train,የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ዜጎች ከተረጅነት ወደ አምራችነት በማሸጋገር በኩል አበረታች ውጤት እየተመዘገበበት መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.534,11.197,0.0,11.534,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d8125f257fe,train,ሕብረተሰቡ የሰላም ባለቤትነቱን በተግባር እንዲያፀና እንደ ሀይማኖት አባት የሰላምን ዋጋ በማስገንዘብ ሚናቸውን እንደሚወጡ ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.614,8.859,0.0,9.614,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_521d236cb268,train,በዩኒቨርሲቲው የኤሌክትሪካልና ኮምፒውተር ምህንድስና ተማሪ ሰለሞን ታረቀኝ የኮደርስ ስልጠና ለትምህርቱ እገዛ እንደሚያደርግለት ገልጿል።,spk_21eb5b9af2e3,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_d273090b8531,train,በዞኑ የይርጋጨፌ ወረዳ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሰብስቤ ታምሩ በበኩላቸው በወረዳው ባለፈው አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ 12 አዲስ የምንጭ ማጓልበትን ጨምሮ 470 የውሃ ተቋማት በሙሉ አቅማቸው እንዲሰሩ መደረጉ የንጹህ ውሃ ተደራሽነትን አስፍቷል።,spk_21eb5b9af2e3,am,19.573,16.393,0.452,19.573,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b65faf0ff436,train,የማዕከሉ አገልግሎት ረጅም ውረፋ ከማስቀረት ባለፈ የተገልጋይን እንግልትና የሚባክን ጊዜ ማስቀረቱን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.493,7.107,0.421,8.493,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9522aba2d726,train,በኢትዮጵያ የሚወሰን ሳይሆን ድንበር ተሻጋሪ ሥራ ጀምረናል ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የመጨረሻ ግባችን አይበገሬ ማህበረሰብ፣ ዜጋና ሀገር መገንባት ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.573,10.488,0.343,11.573,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b428dfeea6f,train,ዛሬ ደግሞ ለአምስት ሺሕ ተማሪዎች የትምሕርት ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረግ የ2018 ዓ.ም የትምሕርት ዘመን አጀማመርን የተሳካ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.293,9.939,0.0,10.293,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dc975795311,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ በዚሁ ወቅት፤ ጥበብን ለአሰባሳቢ ትርክት እና ብሔራዊ ጥቅም መጠበቅ መጠቀም እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.293,8.981,0.313,9.293,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_684c16ccafef,train,"ፕሮጀክቱ ""ትውልድ ይማር፣ ትውልድ ይሰልጥን፣ ከዓለም ጋር ይፎካከር"" በሚል እሳቤ ወጣቶች የቴክኖሎጂ እውቀታቸውን በማዳበር በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እና ብቁ ማድረግ የሚያስችል ነው።",spk_21eb5b9af2e3,am,11.774,9.881,0.0,11.774,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_5a194c5292cd,train,በ1961 ዓ.ም  የተመሰረተው  የአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል  ከጋሞ፣ ከጎፋ፣ ከባስኬቶ፣ ከጋርዱላ፣ ከኮንሶ፣ ከቡርጂ፣ ከኮሬ፣ ከአሪ እና ከደቡብ ኦሞ ዞኖች እንዲሁም ከከፊል ኦሮሚያ እና ከሲዳማ ክልሎች ለሚመጡ ተገልጋዮች አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።,spk_21eb5b9af2e3,am,19.573,19.02,0.0,19.573,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_444a967b63b4,train,ከበር ጀምሮ ጥሩ መስተንግዶ ማግኘታቸውን ጠቁመው፣ ማዕከሉ ከቀበሌ ጀምሮ ወደ ተለያዩ ተቋማት ሲመላለሱ ሲገጥማቸው የነበረን እንግልት የበዛበት አሰራርን ማስቀረቱንና ባገኙት አገልግሎት መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,13.813,12.36,0.0,13.813,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9da2aa71a624,train,ባለትዳር እና የሦስት ልጆች አባት የነበሩት አቶ አብዱራህማን ሩቤ በመልካም ስብዕናቸው እና በስራ ትጋታቸው ምስጉን ነበሩ፡፡,spk_21eb5b9af2e3,am,8.174,7.044,0.433,8.174,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d154e7c4941d,train,ኢትዮጵያ የሀሳብ ብዝሃነት ጸጋ ለሀሳብ ፈጠራ ወሳኝ መሆኑን በማንሳት፤ የኢንተርፕርነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት ጠባቂነትን አስወግዶ በሀሳብ ሀብት መፍጠር እንደሚቻል በተግባር አሳይቷል ነው ያሉት።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.973,10.45,0.397,11.973,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf8a0ccfdfeb,train,በወረዳው ዱመርሶ ቀበሌ የሚጀመረው ሞዴል የገጠር ኮሪደር ልማት በማስመልከት ዛሬ ከአካባቢው ነዋሪዎች ጋር  ውይይት ተካሂዷል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.213,7.867,0.346,8.213,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24cc23695b12,train,በኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ዓመታት ኢንተርፕርነርሽፕን የመንግስት መለያ ማድረግ የሚያስችሉ ተቋማትና ሕጎች መተግበራቸውን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ።,spk_21eb5b9af2e3,am,11.254,9.615,0.327,11.254,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c62eb1b4472,train,አካባቢን ከበካይ ፕላስቲክን ጨምሮ  ደረቅም ሆነ ፈሳሻ ቆሻሻዎችን በዘመናዊ መንገድ በማስወገድ የፅዱ ኢትዮጰያ መረሃ ግብርን በዞኑ ከተሞች ተግባራዊ   ለማድረግ ትኩረት መሰጠቱ ተመልክቷል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.414,11.494,0.45,12.414,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52e7774ef07a,train,ፎረሙ በጌዴኦ ዞን ቡሌና ራጴ ወረዳዎች በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የዓይነትና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.133,9.178,0.0,10.133,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc845cc1429b,train,በአገልግሎቱ ማስጀመሪያ ስነ ስርአት ላይ የተገኙት የአፋር ክልል ጤና ቢሮ ኀላፊ አቶ ያሲን ሃቢብ እንደተናገሩት በክልሉ የጤና አገልግሎትን ጥራትና ተደራሽነት በማረጋገጥ የተገልጋዩን እርካታ ለማሳደግ እየተሰራ ነው።,spk_21eb5b9af2e3,am,13.454,12.735,0.0,13.454,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c58228b18487,train,ህብረተሰቡ ደም የመለገስ በጎ ስራን ባህል በማድረግ ህይወት መታደጉን መቀጠል እንዳለበት የጎባ ደም ባንክ አመለከተ።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.334,8.066,0.0,9.334,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce218272fa0a,train,ግንባታዎች ከወንዝ ዳርቻዎች 30 ሜትር ርቀት ላይ እንዲገነቡ መደረጉና በወንዝ አካባቢዎች የሚኖሩ ሰዎች በመነሳታቸው አደጋን ለመከላከል አስተዋጽኦ የጎላ ነው ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.733,10.342,0.0,10.733,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6b16f8c02ee,train,በዚሕም በተለይ ስኳርና ደም ግፊት፣የማህጸንና ጽንስ፣ የቆዳ፣ የዓይን፣ የተመላላሽ፣ የስነ-አዕምሮና ሌሎች ምርመራና ሕክምና አገልግሎት ይሰጣል ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,12.014,9.876,0.0,12.014,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e81a08c3813c,train,የአብርሆት ቤተ መፅሐፍት ምክትል ዳይሬክተር ሜሮን ደሳለኝ፣ እስካሁን ለቤተ መጽሐፍቱ ከተለገሰው መፅሐፍት ባሻገር ቤተ መፅሐፍቱ በሙሉ አቅሙ ስራ እንዲጀምር የቴክኖሎጂ እና የቴክኒክ ድጋፍ ይደረጋል ብለዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,14.094,14.094,0.0,14.094,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a436b959fb7c,train,የተማሪዎቹን ተወዳዳሪነት ለማሻሻል ኮምፒውተርና መሰል የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶችን የማስፋት ሥራ እንደሚከናወንም አስታውቀዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,7.894,7.081,0.356,7.894,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3af806e6b77,train,በክልሉ በርካታ ህዝብ ኑሮውን በተራራማና ተዳፋት በሆኑ አካባቢዎች መመስረቱን አንስተው ይህም የተፈጥሮ አደጋ ተጋላጭነት እንዲጨምር ምክንያት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,10.293,9.378,0.0,10.293,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b2eb17fd9fe,train,የድሬደዋ አስተዳደር የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የዳታ አጠናቃሪ  አቶ ከድር ሙስጠፋ  እና  ስልጠናው የቴክኖሎጂ ክህሎትና ዕውቀታቸውን በማጎልበት በስራቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ማስቻሉን ገልጸዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,14.414,12.697,0.678,14.414,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5388dd5a4d4,train,የሚሰጡ አገልግሎቶች ዲጂታል እንዲሆኑ መደረጉ ብልሹ አሰራርን ለማስቀረትና ፈጣን አገልግሎት መስጠት የሚያስችል መሆኑንም አንስተዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,8.893,8.122,0.0,8.893,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13fe7b9abc91,train,የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግሥት ሀሚድ፥ በኤክስፖው ከ15 ሺህ በላይ ታዳሚዎች መሣተፋቸውን ተናግረዋል።,spk_21eb5b9af2e3,am,9.653,8.513,0.0,9.653,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e38b8bcf871f,train,ለመሬት መንሸራተት፣ ናዳ እና ጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ በስምንት ዞኖች የሚገኙ አካባቢዎች ተለይተው የቅድመ ጥንቃቄ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።,spk_21eb5b9af2e3,am,13.614,12.219,0.313,13.614,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1c67b393f78,train,ለአብነትም በአዲስ አበባ ከማዕከል እስከ ወረዳ ትስስር መፍጠር የተቻለ ሲሆን፣ ለስራው የሚያገለግሉ መተግበሪያዎችም በሀገር ውስጥ አቅም የለሙ ናቸው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_7362b25fbddf,am,10.893,10.543,0.0,10.893,-15.7,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_46e67fc6883f,train,በተጨማሪም በአካበቢው በሚገኙ 2ተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ዲጂታልና ቨርቹዋል ቤተ-ሙከራዎችን በማደራጀት ለሒሳብ ትምህርት ልዩ ዝንባሌ ያላቸውን ተማሪዎች ለማፍራት በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7362b25fbddf,am,12.387,12.075,0.311,12.387,-15.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bbf8148ec81d,train,በኦሮሚያ ክልል ሞጆ እና አዳማን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች የ14 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ በመገባደድ ላይ መሆኑን እና በቅርቡ ለአገልግሎት እንደሚበቁ የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ።,spk_7362b25fbddf,am,14.232,13.187,0.0,14.232,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_88286b727514,train,እንደ ቡድን መሪው ገላጸ ኢትዮጵያ ያላትን የተፈጥሮ ሃብት በመጠቀም ቁስልን ለማከም እንዲሁም ለቆዳ እንክብካቤ የሚውሉ ምርቶችን በአገር ውስጥ ለማምረት የሚያግዙ ንጥረ ነገሮችን ማዕከሉ በምርምር እያወጣ ይገኛል።,spk_7362b25fbddf,am,11.931,11.625,0.0,11.931,-15.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f307cdc36a71,train,በኢንሳ የተጀመረውና ተጠናክሮ የቀጠለው የሰመር ካምፕ፣ በአብርሆት ቤተመጽሀፍት በየዓመቱ የሚሰናዳው የሮቦት ውድድር እና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በቅርቡ ያስጀመረው የስታርታፕ መሰረተ ልማት የተሟላለት ህንጻ ለዚህ ማሳያ ነው ብለዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,15.813,15.813,0.0,15.813,-15.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_efa6bb8b969c,train,ኢትዮጵያ በሰው ሰራሽ አስተውሎት፣ በኮዲንግና መሰል ዲጂታል ዘርፎች በርካታ ተግባራትን እያከናወነች መሆኑን ጠቅሰው በዘርፉም ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ሒሳብን ከመማሪያ ክፍል ወደ ማህበረሰብ ለውጥ ማሸጋገር ይገባል ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,13.629,13.629,0.0,13.629,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_de6ed1cfc5b9,train,የጋምቤላ ከተማ የሀገር ሽማግሌ አቶ ኡዶል አጉዋ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት፥የኦሮሞ ህዝብ ባህሉንና ወጉን አስጠብቆ ለትውልድ ለማስተላለፍ ከሚያስችሉት ባህላዊ ሀብቶች መካከል አንዱ የኢሬቻ በዓል።,spk_7362b25fbddf,am,13.51,13.2,0.0,13.51,-17.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed9a273d01e2,train,በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ አስደናቂ የግንባታ ለውጥ እና ዘመናዊ የመሥሪያ ሥፍራ ጥበብን በማሳየት ለሠራተኞቹ እጅግ ምቹ የሆነ ስፍራንም መፍጠር ችሏል ነው ያሉት።,spk_7362b25fbddf,am,10.693,10.276,0.0,10.693,-16.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d51a5fabad29,train,በመማሪያ ክፍሎች ግንባታ ላይ መምህራንም ከህዝብና ከበጎ ፈቃደኞች ጋር በመተባበር በጉልበትና በገንዘብ ድጋፍ በማድረግ መሳተፋቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,9.827,8.986,0.0,9.827,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6599196801db,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚህ ወቅት፤ ሁለቱ ስትራቴጂ ዕቅዶች የዓለም አቀፍ የጤና ህግጋትና የኢትዮጵያን ልምድ መሰረት አድርገው የተዘጋጁ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_7362b25fbddf,am,10.352,10.046,0.0,10.352,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_68cbed3de51d,train,የኒውሮ ቀዶ ህክምና ተማሪው ሩዋንዳዊው ዶክተር ሙሂር ፍራንክ ኮሌጁ አስፈላጊ በሆኑ የህክምና ግብዓቶችና ብቁ መምህራን በመደራጀት ብቁ እውቀት እየሰጣቸው መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,12.387,11.951,0.0,12.387,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc1308a931a3,train,ስልጠናው ለሀገሩ ዜጎች የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚያስችለውም ጠቁሟል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,5.384,5.384,0.0,5.384,-18.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dee8802be0ff,train,“የዳታ ማዕከላት በነገ ዲጂታል መሰረተ ልማቶች ግንባታ ውስጥ ያላቸው ቁልፍ ሚና” የአውደ ርዕዩ መሪ ሀሳብ ነው።,spk_7362b25fbddf,am,6.512,6.512,0.0,6.512,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_897276ae9283,train,ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረውን ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተሟላ መንገድ በድምቀት ለማክበር ተገቢው ዝግጅት መደረጉንና ለዚህ ማስፈፀሚያ የሚሆን ዝርዝር ዕቅድ መዘጋጀቱንም አመልክተዋል።,spk_7362b25fbddf,am,11.181,10.629,0.0,11.181,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_250ce80c2bc3,train,ወይዘሮ ዘሃራ መሀመድ በበኩላቸው ባገኙት አገልግሎት መደሰታቸውን ገልጸው የሚሰጠው አገልግሎት ከነበረው በእጅጉ መሻሻሉን ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,8.688,8.688,0.0,8.688,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a539c8b22f3c,train,በመድረኩ የተሳተፉት ሚኒስትር ዴኤታው ኢትዮጵያ የዲጂታል ውህደት በመፍጠር በኩል  ጠንካራ የዲጂታል ግስጋሴ ላይ መሆኗን ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,7.451,7.451,0.0,7.451,-15.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_e6ff78fd4cb1,train,በሌላ በኩል የቡና ኤክስፖርት በ3 እጥፍ ማደጉን በመግለጽ ይህንን በዲጂታል ማገዝና እሴት ጨምሮ መላክ እንደሚገባ እና ለዚህም መንግስት አበክሮ እንደሚሰራ አረጋግጠዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,11.973,11.973,0.0,11.973,-15.4,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_89b81179e721,train,ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ብቻ ሳይሆን የመላው ኢትዮጵያዊያን በዓል መሆኑን የመልካ ባሮ ኢሬቻ ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,6.627,6.314,0.313,6.627,-16.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a32ef3d6f34a,train,በኢትዮጵያ የተሰጠን ነፃ የህክምና ትምህርት የሀገራችንን የጤና ስርዓት ለማጎልበትና ቀጣናዊ ትስስርን ለማጠናከር ይረዳል ሲሉ በኢትዮጵያ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ያሉ የጎረቤት ሀገራት ተማሪዎች ገለጹ።,spk_7362b25fbddf,am,13.851,13.851,0.0,13.851,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03f0c4f13a6a,train,በክላውድ ኮምፒውቲንግ፣ ትላልቅ የመረጃ ቋቶች፣ የመረጃ ፍለጋ፣ ሮቦቲክስ እና ኢመርሲቭ ቴክኖሎጂዎች አቅሙን በማጎልበት ላይ ይገኛል ሲሉም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት አስታውቀዋል።,spk_7362b25fbddf,am,13.592,13.592,0.0,13.592,-18.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_05811ec60e02,train,የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ፕሮግራሞቹ ገቢራዊ እንዲሆኑ ለማድረግ በቁርጠኝነት እንደሚሰራም አረጋግጠዋል።,spk_7362b25fbddf,am,6.171,6.171,0.0,6.171,-17.3,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_0f3609eb61fa,train,ሪፎርሙ በመንግስት ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶች የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመቅረፍና የልማት ግቦች እንዲሳኩ በማድረግ ረገድ መሰረት እንደሚጥል አስረድተዋል።,spk_7362b25fbddf,am,9.371,9.037,0.0,9.371,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a8f05307f962,train,የዊልቸር ድጋፉ ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል ወይዘሮ እተዬ ካሳና አቶ ማሩ መንግስቴ በሰጡት አስተያየት  ፤ በተፈጥሮ አደጋ ለረጅም ዓመታት በቤት ውስጥ ለመቀመጥ መገደዳቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,12.528,11.845,0.0,12.528,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03e718276dbb,train,ስልጠናው መደበኛ ስራውን ለማሳደግና በትርፍ ጊዜው የጀመረውን ስራ ውጤታማ ለማድረግ አቅም እንደፈጠረለት ተናግሯል።,spk_7362b25fbddf,am,8.091,8.091,0.0,8.091,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0383f70be41f,train,ተቋሙ በአምስት አመታት ጊዜ ውስጥ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ሕይወታችንን በፍጥነት በመቅረጽ ውስጥ ያለውን ስፍራ በሚያንፀባርቅ እና ሀገራችንም በዚህ አለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ውድድር በንቁነት መሳተፏን በሚያረጋግጥ መንገድ ከፍታ ላይ ደርሷል ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,15.373,15.373,0.0,15.373,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_58651e4a8c4b,train,የተቋሙ የአገልግሎት አሰጣጥ በቴክኖሎጂ የታገዘ እና ቀልጣፋ በመሆኑ ጥሩ አገልግሎት ማግኘታቸውን የገለጹት ደግሞ አቶ አንዋር አህመድ ናቸው።,spk_7362b25fbddf,am,8.885,8.535,0.0,8.885,-15.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03417bfa1ab3,train,የአዶላ ከተማ ነዋሪ መምህር ድሪባ ሁንዴሳ ፤ የትምህርት ቤቶቹ ደረጃ መሻሻል የተማሪዎችን የትምህርት አቀባበል ለመጨመር የራሱ ድርሻ አለው ብለዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e6fd3029e929,train,አክለውም፥ ከ54 ሚሊዮን በላይ የቴሌብር ተጠቃሚዎች መኖራቸውን እና 4.6 ትሪሊዮን ብር የግብይት መጠን መፈጸሙ ኢትዮጵያ በፋይናንሺያል አካታችነት ያላትን ተነሳሽነት ያሳያል ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,11.973,11.973,0.0,11.973,-15.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3462716f51dd,train,በመረዳዳት እና በመቀናጀት የትኛውንም ችግር መፍታት እንደሚቻል በተግባር እየታየ ነው ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ።,spk_7362b25fbddf,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-18.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cd6b10ca4d57,train,የክትባት ዘመቻውን በይፋ ያስጀመሩት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አጉኔ አሾሌ፣ የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ምንተስኖት መልካ (ዶ/ር) እና የአሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብርሃም አታ ናቸው።,spk_7362b25fbddf,am,16.71,16.409,0.0,16.71,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_558246330b6b,train,በክልሉ የህዝብን ተጠቃሚነት እና የመልማት ጥያቄዎችን መሰረት ያደረጉ በርካታ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት እየበቁ ይገኛሉ።,spk_7362b25fbddf,am,7.192,7.192,0.0,7.192,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a49c3e18cf90,train,በተለይ ከታችኛው የትምህርት እርከን ጀምሮ የፈጠራ ስራዎችን በማውጣትና በማወዳደር የላቁትን ማበልጸግ መቻሉን ጠቅሰዋል።,spk_7362b25fbddf,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_57aab76ec5d2,train,ከአስተያየት ሰጪዎች መካከል አቶ ከበደ ወልደጊዮርጊስ እንዳሉት ተቋሙ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዞ እየሰጠ ባለው ቀልጣፋ አገልግሎት በመታገዝ በአጭር ጊዜ ጉዳያቸውን አጠናቀው መመለስ ችለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,10.805,10.485,0.0,10.805,-15.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dbe1199ca33b,train,ጽሕፈት ቤቱ ካበረከታቸው ውስጥ 20 የአካል ጉዳተኞች ዊልቸር ጨምሮ ለሁለት ትምህርት ቤቶች የሚኒ ሚዲያ ቁሳቁሶችና ለ20 የስፖርት ፕሮጀክቶች ስፖርት ቁሳቁሶች ይገኙበታል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,12.461,12.461,0.0,12.461,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f26eb23fa78d,train,ክትባቱ ከዛሬ ጀምሮ ለአራት ቀናት በሁሉም የክልል አካባቢዎች ቤት ለቤት በመዘዋወር እንደሚሰጥም ተናግረዋል ።,spk_7362b25fbddf,am,8.547,8.039,0.0,8.547,-17.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_f05d97b1be6f,train,የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት ለአካል ጉዳተኞች  የሚያገለግሉ ዊልቸሮችና የስፖርት ትጥቆችን ለጎንደር ከተማ አስተዳደር አስረከበ፡፡,spk_7362b25fbddf,am,7.75,7.75,0.0,7.75,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_23919114e885,train,በተለይም በሒሳብና በሳይንስ ትምህርት ዘርፍ ብቁ ታዳጊዎችን ለማፍራት በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው በዚህ ረገድ ኦሎምፒያዱ በዩኒቨርሲቲው መካሄዱ ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7362b25fbddf,am,12.23,12.23,0.0,12.23,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa95519151d6,train,እንዲሁም  ከ19 ሚሊዮን በላይ ዜጎች በዲጂታል መታወቂያ ስርዓት መመዝገባቸውን ጠቅሰዋል።,spk_7362b25fbddf,am,5.309,5.309,0.0,5.309,-15.7,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_e602e822b6e5,train,ዩኒቨርሲቲው በተግባር ሳይንስ የትኩረት ዘርፍ ላይ መመደቡን ተከትሎ የተግባርና የፈጠራ ስራዎችን በምርምርና በጥናት ለማዳበር እየጣረ መሆኑን አንስተዋል።,spk_7362b25fbddf,am,9.371,9.371,0.0,9.371,-15.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_752315577cf5,train,በዞኑ የሚካሄደው የክትባት ዘመቻ ውጤታማ እንዲሆን የዞኑ አስተዳደር ድጋፍ እንደሚያደርግ ጠቁመው፣ ዘመቻው ውጤታማ እንዲሆን ሁሉም የበኩሉን መወጣት አለበት ሲሉ አሳስበዋል።,spk_7362b25fbddf,am,10.651,9.979,0.0,10.651,-18.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a12cd83e7b01,train,ዓለም አቀፍ አውደ ርዕዩ ሰው ሰራሽ አስተውሎት፣ ሳይበር ደህንነት፣ የጀማሪ ስራ ፈጣሪዎች ኢኖቬሽን፣ የጤና እና ባዮ ቴክኖሎጂዎች፣ ኮሙኒኬሽን፣ ሮቦቲክስ፣ የቀጣዩ ትውልድ ቴክኖሎጂዎች፣ የኮምፒዩተር ስርዓቶች እና ማሽኖችን ጨምሮ በርካታ ዘርፎችን ይዟል።,spk_7362b25fbddf,am,14.269,14.269,0.0,14.269,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b0f8f40a8626,train,በቀጣይም ጠንክሮ በመስራት በምስራቅ አፍሪካ የሀገሩን ስም ከማስጠራት ባሻገር የፈጠራ ስራዎችን በማከናወን የሒሳብ ትምህርትን የሕይወቱ አካል ለማድረግ እንደሚጥርም ተናግሯል።,spk_7362b25fbddf,am,10.693,10.088,0.305,10.693,-15.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ba1850519e1,train,በተጨማሪም የጤና ባለሙያዎች  ለሕብረተሰቡ ስለ ወባ በሽታ መንስኤ፣ መከላከያ መንገዶችና መደረግ ስላለበት ጥንቃቄ ትምሕርት እየሰጡ ናቸው ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,8.208,8.208,0.0,8.208,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4795d71eb0a8,train,የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ኢፋ ሙለታ በበኩላቸው፣ የሰዎች፣ እንስሳት፣ አካባቢና ዕፅዋት ጤና ማረጋገጥ የሁሉንም ጥረት የሚጠይቅ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,9.187,9.187,0.0,9.187,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fe6b874e3260,train,ከኢትዮ-ኮደርስ ኢንሼቲቭ ኮርሶች አራቱን ያጠናቀቀው ሌላው ሰልጣኝ ብርሃኑ ሽታነህ እንዳለው፥ የኢትዮ -ኮደርስ ኢንሼቲቭ ዜጎች ራሳቸውን ለማብቃት መልካም አጋጣሚ መሆኑን ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,12.23,11.89,0.34,12.23,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd33020ac226,train,በኢኮኖሚ አቅም እጥረት ምክንያት የዊልቸር ተጠቃሚ መሆን ሳይችሉ መቆየታቸውን ጠቁመው፤  የተደረገላቸው የዊልቸር ድጋፍ ተንቀሳቀስው በመስራት ራሳቸውን ለመቻል እንደሚያግዛቸው ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,10.992,10.992,0.0,10.992,-18.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9023d4716bfa,train,ሁለቱ ተቋማት ባወጡት የጋራ መግለጫ ፋይዳ ዲጂታል የማንነት መረጃ ከሁሉም ባንኮች የደንበኞች ባንክ ሂሳብ ቁጥር ጋር የማጣመር (Harmonization) ስራን በይፋ መጀመሩን ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,12.725,12.414,0.0,12.725,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_882de73b878f,train,ከዘመቻው ጎን ለጎን  የሥርዓተ ምግብ ጉድለት ያለባቸው ነፍሰ ጡር እናቶችን እንዲሁም ቆልማማ እግር ያላቸው ሕጻናትን በመለየት ነጻ የሕክምና አገልግሎት እንደሚሰጥም ዳይሬክተሩ አመላክተዋል።,spk_7362b25fbddf,am,12.571,11.989,0.582,12.571,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0e66aa6e49ce,train,በዚህም መሰረት የሞጆና አዳማ ዘጠኝ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች መካከል የአራቱ ግንባታ ተጠናቆ በሙከራ ሂደት ላይ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,10.352,10.352,0.0,10.352,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5f76103c1960,train,የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሀሚድ ከክረምት የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በኋላ ከሰልጣኞች ጋር በመሆን አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,11.107,10.711,0.0,11.107,-15.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eaf0bfccfcd0,train,በትምህርት ሚኒስቴር የሒሳብ፣ የሳይንስና ስነ-ጥብብ ማበልጸጊያ ዴስክ ተወካይ ተስፋ ተዘራ እንዳሉት በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በሒሳብና ሳይንስ ልዩ ተሰጥዖና ዝንባሌ ያላቸውን ተማሪዎች የመለየትና የማብቃት ተግባር በቅንጅት እየተከናወነ ነው።,spk_7362b25fbddf,am,15.211,14.888,0.323,15.211,-15.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0087e1861368,train,በዘመቻው ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ከ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ሕጻናት ክትባቱ እንደሚሰጥ ገልጸው፣ ሕጻናቱ ከዚህ ቀደም ክትባቱን ቢወስዱም ባይወስዱም በዚህ ዙር መከተብ እንዳለባቸው አስታውቀዋል።,spk_7362b25fbddf,am,15.131,15.131,0.0,15.131,-18.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff2e227a5482,train,ተቋሙ በአጠቃላይ ከወረቀት ወደ ዲጂታላይዜሽን የሚያደርገው ሽግግር በተሳካ ሁኔታ እየሄደ እንደሚገኝም አስታውቀዋል።,spk_7362b25fbddf,am,8.688,8.339,0.0,8.688,-15.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c34bca7c509,train,የሐረሪ  ክልል ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ኃላፊና የፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ አስተባባሪ አቶ አርሰላን አብዲ ፤ በክልሉ እስካሁን 263ሺህ ዜጎች  የፋይዳ መታወቂያ ተመዝግበው መውሰዳቸውንና ይህም ከእቅዱ በላይ ማሳካት መቻሉን ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,16.112,15.564,0.0,16.112,-16.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_edfd9aeb8578,train,ከኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ሰልጣኝ ያኔት ተስፋዬ፤ በፕሮግራሙ ያገኘው እድል ያለውን አቅም በማውጣት ህልሙን ለመኖር እድል የሚፈጥር መሆኑን ተናግሯል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,9.261,9.261,0.0,9.261,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca26009ac1ab,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በክልሉ የንፁህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማስፋት በርካታ ፕሮጀክቶች ተገንብተው አገልግሎት መስጠታቸውን ያስታወሱት ሃላፊዋ ሌሎች በግንባታ ሂደት ላይ የነበሩም እየተገባደዱ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,14.733,13.988,0.0,14.733,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_deca242a5e28,train,በአሁኑ ወቅት የውሃውኔ ለቦሌ፣ ዳቤ፣ አባገዳና ደንበለ ከፍለ ከተሞች ከ300 ሺህ በላይ ነዋሪዎች የተሻለ የውሃ አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን ጠቅሰው በቀጣይ ሌሎች አካባቢዎችም ተጠቃሚ ይሆናሉ ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_7362b25fbddf,am,16.829,15.318,0.0,16.829,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_abd0abd782b2,train,በተመሳሳይ ሁሉም ባንኮች ለደንበኞቻቸው አዲስ የባንክ ሂሳብ ለመክፈትም ሆነ ከነባር ሂሳብ ጋር የማጣመር ስራን በመስራት ከVeriFayda 1 (old eKYC) ሙሉ በሙሉ ወደ VeriFayda 2 (new eKYC Service) መሸጋገር እንደሚኖርባቸው ባንኩ አሳስቧል።,spk_7362b25fbddf,am,19.464,19.122,0.342,19.464,-15.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_10cb666c00b2,train,ይህ የመረጃ ሥርዓቶችን የማጣመር ስራ ደንበኞች ባሉበት ቦታ ሆነው ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ገንዘብ ማስተላለፍ እንዲችሉ፣ በሀሰተኛ ሰነድ የራሳቸውን ሂሳብ ሌሎች ማንቀሳቀስ እንዳይችሉ፣ በቀላሉ የብድር አገልግሎትን ማግኘት እንዲችሉ እና በአንድ ፋይዳ መታወቂያ የሁሉንም ባንክ ሂሳብ መጠቀም እንዲያስችላቸው ተመላክቷል።,spk_7362b25fbddf,am,20.443,20.024,0.0,20.443,-15.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_65f81dd1aff5,train,የአጥር ዙሪያ፣ የክፍል ውስጥና የግቢ ንጽህና አጠባበቅ ሥራም የትምህርት ቤቶቹን ደረጃ የማሻሻል ሥራ አንዱ አካል እንደሆነ አመልክተዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,9.328,9.328,0.0,9.328,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d3368c325f91,train,ደቡብ ሱዳናዊው የኦርቶፔዲክና ትራኦማ ቀዶ ህክምና ስልጠና የአንደኛ ዓመት ተማሪ ዶክተር ሲስቶ ዶሚኒክ የህክምና ተማሪዎች ለተጨማሪ እውቀትና ክህሎት ኢትዮጵያን እየመረጧት መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,14.094,13.693,0.0,14.094,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bae8afc0caf4,train,የፖሊዮ በሽታን ለመከላከል ክትባቱን በአግባቡ መውሰድ እንደሚገባ ገልጸው ክትባቱ ዛሬ በዘመቻ መልክ መስጠት መጀመሩን ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,10.203,9.26,0.0,10.203,-18.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c9298f6937c7,train,እንደ አስተዳዳሪው ገለጻ ባለፉት ዓመታት ማህበረሰቡን በማሳተፍ የተሰጠው የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት በዞኑ በሽታውን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት አግዟል።,spk_7362b25fbddf,am,10.165,9.592,0.0,10.165,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0d4f04eb216c,train,በዚህም የክረምቱ መውጣት ተከትሎ ሊከሰት የሚችለውን  የወባ በሽታ ከወዲሁ አስቀድሞ ለመከላከል ለወባ ትንኝ መራቢያ ምቹ የሆነ  242 ሺሕ 515 ስኩየር ሜትር  ቦታ የማፋሰስ፣ የማዳፈን፣ የጠረጋና የማፅዳት ስራዎችን ማከናወን መቻሉን አንስረድተዋል።,spk_7362b25fbddf,am,17.168,15.307,0.0,17.168,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e275b61ad852,train,ዩኒቨርሲቲው ከውጭ የሚገባውን ንጥረ ነገር በምርምር በማውጣት በአገር ላይ የሚደርሰውን የምጣኔ ሀብት ጫና ለመቀነስና የማምረት አቅምን የበለጠ ለማሳደግ እየሰራ እንደሚገኝ አብራርተዋል።,spk_7362b25fbddf,am,10.31,10.31,0.0,10.31,-15.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6019f48b42f7,train,የአዳማ ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ አህመድ አብዱልጀሊል (ኢንጅነር) የሞጆ አዳማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ሙሉ ለሙሉ ወደ ስራ ሲገባ በአካባቢው የነበረውን የመጠጥ ውሃ ችግር የሚፈታ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7362b25fbddf,am,13.808,12.281,0.0,13.808,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4881252c8cdf,train,በዞኑ ከ43 ሺህ በላይ የመንግስት ሰራተኞች እንደሚገኙም ከመምሪያው የተገኘው መረጃ ያመላክታል።,spk_7362b25fbddf,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc5e725c7c84,train,በዚህ ክረምት ለአራተኛ ጊዜ ከተለያዩ የአገሪቷ ክፍሎች ለተወጣጡ 784 ታዳጊዎች ስልጠና መስጠት መጀመሩን አመላክተዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,9.072,8.652,0.0,9.072,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_530ab3ce430e,train,የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው ፤  የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት ከዚህ ቀደም በትምህርት ቤት ግንባታና በትምህርት ግብአት ማሟላት ድጋፎች ማድረጉን አስታውሰዋል።,spk_7362b25fbddf,am,12.387,12.387,0.0,12.387,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aa1e9cb47e85,train,የኢትዮጵያ ሒሳብ ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዚዳንት ሳሙኤል አሰፋ (ዶ/ር) በበኩላቸው ሒሳብ የቁጥር ቀመር ብቻ ሳይሆን ችግርን የሚፈታና የፈጠራ አቅምን ለማዳበር የሚያስችል ክህሎት ነው ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,11.032,11.032,0.0,11.032,-15.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e683cca87f7a,train,በሌላ በኩል እ.አ.አ እስከ 2028/29 የሚተገበረው ብሔራዊ የጤና ደህንነት መርሃ ግብር ቀጣይነት ያለው የጤና አጠባበቅ ስርዓት ለመገንባት የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል።,spk_7362b25fbddf,am,14.381,12.842,0.0,14.381,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e9fc1ecfb6bf,train,በመግለጫቸውም፤ ሠንደቅ ዓላማ የቀደሙ አባቶቻችን ለሀገራቸው ክብር ሲሉ በጀግንነት መስዋዕትነት የከፈሉበትና ነፃነትን ያጎናፀፈ አርማ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7362b25fbddf,am,12.048,11.11,0.423,12.048,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ea4e71a4ffdf,train,ቀደም ሲል ሁሉም ባንኮች አዲስ ሂሳብ ለመክፈት የ VeriFayda 1 ስርዓትን ሲጠቀሙ መቆየታቸውም ተመላክቷል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,6.768,6.768,0.0,6.768,-16.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b1a7686b8432,train,ዜጎች ሀሳብ ብቻ ይዘው በመምጣት ፕሮቶታይፕ ለመፍጠር፣ ለማባዛት ብሎም ከግሉ ዘርፍ ኢንቬስተሮች ጋር እንዲገናኙ እድል ያመቻቻል። እስከ አሁን 200 ሀሳብ ፈጣሪዎች በዚህ እድል ተጠቅመዋል ሲሉም አስታውቀዋል።,spk_7362b25fbddf,am,13.403,12.804,0.0,13.403,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dce6c90ef10c,train,የምርምር ውጤቶች መድሃኒት በአገር ውስጥ ለማምረት ከውጭ የሚገባውን ንጥረ ነገር በማስቀረት፣ የአገር ውስጥ የማምረት አቅምን ለማጠናከርና ተደራሽነትን ለማስፋት ትልቅ ፋይዳ አላቸው ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,10.693,10.693,0.0,10.693,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1ab0c433295e,train,ዩኒቨርሲቲው በሒሳብና ሳይንስ ትምህርቶች ላይ ውጤት ተኮር ተግባራትን እየከናወነ ነው ያሉት ደግሞ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ኤልያስ ዓለሙ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_7362b25fbddf,am,9.072,9.072,0.0,9.072,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_547b50b1af07,train,ሀገር ተረካቢ ታዳጊዎች ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ዝንባሌ ኖሯቸው እንዲያድጉ የሚያስችል ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።,spk_7362b25fbddf,am,10.608,10.608,0.0,10.608,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cd14b1d026bd,train,ቀደም ሲል ከወረፋ ጋር በተያያዘ ይታዩ የነበሩ ችግሮች አሁን ላይ መቀረፋቸውን ተናግረዋል።,spk_7362b25fbddf,am,5.987,5.987,0.0,5.987,-15.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0143cdc6bd8,train,ኢትዮጵያ ለሰዎች ደህንነት፣ ለብዝኃ ሕይወት ጥበቃ፣ ሥርዓት ምግብን ለማረጋገጥ፣ የጤና ስጋትን በዘላቂነት ለመቋቋም አካታች የአምስት ዓመት ብሔራዊ የአንድ ጤና ስትራቴጂያዊ ዕቅድን ቅድሚያ ሰጥታ አዘጋጅታለች።,spk_7362b25fbddf,am,14.645,14.321,0.0,14.645,-18.5,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_e03d8e0f967f,train,ባንኮች በዚህ መረጃ ጥምረት የደንበኞቻቸውን ትክክለኛ እና ወቅታዊ መረጃን እንዲያገኙ፣ በሀሰተኛ ማንነት የሚከሰት የገንዘብ መጭበርበርን ከመከላከል ባለፈ ለፋይናንስ ሴክተር ዲጂታል ትግበራ ቁልፍ የዲጂታል መሰረተ ልማት ሆኖ እንደሚያገለግል መግለጫው ያትታል።,spk_7362b25fbddf,am,15.925,15.515,0.0,15.925,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc6ec84f38e5,train,የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትን በማጠናከርና ተደራሽነትን በማስፋት ተገልጋዮች ያለ ወረፋ እንዲስተናገዱ ምቹ ሁኔታ መፈጠሩንም ተናግረዋል።,spk_7362b25fbddf,am,8.208,8.208,0.0,8.208,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4756d214a149,train,ኢትዮጵያን የምስራቅ አፍሪካ የሒሳብ ትምህርት ልህቀት ማዕከል ለማድረግ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑንም ሚኒስቴሩ አስታውቋል።,spk_7362b25fbddf,am,6.928,6.928,0.0,6.928,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8bfa1168375b,train,ዛሬ የተደረገው ድጋፍም በተለይ አካል ጉዳተኞች ከቦታ ቦታ እንዲንቀሳቀሱ እንዲሁም ወደ ትምህርት ቤት ሄደው ትምህርታቸውን እንዲከታታሉ ምቹ እድል የሚፈጥር ነው ብለዋል፡፡የቀዳማዊ እመቤት ጽሕፈት ቤት ላደረገው ድጋፍም አመስግነዋል።,spk_7362b25fbddf,am,15.173,13.642,0.0,15.173,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0a8b635c88e6,train,የስልጠና ፕሮግራሙ በሳይበር ደህንነት ዘርፍ አገራችን ለማገልገል የሚያስችለን እውቀት የሚያስይዘን ነው ያለው ደግሞ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የመጣው ያሬድ ብርሃኑ ነው ፡፡,spk_7362b25fbddf,am,10.011,10.011,0.0,10.011,-16.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_68abf87f31c9,train,ይህም በ 2030 ተቋማት በዲጂታል አሰራርና በመረጃ የተሳሰሩ እንዲሆኑ ለሚከናወነው ስራ ተሞክሮ መሆን የሚችል ነው ሲሉ ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,9.261,9.261,0.0,9.261,-15.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4eab0b245942,train,በጤና ሚኒስቴር የጤና ዘርፍ ሰው ሀብት ልማት ማሻሻያ መሪ ስራ አስፈፃሚ አሰግድ ሳሙኤል ባለፉት ስድስት ዓመታት ሲሰጥ የቆየው ነፃ የስልጠና እድል ውጤታማ እንደነበር ገልጸዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,11.181,10.794,0.0,11.181,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f2a69b9f0f3a,train,ይህም የዜጎችን የዲጂታል ክህሎት በማሳደግ ብቁና ተወዳዳሪ እንዳደረጋቸው ስልጠናውን የወሰዱ ዜጎች ይገልጻሉ።,spk_7362b25fbddf,am,7.003,7.003,0.0,7.003,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b50a7eaf5583,train,በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በሒሳብና ሳይንስ ልዩ ተሰጥዖና ዝንባሌ ያላቸውን ተማሪዎች የመለየትና የማብቃት ተግባር በቅንጅት እየተከናወነ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_7362b25fbddf,am,9.525,9.525,0.0,9.525,-16.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b5c0b12b4354,train,25ኛው የአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ የፋይናንስ ሚኒስትሮች ስብሰባ በኬኒያ ናይሮቢ ተካሂዷል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,5.488,5.488,0.0,5.488,-14.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_61b2b5776a6b,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሶስት ዓመት ውስጥ 65 ሺህ ዜጎች ስልጠናውን እንዲወስዱ ዕቅድ ተይዞ ወደ ተግባር መገባቱን የገለፁት ደግሞ የክልሉ ሳይንስ፤ ቴክኖሎጂና ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ይታያል በላይ ናቸው።,spk_7362b25fbddf,am,15.587,14.414,0.0,15.587,-18.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_13d751d463bb,train,ሌላው የመድረኩ ተሳታፊ አቶ ሰለሞን አለኸኝ በበኩላቸው ሪፎርሙ ለማህበረሰቡ ፈጣን አገልግሎት በመስጠት ህብረተሰቡን ለማርካት አስፈላጊ መሆኑን ገልፀው ለተግባራዊነቱም የበኩላቸውን እንደሚሰሩ ጠቁመዋል።,spk_7362b25fbddf,am,13.101,12.16,0.0,13.101,-17.4,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_2278423eb813,train,በዞኑ  12 ወረዳዎች የወባ በሽታ ተጋላጭ በመሆናቸው ቀድሞ የመከላከል ስራ አስፈላጊ መሆኑን ታምኖበት ወደ ተግባር መገባቱን  ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,8.584,7.575,0.0,8.584,-18.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_52e8fade09c7,train,የኢትዮጵያ የሒሳብ ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዚዳንት ሳሙኤል አሰፋ(ዶ/ር) በበኩላቸው በ2ኛው ኦሎምፒያድ ከመላ ሀገሪቱ ከ6ሺህ 100 በላይ ተማሪዎች በውድድሩ መሳተፋቸውን ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,11.069,11.069,0.0,11.069,-15.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e246c7945941,train,በቅርቡ የተጀመረው የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ስታርት አፕ መዐከል ደግሞ ይኽንን ከባቢ የበለጠ ያጠናክረዋል ብለዋል በመልዕክታቸው።,spk_7362b25fbddf,am,8.688,8.688,0.0,8.688,-17.4,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_89b6c0076142,train,በዚህም ኢትዮጵያን በምስራቅ አፍሪካ የሒሳብ ልህቀት ማዕከል ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው ኦሎምፒያዱም የዚሁ አካል ነው ብለዋል።,spk_7362b25fbddf,am,7.304,7.304,0.0,7.304,-14.8,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_9b2aacee81df,train,ከዚህም ባለፈ የዓለም አቀፍ የጤና ህግጋትን ገቢራዊ ማድረግ እንደሚያስችሉ ተናግረዋል።,spk_7362b25fbddf,am,6.853,6.542,0.0,6.853,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_180b79c4f0e2,train,ይህ ትውልድ እኛ ያለፈን ዕድል ሊያልፈው አይገባም፤ ሊወርስ የሚገባውም ግጭት ጦርነት እና ችግር መሆን የለበትም ሲሉም ገልጸዋል።,spk_7362b25fbddf,am,8.283,8.283,0.0,8.283,-15.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2d2cb237d335,train,የዓለም ጤና ድርጅት ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት እየሰራ መሆኑን ገልጸው፣ የኢትዮጵያን መንግስት የአመራር ሰጭነት ብቃት  አድንቀዋል።,spk_7362b25fbddf,am,7.267,7.267,0.0,7.267,-18.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_843b02041f4b,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት ማብራርያ፤ የቴክኖሎጂ ፈጣሪዎች ተወዳዳሪዎቻቸውን የሚበልጡበት አንዱ አቅም ተሽሎ መገኘት መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_7362b25fbddf,am,9.968,9.968,0.0,9.968,-15.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_341eba1e5650,train,ሁሉም የቀበሌው ነዋሪ በተሰጠው ትምሕርት የወባ በሽታ አምጪ ትንኝ የምትፈለፈልበትን ቦታ እየለየ የማዳፈንና የማፅዳት ስራ እያከናወንን እንገኛለን ያሉት ደግሞ በጉባላፍቶ ወረዳ የገዶ በር ቀበሌ ነዋሪ መለሰ ሰጠኝ ናቸው።,spk_7362b25fbddf,am,15.888,14.461,0.376,15.888,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_986d376a6d70,train,የእሳት አደጋው ከተከሰተበት ዕለት ጀምሮ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት አመራር አባላትና የኃይማኖት አባቶች፣ በአገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ የድሬዳዋ ወዳጆች በአደጋው ስፍራ በመገኘት ተጎጂዎችን ማፅናናታቸው እና መደገፋቸው የጠንካራ መረዳዳቱ ማሳያ መሆኑን አውስተዋል።,spk_7362b25fbddf,am,20.293,19.631,0.0,20.293,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b62bf15d9637,train,ሁለተኛ የስልጣን ዘመናቸውን ያሸነፉት ፕሬዝዳንት አኩፎ በቀጣይ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ክፉኛ የተመታውን ኢኮኖሚ ለማነቃቃት እና ከፍተኛውን የስራ አጥነት ለመቀነስ እንደሚሰሩ ይጠበቃል።,spk_b8db0ef426e8,am,13.174,12.478,0.0,13.174,-18.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5d94f1b9980,train,የቤጂንግ የውጭ ጥናቶች ዩኒቨርሲቲ እ.አ.አ በ1941 የተመሰረተ ሲሆን በቻይና በውጭ ቋንቋዎች ጥናት ላይ ትኩረት አድርጎ የተቋቋመ የመጀመሪያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው።,spk_b8db0ef426e8,am,13.534,12.943,0.0,13.534,-18.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_706d26df6aa8,train,ለሞትና ለጉዳት የተጋለጡት ስደተኞቹ ከየመን ወደ ጅቡቲ ሲጓጓዙ መሆኑን ገልጿል፡፡,spk_b8db0ef426e8,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-17.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e3bc16cd945,train,እሱና ሌሎች 25 ሰዎች በጅቡቲ ኦቦክ ግዛት በሚገኘው የድርጅቱ የአደጋ ምላሽ ማዕከል ሕክምና እየተደረገላቸው መሆኑንም አመልክቷል፡፡,spk_b8db0ef426e8,am,8.553,8.553,0.0,8.553,-17.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ce3ac42b60d,train,በኢትዮጵያ የስፔን አምባሳደር ግዮርሞ ሎቬዝ ማህሊላን በጤናው ዘርፍ የህክምናና የባለሙያዎች ስልጠና ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b8db0ef426e8,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-19.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_34ca88b8ddfa,train,ውሳኔው ቻይና የመሬት ደህንነትን ለመጠበቅ ያላትን ቁርጠኝነት ያመላከተ መሆኑን ናይሮቢን መቀመጫ ያደረገው የአፍሪካ ዋይልድ ላይፍ ፋውንዴሽን አስታውቋል፡፡,spk_b8db0ef426e8,am,9.813,9.443,0.0,9.813,-17.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e6e329cec4f,train,እንደ ማዕከሉ ሳምንታዊ የኮቪድ-19 አሃዛዊ መረጃ ከሆነ የቫይረሱ ስርጭትና በቫይረሱ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር አሁንም በመጨመር ላይ ይገኛል።,spk_b8db0ef426e8,am,8.534,8.199,0.335,8.534,-17.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bac78d2bb574,train,በሕገወጥ መንገድ የሚወጣው ገንዘብ በዋነኝነት እንደ ወርቅ፣ አልማዝና ፕላቲኒየም ያሉ ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን ምርቶች ወደ ውጭ መላክ ጋር የተያያዘ ነው።,spk_b8db0ef426e8,am,9.373,8.643,0.366,9.373,-18.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c8b349ca05c,train,ድርጅቱ ከጅቡቲ ባለሥልጣኖች ጋር በመተባበር የሞቱትን ሥርዓተ ቀብር ማስፈጸሙንና ጉዳት ለደረሰባቸው ስደተኞች ድጋፍ  አድርጌያለሁ ብሏል፡፡,spk_b8db0ef426e8,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-18.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_552a6d2c19ad,train,ችግሩ በስፋት በሚታይባቸው ሀገራት የሰብአዊ ቀውስን ለመፍታት የሚያስችል ፕሮጀክት በተመድ መነደፉን ጠቅሰዋል።,spk_b8db0ef426e8,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-17.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc18db5f02a8,train,ዩኤስኤይድ ድርቅን መቋቋም የሚችሉ ሰብሎችን ማስፋፋት፣ ድህረ ምርት ብክነትን መቀነስ እንዲሁም የማህበራዊ ጥበቃ እና ሴፍቲኔት ፕሮግራሞች ላይ ሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክር ተነግሯል።,spk_b8db0ef426e8,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-18.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d72e952c540,train,በተጨማሪም በሩሲያ እና ዩክሬን ቀውስ ምክንያት በአካባቢው የምግብ፣ የነዳጅ እና የአፈር ማዳበሪያ ዋጋ በመናሩ ከባድ ችግር ሊያስከትል እንደሚችል ገልጿል።,spk_b8db0ef426e8,am,8.754,8.754,0.0,8.754,-18.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_47109d9887d0,train,እነዚህን መስፈርቶች በአብዛኛው አሟልተዋል የተባሉ አሥር የአፍሪካ አገራት መመረጥ ችለዋል።,spk_b8db0ef426e8,am,4.774,4.774,0.0,4.774,-17.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c38ca2544826,train,በዚህም ፓኪስታን የቡድኑ አባል ብትሆን በቀጣይ ለሚፈጠረው አለም አቀፍ ትብብር ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚኖራት አብራርተዋል።,spk_b8db0ef426e8,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-17.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_55c895080cc4,train,ዩኤስኤይድ በድረ-ገጹ ባወጣው መግለጫ እንዳለው በቀጣናው በተከሰተው ያልታሰበ ድርቅ ሳቢያ ከ18 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ለረሀብ አደጋ የተጋለጡ ሲሆን አስቸኳይ የሰብዓዊ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል፡፡,spk_b8db0ef426e8,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-18.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_390cfbcd1499,train,ብሪክስ ለታዳጊ አገራት ጠቃሚ ቡድን መሆኑንም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመልክቷል።,spk_b8db0ef426e8,am,4.894,4.894,0.0,4.894,-17.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7b4d694b66d,train,ይህ ኪሣራ የአፍሪካ መንግሥታት እንደ ጤና አጠባበቅ፣ ትምህርትና መሠረተ ልማት ያሉ አገልግሎቶችን የመስጠቱን አቅም የሚያዳክም መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።,spk_b8db0ef426e8,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-17.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb4dce5db3e8,train,እንደ ቢ ቢ ሲ ዘገባ ፕሬዝዳንቱ ትኩሳት ያለባቸውና ትንሽ ድካም የተሰማቸው መሆኑን ዋይት ሐውስ አስታውቋል።,spk_b8db0ef426e8,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-18.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_97e434424a21,train,የሰጡ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_d036b4f25d18,am,2.014,2.014,0.0,2.014,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_77701f0d3138,train,በዚህም ሕዝቡ በመሠረተ ማኅበረሰብ ፍትህ አገልግሎት እንዲያገኝ ለባህላዊ የግጭት አፈታት እና ዳኝነት እውቅና እንዲሰጥ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_d036b4f25d18,am,10.133,10.133,0.0,10.133,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56de35450def,train,ማዕከሉ በ2018 በጀት ዓመት ከ8ሺህ ዩኒት በላይ ደም ከበጎ ፈቃደኞች ለመሰብሰብ አቅዶ ወደ ተግባር መግባቱን ተናግረዋል።,spk_d036b4f25d18,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7fd73c3f3b9f,train,ሆቴሎችና የእንግዳ ማረፊያዎችን ጨምሮ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት በክልሉ የእንግዳ ተቀባይነት ባህል እንግዶችን ለመቀበል መዘጋጀታቸውን አቶ መሐመድኑሪ አረጋግጠዋል።,spk_d036b4f25d18,am,11.373,11.373,0.0,11.373,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d5fc25e55f0,train,የሰላም ግንባታ ከፍላጎትን ባለፈ ተግባራዊ እንቅስቃሴን የሚጠይቅ በመሆኑ በዚህ ረገድ የሃይማኖት ተቋማት የላቀ ሚናቸውን እንዲወጡም ጠይቀዋል።,spk_d036b4f25d18,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6805290bcea0,train,"""ሀገራችን ሰላም እንዲሆን፣ አንድነታችን እንዲጠናከር፣ ልማታችን እንዲቀጥል ዱዓ እያደረግን አላህን እየለመን ነው"" ብለዋል።",spk_d036b4f25d18,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-16.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94a8360640b8,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030ን በይፋ ባስጀመሩበት ወቅት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ መሳካቱን መግለጻቸው ይታወቃል።,spk_d036b4f25d18,am,10.534,10.534,0.0,10.534,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_434099807186,train,የዜጎችን የኑሮ ደረጃና የሀገር እድገት ለማሻሻል የተጀመሩ የልማት ስራዎችን የማገዝና ማህበራዊ አገልግሎትን የማሳለጥ ስራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_d036b4f25d18,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_5fb9171fa9c8,train,በተጨማሪም መምህራን፣ ተመራማሪዎችና ነገን መስራት የሚፈልጉ ሰዎች በሙሉ ኤግዚቢሽኑን እንዲጎበኙ ጥሪ አስተላልፈዋል።,spk_d036b4f25d18,am,6.654,6.654,0.0,6.654,-15.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31041af854fb,train,በአከባበር ስነ ስርዓቱ ላይ  የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሱልጣን አብዱሰላም፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ  ፈትሂያ አደን፣ የሶማሌ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አያን አብዲና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም  ሀገር ሽማግሌዎችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።,spk_d036b4f25d18,am,27.773,27.773,0.0,27.773,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7db5c98f59aa,train,በዲላ ከተማ የበጋ ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ ሥራዎች ላይ በማተኮር እየተተገበረ መሆኑን የከተማው አስተዳደር ወጣቶች ጉዳይና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጽሕፈት ቤት ገለጸ።,spk_d036b4f25d18,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d57520bbcfcb,train,አጋዥና ረዳት ወገን የሌላቸው በመሆኑ ከልጆቻቸው ጋር የፈራረሰውን ቤት በላስቲክ ጠግነው ክረምቱን ያሳልፉ እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_d036b4f25d18,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-17.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae8fc053c8fb,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዛሬ ዘመኑን በዋጀ መልኩ የተገነባውን የአዲስ አበባ ሕጻናት እና ወጣቶች ቴአትር እና ሲኒማ ኮምፕሌክስን መርቀን ለአገልግሎት ከፍተናል ብለዋል።,spk_d036b4f25d18,am,17.134,17.134,0.0,17.134,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_8606a3c87758,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ ሕብረተሰቡ በቅርበት ፍትህ እንዲያገኝ በማድረግ ወጪን፣ ጊዜንና እንግልትን እያስቀሩ ነው ብለዋል።,spk_d036b4f25d18,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_ad3b4dce2240,train,እንደ አገር እየተነቃቃ የመጣውን የስፖርት ዘርፍ በማጎልበት ታዳጊ ወጣቶች ላይ ትኩረት ተደርጎ የተለያዩ ሥራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d036b4f25d18,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-36.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e25afb01c559,train,የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች እንዳሉት፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሃብት ያለው ለሌለው የሚያካፍልበትና ማህበራዊ ችግሩን የሚቀርፍለት ብቻም ሳይሆን በአካባቢው የመደጋገፍና የመተጋገዝ ባህል እንዲጠናከር እያደረገ ነው።,spk_d036b4f25d18,am,20.134,20.134,0.0,20.134,-16.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7cae93c590d,train,በመድረኩም የክልሉ አመራሮች፣ ባለድርሻ አካላትና ባለሙያዎች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_d036b4f25d18,am,4.454,4.454,0.0,4.454,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_030faa9d2192,train,መስሪያ ቤቱ ተጠያቂነትን ለማስፈንም ከገንዘብ ሚኒስቴር፣ ከፍትህ ሚኒስቴር እና ከስነ ምግብርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ዋና ኦዲተሯ ጠቅሰዋል።,spk_d036b4f25d18,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-17.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbd0bd4e2e14,train,በመሆኑም ወላጆችና አሳዳጊዎች ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ሕጻናትን በማስከተብ ከፖሊዮ በሽታ እንዲታደጉ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_d036b4f25d18,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe01c3113013,train,በአማራ ክልል በስነ-ምግባር የታነፀ ትውልድን በመገንባት ለብልፅግና መረጋገጥ የሚተጋ ማህበረሰብን የመፍጠሩ ሂደት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ገለፀ።,spk_d036b4f25d18,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-17.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_479fb710be76,train,አዲስ ሕይወት የጀመሩት እነዚህ ተጠቃሚዎች ለቀጣይ ሕይወታቸውን ለመቀየር ቁርጠኛ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d036b4f25d18,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-16.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6dc3603b830f,train,በተለይ በተለያዩ ተቋማት ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት ለማግኘት ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን ገልጸዋል።,spk_d036b4f25d18,am,4.133,4.133,0.0,4.133,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6d41e3170f0,train,"""ማህበሩ የውሃ ተቋሙን ገንብቶ በመስጠቱ አመስግነው ዘላቂ አገልግሎት እንዲሰጥ አስፈላጊውን ሁሉ ጥንቃቄ እናደርጋለን"" ሲሉም ተናግረዋል።",spk_d036b4f25d18,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-17.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c76bda5c733b,train,በተለይም በመስመር በተዘራ ማሾና ቦሎቄ ሰብል ላይ እንቁ ዳጉሳን አሰባጥሮ በመዝራት ምርታማነትን ከእጥፍ በላይ ማሳደግ መቻሉን አስረድተዋል።,spk_d036b4f25d18,am,11.454,11.454,0.0,11.454,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b58641bb76d,train,የዛሬው ጉብኝት  ዓላማም በባሕር ዳር ከተማ ኢንሸቲቩን በመተግበር ጥሩ ደረጃ ያሉ ጤና ተቋማትን በመመልከት ወደ ወረዳዎችና ዞኖች ለማስፋት ነው ብለዋል።,spk_d036b4f25d18,am,5.654,5.654,0.0,5.654,-16.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e17bfc69019,train,"የሆረ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሃሳብ ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በርካታ ሕዝብ በተገኘበት በድምቀት ተከብሯል።",spk_d036b4f25d18,am,11.694,11.694,0.0,11.694,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_07f43f17cc87,train,ወጣት ቅድስት አሰፋ በበኩሏ፤  የልማት ስራዎቹ ዘመናዊ የሆኑ፣ ጊዜውን የሚዋጁ እና ቀጣዩን ትውልድ ታሳቢ ያደረጉ መሆናቸውን አስታውቃለች፡፡,spk_d036b4f25d18,am,11.213,11.213,0.0,11.213,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df9af18f426a,train,ጽሕፈት ቤቱ ከጌዴኦ ዞን ቀይ መስቀል ማሕበር ጋር በመተባበር በከተማው ጎላ ቀበሌ የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የቤት ግንባታ አስጀምሯል።,spk_d036b4f25d18,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b3ea3fc033c,train,ዕቅዱን ለማሳካት የግንዛቤ ማስጨበጫና የንቅናቄ መድረኮች እየተካሄዱ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d036b4f25d18,am,4.093,4.093,0.0,4.093,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5a3343648ca,train,በዚህም ፋይናንሻል ኦዲት፣ ክዋኔ ኦዲት፣ ልዩ ኦዲትን ጨምሮ በሌሎችም ጉዳዮች የኦዲት ስራ በመከናወን ላይ እንሚገኙ ገልጸዋል፡፡,spk_d036b4f25d18,am,7.173,7.173,0.0,7.173,-17.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6673390c61a0,train,የአፍሪካ ህብረት የኢኖቬሽን ፌስቲቫል በህብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ከዛሬ ጀምሮ ይካሄዳል።,spk_d036b4f25d18,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_58ced555ef01,train,ጠንካራ ሀገር የሚገነባው በሕዝቦች አብሮነትና በመመካከር እንደሆነ መንግሥት ጽኑ አቋም እንዳለውም ጠቅሰዋል።,spk_d036b4f25d18,am,5.894,5.894,0.0,5.894,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfc98aa07232,train,በክልል ደረጃ፣ በባህር ዳርና ደሴ ከተሞች መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እየተተገበረ እንደሚገኝ ጠቅሰው፤ ይህም የተገልጋዩን ዘርፈ ብዙ ጥያቄዎች በፍጥነት ምላሽ እንዲያገኝ ከማስቻል ባለፈ ከብልሹ አሰራር የፀዳ እንዲሆን ማድረጉን ጠቁመዋል።,spk_d036b4f25d18,am,17.253,17.253,0.0,17.253,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b9f34000a8fb,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሶስተኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሃ ግብር ኢትዮጵያ መድን ከሸገር ከተማ ይጫወታሉ።,spk_d036b4f25d18,am,4.093,4.093,0.0,4.093,-36.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14a12403df8f,train,የጤና ሚኒስቴር፣ የአዲስ አበባና ኦሮሚያ ጤና ቢሮዎች ሊከሰቱ ለሚችሉ የጤና እክሎች ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚያስችል ስምሪት ማድረጋቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_d036b4f25d18,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d68c30eb1b6a,train,የዞኑ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ አስያ ኡመር በበኩላቸው በጎነትን የዘወትር ተግባር አድርጎ በማስቀጠል አቅመ ደካሞችንና ሌሎች  የህብረተሰብ ክፍሎችን ማገዝ ተገቢ መሆኑን አንስተዋል።,spk_d036b4f25d18,am,12.493,12.493,0.0,12.493,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d37ab6c48877,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ያለው የሌለውን የሚያግዝበት ባህል በመሆኑ የዚህ ተግባር ተሳታፊ በመሆናቸው ደግሞ በስራው በሚሳተፉ ወጣቶች ኩራት ሊሰማቸው እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_d036b4f25d18,am,13.694,13.694,0.0,13.694,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_ba4d1d856f96,train,በኦዲት ግኝቱ መሠረት ከኃላፊነታቸው የተነሱና ተጠያቂ የሆኑ አመራሮች መኖራቸውን ለአብነት አንስተው፤ ከለውጡ ወዲህ የክዋኔ ኦዲት ቁጥርና የክትትል አቅም እየጨመረ መምጣቱን ጠቁመዋል።,spk_d036b4f25d18,am,6.093,6.093,0.0,6.093,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbcbf1dfee7c,train,በዚህም በተለያዩ ክልሎች በርካታ የቀድሞ ታጣቂዎች የመንግሥትን የሠላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ሰላማዊ ሕይወት በመመለስ ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡,spk_d036b4f25d18,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5af635e6e95,train,የግጭትና አለመግባባት ምክንያቶችን በምክክር በመፍታት ለሀገር ዘላቂ ሰላምና ብሔራዊ መግባባት በጋራ መትጋት ይገባል ሲል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ።,spk_d036b4f25d18,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1afcfd6353d2,train,በአጠቃላይ የኢሬቻ በዓል አብሮነት፣ ይቅርታ፣ እርቅ፣ አንድነትና መተባባር የሚጎለብትበት መሆኑን ጠቅሰው የተጀመረውን የሀገረ መንግስት ግንባታ እውን ለማድረግ የሚያግዝ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d036b4f25d18,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_727be5e8ea96,train,በዓሉን ከሀገር ውስጥ አልፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቅ በቱሪዝም ዘርፉ ትልቅ የገቢ ምንጭ ማድረግ እንዲቻል የባለድርሻ አካላት ሚናም ማደግ እንዳለበት አስረድተዋል።,spk_d036b4f25d18,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_b2f4f5a55ebc,train,ተማሪዋ ከ600 ጥቅል የምዘና ጣራ 574 በማምጣት  ከድሬዳዋ ግንባር ቀደም  መሆን  ችላለች።,spk_d036b4f25d18,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4e5621507b2,train,በአገር አቀፍ ደረጃ በተደረጉት ውይይቶች ልማትንና መልካም አስተዳደርን በመሳሰሉ ጉዳዮች ዙሪያ ወጣቶች ጥያቄዎች በማቅረብ በየደረጃው ሲመለሱላቸው መቆየቱን ጠቅሰዋል።በማጠቃለያ መደረኩም ተጨማሪ ምላሽ እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።,spk_d036b4f25d18,am,15.653,15.653,0.0,15.653,-16.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9f9f92aa514,train,የአንድን ሀገር ብልፅግና ለማረጋገጥ የክህሎት ልማት ወሳኝ መሆኑን የተናገረው አቤኔዘር የጀመረውን የክህሎት ልማት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል።,spk_d036b4f25d18,am,4.694,4.694,0.0,4.694,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e07ea1fb98d,train,መቻል በ20 ነጥብ አምስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_d036b4f25d18,am,3.813,3.813,0.0,3.813,-35.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e7f51681c68,train,እንዲሁም ኮኔክቲቪቲ ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ትልሞች መሳካት የጎላ ሚና እንዳለው በመጠቆም፤ በርከት ያሉ ከተሞች 4ጂ እና 5 ጂ ኔትዎርክ መጠቀም መጀመራቸውን አውስተዋል።,spk_d036b4f25d18,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_eb0bf0adbd70,train,"የ""ገታ"" መስጅድ ምክትል አስተዳዳሪ ሸህ ኡማድ ሐጅ ሙሄዲን እንደገለጹት ከኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ምዕምናን የመውሊድን በዓል በድምቀት እያከበሩ ነው ብለዋል።",spk_d036b4f25d18,am,15.053,15.053,0.0,15.053,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14a906868616,train,በመድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሃብታሙ ሞገስ ብልሹ አሰራርንና ሙስናን በዘላቂነት ለመከላከል የትውልድ ስነ-ምግባር ግንባታ ሚናው የጎላ ነው።,spk_d036b4f25d18,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fcc3076a601e,train,እንደ ሀገር የተያዘው ዋነኛ ግብ የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ መሆኑንም ጨምረው አመልክተዋል።,spk_d036b4f25d18,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-16.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd9e6ee7df62,train,ኢንስቲትዩቱ የተለያየ ክህሎት ያላቸው ዜጎች እውቀታቸውን ወደ ተግባር የሚቀይሩበት ምህዳር በማዘጋጀትና ከፋይናንስ ተቋማት በማገናኘት ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረጉን ጠቅሰዋል።,spk_d036b4f25d18,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d32b285292ee,train,ይህም የገዳ ስርዓት ዲሞክራሲያዊነት የሚያሳይ መሆኑን ጠቅሰው፤ ኢሬቻ ትውፊቱን ጠብቆ እንዲቆይ ሁላችንም መጠበቅ አለብንም ሲሉም ጠቁመዋል።,spk_d036b4f25d18,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_85e9699edb30,train,ሳምንቱ የዘርፉ ተዋንያን ችግር ፈቺ የፈጠራ ውጤቶች ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሰሩ ለማበረታታት ያለመ መሆኑም ተገልጿል።,spk_d036b4f25d18,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c40aae252d3f,train,ኮኔክት የሚደረግበት መንገድ የ4ጂ እና 5ጂ እንደተጠበቀ ሆኖ በገጠራማው አካባቢዎች በቀላሉ በፋይበር ኦፕቲክስ እንዲሁም አሁን በምንጠቀምባቸው ቴክኖሎጂዎች የማንደርስባቸው ከሆኑ የሳተላይት አማራጮችን የምንጠቀምበትን መንገድ መከተል ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_d036b4f25d18,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4aa8a99f042c,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ለህብረተሰቡ በእርቅ ላይ የተመሰረተ፣ ግልጽ፣ ቀልጣፋና ተአማኒነት ያለው ፍትህ መስጠት የሚያስችሉ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_d036b4f25d18,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e6095486dea,train,በተጠናቀቀው የትምህርት ዘመን ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ የትምህርት ግብዓት የማሟላትና የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ሥራ በመሰራቱ በተማሪዎች ውጤት ላይ ለውጥ እየታየ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d036b4f25d18,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af391059fe8a,train,በተጨማሪም ማሕበሩ በአካባቢ ጽዳት፣ በደም ልገሳና በአልባሳት ድጋፍ ላይ በመሳተፍ ማሕበራዊ ሃላፊነቱን እየተወጣ እንደሚገኝ ነው የተናገሩት።,spk_d036b4f25d18,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c53b7b05b5cf,train,በጉባኤው የተሳተፉ አካላት የመድኃኒት አቅርቦትን ለማሻሻል የተከናወኑት ተግባራት አበረታች መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d036b4f25d18,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-17.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95d9ad3478b3,train,ከእነዚህ ተማሪዎች መካከል እንደ ሀገርም ሆነ እንደ ድሬዳዋ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡት መካከል የእመቤታችን ትምህርት ቤት ተማሪዋ አፎሚያ ጋሹ ተጠቃሽ ናት።,spk_d036b4f25d18,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9588f9f7c00,train,በበጋ ወራት ለሚከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለቤት ግንባታ የሚሆን ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ግብዓት መሰብሰቡንና   የዛሬው የቤት ግንባታ መጀመርም የዚሁ አካል መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_d036b4f25d18,am,11.614,11.614,0.0,11.614,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8904b1e8a391,train,ይህች ተማሪ  ወደፊት በቴክኖሎጂው ዘርፍ ሀገርን የሚያስጠራ የተለየ ስራ እንደምታከናውን በእርግጠኝነት መናገር እፈልጋለሁ ብለዋል።,spk_d036b4f25d18,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b1d2554fdd0,train,በተለይ ለታካሚዎች የሚሰጠውን አገልግሎት የሚያዘምኑ የጤና መሠረተ ልማቶችን በማሟላት ሰፊ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝም ተመልክተናል ነው ያሉት።,spk_d036b4f25d18,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_ce86a7ef0bd0,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤ የሰላም ጉዳይ የሁሉ ነገር መሰረት በመሆኑ በመከባበር፣ በመተባበርና በመተጋገዝ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ለሀገር እድገትና ብልጽግና መስራት ይጠበቅብናል ብለዋል።,spk_d036b4f25d18,am,12.813,12.813,0.0,12.813,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9aec025edc6b,train,ቤት ተከራይቶ መኖር ከአቅማቸው አንጻር ከባድ ሆኖባቸው ሲቸገሩ እንደቆዩ አውስተው፤ ማዘጋጃ ቤቱና በጎ ፈቃደኞቹ ላደረጉላቸው ድጋፍ  አመስግነዋል።,spk_d036b4f25d18,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4836ab721ab7,train,የወጣቱን የበጎ ፍቃድ አገልግሎትና የሰላም አምባሳደርነት ሚናን የሚያሳደጉ ተግባራት በቀጣይም ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉም አቶ ገመቺስ ተናግረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.813,8.234,0.0,8.813,-24.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_630648d5c201,train,የተደረገላቸው ድጋፍ በዓሉን ያለሀሳብ እንዲያሳልፉ እንደሚያግዛቸው የገለጹት ወይዘሮ ኡኩሜ ድጋፍ ላደረጉላቸው አካላትም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.973,8.419,0.0,8.973,-19.0,female,18-24,,16000,4,0 clip_8909c2927384,train,ከሥራ ባሕርያቸው እንዲሁም ከተለያዩ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ ለረጅም ሠዓታት የሚቀመጡ እና የሚቆሙ ሰዎች ተገቢውን ጥንቃቄ ካላደረጉ ለጤና ችግር ሊጋለጡ ይችላሉ።,spk_5814f75fa98b,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-17.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_56ae3d374c25,train,በውድድሩ ላይ ወንድ 109፣ ሴት 64 በአጠቃላይ 173 አትሌቶች እንደሚሳተፉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን መረጃ ያመለክታል።,spk_5814f75fa98b,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-18.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_28c1ba5f3a92,train,እየተገነቡ ያሉት ቤቶች የከተማችንን ደረጃ ለማሻሻል የምንተገብረውን የግንባታ ስታንዳርድ የሚያሟሉ፣ ጥራታቸዉን የጠበቁ  መሆናቸውን በጉብኝታችን አይተናል ነው ያሉት።,spk_5814f75fa98b,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-18.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_fd5152aad4b0,train,ኢትዮጵያውያን መጪውን አዲስ አመታቸውን በአብሮነት እና በብሩህ ተስፋ እንዲቀበሉትም ምኞታቸውን ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,6.333,5.8,0.0,6.333,-17.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_0c309b8f4297,train,ጆአኦ ፔድሮ በጨዋታ እና ኮል ፓልመር በፍጹም ቅጣት ምት የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-19.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_15eb4ffd903b,train,የጤና መድህን ሥርአት ጤናው የተጠበቀ አምራች ዜጋ የመፍጠር ተልዕኮ እንዳለው የገለጹት ደግሞ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፋሲል ሰንደቁ ናቸው፡፡,spk_5814f75fa98b,am,10.414,10.414,0.0,10.414,-19.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_3874f4fb2dc0,train,በሌላኛው መርሃ ግብር ድሬዳዋ ከተማ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ከቀኑ 9 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_5814f75fa98b,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-17.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_25b7c31717d4,train,ሃዋሳ ከተማ በሊጉ ካደረጋቸው 10 ጨዋታዎች መካከል ሰባቱን ሲያሸንፍ ሁለት ጊዜ ተሸንፏል። አንድ ጊዜ ደግሞ ነጥብ ተጋርቷል። 21 ግቦችን ሲያስቆጥር ዘጠኝ ግቦችን አስተናግዷል። ቡድኑ በ22 ነጥብ ሶስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_5814f75fa98b,am,14.893,14.893,0.0,14.893,-19.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_98a8a2b4599a,train,ይህንን ሚና በማጠናከር ላለፉት አምስት አመታት በመላው የሀገራችን ክፍሎች ጽህፈት ቤቱ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ከመገንባት በተጨማሪ ለተገነቡት እና በተለያዩ አካባቢዎች ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች እና ተማሪዎች ያለማቋረጥ የተለያዩ ድጋፎችን በማድረግ ላይ ሲሆን የዛሬው ስጦታም የዚህ ሥራ አንዱ አካል እንደሆነ ተመላክቷል፡፡,spk_5814f75fa98b,am,18.453,18.453,0.0,18.453,-18.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_9845ff694937,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዜጎችን ሕይወት በዘላቂነት የሚቀይሩ የልማትና የድጋፍ ሥራዎችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_5814f75fa98b,am,8.373,7.941,0.0,8.373,-19.4,female,18-24,,16000,4,0 clip_097dcf0fac12,train,በቀጣይም ፕሮጀክት ግንባታ ሥራ ተቋራጮች፣ ኮንትራክተሮችና የዘርፉ ተዋናዮች የደኅንነትና ጤና ጥበቃ ሥርዓት ዙሪያ የሚሰጡ ስልጠናዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-17.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_e50ad6b5bad7,train,ማምሻውን በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ሽመልስ በቀለ በ7ኛው እና ተባረክ ሄፋሞ በ14ኛው ደቂቃ ግቦቹን ከመረብ ላይ አሳርፈዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-19.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_300d714961d1,train,ጋና እ.አ.አ በ1978 ባዘጋጀችው 11ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ዩጋንዳ ለፍጻሜ ደርሳ በአዘጋጇ ሀገር የ2 ለ 0 ሽንፈትን አስተናግዳ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ ያጠናቀቀችበት ውጤት በተሳትፎ ታሪኳ የተሻለ የሚባለው ነው።,spk_5814f75fa98b,am,16.253,16.253,0.0,16.253,-18.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_110c8d89d7c1,train,በዚህም በዞኑ በሚገኙ 17 ወረዳዎችና የከተማ አስተዳደር መዋቅሮች አንዳንድ ሞዴል ቅድመ አንደኛ ትምህርት ቤቶችን የመገንባት ስራ እየተሰራ  መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-18.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_0a09ca5186c6,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በመላው ሀገሪቱ መድረስ የሚያስችል አቅም መገንባት መቻሉን የማህበሩ ፕሬዚዳንት አበራ ቶላ አስታወቁ።,spk_5814f75fa98b,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-19.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_3482bc6e58b5,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ ሰንደርላንድን 3 ለ 0 አሸንፏል።,spk_5814f75fa98b,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-17.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_82c0abe3a977,train,"""በአጋርነት የዳበረ ኮሙኒኬሽን፤ ለሕዝብ እምነትና ለሀገር ብልጽግና"" በሚል መሪ ሀሳብ ለሚዲያና ኮሙኒኬሽን  ዘርፍ አካላት   የተዘጋጀ  የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሄዷል ።",spk_5814f75fa98b,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-19.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_72b6fd82e417,train,በአንፊልድ ሮድ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ሊቨርፑል ካራባግን 6 ለ 0 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፏል።,spk_5814f75fa98b,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-17.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_db7182539ef0,train,አውደ ርዕዩም ተማሪዎች የሀገራቸውን ታሪክና ቅርስ እንዲሁም የተፈጥሮ፣ ሰው ሰራሽና የባህል ሃብቶች አውቀው እንዲያሳውቁ የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-16.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_28ccf399e486,train,የጤና ሚኒስቴር የዓለም አቀፍ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ኢንስቲትዩትና አጋር አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ዓለም አቀፍ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ሁለተኛ ጉባኤ ተጀምሯል።,spk_5814f75fa98b,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-17.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_d944e9eb4ab4,train,በዞኑ አዲስ የተገነባው አዳሪ ትምህርት ቤት የላቀ ውጤት ያላቸውን ተማሪዎች በማወዳደር በመቀበል ላይ ሲሆን በተያዘው ዓመት የመማር ማስተማር ስራውን ይጀምራል።,spk_5814f75fa98b,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-19.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_a2f451995c24,train,የቤት አቅርቦትን ለመጨመር በግሉ ዘርፍ የሚደረጉ ጥረቶችን ማበረታታት አስፈላጊ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ።,spk_5814f75fa98b,am,9.614,9.277,0.0,9.614,-17.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_51a93a1ee20f,train,አንድ ተጫዋች ግብ ሲያገባ ከማግባቱ ባልተናነሰ ማን ኳሱን አቀበለው? የሚለው ጥያቄ በተመልካቾች ይነሳል።,spk_5814f75fa98b,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-18.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_a9dfc632fa8e,train,ተመራቂዎች ያገኙትን ዕውቀትና ክህሎት ወደ ተግባር በመቀየር የወንጀል ድርጊቶችንና የፀጥታ ስጋትን በማስወገድ ረገድ ጠንክረው መስራት ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-19.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_424ffbc41391,train,መሶብ ከዚህ ቀደም በየተቋማቱ ይታይ የነበረውን የባለጉዳይ እንግልት በማስቀረት ፈጣን አገልግሎት በማግኘት እንድንስተናገድ የሚያደርግ ነው ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.733,8.412,0.0,8.733,-19.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_6b0dba35958d,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም ዜጎችን የቤት ባለቤት በማድረግ በዓሉን በደስታ እንዲያሳልፉ መርሃ ግብሩን ማዘጋጀቱን ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.734,7.085,0.0,7.734,-18.5,female,18-24,,16000,4,0 clip_ccbad074f754,train,በዚህም የሥራ ተቋራጮች ለሠራተኞች የግንባታ ደኅንነትና የጤና ጥንቃቄ ግብዓቶችን በማቅረብ በሰዎች ህይወትና ንብረት ላይ የሚደርስን ጉዳት ማዳን እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.133,10.133,0.0,10.133,-18.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_3fabb3356d1e,train,በመሆኑም ችግሩን ለመፍታት የኢትዮጵያ ሚዲያ ልህቀት ማዕከል በሙያዊ አቅም ግንባታ አንደኛው የመፍትሔ አማራጭ ሆኖ እንደሚያገለግል ተናግረዋል፡፡,spk_5814f75fa98b,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-22.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_7fb4facabf26,train,አማድ የመጀመሪያ ጨዋታውን ለማንችስተር ያደረገው እ.አ.አ ፌብሩዋሪ 18 2021 ቡድኑ ከሪያል ሶሲዬዳድ ጋር ባደረገው የዩሮፓ ሊግ ጨዋታ ነው። በዛው ዓመት በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ እና አውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ላይ የመጀመሪያ ጨዋታውን አድርጓል።,spk_5814f75fa98b,am,17.213,17.213,0.0,17.213,-20.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_c91bafcfee70,train,ዩኒቨርሲቲው የሀገሪቱን ለውጥና ፍላጎት ከግምት ያስገባ የትምህርት አሰጣጥ ሥርዓትን በመተግበር የበኩሉን አስተዋጽኦ እየተወጣ ነውም ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-19.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_5ec0c65ebfec,train,•  የእንቅስቃሴ ለውጥ አስፈላጊነትን የሚገልጹት የሕክምና ባለሙያው፤ እንደ ሥራ ባሕርያቱ ከ45 ደቂቃ በላይ መቀመጥ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በመሐል እየተነሱ ከ 3 እስከ 4 ደቂቃ ሰውነትን ማፍታትና መንቀሳቀስ ተገቢ መሆኑን በአጽንኦት ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,14.254,14.254,0.0,14.254,-17.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_fe685d53a134,train,በጨዋታዎቹ 32 ግቦች ሲያስቆጥሩ 28 ግቦች ተቆጥረውበታል።,spk_5814f75fa98b,am,4.814,4.814,0.0,4.814,-18.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_63ec51249a51,train,እንዲሁም ወጣቶች የክልሉን ሰላም በዘላቂነት የማረጋገጥ ሚናቸውን በማሳደግ ተሳትፏቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.414,7.911,0.0,8.414,-19.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_10786cfcdd84,train,• ወደ ኋላም ሆነ ወደ ፊት እንዲሁም ወደ ጎን ከመንጋደድ በመቆጠብ ቀና (ቀጥ) ብሎ መቀመጥ እንደሚገባ መክረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-22.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_dfa65bc6c975,train,መርሃ ግብሩም ባለፉት ዓመታት ምቹ የመማር ማስተማር ምኅዳር በመፍጠር በተማሪዎች ውጤታማነት ላይ ስኬት እያስመዘገበ እንደሚገኝ ተገልጿል።,spk_5814f75fa98b,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-18.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_a3fa701897ed,train,የንግድ ስያሜ ለማውጣት ወደ ማዕከሉ የመጣው ወጣት አባቢያ ተስፋዬ እንደተናገረው፤ በማዕከሉ ያገኘው አገልግሎት ከዚህ ቀደም ሶስት የተለያዩ ተቋማት በመሄድ ይስተናገድ የነበረበትን ሁኔታ ያስቀረ ነው።,spk_5814f75fa98b,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-16.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_09a42f58fbc3,train,በክልሉ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች ተደራሽነትን በማሳደግ ብቁና ተወዳዳሪ ዜጋን ለማፍራት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_5814f75fa98b,am,13.893,13.893,0.0,13.893,-16.3,female,18-24,,16000,4,0 clip_0e04aedf5612,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ13ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ነጌሌ አርሲ መቻልን 2 ለ 0 አሸንፏል።,spk_5814f75fa98b,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-17.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_da715ba98308,train,ተማሪዎች ለትምህርት የሚያስፈልጉ ግብዓት ተሟልቶላቸው ሙሉ ጊዜያቸውን ትምህርታቸው ላይ እንዲያተኩሩ እንደሚደረግም አስረድተዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.534,7.208,0.0,7.534,-19.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_64b9b8585755,train,በመድረኩ ማጠቃለያም  የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ የዘርፉ አካላት የማበረታቻ ሽልማትና እውቅና ተሰጥቷል።,spk_5814f75fa98b,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-20.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_eb256ffbd903,train,አዲስ ግደይ በጨዋታ እና ፍጹም ቅጣት ምት ሁለት ግቦችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ  ዩጋንዳዊው ሳይመን ፒተር ቀሪዋን ጎል አስቆጥሯል።,spk_5814f75fa98b,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-17.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_eeb1e69945c0,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ጋዜጠኝነት ከሙያ ዕድገት ጋር የተጣጣመ መሆን እንዳለበት ተናግረዋል፡፡,spk_5814f75fa98b,am,10.414,9.875,0.0,10.414,-24.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_f7d7f12186ee,train,በዚህም አክሲዮን ማህበሩ ስድስት ዘመናዊ ሁለተኛ ደረጃ  ትምህርት ቤቶችን  ገንብቶ ለማህበረሰቡ ያስረክባል ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,6.574,6.574,0.0,6.574,-18.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_b4348be68371,train,በተለይም ለብሔራዊ ጥቅም መከበርና ለጋራ ትርክት ግንባታ  ዘርፉ  ቀዳሚ አጀንዳ አድርጎ እንዲሰራ ሚናቸውን ይበልጥ እንደሚያጠናክሩ ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.254,8.254,0.0,8.254,-20.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_a44f9de79c0a,train,በ800 ሜትር ሴቶች አትሌት ንግስት ጌታቸው 1 ደቂቃ ከ59 ሰከንድ ከ98 ማይክሮ ሰከንድ አሸንፋለች።,spk_5814f75fa98b,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-18.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_39d4041c95cb,train,በሣይንስ የታወቁ (የሚመከሩ) ጤናማ እና ጤናማ ያልሆኑ አቀማመጦች እንዳሉ የሕክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ።,spk_5814f75fa98b,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-17.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_7877a2a2b77b,train,በተለያየ ምክንያት አለመግባባት ውስጥ የገቡ ግለሰቦች በባህላዊ ፍርድ ቤቱ ላይ እምነት እያሳደሩ፤ ፍትህም እያገኙ መምጣታቸውን ተናግረው በዳኖ ሻናኒ ቀበሌ ባህላዊ ፍርድ ቤት በ2017 በጀት ዓመት 157 አቤቱታዎች ቀርበው 145 የሚሆኑት ውሳኔ እንደተሰጣቸው ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,16.814,16.814,0.0,16.814,-18.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_a49ff951da34,train,የተለያዩ አካላትን በሰፊው በማሳተፍ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉንም ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.814,7.814,0.0,7.814,-24.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_e20fb94b461e,train,ኪሊያን ምባፔ ሁለቱን ግቦች ለሪያል ማድሪድ ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_5814f75fa98b,am,4.213,3.902,0.311,4.213,-17.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_b01cfbcaeb9d,train,በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ አትሌቲኮ ማድሪድ ክለብ ብሩዥን 4 ለ 1 አሸንፏል።,spk_5814f75fa98b,am,7.534,7.036,0.0,7.534,-19.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_20347b7a2ecb,train,ውጤቱን ተከትሎ ቼልሲ በ34 ነጥብ ስድስተኛ ደረጃን ይዟል። ብሬንትፎርድ በ33 ነጥብ ሰባተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_5814f75fa98b,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-19.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_69fb23d888cf,train,በዚህም በትምህርት ቤቶች ምቹ የመማሪያ አካባቢን በመፍጠር የተማሪዎችን የትምህርት ፍላጎት፣ ውጤትና ስነ ምግባር በማሻሻል ረገድ ተጨባጭ ውጤት መታየት ጀምሯል ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-15.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_4e167f1b1937,train,የፕሮጀክት ግንባታ ባለድርሻ አካላት የጥንቃቄ መርህን በመከተል በሰዎች ላይ የሚደርስን ጉዳት በመቀነስ ለግንባታ ደኅንነት ቅድሚያ ሊሰጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር መስፍን ነገዎ( ዶ/ር) ገለጹ።,spk_5814f75fa98b,am,14.014,14.014,0.0,14.014,-18.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_a97d43b7bdbd,train,በሊጉ ተከታታይ ድሉን ያስመዘገበው ሃዋሳ ከተማ በ35 ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል። ከሊጉ መሪ ጋር በነጥብ እኩል ቢሆንም የግብ ክፍያ ብልጫ ተወስዶበታል።,spk_5814f75fa98b,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-19.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_ce4e84c6ec85,train,"የአፍሪካ የትምህርት ምዘና ማህበር 41ኛ ዓመታዊ ጉባኤ ""የትምህርት ምዘናን ማዘመን"" በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ መካሄድ የጀመረ ሲሆን፥ በመድረኩ የአህጉሪቱ የትምህርት ምዘና የጋራ ማዕቀፍ ይፋ ሆኗል።",spk_5814f75fa98b,am,13.573,13.573,0.0,13.573,-20.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_4de4da3f0e0d,train,ተጫዋቹ በአፍሪካ ምድር ቢወለድም ገና በህጻንነት እድሜው ነበር ወደ ጣልያን የተሰደደው። የእግር ኳስ ህይወቱን የጀመረው እ.አ.አ በ2014 በጣልያን ሬጂዮ ኢሚሊያ ግዛት በሚገኘው ቦካ ባርኮ የታዳጊ ቡድን ነው።,spk_5814f75fa98b,am,15.213,15.213,0.0,15.213,-18.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_2512ca48a4a6,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በበኩላቸው፤ የጤናውን ዘርፍ ተደራሽና ቀልጣፋ ለማድረግ ቴክኖሎጂ ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-17.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_db55f94b1a06,train,ከመስከረም 27 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ህይወታቸው እስከአለፈበት ቀን ድረስ ደግሞ የኢቢሲ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው እያገለገሉ ነበር፡፡,spk_5814f75fa98b,am,9.614,9.311,0.0,9.614,-20.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_84e1d69337b0,train,አሌክሲስ ማካሊስተር ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር፤ ፍሎሪያን ዊትዝ፣ መሐመድ ሳላህ፣ ሁጎ ኢኪቲኬ እና ፌዴሪኮ ኪዬዛ ቀሪዎቹን ጎሎች ከመረብ ላይ አሳርፈዋል።,spk_5814f75fa98b,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-17.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_c9eb6a3317f9,train,በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር በየዓመቱ ነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ የሚከበረው የሻደይ በዓል በደመቀ መልኩ በሰቆጣ ከተማ እየተከበረ ይገኛል።,spk_5814f75fa98b,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-15.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_64b7c559e6d9,train,በስልጠናውም በቀጣይ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ብሔራዊ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የሚሰጡ 1ሺህ ወጣቶች እንድሚሳተፉም ተመላክቷል።,spk_5814f75fa98b,am,7.454,7.15,0.0,7.454,-21.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_97696cafebfb,train,በኦልድትራፎርድ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ብራያን ምቡዌሞ በ38ኛው እና ብሩኖ ፈርናንዴዝ በ81ኛው ደቂቃ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.454,10.094,0.0,10.454,-19.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_f3e63a6562c1,train,በክልሉ የወጣቶችን የውሳኔ ሰጪነት ሚና የማሳደግ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን አመልክተዋል።,spk_5814f75fa98b,am,5.894,5.568,0.0,5.894,-18.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_8513d2820776,train,በተለይም ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን የዳዎ፤ ኢሉና የሰበታ ሀዋስ ወረዳዎች ነዋሪዎች የጉዳቱ ሰለባ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.373,8.062,0.0,8.373,-19.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_0120726846cc,train,በጨዋታው ላይ የቤኔፊካው ግብ ጠባቂ አናቶሊ ቶርቢ በ 98 ኛው ደቂቃ ከማዕዘን የተሻገረለትን ኳስ ወደ ግብ የቀየረበት ሁኔታ በተለየ አጋጣሚ የሚነሳ ነው።,spk_5814f75fa98b,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-17.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_5b126c0d9016,train,የኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ብርሃነ መስቀል ጠና (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በጨዋታ ላይ የተመሰረተ ትምህርት የልጆችን ፈጠራ፣ ማህበራዊ ክህሎትን፣ ስሜታዊ ደህንነትን እና የመማር ፍቅርን ለማጎልበት የሚያስችል መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_5814f75fa98b,am,13.614,13.614,0.0,13.614,-18.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_a2dd6f5d6e08,train,የመተማ ጠቅላላ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ አቶ ሞገስ አዲሱ በበኩላቸው፤  አካባቢው ሞቃታማ በመሆኑ በተለይ በክረምት መግቢያና መውጫ ወቅት የወባ በሽታ ክስተት እንደሚኖር ተናግረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-17.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_d54a1efaabcf,train,በርንሌይ ባለፉት 10 የሊግ ጨዋታዎች አላሸነፈም።,spk_5814f75fa98b,am,2.933,2.933,0.0,2.933,-18.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_0e6ce7072873,train,የፖርቹጋሉ ስፖርቲንግ ሊዝበን አትሌቲኮ ማድሪድ 3 ለ 2 በማሸነፍ በ 16 ነጥብ ሰባተኛ ደረጃ ይዞ በማጠናቀቅ በቀጥታ ጥሎ ማለፍ መግባት ችሏል።,spk_5814f75fa98b,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-19.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_b354ba5c3bd0,train,በክልሉ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የተዘጋጀው የ25 ዓመት አሻጋሪ እቅድ የወጣቶችን ተጠቃሚነትና ተሳትፎን ለማሳደግ ያለመ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-17.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_f8ab99bfd23a,train,በተመሳሳይ ማንችስተር ሲቲ ጋላታሳራይን 2 ለ 0 በማሸነፍ በ 16 ነጥብ ስምንተኛ ደረጃን በመያዝ 16 ውስጥ ገብቷል።,spk_5814f75fa98b,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-18.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_c5610a98a435,train,የመራጮች ምዝገባ ተጠናቆም ተመራጮች በየመስጊዱ እራሳቸውን በማስተዋወቅ ለምርጫው  መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-16.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_c8bdf253ce5e,train,35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በውድድሩ ታሪክ በርካታ ግቦች የተቆጠሩበት ሆኖ እንደሚጠናቀቅ እርግጥ ነው።,spk_5814f75fa98b,am,5.534,5.534,0.0,5.534,-18.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_267a6a34e4df,train,በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሃ ግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲዳማ ቡናን 5 ለ 0 ረትቷል።,spk_5814f75fa98b,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-20.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_cfcf801f9e41,train,ተጫዋቹ አዲሱ ሳሙኤል ኤቶ የሚል ስያሜ እየተሰጠው ይገኛል።,spk_5814f75fa98b,am,4.694,4.694,0.0,4.694,-17.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_004282003bba,train,መድሃኒት ቤቶቹ በአሁኑ ወቅት ከ18 ሺህ በላይ ለሚሆኑ የወረዳው የጤና መድህን አባላት በተመጣጣኝ ዋጋ መድሃኒት እያቀረቡ መሆናቸውን ጠቁመው፤ በዘንድሮ ዓመት የአባላቱን ቁጥር ወደ 20ሺህ ለማሳደግ ግብ ተጥሎ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,14.934,14.934,0.0,14.934,-19.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_81facf356e7c,train,•  በተጨማሪም ለረጂም ሠዓት በአንድ ቦታ መቀመጥ (መቆም) ከአጥንት ጋር የተያያዘ ጉዳት ያስከትላል ብለዋል። በተለይም መቀመጫ፣ ዳሌ እና ብሽሽት አካባቢ ያሉ ጡንቻዎች በጊዜ ሂደት ጥንካሬያቸውን እንዲያጡና እንዲላሉ ያደርጋል ሲሉ ለአብነት አንስተዋል።,spk_5814f75fa98b,am,14.414,14.414,0.0,14.414,-19.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_58523cbf7fef,train,👉 እንቅስቃሴ ሳያደርጉ ለረጂም ጊዜ አዘውትሮ መቀመጥ ያሚያስከትለው ጉዳት,spk_5814f75fa98b,am,4.293,4.293,0.0,4.293,-19.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_d8892f9fb238,train,በአሜሪካ ህዝብና መንግስት ስም ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት በማስተላለፋቸው የተሰማቸውን ደስታ እና ኩራት ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-18.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_1b1650084f5e,train,የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ በተሰራው ስራ ከ60 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የማህበረሰብ ጤና መድህን ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-17.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_0a89e216b2d8,train,የብሔረሰብ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ዋና አስተዳዳሪ  ሃይሉ ግርማይ በበዓሉ ላይ እንደገለጹት፤ የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ  የሻደይ  በዓል የሴቶችና ልጃገረዶች ነፃነት የተገለጸበት ታላቅ በዓል ነው።,spk_5814f75fa98b,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-15.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_1a1963dee5d1,train,በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ሰው ተኮር የልማት ስራዎች ዜጎችን የስራ እድል ተጠቃሚ የሚያደርጉ መሆናቸውንም ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-21.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_fc168596c4cb,train,በፕሮጀክት ግንባታ ወቅትም ለሠራተኞች የደኅንነት ግንዛቤ በመስጠት የስራ ላይ እንቅስቃሴ የጥንቃቄ መርሆችን እንዲከተሉ ማስገንዘብ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-18.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_b16b31fd213f,train,በሊጉ 10ኛ ድሉን ያስመዘገበው ማንችስተር ሲቲ በ31 ነጥብ የሁለተኛ ደረጃን ከአስቶንቪላ ተረክቧል።,spk_5814f75fa98b,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-20.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_d131ef5b0d05,train,በአሁኑ ወቅት ዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር ስራውን ይበልጥ በማጠናከር ተወዳዳሪና ተመራጭ ለማድረግ እያከናወነ ያለው ተግባር የሚበረታታ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡,spk_5814f75fa98b,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-17.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_46ff2ab93fad,train,የቤጉ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሰመረ ጅራታ ማዕከሉ ስራ ከጀመረ ወዲህ በርካታ ተገልጋዮችን እያስተናገደ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.834,8.834,0.0,8.834,-24.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_936af2193b67,train,በርካታ የታሪክ እጥፋቶችን ደግመን ደጋግመን በድል አድራጊነት እንድናስመዘግብ አደራ እላለሁ ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,5.934,5.934,0.0,5.934,-20.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_25a5197569ab,train,"15ኛው የምስራቅ አፍሪካ የኮሙኒኬሽን ማህበር ጉባኤ “ሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ለአፍሪካ ውህደት"" በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።",spk_5814f75fa98b,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-18.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_7821e3e023de,train,የ41 ዓመቱ እንግሊዛዊ አሰልጣኝ ላለፉት ሁለት ዓመታት በፈረንሳዩ ስትራስቡርግ ክለብ ሲያሰለጥኑ ቆይተዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-18.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_c0bf20e3d541,train,በመሆኑም ቡሳ ጎኖፋ ለተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ተግዳሮቶች በራስ አቅም ጠንካራ ሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ ምቹ መደላድል እየፈጠረ መሆኑን ነው ምክትል ፕሬዝዳንቱ የተናገሩት።,spk_5814f75fa98b,am,10.813,10.813,0.0,10.813,-17.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_91240c7236a3,train,በወባ በሽታ የሚያዙ ሰዎችን ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ህክምና እንዲያገኙ የመድሃኒትና ሌሎች ግብአቶችን የማሟላት ተግባር እየተከናወነ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-25.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_9b61624e584c,train,በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሀይ በበኩላቸው እንደተናገሩት፤ ቻይና እና አፍሪካ በቅርብ ጥሩ ወዳጆች፣ አጋሮች እና ወንድማማቾች ናቸው ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-14.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_413292f658e3,train,የራስ ቴአትር የኪነጥበብ ሙያተኞች በአሜሪካ ኤምባሲ ቅጥር ግቢ ያቀረቡት ውብ ባህላዊ ትርኢትም የሀገራቱን ወዳጅነት የሚያጠናክር መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-17.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_22050775160f,train,የኢትዮጵያ የሰው ሃብት ልማት ፎረም ከዓለም ባንክ ጋር በጋራ መካሄዱ ሀገሪቱ የጀመረችውን ሁለንተናዊ ብልጽግና የበለጠ ውጤታማ የሚያደርግ ልምድ እንደሚገኝበትም አብራርተዋል።,spk_5814f75fa98b,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-17.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_819d675b07fa,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ አምስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ሲዳማ ቡና በ18 ነጥብ ሰባተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_5814f75fa98b,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-17.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_a3c38697d86e,train,ማሕበሩ በእነዚሕ ጉዳዮች ላይ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ከሎሬት ጸጋዬ ገብረመድሕን የባሕል ጥናትና ምርምር ማዕከል በተጨማሪ ከሌሎችም ከፍተኛ የትምሕርት ተቋማት  ጋር በመቀናጀት ለመስራት ማቀዱንም ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.653,10.653,0.0,10.653,-16.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_1f9edd14c44b,train,የቡርቃ ዋዩ ቅድመ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዋና ርዕሰ መምህር አዲሱ ግዛው፤ መርሃ ግብሩ በተማሪ ምገባ አገልግሎትና ትምህርት ጥራት ላይ ምቹ የመማር ማስተማር ምኅዳር ፈጥሯል ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-18.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_b3941915d21f,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሴቶችን የፖለቲካ ተሳትፎ ለማሳደግ ያሳዩት ተግባራዊ ቁርጠኝነት በርካታ ሴቶች በከፍተኛ የኃላፊነት ቦታ ተሰማርተው ውጤታማነታቸውን እንዲያሳዩ ዕድል መፍጠሩንም አስታውሰዋል።,spk_5814f75fa98b,am,13.053,13.053,0.0,13.053,-19.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_15399fa9dd67,train,ሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን የአፍሪካን ትርክት በመቅረጽ፣ ትብብርን በማጎልበት እና እድገትን በማምጣት ረገድ የሚጫወቱት ሚና ከፍተኛ ነው ያሉት ደግሞ የምስራቅ አፍሪካ የኮሙኒኬሽን ማህበር ፕሬዚዳንት ማርጋሬት ጁኮ (ፕ/ር) ናቸው።,spk_5814f75fa98b,am,12.534,12.135,0.0,12.534,-19.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_881fab651a59,train,ባለፈው ዓመት የጤና ችግር የገጠማቸው 420 ሺህ አባውራዎችና ቤተሰቦቻቸው በመንግስት ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች የህክምና አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_5814f75fa98b,am,9.653,9.223,0.0,9.653,-20.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_b91cc1e961b3,train,ትናንት ማምሻውን በፓርክ ደ ፕሪንስ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ኡስማን ደምበሌ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ክቪቻ ክቫርትሽኬሊያ፣ ካንግ ኢን-ሊ እና የማርሴዩ ፋኩንዶ መዲና በራሱ ላይ ቀሪዎቹን ጎሎች ከመረብ ላይ አሳርፈዋል።,spk_5814f75fa98b,am,17.933,17.933,0.0,17.933,-18.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_29db7b09dde0,train,በዘንድሮው ክረምትም የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ችግረኛ የሆኑ አምስት ሚሊዮን የህብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ ለማድረስ መታቀዱን ጠቁመዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-15.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_7f95ad33ac45,train,በግምገማ መድረኩ ላይ ከወረዳዎች የተውጣጡ አመራሮችን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ የጤና መድህን አስተባባሪዎች ተሳትፈዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-19.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_4009b86b583b,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት ተጠባቂ መርሐ-ግብር አርሰናል ቶተንሃም ሆትስፐርስን 4 ለ 1 ረትቷል።,spk_5814f75fa98b,am,9.334,8.858,0.0,9.334,-19.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_43638e395f97,train,ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው በሶስት የወርቅ፣ ሁለት የብር እና ሁለት የነሐስ በአጠቃላይ  ሰባት ሜዳሊያዎችን በማግኘት  ኬንያን ተከትላ ከዓለም ሁለተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች።,spk_5814f75fa98b,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-21.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_73c669134dcf,train,ኢንስቲትዩት በጤናው ዘርፍ ከሚሰሩ የመንግስትና የግል ተቋማት እንዲሁም ምሁራን ጋር በመተባበር ዘርፉን ለማጠንከር እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.014,9.593,0.0,10.014,-16.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_e80e04ab461b,train,በተለይም በበዓላት ወቅት ለአቅም ደካሞች እና አረጋዊያን የሚደረግ ድጋፍ እርስ በርስ የመደጋገፍ ባህልን እያዳበረ መምጣቱ ተናግረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.734,7.284,0.0,7.734,-21.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_2c7b0a7344e7,train,የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን፣ የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት፣ የአዲስ አበባ ከተማ ግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣንና የኢትዮጵያ ሥራ ተቋራጮች ማኅበር በግንባታ ደህንነትና ጤና ጥንቃቄ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረመዋል።,spk_5814f75fa98b,am,15.014,15.014,0.0,15.014,-18.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_b2b11f547565,train,ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ በ16 ነጥብ 19ኛ እና አርባምንጭ ከተማ በስምንት ነጥብ 20ኛ ደረጃን በመያዝ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛሉ።,spk_5814f75fa98b,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-19.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_52945052c1c9,train,ፖሊሲ አውጪዎች፣ መምህራንና ሌሎች የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በአፍሪካ የትምህርት መጻኢ ጊዜ ላይ ይመክራሉ።,spk_5814f75fa98b,am,7.173,7.173,0.0,7.173,-18.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_a82780d0bee0,train,በማዕከሉ ያገኘናቸው ተገልጋዮች መሶብ የምንፈልገውን አገልግሎት በአንድ ላይ እንድናገኝ ከማድረጉ በተጨማሪ ከብልሹ አሰራር ታድጎናል ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-16.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_22d9b9cbadf8,train,ሽልማቱ ለአፍሪካ ጋዜጠኝነት፣ ብሮድካስት ሚዲያ፣ ዲጂታል ሚዲያ እና ዘገባዎች እውቅና የሰጠ ነው።,spk_5814f75fa98b,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-18.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_1740d7bf6b71,train,በክልሉ የሚገኙ ፀጋዎችን በተገቢው የማስተዋወቅ ኃላፊነታቸውን በቁርጠኝነት እንደሚወጡ የገለፁት ደግሞ የቤንች ሸኮ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ባለሙያ እየሩሳሌም አለሙ ናቸው።,spk_5814f75fa98b,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-16.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_563014304421,train,በምድብ አምስት ሱዳን ከኢኳቶሪያል ጊኒ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ትጫወታለች። በምድብ ሶስት ዩጋንዳ ከታንዛንያ ቅዳሜ ምሽት 2 ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_5814f75fa98b,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-19.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_7a2c90f3ca1d,train,መምሪያው በ2017 የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ዕቅድ አፈጻጸምና የ2018 ዕቅድ ትግበራ ላይ የመከረ መድረክ ዛሬ በጎንደር ከተማ አካሂዷል፡፡,spk_5814f75fa98b,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-19.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_2ea048918685,train,ለአንድ ቀን በተዘጋጀው መድረክ ከጤና ተቋማት፣ ከግብርና፣ ከትምህርትና ሌሎች መሰል ተቋማት የተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_5814f75fa98b,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-22.1,female,18-24,,16000,3,0 clip_deda798a3f1c,train,በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ብሔራዊ መግባባትን መፍጠር ለቀጣዩ ትውልድ የተሻለች ኢትዮጵያን ለማስተላለፍ ምቹ መደላድል እንደሚፈጥርም አስገንዝበዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-17.3,female,18-24,,16000,3,0 clip_f3946d59a540,train,የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ትኩረት ሰጥቶ ከሚሰራባቸው አበይት ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም ተደራሽ ማድረግ ሲሆን በትምህርት ዘርፉ ትልልቅ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ በመተግበር ብቁና ተወዳዳሪ ዜጋን በመፍጠር ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገልጿል፡፡,spk_5814f75fa98b,am,14.534,14.156,0.0,14.534,-17.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_9c84969f0826,train,በዚህም ከአደጋ በፊት፤ በአደጋ ጊዜና በድህረ አደጋ ወቅት የቅድመ መከላከልና መልሶ ማቋቋም ተግባራትን በውጤታማነት ማከናወን የሚያስችል አደረጃጀት እንደሚፈጥር አስረድተዋል።,spk_5814f75fa98b,am,11.293,11.293,0.0,11.293,-17.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_673ac913e184,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫው ዝግጅት መጠናቀቁን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ ፉአድ መሐመድ ገለጹ።,spk_5814f75fa98b,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-16.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_167dd2bd64e4,train,ፒኤስጂ እና ኒውካስል ዩናይትድ በተመሳሳይ በ 14 ነጥብ በግብ ክፍያ ተበላልጠው 11 ኛ እና 12 ኛ ደረጃን በመያዝ ለጥሎ ማለፍ ማጣሪያ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-18.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_e84fbaa0f959,train,"ሲስተር ገነት ሰፊው በበኩላቸው ""ጡት ማጥባት የቆየ የማህበረሰቡ ባህል ቢሆንም ተግባሩን አጎልብቶ ለማስቀጠል በተቋማት የተጀመሩ የሕጻናት ማቆያዎች ተጠናክረው መቀጠል አለባቸው"" ብለዋል።",spk_5814f75fa98b,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-18.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_f4cfe928d5be,train,•  በሌላ በኩል የቆዳ ተግባር ውበት መሆኑን ጠቅሰው፤ ሁሌም ሊደረግለት የሚገባ እንክብካቤ እና ጥንቃቄ መኖሩን መገንዘብ እንደሚገባም መክረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-20.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_ec936321999c,train,በመድረኩ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሀላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህን ጨምሮ በተለያዩ የሥራ ኃላፊነት ላይ የሚገኙ ከፍተኛ ሴት አመራሮች፤ አምባሳደሮች የግል ዘርፉ ተወካዮችና የሴት አደረጃጀት ተወካዮች ታድመዋል።,spk_5814f75fa98b,am,18.453,18.453,0.0,18.453,-27.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_a25f1861108a,train,በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና የሥነ ተግባቦት መምህር የሆኑት አንተነህ ፀጋዬ (ዶ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.854,7.438,0.0,7.854,-20.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_21c176261c6a,train,ህገወጥ ፍልሰትን የመከላከል፣ የሀገር ውስጥ የሥራ ዕድልን ማጠናከር፣ ህጋዊ የውጭ ሀገራት የሥራ ስምሪትን የማስፋትና በተለያዩ ሀገራት በችግር ላይ የነበሩ ዜጎችን የመመለስና መልሶ የማቋቋም ተግባራት መከናወናቸውን ተናግረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,14.454,13.921,0.0,14.454,-20.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_0ce700ac207e,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ገጠር ክላስተር ዘርፍ አስተባባሪ ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር) በበኩላቸው ወጣቶች በተደራጀ አግባብ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና ማህበራዊ ዘርፎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ የክልሉ መንግስት እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,12.573,12.573,0.0,12.573,-18.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_cb7b1fa95baa,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ አዲስ ግደይ በአራተኛው ደቂቃ በፍጹም ቅጣት ምት ያስቆጠረው ግብ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሪ መሆን ችሏል።,spk_5814f75fa98b,am,9.014,8.692,0.0,9.014,-19.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_f347fea072cc,train,የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለመከላከልና ለማስቆም የሕብረተሰቡን ግንዛቤ በማሳደግ በኩል የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሰራር ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.934,10.595,0.0,10.934,-20.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_324ae08143fb,train,ለ11 ሺህ 890 የጤና ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-17.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_34707761202a,train,በሌሎች መርሃ ግብሮች ሰንደርላንድ ክሪስታል ፓላስን ፣ ዌስትሃም ዩናይትድ ቶተንሃም ሆትስፐርስን በተመሳሳይ 2 ለ 1 አሸንፈዋል።,spk_5814f75fa98b,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-17.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_af98c75bbc6d,train,•  ስሜትን በማዳመጥ የሰውነት ሙቀትን መቆጣጠርም ሌላኛው አገልግሎቱ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_5814f75fa98b,am,4.973,4.973,0.0,4.973,-20.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_6daf487ddd89,train,የአዲስ አበባ መምህራን ማኀበር ፕሬዝዳንት ድንቅዓለም ቶለሳ፤ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር የሚያደርገው ጥረትም በሃሳብ ላይ የተመሠረተ ምክክር በማካሄድ አለመግባባቶችን መፍትሔ የሚሰጥ ሁነኛ አማራጭ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5814f75fa98b,am,13.454,13.454,0.0,13.454,-18.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_916f5225b970,train,የጸጥታ ሀይሉ የህዝቡን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ ወቅቱ በደረሰበት ደረጃ እውቀትና ክህሎቱን ይበልጥ ማሳደግ እንደሚገባው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ገለፀ።,spk_5814f75fa98b,am,12.813,12.399,0.0,12.813,-17.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_f8739a71c6d2,train,የስራና ክህሎት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት  በከተማው በሚገኘው የባቢሌ ቁጥር 2 አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ አከናውነዋል።,spk_5814f75fa98b,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-20.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_443ccd97339b,train,በአሁኑ ሰዓት የሊጉ መሪ አርሰናል ከኖቲንግሃም ፎረስት ጋር ጨዋታውን እያደረገ ይገኛል።,spk_5814f75fa98b,am,6.534,6.212,0.0,6.534,-17.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_46c44ca90f73,train,በእነዚህ ጊዜያት በተከናወኑ ሥራዎች በመጀመሪያ ደረጃ ጤና እንክብካቤና በጤናው ዘርፍ አመርቂ ለውጥ ማስመዝገብ ተችሏል ብለዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.894,7.4,0.0,7.894,-16.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_fef09c5445da,train,በቀጣይም ተማሪዎች የሀገራቸውን ዕምቅ የመስህብ አቅም ተገንዝበው ለሌሎች እንዲያሳውቁ በትኩረት የሚሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_5814f75fa98b,am,7.454,7.454,0.0,7.454,-16.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_dbeea8784385,train,በጋራ ምርምር እና ጥናቶችን ማካሄድ፣ የምርምር ጉባኤዎችን ማዘጋጀት እና የልምድ ልውውጦችን ማድረግ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.213,7.213,0.0,7.213,-19.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_c184383571a5,train,የስራና ክህሎት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ በበጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ባቢሌ ከተማ ለአቅመ ደካሞች ያስገነቧቸውን መኖሪያ ቤቶችና ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎችን ዛሬ አስረክበዋል።,spk_5814f75fa98b,am,13.293,12.88,0.0,13.293,-16.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_aeb26eaf667f,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰው ተኮር ሥራዎችን በማከናወን ላይ በትኩረት እየሠራ መሆኑን የገለጹት ከንቲባዋ፤ በቀጣይም የዜጎችን ሕይወት በዘላቂነት የመቀየር ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_5814f75fa98b,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-20.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_bfc24f79d202,train,ውጤቱን ተከትሎ ሸገር ከተማ በ15 ነጥብ 16ኛ ደረጃን ይዟል። ቡድኑ ባለፉት ስድስት የሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻለም።,spk_5814f75fa98b,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-18.5,female,18-24,,16000,3,0 clip_2ae37af15c71,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ዓለሚቱ ኡሞድ የምክክር መድረኩን ሲከፍቱ እንዳሉት፤ በክልሉ የዲጂታል አገልግሎትን በማስፋት ለልማት እቅዶች መሳካት በትኩረት ይሰራል።,spk_5814f75fa98b,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-20.0,female,18-24,,16000,3,0 clip_956e5e8ac4e0,train,በአሁኑ ወቅትም ዩኒቨርሲቲው ከ1 ሺህ በላይ ወጣቶችን ተቀብሎ እንደሚያሰለጥን ገልጸው ዛሬ የተጀመረው ስልጠና ለአንድ ወር እንደሚቆይ ገልጸዋል።,spk_5814f75fa98b,am,7.213,6.865,0.0,7.213,-23.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_447617871940,train,ምሽት 2 ሰዓት ከ30 ላይ ሊድስ ዩናይትድ ከሊቨርፑል ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_5814f75fa98b,am,4.694,4.694,0.0,4.694,-19.6,female,18-24,,16000,3,0 clip_3425c28cccc1,train,በመሆኑም የዚህ ማህበር አባል በመሆኑ ክብር እንደሚሰማው ገልፆ ፤ በበጎ ፍቃደኝነት የሚሰጠውን የደም ልገሳ አጠናክሮ መቀጠሉን ተናግሯል።,spk_b713648c9960,am,7.873,7.511,0.0,7.873,-36.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3c604b20e0b5,train,የሥርዓተ ፆታ እኩልነትን ማረጋገጥና የሴቶችን የአመራርነትና ውሳኔ ሰጪነት ሚና የበለጠ ለማሳደግ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።,spk_b713648c9960,am,8.514,7.984,0.0,8.514,-36.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef26f016c4cf,train,እነዚህም የዞኑን ህዝብ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች  በቅርበት እንዲመለሱ ማገዛቸውን ነው የገለጹት።,spk_b713648c9960,am,6.774,6.064,0.0,6.774,-37.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_faf5a16257d4,train,ሥነ-ልቦናዊ ተጋላጭነት፡- አሰቃቂ ወይም አስጨናቂ የሕይወት ተሞክሮዎች (ጾታዊ ጥቃቶች፣ ኪሳራ፣ አደጋዎች)፣ የግለሰባዊ ባሕርይዎች (ፍጹም ካልሆነ የሚል አስተሳሰብ (Perfectionism) እና ዝቅተኛ በራስ መተማመን) የሚሉት ደግሞ በሥነ-ልቦናዊ ተጋላጭነት ተነስተዋል።,spk_b713648c9960,am,18.794,17.051,0.0,18.794,-32.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_938260d82976,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ3 ሺህ 600 በላይ የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤቶች መገንባታቸውን ጠቅሰው በወጣቶች በተከናወኑ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች ህዝቡ ተጠቃሚ እየሆነ መጥቷል ብለዋል።,spk_b713648c9960,am,12.493,12.062,0.0,12.493,-31.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2a7ae1d06b80,train,ለዚሕም አዳዲስ መማሪያ ክፍሎችን በመገንባት፣ ያረጀቱን በመጠገን፣ ወንበሮች፣ ጠረጴዛዎች፣ ጥቁር ሰሌዳዎችና ሌሎች ቁሳቁሶችን በማደስ ለመማር ማስተማር ስራው ዝግጁ ሆነዋል ብለዋል።,spk_b713648c9960,am,12.293,11.526,0.333,12.293,-35.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_57fad0380c5f,train,በክልሉ በተጀመረው በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አሰራርን እስከታች ተደራሽ በማድረግ ሙስናን በጋራ ለመከላከል እየተሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_b713648c9960,am,9.774,8.631,0.0,9.774,-33.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e71c1748f2bc,train,የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ስደተኞችን በመቀበል የምታስተዳድርበት ሥርዓት በአህጉሪቷ አባል ሀገራት ጭምር በአርዓያነት የሚታይ ነው።,spk_b713648c9960,am,10.594,10.246,0.0,10.594,-29.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ab1a7ced8577,train,አደረጃጀቱ መንግስታዊ አገልግሎት የተሳለጠ እንዲሆን ማገዙንና ነዋሪውም ጊዜውን በልማት ላይ እንዲያሳልፍ ማድረጉን የተናገሩት ደግሞ የዚሁ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ታከለ ኤልያስ ናቸው።,spk_b713648c9960,am,12.213,10.753,0.319,12.213,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5137209905aa,train,በኦሮሚያ ክልል በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን በጋራ በመከላከል ሁለንተናዊ ተጠቃሚነታቸው እንዲረጋገጥ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።,spk_b713648c9960,am,12.114,11.411,0.0,12.114,-33.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_48889b745c22,train,ትውልድን በስብእና መገንባት ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሸጋገር ከፍተኛ ሚና እንዳለው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ።,spk_b713648c9960,am,11.194,11.194,0.0,11.194,-31.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_73d722a80f93,train,ፈጣን፣ ቀልጣፋና ተደራሽ የፍትህ አገልግሎት ለመስጠት 267 ባህላዊ ፍርድ ቤቶችና 13 ይግባኝ ሰሚ ችሎት መቋቋሙን ጠቅሰዋል፡፡,spk_b713648c9960,am,9.653,8.302,0.527,9.653,-37.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_65e205c461e7,train,የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶችን ተሳትፎ ይገድብ የነበረው የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት አዋጅ ቁጥር 621/2001 ተሻሽሎ በሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር 1113/2011 ተተክቷል፡፡,spk_b713648c9960,am,15.454,14.422,0.0,15.454,-34.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb1ed7a07d25,train,ለስድስት ዓመታት የአይን ብርሀናቸውን  በማጣታቸው ከቤት ለመዋል  መገደዳቸውን  ያነሱት ደግሞ በራያ ቆቦ ወረዳ የተኩለሽ ቀበሌ ኗሪ የ60 ዓመቷ ወይዘሮ ትርንጎ ገሠሠ ናቸው።,spk_b713648c9960,am,11.254,10.363,0.577,11.254,-35.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_488a7ab3b97c,train,በተለይም አለመግባባቶች በቅርበት በአባገዳዎችና በሀገር ሽማግሌዎች እንዲፈቱ የባህላዊ ፍርድ ቤት የዳኝነት ስርአት  መተግበሩን አስረድተዋል፡፡,spk_b713648c9960,am,9.473,8.403,0.0,9.473,-37.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6479fbf55b67,train,ቀኑ በእግር ጉዞ የተከበረ ሲሆን በእለቱም ወጣቶች፣ ሴቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች  እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_b713648c9960,am,7.694,7.085,0.608,7.694,-32.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_900c18522253,train,አህጉራዊ የሰብዓዊ ጉዳዮችን በአፍሪካዊ መፍትሔ ምላሽ የመስጠት አቅም መገንባት እንደሚያስፈልግ በአፍሪካ ሕብረት የጤና፣ የሰብዓዊ ጉዳዮችና የማህበራዊ ልማት ኮሚሽን ገልጿል።,spk_b713648c9960,am,9.973,9.973,0.0,9.973,-32.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_120d0befb951,train,ኃላፊው እንዳሉት፤ በተለያዩ ምክንያት   ወደ ስራ ያልገቡ ትምሕርት ቤቶችንም ወደ ስራ ለማስገባት ከሕብረተሰቡ፣ ከሐገር ሽማግሌዎች፣ ከሐይማኖት አባቶችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ጋር እየተሰራ ነው።,spk_b713648c9960,am,11.334,10.973,0.36,11.334,-37.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_840fb4968e89,train,ሀገራዊ ምክክሩ ለጋራ ችግሮቻችን የጋራ መፍትሄ ስለሚያመጣ በሂደቱ የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ አስተያየታቸውን የሰጡ ወጣቶች ገለፁ።,spk_b713648c9960,am,8.854,8.536,0.0,8.854,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e1d318b192d,train,በዞኑ ሐይቅ ከተማ የሐይቅ ቁጥር 2 አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት ርዕሰ መምህር አንተነህ አራጌ በበኩላቸው፤  ለትምሕርት ዘመኑ ከ2 ሺሕ 400 በላይ ተማሪዎችን መዝገቦ ለማስተማር  መታቀዱን ተናግረዋል።,spk_b713648c9960,am,14.114,13.414,0.0,14.114,-36.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c870fd88a41e,train,በዚህም ሀገር ተረካቢ ወጣቶች በሚካሄደው ምክክር ከፍተኛ ተሳትፎ በማድረግ፣ የዳበሩ ሀሳቦችን በማመንጨት፣ አጀንዳቸውን በማስያዝና ምክረ ሀሳብ በመስጠት ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_b713648c9960,am,13.553,13.152,0.0,13.553,-35.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6e1f5780a16,train,የሙከራ መርሃ ግብሩ እስከ እ.አ.አ ጁላይ 2025 እንደሚቆይና በሀገር አቀፍ ደረጃ ሙሉ ለመሉ መተግበር እንደሚጀመርም ዘገባዎቹ ይጠቁማሉ።,spk_b713648c9960,am,8.014,7.69,0.0,8.014,-31.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_251579426cff,train,ተማሪዎችን የመመዝገብ ስራን እስከ ነሐሴ 19/2017 በማጠናቀቅ መስከረም 5/2017 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራውን ለማስጀመር መታቀዱን ገልጸዋል።,spk_b713648c9960,am,10.393,10.088,0.306,10.393,-35.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_254c679687f1,train,በወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎት ተግባር የበርካታ አረጋዊያንና አቅመ ደካሞች እንባ እየታበሰ መሆኑን የጠቀሱት ወይዘሮ ሙና ከዚህም ባለፈ ተግባሩ የህዝቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጡን ገልጸዋል።,spk_b713648c9960,am,12.793,11.856,0.0,12.793,-29.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2de9e3a3af60,train,ከዚህም ባለፈ ለሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች የተፈጠረው ምቹ ሁኔታ በንጹህ መጠጥ ውኃ አቅርቦት፣ጤና፣ ግብርና እና ሌሎች የልማት መስኮች ጉልህ አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ እያስቻላቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_b713648c9960,am,11.594,11.271,0.323,11.594,-33.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f5e179a6d0b,train,ሥነ-ልቦናዊ ምልክቶች፡- ከመጠን በላይ መጨነቅ (ስለ ዕለታዊ ነገሮች፣ ብዙ ጊዜ ከቁጥጥር ውጭ የሆነ ስሜት)፣ የፍርሃት ስሜት፣ እየመጣ ያለ ከፍተኛ ጥፋት እንዳለ መሰማት፣ እረፍት ማጣትና ትኩረት የመሰብሰብ ችግር መሆናቸውን ያነሳሉ።,spk_b713648c9960,am,15.094,14.165,0.385,15.094,-34.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cca7985ec41c,train,ደረጃቸውን ያልጠበቁና ተመሳስለው የተመረቱ መድሃኒቶችን ለመከላከል የተዘጋጀው አዲሱ ስትራቴጂ የህብረተሰብ ጤናን ለመጠበቅ ወሳኝ በመሆኑ የሚመለከታቸው ተቋማት መረባረብ እንዳለባቸው ጥሪ አቅርበዋል።,spk_b713648c9960,am,14.213,13.042,0.326,14.213,-37.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_374ae2664522,train,የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)  በበኩላቸው፤ ዩኒቨርሲቲው ትውልድን በማነፅ እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል።,spk_b713648c9960,am,9.354,8.25,0.313,9.354,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6fb501390dd3,train,በዚህ ዓመት በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዙ ባር ኮድ ያላቸው የመኪና ማለፊያ(car pass) እና የክብር እንግዶች የመግቢያ ባጆች መዘጋጀታቸውንም የሃይማኖት መሪዎች አስታውቀዋል።,spk_b713648c9960,am,12.293,11.289,0.0,12.293,-35.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56d4ca8415ef,train,ዘመናዊ አሰራሮችን በመከተል ለሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የኦንላይን አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ገልጸው፤ ሪፎርሙ በመንግሥትና በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች መካከል ይበልጥ መቀራረብ በመፍጠር ውጤቶች እንዲመዘገቡ ማስቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_b713648c9960,am,15.194,14.19,0.334,15.194,-33.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f6a692aa323d,train,በዚህም ተመራቂዎች ነገ የተሻለች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግና ግባቸውን ለማሳካት ጠንክረው መስራት አለባቸው ነው ያሉት።,spk_b713648c9960,am,8.354,6.786,0.907,8.354,-37.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb880c9a829e,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ በሚገኘው የወጣቶች የምክክር መድረክ ከክልሉ ሁሉም አካባቢዎች የተውጣጡ ከ7 መቶ በላይ ወጣቶች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ፡፡,spk_b713648c9960,am,12.934,11.273,0.357,12.934,-37.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c274ec48cc26,train,ሥነ-ሕይወታዊ ተጋላጭነት፡- ጄኔቲክስ (በቤተሰብ የጭንቀት ህመም ያለበት ሰው መኖር)፣ አንጎል ውስጥ ባሉ ንጥረ-ነገሮች መዛባት፣ የአካላዊ ጤንነት እክሎች (የታይሮይድ በሽታ፣ የልብ ምት መዛባት፣ አስም) በዚህ የአጋላጭነት ምድብ ይነሳሉ።,spk_b713648c9960,am,16.694,14.591,0.673,16.694,-34.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_864e408ef870,train,የክረምቱ   የዝናብ ስርጭት በፈጠረው ክፍተት የቀነሰውን ምርት ለማካካስ የውሀ አማራጮችን በመጠቀም የመስኖ ልማት እንደሚጠናከር ገልጸዋል።,spk_b713648c9960,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-31.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_936911709a7f,train,በዚህ ረገድ በከተማ አስተዳደሩ በሁሉም ዘርፍ የሴቶችን ተሳትፎና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው አልፎ አልፎ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_b713648c9960,am,14.633,13.82,0.0,14.633,-32.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5c3833ecfd5d,train,በትምህርት ቤቶቹ የነጻ የምገባ ስፍራዎች ተዘጋጅተው ለተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እንደሚሰጡም ተገልጿል።,spk_b713648c9960,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-29.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9bce7cc24caa,train,በገጠር አካባቢ በቂ መሰረተ መሰረተ ልማት አለመኖር እና የመጋዘን እጥረት ወጥ የሆነ የምግብ አቅርቦት እንዳይኖር በማድረግ በምገባ መርሃ ግብሩ ላይ ተጽእኖ እያሳደረ ይገኛል።,spk_b713648c9960,am,10.153,9.373,0.0,10.153,-31.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed454eb290e2,train,4ኛው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ዘርፎች የጋራ ጉባኤ በቢሾፍቱ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።,spk_b713648c9960,am,6.854,5.63,0.32,6.854,-29.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d9966f253f82,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶች ሀገራዊ ሰላምን በማስጠበቅ ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የተጀመረውን ጥረት በማገዝ ረገድ እያደረጉ ያለውን ተሳትፎ ማጠናከር እንዳለባቸው በብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ወጣቶች ክንፍ  ጽህፈት ቤት ገለፀ፡፡,spk_b713648c9960,am,14.153,12.841,0.636,14.153,-35.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d466b3e9d2a8,train,ያለ ወጣቱ ተሳትፎ ልማትን ማፋጠን እንደማይቻል ገልጸው፣ በየደረጃው ያሉ  አመራሮች  የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም ለክረምት በጎ ፈቃድ  አገልግሎት ስኬት የበኩላቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።,spk_b713648c9960,am,11.393,10.26,0.486,11.393,-30.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b2e93464a308,train,በጉብኝቱ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ እንዲሁም አንጋፋ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች፣ የክልሎች የባህልና ስፖርት ቢሮ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_c709e1749eb1,am,15.133,12.645,0.521,15.133,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73d8b30177a9,train,ሰልጣኞች ያገኙትን እውቀትና ያላቸውን የቴክኖሎጂ ክህሎት ተጠቅመው ጅምር የሥራ ፈጠራቸውን በማስፋትና ሀሳባቸውን በማውጣት የራሳቸውን ሥራ መፍጠር አለባቸው ብለዋል።,spk_c709e1749eb1,am,13.454,11.712,0.399,13.454,-35.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6e9cb187461,train,የከተማው የኮሪደርና ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች ለወጣቱ ሰፊ የስራ እድል የፈጠሩና አዲስ የስራ ባሕልንም ያስተዋወቁ  መሆኑን  ወጣቶቹ ተናግረዋል።,spk_c709e1749eb1,am,12.454,10.719,0.381,12.454,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35555a7fb4f0,train,ጨዋታው መቀሌ 70 እንደርታ ከሁለት ጨዋታዎች በኋላ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ተከታታይ ድሉን ለማስመዝገብ የሚያደርጉት ነው።,spk_c709e1749eb1,am,9.893,9.079,0.475,9.893,-32.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6abcabf9aca6,train,በዚህም ከደቡብ ወሎ ዞን፣ ከኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን፣ ከደሴና ኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ለመጡ 250 ወጣቶች ሃሳብን እንዴት ወደ ሃብት መቀየር እንደሚቻል ስልጠና መሰጠቱን ተናግረዋል።,spk_c709e1749eb1,am,15.774,13.181,0.353,15.774,-35.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a51610255f7,train,"የሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል በዓላት ""ባህላዊ እሴቶቻችን፤ ለዘላቂ ሰላማችን"" በሚል መሪ ሀሳብ ከነሃሴ አጋማሽ ጀምሮ በዋግ፣ ላስታ፣ ቆቦና ሌሎች አካባቢዎች በድምቀት ይከበራሉ።",spk_c709e1749eb1,am,14.973,13.455,0.372,14.973,-34.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e515bb5a270,train,መርሃ ግብሩ ከሩጫው ባሻገር ልዩ የጉብኝት ፓኬጆችን በማዘጋጀት ዜጎች የተፈጥሮና የቅርስ ስፍራዎችን እንዲጎበኙ እያስቻለ ይገኛል።,spk_c709e1749eb1,am,9.694,9.257,0.436,9.694,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_192e497f7fbf,train,ኮሚሽነር ጀነራል የኑስ ሙሉ በወቅቱ እንደገለጹት ማረሚያ ቤቶች የተሀድሶ ማዕከል በመሆናቸው ወጥ የሆነ አደረጃጀትና አሰራር ያስፈልጋቸዋል።,spk_c709e1749eb1,am,11.813,10.541,0.451,11.813,-35.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb7c80d054a4,train,የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ሃላፊ ወይዘሮ መሰረት አመርጋ በበኩላቸው፤  መስቀል በጉራጌዎች ዘንድ ዘመናትን የተሻገረ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኩነቶችን ያቀፈ እሴት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c709e1749eb1,am,15.293,13.48,0.407,15.293,-37.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5cdab2ba1d5f,train,በዚህ ረገድ አስካሁን በተከናወኑ ሥራዎች የተሻለ ውጤት መምጣቱን አቶ ፍሬው ጠቁመው ህብረተሰቡ፣ የጤና ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት በወባ በሽታ መከላከል ላይ ተሳትፏቸውን እንዲያጠናክሩ አስገንዝበዋል።,spk_c709e1749eb1,am,15.493,13.694,0.362,15.493,-35.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3d5554ab9e9,train,ኢትዮጵያና ቻይና በህክምና መሳሪያዎችና መድሃነቶች አቅርቦት ያላቸውን ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉም አንስተዋል።,spk_c709e1749eb1,am,9.053,7.75,0.436,9.053,-36.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7eebde1be9c4,train,በከተማው እየተገነባ ያለው ዘመናዊ የገበያ ማዕከል እየተጠናቀቀ በመሆኑ በቀጣይ አርሶ አደሮችና ኢንዱስትሪዎች ያመረቷቸውን ምርቶች ባጠረ የግብይት ሰንሰለት ለሸማቹ በማቅረብ ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።,spk_c709e1749eb1,am,15.614,13.963,0.359,15.614,-35.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_efd8009fdfa9,train,የሉሲ (ድንቅነሽ) እና ሰላም ቅሪተ አካላት ቅርሶች የመካከለኛው አውሮፓ ቼክ ሪፐብሊክ ቆይታ ኢትዮጵያን ይበልጥ በማስተዋወቅ ረገድ የተሳካ እንደነበር የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አበባው አያሌው (ረ/ፕ) ገለጹ።,spk_c709e1749eb1,am,18.573,15.776,0.538,18.573,-37.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d644b3ab807,train,ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላትን የጤና ዘርፍ ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ።,spk_c709e1749eb1,am,8.014,7.067,0.465,8.014,-35.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bbe32cea6d4f,train,እ.አ.አ በ1990 በአልጄሪያ በተካሄደው 17ኛው የአፍሪካ ዋንጫ እና ሴኔጋል እ.አ.አ በ1992 ባዘጋጀችው 18ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በጋራ ተሰልፈዋል።,spk_c709e1749eb1,am,14.053,12.568,0.366,14.053,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_204eae23579a,train,በውይይት መድረኩ ላይ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አስኬር መሐመድ እንዳመለከቱት፤   የአፋር ህዝብ ለረጅም ዘመናት በባህላዊ ዳኝነት ስርዓት ሲገለገል ቆይቷል።,spk_c709e1749eb1,am,12.174,10.465,0.369,12.174,-36.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31e92c25aae8,train,በመርሐ ግብሩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣  የዞንና የልዩ ወረዳ አስተዳዳሪዎች፣ ነዋሪዎችና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡,spk_c709e1749eb1,am,10.053,8.366,0.372,10.053,-35.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_34ab32dc3427,train,ወጣቶች በቁርጠኝነት ተግተው በመስራት ከራሳቸው አልፈው ለሌሎች በመትረፍ ሃገራቸውን ሊለውጡ እንደሚገባ ተመላከተ።,spk_c709e1749eb1,am,9.813,8.481,0.372,9.813,-36.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_489d1460ed57,train,ከዚህ በተጨማሪ ከጤና ባለሙያዎች ባገኙት ትምህርት መሰረት አጎበር በአግባቡ በመጠቀም ራሳቸውንና ቤተሰባቸውን ከወባ በሽታ እየተከላከሉ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_c709e1749eb1,am,12.694,11.304,0.499,12.694,-35.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_834e957edff2,train,የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅርቦት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አብዱልቃድር ገልገሎ፥ ከቻይና የተገኘውን ድጋፍ ክትባቱ ለሚያስፈልጋቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በፍጥነት ተደራሽ እንዲሆን እንሰራለን ብለዋል።,spk_c709e1749eb1,am,14.174,11.567,0.405,14.174,-37.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6701309bdddf,train,በዓለም አቀፍ መድረክ ኢትዮጵያን በአግባቡ በማስተዋወቅ የሀገር መከላከያ ሠራዊትን እና ሀገርን ያኮራ ተግባር ማከናወናቸውን በመጥቀስ፥ እንኳን ደስ ያላችሁ ብለዋል።,spk_c709e1749eb1,am,11.213,10.358,0.34,11.213,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a7a2ce6d41e,train,ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ ከባህር ዳር ከተማ ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያከናውናሉ።,spk_c709e1749eb1,am,10.614,10.246,0.367,10.614,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a4fe294e70c,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ በተገኙበት ከቻይና መንግስት በድጋፍ የተገኘ የኮሌራ በሽታ መከላከያ ክትባት ርክክብ ተካሂዷል፡፡,spk_c709e1749eb1,am,14.334,12.029,0.606,14.334,-34.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_69c12a7851a2,train,በካርቱም ግራንድ ሆቴል ሱዳን፣ኢትዮጵያ፣ግብጽና ደቡብ አፍሪካ የአፍሪካን እግር ኳስ በበላይነት የሚመራውን ተቋም ለመመስረት ምክክር ላይ ናቸው።,spk_c709e1749eb1,am,9.573,9.159,0.415,9.573,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5cb903fc92f,train,የዛሬው ድጋፍ በተለይም የኮሌራ በሽታ ስጋት ባለባቸው አካባቢዎች የቅድመ መከላከል ክትባትን ተደራሽ ለማድረግ ጉልህ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።,spk_c709e1749eb1,am,10.813,8.967,0.36,10.813,-36.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d710ecc1540,train,የሕዝቡን ሀሳብና ፍላጎት መስማት ብሎም ተናቦና ተቀራርቦ መሰራት  ከመንግስት የትኩረት ጉዳዮች ውስጥ  ሲሆኑ፤  በሕዝባዊ ውይይቱ ዘላቂ ሰላምን ማፅናት፣ የልማት፣ የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ፍላጎቶች የተነሱ ዋና ዋናዎቹ ናቸው ብለዋል።,spk_c709e1749eb1,am,19.573,16.397,0.586,19.573,-35.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a755174d2a60,train,ከከተማዋ የመልማት ፍላጎት ጋር ተያይዞ የኮሪደርና ሌሎች የልማት ፍላጎቶች በሁሉም አካባቢዎች እንዲሟሉ የተነሱ ሃሳቦችን አስተዳደሩ በግብዓትነት ወስዶ በዓመቱ የተጀመሩ ስራዎችን በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_c709e1749eb1,am,18.654,16.385,0.362,18.654,-33.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cce05225e9db,train,ኢትዮጵያ በጤናው ሴክተር ከአፍሪካ አልፎ በአለም ተወዳዳሪ ስርዓት ለመፍጠር በርካታ ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነች እንደምትገኝ አንስተው ሁሉም በትብብር እንዲሰራ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_c709e1749eb1,am,12.973,11.295,0.361,12.973,-35.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0b41fcaf0af,train,የደሴ ከተማ ነዋሪዋ ወጣት ሰዓዳ የሱፍ በበኩሏ በአካውንቲንግ ተመርቄ ሥራ በማጣቴ የኮስሞቲክስ ሱቅ ብጀምርም በገንዘብ እጥረት ሳቢያ በሚፈለገው ልክ መስራት አልቻልኩም ነበር ብላለች።,spk_c709e1749eb1,am,14.493,12.929,0.39,14.493,-36.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_adb6261d1b29,train,በገንዘብ ብቻ ሳይሆን ሀሳብንና እውቀትን ተጠቅሞ ሥራ መፍጠርና ቢዝነስ መስራት እንደሚቻል ዛሬ ከስልጠናው መረዳት ችያለሁ ያለችው ደግሞ የመቅደላ ወረዳ ነዋሪዋ ወጣት ሀውለት ወርቁ ናት።,spk_c709e1749eb1,am,13.854,11.523,0.4,13.854,-34.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18d0c9d3ad15,train,ምክክሩ በሃሳብ ልዩነት ላይ በማህበራዊ ሚዲያ ቃላትን ከመወራወር ይልቅ በውይይት ለመፍታት እድል የሚፈጥር መሆኑን ይገልጻሉ።,spk_c709e1749eb1,am,10.213,8.625,0.479,10.213,-35.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6f826b0dc87,train,መንግስት በሀገሪቱ ትኩረት ከሰጣቸው አምስት የብዝሃ ዘርፍ የዕድገት ምንጮች መካከል ቱሪዝም አንዱ ነው፡፡,spk_c709e1749eb1,am,6.973,6.619,0.355,6.973,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f93281646d46,train,መርሃ ግብሩ የንጥረ ምግቦችን ብዝሃነት በማስፋት በተመጣጠነ ምግብ እጥረት የሚፈጠሩ የእድገት መባባቶችን በመከላከል የምግብ ዋስትና ማረጋገጥና ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር የበኩሉን ድርሻ ይወጣል።,spk_c709e1749eb1,am,15.174,13.622,0.461,15.174,-31.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6560427479d9,train,እንደሀገር ወባ የህብረተሰቡ የጤና ስጋት ወደማይሆንበት ደረጃ ለማድረስ የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት የተለያዩ የወባ መከላከያ ስልቶች ተነድፈው ተግባራዊ እየተደረጉ መሆኑ የሚታወቅ ነው።,spk_c709e1749eb1,am,15.493,12.821,0.352,15.493,-35.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dabbf0f6e41,train,የደቡብ ወሎ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ተወካይ አቶ ሀይሉ ታደሰ በበኩላቸው፥ በዓሉ በሁሉም ወረዳዎች በድምቀት እየተከበረ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_c709e1749eb1,am,12.293,11.383,0.351,12.293,-35.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7ff65c703da,train,ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ በድሬደዋ የ20 አቅመ ደካማ ቤተሰቦችን ቤቶች ለመገንባት ነው የመሠረት ድንጋይ ዛሬ ያስቀመጡት።,spk_c709e1749eb1,am,8.934,8.098,0.36,8.934,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_072922cb8a21,train,የውሃና ኢነርጂ  ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመተባበር በጋምቤላ ከተማ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለአቅመ ደካማ ወገኖች ያስገነባቸውን መኖሪያ ቤቶች ዛሬ ለተጠቃሚዎች አስተላልፏል።,spk_c709e1749eb1,am,14.014,11.984,0.363,14.014,-35.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c9b9f23838e,train,በመድረኩ ላይ የክልል፣የዞን እና የወረዳ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም አጋር አካላቶች ተገኝተዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,5.454,3.997,0.473,5.454,-44.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_778b3f09851e,train,በዚህም መንግሥት መዋቅራዊ አደረጃጀት ከመዘርጋት ባለፈ የነበሩ አለመግባባቶችንና ቅራኔዎችን በዘላቂነት ለመፍታት አካታች ሀገራዊ ምክክር እንዲካሄድ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,7.734,7.363,0.37,7.734,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f3d0d321afd,train,በውይይት መድረኩ የክልልና የዞን የፍትህና የፍርድ ቤት አመራሮች እንዲሁም ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,4.973,4.602,0.371,4.973,-32.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f5023143493,train,በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል መምህርና የዩኒቨርሲቲው ነጻ የህግ አገልግሎት ማዕከል ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ሞሲሳ በበኩላቸው በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በተለያዩ ወረዳዎች በሚገኙ ሰባት ማእከላት አማካኝነት ማዕከሉ 40 ሺህ ለሚሆኑ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ነፃ የህግ አገልግሎት ሰጥቷል፡፡,spk_a4fe3016f8f2,am,20.534,12.628,0.384,20.534,-39.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f851296fc611,train,የአሰራር ስርዓቱን ውጤታማ ለማድረግ ለተቋሙ የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች መሰጠት የጀመረው ስልጠና ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ገልጸዋል፡፡,spk_a4fe3016f8f2,am,6.373,5.778,0.596,6.373,-39.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d47a42cabc1a,train,በተመሳሳይ በዚሁ ምድብ አንጎላ እና ግብጽ ማምሻውን በአጋዲር ስታዲየም ያደረጉት ጨዋታ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,6.694,5.913,0.454,6.694,-42.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd0ba206d262,train,"""ያሆዴ"" የክረምቱ ጭጋግ አልፎ ሰማዩ ሲፈካ እንደሚከበርና ይህም አዲስ ተስፋንና ልምላሜን በመያዝ የመጻኢ ጊዜን ብሩህነት በማለም እንደሚከበር ገልጸዋል፡፡",spk_a4fe3016f8f2,am,6.053,5.657,0.397,6.053,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25bd55cc2e6c,train,የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ቡሳ ጎኖፋ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ዚያድ አሊዪ በበኩላቸው ባለፉት ዓመታት በዞኑ የቡሳ ጎኖፋ ስርዓትን ሁሉ አቀፍ እና አሳታፊ ለማድረግ የተሰሩ ስራዎች ውጤታማ ሆነዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,6.253,5.87,0.384,6.253,-34.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e218076508f,train,የሐይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ለሰላም ግንባታ የማይተካ ሚናቸውን በመወጣት እያበረከቱት ያለውን ሚና አጠናክረው እንዲቀጥሉም አመልክተዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,6.614,5.33,0.486,6.614,-38.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5bd567375af,train,የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ኢትዮጵያ ለያዘችው የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ስኬታማነት ቁልፍ ሚናን የሚጫወት ነው ብለዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,8.094,7.728,0.366,8.094,-35.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4afa783b29e,train,ፖሊስ የሕዝብን እርካታ ማረጋገጥ የሚያስችል ሪፎርም እየሰራ እንደሆነም ገልጸዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,5.574,5.198,0.376,5.574,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3bd795931f42,train,ለኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ ዕድገትና የዘመናዊነት ጉዞ ስኬት ቁርጠኝነት ማሳያ መሆኑንም ጨምረው ጠቁመዋል፡፡,spk_a4fe3016f8f2,am,6.413,4.313,0.417,6.413,-39.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_68a4d50931f3,train,በተለይ አስቀድሞ መመርመር በፍጥነት ሕክምናን ለማግኘት ይረዳል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,6.053,5.669,0.384,6.053,-35.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_15e5542b4f94,train,ማዕከሉ የሰጠው ነፃ የህግ ድጋፍ ተጠቃሚ ነዋሪዎቹ ያወጡት የነበረን ከ51 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ማስቀረቱንም ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,9.694,5.537,0.607,9.694,-34.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce2dd19f494c,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ድጉማ ዛሬ የተጀመረውን የጡት ካንሰር ቅድመ ልየትና ምርመራን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,6.934,6.555,0.379,6.934,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dae9d65ddb70,train,በዚህም በዲጂታል የታገዘ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት በህዝብ መናኸሪያዎች የኢ-ቲኬቲንግ አገልግሎት በማስጀመሩ ለውጥ እየተመዘገበ መጥቷል።,spk_a4fe3016f8f2,am,7.213,6.753,0.461,7.213,-40.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8bdf7007d83,train,ባየር ሙኒክ ጨዋታውን የማሸነፍ ሰፊ ግምት ያገኘ ሲሆን፤ ሶስት ነጥብ ማግኘት ወደ ጥሎ ማለፍ የመግባት እድሉን ያሰፋዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,6.133,5.628,0.505,6.133,-16.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_177608bbe4e2,train,ለድንገተኛ በሽታዎች ምላሽ ለመስጠት የሚሰራውን ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን ብለዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,5.213,4.013,0.348,5.213,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_04954fb1e59e,train,የምገባው መርሃ ግብር ዕድሜው ለትምህርት የደረሰ ህፃን ከትምህርት ገበታ እንዳይለይ ማስቻሉን በማስታወስ።,spk_a4fe3016f8f2,am,7.173,6.768,0.405,7.173,-41.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8abc32a4d9ae,train,በተግባሩ ሲሳተፉ የተገኙ ደላሎችን በህግ እንዲጠየቁ በማድረግ እስከ 21 ዓመት በሚደርስ እስራት እንዲቀጡ ተደርጓል ብለዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,5.373,5.006,0.368,5.373,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_023e5f7f1b3f,train,በጉብኝታቸው በጠቅላይ መምሪያው የተከናወኑ የተለያዩ የሪፎርም ሥራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,8.534,8.161,0.372,8.534,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_98b419bcfdca,train,ውጤቱን ተከትሎ ደቡብ አፍሪካ በስድስት ነጥብ በምድብ ሁለት ሁለተኛ ደረጃን ይዛ ለጥሎ ማለፍ ማለፏን አረጋግጣለች።,spk_a4fe3016f8f2,am,8.373,3.828,3.988,8.373,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4061ed59e5a,train,የአደጋ ስጋት ካለባቸው አካባቢዎች ህብረተሰቡን ወደ ነጻ አካባቢዎች ማዛወሩ እንደተጠበቀ ሆኖ ዘላቂ መፍትሔ ላይ ማተኮር እንደሚገባም አስረድተዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,4.694,4.321,0.373,4.694,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fac7cd50f654,train,ቀኑ ከፓናል ውይይት በተጨማሪ በባህላዊ አልባሳት አውደ ርዕይና ባዛር እንዲሁም በተለያዩ መርሃ ግብሮች ተከብሯል፡፡,spk_a4fe3016f8f2,am,4.854,3.696,0.679,4.854,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a46a4a9d597,train,ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት በሚቆየው መድረክም የክልል፣ የዞንና የከተማ አመራሮችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ናቸው።,spk_a4fe3016f8f2,am,5.614,4.067,0.486,5.614,-39.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc2b8e171bcb,train,ከፕሮግራሙ ተጠቃሚዎች መካከል ወይዘሮ ዓለምፀሐይ ጀማው እንደገለጹት በጓሯቸው አትክልት ማልማታቸውና ዶሮና ላሞችን ማርባታቸው ለልጆቻቸው የተመጣጠነ ምግብ ለመስጠት እንዳስቻላቸው ገልጸዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,6.694,6.337,0.357,6.694,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d182a21dee0d,train,የትብብር መድረኩ አባል ተቋማት ከፍተኛ ሪፎርም ውስጥ እንደሆኑ አንስተው፤ ይህም ማሕበረሰቡ የሚጠይቀውን የፍትህ አገልግሎት ቀልጣፋ በሆነ አግባብ ተደራሽ በማድረግ ለመመለስ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,6.934,6.569,0.365,6.934,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b01d5905960,train,ለትምህርት ዘመኑ የተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁሶች፣ ዩኒፎርም እና የምገባ እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን ተናግረዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,6.774,4.517,0.429,6.774,-43.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff3aee682453,train,ተማሪ ሙሉቀን ፈረደ እንዳለው በትስስሩ አማካኝነት ቤተሰብ በማግኘቱ ትምህርቱን ያለ ስጋት ለመማር እንደሚያግዘው ገልጿል።,spk_a4fe3016f8f2,am,4.253,3.896,0.358,4.253,-35.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a32aebd37d40,train,የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል በቁልቢ ገብርኤል ገዳም በደማቅ ስነ ስርዓት እየተከበረ ነው።,spk_a4fe3016f8f2,am,5.373,3.162,1.16,5.373,-35.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_62fe1e5cea12,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የራሱን አስተዳደር፣ ገቢና የዕውቀት መንገድ ይዞ መሄድ የሚችልበት የራስ ገዝነት አስተዳደር ተሰጥቶታል ብለዋል፡፡,spk_a4fe3016f8f2,am,11.973,11.618,0.356,11.973,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8147fc6757ea,train,ጠንካራ ተቋማት የመገንባትና የመንግት አገልግሎትን የማዘመን ሥራዎች በትኩረት እየተከናወኑ መሆኑንም በአፅንኦት ገልጸዋል።,spk_a4fe3016f8f2,am,5.013,4.624,0.39,5.013,-33.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d7268249bd1,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት አባገዳ አስፋው ከበደ በበኩላቸው፤ ሆስፒታሉ በአዳዲስ የህክምና ቴክኖሎጂዎች በመታገዝ ህብረተሰቡን ለማገልገል መዘጋጀቱ የሚበረታታ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6228dcc2428a,am,11.754,10.558,0.0,11.754,-28.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8294acb07a14,train,የምርመራና የልየታ ስራው በመላ ሀገሪቱ እንደሚካሄድና በሽታው ከተገኘም በየደረጃው ሕክምናውን መስጠት የሚያስችል አቅም መኖሩን ገልጸዋል።,spk_6228dcc2428a,am,7.593,6.799,0.0,7.593,-37.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_bd0355c9ff4f,train,በአማራ ክልል የወባ በሽታ መስፋፋት እንዳይኖር የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።,spk_6228dcc2428a,am,7.234,6.086,0.0,7.234,-29.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_9fbc161a4c42,train,የዚንባብዌ የማእድን ዘርፍ በሶስት አሃዝ የዋጋ ግሽበት እና የውጭ ምንዛሬ እጥረት እየተዳከመ ያለውን የአገሪቷን ኢኮኖሚያዊ  እድገት እንዲያገግም ለማድረግ ትልቅ እምነት ተጥሎበታል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,10.233,9.739,0.0,10.233,-26.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_c40a7f586760,train,ተፈጥሮን ልብ ብለን ካየናት ትልቅ አስተማሪ ናት ችግር እንደዝናብ ሲሆን ንስሩን መሆን ያስፈልጋል ችግራችንን ወደታች መታዘብ ባያሌው ከፍ ብሎ ከችግር በላይ መብረር ።,spk_6228dcc2428a,am,11.633,9.583,0.0,11.633,-27.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_d10e9f2f17ba,train,ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር።,spk_6228dcc2428a,am,2.514,2.514,0.0,2.514,-37.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_d3539ec55186,train,በምዕራብ ጎንደር ዞን ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ሚናቸውን ይበልጥ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የዞኑ የኃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ገለጹ።,spk_6228dcc2428a,am,10.034,8.23,0.536,10.034,-36.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0a9ca14f0422,train,የብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦችን ቀን መከበሩ ለዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ መጠናከር ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑ ተገለጸ።,spk_6228dcc2428a,am,7.553,6.671,0.403,7.553,-27.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_337a7c26e2ef,train,:- በሲዳማ ክልል በዘንድሮ የትምህርት ዘመን የተሻለ ውጤት ለማምጣት በሚያስችል መልኩ ትምህርት ቤቶችን ምቹ የማድረግና በቁሳቁስ የማሟላት ስራ መሰራቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_6228dcc2428a,am,11.034,9.608,0.0,11.034,-28.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_519e195a54cb,train,ኤጀንሲው በተለይም የትራፊክ አደጋ የሚደርስባቸውን ቦታዎች በመለየት የተለያዩ የማሻሻያ ስራዎችን መስራቱንም አብራርተዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,7.314,6.974,0.0,7.314,-33.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_1877adf3ccd5,train,ታታሪነትን ማወደስ በስራቸው ምስጉን ሰራተኞችን ለመፍጠር ሚናው የጎላ መሆኑን አንስተው፤ ከዚህ አኳያ መድረኩ የብዙአየሁ ጠንካራ የስራ ክህሎት በሌሎች ሰራተኞች መነሳሳትን እንደሚፈጥር ገልጸዋል።,spk_6228dcc2428a,am,12.473,11.389,0.0,12.473,-36.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_673ef6812139,train,በብልፅግና ፓርቲ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ወጣቶች ክንፍ የተውጣጡ ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፍቃደኛ ወጣቶች በሆሳዕና ከተማ የተለያዩ የበጎ ፍቃድ ተግባራትን አከናውነዋል።,spk_6228dcc2428a,am,10.473,10.045,0.0,10.473,-34.0,male,18-24,sidama,16000,4,0 clip_a66d763bff40,train,)፡በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል እየጨመረ የመጣውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ በቅንጅት የሚሰራው ሥራ እንደሚጠናከር የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ አስታወቀ።,spk_6228dcc2428a,am,12.354,10.177,0.0,12.354,-33.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_767407b20327,train,የብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ህብረተሰቡን ከማገልገል ባለፈ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር  ማገዙን  የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡,spk_6228dcc2428a,am,9.393,7.544,0.356,9.393,-38.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_fbb723dc9584,train,በወቅቱ ለታመመ ጓደኛው ደም በመለገስ አገልግሎቱን መጀመሩን ገልጾ፣ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ የደም ልገሳ ተግባሩን  በማጠናከር የሰው ህይወትን የመታደግ ሥራ እያከናወነ መሆኑን ተናግሯል።,spk_6228dcc2428a,am,10.274,9.796,0.0,10.274,-34.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_fdd4ec5218ea,train,ለአብነትም በ2016 ዓ.ም በህንድ ሀገር በተካሄደው ዓለም አቀፍ የባህል ፌስቲቫል ላይ በመሳተፍ የባህል አምባሳደርነቱን ማሳየት እንደቻለ አስታውሰዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.514,8.252,0.302,9.514,-32.5,male,18-24,sidama,16000,4,0 clip_35753468b8f9,train,በአዲሱ የትምህርት ዘመን ተማሪዎች ከመቼውም ጊዜ በላይ የተሻለ ውጤት እና ሥነ ምግባር እንዲኖራቸው ለማድረግ አሰራር ተቀምጦ ወደ ተግባር መገባቱን ገልጸዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.793,8.485,0.302,9.793,-34.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_84145b26802c,train,አዲስ አበባ ያገኘችው ዓለም አቀፍ እውቅና የመንገድ ደህንነትን ለማስጠበቅ ይበልጥ ተነሳሽነትን የሚፈጥር መሆኑን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡,spk_6228dcc2428a,am,8.434,8.059,0.0,8.434,-35.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_2af72e273b78,train,በተጨማሪም በዓሉን ታሳቢ ያደረጉና ዘላቂ የሆኑ መሰረተ ልማቶች የሚዘረጉበት፣ ለበርካታ ዜጎች የስራ ዕድል የሚፈጠርበትና በአጠቃላይ በአካባቢው ያለው ኢኮኖሚ የሚነቃቃበት እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,11.793,11.189,0.0,11.793,-29.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_105b915f45c3,train,በአሁኑ ወቅት በዓለም የአዕምሮ ጤና ህመም ተጠቂዎች ቁጥር አንድ ቢሊየን የተሻገረ ሲሆን፣ በየዓመቱ ሶስት ሚሊየን ሰዎች ከህመሙ ጋር ተያይዞ ለሞት ይጋለጣሉ ።,spk_6228dcc2428a,am,10.434,9.197,0.0,10.434,-33.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_a91f0ac261ed,train,እንደሚችል ያላቸውን ስጋት ገልጸው እንደነበር ዘገባው አስታውሷል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,4.793,3.615,1.178,4.793,-25.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_772b60cc1be6,train,ከነዚህ  ውስጥም 3 ሺህ 400 የሚሆኑት የለውጡን መምጣት ተከትሎ ባለፉት ስድስት ዓመታት በአዲስ መልክ ተመዝግበው ወደ ስራ የገቡ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.633,8.615,0.0,9.633,-33.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0b74210d2e3f,train,ምናልባት ሁልጊዜ ማታ ማታ አብራችሁ ራት የምትመገቡበት ቦታን ማዘውተር አጋርዎ ዘወትር በስፍራው የሚያየው ነገር ከጊዜ ብዛት መሰልቸትን ሊፈጥር ይችላልና መሰል ልማዶችን መቀየሩን አይዘንጉ ።,spk_6228dcc2428a,am,12.793,11.264,0.0,12.793,-32.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8d04e7021ff2,train,በሆስፒታሉ የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት እና የኩላሊት ሰብስፔሻሊስት የሆኑት ዶክተር ካሳሁን በንቲ፣ በድጋፍ የተገኘው የህክምና ማሽን የሆስፒታሉ ታካሚዎች ፈጣን የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ እድልን የፈጠረ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_6228dcc2428a,am,11.713,10.502,0.0,11.713,-28.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_41b69ab8f501,train,እርሳቸውም በአካባቢያቸው ለሚገኙ ወጣቶች በሃገር ሽማግሌዎች ሚና፣ በሽምግልና ስርዓት ምንነትና በሚያስገኘው ጠቀሜታ ላይ ግንዛቤ እየፈጠሩ መሆኑን አንስተዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.873,8.391,0.0,9.873,-31.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_58b7f754a42a,train,በድሬዳዋ ገጠርና ከተማ በሁሉም መስክ አበረታች የልማት ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆናቸውን በአካል ተዘዋውረን ተመልክተናል ያሉት ደግሞ የጉባኤው ምክትል ሰብሳቢ ሊቀብርሃናት ቀለመወርቅ ቢምረው ናቸው።,spk_6228dcc2428a,am,14.834,12.289,0.0,14.834,-35.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_90854aa05222,train,በተመሳሳይ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሃላፊ ወሮ ለምለም እንዳሉት በድሬዳዋ ከተማ ከሚስተዋሉት ለህመሙ አጋላጭ ሁኔታዎች አንፃር የህመሙ ተጠቂዎች ቁጥር እየጨመረ ይገኛል ።,spk_6228dcc2428a,am,11.034,9.634,0.0,11.034,-30.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_3bc0208ab13c,train,ለምሳሌ በአቅራቢያችን ያለ ሰው በተለያየ ምክንያተት ፀባዩ ቀስ በቀስ እየተለወጠብን ሲሄድ፣ ለኛ ያለው ዋጋ ሲቀንስ ሲጨምር የምናስተውልበት መንገድ ነው ።,spk_6228dcc2428a,am,8.993,7.636,0.0,8.993,-30.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_64b090487813,train,የምሁራንን ተግባራዊ ሚና በሦስት ዋና ዋና ክፍሎች እንደሚመደቡ ጠቁመው የዕውቀት ዘር መዝራት፣ የለውጥ አቅጣጫ መቀየስ እና የወል እሴትን መበየን መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,11.754,9.937,0.0,11.754,-32.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_acfbbea1cf23,train,በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የህግ አገልግሎት መምሪያ ሥራ አስፈፃሚ አበረ አዳሙ የወንጪ አስደማሚ ተፈጥሮ ዘመናዊነት ታክሎበት ከተሰራ በኋላ ድንቅ አካባቢ ሆኖ መቀጠሉን ጠቅሰዋል።,spk_6228dcc2428a,am,12.713,10.358,0.342,12.713,-34.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e514f57d1dfa,train,"ጤና ቢሮው በባሕርዳር ከተማ የ""ፅዱ ኢትዮጵያ ኢንሸቲቭን"" ተግባራዊ ያደረጉ የጤና ተቋማትን በዘርፉ አመራሮች ዛሬ አስጎብኝቷል።",spk_6228dcc2428a,am,8.233,7.085,0.0,8.233,-26.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_855f98a01d60,train,ያገኙትን እውቀትና ክህሎት ተጠቅመው ህብረተሰቡን በጉልበታቸው ከማገልገል ባለፈ ብሔራዊ አንድነት፣ አብሮነትና ሰላምን መስበክና ማስተማር ይጠበቅባቸዋል ብለዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,9.514,9.063,0.0,9.514,-35.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_7954aed95345,train,ሁሉም ወፎች ዝናብ ሲመጣ መጠለያ ይፈልጋሉ ከአንድ ወፍ ዝርያ ውጪ ንስር ከደመና በላይ በመብረር ዝናቡን ቁልቁል ይመለከተዋል ።,spk_6228dcc2428a,am,8.713,7.692,0.0,8.713,-30.0,male,18-24,sidama,16000,4,0 clip_178a158b8ded,train,የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) በበኩላቸው ፤ በጉባኤው  በትምህርትና ምዘና ስርዓት ዙሪያ ያሉ እሳቤዎች፣ ቴክኖሎጂዎች፣ ልምዶችና ተሞክሮዎች ቀርበው ውጤታማ ውይይት እንደተካሄደባቸው ተናግረዋል።,spk_6228dcc2428a,am,8.954,8.265,0.0,8.954,-32.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0395ca1d23c0,train,ከገላን የወንዶች አዳሪ ትምህርት ቤት እውቅና ያገኘው ዳዊት ፈይሳ በበኩሉ፤ በትምህርት ዘመኑ 580 ነጥብ 81 ውጤት እንዳስመዘገበ ገልጿል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,9.233,8.428,0.0,9.233,-31.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_759bb8260c2d,train,"የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት "" በሚል መሪ ሀሳብ ትናንት በአዲስ አበባ ሆረ ፊንፊኔ እና ዛሬ ደግሞ በቢሾፍቱ ሆረ ሀርሰዴ ተከብሮ በስኬት ተጠናቋል፡፡",spk_6228dcc2428a,am,12.713,10.223,0.0,12.713,-33.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_7d272d730c30,train,የገንዳ ውኃ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አብዱልከሪም ሙሀመድ፤ በከተማዋ የሚገኙ ወጣቶች በክረምት ብቻ ሳይሆን በበጋ ወቅትም የተጠናከረ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ አከናውነዋል ብለዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.954,9.48,0.0,9.954,-29.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ca13fbbfd7be,train,በመጀመሪያው ምዕራፍ ከሚሰጠው 788 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ውስጥ 39 በመቶው በድጋፍ መልክ የሚሰጥ ሲሆን ቀሪው ደግሞ በብድር የሚሰጥ ነው ብለዋል።,spk_6228dcc2428a,am,10.034,10.034,0.0,10.034,-25.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_7886b0a18ca9,train,በዚህም በክልሉ ቆላማ፣ ወይና ደጋ እና ደጋማ አካባቢዎች ሊደርስ የሚችልን የተፈጥሮ አደጋ ቀድሞ የመከላከልና ችግር ሲደርስም በራስ አቅም ለመቋቋም የሚያስችል ዝግጁነት እየጎለበተ መምጣቱን አንስተዋል።,spk_6228dcc2428a,am,12.114,10.789,0.0,12.114,-29.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e0dc3b2ac520,train,አንድ ሰው በዚህ ችግር ሲያዝ እራሱ ከሚያስብበት እና ከሚኖርበት ምህዋር ውጭ ወጥቶ ሌሎች የሚያስቡትን፣ የሚያምኑትን እና የሚሰማቸውን ስሜት ወደራሱ አምጥቶ ለመረዳት ይቸገራል ።,spk_6228dcc2428a,am,15.073,12.271,0.602,15.073,-27.4,male,18-24,sidama,16000,4,0 clip_0a8d35103b46,train,የቤጉ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሰመረ ጅራታ ማዕከሉ ስራ ከጀመረ ወዲህ በርካታ ተገልጋዮችን እያስተናገደ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.473,8.914,0.0,9.473,-26.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_a7afef5e6a6d,train,እንዲሁም ደህንነቱ የተረጋገጠ የመድሃኒትና የምግብ አቅርቦትን ለማስፋት እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደገፈ ላብራቶሪና የጥራት ምርመራ ስራም የትኩረት አቅጣጫ ተሰጥቶታል ነው ያሉት።,spk_6228dcc2428a,am,9.473,8.431,0.0,9.473,-29.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8ea18de7d4b2,train,የአውሮፓ ህብረት የአውሮፓ መድሃኒቶች ኤጀንሲ ለመርሳት በሽታ አልዛይመር የሚሰጠውን አዱካኑም የተሰኘ አዲስ መድሃኒት እንዳይሰጥ ከለከለ ።,spk_6228dcc2428a,am,9.274,8.384,0.0,9.274,-29.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_78c85e189c62,train,ዕለቱ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ያላቸውን ባህል፣ እሴትና ልምድ የሚለዋወጡበት፣ ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን የሚያስተዋውቁበትና አብሮነታቸውንና አንድነታቸውን የሚያፀኑበት ነው ብለዋል።,spk_6228dcc2428a,am,12.393,10.617,0.417,12.393,-31.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_6d4d816d60a9,train,የአብርሆት ቤተ መፅሐፍት ምክትል ዳይሬክተር ሜሮን ደሳለኝ፣ እስካሁን ለቤተ መጽሐፍቱ ከተለገሰው መፅሐፍት ባሻገር ቤተ መፅሐፍቱ በሙሉ አቅሙ ስራ እንዲጀምር የቴክኖሎጂ እና የቴክኒክ ድጋፍ ይደረጋል ብለዋል።,spk_6228dcc2428a,am,12.153,11.214,0.419,12.153,-33.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_9073049be971,train,በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ አቶ ፍሬሰንበት ወልደትንሳኤ እንደገለጹት ወጣቱን በብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማሳተፍ ለህብረተሰቡ ከሚሰጡት  አገልግሎት  ባለፈ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር  ያደርጋል ።,spk_6228dcc2428a,am,16.553,13.455,0.468,16.553,-34.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_a625b27f4c99,train,በብልጽግና ፓርቲ የሜታ ሮቢ ወረዳ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ተሾመ፤ ከመድረኩ ስለ ጤና መድህን ኢንሹራንስ ጠቀሜታ የተሻለ ግንዛቤ ማግኘታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,10.993,10.064,0.0,10.993,-35.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8c2b4bcacaa0,train,ቢሮው  ከክልል፣ ከዞንና ወረዳ የተወጣጡ የዘርፉ አመራሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸምና የ2018 የእቅድ ትውውቅ መድረክ በባሕርዳር ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።,spk_6228dcc2428a,am,15.873,12.783,0.679,15.873,-38.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_5f55eea606cb,train,የቱሪዝም ከፍተኛ ተመራማሪ እና ጸሐፊ መምህር አያሌው ሲሳይ(ዶ/ር) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለቱሪዝም እድገቱ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.754,8.809,0.0,9.754,-38.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0ca1c694608a,train,ለትምህርት ቅድሚያ በመስጠት ትኩረትን ሰብስቦ ማንበብ ከተቻለ ውጤት ማስመዝገብ እንደሚቻል ገልጿል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,5.114,5.114,0.0,5.114,-35.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0cbdcddcf308,train,በሰቆጣ ከተማ “ሁላችንም ለሰላም ዘብ እንቆማለን” በሚል መሪ ሀሳብ የከተማዋ ነዋሪዎች የተሳተፉበት የውይይት መድረክ ተካሂዷል።,spk_6228dcc2428a,am,8.114,6.917,0.0,8.114,-28.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8e577c865f2a,train,ከዛሬ ጀምሮ በሚካሄደው መርሐግብርም ከሆስፒታሉ ከሁሉም የህክምና ክፍሎች የተውጣጡ ባለሙያዎች የሚሳተፉበትና ለተከታታይ ሶስት ቀናት የበጎ ፈቃድ ህክምና የሚሰጥበት መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_6228dcc2428a,am,10.594,10.188,0.405,10.594,-26.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_be6feddd3ebf,train,ከበዓሉ ጋር ተያይዞ ከቦታ ቦታ በሚደረግ የተሽከርካሪ ጉዞ በመንገድ መዘጋትና መጨናነቅ የትራፊክ አደጋ እንዳይከሰትም ተገቢው ዝግጅት መደረጉን አስታውቀዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.514,8.457,0.0,9.514,-33.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_044f17cabd23,train,በደሴ ከተማ አስተዳደር  ድጋፍ  ለሚሹ   ለአንድ ሺህ 500  ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ።,spk_6228dcc2428a,am,8.434,5.687,0.0,8.434,-38.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e2085e9544e6,train,በራስ መተማመን ማለት ከሌሎች የተሻልኩ ነኝ ብሎ መንጎራደድ ሳይሆን እራስን ከማንም ጋር ሳያነፃፅሩ መራመድ ነው ።,spk_6228dcc2428a,am,7.954,7.238,0.0,7.954,-28.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_53c5d7065a41,train,ዛሬ በተካሄደው የመፅሐፍ ግብዓት ማሰባሰብ ላይ የአብርሆት ቤተ-መፅሐፍት፣ የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ ግለሰቦች እና ባለሃብቶች ከ30 ሺህ በላይ የተለያዩ መፅሐፍትን ለግሰዋል።,spk_6228dcc2428a,am,10.114,8.96,0.0,10.114,-35.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b8ccbbfa1e7f,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት ያለልዩነት ሁላችንም በጋራ የምናከናውነው ተግባር ነው ያሉት ሚኒስትሩ፤ ይህንንም የዕለትተዕለት መርህ አድርገን ማስቀጠል ይገባል ብለዋል።,spk_6228dcc2428a,am,12.553,10.396,0.0,12.553,-33.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_16f7922ee816,train,ግን እኮ ሳይሳካ ሲቀር ወይም ሲዘገይ ለምን ብለን መጠየቅ ይኖርብናል ምክንያቱም የምንሔድበትን አቅጣጫ በመቀየር ብቻ ውጤት ማምጣት ይቻላል ።,spk_6228dcc2428a,am,9.393,8.513,0.0,9.393,-28.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0aff351dc0ae,train,ስለደሞዛችን፣ ስላለን ቤት፣ ሰለምናሽከረክረው መኪናም ሆነ ስለሌሎች ንብረቶቻችን ለሰው የማውራትና ሰዎች እንዲያውቁሉን የመጦዝ ዝንባሌ መነሻው ከፍተኛ የዝቅተኛነት ስሜት ነው ።,spk_6228dcc2428a,am,12.553,10.939,0.0,12.553,-34.2,male,18-24,sidama,16000,4,0 clip_2a6ab24ff839,train,ከዚህም ባለፈ ሀገራዊ ፋይዳ ያላቸው ሕጎች ሲቀርቡለት ለሰላም ያላቸውን ሚና ታሳቢ በማድረግ መዘጋጀታቸውን ይቆጣጠራል ብለዋል።,spk_6228dcc2428a,am,12.034,8.237,0.402,12.034,-37.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_05d4ab556ae1,train,በራስ አቅም ከተረጂነት መውጣት የሚለውን እንደ ሀገር የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት በክልሉ በተለይም ምርታማነትን ከማሳደግ አንፃር በርካታ ስራ ስለመሰራቱም ጠቁመዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.153,8.318,0.374,9.153,-31.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_aff1667c2f93,train,"""የበጎ ፈቃድ ስራ ጊዜና ቦታ አይገድበውም"" ያለችው ወጣቷ የተግባሩ መጠናከር ማህበረሰባዊ ትስስርን  ለማጎልበት እንደሚረዳ አመልክታለች፡፡",spk_6228dcc2428a,am,8.954,7.798,0.0,8.954,-33.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_235e295c7cd1,train,ዘንድሮ የሚከበረው ኢሬቻ ሀገራችን ታላቁ የሕዳሴ ግድብን ባስመረቀችበት ማግስት እንዲሁም በኮሪደር ልማት ሰፋፊ ስራዎች በተሰሩት ወቅት መሆኑ ልዩ ያደርገዋል ሲሉ አባገዳዎቹ ተናግረዋል።,spk_6228dcc2428a,am,11.514,11.037,0.0,11.514,-35.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_20bf5cba8b0a,train,በወይዘሮ ቀለመወርቅ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል የሂሳብ መምህር ደመቀ ወርቄ፤ ተማሪ ቅዱስ ተስፋዬ ታታሪ፣ ምስጉንና ለሌሎች ተማሪዎች አርዓያ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,10.754,9.009,0.0,10.754,-34.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_d5c4a1880111,train,ከአስተያየት ሰጪዎቹ መካከል ፒተር አማን፤ የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ክብሩ እና መገለጫነቱ ከሀገርም የተሻገረ የነፃነት ምልክት ተደርጎ የሚወሰድ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6228dcc2428a,am,12.354,9.596,1.115,12.354,-33.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_9d69b0fe3dde,train,የትምህርት ምዘና ስርዓትን ማዘመን የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዚህ በመታገዝ የአፍሪካን ብልጽግና እውን ለማድረግ አገሮች የበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_6228dcc2428a,am,11.233,9.748,0.349,11.233,-32.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8813b3bdacd8,train,የአስተዳደሩ የስነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽነር ፌኑስ አብዱልጀባር በበኩላቸው፤ ሙስና የዴሞክራሲ ስርዓትን፣ የፍትህ ተደራሽነትንና  የህዝብ የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን የሚያዳክም መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6228dcc2428a,am,13.674,9.822,0.492,13.674,-31.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_960d7c21d457,train,ምሁራን ጠያቂ፣ አሰላሳይና ሀገር ወዳድ ትውልድ የመፍጠር እንዲሁም በፈተና ውስጥ አልፎ ሀገር የሚገነባ ትውልድ የማፍራት ኃላፊነት እንዳለባቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡,spk_6228dcc2428a,am,12.873,11.13,0.458,12.873,-34.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ec8ea285ca2c,train,ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ መስኮች በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 200 ተማሪዎችን ዛሬ አስመርቋል ።,spk_6228dcc2428a,am,8.313,6.804,0.0,8.313,-35.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0e961199306c,train,በህንድ ሀገር በተካሄደው ዓለም አቀፍ የባህል ፌስቲቫል ላይ ተሳታፊ መሆኗን የገለፀችው ደግሞ የማዕከሉ ተወዛዋዥና የባህል ኬሮግራፈር አርቲስት እመቤት ዓለም ናት።,spk_6228dcc2428a,am,10.153,9.726,0.0,10.153,-32.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_649ff9cdcba9,train,የኮትዲቭዋሮቹ ሲያካ ቲዬኔ እና ኮሎ ሃቢብ ቱሬ በተመሳሳይ በ27 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፈው ተጫውተዋል።,spk_6228dcc2428a,am,5.994,5.994,0.0,5.994,-25.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_cc162084f00d,train,ከዚህ ባለፈ ሙስናን የሚጠየፍ ትውልድ ለማፍራት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት መሰራቱን ጠቁመዋል።,spk_6228dcc2428a,am,5.513,5.101,0.0,5.513,-32.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_1a5a8d2b50c7,train,የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አወል ሰይድ (ዶ/ር) በበኩላቸው በጎ ፈቃደኞች በዩኒቨርሲቲው ቆይታቸው ማህበረሰቡን እንዴት ማገልገል እንዳለባቸው ከማስተማር ባለፈ በኢትዮጵያ አንድነት፣ ሰላምና ልማት ዙሪያም ግንዛቤ ተፈጥሮላቸዋል ብለዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,15.274,13.465,0.488,15.274,-38.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_047ced24cd1f,train,ከስርዓተ ቀብሩ በፊት  ዛሬ ማለዳ በአዲስ አበባ ስታዲየም የክብር ሽኝት ተደርጎለታል።,spk_6228dcc2428a,am,4.354,4.354,0.0,4.354,-27.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_cd536174a798,train,የተበረከተውም  925 ደርዘን ደብተርና 4ሺህ 500 እስክርቢቶ መሆኑንን በርክክቡ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገልጿል።,spk_6228dcc2428a,am,8.313,7.099,0.0,8.313,-35.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_f0d0c1a4cd27,train,በሲዳማ ክልል ለተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች በራስ አቅም ምላሽ መስጠት የሚያስችል አቅም እየተገነባ መሆኑን የክልሉ አደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።,spk_6228dcc2428a,am,9.633,8.302,0.423,9.633,-29.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_c741f5e4b85a,train,በእስካሁኑ ተግባርም  የከተማዋን  ሰላም በማፅናት ልማትን ለማፋጠን አስተዋጽኦ ማድረጉን ጠቅሰው፤ ወጣቶች ለሚያከናውኑት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አስተዳደሩ ድጋፉን እንደሚያጠናክርም አስታውቀዋል።,spk_6228dcc2428a,am,10.914,9.615,0.0,10.914,-30.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4d8f423b8ece,train,ከ30 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት እንዳለው የተገለጸው የኩላሊት እጥበት ማሽኑ በዋናነት በምዕራብ ኦሮሚያ አካባቢ የሚገኙ ታካሚዎችን ተደራሽ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ነው የተገለጸው።,spk_6228dcc2428a,am,11.434,10.505,0.0,11.434,-31.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_a886db2751df,train,የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ሪፈራል ሆስፒታል ከኦሮሚያ ጤና ቢሮ በድጋፍ ያገኘውን የኩላሊት እጥበት ማሽን ስራ አስጀመረ።,spk_6228dcc2428a,am,6.913,6.173,0.31,6.913,-28.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_40f335613b26,train,ከማሰብ አቅም ባለፈ ብልህነት አስፈላጊ መሆኑን ጠቁመውም ብልህነት ስሜታዊ ብልህነትን፣ ማኅበራዊ ብልህነትንና የማሰብ አቅምን የሚያቅፍ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_6228dcc2428a,am,12.274,9.753,0.788,12.274,-35.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_3833a63c7204,train,በፈተና ወቅት የሚፈጠር ጭንቀት ወይም ቴንሽን ልንቆጣጠር ይምንችልባቸው ዘዴዎች፣ ከፈተና በፊት ማድረግ የሚገቡ ነገሮች፣ ፈተና ከተጀመረ በኃላ ማድረግ የሚገቡ ነገሮችን የያዘ ፅሁፍ ነው ።,spk_6228dcc2428a,am,12.073,11.063,0.0,12.073,-26.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_823dbc3be3cd,train,ዩኒቨርሲቲው በምርምር የተገኘና ቀደም ሲል በአካባቢው ያልተለመደ የተልባ ዝርያን ጨምሮ የኦቾሎኒ ሰብሎችን በአካባቢው እንዲላመድ በማድረግ ከሀገር ባለፈ ለኤክስፖርት ምርት አስተዋጾ ማድረጉንም አንስተዋል።,spk_6228dcc2428a,am,13.274,11.727,0.0,13.274,-37.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_dec231638256,train,ጉባኤው አባል አገሮች ጠንካራና ተዓማኒነት ያለው የትምህርት ምዘና ስርዓት መገንባት የሚያስችላቸውን ልምድ ያገኙበት መሆኑ ተጠቁሟል።,spk_6228dcc2428a,am,7.354,6.968,0.0,7.354,-31.8,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_474345cda5d6,train,አሁን ላይ በላሎ አሳቢ ወረዳ ጤና ጣቢያ በተደረገላቸው ህክምና እይታቸው በመመለሱ መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_6228dcc2428a,am,5.954,5.612,0.0,5.954,-34.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_6c7b5c88c126,train,ሌላኛዋ አስተያየት ሰጪ ወይዘሮ ጂራቱ ፈረዳ ያጡትን የዓይን ብርሃን በነጻ ቀዶ ህክምና በመመለሱ ዳግም እንደተወለዱ  እንደሚቆጥሩ ተናግረዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,8.274,7.857,0.0,8.274,-35.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_062c37aca8b3,train,የሚያጋጥሙ ችግሮችን በውይይት በመፍታት ሰላምንና አንድነትን የማጽናት ጥረት የሁላችንም ሃላፊነት ሊሆን ይገባል ሲሉ የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበላይ ጠባቂ አባቶችና ተወካዮች አስገነዘቡ።,spk_6228dcc2428a,am,12.274,10.863,0.0,12.274,-27.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_502b5aec20c1,train,ከህክምናው በተጨማሪ የመከላከያ ክትባት መሰጠት መጀመሩ በሽታውን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት አጋዥ መሆኑን ሃላፊው አስታውቀዋል።,spk_6228dcc2428a,am,8.594,8.111,0.0,8.594,-24.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_55cb32ff29b8,train,ለምን ተብለው በተጠየቁ ጊዜም ሰኞ የተወለድኩበት እና ወደ እናንተ የተላክሁበት ዕለት ስለሆነ ነው ብለው መመለሳቸውን ጠቅሰዋል።,spk_6228dcc2428a,am,8.553,6.856,0.308,8.553,-35.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_2cf032b10d2f,train,የሀገር ሽማግሌዎችም የአባቶችን ታሪክና አደራ ተቀብሎ  የሚሰራና ግብረገብ የሆነ ወጣት በማፍራት በኩል ሃላፊነታችን በአግባቡ መወጣት አለብን ብለዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.633,8.789,0.369,9.633,-32.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_fa91e8ff397c,train,በረጅሙ በመተንፈስም ሆነ የተለያዩ የአካል እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ከሚከሰትብን የንዴት ማዕበል እራሳችንን ልንታደግ እንችላለን የሰው ልጅ ከስሜቱ በላይ ነው ።,spk_6228dcc2428a,am,11.073,9.606,0.0,11.073,-29.4,male,18-24,sidama,16000,4,0 clip_33906885c9b3,train,ሚኒስተር መስሪያ ቤቱ የህመሙን ተጠቂዎች ቁጥር ለመቀነስ ለቀጣዮቹ አምስት ዓመታት የሚያገለግል ስትራቴጂያዊ ዕቅድ በማዘጋጀት እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ ተናግረዋል ።,spk_6228dcc2428a,am,12.793,9.621,0.955,12.793,-31.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b9927a89208f,train,የ2018 የመስቀል ደመራ በዓል ሀይማኖታዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ ማክበር የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ-ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ገለጹ።,spk_6228dcc2428a,am,16.593,13.684,0.0,16.593,-34.0,male,18-24,sidama,16000,4,0 clip_b6929d850c6e,train,መውሊድ በተለያዩ የዓለም ሀገራት ያሉ ሙስሊሞችም በደስታ እያከበሩት እንደሚገኘ ተናግረዋል።,spk_6228dcc2428a,am,5.434,4.913,0.521,5.434,-34.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_5c6ce719fc6f,train,በተጨማሪም መሶብ የአንድ ማእከል አገልግሎት በዘርፉ የቆዩና ሲንከባለሉ የመጡ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_6228dcc2428a,am,8.034,6.871,0.0,8.034,-36.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8a59f1441466,train,ለዚህም  የተቋማትን አሠራር  በቴክኖሎጂና በሰው ሀይል  በማስደገፍ  የአገልግሎቶች ተደራሽነትን የማሳለጥና  ሙስናን የመከላከል ስራ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_6228dcc2428a,am,10.073,8.437,0.581,10.073,-32.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_c04950a67267,train,ሰልጣኞች በቆይታቸው ያገኙትን እውቀትና ክህሎት ተጠቅመው የአካባቢያቸውን ባህል፣ ቋንቋና ፍቅር በማስተማር፣ የሌሎችን ደግሞ በመማር ሀገራዊ አንድነት፣ አብሮነትና ሰላምን መፍጠር ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,15.313,12.579,1.102,15.313,-36.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e213ce4c5200,train,በውይይቱ ላይ የተገኙት  የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ እንዳሉት፤ የሙስና ተግባራትና አመለካከትን በተቀናጀ  መንገድ የመከላከል ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል።,spk_6228dcc2428a,am,7.633,7.109,0.0,7.633,-33.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_dca26b048370,train,የጤና ሚኒስቴር የአዕምሮ ጤና ክብካቤ ስትራቴጂካዊ ዕቅዱ ተግባራዊ እንዲሆን ይሰራል ያሉት ደግሞ በሚኒስቴሩ የበሽታ መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወሮ ህይወት ሠለሞን ናቸው ።,spk_6228dcc2428a,am,12.553,11.309,0.0,12.553,-31.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_a7b88db35074,train,የቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ኢንጂነር አብድልፈታ አህመድ ጠቅላላ ጉባኤው በትብብርና በቅንጅት በመስራት በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለን ውስን ሀብት በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_6228dcc2428a,am,12.434,10.479,0.0,12.434,-39.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b5b3c7a6e145,train,ተግባሩን ለማስቀጠልም በትምህርት ዘመኑ ከአጋር ተቋማት ጋር በመቀናጀት በአስተዳደሩ 40 ትምህርት ቤቶች ላይ እየተካሄደ እንደሚገኝ   አቶ ደሳለኝ ገልጸዋል።,spk_6228dcc2428a,am,9.473,8.274,0.0,9.473,-36.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_12664e8234d4,train,በመርሃ ግብሩ ላይም የሐረሪ ክልል ምክትል አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ አሚና አብዱልከሪምን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ ተማሪዎችና ሌሎች የተሳተፉ ሲሆን በእለቱም በኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ለወሰዱ የምስክር ወረቀት ተበርክቷል።,spk_6228dcc2428a,am,14.354,11.515,0.0,14.354,-29.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_76cf0e6a187b,train,በሰሜን ወሎ ዞን ባለፈው ዓመት ተመሳሳይ የክረምት ወቅት በተከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 911 ሺህ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ከመምሪያው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።,spk_6228dcc2428a,am,11.594,11.594,0.0,11.594,-32.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_42acae5e45cf,train,የ2018 ዓ.ም የመማር ማስተማር ስራ ዛሬ በክልሉ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ከ1 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎችን በመቀበል ተጀምሯል።,spk_6228dcc2428a,am,10.194,8.896,0.541,10.194,-30.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ab61e63cccd4,train,የጤና ሚኒስቴር በሀገራችን የሚሰጠውን የህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና ለማጠናከር የህክምና መሳሪያዎችን የህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና ለሚሰጡ ተቋማት ርክክብ ያደርጋል።,spk_6228dcc2428a,am,10.233,9.926,0.307,10.233,-31.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_2d5b1727ae3a,train,ብልሹ አሠራርን ዳር ቆሞ የመመልከትና ታዝቦ ብቻ የማለፍ ባህል ሀገር ላይ ጉዳት ስለሚያስከትል ሊያበቃ ይገባል ሲሉ ገልጸዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,8.674,7.482,0.497,8.674,-36.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_10f0d75716ed,train,ይህ የዝቅተኛነት ስሜት መገለጫ መነሻው ያለንን ነገር አጉልቶ በማሳየት ከሰዎች በላይ እንደሆንን የማሳየት ጡዘት ነው ።,spk_6228dcc2428a,am,8.313,7.89,0.0,8.313,-29.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_dd77fa3e5770,train,የአዕምሮ ህመሞች ልክ እንደ አካላዊ ሕመሞች በህመም ደረጃቸው እንደሚለያዩ ገልጸው፤ ከቀላል እና ጊዜያዊ እስከ ሥር የሰደደ እና አብሮ ለረጅም ጊዜ የሚቆዩ ሊሆኑ ይችላሉ ይላሉ።,spk_6228dcc2428a,am,13.274,10.393,0.0,13.274,-33.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_74c99056dbfd,train,ከዚህ ባለፈም በዕለት ውሎ ውስጥ መልካም እና መጥፎ አጋጣሚዎችን የተመለከቱ ውይይቶችን ማድረግም ለሚኖር ጤናማ የፍቅር ህይዎት መልካም ነው ።,spk_6228dcc2428a,am,7.753,7.123,0.0,7.753,-31.1,male,18-24,sidama,16000,4,0 clip_e78af75cdd04,train,በማብራሪቸውም ምሁራን ከሌላው ማኅበረሰብ የሚለዩት ባላቸው እሳቤና ተግባር መሆኑን ጠቅሰው ምሁርነት ለጥያቄ ዝግጁ መሆንና የመጠየቅ ብቃት ነው ብለዋል፡፡,spk_6228dcc2428a,am,11.034,9.778,0.0,11.034,-32.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_c4515772a96b,train,ለኢትዮጵያ ከሚሰጠው ገንዘብ ውስጥ ሁለት ሶስተኛ ብድር ሲሆን ቀሪው በድጋፍ መልክ የሚሰጥ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6228dcc2428a,am,6.873,5.656,0.334,6.873,-30.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b9258d94a48e,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች   የወጣቶችን ተሳትፎና የመረዳዳት እሴት  እያጎለበተ መምጣቱን እና  በህብረተሰቡ ዘንድም ልምድ እየሆነ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.174,8.486,0.335,9.174,-22.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c557ca8a60b2,train,ድህነትና የበዛ የእርስ በእርስ ግጭት በሚታይበት የደቡብ ምዕራብ ሶማሊያ ክፍል ነዋሪ የነበረችው ፋዱማ ሞሐመድ አብዲ ለዚህ ማሳያ ናት፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,10.813,10.211,0.602,10.813,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5b7ab1fda2f8,train,ያለንን ብዙ ጊዜ የፈጠሪን ቃል በመስማት፣ በማንበብ፣ መንፈሳዊ ስራዎችን በመስራት፣ የራስንና የአካባቢን ንፅህና በመጠበቅ ማሳለፍ ።,spk_d55ea3a35baa,am,10.733,9.256,0.653,10.733,-24.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5d7c658aee57,train,ደስ የማይሉ እና እንዲከሰት የማንፈልጋቸው ነገሮች ከቁጥጥር ውጭ ሆነው በሚያጋጥሙን ጊዜ መናደድ በሁሉም ላይ የሚስተዋል ባህሪ ነው ።,spk_d55ea3a35baa,am,10.293,8.541,0.409,10.293,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bd3ce0889bd6,train,ከተዘጋው በር ላይ አይናችንን ነቅለን ወደሌላ ማማተር ይኖርብናል ምክንያቱም ከአሮጌው እና ከምናቀው ወደ አዲሱ ወደ ማናቀው ተሻገርን አዱሱን መሞከር ወደፊት አሻግሮ ማየቱ ጠቃሚ ነውና ።,spk_d55ea3a35baa,am,13.854,12.473,0.945,13.854,-24.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_509666d557b6,train,የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓልን በመረዳዳት እያከበሩ መሆናቸውን በወላይታ ሶዶ እና ዲላ ከተሞች የሚኖሩ የእስልምና እምነት ተከታዮች ገለጹ።,spk_d55ea3a35baa,am,8.893,8.59,0.304,8.893,-23.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e27e48c2b32d,train,በዓሉ የመተዋወቅ ዕድልን በመፍጠር ወንድማማችነትን የሚያጎለብት ስለሆነ በጋራ ቀኑን የማክበሩ ልምድ ዳብሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,10.094,8.704,0.507,10.094,-28.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_313f0af7a5c2,train,እርሱም በዚያው መንገድ ምላሹን ይሰጥሃል አንተ በመንገድ ካፒቴን ነው የምትመሰለው ካፒቴኑ አጠቃላዩን ተሞክሮህን ስለሚቆጣጠረውና ለሚገዛው ውስጠ ሕሊና ትክክለኛውን ትዕዛዝ ሐሳቦችና ምስሎች ማስተላለፍ አለበት ።,spk_d55ea3a35baa,am,15.334,14.8,0.533,15.334,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9acf9731115c,train,ተመራጩ የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼኽ ሞሐሙድ ከቀድሞው የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሞሃመድ አብዱላሂ (ፋርማጆ) ስልጣን ተረክበዋል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,8.733,8.429,0.0,8.733,-25.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2717f50f8b97,train,እስከ መጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ድረስ ኮሜንታተሮቹ እንኳን የሹራን ስም አልጠሩትም ነበር፣ ኪፕቾጌ ደግሞ ስሙ ላለፈው አንድ አመት በዜናዎች እና ዶክመንተሪዎች ሲታጀብ ነበር ።,spk_d55ea3a35baa,am,11.293,9.933,0.479,11.293,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_de348683ca90,train,የባንኩ የኮቪድ 19 የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ አሰጣጥ ፕሮግራም 111 አገሮችን ተደራሽ ያደረገ ሲሆን፣ እገዛ ተግባሩን ያሳድገዋል ተገልጿል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,10.934,10.233,0.0,10.934,-27.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ddce768a3b67,train,ፋውንዴሽኑ በቀጥታ የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርግ ሳይሆን የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብሩ ዘላቂ መሆን በሚችልበት ጉዳይ ላይ የቴክኒክ ድጋፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,11.014,10.292,0.346,11.014,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8812a8852919,train,የዓለምን ኢኮኖሚ በማሽመድመድ ሚሊዮኖችን ሥራ ፈት እንዳደረገ  ይታወቃል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,5.173,4.861,0.313,5.173,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_31602fec635f,train,አተገባበሩ የዓለም ጤና ድርጅትና ኮቫክስ ( COVAX )የያዙትን ጥረት በሚያግዝ መልኩ እንደሚፈጸምም ተጠቅሷል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,7.854,7.212,0.0,7.854,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f4c1028cc525,train,በኮፕ28 ጉባኤ  የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የሚያስችል ታሪካዊ ስምምነት ላይ መደረሱ ይፋ ተደረገ።,spk_d55ea3a35baa,am,7.774,6.978,0.319,7.774,-25.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e9a16e0be766,train,"በማደግ ላይ ከሚገኙ አንዳንድ አገሮች ዕድገታቸው በመጓተቱና በገጠማቸው የፋይናንስ ቀውስ ""ወደ ቁልቁለት በመንደርደር ላይ ናቸው"" ሲሉም ተናግረዋል፡፡",spk_d55ea3a35baa,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-25.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_bb67105deb54,train,አባል ሀገራቱ የሚተገብሩት አወንታዊ እርምጃ በአለም ላይ የሚታየውን አስከፊ ሁኔታ የመቀየር አቅምም አለው ነው ያሉት።,spk_d55ea3a35baa,am,7.854,7.026,0.426,7.854,-26.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4fee2d958cc0,train,የአሪ ዞን እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ጀማል ሙሐመድ፣ የኢድ አል አደሃ በዓል ታዛዥነትን፣ ደግነትን እና ቅንነትን የሚያስተምር በመሆኑ እነዚህን የበዓሉን እሴቶች በጠበቀ መልኩ ማክበር ይገባል ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,14.774,13.891,0.553,14.774,-25.8,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_56502761360d,train,በተጨማሪም አገሮች ለሚያደርጉት ምርምርና ለመድኃኒት ምርት የሚያግዝ ሲሆን፣ ዜጎች ደህንነቱ የተረጋገጠና ውጤታማ የኮቪድ 19 ክትባት እንዲያገኙ ያስችላቸዋል ተብሏል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,11.493,10.742,0.0,11.493,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fb142be0289a,train,ትምህርት ቤት የእውቀት መገበያያ ብቻ ሳይሆን የትውልዱ የስብዕና ግንባታ ማዕከል መሆኑን ያነሱት ደግሞ የዓለም አቀፉ የትምህርትና ባህል ተራድኦ ድርጅት የቦርድ ሰብሳቢ ባንግ ቱንጋዋን ናቸው።,spk_d55ea3a35baa,am,13.094,11.705,0.458,13.094,-26.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_77ab12b00a98,train,ወጣቶቹ የመስቀል ደመራ በዓሉ ሃይማኖታዊና ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት እንዲከበር የዝግጅት ሥራዎች መስራታቸውን ገልጸዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.774,9.389,0.0,9.774,-26.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9ac1b99358ec,train,አልችልም የሚል ቃል በጭራሽ ከአፍህ አታውጣ ውስጠ ሕሊናህ ቃላትህን መዝግቦ በመያዝ ነው እውነታህን የሚፈጥረው ስለዚህ ዂሉን ቻይ መሆን ከፈለግክ እችላለሁ በል ።,spk_d55ea3a35baa,am,11.854,9.791,0.673,11.854,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0c2aaa3b079c,train,በዓለም በማይዳሰስ ቅርስነት የተመዘገበው የ መስቀል በዓል ሃይማኖታዊና ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት የሚከበር መሆኑን ገልጸው፤ በተለይም እኛ ወጣቶች በጋራና በአብሮነት ደምቀን የምንታይበት ነው ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,14.414,14.027,0.0,14.414,-26.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2453f511862a,train,ከሁለት ሺህ በላይ ሰዎች ላይ ለስምንት ዓመት ባካሄዱት ጥናት አብዝተው የሚናደዱ ሰዎች ከመተንፈሻ አካል ጋር ተያይዞ ለሚከሰት የጤና እክል የመጋለጥ እድላቸው ሰፊ መሆኑንም ለይተዋል ።,spk_d55ea3a35baa,am,12.573,11.741,0.413,12.573,-25.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_27705b73b9eb,train,በላስ ቬጋስ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ እና የላስ ቬጋስ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ንዑስ ቡድን አባላት ባስተባበሩት በዚህ ሰልፍ ላይ በርካታ የላስ ቬጋስ ከተማ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን፣ ኤርትራውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ተሳትፎ አድርገዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,13.373,12.939,0.435,13.373,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_601062020423,train,የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አሌክሳንደር ሳልሞንሶቭ ተማሪዎችን የአማርኛ ቋንቋን እንዲማሩ ማድረግ አዲስ አበባ የበርካታ ዓለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ እንደመሆኗ ወደ ፊት ለሚኖራቸው ዝንባሌ እንደሚረዳቸው ይናገራሉ።,spk_d55ea3a35baa,am,14.493,14.115,0.0,14.493,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ac4c62b51572,train,ድጋፉ የሚሰጣቸው አገሮችም በተለያዩ አማራጮች  ክትባቱ በጊዜ እንዲደርሳቸው ይደረጋል ተብሏል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,6.173,5.821,0.353,6.173,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_03204d910d95,train,በዚህም እንግሊዝን እ.አ.አ ከ2010 እስከ 2016 በጠቅላይ ሚኒስትርነት የመሩት ዴቪድ ካሜሩንን የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አድርገው መሾማቸውን ነው ዘገባው ያመለከተው።,spk_d55ea3a35baa,am,12.493,12.115,0.0,12.493,-25.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e0330b03d00d,train,ስፔናዊቷ ቪኪ አንቶኒዮ እንዲሁም አርሜኒያዊው ሳርጊስ ሀሩዩኒያ የኢትዮጵያ ባህል የሚናፈቅና ልዩ ስሜት የሚሰጥ ነው ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,10.053,8.483,0.531,10.053,-22.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_651bf9566739,train,የእይታ ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ25ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ17ኛ ጊዜ ‘’ለዐይናችን ትኩረት እንስጥ’’ በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ተከብሯል።,spk_d55ea3a35baa,am,10.854,10.482,0.0,10.854,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d07f451ad11,train,መገናኛ ብዙሃን የሀገር ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበርና የብሔራዊነት ትርክትን ለመገንባት ቅድሚያ ሰጥተው መስራት እንደሚጠበቅባቸው የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ ገለጹ።,spk_d55ea3a35baa,am,13.893,13.893,0.0,13.893,-26.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ef7583aed167,train,በመልዕክታቸው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ የፈጠረው የኢኮኖሚ ቀውስ እና በተለያዩ የአለም ክፍሎች የታዩ ግጭቶች ከዚህ በፊት ከነበሩት ሁኔታዎች በባሰ አስከፊ ችግሮችን አስከትለዋል ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,11.614,11.254,0.0,11.614,-26.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_add1570cd4c9,train,በክልሉ የክረምት ወቅት መውጣትን ተከትለው የሚከሰቱ የወባና ሌሎች ተላላፊ በሽታዎችን ስርጭት ለመከላከል ህብረተሰቡን ያሳተፉ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸውን አንስተዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,11.694,11.223,0.471,11.694,-23.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_203e4ea2c6c3,train,ጥቃት ያደረሱባት ወንጀለኞች አሁንም አለመያዛቸውን የምትናገረው ፋዱማ ጠበቃ ቀጥሮ ፍትህ ለማግኘት ድህንት እጁን እንደያዘው ገልጻለች፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,10.493,9.111,0.0,10.493,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e3ef2dcd812f,train,ለጉምሩክ ኮሚሽን የአዲስ አበባ ኤርፖርት ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ሰራተኞች ነፃ የዐይን ምርመራም  ተደርጓል።,spk_d55ea3a35baa,am,7.053,6.456,0.0,7.053,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d313df8c9b71,train,የበለጠ ተማሪዎችን ለመድረስና ተጨማሪ 100 ሚሊየን ተማሪዎችን የመርሃ ግብሩ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-26.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_960424c1687d,train,ተማሪዎቹ ቋንቋዎቹን ከመማር ባሻገር ወደ አፍሪካ በመምጣት የህዝብ ለህዝብ፣ የባህልና የቋንቋ መስተጋብሮችን ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላቸውም ገልጸዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.973,9.32,0.0,9.973,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_77ab01fb8e47,train,የትምህርት ቤቱ ምክትል ርዕሰ መምህር ኤቭጊያ ኔቻኤቫ በበኩላቸው የአፍሪካ ቋንቋዎችን በትምህርት ቤታቸው ለመስጠት መወሰናቸው ለተማሪዎቻቸው በጣም ጠቃሚ እንደሆነ ገልጸዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,12.493,11.614,0.487,12.493,-25.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c32790beaaa8,train,ኢትዮጵያም የቫይረሱን ስርጭት መስፋፋት ተከትሎ ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ የክልከላ ህጎች ተግባራዊ እንዲሆኑ አድርጋለች፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-25.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6f79ae1a425d,train,ሥርዓታዊና ተቋማዊ ሙስና እንዳይኖር በማድረግ ረገድ የተከናወኑ ተግባራት ውጤት ማምጣታቸውን ጠቅሰው፤ አሁንም አስተዳደራዊና ቢሮክራሲያዊ ጉዳዮችን  በመጠቀም ሙስና የሚፈፅሙ መኖራቸውን አንስተዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,12.774,12.417,0.0,12.774,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ce4527c043f1,train,የኬንያውያኑ ተጎጂ ቤተሰቦች በካምፓኒው ላይ መስርተውት የነበረውን ክስ ለማንሳት ፈቃደኛ በመሆናቸው የካሳ ክፍያው ባለፈው ሀሙስና አርብ ወደ እያንዳንዳቸው የባንክ አካውንት ገቢ እንደተደረገላቸው ተዘግቧል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,13.213,12.312,0.453,13.213,-26.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c8605769e159,train,ሱሰኝነትን በአንድ ጊዜ ወይም በቅጽበት ለመተው ከማሰብ ይልቅ መጠንን እየቀነሱ ለዘለቄታው እስከመተው መድረስን ተግባራዊ ማድረግ ያስፈልጋል ።,spk_d55ea3a35baa,am,8.854,8.145,0.385,8.854,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_358ea05b1a9b,train,እዚያኛው ደረጃ ብደርስ ኖሮ ሙሉ ስኬት ውስጥ እገባ ነበር የሚል የውስጥ ጩኸት በብዙ ሰዎች ውስጥ ሲያስተጋባ ይሰማል ስለዚህም ።,spk_d55ea3a35baa,am,8.053,7.743,0.311,8.053,-24.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d3f0d20c1a42,train,የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በበኩሉ በክልሉ በሁሉም አካባቢዎች የመስቀል ደመራ በዓል በስኬት እንዲከበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መደረጉን አስታውቋል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.094,8.75,0.344,9.094,-25.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8e18d1d33a36,train,የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ እንደገና አበበ(ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ በሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ሀሳብ አመንጪነት ከ25 ዓመት በፊት የተጀመረው ውድድር ከስፖርቱ ባለፈ ዘርፈ ብዙ ፋይዳ አለው።,spk_d55ea3a35baa,am,14.373,13.141,0.324,14.373,-26.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1b44a93fbe46,train,ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቅ የአፍሪካ ቀንድን የበለጠ እንደሚያስተሳስር ኬንያውያን ምሁራን ገለፁ።,spk_d55ea3a35baa,am,8.414,7.559,0.0,8.414,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_10f9357983d6,train,ይህንን ችግር ለመቋቋም የብሪክስ አባል ሀገራት ትልቅ አቅም መሆናቸውን ገልጸው ልማትን፣ ሰላምን፣ እኩል ተጠቃሚነትንና ዴሞክራሲን ለማስፈን ተጨባጭ ስራዎችን መስራት ይገባቸዋል ሲሉ ገልጸዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,12.454,12.153,0.0,12.454,-25.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_74a9536232aa,train,በዓሉን በጋራ ለማክበር የተለያዩ አካላትን በማስተባበር ማዕድ የማጋራት ሥራ ማከናወናቸውን የገለጸው ደግሞ የሀላል በጎ አድራጎት ማህበር ሥራ አስኪያጅ ወጣት ፈለድን መንሱር ነው።,spk_d55ea3a35baa,am,12.893,11.792,0.511,12.893,-24.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_233297048786,train,የትምህርት ቤቶች መዘጋት ሀገሪቱ ኮቪድ-19ን ለመዋጋት ከምትወስዳቸው እርምጃዎች መካከል አንዱ አካል መሆኑ ተመልክቷል።,spk_d55ea3a35baa,am,8.414,7.761,0.653,8.414,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_794a254a0d4c,train,በዓለም ላይ 100 ሚሊዮን የሚጠጉ ህዝቦች ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ለከፋ ድህነት ሊዳረጉ ይችላሉ ያሉት ፕሬዚዳንቱ፣ ተቋማቱ በቫይረሱ ክፉኛ የተጎዱ አገሮችን ለመደገፍ የሚያደርጉት ጥረት ዝቅተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,14.774,13.723,0.725,14.774,-25.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c23b158e269c,train,የኮፕ28 ፕሬዚዳንት ሱልጣን አሕመድ አል ጃባር እንዳስታወቁት የተመድ የአየር ንበረት ለውጥ ጉባኤ ተሳታፊዎች “ታሪካዊ ስምምነት” ላይ ደረሰዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9bf7a7ca9dd7,train,በዚህም መሰረት በዘንድሮው ፈተና 549 ነጥብ በማምጣት በሶማሌ ክልል ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበው በጅግጅጋ ከተማ ዘ ስፓርክ ትምህርት ቤት የተማረው ተማሪ ሀምዛ ሻም መሐመድ ሆኗል።,spk_d55ea3a35baa,am,12.174,11.056,0.0,12.174,-26.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5760b0166ccd,train,አገሮች በድጋፉ ታግዘው የምርመራ አቅማቸውንና የሕክምና አሰጣጣቸውን ማሳደግ እንደሚችሉም ተጠቅሷል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,7.253,6.443,0.371,7.253,-25.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_251f50627ce1,train,በተለይ የበዓሉ አንዱ ዕሴት የሆነው ባህላዊ የአስተዳደር ሥርዓት በአካባቢው ፍትህና ሰላም እንዲሰፍን ከማስቻል ባለፈ በመደበኛ ፍትህ ሥርዓቱ ላይ ያለውን ጫና በማቃለል እያገዘ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,13.254,12.029,0.503,13.254,-26.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b1b1167ab566,train,ከጽሕፈት ቤቱ እና ተጠሪ ተቋማት በተገኘ  ከ33 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ በጉራጌ ዞን አበሽጌ  ወረዳ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት ለማከናወን ስራውን  ማስጀመራቸውን አስታውቀዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,12.334,11.889,0.445,12.334,-24.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_37c7f7d2e6ef,train,ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ኮንቬንሽንን በመፈረም ተቋም አቋቁማ ህጎችን በማውጣት እየተገበረች ትገኛለች ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,8.774,7.975,0.329,8.774,-26.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8faa98b25491,train,የክልሉ ፖሊስ ህዝብን ከማገልገልና ሕግና ሥርዓትን ከማስጠበቅ አንፃር የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡና በስኬት እንዲወጣ በኮሚሽኑ በኩል የሪፎርም ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,12.973,12.535,0.0,12.973,-26.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d3944ee37d13,train,የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች ስኬታማ እንዲሆኑ የመምህራን ሚና ወሳኝ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_d55ea3a35baa,am,8.973,8.354,0.641,8.973,-24.2,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_12228f3b6323,train,የቡድን 20 አባል አገሮች ባለፈው ወር ባካሄዱት ጉባዔ የታዳጊ አገሮች ዕዳ ለመሰረዝ በቀረበው ኢኒሼቲቭ ላይ መግባባት ላይ እንደደረሱ የአልጀዚራ ዘገባ ያመለክታል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,11.373,10.909,0.464,11.373,-25.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c690ef5d7877,train,በላይኛው የተማሪው ገጠመኝ ተማሪው የውድቀቱን ምክኒያት እድል ስለሌለው፣ አስተማሪው ስለማይወደው ለይቶ ስላስቀመጠው፣ ካላስተማረው የትምህርቱ ክፍል ፈተና ስላመጣ እና ከመሳሰሉት ጋር የሚያያይዝበት ሁኔታ ነው ።,spk_d55ea3a35baa,am,14.373,12.569,0.54,14.373,-25.6,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_8ed6f5e10c9d,train,መሪዎቹ ሀገሪቱን የባሰ አደጋ ላይ ከሚጥል እንቅስቃሴ እንዲቆጠቡም ነው ሙሳ ፋኪ ያስጠነቀቁት።,spk_d55ea3a35baa,am,6.814,6.475,0.0,6.814,-25.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_86b7680159ca,train,የሶማሊያ መሪዎች ወቅታዊ አለመግባባቶችን በሰላማዊ ውይይት እንዲፈቱ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህመት አሳሰቡ።,spk_d55ea3a35baa,am,8.813,8.042,0.0,8.813,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ee668719966a,train,እስካሁን አምሳ አምስት ፕሮግራሞች መከለሳቸውን ጠቁመው፤ 2018ዓም ሰማንያ አዳዲስ ፕሮግራሞችን በመከለስ በአጠቃላይ ከ100 በላይ ለማድረስ መታቀዱን አስታውቀዋል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,11.174,10.308,0.866,11.174,-23.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_618c1bea3489,train,የቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ የብሪክስ አባል ሀገራት ግጭት ቀስቃሽ ከሆኑ ሁኔታዎች ከቀዝቃዛ ጦርነት እሳቤ በመውጣት ለአለም ደህንነትና ሰላም እንዲሰሩ ጥሪ አቀረቡ።,spk_d55ea3a35baa,am,11.493,10.205,0.368,11.493,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c633f0f2efbe,train,ታላቁ ሩጫ የኢትዮጵያን መልካም ገጽታ እና እሴት በማስተዋወቅ ለስፖርት ቱሪዝም መጎልበት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጉን ነው ሚኒስትር ዴኤታው የገለጹት።,spk_d55ea3a35baa,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-26.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_32228b67a6f5,train,በካቢኔያቸው ሹም ሽር እያደረጉ የሚገኙት የወቅቱ የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ሪሺ ሱናክ ያልተጠበቀ ሹመት መስጠታቸውን ሮይተርስ ዘግቧል።,spk_d55ea3a35baa,am,10.854,9.402,0.402,10.854,-25.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6e629469e1ae,train,የንዴትና የብስጭት ስሜት በሚሰማቸው ወቅት ከእነዚህ ስሜቶች ለመውጣት ወደ ተዉት የሱስ ህይወት ለመመለስ ያላቸው ዕድል ከፍተኛ በመሆኑ እነዚህን አጋጣሚዎች በብልሃት ማስተናገድ ይኖርባቸዋል ።,spk_d55ea3a35baa,am,13.334,12.016,0.647,13.334,-25.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_eb7430ba4831,train,ወረርሽኙ ተጨማሪ የዕዳ ጫና ያስከትላል የሚል ስጋት እንዳላቸውም አስታውቀዋል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,5.373,4.588,0.386,5.373,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_48c738d33569,train,ተማሪዎች ቤተመጻህፍት በአግባቡ ከተጠቀሙና የሚሰጡ የማጣቀሻ ምንባቦችን (ጋይድላይኖችን) በርትተው ካነበቡ ውጤታማ እንደሚሆኑም መክሯል።,spk_d55ea3a35baa,am,12.053,10.649,0.0,12.053,-26.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1086f78727da,train,ኢትዮጵያውያን የራሳቸውን ተፈጥሮኣዊ ኃብት የማንንም ፈቃድ እና ችሮታ ሳያስፈልጋቸው የማልማት መብት እንዳላቸው ምሁራኑ እንደሚገነዘቡ ገልፀው በቅኝ ግዛት ዘመን የተፈረሙ ስምምነቶች ተቀባይነት የሌላቸው እና ኋላ ቀር ሰነዶች መሆናቸውን ተናግረዋል። ነጻነት ያለው ማንኛውም ሀገር የሚቀበለው ስምምነት አይደለም። ተወያዮቹ የቀጠናው ሕዝቦች ከአትዮጵያውያን ጋር ነን፤ ኢትዮጵያም ብቻዋን አይደለችም ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,24.933,24.149,0.355,24.933,-23.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b085b20c14af,train,የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይሉ አዱኛ እንደገለጹት፤  መገናኛ ብዙሃን ብሔራዊ ጥቅም ከማስጠበቅ አኳያ የማይተካ ሚና አላቸው።,spk_d55ea3a35baa,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-26.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_11f8c05e6ff0,train,በሮች በተለያዩ ሆኔታ ሊዘጉ ይችላሉ ግን ማሰብ ያለብን ሁልጊዜም ያሰብናቸው በሮች ቢዘጉም ሌሎች እልፍ ያልተዘጉ በሮች ወይም አዳዲስ ዕድሎች መኖራቸውን ነው ።,spk_d55ea3a35baa,am,11.334,10.288,0.635,11.334,-25.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_155bc4532a6d,train,መከላከል ከመታከም ይቀላል ቤት መቆየት ሆስፒታል ከመተኛት ይሻላል የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ አድርጎ መተንፈስ በማሽን ከመተንፈስ ይልቃል ።,spk_d55ea3a35baa,am,10.334,8.466,0.533,10.334,-25.9,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_8a8e5f166ea7,train,ቋንቋውን ይበልጥ ለማወቅ ፍላጎት እንዳላት የምትናገረው ተማሪዋ በትምህርት ቤቱ የሚገኘውን የሱዋሂሊ ቋንቋና ስነጹሑፍ የትምህርት ክፍል በመቀላቀል ስለቋንቋው ምርምር የማድረግ ፍላጎት እንዳላት ገልጻለች።,spk_d55ea3a35baa,am,13.493,13.182,0.0,13.493,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b0c4e44101c0,train,የቢሮ ኃላፊው ስቡህ ገበያው(ዶ/ር) በወቅቱ ባስተላለፉት መልእክት ቢሮው በስሩ የሚገኙ ኮሌጆችን በማስተባበር በማህበራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በንቃት እየተሳተፈ ይገኛል።,spk_d55ea3a35baa,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-27.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1c964648230e,train,በዓሉን በደመቀ ሁኔታ ለማክበር በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር እየሰሩ መሆኑን ተናግሯል።,spk_d55ea3a35baa,am,8.174,7.823,0.351,8.174,-26.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e0f8a727414b,train,በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ተወካይና የአስተዳደርና መሰረተ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ የሆኑት ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) የትምህርት ሚኒስትሩን በመወከል ባደረጉት ንግግር እንደገለጹት፤ መንግሥት የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ ነው።,spk_d55ea3a35baa,am,19.014,18.074,0.409,19.014,-24.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_90080a0d63fe,train,የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል፣ ግብዓቶችንና ሌሎች ክፍተቶችን ለማሟላት የትምህርት ማህበረሰቡ አካላት ርብርብ እንዲጠናከርም ጠይቀዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.373,8.944,0.429,9.373,-24.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1923028d391d,train,ማንኛውም ለውጥ ከአእምሮ ይጀምራል እንደሚባለው በሱስ ውስጥ ያሉ ሰዎች በምክር አገልግሎት ሰጪ ባለሙያ በመታገዝ ከሱስ ለመውጣት ስነልቦናዊና አእምሮአዊ ዝግጅትና ቁርጠኝነት ይጠበቅባቸዋል ።,spk_d55ea3a35baa,am,12.694,11.163,0.456,12.694,-25.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6f33df30638c,train,ህዝበ ሙስሊሙ የአንድነትና መቻቻል ባህሉን በማጎልበት ለሀገር ሰላምና ዕድገት የሚያደርገውን አስተዋጾ ማጠናከር እንዳለበት በተለያዩ ከተሞች ያሉ የእምነቱ አባቶች ገለጹ።,spk_d55ea3a35baa,am,13.694,11.297,0.0,13.694,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_25bdc35969d5,train,በዚህም ስምምነት የአየር ንበረት ለውጥን ለመከላከል የሚያስችሉ የገንዘብ፣ የፖሊሲና ሰትራቴጂ ቅየሳዎች መካተታቸውንም ተናግረዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8c0763618473,train,የዓለም ባንክ የድሃ አገሮች ላይ ብድር እንዲሰረዝ ፕሬዚዳንቱ ጥሪ አቀረቡ፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,5.253,4.787,0.467,5.253,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2985662e7521,train,ማህበራዊ ጉዳቶች በሰዉ ዘንድ ቦታ ማጣት መገለል ከስራባልደረባ ጋር መጋጨት ስራ መልቀቅ ከትምህርት ቤት መባረር ትምህርት ማቆም ከቤተሰብ ጋር ያለን ግንኙነት ማሻከር ትዳር ማጣት ።,spk_d55ea3a35baa,am,13.053,12.015,0.379,13.053,-25.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a7088105af3d,train,በክልሉ እድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህፃናትና ወጣቶች ወደ ትምህርት ተቋማት እንዲገቡ እየተደረገ ያለው ጥረት ሊጠናከር ይገባል ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,7.213,6.698,0.515,7.213,-26.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_22fa6450a6ac,train,ድርጅታቸው በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የትምህርት መሰረተ ልማትን በማስፋፋት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት እያገዘ ነው ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,11.573,9.864,0.54,11.573,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7c3ac3f28983,train,መጽሐፉ በከፍተኛ ጥራት በባለቀለም ዕትመት እንዲሁም አስተማሪ የሕይወት ልምድ ያላቸውን እንደነ ሕይወት ተፈራ እና ታደለች ኃይለሚካኤል ያሉ ኢትዮጵያውያን ተሞክሮ ያካተተ መጽሐፍም መጽሔትም ነው ።,spk_d55ea3a35baa,am,13.454,11.734,0.791,13.454,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5dfa2f7540ef,train,የውይይቱ ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየትም መገናኛ ብዙሃን ለሀገር ብሔራዊ ጥቅም መከበርና ሉዓላዊነት መጠበቅ ሚናችንን እናጠናከራለን ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,10.694,9.928,0.0,10.694,-26.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5c9306b7f69c,train,የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ ያለው የሰላም እጦት እና አለመረጋጋት እንዲፈታ በላቀ ሁኔታ እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,7.413,7.084,0.0,7.413,-26.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_23df25176e07,train,በተለይ በተያዘው በጀት ዓመት በዞኑ 80 በመቶ የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች ያሉባቸውን የመሰረተ ልማት ችግር በማሻሻል የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ትኩረት እንደሚደረግ ገልጸዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,12.534,11.359,0.452,12.534,-26.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b1a5e04716f4,train,ስለጉዳዩ የሚያነቁን ማስታወሻዎችን መለጠፍ ነገሮችን በለት ተለት ህይወታችን በምንፈፅመው ተግባር ውስጥ አካተን ለመፈፀም በመገልገያ ቁሳቁሶች መኪናችን የቢሮ ግድግዳ የፊት መስታወት ።,spk_d55ea3a35baa,am,13.854,12.403,0.579,13.854,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_12d81c5b30a6,train,መገናኛ ብዙሃንም ለሀገር ብሔራዊ ጥቅም መከበር ቅድሚያ መስጠት እንዳለባቸው ገልጸው፤ የሕዝብ አንድነትን ለማጠናከር እንዲሁም የኢትዮጵያን ተደማጭነት ለማሳደግ ግንባር ቀደም ሚናቸውን መወጣት እንደሚኖርባቸው ተናግረዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,13.774,13.774,0.0,13.774,-26.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0f0fb343fa9b,train,በተለይም ደግሞ አሁን ኮሮና ኮቪዲ 19 ባሰከተለው አለም አቀፍ ችግር በግጭት አካባቢዎች ላይ የሚደርሰው የጾታዊ ጥቃትን መጠን ለማወቅና ለመከላከል የበለጠ አስቸጋሪ እንደሆነ በመጥቀስ››,spk_d55ea3a35baa,am,12.133,12.133,0.0,12.133,-24.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_da1034dde160,train,የታዳሽ ኃይል ተግባራትን ለማከናውን የሚያስችሉ ማዕቀፎች በስምምነቱ ከተካተቱ አንኳር ጉዳዮች አንዱ መሆኑንም ፕሬዚዳንቱ መናገራቸውን  ሲጂቲኤን ዘግቧል።,spk_d55ea3a35baa,am,11.414,10.549,0.437,11.414,-26.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f1b02f3ba94f,train,አካላዊ ጉዳቶች ስኮር ህመም፣ ደም ግፊት፣ ልብ ህመም፣ ቆዳ በሽታ፣ የነርቭ ችግር፣ የጨጓራ በሽታ፣ የጥርስና ሳንባ ህመም ።,spk_d55ea3a35baa,am,8.893,7.792,0.415,8.893,-25.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4bade667ad72,train,ከእንግሊዝ የመጡ የጤና ባለሙያዎች ለኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ልምድ እንደሚያካፍሉም ሚኒስትሯ ገልጸዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,6.574,6.166,0.408,6.574,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d0865a5f513e,train,“የዕዳ ምጣኔ ጫናው ላይ ማስተካከያ በማድረግ መከለስም አስፈላጊ ነው ” ሲሉም አክለዋል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,5.494,5.193,0.301,5.494,-25.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8667fc75dfcb,train,ምርመራው በመላው ሀገሪቷ እንደሚካሄድና የእይታ ችግር ያለባቸው ዜጎች እስከ ቀዶ ሕክምና ድረስ አገልግሎት እንደሚሰጣቸው ተናግረዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,8.334,7.666,0.329,8.334,-26.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a6c7a81c876d,train,ኢትዮጵያ በአንድነት ያጌጠ ብዝሃነት ያላትና ብዝሃነትን ከአንድነት ያስተሳሰሩ የውብ ህዝቦች አገር መሆኗንም ጠቁመዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,7.774,7.442,0.332,7.774,-23.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_863bef9cbd07,train,የኮሚሽኑ ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህመት በወቅታዊ የሶማሊያ መሪዎች ፖለቲካዊ አለመግባባት ዙሪያ መግለጫ አውጥተዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,7.413,6.657,0.397,7.413,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0a03dfeacfd6,train,በ2017 በጀት ዓመት የማኅበሩ ጠቅላላ ምርጫ በክልል ደረጃ እስከታችኛው መዋቅሮች መካሄዱን አንስተው በጉባኤው በማዕከላዊ ጽህፈት ቤት ደረጃ ምርጫ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,13.614,13.311,0.302,13.614,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_df6259f7a25f,train,ከዜና ማጠናቀር ባሻገር በተለያዩ ርዕሶች የጻፋቸው በርካታ አርቲክሎችና ፊቸሮች በአዲስ ዘመን ጋዜጣና መጽሄቶች ለህትመት በቅተዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,11.334,9.461,0.421,11.334,-23.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_878fdea9a6c1,train,በዚህም ከ17 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ከ5ሺህ ለሚበልጡ የቤተሰብ አስተዳደሪዎች በዓሉን ምክንያት በማድረግ ማዕድ የማጋራት ሥራ ማከናወናቸውን ነው ያነሱት።,spk_d55ea3a35baa,am,10.534,9.699,0.437,10.534,-23.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1c1cfcc2354e,train,ኢትዮጵያ በህብር የተዋበ ብዝሃነትን ከአንድነት ያስተሳሰሩና የተጋመዱ ህዝቦች ያሉባት አገር መሆኗን ገልፀዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,8.213,7.253,0.0,8.213,-23.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b3cfa3c0aa78,train,ህብረተሰቡ የእርስ በርስ የመረዳዳት ባህሉና የማዕድ ማጋራት ተግባሩ እንዲጎለብት የበኩላቸውን እየተወጡ መሆናቸውን የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ ፍሬው ሞገስ(ዶ/ር) ገልጸዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-23.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f625cc6d6b5c,train,ሊቀመንበሩ በመግለጫቸው የአፍሪካ ህብረት የሶማሊያን ፖለቲካዊ አለመረጋጋት በትኩረት እየተከታተለው ነው ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_086d9229c985,train,ወጣቱ የሰላም፣ የመቻቻልና የፍቅር እሴቶችን በመጠበቅና ለመጪው ትውልድ በማስተላለፍ የድርሻውን ሊወጣ ይገባል  ያለው ደግሞ ወጣት አህመድን ሰይድ ነው።,spk_d55ea3a35baa,am,11.254,10.114,0.42,11.254,-26.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2da5aa3c4864,train,የድጋፉ ተጠቃሚ ከሆኑ መካከል  አቶ ተክሌ ሞገስ እንዳሉት የተደረገላቸው ድጋፍ በአሉን በደስታ ለማሳለፍ እንደሚያግዛቸው ገልጸዋል ።,spk_d55ea3a35baa,am,9.254,8.809,0.0,9.254,-26.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c77803ccbd7f,train,ኢኒሼቲቩ የዕዳ ጫናቸው ከፍተኛ የሆነና በዕዳ ጫና ውስጥ ለመግባት የተቃረቡ አገሮች ያለባቸው 5 ቢሊዮን ዶላር እንዲካተት ተጠይቋል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,10.534,10.045,0.0,10.534,-25.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_245ca1d30ddf,train,በተመሳሳይ 1ሺህ 446ኛው የኢድ አል አድሃ(አረፋ) በዓል በወላይታ ሶዶ ከተማ ተከብሯል።,spk_d55ea3a35baa,am,6.694,6.076,0.317,6.694,-23.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e41882d8356a,train,መምህራኑ ተጨማሪ የቱቶሪያል ክፍሎች እንደሚያስተምሯቸው ገልጾ፤ ጥሩ የሥነ ልቦና ምክርም እንደሚሰጧቸው ተናግሯል።,spk_d55ea3a35baa,am,8.094,7.235,0.503,8.094,-25.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_472e67f1da4f,train,የዐይን ሕክምና ለከፍተኛ ወጪ የሚዳርግና እይታ ላይ ችግሮችን የሚያስከትል መሆኑን ጠቅሰው፤ ችግሩን መከላከል ላይ በትኩረት መስራት ይገባል ነው ያሉት።,spk_d55ea3a35baa,am,9.373,9.043,0.0,9.373,-26.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_557919de9517,train,ይህ የዘካና የአውቃፍ ስርዓት ከጥንት ጀምሮ የነበረ ቢሆንም ጊዜያዊ ችግርን ከማስታገስ ውጭ ዘላቂ ሃብትን በመፍጠር ረገድ ጉልህ ሚና እንዳልነበረው ተናግረዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,10.573,9.472,0.717,10.573,-23.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3901fd9af750,train,የ57 አመቱ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ካሜሩን ከ7 ዓመታት በፊት ከፖለቲካው መድረክ በመራቅ በቢዝነስ ስራ ላይ ተሰማርተው መቆየታቸው ተዘግቧል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.973,9.428,0.545,9.973,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c15800f6e124,train,ሩሲያ የአፍሪካዊያንን ቋንቋ በትምህርት ቤቶቿ ማስተማሯ ከአውሮፓ ሃገራት የመጀመሪያ እንደሚያደርጋትም የራሺያ ቱዴይ ዘገባ ያመለክታል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.254,8.498,0.35,9.254,-24.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c922ce9b62f4,train,ባንኩ ገንዘቡን የፈቀደው በማደግ ላይ የሚገኙ አገሮች የኮሮና ቫይረስ ክትባት ለመግዛትና ለማከፋፈል እንዲችሉ ነው፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,8.813,7.569,0.517,8.813,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1069459663b4,train,ብዙ ጊዜ ሱስ ለመዉሰድ እንደ ምክንያት የሚጠቀሱ ሁኔታዎችን ማለትም መናደድ ማጣት ብቸኝነት ሲሰማን ከሰዉ ጋር መወያየት መማከር ቆም ብሎ ራስን ማዳመጥ ።,spk_d55ea3a35baa,am,12.373,11.395,0.674,12.373,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_eb95ca8b65f6,train,በምግብ ሉዓላዊነት ዙሪያ ዓለም አቀፍ ነባራዊ ሁኔታን ያገናዘበ፣ የሀገራትን ልምድና ተሞክሮን የቀመረ አሰራርን እያጠናከሩ መቀጠል ያስፈልጋልም ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.614,9.118,0.496,9.614,-23.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a071a3945ee0,train,) የዓለም ባንክ ለኮቪድ 19 ክትባት ተደራሽነት 12 ቢሊዮን ዶላር ፈቀደ፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,4.814,4.814,0.0,4.814,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dbee96e91937,train,በፈረንሳይ በአሁኑ ሰዓት ከ 5 ሺህ በላይ ሰዎች በጽኑ ህክምና ላይ መሆናቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,5.454,5.06,0.0,5.454,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f7b487b596a7,train,ውጥረት ውስጥ ስንሆን ንዴት እና ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ይሰማናል እነዚህ ስሜቶች የነርቭ ስርአታችንን ያዛባሉ በተቃራኒው የማድነቅ ።,spk_d55ea3a35baa,am,10.094,7.787,0.928,10.094,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e64bbe4aca0c,train,ለሌሎች ማሰብ እና የመሳሰሉት ደሞ የተደራጀ የአካል አሰራርን ይፈጥራሉ ይህም የአስተሳሰብ ጥራት ፈጠራን እና መነሳሳትን ይፈጥራል ።,spk_d55ea3a35baa,am,9.493,8.837,0.0,9.493,-24.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4e2080b6f92f,train,በሩሲያ የተለያዩ ትምህርት ቤቶች አማርኛና ሱዋሂሊ ቋንቋዎችን እየተማሩ የሚገኙ ተማሪዎች ቋንቋዎቹን መማራቸው ልዩ እድል በመሆኑ መደሰታቸውን ገለጹ።,spk_d55ea3a35baa,am,10.653,9.56,0.379,10.653,-26.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a578bdececd3,train,መንግስት የመምህራንን ህይወት ለማሻሻል የሚያከናውናቸው ተግባራት የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ጉልህ ድርሻ ስላላቸው ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,11.614,10.377,0.0,11.614,-27.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_348e08f7e948,train,በአለም አቀፍ ድርጅቶችና መድረኮች ላይ ድንቅ ነገር ሰርተው እድሉን ስናገኝ ከማንም የማናንስና እምቅ ችሎታ ያለን መሆናችንን ያስመሰከሩ ኢትዮጵያውያን ምስክር ናቸው ።,spk_d55ea3a35baa,am,11.174,10.639,0.535,11.174,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a3ad5a8b30e0,train,ስነልቦናዊ ጉዳቶች ሱስ በሚወስዱ ወይንም በሚያቆርጡ ሰዓት መቅበጥበጥ፣ መነጫነጭ፣ ደሰታ ማጣት፣ ተሰፋ መቁረጥ፣ ጨለምተኝነት፣ ስንፍና፣ ለህይወት ትርጉም ማጣት ።,spk_d55ea3a35baa,am,12.254,11.165,0.0,12.254,-25.1,female,18-24,oromia,16000,4,0 clip_f313d2b7f133,train,በመጨረሻም ሰልፈኞቹ ጥያቄያቸውን በኔቫዳ ግዛት ተመራጭ ለሆኑ ሁለት ሴናተሮች እና አራት የኮንግሬስ አባላት በፅሁፍ ማቅረባቸውን የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል።,spk_d55ea3a35baa,am,11.813,10.997,0.434,11.813,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_786316d41c14,train,ሆስፒታሉ ፅዱ የጤና ተቋማትን እና ዘመኑን የሚመጥኑ አገልግሎቶች ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የገለፁት ደግሞ የሳብያን ጠቅላላ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ ዶክተር ዮናታን ፍቃዱ ናቸው።,spk_d55ea3a35baa,am,10.934,10.254,0.333,10.934,-23.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a58a3fd7e992,train,በሐረሪ ክልል የሚከናወኑ የሰላም፣ የልማትና ሌሎች ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ።,spk_d55ea3a35baa,am,9.094,8.703,0.391,9.094,-25.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d7766891df8c,train,አካባቢያቸውን በአትክልትና ፍራፍሬ ለማልማት በበጎ ፈቃደኞች የተጀመረው ስራ አስደሳች መሆኑን  የተናገሩት ደግሞ  ወይዘሮ ዙሪያሽ ቶፊቅ ናቸው ።,spk_d55ea3a35baa,am,9.653,8.655,0.353,9.653,-24.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1001554c5b78,train,ከችግሩ ጋር የማይገናኙ እና የማያስፈልጉ ሆነው ሳለ በመግባታቸው የችግር መፍታት ሂደቱን ሲያደናቅፉ ሲሆን ይህ እንዳይሆን ችግሮችን ስናብራራ በጥንቃቄ መሆን አለበት ።,spk_d55ea3a35baa,am,13.493,11.61,0.352,13.493,-25.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_eb4cdd86ff19,train,ዘጠነኛው የሃገሪቱ መሪ የነበሩት የቀድሞ የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሞሐመድ አብዱላሂ (ፋርማጆ) ለተመራጩ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼኽ ሞሐሙድ ስልጣናቸውን አስረክበዋል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,9.133,8.385,0.0,9.133,-24.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f960e8746bd4,train,ወይም የአንድ ሰው ፍላጎት ሊያንቀሳቅሰው ከሚችለው የግል የማህበራዊ ሃብቶች ከአቅም በላይ ሆኖ ሲታየው የሚፈጠር ስሜት ።,spk_d55ea3a35baa,am,9.133,7.648,0.907,9.133,-25.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_83a9133a42c9,train,በጅግጅጋ የዘ ስፓርክ ትምህርት ቤት ዘንድሮ ያስፈተናቸውን 25 ተማሪዎች በሙሉ ማሳለፍ የቻለ መሆኑም ታውቋል።,spk_d55ea3a35baa,am,7.133,6.812,0.321,7.133,-26.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ddf45281024b,train,"“ደህንነቱ የተረጋገጠና ውጤታማ ክትባትን ተደራሽ ማድረግና ስርጭቱን ማጠናከር ወረርሽኙን ለመግታት ቁልፍ ጉዳይ ናቸው፡፡አገሮችም ወረርሽኙን ተከትሎ የገጠማቸውን የኢኮኖሚ ወድቀትና የፊስካል ተፅዕኖ ተቋቁመው እንዲያገግሙ በማድረግ ኢኮኖሚውን ወደፊት ማስቀጠል ይገባል""ብለዋል፡፡",spk_d55ea3a35baa,am,18.654,17.592,0.0,18.654,-26.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c329760d6377,train,በዘገባው እንደተመለከተው ዜግነታቸውን መመለስ የፈለጉ ሰዎች 2 ሺህ 350 ዶላር መክፈልና በሚኖሩበት አገር ወደ ሚገኝ የአሜሪካ ኤምባሲ በአካል መቅረብ ይኖርባቸዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,10.973,10.607,0.0,10.973,-26.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c1d6bff49410,train,የብሪክስ አባል ሀገራት የእኔ እበልጥ ፖለቲካዊ አተያይና የቀዝቃ ጦርነት እሳቤንም በመከላከል ለአለም ህዝቦች ደህንነትና ሰላም እንዲሰሩ ጥሪ ማቅረባቸውን ሲጂቴኤን ዘግቧል።,spk_d55ea3a35baa,am,12.174,11.848,0.326,12.174,-25.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6d9bf851b712,train,በአለማችን ላይ የሚዘወተሩ የሱስ አይነቶች ከሚባሉት ውስጥ የመጠጥ፣ የትንባሆ፣ የአነቃቂ ንጥረ ነገሮች፣ የቁማር፣ የምግብ፣ የ፣ የ እና የወሲብ ሱሶች ዋና ዋናዎቹ ናቸው ።,spk_d55ea3a35baa,am,13.133,10.345,0.35,13.133,-27.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_29ac8e07e7fa,train,የባንኩ ፕሬዚዳንት ዴቪድ ማልፓስ የኮሮና ቫይረስ ወረርሸኝ በአንዳንድ አገሮች ላይ የብድር ቀውስ በማስከተሉ የግል ባንኮች የኢንቨስትመንት ፈንድ አቅራቢዎች የብድር ስረዛን ያካተተ እርምጃ እንዲወስዱ ጠይቀዋል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,14.774,13.158,0.0,14.774,-24.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_deb9d0c8d555,train,ተማሪዋ ወደ አፍሪካ በመጓዝ ስለ አህጉሪቱ ህዝብ ባህልና ቋንቋዎች ለማወቅ ፍላጎት እንዳላትም ተናግራለች።,spk_d55ea3a35baa,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-25.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a74f773630d6,train,የስራ ባህልን ለመገንባት የተያዘው ግብ የሚሳካው የማህበረሰብ ንቃተ ህሊና ሲያድግ መሆኑን ገልጸው፤ ለዚህም ሚኒስቴሩ ምክክር እያካሄደ ነው ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.493,9.171,0.323,9.493,-23.4,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a16edb810538,train,አሜሪካዊ ዜግነትን መመለስ ውጣ ውረዶች ቢኖሩትም ዜግነትን የመመለስ ልምዱ እየጨመረ እንደሚሄድ ጥናቱን ያካሄደው ተቋም ትንበያ ያመለክታል።,spk_d55ea3a35baa,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-24.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9c3762722deb,train,ከአሁን በኋላ የቀደመ የልጅነት ህይወታቸውን እና ክብራቸውን ለተቀሙ እህቶቻችንን እና ወንድሞቻችን ድምጽዎን ከፍ አድርገው አይጮሁም ።,spk_d55ea3a35baa,am,8.934,7.67,0.709,8.934,-25.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f781b33e18ea,train,እገዛው በየአቅርቦት ሰንሰለቱን አስተዳደርና የክትባት አሰጣጥን በሎጀስቲክስ ይደግፋል ተብሏል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,7.053,6.07,0.0,7.053,-26.0,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a49067230ebc,train,በሌላ በኩል ዢ ጂንፒንግ በሌሎች ሀገራት ሉአላዊነት ላይ የሚቃጡ እንቅስቃሴዎች በታሪክ አስከፊ ሁኔታዎችን ሊፈጥሩ ይችላሉ ሲሉ አሳስበው የብሪክስ አባል ሀገራት በደህንነትና በጋራ ተጠቃሚነት ላይ ጠንክረው መስራት እንደሚኖርባቸው አመልክተዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,15.334,14.996,0.0,15.334,-26.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ceb6724f642d,train,የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ከዓለም ምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዓለም አቀፍ የስኬታማ ተቋም ሽልማትን አሸንፏል፡፡,spk_d55ea3a35baa,am,8.573,7.335,0.393,8.573,-23.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0e650a7a2636,train,በተጨማሪም አፍሪካ የበርካታ ኢንቨስትመንቶች መዳረሻ እየሆነች ትገኛለች ያሉት ርዕሰ መምህሩ የትምህርት ቤቱ ምሩቃን በኢትዮጵያ ለሚኖራቸው የኢንቨስትመንት ሃሳቦች ቋንቋውን ማወቅ እንደሚጠቅማቸውም ነው ያከሉት።,spk_d55ea3a35baa,am,13.133,12.219,0.44,13.133,-25.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_67f0ce178035,train,የከፍተኛ ትምህርት ፕሮግራሞች ክለሳ በዘመናዊው ዓለም አቀፍ የሥራ ገበያ የሚፈለጉትን ክህሎቶች፣ ችግር ፈቺነት፣ ፈጠራ፣ እና ሙያዊ ስነምግባርን ያካተተ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,11.094,10.758,0.335,11.094,-23.3,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_83622cc3a16f,train,የኢትዮጵ የዜና አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰይፈ ደርቤ በበኩላቸው፤ በኢትዮጵያ የስራ ባህል እንዲገነባ የልምድ ልውውጥ  እና ግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ቀጣይነት ባለው መልኩ ማካሄድ ወሳኝ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,15.053,14.142,0.0,15.053,-23.9,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b9178db2abef,train,ሰው ተኮር ዘርፎች ላይ በማተኮር  የበጎ ፈቃድ ስራው ይከናወናል ብለዋል።,spk_d55ea3a35baa,am,5.534,5.002,0.531,5.534,-23.7,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2fc19ce32db1,train,የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ደረጀ አብደና በወቅቱ እንደገለፁት በክልሉ የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ተቋማቱን በሰው ሀይልና በግብአት ለማሟላት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው።,spk_77fe271de9e8,am,15.674,15.013,0.661,15.674,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3c3f2d128c4,train,በአሁኑ ሰዓት ሀድያ ሆሳዕና ከወላይታ ድቻ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን እያደረጉ ይገኛል።,spk_77fe271de9e8,am,10.834,10.834,0.0,10.834,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_588797a76a34,train,የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ32 ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_77fe271de9e8,am,6.274,6.274,0.0,6.274,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7d05e610a5c,train,በሊጉ አራተኛ ድሉን ያስመዘገበው ሲዳማ ቡና በ15 ነጥብ ደረጃውን ከስምንተኛ ወደ ሰባተኛ ከፍ አድርጓል።,spk_77fe271de9e8,am,4.274,4.274,0.0,4.274,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b29bef8ac4cd,train,የ21ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከየካቲት 18 ቀን 2018 ዓ.ም አንስቶ ይካሄዳሉ።,spk_77fe271de9e8,am,7.234,6.735,0.498,7.234,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b4a640c0d1b,train,ማዕከሉ ሶስት የፌዴራል እና አምስት የክልል ተቋማትን አካቶ የተቀላጠፈ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።,spk_77fe271de9e8,am,6.633,6.633,0.0,6.633,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89a8cf799623,train,አዳማ ከተማ በሊጉ ባደረጋቸው 12 ጨዋታዎች አምስቱ ሲያሸንፍ በሁለቱ ተሸንፏል። በቀሪ አምስት ጨዋታዎች አቻ ተለያይቷል። ቡድኑ በ20 ነጥብ ስድስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_77fe271de9e8,am,5.394,5.394,0.0,5.394,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_678accbeb48c,train,በአካባቢዎቹም  የጤና መሰረተ ልማቶችና የኑሮ ሁኔታዎች ዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ በመሆኑ ለወረርሽኑ መስፋፋትና የሟቾች ቁጥር ከመጨመሩ  አንጻር ስጋቱ ከፍተኛ እንደሆነ ተጠቁሟል።,spk_77fe271de9e8,am,7.434,7.434,0.0,7.434,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8333351953cd,train,ምሽት 4 ሰዓት ከ30 ላይ ማንችስተር ሲቲ ከብሬንትፎርድ በኢትሃድ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_77fe271de9e8,am,8.553,8.553,0.0,8.553,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f5605978ee4,train,አርባምንጭ ከተማ በሊጉ የመጀመሪያ ሶስት ነጥቡን ለማግኘት ሃዋሳ ከተማ ደግሞ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ይጫወታል።,spk_77fe271de9e8,am,4.793,4.793,0.0,4.793,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f3d2ff46db4,train,በክልሉ 252   የተሽከርካሪ  መናኸሪያዎች  እንደሚገኙ ያወሱት ዋና ዳይሬክተሩ፤ በ2018 በጀት ዓመት በሁሉም  መናኸሪያዎች  የኤሌክትሮኒክስ ክፍያ አሰራር ስርዓት  ተዘርግቶ ለመተግበር  እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_77fe271de9e8,am,17.593,17.593,0.0,17.593,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3cfc80cf912,train,የገንዘብ ሽልማቱ ከጥቅም ባለፈ ለሀገራት የኢኮኖሚ ጠቃሜታዎችን የሚያስገኝ ነው።,spk_77fe271de9e8,am,5.194,4.864,0.329,5.194,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_077c6f9babb0,train,ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ አዳማ ከተማ ከፋሲል ከነማ በአዲስ አበባ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_77fe271de9e8,am,6.274,6.274,0.0,6.274,-17.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8da560be53c6,train,እንደተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሪፖርት በአለም አቀፍ ደራጃ 35 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች በቤት ውስጥ ጭምር ጾታዊ ጥቃት የሚደርስባቸው ሲሆን ባለፉት 12 ወራት ብቻ 243 ሚሊዮን ሴቶች ጾታዊ ጥቃት እንደደረሰባቸው ዘገባው አስታውሷል።,spk_77fe271de9e8,am,8.393,8.393,0.0,8.393,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_178befd78570,train,ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ካሸነፈ ከሊጉ መሪ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት ዝቅ ያደርጋል።,spk_77fe271de9e8,am,8.153,8.153,0.0,8.153,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b317a8c4459f,train,ጨዋታው ሁለቱ ቡድኖች ወደ አሸናፊነት ለመመለስ የሚያደርጉት ነው።,spk_77fe271de9e8,am,4.394,4.394,0.0,4.394,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ec550889930,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 12ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 1 ለ 0 አሸንፏል።,spk_77fe271de9e8,am,4.713,4.338,0.375,4.713,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3745056a8db9,train,ቡድኑ በስምንት ነጥብ 11ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_77fe271de9e8,am,2.393,2.393,0.0,2.393,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e52bd0b9a4f,train,ሦስቱ ጓደኞቿ ከታጣቂዎቹ እንደምንም ሲያመልጡ ቀን የደፋባት ፋዱማ ግን በታጣቂዎቹ እጅ ወድቃ፣ ደፍረዋት ጥለዋት እንደሄዱ ለቪ ኦው ኤ በሰጠችው ቃለ መጠይቅ ተናግራለች፡፡,spk_77fe271de9e8,am,6.234,6.234,0.0,6.234,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f378fd95a52b,train,ከክህሎቱ እና ከማራኪ እንቅስቃሴው ባለፈ ወደ ኋላ እየመለሰ ተከላካዮችን ያግዛል፣ ኳስ ይነጥቃል።,spk_77fe271de9e8,am,4.713,4.713,0.0,4.713,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cec0df42be8,train,በአፍሪካ ዋንጫው ጎልተው ይታያሉ የተባሉ ተጫዋቾችን እንመልከት።,spk_77fe271de9e8,am,2.353,2.353,0.0,2.353,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb2d3082f9a0,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዘጠነኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ወላይታ ድቻ እና ምድረገነት ሽሬ ያደረጉት ጨዋታ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል።,spk_77fe271de9e8,am,7.274,7.274,0.0,7.274,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a160f1d5628f,train,የኢትዮጵያ ዋንጫ ሶስተኛ ዙር ዛሬ ተጀምሯል።,spk_77fe271de9e8,am,3.193,3.193,0.0,3.193,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6ffe68c093c,train,በርካታ ቁጥር ያላቸው ሰዎች አሜሪካዊ ዜግነታቸውን እየመለሱ መሆናቸውን አዲስ ጥናት አመለከተ።,spk_77fe271de9e8,am,5.793,5.793,0.0,5.793,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b99fecea6720,train,እነዚህም ሴክተሩን ወደ ተሻለ ደረጃ የሚያደርሱ ተግባራት መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_77fe271de9e8,am,2.474,2.474,0.0,2.474,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e6bfcf44d93,train,ውጤቱን ተከትሎ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ17 ነጥብ ስድስተኛ፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ12 ነጥብ 13ኛ ደረጃን ይዘዋል።,spk_77fe271de9e8,am,4.913,4.913,0.0,4.913,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74bc0619fc72,train,የሳይበር ደህንነት ተግዳሮቶችን ለማስወገድና የጋራ መፍትሄዎችን ለመፍጠር ከአጋር አካላት ጋር የሚሰሩ ስራዎችን እንደሚጠናከሩም ተናግረዋል።,spk_77fe271de9e8,am,10.434,10.434,0.0,10.434,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_323ac16501a8,train,በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ሲዳማ ቡና ከአርባምንጭ ከተማ ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ ጨዋታውን ያደርጋል።,spk_77fe271de9e8,am,3.634,3.634,0.0,3.634,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd4d80568e28,train,ምድረ ገነት ሽሬ በ23 ነጥብ 13ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_77fe271de9e8,am,4.074,4.074,0.0,4.074,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_940832e53a73,train,መንግስት የጀመራቸው ስራዎች በተጠናከረ መልኩ መቀጠል ይኖርባቸዋል። አጠቃላይ የእግር ኳሱ እደግት የስፖርት ባለድርሻ አካላትን የጋራ ትብብር ይጠይቃል።,spk_77fe271de9e8,am,4.553,4.553,0.0,4.553,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95e617627fde,train,በተለይም ደግሞ አሁን ኮሮና ኮቪዲ 19 ባሰከተለው አለም አቀፍ ችግር በግጭት አካባቢዎች ላይ የሚደርሰው የጾታዊ ጥቃትን መጠን ለማወቅና ለመከላከል የበለጠ አስቸጋሪ እንደሆነ በመጥቀስ››,spk_77fe271de9e8,am,9.274,9.274,0.0,9.274,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe71a7ddc28d,train,ኒውካስትል ዩናይትድ የዋንጫ ክብሩን ለማስጠበቅ ከባድ ፈተና ከፊቱ ተጋርጦበታል።,spk_77fe271de9e8,am,6.673,6.673,0.0,6.673,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1e8542bc95e,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ሰራተኞች የገና በዓልን በማስመልከት ማዕድ አጋርተዋል።,spk_77fe271de9e8,am,6.034,6.034,0.0,6.034,-19.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8478a3f468f3,train,ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሸገር ከተማ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_77fe271de9e8,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_be6ca7bc8fd3,train,ተጋጣሚው ሸገር ከተማ እስከአሁን ባከናወናቸው 13 ጨዋታዎች ዘጠኝ ጊዜ ድል ሲቀናው በቀሪ አራት ጨዋታዎች ሽንፈት አስተናግዷል። በ13ቱ ጨዋታዎች ላይ 21 ግቦችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ 13 ጎሎች ተቆጥረውበታል።,spk_77fe271de9e8,am,11.713,11.713,0.0,11.713,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_203e17d87fb7,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ባህር ዳር ከተማ እና ፋሲል ከነማ ያደረጉት ጨዋታ ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቋል።,spk_77fe271de9e8,am,9.793,9.793,0.0,9.793,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21deb607f638,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሽመክት ጉግሳ በ54ኛው ደቂቃ ላይ ያስቆጠራት ጎል ምድረገነት ሽሬን መሪ አድርጓል።,spk_77fe271de9e8,am,8.473,8.473,0.0,8.473,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26393293841b,train,እነዚህ የፍላጎት ተዋረዶች ከመሰረታዊው የሰውነታችን ፍላጎት እስከ ከባድ እና ረቂቅ አስከሚለው ራስን የመሆን ደረጃ የሰውን ፍላጎት ያካተተ አካላዊ ምቹነት ደህንነት ከሰዎች ጋር ያለንን ግንኙነት ።,spk_77fe271de9e8,am,13.034,12.535,0.499,13.034,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca4d14d5f0a9,train,ይህንን ትልቅ የሀገር ሃብት በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ በሚደረገው ጥረት ሁሉ የሚመለከታቸው አካላት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ጠይቀዋል።,spk_77fe271de9e8,am,9.473,9.473,0.0,9.473,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f88220666e21,train,በዚህ የሚቀጥል ከሆነ አልጋ ይዘው የሚታከሙ ብቻ ሳይሆን በወረርሽኙ ምክንያት ህይወታቸውን የሚያጡ ሰዎች ቁጥርም እንደሚጨምር ቅድመ-ግምት ማስቀመጣቸውን አልጄዚራ ዘግቧል፡፡,spk_77fe271de9e8,am,10.993,10.993,0.0,10.993,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6654f4aa1f16,train,አሁናዊ ቁጥራዊ መረጃዎች ስለ 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ,spk_77fe271de9e8,am,1.994,1.994,0.0,1.994,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e829c3996011,train,የድሬዳዋ ኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ዋና ዲን ታደለ አሰፋ በበኩላቸው፤ አዲሱ ስትራቴጂ ስራ ፈጣሪ ትውልድ ለመገንባት ሁነኛ መፍትሔዎችን ይዞ መምጣቱን ጠቅሰዋል፡፡,spk_77fe271de9e8,am,10.954,10.954,0.0,10.954,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_327ff43c2e89,train,አርባምንጭ ከተማ በሊጉ እስከ አሁን ምንም ጨዋታ ያላሸነፈ ብቸኛው ቡድን ነው።,spk_77fe271de9e8,am,5.347,5.347,0.0,5.347,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c99e7077e808,train,አዳማ ከተማ በ15 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_77fe271de9e8,am,3.313,2.962,0.351,3.313,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f698dbf834a6,train,ፕሮጀክቱ ከዩኒሴፍ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የሚገነባ ሲሆን 140 ሚሊዮን ብር እንደተመደበለትም ተገልጿል።,spk_77fe271de9e8,am,3.554,3.554,0.0,3.554,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43d7b556b095,train,በተመሳሳይ ሠዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም መቻል ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ያደረጉት ጨዋታ ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት መጠናቀቅ ችሏል።,spk_77fe271de9e8,am,5.513,5.513,0.0,5.513,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26e033156268,train,‹‹ጥቃቱ የሚያስከትለው ቀውስ ከአንድ አካባቢና ህብረተሰብ አልፎ አለም አቀፍ የሰላምና ደህንንት ችግር መሆኑ አይቀርም›› ያሉት ደግሞ የድርጅቱ ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ናቸው፡፡,spk_77fe271de9e8,am,8.873,8.873,0.0,8.873,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6a549ff0c1c,train,የኮሮና ቫይረስ የህንድን ዋና ዋና ከተሞች በስፋት ካዳረሰ በኋላ 70 በመቶ የሚሆነው የአገሪቱ ህዝብ ወደ ሚኖርበት የገጠሩ ክፍል እየተስፋፋ እንደሚገኝ ተገለጸ።,spk_77fe271de9e8,am,5.274,5.274,0.0,5.274,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_809254704efe,train,የመልሱ ጨዋታ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በካምፕ ኑ ስታዲየም ይደረጋል።,spk_77fe271de9e8,am,4.354,4.354,0.0,4.354,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2ef71b3df67,train,የኤፍኤ ካፕ አምስተኛ ዙር እጣ ማውጣት ስነ ስርዓት ማምሻውን ተከናውኗል።,spk_77fe271de9e8,am,6.593,6.593,0.0,6.593,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50874bad95cc,train,እንዲሁም በማይክሮባዮሎጂ ላቦራቶሪ በውሃ ውስጥ ያሉ በሽታ አምጪ ተዋህስያንን መለየትና መተንተን የሚያስችል ምርመራ እንደሚያከናውን ነው ያስረዱት።,spk_77fe271de9e8,am,11.834,11.834,0.0,11.834,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aaca3577ad7f,train,የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ 19ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ዛሬ ይጠናቀቃል።,spk_77fe271de9e8,am,6.753,6.753,0.0,6.753,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8d5efc9db3f,train,በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የአርባ ምንጭ ከተማዋ አረጋሽ ፀጋ በ14ኛው ደቂቃ በራሷ ላይ የማሸነፊያውን ጎል አስቆጥራለች።,spk_77fe271de9e8,am,6.633,6.633,0.0,6.633,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d678e8588527,train,ፋሲል ከነማ ጨዋታውን ካሸነፈ የሊጉን መሪነት ከሲዳማ ቡና ይረከባል።,spk_77fe271de9e8,am,4.473,4.473,0.0,4.473,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_41b6e2d5895a,train,በዕለቱ የምድብ አምስት እና ስድስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ።,spk_77fe271de9e8,am,5.954,5.954,0.0,5.954,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5166534a139,train,ባልደረቦቹን ጭምር በማስተባበር በየጤና ተቋማቱ የደም እጥረት የገጠማቸውን ደም በመለገስ ለመርዳት መወሰኑንም ገልጿል፡፡,spk_7703733ddb41,am,9.914,9.576,0.0,9.914,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3dd054b69e8,train,የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ በተማሪዎች ውጤት መሻሻል ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_7703733ddb41,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a892a21317e,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተግባራዊ የተደረገው የትምህርት ለትውልድ ፕሮጀክት የትምህርት ጥራትን ለማምጣት የሚደረገውን ጥረት በስፋት እያገዘ መሆኑንም ተጠቁሟል፡,spk_7703733ddb41,am,12.834,12.834,0.0,12.834,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25d190906265,train,የፌደራልና የክልል አመራር አባላት፣  ከዩኒቨርስቲ የመጡ ተመራማሪዎች እና የአካባቢው ነዋሪዎች ስነ-ስርዓቱን ታድመዋል።,spk_7703733ddb41,am,9.434,9.059,0.0,9.434,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bdbefab34548,train,በመምሪያው  ከ2 ሚሊየን ብር በላይ የተገነባው የህፃናት ማቆያ ማእከል ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።,spk_7703733ddb41,am,8.073,8.073,0.0,8.073,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce522d6334bb,train,ኢትዮጵያ የፓን አፍሪካኒዝም ጠንሳሽ፤ አዲስ አበባ የአፍሪካ መዲና መሆኗን የገለጹት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የመጀመሪያው የአፍሪካ የጋራ የትምህርት ምዘና ማዕቀፍ ምክክር ተደርጎበት የጋራ ሆኖ ይጸድቃል ብለዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,13.993,13.993,0.0,13.993,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_07eaf895fa55,train,በአማራ ክልል  ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የሴቶች አደረጃጀቶች  ተሳትፎ  ይበልጥ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት  በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) አስገነዘቡ።,spk_7703733ddb41,am,17.113,17.113,0.0,17.113,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74769ad9d09f,train,በተመሳሳይ በነገሌ ቦረና ከተማ የኡላማዎች ምርጫ የድምጽ መስጠት ስነስርአት በመካሄድ ላይ ይገኛል።,spk_7703733ddb41,am,8.473,8.473,0.0,8.473,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ab94582cdd8,train,የጸረ ተዋህሲያን መድሀኒቶች በጀርሞች መላመድ እያስከተለ ያለውን ችግር ለመፍታት ለማህበረሰቡ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ እየተሰራ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,13.674,13.674,0.0,13.674,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7be79d0d0d71,train,የተጣላ የሚታረቅበት፣ የተራራቀ የሚቀራረብበት፣ የአብሮነት እሴቶች ጎልተው የሚታዩበት  በዓል እንደሆነም አንስተዋል።,spk_7703733ddb41,am,10.393,10.045,0.0,10.393,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50ccaf63fa06,train,ሴቶች በግብርና እና በንግድ  ዘርፍ ተደራጅተው ተጠቃሚ እንዲሆኑም እየተደረገ መሆኑን አንስተዋል።,spk_7703733ddb41,am,8.594,8.282,0.0,8.594,-22.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2bbe986f85b,train,ይህንን ግምት ውስጥ በማስገባትም ችግሩን ለመፍታት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት የሚያስችል እቅድ በመንደፍ ወደ ስራ መገባቱን ተናግረዋል።,spk_7703733ddb41,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2dd86b569862,train,በዓሉ የሰላም፣ የደስታ እና የበረከት እንዲሆንም መልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል በመልዕክታቸው።,spk_7703733ddb41,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e625c46dc570,train,የጡት ካንሰር በአብዛኛው እነማንን ያጠቃል?,spk_7703733ddb41,am,3.074,3.074,0.0,3.074,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abd0d03e0eb8,train,ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለፈረንጆቹ የገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_7703733ddb41,am,8.733,8.387,0.0,8.733,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4e384b258a8,train,ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክ ባለቤት፣ በርካታ ባህልና እሴት ያላት እንዲሁም የነፃነት ታሪክ ባለቤት መሆኗን አንስተው፥ ኪን ኢትዮጵያ ጉዞ የኢትዮጵያን ፀጋ ለአለም ለማስተዋወቅ የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_7703733ddb41,am,16.553,15.083,0.0,16.553,-24.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_813bbe5e72dd,train,የህክምና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማረጋገጥም ለሰው ሀይል ልማትና የህክምና ተቋማትን ግብአት ለማሟላት በቅንጅት መሰራቱን አክለዋል።,spk_7703733ddb41,am,7.713,7.713,0.0,7.713,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d53662e3e2d1,train,በተፈጥሮ ሀብቱ ብዛትና መጠነ ስፋቱ እንዲሁም በማራኪ ውበቱ የተነሳ በርካቶች ፓርኩን ምድረ ገነት ይሉታል፡፡,spk_7703733ddb41,am,7.833,7.833,0.0,7.833,-23.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1caf506eee23,train,• ይህ ካንሰር በአብዛኛው ሴቶችን የሚያጠቃ የካንሰር አይነት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7703733ddb41,am,5.534,5.534,0.0,5.534,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e678635f62d,train,መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራት ችግሮችን ለመፍታት የሚያግዙ ተግባራት እያከናወነ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ብርሀነ መስቀል ጠና (ዶ/ር) አስታወቁ።,spk_7703733ddb41,am,11.834,11.501,0.0,11.834,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2adc6f632874,train,በአሁኑ ወቅት እየተከናወኑ የሚገኙ ወሳኝ ሀገራዊ የልማት ስራዎች ለመጪው ጊዜ መሠረት የሚጥሉ መሆናቸውንም ጠቁመዋል።,spk_7703733ddb41,am,10.334,9.651,0.0,10.334,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_19cbeb048ccc,train,በፌዴራል ደረጃ የተጀመሩ አገልግሎቶችን በቴክኖሎጂ የማስደገፍ ሥራዎችም በሁሉም ደረጃ እንዲስፋፉ በጋራ እንስራ ብለዋል።,spk_7703733ddb41,am,9.873,9.873,0.0,9.873,-23.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa593aa80fb0,train,በዘንድሮው ዓመት በኢትዮጵያ ከ150 በላይ ዓለም አቀፍ ኮንፍረንሶች መስተናገዳቸውንና ይህም አምና ከነበረው አንጻር በብዙ እጥፍ እንደሚበልጥ ተናግረዋል።,spk_7703733ddb41,am,13.434,13.124,0.0,13.434,-23.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfaeecfa662a,train,በመድረኩ በየደረጃው የሚገኙ የዘርፉ አመራሮችና ባለሙያዎች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_7703733ddb41,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3ca068b084d,train,• በጡት ላይ የሚከሰት እብጠት፣ ደም የቀላቀለ ፈሳሽ ከጡት መውጣት፣ የጡት ቆዳ ወደ ውስጥ መሰርጎድ፣ የጡት ጫፍ ወደ ውስጥ መግባት፣ የጡት ቆዳ መልክ መቀየር እንዲሁም መሸብሸብ፣ የጡት መጠን እኩል አለመሆን፣ የንፍፊት እብጠት የመሳሰሉት ከጡት ካንሰር ምልክቶች መካከል መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_7703733ddb41,am,23.873,23.873,0.0,23.873,-23.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05696edddde1,train,ዛሬ የተመረቀው አዲስ የሲኒማ ኮምፕሌክስ እጅግ ዘመናዊና ወቅቱ የደረሰበት ቴክኖሎጂ የተሟላለት መሆኑን ከንቲባዋ ተናግረዋል።,spk_7703733ddb41,am,10.694,10.694,0.0,10.694,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d8c2a247f56,train,በዘንድሮው ዓመት 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን የሚጠጋ የውጭ ቱሪስት ኢትዮጵያን መጎብኘቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_7703733ddb41,am,9.694,9.297,0.0,9.694,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c74c02153585,train,የአፋር ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ያሲን ሃቢብ፤ ለሆስፒታሎቹ የተደረገው የአምቡላንስ ድጋፍ  ለህብረተሰቡ ፈጣንና አስተማማኝ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_7703733ddb41,am,13.534,13.534,0.0,13.534,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48f473d25d13,train,በየዓመቱ ጥቅምት 17 ቀን ተለቅሞ የሚቀመመው መድኃኒት  እስከ መጪው ዓመት ድረስ እንደሚያገለግልም ገልፀዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,8.354,8.354,0.0,8.354,-21.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a08b334d799,train,"የየም ዓመታዊ የመድኃኒት ለቀማ ስነ-ስርዓት ""ሳሞ ኤታ"" በዞኑ ቦር ተራራ ላይ ዛሬ ተካሄዷል።",spk_7703733ddb41,am,8.073,8.073,0.0,8.073,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bfd46764019e,train,በጤና ሚኒስቴር የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ህይወት ሰለሞን ተላላፊ ባልሆኑ በሽታዎች የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ጨምሯል ይላሉ።,spk_7703733ddb41,am,12.473,11.797,0.355,12.473,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1a75e1791ef,train,ተማሪ ዮርዳኖስ አበበ እንዳለችው፤በመጭው የክረምት ጊዜ ከጓደኞቿ ጋር በመሆን እውቀታቸውን ለጨምሩ የሚችሉ አጫጭር ስልጠናዎችን ለመከታተል ዕቅድ ይዘዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,13.414,12.899,0.0,13.414,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7aa5f2f3a5d,train,• እንደ ዶክተር ወንድወሰን ገለጻ፤ የጡት ካንሰር ማለት በጡት ቲሹ ውስጥ የሚወጡ ከባድ እና በቁጥጥር ውስጥ ያልሆኑ ሕዋሶች መብዛት ነው።,spk_7703733ddb41,am,10.834,10.834,0.0,10.834,-23.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_58a1b4104e2c,train,የተማሪዎች ምገባን በተመለከተም አስደናቂና ማሕበረሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ ስራዎች መስራታቸውንም ነው ለምክር ቤቱ የገለጹት።,spk_7703733ddb41,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_569e3af8e55a,train,"""ለህፃናት ድጋፍና እንክብካቤን ይበልጥ ለማሳደግ ባለድርሻ አካላት በርብርብ ሊሰሩ ይገባል""ብሏል።",spk_7703733ddb41,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de88a63c5d02,train,ማዕከሉ በሐረር  የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የህይወት ፋና ኮምሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውስጥ የሚገኝ ነው።,spk_7703733ddb41,am,7.454,7.454,0.0,7.454,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf06d18e6de2,train,ተማሪ አቤኔዘር ፍቃዱ በበኩሉ፤ ከፈተና በኋላ ባለው ሰፊ ጊዜ የበጎ ፍቃድ ስራዎችን በመስራትና በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በሰፊው ለመሳተፍ እንዳሰበ ተናግሯል፡፡,spk_7703733ddb41,am,12.153,12.153,0.0,12.153,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7d1f114e3ea,train,በመድረኩ በየደረጃው ያሉ አመራሮችና የሴት አደረጃጀቶች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_7703733ddb41,am,6.074,6.074,0.0,6.074,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_570d1af38578,train,በከተማዋ ሁሉም መስጅዶች ምዝገባ በአካል በመቅረብና በበይነመረብ መራጩ መመዝገቡን ገልጸው፤ ድምፅ ለመስጠት የሚያስፈልጉ ቁሶች መድረሳቸውንም አረጋግጠዋል።,spk_7703733ddb41,am,13.194,12.498,0.0,13.194,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_842257a563da,train,ለጡት ካንሰር ላለመጋለጥ ምን ማድረግ ይገባል?,spk_7703733ddb41,am,3.114,3.114,0.0,3.114,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9029499fa51e,train,የባንኩ አስተባባሪ አቶ ዳርጌ በርጩ በ2018 በጀት ዓመት ከ4 ሺህ 500 በላይ ዩነት ደም ለመሰብሰብ ታቅዶ ወደ ስራ ተገብቷል ብለዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,11.834,11.487,0.0,11.834,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1cf733e8820,train,ቱሪዝም የአገልግሎት ዘርፍ ቁልፍ ምሰሶ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግስት በዘርፉ የጀመረውን ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።,spk_7703733ddb41,am,8.553,8.553,0.0,8.553,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd8f0f1b88c0,train,በብሄረሰብ አስተዳደሩ መምሪያ የተገነባው የህፃናት ማቆያ ማእከል የህፃናትን ደህንነትና እንክብካቤ የሚያሳድግ መሆኑን ተናግረዋል ።,spk_7703733ddb41,am,11.073,11.073,0.0,11.073,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4a8612f7700,train,በክልሉ ለትምህርት ዘመኑ ተማሪዎችን ለመቀበል ከነሐሴ 5 እስከ 23 ድረስ ምዝገባ እየተካሄደ መሆኑ ታውቋል።,spk_7703733ddb41,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-24.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7c55e57e3d9,train,ይህ ዘመናዊ ኮምፕሌክስ ለዘርፉ ቀጣይ እድገት አይተኬ ሚና እንደሚጫወት ጠቁመዋል።,spk_7703733ddb41,am,7.154,6.711,0.0,7.154,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f0c181d9621,train,የበሽታ መከላከል ፖሊሲን ከመተግባር በተጓዳኝ  የህክምና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሳካት ትኩረት ተሰጥቷል ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ፡፡,spk_7703733ddb41,am,13.893,13.592,0.0,13.893,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f00296a129c,train,በመድረኩ ላይ የጤናው ዘርፍ የክልልና የከተማ አስተዳደሩ አመራሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_7703733ddb41,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f8684e2510da,train,በአጠቃላይ ኢትዮጵያ ስደተኞችን በማስተናገድ አርአያ የሆነ ተግባር እያከናወነች እንደምትገኝ አቢብቱ ዋኔ አረጋግጠዋል።,spk_7703733ddb41,am,10.133,10.133,0.0,10.133,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5585b2d807a6,train,ከዚህ በተጨማሪም የ5 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ኮደርስ ስልጠና የመከታተል ፍላጎት እንዳላት ገልጻለች፡፡,spk_7703733ddb41,am,8.733,8.334,0.0,8.733,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff84ec4f6e9f,train,ይህንን ይበልጥ በማጎልበት ሴቶች የፎረምና የልማት አደረጃጀቶቻቸውን  በመጠቀም ለዘላቂ ሰላም ጠንክረው ከመስራት ባለፈ በመረዳዳት ድህነትን ታሪክ ማድረግ እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።,spk_7703733ddb41,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-23.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_238cdad2a1c7,train,እንዲህ ዓይነት በጎ ተግባራት ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባም ጠቁመዋል።,spk_7703733ddb41,am,6.213,5.736,0.477,6.213,-22.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5bec78901af8,train,ማዕከሉ ለበርካታ ዜጎች የህክምና አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል ያሉት ደግሞ የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር  ሮዛ ኡመር ናቸው።,spk_7703733ddb41,am,8.954,8.954,0.0,8.954,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_203cb97d47b6,train,ኢሬቻ የሰላም፣ የምስጋና እና አብሮነት የሚጸናበት በዓል ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ።,spk_7703733ddb41,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a67979520e5,train,የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ህብረት ፕሬዚዳንት ኪሮስ አሸብር በበኩሉ፤ ለተማሪዎች እየተደረገ ያለው  አቀባበል ከቀድሞ  በእጅጉ የተሻለ ነው ብሏል።,spk_7703733ddb41,am,11.653,11.301,0.0,11.653,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e129e5e82a8,train,የድምፅ አሰጣጡም ነፃ፣ ግልፅና ፍትሃዊ በሆነ መልኩ እየተካሄደ መሆኑን ገልጸው ሌሎችም ድምፃቸውን በመስጠት እድሉን እንዲጠቀሙበት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።,spk_7703733ddb41,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_731e4a6895eb,train,የአደጋ ቅድመ መከላከል ስራውን የላይኛው አዋሽ አግሮ ኢንዱስትሪን ጨምሮ ሌሎች አጋር አካላትም እያገዙ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_7703733ddb41,am,10.434,10.434,0.0,10.434,-22.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2d34be35034,train,የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ብርሀነ መስቀል ጠና (ዶ/ር) ከሻሸመኔ ካምፓስ መምህራን፣ ሠራተኞችና ተማሪዎች ጋር በትምህርት አሰጣጥ ሂደት ላይ  ከተወያዩ በኋላ እየተከናወነ የሚገኙ የማስፋፊያ ግንባታ ሥራዎችን ተመልክተዋል።,spk_7703733ddb41,am,16.213,16.213,0.0,16.213,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f9d136375740,train,የአምቡላንሶቹ ድጋፍ በተለይ የእናቶችን የወሊድ የህክምና አገልግሎትን ለማሳካት የማይተካ ድርሻ እንዳለው አመልክተዋል።,spk_7703733ddb41,am,9.473,9.473,0.0,9.473,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_515372dffdcb,train,ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የተወጣጡ አባላት በጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ እና ሌሎች አካባቢዎች ያደረጓቸው የልማት ስራዎች ምልከታ መንግስት በተጨባጭ እያከናወነ የሚገኘውን የልማት ስራ እንዲረዱ ማስቻሉም ተመላክቷል፡፡,spk_7703733ddb41,am,16.593,16.593,0.0,16.593,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7c6fbfadfb7,train,ይህንን ተከትሎ የብሔራዊ የብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍ ለተማሪዎች ውጤት መሻሻል የማይተካ ሚና እንዳለው አክለዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef3941f59efb,train,• የጡት ካንሰር ሁሉንም የዕድሜ ክልልና ጾታ እንደሚያጠቃ ገልጸው፤ በተለይም በአብዛኛው በዕድሜ ከ40 እስከ 60 ዓመት በላይ የሆኑትን ያጠቃል ብለዋል።,spk_7703733ddb41,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-23.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e68d264379b1,train,ሚኒስትሩ  በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በወቅቱ እንደገለጹት፤  ማዕከሉ  የሚሰጠውን የህክምና አገልግሎት ለማጠናከር  እገዛ ይደረጋል።,spk_7703733ddb41,am,9.274,9.274,0.0,9.274,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_63711f3e79ca,train,በተመሳሳይ  በምዕራብ ጎንደር ዞን በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተሰበሰበ ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው የትምሕርት ቁሳቁስ  እየተከፋፈለ መሆኑን  የዞኑ  ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ገልጿል።,spk_7703733ddb41,am,15.393,15.393,0.0,15.393,-21.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a56be60e55f,train,"የቦሮ ሽናሻ  የዘመን መለወጫ በዓል ""ጋሪ ዎሮ"" በአሶሳ ከተማ በፓናል ውይይት እየተከበረ ነው።",spk_7703733ddb41,am,7.833,7.833,0.0,7.833,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46d05489ee1a,train,ኢሬቻ ለመዲናዋ ኢኮኖሚያዊ ዕድገትና ለቱሪዝም ፍሰት መጨመር ትልቅ ሚና እንደሚጫወትም ጠቁመዋል።,spk_7703733ddb41,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8aabd18b1ac9,train,የአዲስ አበባ ከተማ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ በክረምቱ ወቅት የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች የኮደርስ ስልጠናውን እንዲከታተሉ በትኩረት እየሰራ መሆኑን መግለጹ ይታወሳል።,spk_7703733ddb41,am,14.713,14.341,0.0,14.713,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fd1db64e865,train,የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ በኡላማዎች ምርጫ ዘርፍ መጀመሩን ገልፀው የምርጫ ታዛቢዎች እና አስፈፃሚዎች በተገኙበት በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ ነው ብለዋል።,spk_7703733ddb41,am,11.854,11.854,0.0,11.854,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39da645d9a38,train,• የጡት ካንሰር በስፋት በሴቶች ላይ ቢከሰትም፤ አልፎ አልፎ በወንዶች ላይም እንደሚከሰት ጠቁመዋል።,spk_7703733ddb41,am,6.314,6.314,0.0,6.314,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b377bf4c42b,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ24 ሺህ ካሬ ላይ ያስገነባውን አዲስ የሲኒማ ኮምፕሌክስ መርቆ ሥራ አስጀምሯል።,spk_7703733ddb41,am,11.213,10.377,0.0,11.213,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4c9db69c909,train,"የባሕልና ስፖርት  ሚኒስትር ዴኤታ ነፊሳ አልማሕዲ በበኩላቸው፤   የቦሮ ሽናሻ ""ጋሪ ዎሮ""  የዘመን መለወጫ  በዓል ቂም እና ጥላቻ በፍቅር የሚሸነፉበት ትልቅ እሴት መሆኑን ተናግረዋል።",spk_7703733ddb41,am,15.514,15.514,0.0,15.514,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff68e8aa5cee,train,በተሳካ መንገድ  ድምፅ መስጠታቸውን የተናገሩት ደግሞ  በምርጫው ድምፃቸውን የሰጡ ሌላኛው አስተያየት ሰጪ ከድር ኢብራሂም ናቸው።,spk_7703733ddb41,am,8.834,8.834,0.0,8.834,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa0a6f4b879a,train,በፈተናው የተሻለ ውጤት ለማምጣት እቅድ አውጥቶ የትምህርትና የጥናት ጊዜውን በአግባቡ በመለየት ሲዘጋጅ መቆየቱን ጠቁሞ ትምህርት ቤቱና መምህራንም እገዛ ሲያደርጉለት እንደነበር ገልጿል።,spk_7703733ddb41,am,13.573,13.223,0.0,13.573,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4237781df388,train,እስካሁን በተሰራው ስራም ከጉጂና ምስራቅ ቦረና ዞኖች ባለፉት ሶስት ሳምንታት ብቻ ከ380 በላይ ዩነት ደም መሰብሰቡን አስታውቀዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,11.893,11.197,0.0,11.893,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e571c828299a,train,ይህም የሀገራችንን የሲኒማ ኢንዱስትሪ በዓለም አደባባይ ለማስጠራት እና እንዲተዋወቅ ያደርጋል ነው ያሉት።,spk_7703733ddb41,am,8.694,8.37,0.0,8.694,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f81884890cc4,train,ዛሬ ከተመረቁት የጤና ተቋማት መካከል አንድ አዲስ ጤና ጣቢያ፣ አምስት አዲስ ጤና ኬላ፣ ሰባት የጤና ጣቢያ ማስፋፊያዎችና የደረጃ ማሻሻል ስራዎች እንዲሁም ሁለት የቀዶ ህክምና አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ይገኙበታል ተመላክቷል።,spk_7703733ddb41,am,18.814,18.301,0.0,18.814,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d0abd367bfe,train,ኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ስደተኞች መጠለያና ድጋፍ ለመስጠት ያሳየችው ቁርጠኝነት እውነተኛ የአጋርነት ተግባር  ማሳያ ነው ሲሉ የዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) የኢትዮጵያ ዋና ልዑክ አቢብቱ ዋኔ ገለጹ::,spk_7703733ddb41,am,19.334,18.827,0.0,19.334,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d1b0e37175f,train,የመምሪያ ኃላፊው አቶ ግዛት ዝጋለ እንዳሉት፤  እየተከፋፈለ ያለው  የትምሕርት ቁሳቁስ በሁሉም የወረዳና የከተማ አስተዳደሮች  የተሰበሰበ ደብተር፣ እስኪርቢቶ፣ ቦርሳና እርሳስ ነው።,spk_7703733ddb41,am,13.414,13.092,0.322,13.414,-22.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6be012f674b,train,የትምህርት ጥራትን ለማሻሻልና ትውልድን ለማነጽ ተግባራዊ የተደረጉ ፕሮጀክቶች በዘርፉ ስኬት እንዲመዘገብ እያደረጉ መሆኑን የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ገለፀ።,spk_7703733ddb41,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cabdc3ba3a5,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ከ200 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነቡ የጤና ተቋማትን ዛሬ አስመርቋል።,spk_7703733ddb41,am,7.873,7.873,0.0,7.873,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5afb20ad67e1,train,በተለይም ከዚህ ቀደም ለመማር የምትፈልጋቸውን ኮርሶች በመማር እና የበጎ ፍቃድ ስራዎችን በመስራት ለማሳለፍ እቅድ እንዳላት ነው የተናገረችው፡፡,spk_7703733ddb41,am,11.674,11.674,0.0,11.674,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_daa6d8c11556,train,ይህንንም ተከትሎ ከፍተኛ በጀት በመመደብ የዘርፉን ዕድገት የሚያረጋግጡ መሰረተ ልማቶችን እየገነባ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7703733ddb41,am,9.194,9.194,0.0,9.194,-28.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0620c0569252,train,ለተጎጂዎችም የእለት ደራሽ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰው የጎርፍ ቅድመ መከላከል ስራው አሁንም በተጠናከረ ሁኔታ ቀጥሏል ብለዋል።,spk_7703733ddb41,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-24.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d42570524ab,train,የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና  ተጠሪ ተቋማት በሐረሪ ክልል አቅመ ደካማ ወገኖችንና ሌሎች የሕብረተሰብ ክፍሎችን  ተጠቃሚ የሚያደርጉ የተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት  ተግባራት ሊያከናወኑ መሆኑ ተገለጸ።,spk_7703733ddb41,am,15.754,15.754,0.0,15.754,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c24deed9f6c7,train,በደሴ ከተማ የጤና ተቋማትን ደረጃ በማሻሻልና በማስፋፋት ለህብረተሰቡ የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጡ መደረጉን የገለጹት ደግሞ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ ናቸው።,spk_7703733ddb41,am,15.393,15.393,0.0,15.393,-23.4,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_fca7f853f456,train,እስካሁን ባለው ሒደት ፕሮጀክቱ ውጤታማ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ ካሉት የትምህርት ተቋማት ብዛት አኳያ ፕሮጀክቱ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ነው ያሉት።,spk_7703733ddb41,am,10.393,10.393,0.0,10.393,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c127b3845b8,train,የጤና ሚኒስቴር በአፋር ክልል የጤና አገልግሎትን ተደራሸ ለማድረግና የእናቶች ወሊድ አገልግሎትን ለማሳለጥ የሚያግዙ ሦስት አምቡላንሶችን  በድጋፍ  አበርክቷል።,spk_7703733ddb41,am,13.754,12.549,0.0,13.754,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8eceb541f2bb,train,የቦርዱ ሰብሳቢ አቶ ያህያ አህመድ፣ የመጅሊሱ ምርጫ በዞኑ አስር ወረዳዎች በ850 መስጅዶች ውስጥ የሚካሄድ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_7703733ddb41,am,11.733,11.397,0.0,11.733,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc1c8bf0bbd0,train,በክልሉ ሰሜን ሸዋ ዞን በሲያደብርና ዋዩ ወረዳ ደነባ ከተማ ከሴቶች አደረጃጀቶች ጋር በሰላም፣ በልማትና መልካም አስተዳደር  ዙሪያ ውይይት ተካሂዷል።,spk_7703733ddb41,am,13.414,13.073,0.34,13.414,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3884f2901af,train,• የጡት ካንሰር ሕክምና ብዙ ባለሙያዎቸን የሚያሳትፍ መሆኑን አስታውቀው፤ የተለያዩ ሕክምናዎች እንዳሉት አስረድተዋል።,spk_7703733ddb41,am,8.473,8.018,0.0,8.473,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09182638bd6d,train,በአምቡላንሶች ርክክብ ስነ ስርአት ላይ  የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባን ጨምሮ የክልሉ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_7703733ddb41,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b70625e2d747,train,አቶ ዳዊት ጥጋቤ በበኩላቸው፤  የኮሪደር ልማቱ ለነዋሪዎች ምቹ የመኖሪያ አካባቢን ከመፍጠር በዘለለ አካል ጉዳተኞችም እኩል ተጠቃሚ እንዲሆኑ እድል የፈጠረ ነው ብለዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,13.274,12.939,0.0,13.274,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6778b6763f7c,train,ኢትዮጵያ ስደተኞችን መቀበል ብቻ ሳይሆን፣ በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ሕይወት ውስጥ ለማዋሃድ ትልቅ እርምጃ እየወሰደች እንደምትገኝ አስታውቀዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,11.233,10.826,0.0,11.233,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05ee4e460ed2,train,በአሁኑ ወቅት የሚሰጠውን አገልግሎት ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ  ድጋፍና እገዛ እንደሚያስፈልገውም ጠቁመዋል።,spk_7703733ddb41,am,7.994,7.994,0.0,7.994,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32fed1283069,train,ለመሆኑ ለልብ ህመም አጋላጭ ምክንያቶች ምንድን ናቸው?,spk_7703733ddb41,am,3.893,3.893,0.0,3.893,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_01f667056621,train,በዚህም የበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት የአንድ ወቅት የንቅናቄ ስራ ብቻ ሳይሆን የሁልጊዜ ተግባር እና ባህል ማድረግ እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_7703733ddb41,am,9.993,9.993,0.0,9.993,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbbe788d424c,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለኢሬቻ መልካ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_7703733ddb41,am,6.234,6.234,0.0,6.234,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_887a410599f6,train,ዛሬ ተመርቆ ሥራ የጀመረው አዲስ የሲኒማ ኮምፕሌክስ መንግሥት ለኪነጥበብ ማንሰራራት ያለውን ፅኑ አቋም ያረጋገጠበት ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ።,spk_7703733ddb41,am,13.334,13.334,0.0,13.334,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad38a1cd7946,train,በዚህም በርካታ ሰዎች ለስኳር፣ ለካንሰር፣ ለደም ግፊትና ለተለያዩ ተላላፊ ላልሆኑ በሽታዎች እየተጋለጡ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,10.114,10.114,0.0,10.114,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0639f375e45c,train,ይህም በመደበኛ የጤና ትምህርት ላይም ሆነ በሥራ ላይ ያሉ የዘርፉ ሙያተኞች ስልጠናውን ለመከታተል እንደሚያስችላቸው ተናግረዋል።,spk_7703733ddb41,am,9.754,9.754,0.0,9.754,-30.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b635fc0a6b99,train,በተለይ ተማሪዎች በራሳቸው የመተማመን አቅምን እያዳበሩ የመጡበት እድልን የፈጠረ መሆኑንም አስረድተዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,8.393,7.97,0.0,8.393,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad39e869e490,train,በድጋሚ የመከናወን ኢሬቻ ይሁልን እላለሁ!,spk_7703733ddb41,am,3.954,3.29,0.0,3.954,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47f999d4d9ea,train,በሲያደብርና ዋዩ ወረዳ ሕዝብና አስተዳደር በ7 ሚሊየን ብር አረጋዊያንን ለመደገፍ የተገነባው የገቢ ማስገኛ ህንፃ ለሌሎች ወረዳዎች ጭምር ተሞክሮ የሚሆን ነው ብለዋል።,spk_7703733ddb41,am,15.073,15.073,0.0,15.073,-24.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b324a1f25ad,train,የህግ አሰራር ማሻሻያዎች፣ ምቹ የሥራ ከባቢን ለመፍጠር የሚያስችሉ መሰረተ ልማቶች ማስፋፋት፣ የፍርድ ቤት አገልግሎቶችን በቴክኖሎጂ የማስደገፍ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ገልጸዋል።,spk_7703733ddb41,am,13.334,13.334,0.0,13.334,-23.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_85732e0f8166,train,በተጨማሪም የመንግስትም ሆነ የተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ግብ የህዝብን ተጠቃሚነት እና የሀገርን ብልጽግና ማረጋገጥ በመሆኑ በዚህ ረገድ የሁሉንም አካላት ሚና ለማሳደግ የሚያግዝ መሆኑም ገልጸዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,15.594,15.594,0.0,15.594,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_04d0248262d5,train,ድጋፉም ልጆቻቸው ሳይቸገሩ በመማር በትምሕርታችው ውጤታማ እንዲሆኑ  ያግዛል  ብለዋል።,spk_7703733ddb41,am,6.314,6.314,0.0,6.314,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_67f02d72c2ff,train,ኢትዮጵያና ሩሲያ ለዘመናት የዘለቀ ዲፕሎማሲ፣ የባህልና ጥበብ ግንኙነት መመስረታቸውን ጠቅሰው፥ ጉዞው የኢትዮጵያና ሩሲያን የባህል ትስስር የበለጠ ለማጠናከር ያግዛል ብለዋል።,spk_7703733ddb41,am,12.813,12.813,0.0,12.813,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e92bac5136b,train,በበጀት ዓመቱ የሚሰበሰበው ደም ለነገሌ ቦረና፣ አዶላ፣ ቦሬ፣ ብድሬ፣ ኡራጋ፣ ሰባቦሩና ለለገደንቢ ሆስፒታሎች የሚቀርብ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_7703733ddb41,am,14.434,11.375,0.0,14.434,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39354e43fb9f,train,የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር  በለጠ ሞላ (ዶ/ር) እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች  በሐረር ከተማ የሚገኘውን የክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ መታሰቢያ   የካንሰር ሕክምና ማዕከል  አገልግሎት አሰጣጥን  ተመልክተዋል።,spk_7703733ddb41,am,16.674,16.158,0.516,16.674,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5b312e89ac4,train,ከነገ ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደውን የመጅሊስ ምርጫ ፍትሃዊና ግልጽ በሆነ መልኩ ለማካሄድ ዝግጅት አጠናቀናል ሲሉ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች የሚገኙ የመጅሊሱ ሃላፊዎች ተናገሩ።,spk_7703733ddb41,am,16.773,16.773,0.0,16.773,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_67c9d9a5da50,train,የጉብኝቱ ተሳታፊ የወጣት አመራር አባላት በበኩላቸው፤ በስብዕና መገንቢያ ማዕከላቱ የተሻለ ልምድ ማግኘታቸውን ገልጸዋል።,spk_de7cae70ab95,am,8.473,8.17,0.0,8.473,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ea33747cccb0,train,በመሆኑም ወጣቱ በየአካባቢው ያሉ የቆዩ ችግር መፍቻ ባሕላዊ እሴቶችን እንደየ አካባቢው ሁኔታ የመረዳትና ለተግባራዊነቱ መትጋት እንደሚጠበቅበት ተናግረዋል።,spk_de7cae70ab95,am,13.034,11.228,0.0,13.034,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e90f3fa6d83,train,ሀገር አቀፍ ነፃ የክረምት የጤና ምርመራ፣ የምክርና የሕክምና አገልግሎት መርሃ ግብር በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዛሬ ተጀምሯል።,spk_de7cae70ab95,am,9.793,9.412,0.0,9.793,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b277ae1ac77b,train,በጉባዔው ላይ የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ሮዛ ኡመር ፣ የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጠቅላይ ጸሓፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ፣ የኢትዮጵያ ኃይማኖት ተቋማት  ጉባዔ የበላይ ጠባቂ አባቶች ተወካዮች፣ ከተለያዩ ክልሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና ሌሎች ከፍተኛ የክልሉ የስራ ኃላፊዎች ታድመዋል።,spk_de7cae70ab95,am,18.933,16.674,0.0,18.933,-33.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bcf823b16301,train,የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በተለያዩ ጊዜያት በተከናወኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብሮች ተሳትፎ በማድረግ የበኩሉን ሲወጣ መቆየቱን ጠቁመው፣ በቀጣይም በዚህና መሰል ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተሳትፎውን ያጠናክራል ብለዋል።,spk_de7cae70ab95,am,16.834,16.34,0.0,16.834,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff28681159ad,train,የማእከሉ አገልግሎት ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ታሳቢ ያደረገና በአነስተኛ ክፍያ ህክምና እንደሚሰጥም ተገልጿል።,spk_de7cae70ab95,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-28.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4af9f8c7f3d,train,ኢንሸቲቩ በሚተገበርባቸው የጤና ተቋማትም ግቢያቸውን ብቻ ሳይሆን አካባቢያቸውን ጭምር ፅዱ፣ አረንጓዴና ሳቢ በማድረግ ለሕሙማን ይበልጥ ምቹ  የማድረግ ተግባር እየተከናወነ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_de7cae70ab95,am,12.153,11.331,0.0,12.153,-28.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d68f207ad1ed,train,በዚህም ሁለት ሰብሎችን በአንድ መሬት ላይ አሰባጥሮ በመዝራት የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማጎልበት እየሰራ መሆኑን ተመራማሪው ገልፀዋል።,spk_de7cae70ab95,am,9.934,8.864,0.0,9.934,-28.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc60b3e75347,train,ከበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ተጠቃሚዎች መካከል ሊቀ ትጉሃን ያሬድ አበበ የአይን ምርመራ ለማድረግ መምጣታቸውንና በሀኪሞቹ ምክር ሙሉ የጤና ምርመራ ማድረጋቸውን ተናግረዋል።,spk_de7cae70ab95,am,11.153,10.685,0.0,11.153,-22.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e7b06c9174a,train,"በ187 ገፆች የተቀነበበውና በአምስት ምዕራፎች የተከፋፈለው ""የፀረ-ሽምቅ ውጊያ ጥበብ"" መፅሐፍ ስለሽምቅ ውጊያ ዳራና ልምድ የፀረ-ሽምቅ ውጊያ ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎች የሸማቂና የአሸባሪ ቡድኖች ባህሪ የፀረ-ሽምቅ ውጊያና የፀረ-ሽምቅ ግብረ-ኃይል ዝግጅትን ምንነት የሚገልፅ ነው።",spk_de7cae70ab95,am,22.474,20.819,0.717,22.474,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_06d6f8d4f4ef,train,በመርሃ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች ፤ ወላጆች፤ ተማሪዎችና የትምህርት ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_de7cae70ab95,am,7.913,7.495,0.419,7.913,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b52b99a87aa,train,የኩላሊት እጥበት ማእከሉን ሜሪጆይ ኢትዮጵያ የግሉን ዘርፍና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን እንዲሁም መላውን ማህበረሰብ በማስተባበር ያስገነባው መሆኑም ተመልክቷል።,spk_de7cae70ab95,am,9.153,8.739,0.0,9.153,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ae9472780da9,train,በነሐሴ ወር የሚከናወነው የመጅሊስ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅም የሚጠበቅባቸውን ሚና ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።,spk_de7cae70ab95,am,7.873,7.873,0.0,7.873,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e589ea0d4293,train,የማህበረሰብ ባህላዊ ሃብቶችና እሴቶች እንዲጠበቁና ይበልጥ ጎልተው እንዲወጡ እየተደረገ መሆኑን አንስተው የሀዲያ የዘመን መለወጫ በዓል ያሆዴ በዚህ ልክ ትኩረት የተሰጠው መሆኑ የጥረቱ ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_de7cae70ab95,am,14.713,13.267,0.512,14.713,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_383afa3f01ba,train,በእስካሁኑም የሙከራ  ሂደት በክልሉ በሚገኙ  96  ጤና ጣቢያዎችና ሆስፒታሎች ላይ ኢንሸቲቩን የመተግበር ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_de7cae70ab95,am,9.934,9.599,0.0,9.934,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd8bbc51a848,train,በዩኒቨርሲቲ ቆይታው ኮምፒውተር ሳይንስ አጥንቶ ሀገሩን ማገልገል እንደሚፈልግ አመላክቷል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,5.274,5.274,0.0,5.274,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_28bc4de9d8cf,train,ከዚህ በተጨማሪ በየደረጃው ባሉ የጤና ተቋማት የወባ ምርመራና ሕክምና አገልግሎት የመስጠትና ሌሎች የመከላከል ተግባራት በስፋት እየተተገበሩ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_de7cae70ab95,am,12.354,11.614,0.0,12.354,-22.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c89e5db2e8e2,train,የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤቱ አካባቢውን መጎብኘቱ አንዱ የሌላውን ባህል እንዲያውቅ እድል እንደሚሰጥ ገልጸው፣ ይህም የቆውን የፖለቲካ ምህዳር በመቀየር በሀገር ጉዳይ ፓርቲዎች በአንድነት እንዲቆሙ ያደርጋል በለዋል።,spk_de7cae70ab95,am,18.593,17.296,0.0,18.593,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff7f6114f1d2,train,የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ ዶክተር ጎንፋ ሞቲ በበኩላቸው ሆስፒታሉን በተሻለ መልኩ በግብዓት የማሟላት ስራ በተከታታይ ሲከናውን መቆየቱን አንስተዋል።,spk_de7cae70ab95,am,11.213,10.864,0.0,11.213,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_67059d6e38a4,train,ምርጫው አሳታፊ በሆነ መልኩ ተካሂዶ በስኬት መጠናቀቁንም ጨምረው ተናግረዋል።,spk_de7cae70ab95,am,4.713,4.713,0.0,4.713,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3f318901ce3b,train,በኦሮሚያ ክልል በትምህርት ዘርፍ እየተከናወነ ያለው  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል  ከፍተኛ እገዛ  እያደረገ   መሆኑን  የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_de7cae70ab95,am,11.454,10.756,0.0,11.454,-22.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f80af073d978,train,በኢትዮጵያ ሁሉም አካባቢዎች ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲጎለብት ሁሉም የበኩሉን መወጣት እንዳለበት አንስተው የሚያጋጥሙ ችግሮችን በውይይት በመፍታት ሰላምንና አንድነትን ለማጽናት ሁሉም ሊዘጋጅ እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_de7cae70ab95,am,12.914,11.917,0.0,12.914,-29.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8ce80d9bfc72,train,የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን የተሰጠው እውቅና በዘርፉ ለጥራት ፍተሻ የተሰጠውን ትኩረት የሚያረጋግጥ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,8.514,8.514,0.0,8.514,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_312f570d0ddf,train,"ከክልሉ ፖሊስ በጡረታ የተገለሉት የከተማው ነዋሪ ኮማንደር አዱኛ ወዳጅ በበኩላቸው ""የእኔ ብቻ"" የሚል አስተሳሰብ ለሰላም መደፍረስ ዋነኛ ምክንያት መሆኑን በመገንዘብ አምርረን በመታገል ማስተካከል የሁላችንም ሃላፊነት ሊሆን ይገባል ብለዋል።",spk_de7cae70ab95,am,17.314,16.022,0.43,17.314,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0ca68479f886,train,በመርሐ ግብሩ ላይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ ከተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎች ተሳትፈዋል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,6.593,6.593,0.0,6.593,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_48f30a19a7dd,train,በቀጣይ ጠንክሬ በመማር ሀገሬን በቴክኖሎጂ ዘርፍ ለማገልገል ከየትኛውም ጊዜ በላይ ዝግጁ ነኝ ብሏል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,5.913,5.913,0.0,5.913,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b1364980f4aa,train,የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ከዓለም አቀፍ አክሪዲቴሽን ቦርድ አይሶ 17025/2012 በመድሃኒት ጥራት ምርመራና የህክምና መገልገያ መሳሪያ ጥራት ምርመራ ያገኘውን እውቅና ይፋ አድርጓል።,spk_de7cae70ab95,am,19.273,17.135,0.0,19.273,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_001dad5ca73d,train,የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ዓለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች የተገኙበት የጽዳት ዘመቻ ዛሬ በጋምቤላ ከተማ ተካሂዷል።,spk_de7cae70ab95,am,14.454,12.221,0.0,14.454,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_af2858d2a1c2,train,በህብረተሰቡ የአልጋ አጎበር አጠቃቀም እና የግልና የአካባቢ ንጽህና አጠባበቅ ላይ ግንዛቤ የማስጨበጡ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ተናግረዋል።,spk_de7cae70ab95,am,10.614,9.71,0.0,10.614,-22.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_36c9d5e10c76,train,የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የራሳቸውን የገቢ ምንጮች በማስፋትና አለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ማስቻልን ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ለመደንገግ የወጣው አዋጅ 1294/2015 ያመለክታል።,spk_de7cae70ab95,am,15.633,13.837,0.368,15.633,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34280ce2cdf1,train,የከተማው በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችም የመስቀል ደመራ በዓል የሚከበርበት ቦታን ጨምሮ ዋና ዋና ጎዳናዎችንና አዳባባዮችን የማጽዳትና የማስዋብ ሥራ መሥራታቸው ይታወሳል ።,spk_de7cae70ab95,am,12.014,11.532,0.0,12.014,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_461e23c749ea,train,በዚህም በ13 ወረዳዎች በርካታ ቁጥር ያላቸው መደበኛ ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በመከታተል ላይ እንደሚገኙም አመልክተዋል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,8.594,8.594,0.0,8.594,-24.7,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_bd0df1d3631c,train,በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ የሚገኘዉ የኢድ አል-አድሃ(ዐረፋ) በዓል መረዳዳት፣ መተሳሰብና አንድነት ጎልቶ ከሚንጸባረቅባቸው ሃይማኖታዊ በዓላት መካከል አንዱ ነው ያለው አገልግሎቱ በዓሉ ያለው ለሌለው ማዕድ የሚያጋራበት፣ አብሮነትና ወዳጅነት የሚጠናክርበት መሆኑንም እንዲሁ።,spk_de7cae70ab95,am,22.974,21.049,0.0,22.974,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f8092baa61d6,train,የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የቅዱስ ጊዮርጊስ አጥቂ ሙሉጌታ ከበደ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ ኮልፌ በሚገኘው የሙስሊም መካነ መቃብር ተፈጽሟል።,spk_de7cae70ab95,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_861c1fb8ef42,train,ለህብረተሰቡ የሚቀርቡ የምግብና ጤና ግብአቶች ጥራት፣ የቁጥጥር ስራውን በቴክኖሎጂ መደገፍና የሰው ኃይል ልማት ስራ በሪፎርሙ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_de7cae70ab95,am,12.194,10.7,0.0,12.194,-31.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2949dcf20ef,train,ለመጅሊስ ምርጫ ስኬታማነት ዑለማዎች ከፍተኛ ሚና እንዳላቸው የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼይኽ ሱልጣን አማን ገለጹ።,spk_de7cae70ab95,am,10.694,10.153,0.0,10.694,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_27e1d3856649,train,በጋምቤላ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት መሰጠት ተጀመረ።,spk_de7cae70ab95,am,4.553,4.553,0.0,4.553,-29.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_815041775437,train,የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የዓይን ሞራ ግርዶሽ ችግር ላጋጠማቸው ለ1ሺህ  ወገኖች  ነፃ  የቀዶ ሕክምና መስጠት መጀመሩን አስታወቀ።,spk_de7cae70ab95,am,9.633,9.219,0.0,9.633,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b21e48605a6b,train,በመድረኩ የተለያዩ የመወያያ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።,spk_de7cae70ab95,am,4.173,4.173,0.0,4.173,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_81e20d30d1a0,train,ሙሉጌታ ከበደ በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ትናንት ህይወቱ ማለፉ ይታወቃል። የቀብር ስነ ስነ ስርዓቱ ዛሬ ኮልፌ በሚገኘው የሙስሊም መካነ መቃብር ተፈጽሟል።,spk_de7cae70ab95,am,10.354,9.946,0.0,10.354,-28.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_00d6ac244cca,train,አራተኛው የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሀገር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ የኃይማኖት ተቋማት የበላይ ጠባቂ አባቶችና ተወካዮች የሰላም መልዕክትና ጥሪ በማስተላለፍ ተጠናቋል።,spk_de7cae70ab95,am,10.954,10.133,0.0,10.954,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_59d7c9112abb,train,ወደ አካባቢያቸው ሲመለሱም ያገኙትን ልምድና ተሞክሮ በሚሰሩበት ጤና ተቋም በመተግበር የሕብረተሰቡን እርካታ ለማሳደግ እንደሚሰሩ ገልጸዋል።,spk_de7cae70ab95,am,10.614,10.244,0.0,10.614,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b89e57cbdc79,train,በዞኑ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን ከመገንባትና ከማደስ ባለፈ በአዲሱ የትምህርት ዘመን ከ437 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመቀበል  ዝግጅት እየተደረገ ነው ብለዋል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,10.774,10.348,0.0,10.774,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7e241762930e,train,የጽዳት ዘመቻውን ማካሄድ ያስፈለገው ህዝቡ የትብብርና የአብሮነት እሴቶቹን እንዲያጠናክር ለማነሳሳት በማለም መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_de7cae70ab95,am,8.053,7.445,0.0,8.053,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_985bb5b9492c,train,"""ዘንድሮ በበጎ ፈቃደኞች በተሰራልኝ ቤት ትልቁ ሸክሜ ተቃሎልኝ እየኖርኩ እገኛለሁ"" በማለት ለበጎ ፈቃደኞቹ ምስጋና አቅርበዋል፡፡",spk_de7cae70ab95,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-17.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2da58acb2320,train,አሁን በተደረገላቸው ሕክምና ሁለቱንም ዓይኖቻቸው ታክመው  የዓይን ብርሃናቸው  በመመለሱ መደሰታቸውን በመግለጽ  ለተደረገላቸው ድጋፍ  ምስጋና አቅርበዋል።,spk_de7cae70ab95,am,10.053,9.684,0.0,10.053,-22.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_17df2ce18b21,train,በክልሉ የልማት ስራዎችን ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ ለማስቀጠል፣ ለሰላምና አብሮነት እንዲሁም ጠንካራ የስራ ባህልንና ስነ-ምግባርን የሚያበረታቱ እሴቶች ጎልተው እንዲወጡ ይደረጋል ብለዋል።,spk_de7cae70ab95,am,13.133,13.133,0.0,13.133,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_48f8577bf136,train,በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይም የፌደራል፣ የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም ባለድርሻ አካላትና የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_de7cae70ab95,am,7.074,7.074,0.0,7.074,-33.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d2a0198682d3,train,በአዘርባጃን ባኩ ከ23 እስከ 28 ቀን 2006 ዓ.ም በተካሄደው የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) 8ኛው ጉባኤ ወቅት የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር ሥርዓትን የማይዳሰስ የዓለም ቅርስ አድርጎ መመዝገቡ ይታወሳል።,spk_de7cae70ab95,am,20.174,18.889,0.634,20.174,-21.1,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_f6840a1cb563,train,ሲስተር ክሽን እንዳሉት፤ የጤና ተቋማቱን ገፅታ ከማሻሻል ጎን ለጎንም ቢሮው የመድሃኒት፣ የሕክምና መሳሪያና ሌሎች ድጋፎችን በማድረግ ሙያው በሚጠይቀው ስነ-ምግባር  ሕብረተሰቡ እንዲገለገል ምቹ ሁኔታ እየተፈጠረ ነው።,spk_de7cae70ab95,am,12.993,12.641,0.0,12.993,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff4d7d424ec7,train,በጉጂ ዞን በክረምት ወራት የተከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የአብሮነት እሴቶችንና የሰላም ግንባታን ማጠናከሩን የዞኑ ነዋሪዎች ገለፁ።,spk_de7cae70ab95,am,9.793,9.793,0.0,9.793,-19.3,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_893a78ed4e13,train,ተቋማቸው ለአካቶ ትግበራ ሂደት መሳለጥ ጉልህ አስተዋፅኦ ያበረከቱ የአሠራር ሥርዓቶችን በመዘርጋት፣የተቋማትን ዐቅም በመገንባት እና ተጠያቂነትን ለማስፈን የሚያስችል የቁጥጥር ሥራ እያከናወነ እንደሚገኝም ጠቁመዋል።,spk_de7cae70ab95,am,15.434,14.034,0.409,15.434,-30.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3bc1b8f8785f,train,ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን የሚያስችለውን የተሟላ ዝግጅት ማድረጉን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ገለፁ።,spk_de7cae70ab95,am,6.973,6.67,0.0,6.973,-21.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_503f1007ed41,train,በባሕርዳር ከተማ በሚገኙ የዓባይ፣ ሹም አቦና ሌሎች ጤና ጣቢያዎች ለይ በተካሄደው ጉብኝትም ከቢሮው፣ ከወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ  የጤናው ዘርፍ አመራሮች ተሳትፈዋል።,spk_de7cae70ab95,am,14.993,12.962,0.0,14.993,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_676f7739a260,train,"በመርሃ ግብሩ ማጠቃለያ ላይ የሃይማኖት ተቋማት የበላይ ጠባቂ አባቶችና ተወካዮች ባስተላለፉት የሰላም መልዕክትና ጥሪ ""ሰላምን የማስፈን ስራን አጠናክረን እንቀጥላለን"" ብለዋል።",spk_de7cae70ab95,am,10.313,9.045,0.0,10.313,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d72b38a67a29,train,በቅርቡም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የሚሳተፉበት ሀገር አቀፍ መድረክ እንደሚካሄድ ጠቁመዋል።,spk_de7cae70ab95,am,10.014,9.347,0.0,10.014,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_109943f06b8a,train,የሁለት ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊዋ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ማሸነፍ ወይም አቻ መውጣት ጥሎ ማለፉን እንድትቀላቀል ያደርጋታል። ተሸንፋም ጥሩ ሶስተኛ ሆና የማለፍ እድል ልታገኝ ትችላለች።,spk_de7cae70ab95,am,12.153,11.444,0.0,12.153,-31.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bb088dd19a7c,train,በተለይ የላብራቶሪ አገልግሎት የታካሚን የጤና ሁኔታ የምናይበት እና የመድኃኒትን ውጤታማነት የምንከታተልበት የሕክምናው ዋና መሰረት በመሆኑ በየደረጃው ሕክምና ተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት ጥራቱ የተጠበቀ እንዲሆን እየተሰራ እንደሚገኝ  ነው ያስታወቁት።,spk_de7cae70ab95,am,18.034,17.701,0.333,18.034,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_668b61b4ff84,train,በመሆኑም የአረፋን በዓል ስናከብር ለሀገርና ለነገ ትውልድ የምንከፍለውን መሥዋዕትነት እያሰብን፤ በሀገራዊ ምክክሩም የምንገናኝበትን መድረክ ይበልጥ እያጠናከርን እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለሁ፡፡,spk_de7cae70ab95,am,14.354,13.962,0.392,14.354,-21.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5a140b890709,train,ምርጫው አሳታፊ በሆነ መልኩ ተካሂዶ በስኬት ማጠናቀቁን ተናግረዋል።,spk_de7cae70ab95,am,4.333,4.333,0.0,4.333,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c3f981863a75,train,በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው መድረክ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌን ጨምሮ ከሱዳን፣  ከሱማሊያና ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ ፕሬዚዳንቶችና የባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ምሁራን ተሳትፈዋል።,spk_de7cae70ab95,am,15.254,14.936,0.0,15.254,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4be98f532ccb,train,የቶማ ዮቢ ቀበሌ ነዋሪዋ ወይዘሮ ያደቴ መንገሻ፤ በበጎ ፈቃደኞችና በአካባቢው ማህበረሰብ ያረጀውን ቤታቸው በመታደሱ ይፈራርቃባቸው ከነበረው ዝናብና ብርድ መገላገላቸውን ተናግረው ለሁሉም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።,spk_de7cae70ab95,am,15.934,15.237,0.0,15.934,-18.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_48f974fd60b1,train,በግምገማ መድረኩ የክልሉ ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ ብርሃኑ ጎሽም እንዳመለከቱት፤ የፍትሕ አገልግሎትን ቀልጣፋ፣ ፍትሕዊ እና ተደራሽ ለማድረግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው።,spk_de7cae70ab95,am,11.793,11.271,0.523,11.793,-21.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1efbb4692856,train,በተለይም የድንገተኛ የጤና ወረርሽኞች በሚከሰቱበት ወቅት ፈጣን  ልየታ በማድረግ ምላሽ የምንሰጥበት በመሆኑ ጥራት ያለው የላብራቶሪ ምርመራ ለሕክምና አገልግሎት ያለው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው ብለዋል።,spk_de7cae70ab95,am,14.153,12.567,0.701,14.153,-22.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56a33a2d86e4,train,ከባህል እና ኪነጥበብ ቡድኑ አባላት መካከል ወልደአረጋይ ዳዴ እና ሐመልማል ተክሉ በዓለም አቀፍ መድረክ ኢትዮጵያን ለማስተዋወቅ መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,10.094,9.485,0.0,10.094,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_791b392f5bf8,train,የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሔራን ገርባ በበኩላቸው፥ ተቋሙ የተለያዩ የለውጥ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_de7cae70ab95,am,10.733,9.548,0.358,10.733,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_69fffe1cf984,train,በየትኛውም አጋጣሚ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችና ግጭቶች በውይይት እንዲፈቱና ሰላምን በማጽናት የላቀ ሚናቸውን ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውንም አረጋግጠዋል።,spk_de7cae70ab95,am,10.053,9.614,0.0,10.053,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9cb16338d29b,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 20ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በከተማ ደረጃ የማጠቃለያ ፕሮግራም ተካሂዷል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,7.673,7.673,0.0,7.673,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_66e528c9c153,train,በቀጣይ በ2018 ዓ.ም ውጤታማ የመማር ማስተማር ሁኔታ እንዲኖር የባለድርሻ አካላት ቅንጅት የበለጠ ሊጠናከር ይገባል ብለዋል።,spk_de7cae70ab95,am,8.893,8.893,0.0,8.893,-22.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb7175e516d9,train,ከተማ አስተዳደሩ ባለፉት የለውጥ አመታት በትምህርት ዘርፍ ባከናወናቸው የሪፎርም ስራዎች አበረታች ውጤት መመዝገብ መቻሉንም አመላክተዋል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,8.553,7.696,0.423,8.553,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bb52a4426e00,train,የጤና ተቋማት ለተገልጋዩ ምቹና ማራኪ እንዲሆኑ የአመራር ቁርጠኝነት ይጠይቃል ያሉት አቶ ምትኩ፤  ወደ አካባቢያቸው ሲመለሱ ለኢንሸቲቩ መተግበር የአመራርነት ሚናቸውን እንደሚወጡ አስታውቀዋል።,spk_de7cae70ab95,am,17.174,16.137,0.0,17.174,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_22cac0dd606c,train,ለጥፋት የሚንቀሳቀሱ አካላትን በመታገል ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ከጸጥታ ሃይሉ ጎን በመሆን እንሰራለን ሲሉ በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የሰቆጣ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_de7cae70ab95,am,11.934,11.05,0.0,11.934,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fe27be01abc9,train,የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ ለመስጠት በትብብር በሚያከናውኑት ተግባራት የድርሻውን ሚና እየተወጣ መሆኑን አስታወቀ።,spk_de7cae70ab95,am,11.854,11.475,0.0,11.854,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e7b44f990df2,train,የጋሞ ልማት ማህበር ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በከፈታቸው 12 የማህበረሰብ መድሀኒት ቤቶች ህብረተሰቡን ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑን ገለጸ።,spk_de7cae70ab95,am,8.954,8.473,0.0,8.954,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_15e7d09d94a6,train,ሆስፒታሉ በዚህ  ዓመት ለሁለት ሺሕ 500 የዓይን ሕሙማን ታካሚዎች የቀዶ ሕክምና አገልግሎት ለመስጠት አቅዶ እየሰራ እንደሚገኝም ተጠቁሟል።,spk_de7cae70ab95,am,9.233,8.854,0.0,9.233,-21.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4aeab6ede48f,train,በዚህም ውጤት መመዝገቡን ያነሱት ሚኒስትሯ በሀገሪቱ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪና ተአማኒ የሆኑ የህክምና መሳሪያና የምግብ ምርመራ ስርዓትን መዘርጋት እንደተቻለ አስታውቀዋል።,spk_de7cae70ab95,am,10.354,10.354,0.0,10.354,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5ba15d011eb9,train,የጽዳት ዘመቻው የመስቀል ደመራ በዓል የሚከበርበት ቦታን ጨምሮ በከተማዋ ዋና ዋና ጎዳናዎች ላይ ነው የተካሄደው።,spk_de7cae70ab95,am,6.894,6.894,0.0,6.894,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b123b13eb56a,train,በሌላ በኩል በብሔራዊ የሰላም፣ የዕርቅ፣ የሽምግልና፣ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ኮሚቴዎች እና ቡድኖች አባል እና አስተባባሪ በመኾን ያገለገሉበት አጋጣሚም ሰፊ ነው፡፡,spk_de7cae70ab95,am,11.514,10.451,0.586,11.514,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3fcc5c8d218a,train,እነዚህም በዘጠኝ ወራት ጊዜ ውስጥ በፍጥነትና በጥራት በ24 ህንፃዎች የተገነቡትን 1 ሺህ 287 ዘመናዊ የመኖሪያ ቤቶች መሆናቸው ገልጸዋል።,spk_de7cae70ab95,am,10.434,10.081,0.0,10.434,-21.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_609abaec7f42,train,በበዓሉ አከባበር ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ቡዜና አልከድር፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባኤ ሎሚ በዶ፣ የሁሉም ክልሎች አፈ-ጉባኤዎች፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ የከተማዋ ነዋሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል፡፡,spk_de7cae70ab95,am,26.953,24.423,0.0,26.953,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6c71043854e0,train,በኢትዮጵያ እግር ኳስ ውስጥ በጨራሽ አጥቂነቱ በቀዳሚነት የሚጠቀሰው ሙሉጌታ ከበደ በ1959 ዓ.ም በደሴ ከተማ የተወለደ ሲሆን በእግር ኳስ ቆይታው ለደሴ ከተማ ከፍተኛ ሁለት፣ ለወሎ ፔፕሲ፣ ለወሎ ምርጥ፣ ለቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ለአዲስ አበባ ምርጥና ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫውቷል።,spk_de7cae70ab95,am,24.354,19.582,0.0,24.354,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cf3d993d1574,train,ከዚህ በተጨማሪ ተሳታፊዎቹ በሐረሪ ክልል የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ እና በክልሉ የተከናወኑ የልማት ስራዎች ምልከታ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።,spk_de7cae70ab95,am,9.414,8.935,0.0,9.414,-28.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dd82cc47ade4,train,በሰቆጣ ወረዳ የሽመድር ቀበሌ ነዋሪ ወጣት አለምናት ቢበይን በሰጠችው አስተያየት፤ የሻደይ በዓል በጉጉትና በፍቅር የምንጠብቀው ታላቁ ባህላችን ነው ብላለች።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.854,8.482,0.371,8.854,-22.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d2145b91f220,train,በጉባላፍቶ ወረዳ የጉባርጃ ቀበሌ ነዋሪ ወይዘሮ መሠረት በለጠ በበኩላቸው ፤ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ  እየኖርኩ ለሶስት ልጆቼ የትምሕርት ቁሳቁስ ለማሟላት ከብዶኝ ነበር ሲሉ አስታውሰዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.094,8.729,0.365,9.094,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_478aad8e22b4,train,90 በመቶ የሚሆኑ የገጠር ሴቶች ከቀበሌ ጀምሮ ባሉ አደረጃጀቶች በልማት ህብረት እንዲደራጁና የራሳቸውን ሃብት እንዲያፈሩ እየተደረገ መሆኑንም ነው ሚኒስትሯ የተናገሩት።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.733,8.937,0.352,9.733,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a13bf834021b,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ዋና ዳይሬክተር ሙሉቀን ታሪኩ በበኩላቸው፤ ቤተ-መጽሐፍቱ የዜጎችን የንባብ ፍላጎት በሚመጥን መልኩ የ24 ሰዓት አገልግሎት እየሰጠ ነው ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,7.173,6.817,0.356,7.173,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4c71d2674fb6,train,የክልሉ ጤና ቢሮ በየደረጃው ለሚገኘው አመራርና የዘርፉ ተዋናዮች ያዘጋጀው ክልላዊ የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን የንቅናቄ መድረክ በባህር ዳር  ተካሄዷል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.774,8.423,0.35,8.774,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ee3d5c68276d,train,የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ዋና ዕንባ ጠባቂ ስመኝ ውቤ እንዳሉት፤ በአስፈፃሚ ተቋማት የሚደርሱ አስተዳደራዊ በደሎችን የመመርመር፣ ጥናት የማድረግ፣ ግንዛቤ የመፍጠርና የመረጃ ነፃነት አዋጅ ቁጥር 590/2000 ቁጥር ሶስትን የመቆጣጠር ሚና አለው፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,17.534,15.263,0.377,17.534,-30.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_182c9a034bae,train,ኢትዮጵያ በዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች እስከአሁን ካዝመዘገበቻቸው መካከል የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር ሥርዓት፣ ጥምቀት በዓል፣ ፊቼ ጫምባላላ፣ የገዳ ሥርዓት፣ ሸዋል ዒድና ሄራ ሂሳ ይገኙበታል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,11.694,11.33,0.363,11.694,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3ede771b3318,train,የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት ስርዓት የመረዳዳትና የመተጋገዝ መርህ  ላይ መመስረቱ  በተለይም አነስተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎችን  ጤና አገልግሎት ዋስትና መስጠት እንደሚያስችል አብራርተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.694,12.335,0.358,12.694,-22.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_abd38735317d,train,• የቤተሰብ ታሪክ (እንደ እናት፣ እህት ወይም ሴት ልጅ)፣ የዕድሜ መጨመር (ከ40 ዓመት በላይ መሆን)፣ ጡት አለማጥባት፣ የመጀመሪያ ልጅን ዘግይቶ መውለድ፣ የአካል ክብደት መጨመር፣ የስብ ክምችት መብዛት፣ የሆርሞን መጋለጥ (ለረጅም ጊዜ ለኤስትሮጅን መጋለጥ)፣ የአልኮል መጠጥ ማብዛት፣ ሲጋራ ማጨስ እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግ በዋናነት የሚጠቀሱ የጡት ካንሰር አጋላጮች መሆናቸውን አብራርተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,22.453,20.337,0.341,22.453,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4cf24158356d,train,"""ከተማችን ትልማ፣ አገራችንም ትደግ ብለን የምናስብ ከሆነ ለአካባቢያችን ዘላቂ ሰላም የምንቆጥበው ጉልበትና ጊዜ ሊኖር አይገባም"" ያሉት ደግሞ አቶ አሰፋ ደስታ የተባሉ የሀገር ሽማግሌ ናቸው።",spk_8edf8fc5ad4d,am,12.014,11.33,0.376,12.014,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_efa6a3b1f792,train,ኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ታሪኩ ታደሰ በበኩላቸው ግንባታው ከዚህ በፊት የነበሩትን ውስን አገልግሎቶችን በስፋት ለማድረስ እንደሚያግዝ ተናግረዋል፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.053,9.255,0.368,10.053,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4ad73e7a3b4,train,የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ በሀገራዊ ጉዳይ ላይ መምከር ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ የወደፊት እጣ ፋንታ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.014,7.657,0.356,8.014,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3ef1d68f9726,train,የመንግስትን አገልግሎት አሰጣጥ ይበልጥ ቀልጣፋ፣ ፍትሃዊና ተጠያቂነት የሰፈነበት የማድረግ ጥረት ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.173,5.811,0.362,6.173,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bb0454d395bd,train,የገቢ ረሱ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዶ ዓሊ በበኩላቸው እንደገለፁት ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ  ለአቅመ ደካሞች ቤት መስራትና ለ1 ሺህ ተማሪዎች ያደረጉት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍን አመስግነዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.493,12.142,0.352,12.493,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_016eb30ed5eb,train,የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን(ኢጋድ) በአዲሱ ዓመት በቀጣናው ዘላቂ ሰላም ማስፈንና አካታች እድገትን ማረጋገጥ ላይ አበክሮ እንደሚሰራ የተቋሙ ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.934,9.568,0.365,9.934,-31.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_35ff0cf4a5ca,train,)- በመደጋገፍና በመተጋገዝ የምንሰራው የበጎ አድራጎት ስራ ለአቅመ ደካማ ወገኖቻችን አቅም ነው ሲሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር) ተናገሩ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.454,8.083,0.371,8.454,-30.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac779cc63a55,train,ከወጣቶቹ መካከል በላይነህ ደጉ፤ ችግርን  በምክክር  መፍታት የሰለጠነ ማህበረሰብ መገለጫ በመሆኑ ይህንኑ መንገድ በመከተል ለተግባራዊነቱ የድርሻችንን እየተወጣን እንገኛለን ብሏል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.454,8.567,0.369,9.454,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b0ed52bf7bbc,train,በተለይም ለግንባታ የሚውሉ ግብዓቶች በአካባቢው ከሚገኙ ሀብቶች የሚገኙ መሆኑ ያላየነው ብዙ ሀብት በእጃችን እንዳለ የሚያሳይ ነው ሲሉም ተናግረዋል፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.813,7.784,0.382,8.813,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5fb20f32adae,train,በመሆኑም በዚህ ሂደት በተለይም የሴቶች፣ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች ተሳትፎ ወሳኝ በመሆኑ ለስኬታማነቱ መሰል የውይይት መድረኮች በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄዱ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.454,7.652,0.367,8.454,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_59bcf00cabd2,train,ለዚሕም በክልሉ የሚገኙ ጤና ተቋማት ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት ለማኅበረሰብ እንዲሰጡ ዘመናዊ የላብራቶሪ ግብዓቶችን ተደራሽ ማድረግ ቀዳሚ ተግባር ተደርጎ መሠራቱን አስታውቀዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.573,8.204,0.37,8.573,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c81a3412aa99,train,በተለይም ጤንነቱ የተጠበቀ አምራች ዜጋን በመፍጠር ረገድ የሚከናወኑ ተግባራት ወጣቶች በአገር ሁለንተናዊ እድገት ላይ ያላቸውን ተሳትፎ እንዲያጠናክሩ እድል ፈጥሯል  ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.014,8.669,0.345,9.014,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f1313482a43a,train,በዕለቱ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪና የአፋር ክልል ፕላን ቢሮ ሃላፊ አቶ ዓሊ መሐመድ እንደተናገሩት ክልሉ ከአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ተጨባጭ ጥቅሞችን እያስገኘ ነው።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.973,9.629,0.345,9.973,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_680d74557344,train,የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ያምሮት አንዷለም በበኩላቸው፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ በ1 ሺህ 195 ወረዳዎች የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት እየተተገበረ ነው ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,13.534,13.145,0.389,13.534,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc669912b3bc,train,የዘንድሮውን ሻደይ በዓል እንደወትሮው ሁሉ በደመቀ መልኩ ለማክበር የሻደይ ቀሚስ፣ ድሪ ፣ማርዳ፣ መስቀልና የመሳሰሉ ጌጣጌጦችን ገዝታ ማዘጋጀቷን ተናግራለች።,spk_8edf8fc5ad4d,am,7.934,7.59,0.344,7.934,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_97561a708ba7,train,የኢትዮጵያን ገጽታ ለመገንባትና የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን የሚያጠናክሩ የባህልና ኪነጥበብ ሥራዎችን እንደሚያቀርቡም ጠቁመዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,5.413,5.049,0.364,5.413,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_033fedf2cac6,train,በተለይም ባለፉት የለውጥ ዓመታት በወጣቶችና አፍላ ወጣቶች ላይ ትኩረት ያደረገ የጤና አጠባበቅ ሥርዓት መዘርጋት ዋነኛው የሥራ መስክ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.774,9.401,0.373,9.774,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c14f4a63aed7,train,ኢትዮጵያውያን እየተባበርን መስራት ሰንችል አቅማችን ይጨምራል ያሉት ሚኒስትሩ፤ በድምሩ ይኸን መሠል ተግባር መጠናከራቸው ድጋፍን  በቀጣይ በራስ አቅም   መሸፈን እንደሚቻል ማሳያ እንደሆነ ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,11.373,10.992,0.382,11.373,-22.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e1f781ddd791,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በመደበኛ ፍርድ ቤቶች 61 ሺህ 932 የፍትሐ ብሔር እና የወንጀል መዝገቦች መቅረባቸውን አመልክተው በ60 ሺህ 441ዱ ላይ ውሳኔ በማስተላለፍ የእቅዱን 97 ነጥብ 58 በመቶ ማከናወን መቻሉን ገልፀዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,14.293,13.332,0.365,14.293,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_33eef152ef8e,train,በዚህም በኢፌዴሪ ህገ መንግስት ማንኛውም ሰው በማንኛውም የማሰራጫ ዘዴ ማንኛውንም መረጃና ሀሳብ የመሰብሰብ፣ የመቀበልና የማሰራጨት መብት እንዳለው መደንገጉን ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.934,9.032,0.364,9.934,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_93c3567d3cd8,train,"የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሆሳዕና ከተማ ""የሴቶች፤የወጣቶችና የአካል ጉዳተኞች ሚና እና አስተዋጽኦ ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ"" በሚል መሪ ሃሳብ የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል።",spk_8edf8fc5ad4d,am,10.014,9.083,0.367,10.014,-29.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_51280688d8c6,train,የበደኖ ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ ራዚያ አብዱላሂ በበኩላቸው በከተማው ተገንብቶ  በየቀበሌው የተዳረሰው የንፁህ መጠጥ ውሃ  ችግሩን መቅረፉን  አመልክተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,7.413,7.057,0.356,7.413,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_80eefcb4e194,train,በክልሉ አረጋውያንን በመደገፍ፣ ደም በመለገስ፣ የተማሪዎች የመማሪያ ደብተርና ሌሎች ድጋፎችን በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እያከናወነ ነው ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.053,5.68,0.373,6.053,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b59fc528d6c3,train,ሌላኛው ተሳታፊ የጊነር አጠቃላይ ሆስፒታል ሥራ እስኪያጅ አቶ ኑር ዛላም፤ የታማሚን ደሕንነት ለማስጠበቅ ሆስፒታሉ ጥራት ያለው የላብራቶሪ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.334,7.527,0.366,8.334,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_09a50690ece4,train,ሚኒስትሯ ፕሮግራሙ በሙከራ ደረጃ በጋምቤላ ክልል እንደሚጀመርና በሌሎች ክልሎችም እንደሚቀጥል ተናግረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,5.973,5.612,0.362,5.973,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e66581a3def,train,አባ ገዳዎችና ሃዳ ሲንቄዎች ማልደው ወደ ሆራ ሀርሰዴ ሀይቅ በማምራት ከዘመን ወደ ዘመን በሰላም ላሸጋገራቸው ፈጣሪ ምስጋና በማድረስ መርሐ ግብሩን አስጀምረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.934,9.553,0.381,9.934,-30.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a1b2b312abc8,train,"የቦሮ ሽናሻ ""ጋሪ ዎሮ "" የዘመን መለወጫ በዓል   ይቅር ባይነት እና  ማህበራዊ መስተጋብር የሚጠናከርበት  ነው ሲሉ  የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል   ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ።",spk_8edf8fc5ad4d,am,10.854,9.996,0.354,10.854,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3926eb9dacf9,train,በምክክሩ ማጠቃላያ ላይ የኦሮሚያ ክልል ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ከክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ጋር ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.893,10.117,0.372,10.893,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3a8a65c07b9a,train,በዚህም ከ200 ሚሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነቡ ዘመናዊ የጤና ጣቢያ፣ የጤና ጣቢያ ማስፋፊያዎች፣ የደረጃ ማሻሻያዎችና ጤና ኬላዎች ዛሬ መመረቃቸውን በማሳያነት ጠቅሰዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.334,11.468,0.353,12.334,-30.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0bb302acb101,train,በክልሉ የተደራጁ ባህላዊ ፍርድ ቤቶችም ህብረተሰቡ ከአካባቢው ሳይርቅ አገልግሎት እንዲያገኝ ማስቻለቸውን ጠቁመው፤  አመርቂ ውጤትም እየተገኘ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.493,10.136,0.357,10.493,-29.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed22fdb38680,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የኮይሻ ግድብን ለሁለተኛ ጊዜ መጎብኘታቸውን በመግለጽ አሁን በተመለከቱት አፈጻጸም መደነቃቸውን አንስተዋል፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.973,10.109,0.357,10.973,-26.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_941febb242a4,train,ሀገራዊ ችግሮችን በምክክር ለመፍታት በሚደረገው ጥረት የሁሉም ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው፥ለተግባራዊነቱ በጋራ መስራት አለብን በማለት አስገንዝበዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.774,6.395,0.378,6.774,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d8358c491aba,train,በዚህም በክልሉ በ221 ጤና ተቋማት ላይ የማስፋፊያ እና ደረጃን የማሻሻል ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን ጠቁመው የ97ቱ ግንባታ መጠናቀቁን ተናግረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.174,8.799,0.375,9.174,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a445c7fd1486,train,የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ተወካይ አቶ ሀብታሙ ፍቃዱ በበኩላቸው ሙስና አምራቹን ሀይል የሚጎዳና የሀገርን እድገት የሚገታ በመሆኑ ወጣቶች ሙስናን በመከላከል ሂደት ንቁ ተሳታፊ መሆን አለባቸው ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.174,11.798,0.375,12.174,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6175e6ce49b,train,በመድረኩ ላይ ከሴቶች፣ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች በተጨማሪ የፖለቲካ ፓርቲ ምክር ቤት ተወካዮች፣የኃይማኖት አባቶችና የሲቪክ ማህበራት ተወካዮችም በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.053,5.685,0.368,6.053,-32.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_85846858dff3,train,ይሁን እንጂ የመንግስት አካላት ግዴታቸውን ሳይወጡ ሲቀሩ የማስገደጃ ስርዓት በህጉ አለመካተቱ፣ የማይገለጹ መረጃዎች አንቀጾች ለትርጉም የተጋለጡ መሆኑ የአዋጁ ውስንነቶች መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.733,11.255,0.374,12.733,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0cf1fa3e5542,train,በባህሬን የኢፌዴሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት ቆንስል ጄኔራል አምባሳደር ሽፈራው ገነቲ፤ ሁለቱ ሀገራት የስራ ስምሪት ስምምነት ባይኖራቸውም የዜጎች ክብርና ጥቅም እንዲከበር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.254,11.167,0.354,12.254,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ad78cfbba62,train,ለአብነትም ጤናማ የሆነ እንቅስቃሴ እና ክብደትን ማስጠበቅ፣ ከፍተኛ የአልኮል መጠጥን መገደብ፣ ጡት ማጥባት ፣ ከ40 ዓመት በላይ የሆኑ ሴቶች መደበኛ ጡት ምርመራ ማድረግ፣ የራስ የጡት ምርመራ ማድረግ እና ሌሎችንም ጠቁመዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,11.854,10.94,0.362,11.854,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b6d2963634b,train,የመሶብ አንድ ማእከል አገልግሎት ከሆሳዕና ከተማ ባለፈ በአደረጃጀቱ መሰረት በክላስተር ከተሞችም ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.133,9.78,0.353,10.133,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b09e59a8ffc9,train,በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን በአደባባይ በድምቀት ከሚከበሩት በዓላት መካከል የመስቀል ደመራ በዓል በየዓመቱ መስከረም 16 ቀን በመስቀል አደባባይ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ይከበራል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.133,8.774,0.36,9.133,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9f2791f09ac6,train,በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባን ጨምሮ በአምስት የአገሪቱ አካባቢዎች ማዕከላትን በማቋቋም ተደራሽነቱን ለማስፋት ጥረት እያደረገ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.053,5.701,0.352,6.053,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc3d719995f2,train,በተለይ የላብራቶሪ አገልግሎት የታካሚን የጤና ሁኔታ የምናይበት እና የመድኃኒትን ውጤታማነት የምንከታተልበት የሕክምናው ዋና መሰረት በመሆኑ በየደረጃው ሕክምና ተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት ጥራቱ የተጠበቀ እንዲሆን እየተሰራ እንደሚገኝ  ነው ያስታወቁት።,spk_8edf8fc5ad4d,am,13.334,11.472,0.361,13.334,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11ec3bff6d7e,train,የፊስቱላ ኢትዮጰያ ሆስፒታል የቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር መንግስቱ አስናቀ ሆስፒታሉ ያለ እድሜ ጋብቻን ጨምሮ በተለያዩ ምክንያቶች ለጤና እክል ለተዳረጉ ሴቶች የተሟላ ህክምና በመስጠት ላይ ይገኛል ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.813,10.461,0.353,10.813,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24a26ca0e05a,train,በመሆኑም ሜሪጆይ ኢትዮጵያ በሀዋሳ ያቋቋመው የኩላሊት እጥበት ማዕከል መንግስት የጤናውን አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ የጀመራቸውን ስራዎች የሚያግዝ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,7.534,7.143,0.391,7.534,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_35a8db3578ff,train,በጆጎል ከዚህ ቀደም መንገዱ በትክክል ስላልተሰራ ለእንቅስቃሴ አስቸጋሪ እና የተጓደለ ንጽህና ይስተዋልበት እንደነበር አንስተው አሁን ላይ የሚወደድና ሁሉም ቢጎበኘው የሚደሰትበት ሆኗል ሲሉም አስተያየት ሰጭዎቹ ተናግረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,13.373,12.123,0.377,13.373,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b8ae9e446498,train,የአካባቢው ነዋሪዎች በተራራው ላይ ካሉ በርካታ የእፅዋት አይነቶች ቅጠል፣ ስራስርና ቅርፊት በመሰብሰብ ቤታቸው ወስደው በአግባቡ በማዘጋጀት ለሰውና ለእንስሳት የሚሆኑ መድኃኒቶችን ይቀምማሉ ብለዋል፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,13.573,11.276,0.371,13.573,-28.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2b0e51f9755b,train,በምስራቅ ወለጋ ዞን  ከመደበኛ  ጎን ለጎን ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ወደ ስራ መግባታቸው የፍትህ ስርዓቱን ቀልጣፋ እና ተደራሽ ለማድረግ እያገዘ መሆኑ ተገለጸ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,7.413,7.055,0.358,7.413,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_43c74aacd98f,train,የመምሪያው ሃላፊ አቶ እዮብ ዘውዱ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ፤ የአብሮነት ፣ የአንድነት እና የመተባበር እሴት መገለጫ የሆነውን የሻደይ በዓልን  ለማክበር ከወዲሁ ቅድመ መሰናዶ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.594,10.228,0.366,10.594,-22.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56c2f18ae52f,train,በመሆኑም የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ውበትና ነዋሪዎችም ጤንነታቸውን እንዲጠብቁ በማድረግ ረገድ ጥሩ ማሳያ መሆኑን ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.213,5.838,0.376,6.213,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5a230bcb7682,train,የመማር ማስተማር ሥራውን የተሻለ ለማድረግም የተማሪዎች መኖሪያና መማሪያ ክፍሎች፣ የምግብ  ቤት፣ ቤተ መጻህፍት  የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ  አገልግሎት መስጫና ሌሎች አገልግሎት መስጫዎች መመቻቸታቸውንም አስታውቀዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,11.174,10.361,0.375,11.174,-24.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5edd8cdcc5a3,train,የህክምና አገልግሎት ጥራት ለማሻሻልና የመድኃኒት አቅርቦት እጥረትን ለመቅረፍ 63 የማህበረሰብ መድኃኒት ቤቶች አገልግሎት መስጠታቸውን የመርሀ ግብሩ  ተቀባይነት እንዲጨምር አስችሏል ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.174,8.796,0.377,9.174,-22.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_44ec0fc1c900,train,በውጭ ሀገር የሚኖሩ ዜጎችን መብትና ጥቅም ለማስከበር በትብብር የተከናወኑ ተግባራት ውጤት እያስመዘገቡ መሆኑን በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ገለፁ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,7.333,6.97,0.363,7.333,-30.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4cffa6058a1,train,በዚሁ መርሃ ግብሩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት አወሉ አብዲ፤ በክልሉ የመንግስት ተቋማትን የአገልግሎት አሰጣጥ ዘመናዊ እና ቀልጣፋ ለማድረግ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.414,12.055,0.359,12.414,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bad848e48de8,train,ከምግብ ሥርዓት ጋር በተገናኘ አገራት በትምህርት ቤት ምገባ እያከናወኑ ያለው ተግባር ላይ ኢትዮጵያ ያሳየቻቸውን ለውጦችና ሂደቶችም አብራርተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.973,6.123,0.367,6.973,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b85569cd72a2,train,በዚሁ ጊዜ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ዘራብዛ ጎበሳ፣ በዞኑ ከመደበኛ ፍርድ ቤት ጎን ለጎን የባህላዊ ፍርድ ቤቶች ወደ ስራ መግባት ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አስገኝቷል ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.854,12.513,0.341,12.854,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_07748bdcf42d,train,ሙዚየሙን ጨምሮ በከተማዋ የተከናወኑ የልማት ስራዎች ኢትዮጵያ በፈጣን እድገት ላይ መሆኗን በተግባር የሚያሳዩ ስለመሆናቸውም ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.854,6.481,0.373,6.854,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_08513c894b11,train,የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በኢፌዲሪ ህገ መንግሥት አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ 15፤ በአዋጅ ቁጥር 211/1992 የተቋቋመ ህገ መንግስታዊ የዲሞክራሲ ተቋም መሆኑ ይታወቃል፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,15.254,12.702,0.382,15.254,-34.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_14ce56e16e55,train,በተለይም ለመጪው 2018 የትምህርት ዘመን የትምህርት ግብዓት የሚቸገሩትን ተማሪዎች ለመታደግ እያደረገ ያለው ድጋፍ በእጅጉ የሚበረታታ መሆኑን ገልጸው፤ ይህ በጎ ተግባር በቀጣይም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.534,9.582,0.372,10.534,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a77b00754037,train,ሚኒስቴሩ በመግለጫው ባለፉት አራት ዓመታት በመካከለኛ ምስራቅ፣አፍሪካ፣ ማይናማር እና የእስያ ሀገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ከ500 ሺህ በላይ ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማድረግ መቻሉን ጠቁሟል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.694,9.684,0.465,10.694,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5a09c501dac2,train,በኢትዮ-ቴሌኮም የደቡብ ምዕራብ ምዕራብ ሪጅን የኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ አዲሱ ሽፈራው ድጋፉን ሲያስረክቡ እንዳሉት ተቋሙ በክልሉ የኔትዎርክ አገልግሎቱን ተደራሽ ከማድረግ ባለፈ ሌሎች ማህበራዊ ኃላፊነቶችን ለመወጣት እየሰራ ነው።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.014,10.955,0.386,12.014,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f89e939918c6,train,በዚህም መሰረት በተቋማት የህዝብን የመገልገል ፍላጎት በተሟላ መልኩ ምላሽ ለመስጠት የተቀናጀ ጥረት ይደረጋል ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.934,6.562,0.371,6.934,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9d7fc12acb1d,train,የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ራሱን ችሎ በተዘጋጀ የመረጃ ነጻነት አዋጅ ዙሪያ ከፌዴራል፣ ከክልሎች እና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሙኒኬሽን የሥራ ኃላፊዎችና ህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ጋር በአዳማ እየመከረ ነው።,spk_8edf8fc5ad4d,am,11.454,11.089,0.365,11.454,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_790cd6767623,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ  እንደተናገሩት፤ ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ  አብሮነትን ከፍ በሚያደርጉ ተግባር ላይ ያደረጉት ድጋፍ አበረታች ነው፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.534,8.167,0.367,8.534,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef38a5036a21,train,የአዲስ አበባ ከተማን የትራፊክ ፍሰት ለመቆጣጠርና የፓርኪንግ ስርዓቱን ለአገልግሎት ሰጪዎችና ለተጠቃሚው ምቹ ለማድረግ በቴክኖሎጂ የታገዙ ዘመናዊ አሰራሮች እየተገበሩ መሆኑን የትራፊክ ማኔጅመንት ባለሥልጣን ገለጸ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,11.254,10.458,0.351,11.254,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ad789e817ac,train,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በመድረኩ እንደገለፁት፤ በክልሉ  ጤናማና አምራች  ዜጋን ለማፍራት  የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህንን አገልግሎት  ይበልጥ ተደራሽ ማድረግ ይገባል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.414,10.066,0.348,10.414,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5987e0815a25,train,የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የእርስ በርስ ግንኙነትን በማጠናከር መደጋገፍን አጉልቶ ያሳየ መልካም ተግባር መሆኑን የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.854,7.72,0.365,8.854,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfe4316270ce,train,በዚሁ መርሃ ግብር ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አብዱልከሪም መንግስቱ በክልሉ እየተተገበረ የሚገኘውን የማከምና የመከላከል ፖሊሲ ውጤታማ ለማድረግ የጤና ተቋማትን ደረጃ የማሻሻል ስራ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.653,11.702,0.369,12.653,-29.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87ebf5289de5,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ በተለይም ህዝቡ በነባር ባህላዊ እሴቱ እንዲዳኝ እና ፍትህ እንዲያገኝ የሚያግዝ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.854,6.485,0.369,6.854,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_45859f185e2b,train,ከመደበኛው ፍርድ ቤቶች በተጨማሪ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች በየቀበሌው ስራ መጀመራቸው የፍትህ አገልግሎቱን እያሻሻለ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ የምስራቅ ወለጋ ዞን ባህል እና ቱሪዝም ጽህፈት ቤት ሀላፊ ወይዘሮ እመቤት በየነ ናቸው።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.534,10.184,0.349,10.534,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7bf00a48fd6f,train,የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በአፋር ክልል አሚበራ ወረዳ ኮማጊደሮ ቀበሌ በመገኘት የክረምት የበጎ  ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት ማስጀመሪያ መርሃ ግብር አከናውነዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.854,9.487,0.366,9.854,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e1a6a18b0df5,train,)፡ - በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር  የሻደይ በዓልን ባሕላዊ  እሴቱን በጠበቀ መልኩ በአብሮነት   ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ  መሆኑን  የብሔረሰብ አስተዳደሩ የባህልና ቱሪዝም መምሪያ ገለጸ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.733,8.385,0.349,8.733,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f3fcfc85e2a,train,ሰሞኑን በጎ ፈቃደኞች ለልጆቻቸው ሶስት ደርዘን ደብተር፣30 እስክርቢቶና ሶስት ቦርሳ በመስጠት ያደረጉላቸው ድጋፍ ችግራቸውን  እንዳቀለለላቸው ተናግረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.973,8.11,0.361,8.973,-30.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_70afc6fead38,train,የሰዎችን መረጃና ሀሳብ የመሰብሰብ፣ የመቀበልና የማሰራጨት ህገ መንግስታዊ መብት ማስጠበቅ የሚያስችል የመረጃ ነፃነት አዋጅ ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ዋና ዕንባ ጠባቂ ስመኝ ውቤ ገለጹ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,11.293,10.3,0.387,11.293,-31.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e9e30b41080,train,የናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት የኢትዮጵያና የህንድን የቆየ ታሪካዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወደ ላቀ ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የሚያሸጋግር ነው።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.414,8.041,0.373,8.414,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7c9c39b06560,train,ህብረተሰቡ የችግኞቹን ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ በመረዳቱ ችግኞችን መትከል እየተለመደ መጥቷል ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.293,5.916,0.377,6.293,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d86378f6c9cf,train,በክልሉም  ከ3 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ አባዎራዎችና እማዎራዎች በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባልነት ታቅፈው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆናቸው ተመላክቷል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.973,8.614,0.359,8.973,-22.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9c09035b06dc,train,ዛሬ በተጀመረው እንቅስቃሴም በሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ የ11 አቅመ  ደካሞች ቤት የሚሰራ ሲሆን፤  ለ1 ሺህ 50 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ መደረጉን ተመልክቷል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.133,9.761,0.372,10.133,-23.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3d9790badcbd,train,የምስጋና ፣ የይቅርታ፣ የሰላም እና የወንድማማችነት እሴቶች መገለጫ የሆነው የኢሬቻ በዓል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የበዓሉ ተሳታፊዎች በተገኙበት በሆረ አርሰዴ እየተከበረ ይገኛል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.694,9.311,0.383,9.694,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e8afbf98dcd8,train,በኢትዮጵያ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች የመከላከል እና አክሞ የማዳን አቅም እያደገ መምጣቱን ጠቁመው፤ ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የማገገሚያ ህክምና ማዕከል መገንባቱ ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል ብለዋል፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.373,9.978,0.395,10.373,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_38d705dcf08b,train,እንዲሁም አምስት ሺሕ አጋዥ መፅሃፍትና አንድ ሺሕ 119 ቦርሳ ድጋፍ መደረጉን አንስተው፤ ድጋፉ የተገኘውም ከባለሀብቶች፣ ከድርጅቶችና ከሌሎች በጎ ፈቃደኛ የሕብረተሰብ  ክፍሎች ነው ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.774,9.404,0.37,9.774,-31.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_52afdfe72e6e,train,"""አንዱ ለአንደኛው መድረስና መደጋገፍን በትብብር መስራት ይገባናል"" ያሉት ሚኒስትሩ፤ ይኸም ለወገኖች አቅም የሚሆን ነው ብለዋል።",spk_8edf8fc5ad4d,am,7.333,6.98,0.353,7.333,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_79f4356012eb,train,በየደረጃው በቅንጅት በሚሰሩ ስራዎችም ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ፣ ያቋረጡና መደበኛ ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታ በማምጣት የተማሪዎችን የትምህርት ተሳትፎና ውጤታማነት ለማሳደግ ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.053,8.688,0.366,9.053,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7aa6a979984f,train,በዚህም ባለፋት ሶስት ወራት በአዲስ አበባ የትራፊክ ህግን የጣሱና ደንብ የተላለፋ አሽከርካሪዎች ላይ የእርምት እርምጃ መወሰዱን ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.814,5.959,0.358,6.814,-27.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_10aadee8c37d,train,"ጉባኤው ""አንድነትን ለተግባራዊ እርምጃ የአፍላ ወጣትነት እርግዝናን ለማስቆም እንተባበር"" በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው።",spk_8edf8fc5ad4d,am,6.213,5.843,0.37,6.213,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3208a06330a7,train,በዚህም ፅህፈት ቤቱ ባለፉት ሁለት ዓመታት የፓስፖርት እድሳት፣ የውክልና እና የዳያስፖራ አገልግሎቱን በኦንላይን እየሰጠ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,7.934,7.573,0.361,7.934,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cdc821b14f90,train,በኮይሻ የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት ሀገራቸውን የሚወዱ ሰራተኞችን መመልከታቸውን በማውሳት ይህም ከስራ ዕድል ፈጠራ ባሻገር ለስልጠና አቅም መሆን እንደሚችል ገልጸዋል፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.934,9.029,0.382,9.934,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ca7fd3e568eb,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ ጉዳት አገልግሎት ገፈርሳ ሳይት የሚገነባውን የተቀናጀ ማገገሚያ ህክምና ማዕከል ፕሮጀክት ግንባታን አስጀምረዋል፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.653,10.264,0.389,10.653,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b6bca8f6e4b1,train,በኦሮሚያ ክልል የመንግስት ተቋማትን የአገልግሎት አሰጣጥ ዘመናዊ እና ቀልጣፋ ለማድረግ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት አወሉ አብዲ ገለጹ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,7.173,6.84,0.333,7.173,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6d316bd25047,train,በዓሉ በአደባባይ በሰቆጣ ከተማና በብሔረሰብ አስተዳደሩ ከነሐሴ ወር  አጋማሽ ጀምሮ  እንደሚከበር ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.694,6.328,0.366,6.694,-22.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_00d7cf98c546,train,የመሶብ አገልግሎትን ስራ ለማስጀመር ቀደም ብሎ የሰው ሃይልና የማእከል ዝግጅት ተደርጎ በመጠናቀቁ ተግባራዊ የማድረግ ምእራፍ ላይ እንገኛለን ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.174,7.202,0.383,8.174,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f172d1e5a4fb,train,በኦሮሚያ ክልል በየደረጃው በሚገኙ የህክምና ተቋማት ጥራት ያለው የላብራቶሪ አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ተግባር እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.694,6.36,0.333,6.694,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9920dcaf0e20,train,በህግ አገልግሎት፣ በስፖርት ዘርፍ እና በሌሎችም ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የላቀ ሚናውን እየተወጣ ይገኛልም ነው ያሉት።,spk_8edf8fc5ad4d,am,5.253,4.881,0.372,5.253,-26.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_124d8956b8e3,train,በዚህም መሰረት በዛሬው እለት ከሸገር በተጨማሪ በአዳማ፤ ሻሸመኔ፤ ቢሾፍቱ እና ጅማ ከተሞች የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ለመጀመር የተሟላ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.493,8.812,0.347,9.493,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ee7a9fba587e,train,በ2018 በጀት ዓመት አገልግሎቶችን በቴክኖሎጂ የማዘመን፣ አዳዲስ አሰራሮችን ተግባራዊ የማድረግና በሂደት ላይ ያሉ የህግ ማዕቀፎችን የማሻሻል፣ ምቹ የሥራ ከባቢን የመፍጠር ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,11.014,10.188,0.366,11.014,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5019ec02e92d,train,የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በአፋር ክልል ሠመራ ሎጊያ ከተማ አስተዳደር ሎጊያ ክፍለ ከተማ የአረንጓዴ አሻራና የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎችን ዛሬ አከናውነዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.934,9.087,0.349,9.934,-23.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4864b894225,train,በዚህ ወቅትም በዞኑ የህግ አገልግሎት አሰጣጥን ማቀላጠፍ፣ ተደራሽነትን ማሳደግ እና የፍትህ ጥራትን የማረጋገጥ ስራዎች በትኩረት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸው፤  የዛሬው ጉባኤም ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,9.573,9.202,0.372,9.573,-29.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5a79c1cb37a4,train,ወጣቶችም በመሰል የበጎ ፈቃድ ተግባር መሰማራታቸው ለሀገራዊ እድገቱ ከሚያበረክቱት አስተዋጽኦ ባለፈ የመተጋገዝና እንግዳ ተቀባይነት ባህልን እንዲገነዘቡ ያደርጋል ብሏል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,11.014,9.922,0.667,11.014,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5cba2734d1da,train,የሰሜን ወሎ ዞን ትምሕርት መምሪያ ምክትል ኃላፊ አቶ ወንድወሰን አክሊሉ ፤ በዞኑ ድጋፍ ለሚሹ  ለ17 ሺሕ 250 ተማሪዎች በነፍስ ወከፍ አንድ ደርዘን ደብተርና እስክርቢቶ ድጋፍ መደረጉን አስታውቀዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.014,11.014,0.392,12.014,-27.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a533e98777a1,train,የሆረ ሀረሰዴ የኢሬቻ በዓልንም አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ እያከበሩ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,5.814,5.446,0.367,5.814,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bdd625781148,train,በዓሉ የኢትዮጵያን የጋራ እሴት በመሆኑ ከተለያዩ የሀገሪቱ አከባቢዎች ከመጡ ተሳታፊዎች ጋር በመሆን በአንድነትን፣ አብሮነትን እና ወንድማማችነትን በሚያጠናክር መልኩ ማክበራቸውን ነው የተናገሩት።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.293,7.908,0.385,8.293,-29.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fefc6416b86d,train,"በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተጀመረው ""በአንድ ወረዳ አንድ የማህበረሰብ ፋርማሲ ኢንሼቲቭ"" ውጤታማ እንዲሆን የዞኑ አስተዳደር ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅሰው፣ በቀጣይ በተለያዩ ወረዳዎች አምስት የማህበረሰብ ፋርማሲዎችን በመገንባት ለአገልግሎት ለማብቃት እየተሰራ መሆኑንም ጠቁመዋል።",spk_8edf8fc5ad4d,am,15.373,14.485,0.377,15.373,-25.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bade2703e6e0,train,በዞኑ በየደረጃው የሚገኙ ፍርድ ቤቶች እና የህግ ባለሙያችም የፍትህ ስርዓቱን ለማቀላጠፍ እና ተደራሸነቱን ለማሳደግ ጥረታቸውን ማጠናከር እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.854,10.479,0.375,10.854,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0b5fbdc333a,train,የወጣቶች ያለ ዕድሜ ጋብቻ መፈጸም ለፊስቱላና ለመሰል ከባድ የጤና ጉዳቶች የመጋለጥ እድል የሚጨምር ስለመሆኑም አንስተዋል፡፡,spk_8edf8fc5ad4d,am,7.654,7.304,0.349,7.654,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7bc23720c09d,train,መንግስትና ማህበረሰቡ በትምህርት ቤቶች ማደስ ስራ ላይ መሳተፋቸው ትምህርት ቤቶች ከዚህ በፊት ከነበራቸው ይዞታ የተሻለ ገፅታ እንዲላበሱና ለመማር ማስተማር ሂደቱ ምቹ እንዲሆኑ አድርጓል ብለዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,7.574,7.207,0.366,7.574,-30.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f803f06c1528,train,የዘንድሮው የሻደይ በዓል በባህል ፌስቲቫልና በሌሎች ዝግጅቶች ታጅቦ በሰቆጣ ከተማ በድምቀት እንደሚከበር ተናግረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.814,6.452,0.361,6.814,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b2f1729deef2,train,የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ  አበበ ተምትም  በበኩላቸው እንዳሉት፤  በክልሉ ተላላፊ በሽታዎችን አስቀድሞ በመከላከል ህፃናትን ከጉዳት ለመታደግ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛሉ።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.094,9.135,0.38,10.094,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa6c8863b498,train,ጉባኤው ለወጣቶች ዘርፍ ከፍተኛ ጥቅምና ትርጉም ያለው መሆኑን ገልጸው፤ በወጣቶች ዙሪያ በሚከናወኑ ተግባራት የባለድርሻ አካላትን ቅንጅታዊ አሠራር ለማጠናከር ያለመ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,10.334,9.965,0.368,10.334,-29.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b71b9e9770a6,train,ከዛሬ ኅዳር 30 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት ቀናት በሚቆየው የአውደ ጥናት መድረክ የኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ኮሚሽነር ሳንዶካን ደበበ፣ የዓለም አቀፍ አቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሚካኤል ቹዳኮቭና የባለድርሻ ተቋማት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,15.973,14.708,0.355,15.973,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad0529b2f5c5,train,የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ውሃና ኢነርጂ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጀማል ሀሰን፤ በበጀት ዓመቱ በዞኑ ሁሉም ወረዳዎች በ1 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ወጪ 55 አዳዲስ የንፁህ መጠጥ ውሃ ተቋማት ግንባታ ተጠናቆ ለአገልግሎት በቅተዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,11.094,10.738,0.356,11.094,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ce3bc8a40aaf,train,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን እየገለጸ ለቤተሰቦቻቸውና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መጽናናትን ይመኛል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,6.093,5.723,0.371,6.093,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b3ccea407c69,train,እስካሁን በተከናወነው ተግባርም ተደራሽነቱን በየጊዜው በማሳደግ የእርስ በእርስ መደጋገፍና መረዳዳት ባህሉን በማጎልበት   የጤናውን ዘርፍ  ውጤታማነት  ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት እገዛ ማድረጉን  ገልጸዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,12.493,12.134,0.359,12.493,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7f90a1354577,train,የመስቀል ደመራ በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ ኃይማኖታዊ እሴትና ሥርዓታቸውን ጠብቀው በአደባባይ በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል አንዱ ነው።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.053,7.689,0.365,8.053,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_468f29168589,train,በተቋማት ትብብር እየተከናወኑ ያሉ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች የሚደግፉ መሆኑን ጠቅሰው ፤ ይኸም ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_8edf8fc5ad4d,am,8.133,7.778,0.356,8.133,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2846373aa426,train,የመልካምነት አሻራቸው ለትውልድ እንዲተላለፍ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበኩሉን ድርሻ ያበረክታል ብለዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,7.234,6.311,0.339,7.234,-24.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a0e49547f90,train,የወልዲያንና አካባቢውን ሰላም ለማስከበር  የሃይማኖት አባቶችና ሽማግሌዎች እያደረጉት ያለውን  ጥረት አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።,spk_f2197237b91f,am,4.593,4.593,0.0,4.593,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_01d399d6fe6a,train,የፕላስቲክ ኢንዱስትሪው በአካባቢ ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት በዘላቂነት ለመቅረፍም ስራ ፈጣሪዎችን በማደራጀት የፕላስቲክ ምርቶችን ለታዳሽ ሃይልና መልሶ ጥቅም ላይ ለማዋል እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_f2197237b91f,am,12.873,11.053,0.479,12.873,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2dac8f258f81,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ዋና ጸሓፊ አበራ ሉሌሳ በበኩላቸው፤ ማህበሩ ኮሚሽኑ የያዛቸው እቅዶች እንዲሳኩ ባሉት መዋቅሮች በመታገዝ ትብብሩን እንደሚያጠናክር አረጋግጠዋል።,spk_f2197237b91f,am,8.313,7.01,0.0,8.313,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_02ad7129d8c8,train,የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ጉዳይ ከብሔራዊ ደህንነት አጀንዳ፣ ከማህበራዊ ዋስትና፣ ከዘላቂ ልማትና ሰላም ማስፈን ጋር የተያያዘ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_f2197237b91f,am,7.434,7.434,0.0,7.434,-15.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_032d01c29217,train,መንግስት ጠባቂነትን በማስቀረት ለአደጋ ስጋት በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት የያዘው አቋም ተገቢ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_f2197237b91f,am,5.833,5.833,0.0,5.833,-17.6,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_9354ebcd6791,train,በአራት ወረዳዎችም የጸረ ወባ ኬሚካል ርጭት መደረጉን  ጠቅሰው በመገናኛ ብዙሃን የታገዘ የመከላከል ስራ መጠናከሩንም ተናግረዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,11.233,9.806,0.328,11.233,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_891250433026,train,ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ለአብሮነትና ለወንድማማችነት የተጉ የመላው ኢትዮጵያውያን አባት ነበሩ ሲሉ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ፀሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ገለጹ፡፡,spk_f2197237b91f,am,15.393,14.636,0.0,15.393,-18.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad9c238624a9,train,7ሺህ 800 ካሬ ኪ.ሜ. ስፋት ባለውና በአስደናቂ መልከዓ ምድር በታጀበው ፓርክ  ውስጥ  እሳተ ገሞራዎች፣ ሰፋፊ ሀይቆች፣ ደንና  ማራኪ ተራራማ መልካ ምድር ያለው ሲሆን ፓርክ አመቱን ሙሉ  ዝናብ  ያገኛል፡፡,spk_f2197237b91f,am,15.393,12.102,0.729,15.393,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_99d4a64a23b3,train,የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኀላፊ አሰኬር መሐመድ በበኩላቸው የጋራ ተግባቦቱ በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን በጋራ ለመከላከል፣ በፍጥነት ምላሽ ለመስጠትና ተጠያቂነትን ለማስፈን የሚያስችል ነው።,spk_f2197237b91f,am,9.954,9.615,0.0,9.954,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0737d374c6e5,train,በማንኛውም ጊዜና መነሻ የሚፈፀመውን ጥቃት ለመከላከልና ለመቀነስ በቀጣይነት ለሚሰሩ ስራዎችም ተግባቦቱ የላቀ ፋይዳ ያለው መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_f2197237b91f,am,11.393,11.393,0.0,11.393,-19.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8c29ba35ea12,train,በውይይቱ የተሳተፉ የምክር ቤቱ አባላት እንደገለጹት፤ በራስ አቅም የሚከናወን የሰብዓዊ እርዳታ ምላሽ አሰጣጥ ለሉዓላዊነት መከበር ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው።,spk_f2197237b91f,am,7.873,7.873,0.0,7.873,-18.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_40126fc95320,train,ከትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ርምጃዎች መካከል የመምህራንና የትምህርት አመራሩን ብቃትና ትጋት ማሳደግ ተጠቃሽ መሆናቸውን ጠቅሰው ይህም ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,7.593,7.593,0.0,7.593,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a7a8fa5348e9,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል።,spk_f2197237b91f,am,13.233,13.233,0.0,13.233,-19.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11f7155ed633,train,ሰውነትን ከዘርና ከሃይማኖት ያስበለጡ በሁሉም ዘንድ የሚወደዱ እና በንግግር ለዛቸው ለሁሉም አርአያ የሆኑ አባት  መሆናቸውን አንስተዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,12.233,8.937,1.04,12.233,-22.4,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_627c7c838021,train,በውይይቱ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር፣ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፣ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ማህበራት እና የኢትዮጵያ ሲቪክ ማህበራት ጥምረት ምክር ቤት እንዲሁም የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ከፍተኛ አመራር አባላት ተሳትፈዋል።,spk_f2197237b91f,am,24.593,19.822,0.0,24.593,-22.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_313c7c4fb16a,train,የመምህራን እና የትምህርት አመራሮችን ብቃት ሳያረጋግጡ የትምህርት ጥራትን በተሟላ መንገድ ማምጣት እንደማይቻል ተናግረዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,4.873,4.873,0.0,4.873,-19.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f088787e5b1,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ ፉአድ መሐመድ የምርጫ ሂደቱን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,8.553,8.553,0.0,8.553,-16.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_95b39468b376,train,ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሆሞሻ ወረዳ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ  የተሳተፈችው ወጣት ርቅያ መሀመድ በሰጠችው አስተያየት፤ በየአካባቢው  የሚደረግላቸው አቀባበል እና መስተንግዶ የማሕበረሰቡን መልካም እሴት ያየሁበት አጋጣሚ ነው ብላለች።,spk_f2197237b91f,am,22.794,20.613,0.0,22.794,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f75d6be8172b,train,እንዲሁም የማህበረሰቡን ጤናማ ግንኙነት በማሳደግ በሰላም ግንባታ ረገድ የላቀ ድርሻ አለው ብለዋል።,spk_f2197237b91f,am,8.034,6.749,0.438,8.034,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_66af119ebe06,train,እድሜያቸውን ሙሉ ለሰላም፣ ለአብሮነትና ለወንድማማችነት መጠናከር የሰጡ የመላው ኢትዮጵያውያን አባት እንደነበሩ አመላክተዋል፡፡,spk_f2197237b91f,am,8.954,8.466,0.0,8.954,-19.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_deb597b77d78,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ፍትህ ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በሱዳን በተከሰተው ግጭት ተፈናቅለው ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ዜጎችን መልሶ ማቋቋም ላይ ትኩረት ያደረገ ምክክር እያካሄዱ ነው።,spk_f2197237b91f,am,8.594,8.594,0.0,8.594,-16.9,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_b020fa8e5626,train,"ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ""የተደመረ የወጣቶች አቅም ለዘላቂ ልማት ግቦች"" በሚል መሪ  ሀሳብ  የዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀንን   በአሶሳ ከተማ አክብሯል።",spk_f2197237b91f,am,14.233,12.788,0.0,14.233,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f65842f7a21,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ  የተከበረው  የዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀን  በዓለም ለ25ኛ ጊዜ ፤ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ22ኛ ጊዜ እንደሆነ ተመልክቷል።,spk_f2197237b91f,am,11.313,10.729,0.0,11.313,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e21b7726de87,train,በመድረኩ በኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ፖሊሲና አዋጅ፣ ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመሸፍን የተቋማት ተሳትፎና ሚናቸውን እንዲወጡ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት መደረጉን ገልጸዋል።,spk_f2197237b91f,am,10.553,10.553,0.0,10.553,-18.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e237cb275d78,train,የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ትግበራ የባንኮችን የክፍያ ሥርዓት በማዘመን አሠራሮችን በተጨባጭ መቀየሩን በባንክ ሴክተር እየሠሩ ያሉ የሥራ ኃላፊዎች ተናገሩ።,spk_2da4a54cc287,am,14.133,11.088,0.49,14.133,-25.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e338a29a5692,train,ሰፊ የጥናት ጊዜ በመውሰድ ወደ ትግበራ የገባው ይሄ ምርት ለግንባታ ግብአትነት የሚሉ ቁሳቁሶች ላይ ተጨማሪ አማራጭ ሆኖ ከመቅረቡም ባለፈ ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ምርት ከውጭ ለማስገባት የምታወጣውን የውጭ ምንዛሬ እንደሚያስቀርም ተናግሯል።,spk_2da4a54cc287,am,15.254,13.69,0.326,15.254,-26.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_68c287cf22c1,train,የምርመራ ውጤቱ የተደራጀ ወንጀልና የአደንዛዥ እጾች ዝውውር ውስጥ ያሉና ኑሮዋቸውን በአየርላንድ ያደረጉ ሰዎችን ለመልቀም የሚያስችል መልካም አጋጣሚ መፍጠሩን የሃገሪቱ ፖሊስ ረዳት ኮሚሽነር ጆን ኦድሪስኮል መናገራቸውም ተገልጿል።,spk_2da4a54cc287,am,16.573,14.62,0.44,16.573,-22.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0c9795408f00,train,የማሊ እና ሴኔጋል አሸናፊ በግማሽ ፍጻሜው ከግብጽ እና ኮትዲቯር አሸናፊ ጋር ይጫወታል።,spk_2da4a54cc287,am,5.894,5.21,0.683,5.894,-24.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7c38f2c8aceb,train,በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው ሦስተኛው የአፍሪካ የሥራ ዕድል ፈጠራ ፎረም በአህጉሪቱ ያለውን እምቅ አቅም በመጠቀም ለአፍሪካውያን ወጣቶች የሥራ እድል ለመፍጠር ትብብርን የሚያጎለብት እንደሆነ ተሳታፊዎች ገልጸዋል።,spk_2da4a54cc287,am,12.373,10.017,0.49,12.373,-27.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ddfb28758a43,train,ዘገባው በለንደን ዩኒቨርሲቲ የተደረገ ጥናትን ዋቢ አድርጎ እንደገለጸው በእንግሊዝ ብቻ እያንዳንዱ ሰው የተጠቀመበትን ጭንብል በየቀኑ ለአንድ ዓመት ቢጥል ከ66 ሺህ ቶን በካይ ፕላስቲክ ወደ አካባቢው ያስወግዳል።,spk_2da4a54cc287,am,15.733,12.557,0.5,15.733,-21.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_2300052464ee,train,አገልግሎቱን በተያዘው ወር አጋማሽ ላይ ለመጀመርም የግንባታ ማስተካከያ፣ የቴክኖሎጂ መሳሪያዎችን ዝግጁ የማድረግ፣ የአገልግሎት መስጫ ግብዓቶችን የማሟላትና ብቁ የሰው ሃይል ዝግጁ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_2da4a54cc287,am,14.934,12.314,0.998,14.934,-25.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d9a8c67ec672,train,ፋሲል ከነማ ደረጃውን ወደ ሁለተኛ ከፍ የማድረግ እድሉን ሳይጠቀምበት ቀርቷል።,spk_2da4a54cc287,am,5.454,4.583,0.87,5.454,-23.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8eb02d7af0d1,train,የመገበያያ ገንዘቡ መመስረት እጅግ አስፈላጊ ጉዳይ በመሆኑ ይህንን ለማሳካት ከፍተኛ ርብርብ እንደሚያስፈልግ አመልክተዋል።,spk_2da4a54cc287,am,11.854,10.918,0.422,11.854,-23.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0f0206542b74,train,ሲ.ጂ.ቲ.ኤን የጥናቱን ውጤት ጠቅሶ እንደዘገበው ወደ ውሃ አካላት በሚወገድ ፕላስቲክ አማካኝነት በዓመት ከ100 ሺህ በላይ የውሃ ውስጥ አጥቢ እንስሳት፣ ኤሊዎችና በሚሊዮን የሚቆጠሩ የባህር ውስጥ አዕዋፋት ይሞታሉ።,spk_2da4a54cc287,am,17.253,14.053,0.629,17.253,-21.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3748ac534f6f,train,ዛጎሎቹ በከተማዋ ባሉ ሬስቶራንቶች ለመግብነት ከዋሉ በኋላ የሚጣሉ ሲሆን ተመራማሪዎቹ እነዚህን ተረፈ ምርቶች በመጠቀም ከፍተኛ አቅም ያለው ባትሪ ማምረት እንደሚቻል አረጋግጠዋል።,spk_2da4a54cc287,am,11.373,9.601,0.497,11.373,-21.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ff86bde0187d,train,ክርስቲያን ኮፋን እና የሞዛምቢኩ ኔኔ በራሱ ግብ ላይ የማሸነፊያ  ግቦችን አስቆጥረዋል።,spk_2da4a54cc287,am,10.334,7.278,0.709,10.334,-26.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_dcf1c37fae99,train,ኡጋንዳዊው ተሳታፊ ናምጎ ጆብ እንደገለጸው፤ ፎረሙ በአፍሪካ ያለውን እምቅ አቅም በመጠቀም በሥራ እድል ፈጠራ የተያዙ እቅዶችን በትብብር መተግበር ለአህጉሪቷ ወጣቶች ተስፋ የሚሰጥ ነው።,spk_2da4a54cc287,am,15.653,13.379,1.265,15.653,-28.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d02c9d52ab00,train,/ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ ፈረንሳይ እና አምንስቲ ኢንተርናሽናል መንግስት ለሰብዓዊነት ሲባል ግጭት ለማቆም  መወሰኑን መልካም እርምጃ መሆኑን ገለጹ።,spk_2da4a54cc287,am,11.174,8.741,0.0,11.174,-21.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_31fdea50823e,train,ይህ ደግሞ ከአካባቢ በክለት አኳያ ሲታይ ጉዳቱ የበዛ እንደሆነ ነው የሚነገረው።,spk_2da4a54cc287,am,5.814,5.224,0.0,5.814,-22.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_27e870446c2f,train,መንግስት የዲጂታል መሰረተ ልማትን በመገንባት እና በማስፋፋት የከተሞችን ምጣኔ ሃብታዊና ማህበራዊ እድገት እያፋጠነ እንደሚገኝ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ፈንታ ደጀን ገለፀ።,spk_2da4a54cc287,am,15.534,13.294,0.502,15.534,-28.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_995c8855cf32,train,ሰዎች የተጠቀሙትን ጭንብል ኃላፊነት በጎደለው መንገድ ማስወገዳቸው ደግሞ ስጋቱን የበለጠ አስከፊ አድርጎታል ነው የተበለው,spk_2da4a54cc287,am,9.414,7.527,0.432,9.414,-22.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_bff94cf236df,train,“የጋራ ደህንነትን ለማረጋገጥ አብሮነትና ቅንጅትን ማጠናከር ይገባል” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው 2ኛው የቻይና-አፍሪካ የሚኒስትሮች የሰላምና የፀጥታ ፎረም ከ50 በላይ ሚኒስትሮችና የአፍሪካ ህብረት ተወካዮች መሳተፋቸውን ከመከላከያ ሰራዊት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,15.774,13.837,0.637,15.774,-26.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_127d9f02d1af,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በበኩላቸው፥መሶብ የአንድ ማዕከል የአገልግሎት ማዕከል ለተያዘው የዲጂታል ኢትዮጵያ ጉዞ አጋዥ እንደሆነ አብራርተዋል።,spk_2da4a54cc287,am,16.933,11.382,0.975,16.933,-25.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e5b2c851913b,train,ስልጠናው ለቴክኖሎጂ ያላትን ቅርበት እያሳደገላት መሆኑን ጠቁማ፣ ዘመኑ ዲጂታል በመሆኑ በቴክኖሎጂ እውቀት ብቁ ሆና ለመገኘትና ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ የስልጠናው ጠቀሜታ የጎላ ነው ብላለች።,spk_2da4a54cc287,am,19.933,15.336,1.913,19.933,-25.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9d9f5c0221da,train,በትግራይ ክልል ተባብሶ በቀጠለው ግጭት በክልሉ ባሉ ሁለት የኤርትራውያን ስደተኞች ካምፖች ውስጥም በመከሰቱ  የስድተኞቹን እጣ ፈንታ አሳሳቢ አድርጎታል ያለው ኮሚሽኑ 24 ሺህ የሚሆኑና በማይ አይኒና በአዲ ሃሩሽ ካምፖች ውስጥ የሚኖሩት ስደተኞች ከሰብአዊ እርዳታዎች ከመራቃቸውም በላይ የሚደርስባቸው  ጥቃትና  በደል  ኑሮቸውን አሰቃቂ አድርጎታል ብሏል።,spk_2da4a54cc287,am,25.974,21.347,0.366,25.974,-23.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_99c458a93db0,train,"""ዙሪያ"" የተሰኘው መተግበሪያ የንግድ ስርዓቱን በማቀላጠፍ፣ የተገልጋዮችን ጊዜና ገንዘብ በመቆጠብ ለዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ጉልህ ሚና እንደሚኖረው የኢትዮ ቴሌኮም ቺፍ ሞባይል መኒ ቢዝነስ ኦፊሰር ብሩክ አድሃና ገለጹ።",spk_2da4a54cc287,am,20.613,17.102,0.897,20.613,-25.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ac9782c0a8b0,train,ተስፋ ሰጪ እንደሆነ የተነገረለት ግኝቱ ለሊቲየም ማዕድን የሚደረገውን የአሜሪካና ቻይና ብርቱ ፉክክር ያረግበው እንደሆን ለማየት ብዙዎቹ ተስፋቸውን ሰንቀዋል።,spk_2da4a54cc287,am,13.133,10.878,0.0,13.133,-22.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8e0722ab31d9,train,የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር  በ4ኛው ዙር ሰመር ካምፕ በሳይበር ደህንነትና ተያያዥ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ታዳጊዎችና ወጣቶችን አስመርቋል።,spk_2da4a54cc287,am,15.774,13.347,0.639,15.774,-27.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5a836ae96b06,train,የሶስት ጊዜ የውድድሩ አሸናፊ ኢንተር ሚላን እና የስድስት ጊዜ የዋንጫው ባለቤት ሊቨርፑል የሚያደርጉት ጨዋታ ተመጣጣኝ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል።,spk_2da4a54cc287,am,8.694,8.003,0.691,8.694,-24.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a690dfa0d526,train,የጣልያኑ ቡድን በ12 ነጥብ አራተኛ ደረጃን ይዟል። ሊቨርፑል በዘጠኝ ነጥብ 13ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_2da4a54cc287,am,8.133,7.058,0.613,8.133,-24.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_543350a4c31a,train,ድርጅቱ ቀደም ሰል በኢትዮጵያ ለዶሎ አዶ እና ዶሎ ባይ ወረዳዎች ድጋፍ እንዳደረገ ተነግሯል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,7.934,5.795,0.397,7.934,-25.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6460e20b390f,train,ለኤክስ ሬይ ማሽኖችና ለፖሊስ አነፍናፊ ውሾች ምስጋና ይድረስና ኮኬይኖቹ በ2ሺህ ከረጢቶች ከከሰል ጋር ተደባልቀው ተሞልተው የተገኙ ሲሆን ከሰሉን ከኮይኑ ለመለየት ቀናት እንደሚወስድ የአየርላንግ ፎረንሲክ ሳይንስ መስሪያ ቤት መናገራቸውን ሲኤን ኤን ዘግቧል።,spk_2da4a54cc287,am,27.093,19.59,0.849,27.093,-22.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1c25633fdb65,train,በመሆኑም በአካባቢ ላይ የሚፈጠረውን ዘርፈ ብዙ ጉዳት ለመቀነስ ሰዎች ከፕላስቲክ ውጪ የተሰሩ ጭንብሎችን እንዲያደርጉ ተመክሯል።,spk_2da4a54cc287,am,10.133,8.304,0.497,10.133,-21.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a1ecbc8d9105,train,ደቡብ አፍሪካ በማራኪ ጨዋታ የታጀበ እንቅስቃሴ ብታደርግም የግብጽን ተከላካይ መስመር ሰብራ መግባት አልቻለችም።,spk_2da4a54cc287,am,6.894,5.87,0.503,6.894,-25.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_20e384545c84,train,አናንያ ጌታቸው በ35ኛው ደቂቃ ከመረብ ላይ ባሳረፋት ጎል ባህር ዳር ከተማ አቻ ሆኗል።,spk_2da4a54cc287,am,9.014,7.1,0.876,9.014,-24.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_579ad8fe173a,train,"የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ ጄሊና ""ትግራይ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ሁሉም ታጣቂ ኃይሎች ኤርትራውያን ስደተኞች ላይ ጥቃት ከመፈጸም እንዲሁም ዛቻ ከመሰነዘር እንዲያቆሙ እንጠይቃለን"" ሲሉ መናገራቸውን ነው ሮይተርስ የዘገበው።",spk_2da4a54cc287,am,13.934,11.815,0.853,13.934,-23.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0681ab98ca33,train,እሳቱ ከህንፃው ሁለተኛ ፎቅ እንደተነሳ የዘገበው ደግሞ ዥንዋ የዜና ወኪል ነው፣ እንደዘገባው እሳቱ የፎቁን መላውን ክፍል ማዳረሱን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገፆች መታየቱን ጠቁሟል።,spk_2da4a54cc287,am,13.094,11.365,0.77,13.094,-27.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_eef26dd5ad4d,train,ራይንኤር በበኩሉ ወደ 3ሺህ የሚሆኑ ሠራተኞቹን ለመቀነስ ዝግጅቱን አጠናቋል።,spk_2da4a54cc287,am,7.494,5.082,2.001,7.494,-23.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6e9325f2b7d7,train,ቃል አቀባዩ በሰጡት መግለጫ ከሌሎች የአፍሪካ አገሮች ከፍተኛ የመንግስት ሹማምንቶች ሊገኙ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።,spk_2da4a54cc287,am,8.213,6.315,1.198,8.213,-24.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c55df36e5d31,train,በአፍሪካ ህብረት ስብሰባዎች ላይ ለጋራ መገበያያው ፈጥኖ እውን መሆን የተለያዩ ስራዎችን እንደምትሰራ ነው ያስታወቁት።,spk_2da4a54cc287,am,8.014,6.812,0.317,8.014,-21.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_71e528a9171a,train,ኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ብሩንዲ፣ ጅቡቲ፣ ሩዋንዳ፣ ታንዛንያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ዩጋንዳ፣ ሶማሊያ እና ግብጽ የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን ዞን አምስት አባል ሀገራት ናቸው።,spk_2da4a54cc287,am,12.854,10.897,0.956,12.854,-24.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_45c9440bdeef,train,እንደ ፈረንጆቹ የጊዜ ቀመር በ2021 ዓለማችን 540 ሺህ ሜትሪክ ቶን ሊቲየም ያመረተች ሲሆን  የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ትንበያ እንደሚያመላክተው ከሆነ ግን በ 2030  ይህ ፍላጎት ከ 3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን በላይ ይደርሳል።,spk_2da4a54cc287,am,18.974,15.303,0.851,18.974,-22.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_937be6bf3af2,train,ፕሬዚደንት ፑቲን የብሪክስ መገበያያ በሆነ ገንዘብ ዓለም አቀፍ ግምጃ ቤት ለማቋቋም እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,10.293,7.987,0.0,10.293,-20.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6adeda972ce6,train,መንግስት በኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ማሳካት የሚያስችሉ መሰረታዊ መደላድሎችን ለመፍጠር በርካታ ስራዎች እያከናወነ ይገኛል።,spk_2da4a54cc287,am,9.493,8.555,0.463,9.493,-27.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ca83c8a4a8fd,train,እነዚህ ጭንብሎች ምቾት ቢኖራቸውም የተመረቱበት ግብአት ቀላል ፕላስቲክ በውስጥ ስለሚገኝ በእንስሳትና መኖሪያ አካባቢ ላይ የሚያሳድሩት ስጋት እያደገ መሆኑን ገልጿል።,spk_2da4a54cc287,am,14.213,12.268,0.818,14.213,-22.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7f49c3c8e395,train,የአፍሪካ እጅ ኳስ ኮንፌዴሬሽን ዞን አምስት ስብስባ በግብጽ ካይሮ ተካሄዷል።,spk_2da4a54cc287,am,6.734,4.53,1.306,6.734,-23.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_2796ec2ebf35,train,ሲ.ጂ.ቲ.ኤን የዜና ምንጭ እንደዘገበው ለአንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ ውለው የሚወገዱ ጭንብሎች በአካካቢ እና በእንስሳት ላይ ጉዳት ያደርሳሉ።,spk_2da4a54cc287,am,10.893,7.755,0.364,10.893,-21.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9dc4277ab82d,train,የአፍሪካ የፋሽን ኢንዱስትሪ በአለም አቀፍ ደረጃ እየተስፋፋና ተቀባይነቱ እያደገ መምጣቱን ዩኔስኮ ገለጸ።,spk_2da4a54cc287,am,6.814,6.446,0.0,6.814,-21.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1987cd358515,train,ኮሚሽነሩ ጳጉሜ 5 የነገው ቀን አከባበር ላይ በአሶሳ ከተማ የተገነባውን ቤጉ የመሶብ አገልግሎት መስጫ ማዕከል መርቀው ከፍተዋል።,spk_2da4a54cc287,am,11.053,8.407,0.834,11.053,-25.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_25187e05a3af,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር እስከ ጥር 19 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_2da4a54cc287,am,7.413,6.394,0.617,7.413,-26.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0925b4df1aa5,train,በመድረኩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የዓለም አቀፉ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዳይሬክተር ጀነራል ራፋኤል ግሮሲ፣ ሚኒስትሮች፣ አምባሳደሮች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮችና የተለያዩ ባለድርሻ  አካላት ታድመዋል።,spk_2da4a54cc287,am,13.534,12.349,0.558,13.534,-27.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_12dfc1b6d07e,train,ከምሽቱ 2 ሰዓት ከ30 ላይ ቶተንሃም ሆትስፐርስ ከሊቨርፑል እና ሊድስ ዩናይትድ ከክሪስታል ፓላስ ምሽት አምስት ላይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_2da4a54cc287,am,9.893,6.493,0.394,9.893,-24.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0a5a21b4ec13,train,በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ያለው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ ዘጠነኛ ቀኑን ይዟል።,spk_2da4a54cc287,am,7.894,5.868,0.818,7.894,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3f8e9bf0e63b,train,የሊቲየም ዋጋም አይቀመሴ እየሆነ መምጣቱን ተከትሎ የቻይና እና አሜሪካ ዓይነተኛ የንግድ ፉክክር ስበት እየሆነ መጥቷል።,spk_2da4a54cc287,am,8.454,6.879,0.506,8.454,-21.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9f4f191de8b7,train,የስፔን እግር ኳስ ማህበር እ.አ.አ በ2020 ባደረገው ማስተካከያ የስፔን የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ በስፔን ላሊጋ እና በስፔን ጥሎ ማለፍ ዋንጫ በተመሳሳይ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃን የያዙ ክለቦች እንዲሳተፉ ተደርጓል።,spk_2da4a54cc287,am,16.373,13.43,0.422,16.373,-26.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4ab524226fe6,train,የግብጹ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚ ሽኩሪ ትላንት ለሀገሪቱ ፓርላማ የአፍሪካ ጉዳዮች ኮሚቴ በሰጡት ማብራሪያ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የውኃ ሙሌት ግብጽን አይጎዳትም ሲሉ ተናግረዋል።,spk_2da4a54cc287,am,15.973,11.523,0.526,15.973,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_acbaa2ff73b3,train,ከዚህ ቀደም ባደረጓቸው ስምንት ጨዋታዎች ባርሴሎና አራት ጊዜ ሲያሸንፍ አትሌቲኮ ቢልባኦ ሶስት ጊዜ ድል ቀንቶታል። አንድ ጊዜ አቻ ወጥተዋል።,spk_2da4a54cc287,am,8.014,6.621,0.504,8.014,-25.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_32a28c50cc4c,train,ታጥበው በድጋሚ አገልግሎት ላይ የሚውሉ ጭንብሎችን እንዲጠቀሙ አጥኚዎች አጽእኖት ሰጥተው መክረዋል።,spk_2da4a54cc287,am,7.333,6.183,0.722,7.333,-22.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_89f78edb26c9,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የታዳጊዎች ምዘናና የባህል ስፖርት ውድድር ፌስቲቫል ዛሬ በዲላ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።,spk_2da4a54cc287,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-25.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_84c76ed8d309,train,ስፖርት ከውድድርነት አልፎ የቱሪዝም ዘርፉን የሚያነቃቃ ትልቅ መሳሪያ መሆኑን ያነሱት አቶ ፋንታሁን፣ የባህል ስፖርቶችና የባህል ፌስቲቫል በህዝቦች መካከል አንድነትን፣ አብሮነትንና የእርስ በእርስ ግንኙነትን የሚያጠናክሩ ናቸው ብለዋል።,spk_2da4a54cc287,am,14.893,13.282,0.703,14.893,-25.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_356711e96e4f,train,ጥር 6/2013 በእንግሊዝ ዋና ዋና መንገዶች የሚገኙ የመድሃኒት መሸጫ ሱቆች የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት ቅድሚያ ለሚሰጣቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ዛሬ መሰጠት ሊጀምሩ መሆኑ ተገለጸ::,spk_2da4a54cc287,am,12.454,11.156,0.914,12.454,-27.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f03c500d9f7c,train,የፌዴራል ኢንተርፕሪነርሽፕ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ሀሰን ሁሴን(ዶ/ር) እንዳሉት የፐብሊክ ኢንተርፕርነርሽፕ እና ኢኖቬሽን ስነ-ምህዳር ግንባታ ላይ ለአመራሩ የሚሰጠው ስልጠና የክልሉን ሁለንተናዊ ዕድገት ለማፋጠን የሚያግዝ ነው።,spk_2da4a54cc287,am,15.893,14.354,0.345,15.893,-27.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5e62e19bfba3,train,ምሽት 2 ሰዓት ከ45 ላይ ባየር ሙኒክ ከስፖርቲንግ ሊዝበን በአሊያንዝ አሬና ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_2da4a54cc287,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-25.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c9d143fa2a21,train,በስልጠናው እያገኘ ያለው ዲጂታል እውቀት በቀጣይነት ከመደበኛ ትምህርቱ ጎን ለጎን በቴክኖሎጂ ራሱን እያሳደገ ለመምጣት መነሳሳት እንደፈጠረበት ተናግሯል።,spk_2da4a54cc287,am,13.854,11.259,0.549,13.854,-25.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_fb081512b009,train,መጥፎ የውድድር ዓመት እያሳለፈ የሚገኘው ዎልቭስ በሊጉ የመጀመሪያ ድሉን ለማስመዝገብ ይጫወታል።,spk_2da4a54cc287,am,5.973,4.869,1.104,5.973,-23.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_24ede0f290d2,train,በኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የስራ ድርጅት ዋና የቴክኒክ አማካሪ አንቶኒ አይንታ ኢትዮጵያ ለራሷ ብቻ ሳይሆን ለጎረቤት አገሮችም አቅም መሆን የሚችል ብቁ የሰው ሃይል አላት ብለዋል።,spk_2da4a54cc287,am,12.493,10.451,0.445,12.493,-27.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3f6acb0d5ab7,train,የቺቲን-ዚንክ ባትሪዎች ከ400 ሰዓታት በላይ ጥቅም ላይ ከዋሉ በኋላም ከ99 በመቶ በላይ ያለምንም እንከን አገልግሎት የመስጠት አቅም እንዳለው ጥናቱ አረጋግጧል።,spk_2da4a54cc287,am,11.053,10.064,0.556,11.053,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a717ae257582,train,ነገር ግን በቅርቡ በትግራይ ክልል አሸባሪው የህወሓት ቡድን በስደተኞች ላይ አደጋ በመፍጠሩ ወደ አዲስ አበባ መምጣታቸውን ገልጸዋል።የኩናማ ስደተኛ ነኝ ያሉት አቶ ዲግላል እንድሪያስም ግጭት ሲቀሰቀስ በሽመልባ ካምፓ የነበረው ስደተኛ ለከፋ ስቃይ፣ እንግልትና ድብደባ መዳረጉንና ጥቂት የማይባሉም ሕይወታቸውን ማጣታቸውን ተናግረዋል።,spk_2da4a54cc287,am,24.773,19.881,1.075,24.773,-24.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a71cec77bddb,train,በደሴ ከተማ በተያዘው ወር የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ለመጀመር የሚያስችል ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ።,spk_2da4a54cc287,am,10.094,8.329,0.771,10.094,-25.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8396e2326f79,train,ክልሉን የሰላም፣ የመቻቻልና የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ ከተለመደው አሰራር በመውጣት በፈጠራና በፍጥነት የታከለ የኢንተርፕርነርሽፕ እና ኢኖቬሽን ስነ-ምህዳር ለመፍጠር እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_2da4a54cc287,am,13.053,11.306,1.145,13.053,-26.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6625fbc6d64c,train,ይህ ሪፖርት እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ የሞተ ሰው ስለመኖሩ ያልተገለጸ ሲሆን በአደጋው ግን ከ140 በላይ ሰዎች ላይ ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን ቲ አር ቲ ዘግቧል።,spk_2da4a54cc287,am,12.254,11.022,0.0,12.254,-21.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9930b27d97e7,train,"""የአፍና የፊት መሸፈኛ ጭንብሎችን በመጠቀም ራስን ሙሉ በሙሉ ከኮሮናቫይረስ መከላከል አይችልም፣ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ፣ እጅን በሳሙናና በውሃ በደንብ መታጠብና ሌሎች በጤና ባለሙያዎች የሚመከሩ ጥንቃቄዎችን ማድረግ ስርጭቱን ለመቀነስ ይረዳል"" ሲሉም አጥኚዎቹ መምከራቸውን ነው ዘገባው ያስረዳው ።",spk_2da4a54cc287,am,17.573,15.99,0.0,17.573,-22.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_eda57aebf19e,train,መደበኛ ትምህርት ቤቶች ዝግ በመሆናቸው ወጣቶች የእረፍት ጊዜያቸውን የኮደርስ ስልጠና በመውሰድ ራሳቸውን ለማብቃት እንዲጠቀሙበትም መክራለች።,spk_2da4a54cc287,am,11.254,9.607,0.617,11.254,-25.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8767cabfe3e8,train,ካይራት አልማቲ ከኦሎምፒያክስ ከምሽቱ 12 ሰዓት ከ30 ላይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_2da4a54cc287,am,6.854,5.284,0.606,6.854,-27.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6e0d8fb88299,train,በሰሜናዊ ምስራቅ ጃፓን የተከሰተው ርዕደ መሬት ከፍተኛ የሆነ የመሬት መንሸራተት አስከትሏል።,spk_2da4a54cc287,am,7.373,6.524,0.0,7.373,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ebb1e62adaae,train,ፕሬዚደንት ባይደን እነዚህን ግቦች እውን ለማድረግ አሜሪካ ከአፍሪካ ኅብረት ጋር አጋርነቷን በማጠናከር ውጤታማ ሥራ ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኗን አረጋግጠዋል።,spk_2da4a54cc287,am,10.014,9.08,0.427,10.014,-23.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d91858bdc5ad,train,ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባው በማብራሪያቸውም በከተማ አስተዳደሩ የህዝብን አገልግሎት አሰጣጥ ፈጣን፣ ቀልጣፋና ተጠያቂነት ያለበት ለማድረግ የተቀናጀ ጥረት በመደረግ ላይ መሆኑን አንስተዋል።,spk_2da4a54cc287,am,15.493,12.944,0.79,15.493,-25.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6ec0b678ae5b,train,ወደ ትግራይ ሊጓጓዝ የተጫነን የእርዳታ እህል የያዙ 170 ከባድ ተሽከርካሪዎች በአሸባሪው ህወሓት አማካኝነት ጉዟቸው ተገትቶ መቆሙን የትራንስፖርት ሚኒስር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ትላንት አስታውቀዋል።,spk_2da4a54cc287,am,13.094,11.587,0.315,13.094,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0fd0ff8181c4,train,ኤፓክ መምረጥ የሚችሉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በምርጫው ቀን ድምጻቸውን እንዲሰጡ ጥሪ አቅርቧል።,spk_2da4a54cc287,am,8.293,6.081,1.095,8.293,-21.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4df81597e42b,train,ከየተቋማቱ ባለሙያዎች ተመድበው አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውንም አንስተዋል።,spk_2da4a54cc287,am,10.213,5.452,4.386,10.213,-24.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c76193d7a441,train,በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የስድስተኛ ጨዋታ መርሃ ግብር ዛሬ ይጀመራል።,spk_2da4a54cc287,am,5.734,4.26,0.414,5.734,-24.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_62e8aa68b60b,train,ፕሬዚዳንት ዢ ጂን ፒንግ የኮቪድ-19ን ክትባት ለሁሉም አገራት ለማዳረስ አገራቸው ቃል መግባቷንም አረጋግጠዋል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,10.493,8.205,0.845,10.493,-29.5,male,18-24,other,16000,4,0 clip_0e4e64f72236,train,በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ  መኪዩ መሐመድ ጨምሮ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሜቴ ስራ አስፈጻሚ ቦርድ አባላት፣ የብሔራዊ ፌዴራሽን ፕሬዚዳንቶች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_2da4a54cc287,am,14.493,12.845,0.0,14.493,-25.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8712294875f2,train,በጨዋታዎቹ ላይ 11 ግቦችን ከመረብ ሲያሳርፍ 21 ጎሎችን አስተናግዷል። አዳማ ከተማ በ15 ነጥብ ስምንተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_2da4a54cc287,am,9.094,8.294,0.0,9.094,-23.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_75ed5333b310,train,በውድድሩ ላይ በክልሉ ከሚገኙ 12 የዞንና ሶስት ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ታዳጊ ስፖርተኞች የሚሳተፉ ሲሆን በተለይ በእግር ኳስ ረገድ ክልሉን ወክለው በሃገር ደረጃ የሚሳተፉ 33 ታዳጊዎች ምልመላ እንደሚከናወን አንስተዋል።,spk_2da4a54cc287,am,14.414,12.383,0.711,14.414,-26.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7d2e5186585a,train,በመድረኩ ማጠቃለያ ለይ የተገኙት የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ፋንታሁን ብላቴ፣ ስፖርታዊ ውድድሩ ለክልልና ለሀገር የሚበቁ ታዳጊ ስፖርተኞች የተለዩበት እንደሆነ ገልፀዋል።,spk_2da4a54cc287,am,12.973,10.596,0.756,12.973,-24.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7a165e7401c7,train,በአራተኛው የአፍሪካ ወጣቶች ሻምፒዮና 54 ሀገራት በ33 የስፖርት አይነቶች ይሳተፋሉ።,spk_2da4a54cc287,am,6.973,5.804,1.17,6.973,-23.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_01b48184ff56,train,የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል የተለያዩ የፊት መሸፈኛ ጭንብሎች ጥቅም ላይ ውለዋል።,spk_2da4a54cc287,am,5.854,5.432,0.0,5.854,-21.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_aba9bf8a2e72,train,ማዕከሉ የዲጂታል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የተለያዩ የመንግስት አገልግሎቶችን በማጣመር በአንድ ጣራ ስር  የሚሰጥበት መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_2da4a54cc287,am,12.694,10.755,0.42,12.694,-29.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_24ed105b4ebd,train,ለተከታታይ ስድስት ቀናት በቦንጋ ከተማ ሲካሄድ የቆየው 5ኛው ክልል አቀፍ የባህል ስፖርቶች ፌስቲቫልና ልዩ ልዩ ስፖርታዊ ውድድር ተጠናቋል።,spk_2da4a54cc287,am,12.174,9.263,0.834,12.174,-24.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_72a79accfc06,train,ዓለም እንደ ሚቴን ጋዝ እና የድንጋይ ከሰል ከመሳሰሉ በካይ የኃይል ምንጮች ከብክለት ወደ ጸዱ ምንጮች በምታደርገው ሽሽግር የቺተን ዓይነት ሰፊና በቀላሉ የሚገን እንዲሁም ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ ባትሪዎች ያስፈልጋታል።,spk_2da4a54cc287,am,21.773,16.465,1.33,21.773,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5ea666edca87,train,አርባምንጭ ከተማ በሊጉ እስከ አሁን ምንም ጨዋታ ያላሸነፈ ብቸኛው ቡድን ነው። በስምንት ጨዋታዎች ሲሸነፍ በተመሳሳይ ስምንት ጊዜ አቻ ወጥቷል። አምስት ግቦችን ሲያገባ 17 ጎሎች ተቆጥረውበታል።,spk_2da4a54cc287,am,12.733,11.517,0.388,12.733,-26.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a3373139fadf,train,ይህም የተቋምን የመፈጸም አቅም በማጎልበትና የአሰራር ስርዓትን ቀልጣፋ በማድረግ ህዝቡ የተሻለ አገልግሎት እንዲያገኝ ያስችላል ብለዋል።,spk_2da4a54cc287,am,12.293,9.909,0.921,12.293,-26.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b563678581c3,train,በትግራይ ክልል በሚገኙ ኤርትራውያን ስደተኞች ላይ በህወሃት ታጣቂዎች እየደረሰባቸው ያለው ጥቃት     እና  ማስፈራራት እንዲቆም የአሜሪካ መንግሥት አሳሰበ።,spk_2da4a54cc287,am,9.893,8.46,0.0,9.893,-22.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_804df2ea9a38,train,የጨረር ህክምና በጥንቃቄ እና በኃላፊነት ጥቅም ላይ መዋሉን ለማረጋገጥ ጠንካራ የቁጥጥር ስርዓት መዘርጋቱን አመላክተዋል።,spk_2da4a54cc287,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-28.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_89f5495bb36d,train,በዚህም ከአስራ አምስት በላይ ለሆኑ የአፍሪካ ሀገራት ባለሙያዎች ስልጠና እየሰጠ መሆኑን አንስተው በዚህም እስካሁን ከተለያዩ ሀገራት ለመጡ 218 ባለሙያዎች በተለይ በከርሰ ምድር የውኃ ቁፋሮ ዙሪያ ልዩ ስልጠና መስጠቱን ገልጸዋል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,14.774,13.309,0.0,14.774,-27.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_612e535725c5,train,ኢንስቲትዩቱ በውኃ ቴክኖሎጂ ዘርፍ ከሀገር አልፎ ቀጣናዊ አቅምን ለመገንባት እየሰራ መሆኑንም ነው ዋና ዳይሬክተሩ ጨምረው የተናገሩት፡፡,spk_2da4a54cc287,am,9.094,8.556,0.538,9.094,-25.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_df3096182ca4,train,ሲዳማ ቡና በሊጉ ባደረጋቸው ዘጠኝ ጨዋታዎች ስድስት ጊዜ ሲያሸንፍ አንድ ጊዜ ሽንፈት አስተናግዷል። በሁለት ጨዋታዎች ደግሞ አቻ ተለያይቷል። 12 ግቦችን በጨዋታዎቹ ላይ ሲያስቆጥር አራት ግቦችን አስተናግዷል።,spk_2da4a54cc287,am,13.254,11.729,0.312,13.254,-24.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_dbd53d205c41,train,ውድድሩ ከታህሳስ 1 እስከ ታህሳስ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።,spk_2da4a54cc287,am,6.413,4.46,0.426,6.413,-24.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_012ee8ba4c9a,train,ፈረንሳይ የልማት አጋሮቿን በማስተባበር ድጋፍ እንደምታሰባስብ እና በኢትዮጵያ በሁሉም አካባቢዎች ለጉዳት የተጋለጡ ዜጎችን ለመደገፍ ቁርጠኛ እንደሆነችም ተገልጿል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,10.813,9.565,0.482,10.813,-23.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ad363d262673,train,ቦትስዋና በአንድ ነጥብ የመጨረሻውን አራተኛ ደረጃ በመያዝ ከውድድሩ ተሰናብታለች።,spk_2da4a54cc287,am,5.534,5.534,0.0,5.534,-25.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_816e4cd2eb81,train,በመሆኑም የአገልግሎት አሰጣጥን ይበልጥ የተቀላጠፈ ለማድረግ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ወሳኝ መሆኑን በማንሳት አገልግሎቱን ለማስጀመር የሚያስችል ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_2da4a54cc287,am,14.493,12.214,0.51,14.493,-26.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a8617bf32cf2,train,የ16 ጊዜ የሊጉ አሸናፊ ቅዱስ ጊዮርጊስ በሊጉ ካደረጋቸው ዘጠኝ ጨዋታዎች መካከል አምስቱን ሲያሸንፍ አራት ጊዜ ተሸንፏል። ሰባት ግቦችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ አምስት ግቦች ተቆጥሮበታል።,spk_2da4a54cc287,am,12.053,10.472,0.589,12.053,-24.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3d3385930deb,train,ቺቲን ከዚንክ ጋር ሲዋሃድ ደግሞ የተሻለ የባትሪ ኃይል ማስገኘት እንደቻለ ነው ተመራማሪዎች የገለጹት፡፡,spk_2da4a54cc287,am,8.694,5.858,0.792,8.694,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0b1ec935c4b4,train,በተጨማሪም ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በብዛት የሚኖሩባቸው አካባቢዎችን ታሳቢ በማድረግ በ21 ግዛቶች ብሔራዊ የምርጫ ኮሚቴዎች ተቋቁመው ሲሰሩ ቆይተዋል።,spk_2da4a54cc287,am,11.854,10.259,0.622,11.854,-22.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f3f5ef0c9790,train,ሁለቱ ክለቦች በፕሪሚየር ሊጉ ሲገናኙ የአሁኑ ለ21ኛ ጊዜ ነው።,spk_2da4a54cc287,am,4.854,3.677,0.756,4.854,-22.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7b320ac943d5,train,ስደተኞቹ በአዲስ አበባ ለሶስት ወራት የሚኖሩበት ፈቃድ እንዲሰጣቸውና የተለያዩ ድጋፎች ማግኘት የሚያስችሏቸው ቅድመ ሁኔታዎች እየተመቻቹላቸው መሆኑንም ገልጿል።,spk_2da4a54cc287,am,12.493,10.175,0.757,12.493,-24.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0b1e396c4705,train,የውጪ እና የሀገር ውስጥ የክፍያ ካርዶችን እንደሚቀበልና የሂሳብ ስራን ቀላል እንደሚያደርግም አስታውቀዋል።,spk_2da4a54cc287,am,8.893,6.548,0.941,8.893,-24.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0a2a56e51ed4,train,በዚህም ከአፍሪካ ኅብረት የበሽታ መከላከል ማዕከል ሲ.ዲ.ሲ ጋር በመሆን የጤና ደህንነትን ለማረጋገጥ አሜሪካ በጋራ እንደምትሰራ ገልጸዋል።,spk_2da4a54cc287,am,10.094,8.45,0.633,10.094,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_804d69c849ac,train,በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የደሴ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ ዋና ሥራ አስኪያጅ ቃሲም አበራ፤ የሕብረተሰቡን የልማትና የአገልግሎት ፍላጎቶች መሰረት ያደረጉ ተግባራት በልዩ ትኩረት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2da4a54cc287,am,16.654,14.255,0.622,16.654,-26.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c9fbcb9156cd,train,አሜሪካ ዓለም አቀፍና አህጉራዊ በሆኑ አጀንዳዎች ከአፍሪካ ጋር በጋራ ለመሥራት ቁርጠኛ መሆኗን አዲሱ የአገሪቷ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ተናገሩ።,spk_2da4a54cc287,am,10.614,9.297,0.619,10.614,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_45701b7718b2,train,የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ተቋሙ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያ አጐራባች ህዝቦች መሀከል በጤና፣ በግብርናና በሌሎችም መስኮች መደጋገፍ እንዲኖር በማድረግ ክፍለ አህጉራዊ የኢኮኖሚ ውህደት እንዲኖር ይሰራል ብለዋል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,13.813,12.356,0.0,13.813,-25.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5519825998c8,train,የማይፀምሪ ስደተኞች መጠለያ ጣቢያ አስተባባሪ አቶ ስንታየሁ በሪሁን ባለፈው ሳምንት  በትግራይ በሚገኙ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ስደተኞች እየተገደሉ፣ እየተደፈሩና ንብረታቸው እየተዘረፈ መሆኑን ለማስተባባሪያው መረጃ መድረሱን ገልጸዋል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,23.854,19.243,1.105,23.854,-23.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_be8dde635e16,train,መንግስት በክልሉ ለሚካሄደው የእርሻ ስራ አርሶ አደሮች በነጻነት እንዲያከናዉኑ የተናጠል የተኩስ አቁም መደረጉ እና የሰብዓዊ እርዳታ ለማቅረብ የበረራ አገልግሎት መፈቀዱ የሚበረታታ መሆኑን ጉቴሬዝ ተናግረዋል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,13.573,12.01,0.373,13.573,-25.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9abe04ac52cd,train,የልማት አጋሮች እና መንግስታት ከፈንድ ባሻገር የዓለም ጤና ውጤት ፈጣሪዎች በመሆን  የትብብር አድማሳቸውን ከፍ እንዲያደርጉም ጥሪ አቅርበዋል።,spk_2da4a54cc287,am,11.534,8.364,0.436,11.534,-27.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1b65bda592d4,train,ከ41 ሚሊየን ዶላር በላይ ግምት ያለውና ከከሰል ጋር ተመሳስሎ አውሮፓ እንዲገባ የተዘጋጀው ኮኬይን የተባለ አደንዛዥ እጽ መያዙን የአየርላንድና ሆላንድ ደህንነት ባለስልጣናት ይፋ አድርገዋል።,spk_2da4a54cc287,am,13.653,11.12,0.754,13.653,-23.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ae1cacc9241f,train,የዘርፉ ባለሙያዎች ተጨማሪ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ እንደሚከሰት በማስጠንቀቃቸው የኮሮና ቫይረስ መከላከያ እርምጃዎች አካል በሆኑ ድንኳኖች በተተከሉባቸው የመቆያ ማዕከላት ብዙ ነዋሪዎች እንደሚገኙ በመረጃው ተገልጿል።,spk_2da4a54cc287,am,19.334,16.148,0.53,19.334,-22.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9fd1f9108d9d,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ 10ኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ዌስትሃም ዩናይትድ በ13 ነጥብ ስምንተኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_2da4a54cc287,am,8.293,6.872,0.418,8.293,-23.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a61abd665ad5,train,አዲሱ የሩስያ የገንዘብ መልዕክት መገበያያ ስርዓት በገንዘብ ተቋማት መካከል ገንዘብ ነክ የመልዕክት ልውውጥ ስዊፍት የሚሰጠውን አቻ አገልግሎት እንደሚሰጥም ተገልጿል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,16.773,11.862,0.876,16.773,-22.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_28ebd64316ec,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሲካሄድ የቆየው ስፖርታዊ ውድድር አቅም ያላቸው ታዳጊ ስፖርተኞች የተለዩበት መሆኑን የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ገለጸ።,spk_2da4a54cc287,am,11.653,9.744,0.882,11.653,-24.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5687cd96428c,train,በውድድር ዓመቱ ካካሄዳቸው 15 ጨዋታዎች መካከል ስድስቱን ያሸነፈው ፋሲል ከነማ በበኩሉ አንድ ጊዜ ሽንፈት አጋጥሞታል። በስምንት ጨዋታዎች ነጥብ ጥሏል። 10 ግቦችን በ15ቱ ጨዋታ ላይ ሲያስቆጥር አምስት ግቦችን አስተናግዷል።,spk_2da4a54cc287,am,17.854,14.757,0.441,17.854,-25.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9fd0ea6fcb26,train,ዚምባብዌ፣ ናሚቢያ፣ ጋና፣ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ እና ማሊን ጨምሮ በአፍሪካ በብዛት የሊቲየም ክምችት የተገኘ ሲሆን ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፓብሊክ ደግሞ ቀዳሚ አምራች አገር ናት።,spk_2da4a54cc287,am,14.694,11.855,1.053,14.694,-22.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b4e891930be9,train,የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ፕሮግራም ዋና ዓላማ በዘርፉ ልዩ ተሰጥዖ ያላቸውን ታዳጊዎችና ወጣቶች ክህሎት በማሳደግ እና በዘርፉ ለሀገር የበኩላቸውን እንዲያበረክቱ ለማስቻል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_2da4a54cc287,am,14.174,12.797,0.432,14.174,-25.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8988264a4077,train,በክልሉ ‘ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ማድረግ' በሚል መሪ ሃሳብ ጳጉሜን 5 “የነገው ቀን” በፓናል ውይይት ተከብሯል።,spk_2da4a54cc287,am,8.133,6.674,0.0,8.133,-26.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f38c2ecf5a83,train,በአገሪቷ ኢኮኖሚና በበጀት ፖሊሲ ኃላፊ ሚኒስትር የሆኑት ያሱቶሺ ኒሺሙራ ጉዳት ለደረሰባቸው ሀዘናቸውን ገልጸው፤ “መንግስት ድጋፍ ለማድረግ የተቻለውን ሁሉ ማድረጉን ይቀጥላል” ማለታቸውን መረጃው አስታውሷል።,spk_2da4a54cc287,am,18.893,15.167,0.0,18.893,-22.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5e395f77f1f0,train,ለአሜሪካ ህግ አውጪ ምክር ቤት (ኮንግረስ) 435 መቀመጫዎችና ከአስፈጻሚው (ከሴኔቱ) 100 መቀመጫዎች ውስጥ 34ቱ (አንድ ሶስተኛው) ለምርጫ ይቀርባሉ።,spk_2da4a54cc287,am,12.774,9.618,1.002,12.774,-22.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ce758b20db7a,train,ድጋፍ የተሰጣቸው እጩዎች ቢመረጡ በአሜሪካ ሕግ አውጪ ምክር ቤቶች የኢትዮጵያ ደጋፊ ስብስብን (ኮከስ) ለማጠናከር ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጿል።,spk_2da4a54cc287,am,12.014,9.241,0.442,12.014,-21.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3b594f67aea4,train,ኢንተር ሚላን ሊቨርፑልን ምሽት አምስት ላይ በጁሴፔ ሚኤዛ ስታዲየም የሚያስተናግድበት ጨዋታ ተጠባቂ ነው።,spk_2da4a54cc287,am,7.534,6.249,0.823,7.534,-25.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_667cb6883746,train,ከቀኑ 7 ሰዓት ሀዲያ ሆሳዕና ከወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ በአዲስ አበባ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_2da4a54cc287,am,5.333,4.718,0.303,5.333,-26.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_11cb6b9c1905,train,በተለይ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደገፈ የአገልግሎት አሰጣጥ ስራዎች በተለያዩ ሴክተር ተቋማት እየተከናወኑ ስለመሆኑም አንስተዋል።,spk_2da4a54cc287,am,9.053,8.171,0.364,9.053,-28.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ebd18453526e,train,ለጋሾች እና ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች በትግራይ፤ በአማራ እና በአፋር ክልሎች በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሚያደርጉትን ድጋፍ በእጥፍ እንዲያሳድጉም ሊቀመንበሩ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_2da4a54cc287,am,12.293,11.09,0.892,12.293,-21.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f140710be744,train,አህጉሪቱን በንግድና አገልግሎት ለማስተሳሰር ከተያዘው ራዕይ ጎን ለጎን በሰለጠነ የሰው ሃይል የወጣቶችን እውቀት በመጠቀም በስራ ፈጠራ ማስተሳሰር እንደሚቻል ጨምረዋል።,spk_2da4a54cc287,am,14.053,10.886,1.136,14.053,-27.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_bdb502ec2117,train,አንድ ተስተካካይ ጨዋታ ያለው ሀዲያ ሆሳዕና በ20 ነጥብ 11ኛ ደረጃን ይዟል። ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ በ13 ነጥብ 19ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_2da4a54cc287,am,12.373,12.373,0.0,12.373,-25.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a710761d7206,train,አገራት የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር የእንቅስቃሴ ገደቦችን እያጠናከሩ እና እያስፋፉ እንደሚገኝ የአልጄዚራ ዘገባ አመልክቷል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,7.614,6.559,1.054,7.614,-24.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_428fa259ddc1,train,በአሸባሪው ቡድን በየቀኑ የሚፈጸሙ በአሰቃቂ  ታሪኮች የተሞሉ  አሳማኝ ማስረጃዎችን እንደሚቀበል የገለጸው፤ ኮሚሽኑ ሰሞኑን በማይ አይኒ ካምፕ አንድ ስደተኛ በህወሃት ታጣቂዎች የተገደለ ሲሆን ግድያው ከ15ቀናት ወዲህ የተደረገ ሌላኛው ጥቃት  መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን  ባወጣው መረጃ  ይፋ አድርጓል።,spk_2da4a54cc287,am,26.654,19.628,1.772,26.654,-21.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_25da27a706c7,train,አደጋው ከተከሰተ በኋላ ከፍተኛ የመሬት መንቀጥቀጥ የተሰማ ሲሆን የኤሌክትሪክ መስመሮች በመጎዳታቸው በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የኃይል መቆራረጥ ችግር አጋጥሟቸዋል ተብሏል።,spk_2da4a54cc287,am,11.373,9.409,0.723,11.373,-22.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e27a59d8d338,train,የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን መሪ  አቶ ገዛኸኝ ወልዴ የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታ ውድድር ላይ የሚሳተፉ ስፖርተኞች በቅርቡ በተካሄደው ሁለተኛው የኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ጨዋታዎች ላይ ባስመዘገቡት ውጤት የተመረጡ ናቸው ብለዋል።,spk_2da4a54cc287,am,14.014,11.071,0.704,14.014,-24.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_2bf41e22ba4f,train,ረፋድ ላይ በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ከአምላክነሽ ሃንቆ በ23ኛው ደቂቃ የማሸነፊያውን ጎል አስቆጥራለች።,spk_2da4a54cc287,am,11.373,7.244,0.902,11.373,-23.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_fd1fc99596fd,train,በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደቡባዊ ሪጅን ምክትል ፕሬዚዳንት ፍፁም አላሎ በበኩላቸው፤ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ትግበራ የፋይናንስ ተቋማትን ከዲጂታል ቴክኖሎጂ ጋር በማስተሳሰር ጤናማ የፋይናንስ አሠራር እንዲጠናከር ማድረጉን አስታውቀዋል።,spk_2da4a54cc287,am,18.253,14.211,0.304,18.253,-25.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e946334686d0,train,የጤና ሙያተኞችም ቢሆኑ ከጥጥ የተሰሩና ተደረራቢ ጨርቅ ያላቸውን ጭንብሎች እንዲጠቀሙ ነው አጥኚዎቹ የገለጹት።,spk_2da4a54cc287,am,8.414,6.888,0.545,8.414,-22.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ec4b37da4170,train,በሚኒሶማ ፉኩሺማ ከተማ ውስጥ የመደብሮች ሠራተኛ ዩኪ ዋታናቤ “በአነስተኛ መንቀጥቀጥ ተጀምሮ በድንገት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደረሰ” በማለት ለአሳሂ ጋዜጣ ገልፀዋል፡፡,spk_2da4a54cc287,am,18.694,12.17,0.814,18.694,-22.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_dd8ca018be02,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በዚሁ ወቅት፥ የዓለም የጤና አውድ እየተቀየረ መሆኑን ጠቅሰው ኢትዮጵያም ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን ታሳቢ ያደረገ የጤና ስርዓት እየገነባች ነው ብለዋል።,spk_2da4a54cc287,am,10.733,10.038,0.334,10.733,-28.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c2ec49f6319e,train,መቻል በውድድር ዓመቱ ዘጠኝ ጨዋታዎችን አድርጎ በሶስቱ ሲያሸንፍ አንድ ጊዜ ተሸንፏል። አምስት ጊዜ ደግሞ አቻ ወጥቷል። 13 ግቦችን ሲያስቆጥር ዘጠኝ ግቦችን አስተናግዷል። ቡድኑ በ16 ነጥብ ሰባተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_2da4a54cc287,am,13.334,11.789,0.547,13.334,-24.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_17e0047489da,train,ውጤቱን ተከትሎ ግብጽ በስድስት ነጥብ አንድ ጨዋታ እየቀራት ወደ ጥሎ ማለፉ የገባች የመጀመሪያዋ ሀገር ሆናለች።,spk_2da4a54cc287,am,8.014,6.069,1.167,8.014,-25.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_2c2798a7ff2d,train,ድሬዳዋ በ12 ነጥብ 13ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_2da4a54cc287,am,3.893,2.558,1.336,3.893,-22.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_312c7ecacde3,train,ይህም አፍሪካውያን ወጣቶች በአገራቸው ሰርተው የመበልጸግ ርዕያቸውን እውን በማድረግ ከስደት እንደሚታደጋቸው ገልጿል።,spk_2da4a54cc287,am,9.573,7.655,0.563,9.573,-27.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f35267e509de,train,የስፔን አሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ የግማሽ የፍጻሜ መርሃ ግብር ዛሬ እና ነገ በሳዑዲ አረቢያ ይካሄዳል።,spk_2da4a54cc287,am,8.454,6.156,0.986,8.454,-24.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_2f81a84dc2a7,train,ኮሮናቫይረስን ለመከላከል ለአንድ ጊዜ ጥቅም ላይ ውለው የሚወገዱ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብሎች በእንስሳት ጤና እና አካካቢ ብክለት ላይ ስጋት ፈጥረዋል።,spk_2da4a54cc287,am,13.094,9.613,0.91,13.094,-21.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5cbec0e584e9,train,በሌሎች መርሃ ግብሮች አትላንታ ከቼልሲ፣ ባርሴሎና ከኢንትራክት ፍራንክፈርት፣ ቶተንሃም ሆትስፐርስ ከስላቪያ ፕራግ፣ ፒኤስቪ አይንድሆቨን ከአትሌቲኮ ማድሪድ፣ ሞናኮ ከጋላታሳራይ እና ዩኒየን ሴይንት ጊሎይስ ከማርሴይ በተመሳሳይ ከምሽቱ አምስት ላይ ይጫወታሉ።,spk_2da4a54cc287,am,17.494,14.544,0.815,17.494,-26.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6e8ce119da51,train,አገልግሎታቸውን ጨርሰው የተጣሉ የፕላስቲክ ቁሳቁሶችን ለማሰባሰብ የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርጉ ምግባረ ሰናይ ድርጅቶችን ከመፈለግ ይልቅ ሙሉ ለሙሉ የንግድ ሃሳብ ማድረጉ ይበልጥ ውጤት ስለሚያስገኝ ኢትዮጵያ ውስጥም መሰራት ቢችል እንደሚያዋጣ የተገገነዘበው ቅዱስ ዘርፉን በሙሉ ትኩረት እየሰራበት መሆኑን ገልጿል።,spk_2da4a54cc287,am,18.453,16.329,0.0,18.453,-26.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_902422d760cc,train,የሚዛን ስፖርት አካዳሚ ስራ አስኪያጅ አቶ ተክሌ ነገሪ በበኩላቸው፤ በ2016 ዓ.ም ከክልሉ ሁሉም ዞኖች አትሌቶችን በመመልመል ወደስራ በመግባት አሁን 38 ታዳጊዎችን በ8 የስፖርት አይነቶች እያሰለጠኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_2da4a54cc287,am,15.454,13.816,0.0,15.454,-25.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b0e579285051,train,በኮከብ ተጫዋቾች ስብስብ የተሞላችው ሴኔጋል የማሸነፍ ቅድሚያ ግምቱን አግኝታለች። አንድም ጨዋታ ሳታሸንፍ ሩብ ፍጻሜ የደረሰችው ማሊ ለተጋጣሚዋ ጠንካራ ፈተና ትሆናለች ተብሎ ይጠበቃል።,spk_2da4a54cc287,am,14.774,11.845,0.99,14.774,-24.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f6eec81c679c,train,ተጋጣሚው ስፖርቲንግ ሊዝበን በ10 ነጥብ ስምንተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_2da4a54cc287,am,4.333,3.92,0.414,4.333,-24.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_820c1d422a7c,train,በወቅቱም እንዳሉት በክልሉ በዲጂታል ቴክኖሎጂ ትግበራ ውጤታማ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ተናግረዋል።,spk_2da4a54cc287,am,9.254,7.917,0.423,9.254,-27.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_be1feb8d05f4,train,በሌላ በኩል በአቻና በሌሎች ገፊ ምክንያቶች ወደ ጎዳና የሚወጡ ህፃናትን ከቤተሰብ ጋር የመቀላቀል ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን አንስተዋል።,spk_7e7499e34378,am,11.653,9.331,0.0,11.653,-21.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0d7b9b151c2,train,የሃይማኖት አባቶች ቀደም ሲል ከመንግስት ጋር በመተጋገዝ  እያደረጉት ያለው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን አንስተው፤ መንግስት እያቀረበ ያለው የሰላም አማራጭ እንዲሳካ እገዛቸውን እንዲያጠናክሩም ጠይቀዋል።,spk_7e7499e34378,am,16.814,13.568,0.0,16.814,-22.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f99e1d9309fe,train,የህፃናት መብትና ደህንነትን ለማስጠበቅ በቅንጅት የተከናወኑ ተግባራት ውጤት ማምጣታቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሂክማ ኬይረዲን ገለፁ።,spk_7e7499e34378,am,13.334,10.737,0.0,13.334,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_93a2541a9fa3,train,በውይይት መድረኩ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ተሾመ ዋለ እንዳመለከቱት፤ መንግስት ሰላምን በማፅናት ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።,spk_7e7499e34378,am,14.813,12.685,1.201,14.813,-21.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a18014a755e,train,በዓሉ ቂምና ቁርሾ ተወግዶ ሰላምና ፍቅር የሚገለጽበት እንዲሁም አብሮነትና አንድነት የሚጠናከርበት ትልቅ አገራዊ እሴት መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_7e7499e34378,am,12.813,10.851,0.0,12.813,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13c6e7e4b6c6,train,በአካባቢው  ሰላምን በዘላቂነት አፅንቶ  ለማስቀጠል   የኃይማኖት አባቶች ሚናቸውን ይበልጥ  ማጠናከር እንዳለባቸው የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ገለጸ።,spk_7e7499e34378,am,12.973,10.256,0.0,12.973,-21.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ebb14e6d4523,train,"ወጣት አስማ ""በምርጫው ሰላማዊነትና ፍትሃዊነት ተደስቻለሁ"" ብላለች።",spk_7e7499e34378,am,7.494,5.31,0.0,7.494,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a556c1e05017,train,የኦሮሞ አባገዳዎች ህብረት አባላት የዘንድሮውን የሆረ ፊንፊኔ እና ሆረ አርሰዲ ኢሬቻ በዓል የተመለከተ የጋራ መግለጫ በሆረ አርሰዲ ሰጥተዋል።,spk_7e7499e34378,am,12.614,10.001,0.0,12.614,-22.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d3bcacb5836,train,የህብረቱ አባል አባገዳዎች በሰጡት መግለጫ የኢሬቻ በዓል የኦሮሞ ህዝብ ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበትና መጪውን ጊዜ በተስፋ የሚቀበልበት ነው ብለዋል።,spk_7e7499e34378,am,12.094,10.532,0.0,12.094,-21.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b40c95f0c0cf,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱም አጠቃላይ ምርመራ፣የጡት ካንሰር ምርመራ፣የማህፀን ጫፍ ቅድመ ካንሰር ምርመራ፣የውስጥ ደዌ፣ የዓይን፣የቆዳ፣የጥርስ፣ የአዕምሮ፣የመለስተኛ ቀዶ ሕክምና፣ የራዲዮሎጂ (ኢሜጂንግ) እና የፊዚዮቴራፒ አገልግሎቶችን ጨምሮ 17 የሕክምና ዓይነቶች እየተሰጡ ነው ብለዋል፡፡,spk_7e7499e34378,am,24.974,18.534,0.0,24.974,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e64780b19b0,train,ከእስልምና ሃይማኖት አባት የሆኑት ሸኽ አህመድ እንድሪስ   ሰላም እንዲሰፍን   ተግዳሮት የሆኑ ክፍተቶች እንዲሞሉ ማድረግ ይጠበቅብናል ብለዋል።እሳቸውም  ሰላም በዘላቂነት ሰፍኖ እንዲቀጥል  የድርሻቸውን እንደሚወጡ  ገልጸዋል።,spk_7e7499e34378,am,17.373,13.958,0.0,17.373,-21.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1df60362b1e7,train,የህፃናትን  እንክብካቤና መብት ጥበቃን ለማረጋገጥ  ያለመ የምክክር መድረክ በአዳማ ተካሄዷል።,spk_7e7499e34378,am,8.813,6.511,0.352,8.813,-21.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb43fa1f32d4,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል ድረስ ሂደቱን ጠብቆ የሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ማስታወቁ ይታወሳል።,spk_7e7499e34378,am,21.093,16.794,0.0,21.093,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_350e0e0dcfe0,train,ለተለያዩ ችግሮች የተጋለጡ ህፃናት ተገቢውን እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየሰሩ መሆኑንም ተናግረዋል ።,spk_7e7499e34378,am,11.053,9.045,0.0,11.053,-21.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f40fb6a32688,train,ልጆቹና መላው ምዕመናን የሚጠበቁትም  ሰላም ሲኖር  መሆኑን በመገንዘብ ስለ ሰላም አስፈላጊነት ሁሌም እንደሚያስተምሩ ተናግረዋል ።,spk_7e7499e34378,am,12.014,8.817,0.967,12.014,-23.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70b51e1f1802,train,የሃይማኖት አባቶች ምዕመኑን በማስተማር በስነ ምግባር እንዲታነጽ ከማስቻል ባሻገር በአካባቢው የሰፈነውን ሰላም በዘላቂነት አፅንቶ ለማስቀጠል ሚናቸውን ይበልጥ ማጠናከር እንዳለባቸው ገልጸዋል።,spk_7e7499e34378,am,16.294,13.146,0.0,16.294,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee53f8268131,train,የሶማሌ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብዱረሺድ አብዱላሂ፣ የሶማሌ ክልል  የመጅሊስ ምርጫ አሳታፊ በሆነ መንገድ እየተካሄደ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7e7499e34378,am,14.573,11.7,0.0,14.573,-21.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4f5ef19f084,train,በበዓሉ ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ፀጋዬ ማሞ እንዳሉት በሀገራችን የሚከበሩ የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓላት እንዲተዋወቁና ቱሪስቶችን በመሳብ የገቢ ምንጭ እንዲሆኑ በጥናት የተደገፈ ስራ እየተሰራ ነው።,spk_7e7499e34378,am,19.253,16.316,0.0,19.253,-21.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4ea3173fa13,train,በቀዳማይ ልጅነት ዘመን ፕሮግራም በጤና፣ በስርዓተ ምግብ፣ በሁለንተናዊ እንክብካቤ፣ በትምህርትና ደህንነታቸው ተጠብቆ እንዲያድጉ በቅንጅት መሰራቱን አንስተዋል።,spk_7e7499e34378,am,13.493,10.6,0.0,13.493,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e3c214ce753,train,በዛሬው እለት በጠዋቱ ክፍለ ጊዜ የምሁራንና ወጣቶች ምርጫ መካሄዱን ገልፀው ከሰዓት ደግሞ የሴቶችና የስራ ማህበራት ምርጫ እንደሚካሄድ አብራርተዋል።,spk_7e7499e34378,am,12.454,10.185,0.0,12.454,-22.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8335d8ce72c5,train,የሁዳ መስጅድ የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ ሙክታር አሕመድ የምርጫው ሂደት የሙስሊሙ ማህበረሰብ ለዘመናት ሲጠይቀው የነበረውን ጥያቄ መልስ የሰጠ ነው ብለዋል።,spk_7e7499e34378,am,12.454,10.519,0.0,12.454,-20.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cbe2c6db01c,train,የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የ2017 ምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ሀጂ ሁሴን ላለምዳ እንዳሉት ምርጫው ግልፅና አሳታፊ በሆነ መንገድ እየተከናወነ ነው።,spk_7e7499e34378,am,14.094,12.0,0.0,14.094,-23.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b103e49e8ec2,train,በክልሉ በሁሉም አካባቢዎች በወጣቶች ዘርፍ የተካሄደው የመጅሊስ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን የሶማሌ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብዱረሺድ አብዱላሂ ገልጸዋል።,spk_7e7499e34378,am,15.653,13.184,0.0,15.653,-21.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f56c217ac57,train,የኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍለው መታከም ለማይችሉ ወገኖች እየሰጠ ባለው የጤና በጎ ፋቃድ አገልግሎት እስከ አሁን ከ100 ሺህ ለሚልቁ ወገኖች መድረሱን አስታወቀ፡፡,spk_7e7499e34378,am,13.053,10.138,0.0,13.053,-24.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac6c2d2619ac,train,በክልሉ በቀጣይ የጊፋታ፣ የጋሞ ዮ ማስቃላ፣ የጎፋ ገዜ ማስቃላ እና በሌሎችም የአደባባይ በዓላት በተከታታይ የሚከበሩ መሆኑን አንስተው ለዚህም ፖሊስ ከሌሎች የጸጥታና የሚመለከታቸው አካላት ጋር የተቀናጀና የተሟላ ዝግጅት መደረጉን ምክትል ኮሚሽነሩ ገልጸዋል።,spk_7e7499e34378,am,24.253,18.737,0.0,24.253,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_377c712f7023,train,በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ጎሮ አንቢያ መስጅድ የምርጫ አስፈፃሚ ኮሚቴ ዋና ፀሐፊ ጀሚላ ሰኢድ ምርጫው ህብረተሰቡ በአቅራቢያው አመራሮቹንና ተወካዮቹን እንዲመርጥ እድል የፈጠረ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7e7499e34378,am,16.573,12.709,1.361,16.573,-20.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_181f2ccb41d7,train,በዞኑ ለማህበረሰቡ በተሰጠው የግንዛቤ ስራ የቋሚ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን አንስተዋል።,spk_7e7499e34378,am,10.334,7.853,0.0,10.334,-21.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51d596545a89,train,በፎረሙ መክፈቻ የተገኙት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር ኢ/ር)፤ በክልሎች ለሚከናወኑ ታላላቅ የውሃ ፕሮጀክቶች ውጤታማነት ሚኒስቴሩ ድጋፍና እገዛዎችን ያደርጋል ብለዋል።,spk_7e7499e34378,am,18.733,14.307,0.0,18.733,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fe9885cd320,train,ዩኒቨርሲቲው ነባር ተማሪዎቹን ተቀብሎ የመማር ማስተማር ሥራውን በማካሄድ ላይ እንደሚገኝም አስታውቋል።,spk_7e7499e34378,am,9.053,7.029,0.0,9.053,-22.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06f612581036,train,"የካፈቾ የዘመን መለወጫ ""ማሽቃሮ""  በቦንጌ ሻምበቶ በባህላዊ ትርኢቶችና ሌሎች ዝግጅቶች ተከብሯል።",spk_7e7499e34378,am,9.573,8.033,0.0,9.573,-21.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f90e94544b0,train,ለአብነትም ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች በመጋለጥ ወደ ጎዳና የወጡ ህፃናት ወደ ቤተሰብ እንዲመለሱ  መደረጉን አንስተዋል።,spk_7e7499e34378,am,10.174,7.885,0.307,10.174,-21.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d035b0d954b4,train,ነሐሴ 9 ቀን 2017 ዓ.ም በዑለማዎች ዘርፍ የተጀመረው ሀገር አቀፍ የመጅሊስ ምርጫ ዛሬም ቀጥሎ የምሁራን፣ የወጣቶች፣ የሴቶችና የሥራ ማህበረሰብ ምርጫ እየተካሄደ ነው።,spk_7e7499e34378,am,16.974,13.295,0.0,16.974,-22.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0a5d0e503c6,train,ይህም በመሆኑ የዘንድሮው ኢሬቻ በዓል በተሻለ መልኩ እንዲከበር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት በቂ ዝግጅት መደረጉን አመልክተዋል።,spk_7e7499e34378,am,10.493,8.742,0.0,10.493,-21.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cda7700ad037,train,"ከነዚህም መካከል የካፈቾ ዘመን መለወጫ በዓል ""ማሽቃሮ"" አንዱ ነው ያሉት አቶ ፀጋዬ፣ በዓሉ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን በማጠናከር ለክልላዊና ሀገራዊ አንድነት የጎላ ፋይዳ እንዳለው ተናግረዋል።",spk_7e7499e34378,am,16.413,13.417,0.0,16.413,-20.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d42be0ce7d2,train,"""ሰላማችንን እንጠብቃለን፤ ልማታችንን እናረጋግጣለን"" በሚል መሪ ሃሳብ የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ከሃይማኖት አባቶች ጋር  ዛሬ የውይይት መድረክ  አካሂዷል።",spk_7e7499e34378,am,12.414,10.337,0.0,12.414,-22.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c79f1f79386e,train,በጎነት መልካም ማኅበራዊ እሴት በመሆኑ በቀጣይ በስፋት ልንቀጥልበት ይገባልም ነው ያሉት፡፡,spk_7e7499e34378,am,8.414,6.15,1.437,8.414,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c1f327e47a7,train,የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የ2017 ምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ አባል ዶክተር ኢብራሂም ሙሉሸዋ በበኩላቸው ምርጫው ሙስሊሙን ማህበረሰብ ባሳተፈ መልኩ እየተካሄደ ነው ብለዋል።,spk_7e7499e34378,am,16.413,13.448,1.333,16.413,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3f4817925d9,train,ህዝባዊ በዓላት እንዲተዋወቁ እና የቱሪዝም ገቢ ምንጭ እንዲሆኑ ቅንጅታዊ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_7e7499e34378,am,12.094,9.352,0.0,12.094,-21.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78e236ff57a9,train,ቀደምት አባቶቻችን በትውልድ ቅብብሎሽ ጠብቀው ያቆዩት እሴቶቻችን የአሁንና የቀጣዩ ትውልድ አርዓያ የሚያደርጋቸውና ተሞክሮ የሚቀሰምባቸው ናቸውም ብለዋል።,spk_7e7499e34378,am,14.573,11.893,0.0,14.573,-21.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4b4c9501b3c,train,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መሰተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ ካፋቾዎች የጥንታዊ ታሪክና የአስተዳደር ስርዓት ባለቤት መሆናቸውን ገልፀው ይህም ዛሬ ላለው ዘመናዊ ስርዓት ጉልህ ሚና መጫወቱን ተናግረዋል።,spk_7e7499e34378,am,18.773,15.866,0.0,18.773,-19.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25cf23efb1cb,train,ሁሉንም ህብረተሰብ ያሳተፈ ተቋም መመስረት በሚያስችል መልኩ ህብረተሰቡ ግልፅ በሆነ አግባብ ድምፁን በመስጠት እየተሳተፈ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_7e7499e34378,am,11.133,9.01,0.0,11.133,-22.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4f187a283df,train,በበዓሉ ላይ ከፌዴራልና ከተለያዩ ክልሎች የመጡ የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል ።,spk_7e7499e34378,am,10.733,8.217,0.0,10.733,-19.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_538abc53ac57,train,የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ለሚመጡ ታጣቂዎች የከተማ አሰተዳደሩ ተቀብሎ  የተሃድሶ ስልጠና እንዲወስዱና አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ በማድረግ በልማት ወገናቸውን እንዲክሱ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_7e7499e34378,am,15.573,12.465,1.403,15.573,-22.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2f463d3405f,train,"የአብሮነት ዕሴት የሆነው ""ማሽቃሮ"" ጠንካራ የስራ ባህልና ለአካባቢ ጥበቃ ልዩ ቦታ የሚሰጥ በመሆኑ ዛሬ ላለው የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ስራ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ጠቅሰው ዕሴቱን ጠብቆ ማቆየት ይገባል ብለዋል ።",spk_7e7499e34378,am,19.253,15.558,1.501,19.253,-20.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c474418360c,train,እንዲሁም በተለያዩ ምክንያቶች ወላጆቻቸውን ያጡ ህጻናትን በአደራ ቤተሰብ እንዲያድጉ እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_7e7499e34378,am,9.973,7.402,0.0,9.973,-21.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_675dcb03a60a,train,በተለያዩ መስጅዶች በመዘዋወር የምርጫውን ሂደት መመልከታቸውን ተናግረው በዚህም መራጩ ግልፅ በሆነ መንገድ እየመረጠ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_7e7499e34378,am,11.213,8.944,0.0,11.213,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82acaa39b497,train,በጉዳት አጥቂዎቹን ያጣው ሊቨርፑል የማጥቃት እንቅስቃሴው ላይ ተጽእኖ አሳድሯል።,spk_637777e69b46,am,4.093,4.093,0.0,4.093,-36.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b5440b3673eb,train,እንዲሁም አጆራ ፏፏቴ፣ ጀፎር፣ ጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ፣ ብርብርሳ ፏፏቴ፣ ጥቅምት 17 ባህላዊ የመድኃት ለቀማ የሚከናወንበት ስፍራ (ሳሞ ኤታ)፣ኦሞ ሰው ሠራሸ ሐይቅ፣ መሪሾ ፌስቲቫል፣ ዘቢሞላ ሀድራ፣ ደቀንሽ ሞላ ፏፏቴ፣ ራጋ ማጋ የግጭት አፈታት ሥርዓት እና ፋቃ ከንፈልቻ ዋሻ በእንግዶች እንዲጎበኙ የተለዩ መስኅቦች መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,24.613,18.72,0.0,24.613,-39.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7f8a290e000f,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል ድረስ ሂደቱን ጠብቆ የሚካሄደው የመጅሊስ የምርጫ ነሐሴ 30/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ አስታውቋል።,spk_637777e69b46,am,9.813,8.926,0.0,9.813,-40.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3a448364daf8,train,በዚህ ረገድ የህብረቱ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጂ ቁልፍ ሚና እንደሚጫዎትም ጠቅሰዋል።,spk_637777e69b46,am,4.053,4.053,0.0,4.053,-32.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1f1b96f106dc,train,ለዚህም ጥረቶቻችንን በማስተሳሰር እና የጋራ ጥቅማችንን ባስጠበቀ መልኩ ርምጃዎችን መውሰድ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,5.574,4.846,0.0,5.574,-40.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c66f7b17d229,train,በግብርና ዘርፍም የቡናና የሌሎች አዝርዕቶች በሽታ የሚለይ ፕሮዳክት መመረቱን በመጠቆም ለዚህም ባለቤትነት መብት መኖሩን አስረድተዋል።,spk_637777e69b46,am,5.894,5.894,0.0,5.894,-34.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_33edb906788b,train,በሌላ በኩል መሶብ የሚባለውን በአንድ ማዕከል ከ100 በላይ አገልግሎቶች የሚሰጠውን ሲስተም የገነባው አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_637777e69b46,am,5.534,5.11,0.0,5.534,-38.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4b734b2f456d,train,ሁለተኛ የወጣው ወጣት አቤኔዘር ተከስተ በበኩሉ በፈጠራ ባዳበረው በማንዋል የሚሰራ የፕላስቲክ ቅርጽ ማውጫ የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ መሆኑን ተናግሯል።,spk_637777e69b46,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-31.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a6cd95bbe59e,train,ሀገርን የሚያሻግሩ ዲጂታል የልማትና የአገልግሎት ኢኒሼቲቮችን ለማሳካት የሳይበር ደህንነትን ማረጋገጥ ዋነኛ የትኩረት ማዕከል መሆን እንዳለበት የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለም ፀሐይ ጳውሎስ ገለፁ።,spk_637777e69b46,am,10.653,9.455,0.0,10.653,-38.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1ecc94784b88,train,በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ በአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የገጠር ዘርፍ አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ `ሀላፊ ዶክተር ድረስ ሳህሉ እና የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ተገኝተዋል።,spk_637777e69b46,am,9.813,9.35,0.0,9.813,-35.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_bb94748795ab,train,በመርሐ ግብሩ ላይ የሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ የክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊዎችና ሌሎች ባለድርሻዎች ተሳትፈዋል፡፡,spk_637777e69b46,am,4.574,4.574,0.0,4.574,-37.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a46405d978e3,train,ዛሬ ርክክብ የተፈጸመባቸው መኖሪያ ቤቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ ተሰርተው መጠናቀቃቸው ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው ጊዜ ጀምሮ የመጨረስ ባህል እያደገ መምጣቱን ማሳያ ናቸው ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,8.653,8.071,0.0,8.653,-41.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_060f6ea9b48d,train,የዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች አገልግሎት ዲን ረዳት ፕሮፈሰር ወንድማገኝ ኩመላ ሁሉንም የተማሪ አገልግሎት መስጫ ክፍሎች ምቹ የማድረግና ግብአት የማሟላት ሥራ መጠናቀቁን ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,7.213,6.894,0.0,7.213,-38.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_fd9b9f2d1d6d,train,ኮሚሽኑ ከተቋቋመ ጀምሮ ከተለያዩ ማህበራት ጋር በመተባበር በርካታ ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_637777e69b46,am,4.293,4.293,0.0,4.293,-37.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_cb3d29d53f27,train,በጤናው ዘርፍ የጡት ካንሰር ልየታ ላይ ትልቅ ውጤት ማምጣት መቻሉን እና ይህም በዓለም አቀፍ ደረጃ በአርቲፊሻል ዐዋቂዎች ዘንድ ተቀባይነት ብሎም የባለቤትነት መብት ያገኘ ሥራ ነው ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,8.774,7.934,0.0,8.774,-40.2,male,18-24,other,16000,4,0 clip_1ffb52442baf,train,በስልጠናው መሰረታዊ የአመራርነት ብቃትና ኮሙኒኬሽን ዙሪያ ከፍተኛ ሴት አመራሮችን ለማብቃት ያለመ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,6.454,6.027,0.0,6.454,-40.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f0d4d7f63de3,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዘውዲቱ መታሠቢያ ሆስፒታል የላቀ የሕክምና ማዕከል የማስፋፊያ ግንባታ መርቀዋል።,spk_637777e69b46,am,5.053,5.053,0.0,5.053,-33.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_193ee4796b43,train,የዕለቱ የመጨረሻ መርሃ ግብር አዲስ አዳጊዎቹ ይርጋጨፌ ቡና እና ሸገር ከተማን ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ ያገናኛል።,spk_637777e69b46,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-40.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_341d055e7ce7,train,"በተቃራኒው ""ያኔ ስንፈልጋችሁ የከዳችሁ ይቅር ብለናችኋል"" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ""ኢትዮጵያን አትካዱ ኢትዮጵያን ክዶ ሃብታም ከመሆን ቢቀር ይሻላል"" ሲሉም መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡",spk_637777e69b46,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-28.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b2b123cfbce0,train,በሽታ ከመከላከል ጎን ለጎን አክሞ የማዳንን ፖሊስ ተግባራዊ መደረጉን ሚኒስትሯ ጠቁመው፤ ለዚህ ስኬትም የጤና ማዕከላትን ማስፋፋት ዓይነተኛ ግብ ነው ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-32.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9e14084d6262,train,በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ተወልደ ተስፋዬ በወቅቱ እንዳሉት፥በክልሉ በሴቶች መሪነት በርካታ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎች ተከናውነዋል።,spk_637777e69b46,am,12.053,10.908,0.0,12.053,-29.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b3a5e6c43fc2,train,ቤቱን ለማደስም ሆነ  በአዲስ መልክ ለመገንባት አቅም በማጣታቸው ተቸግረው እንደነበር አስታውሰው፣  በአሁኑ ወቅት ቤታቸው ደረጃውን ጠብቆ በአዲስ መልክ በመሰራቱ መደሰታቸውን ገልፀዋል።,spk_637777e69b46,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-43.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ea308b0086c3,train,ለቤቶቹ ግንባታና ለተለያዩ ቁሳቁስ ግዢ አምስት ሚሊዮን ብር ወጪ መደረጉንም ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,3.534,3.166,0.0,3.534,-43.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_68bdafadb1a2,train,አስተያየታቸውን የሰጡ ጎብኚዎችም ኢትዮጵያ በሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በሰው ሰራሽ አስተውሎት ባከናወነቻቸው ሥራዎች መደመማቸውን ነው ያነሱት።,spk_637777e69b46,am,7.013,6.573,0.0,7.013,-36.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6453d86d5b1a,train,የተለዩት መዳረሻዎችም፤ ጥያ ዓለም አቀፍ መካነ ቅርስ፣ ምድረ ከብድ አቦ ገዳም፣ የስልጤ ሙዚየም፣ ሀረ ሸይጣን ሐይቅ፣ አርቶ ፍል ውኃ፣ ሴራ ፌስቲቫል፣ መጨፈራ ሐይቅ፣ ወገና የከብቶች ቆጠራ ሥርዓት፣ ሃምበርቾ 777 ኢኮ ቱሪዝም እና ሶዲቾ ዋሻ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,15.094,11.476,0.0,15.094,-42.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_41a5961853d7,train,ሆስፒታሉ ለተገልጋዮችና ለባለሙያዎች እጅግ ምቹ በሆነ መንገድ መገንባቱን ጠቁመዋል።,spk_637777e69b46,am,3.574,3.574,0.0,3.574,-34.4,male,18-24,other,16000,4,0 clip_0ef59c13d2e6,train,የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፤ በመዲናዋ በጤናው ዘርፍ ተደራሽነትን፣ ፍትሐዊነትን እና ጥራትን መሠረት ያደረጉ ውጤታማ ሥራዎች መሰራታቸውን ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,7.814,7.814,0.0,7.814,-33.6,male,18-24,other,16000,4,0 clip_c7f371c02b39,train,የገጠር ኮርደር ልማት ለትውልድ ምቹ አካባቢን የማኖር ተግባር ነው ያሉት ደግሞ ሌላኛው አስተያየት ሰጪ አርሶ አደር ሀይማኖት ታደሰ ናቸው።,spk_637777e69b46,am,6.093,5.376,0.0,6.093,-42.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_525f4ba3f1ab,train,ትናንት በካራባኦ ዋንጫ በተደረገው የመጀመሪያ ዙር የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ ኒውካስትል ዩናይትድን 2 ለ 0 አሸንፏል።,spk_637777e69b46,am,9.133,7.012,0.0,9.133,-39.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6fe352236b60,train,ተቋማት የሚበጀትላቸውን በጀት በአግባቡ ሥራ ላይ ማዋላቸውን ኦዲት ማድረግ የሚያስችለው የፋይናንሺያል ኦዲት ሥርዓትን ማዘመን ለኦዲት ጥራት መረጋገጥ ዓይነተኛ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,8.694,8.33,0.0,8.694,-39.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_bcd24b289cf3,train,በክልሉ ለሚገኙ የህክምና ተቋማት የሚደረገው ድጋፍ የጤና አገልግሎትን ስኬታማ ለማድረግ እንደሚያግዝ የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ።,spk_637777e69b46,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-33.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_57356bb71b7a,train,የጀልባ ባለንብረቶች በማህበር ተደራጅተን ቱሪስቶችን በማጓጓዝ ተጠቃሚ እየሆንን ነው ያለው ደግሞ የማህበሩ ሰብሳቢ ሁሴን ሰይድ ነው።,spk_637777e69b46,am,5.734,5.734,0.0,5.734,-36.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e036282c23b9,train,በዚህም የተገኘውን አበረታች ውጤት በማስጠበቅ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሚደረገው ቅንጅታዊ ስራ በተለይ የሐይማኖት አባቶች ሚናቸውን ይበልጥ አጠናክረው መቀጠል እንደሚጠበቅባቸው ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,7.293,7.293,0.0,7.293,-31.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4738741041a6,train,የውጭ ሀገር የሥነ-ጥበብ ትምህርቱን አጠናቆ ከተመለሰ በኋላም ከወይዘሮ አልማዝ ደጀን ጋር የትዳር ህይወቱን በመመስረት ሶስት ሴትና አንድ ወንድ ልጆችን በማፍራት ስምንት የልጅ ልጆችን ለማየት በቅቷል።,spk_637777e69b46,am,9.053,8.517,0.0,9.053,-36.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0bba84290653,train,በዕለቱ ቋሚ ኤግዚቢሽኑን የቱሪዝም፣ የኪነ ጥበብ፣ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎችና ታዋቂ ግለሰቦች ጎብኝተውታል።,spk_637777e69b46,am,4.654,4.654,0.0,4.654,-36.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_52040536aa5c,train,የሰራው ማሽን በአነስተኛ ዋጋ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ የፕላስቲክ ቁሳቁሶችን ማምረት እንደሚችል አስታውቋል፡፡,spk_637777e69b46,am,4.413,4.413,0.0,4.413,-37.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8e3e391a42fa,train,በ1933 ዓ.ም የተወለደው አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ የመጀመሪያና 2ኛ ደረጃ ትምህርቱን ከ1943 ዓ.ም እስከ 1950 ዓ.ም ድረስ በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ተከታትሏል።,spk_637777e69b46,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-32.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8365c53f0c49,train,በምረቃ ስነ ስርአቱ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጀኔራል ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሀይሉ ተመራቂዎች በሚሰማሩበት የስራ መስክ ሁሉ ታታሪና  ትጉህ በመሆን እንዲሁም አዳዲስ ፈጠራ ላይ በማተኮር የተጀመረውን ልማትና ሰላም በማፋጠን የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ አመልክተዋል።,spk_637777e69b46,am,12.493,10.955,0.0,12.493,-41.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_913de6fedf47,train,ጥበብ ለሀገር አንድነት ትልቅ ሚና እንዳላት የጠቀሰችው ሜላት ውድድሩ የሀገራችንን ታሪክ እንድናውቅና ያለንን አቅም ተጠቅመን ሀገራችንን እንድናስተዋውቅ አስችሎናል ስትል ተናግራለች።,spk_637777e69b46,am,9.534,8.467,0.378,9.534,-36.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b010a2db97d7,train,በሚኒስቴሩ የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈፃሚ ግርማ መላኩ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ እምቅ የቱሪዝም ሀብት ባለቤት ናት።,spk_637777e69b46,am,4.934,4.621,0.0,4.934,-37.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_711ae1120dbc,train,ኮሚሽኑ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ የተለያዩ የአሰራር ስርዓቶችን በመዘርጋት ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት በርካታ ተግባራትን ማከናወኑን ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,9.094,8.769,0.0,9.094,-33.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a3bece17df53,train,ለማኅበረሰብ ህግና ደንቦች ግድ የሌላቸው ሌሎች ሰዎች ላይ ሆን ብለው አካላዊ እና ስነልቦናዊ ጥቃት የሚያደርሱ ርህራሄ የሌላቸው እና የሰዎችን ስሜት የማይረዱ ።,spk_637777e69b46,am,9.174,7.914,0.0,9.174,-41.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_998d950fb7d9,train,የዱመርሶ የገጠር ኮሪደር ልማት የገጠርና የከተማ ትስስርን የሚያጠናክር ነው ያሉት ደግሞ የጌዴኦ ዞን ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ ረድኤት ክፍሌ ናቸው።,spk_637777e69b46,am,7.574,6.925,0.0,7.574,-43.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_bda454296b49,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ ነገን መስራት፣ ማየት እና መለማመድ የሚፈልጉ ሰዎች በሙሉ የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሽንን እየመጡ መመልከት አለባቸው ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-31.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b6aebc69f6f9,train,በክልሉ ሰላምን ለማፅናት በሕብረተሰቡ የተቀናጀ ተሳትፎ ሲከናወን በቆየው ተግባር ተጨባጭ ውጤት መመዝገቡን ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,4.814,4.814,0.0,4.814,-33.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1f221267c2f3,train,በሚታየው የባህላዊ ልብሶች ድምቀት እጅግ በጣም መማረኩን ገልጿል።,spk_637777e69b46,am,2.413,2.413,0.0,2.413,-34.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3138b3302676,train,በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሚደረገው የተቀናጀ ርብርብ የሐይማኖት አባቶች ሚናቸውን ይበልጥ ማጠናከር እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ።,spk_637777e69b46,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-30.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_21022ed73a83,train,በሰሜን ሸዋ ዞን በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡ ተሳትፎ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል ሲል የዞኑ አስተዳደር አሰታወቀ።,spk_637777e69b46,am,3.933,3.933,0.0,3.933,-39.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_41513a8736b9,train,የፌዴሬሽን ምክር ቤትና ተጠሪ ተቋማት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፋ ዞን ሺሺንዳ ከተማ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለአቅመ ደካሞች ያስገነቧቸውን መኖሪያ ቤቶች አስረክበዋል።,spk_637777e69b46,am,8.934,7.728,0.0,8.934,-43.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_fa8d96f6a122,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በጂንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ቫይረሱ ለተገኘባቸው ህሙማን የተለዩ ማዕከላት ምልከታ አድርገዋል።,spk_637777e69b46,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-34.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_96419e51546c,train,ለዚህም ኢንስቲትዩቱ በአንድ ዓመት ከግማሽ ጊዜ ውስጥ የዲጂታል ሥርዓቱን የማበልጸግ ሥራ እንደሚያጠናቅቅ አመልክተዋል።,spk_637777e69b46,am,5.013,5.013,0.0,5.013,-37.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d56aa4beba3c,train,ከሚዳ ወረሞ ወረዳ የመጣቸው የውይይቱ ተሳታፊ ወጣት ኤደን ተገኝ በበኩሏ አባላት የተገኘውን ሰላም ዘላቂ በማድረግ፣ በሰላምና እሴት ግንባታ ላይ በማተኮር የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱን እንደሚያከናውኑ ገልጻለች።,spk_637777e69b46,am,9.493,9.493,0.0,9.493,-33.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6c6c12e12a68,train,ውጤቱን ተከትሎ የሊጉ መሪ አርሰናል ነጥቡን ወደ 50 ከፍ አድርጓል።,spk_637777e69b46,am,2.253,2.253,0.0,2.253,-34.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_cd15ad83c1fa,train,ሰው ሰራሽ አስተውሎት በግብርና፣ በጤና፣ በትምህርትና በሌሎች ዘርፎች አጋዥ በመሆኑ ትውልዱ ሳይንስን በአግባቡ በመረዳት ለአዳዲስ ፈጠራዎች እንዲተጋ የሚያግዝ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_637777e69b46,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-38.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4db81a3dbeb4,train,ማምሻውን በሲቲ ግራውንድ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ ብልጫ ወስዶ የተጫወተው አርሰናል ያገኛቸውን የግብ እድሎች አለመጠቀሙ ሶስት ነጥብ እንዳያገኝ አድርጎታል።,spk_637777e69b46,am,7.574,7.238,0.0,7.574,-37.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9cd08911c4af,train,የሀገራዊና ክልላዊ ኢንሼቲቮች ትግበራን በምርምርና በቴክኖሎጂ እያገዘ እንደሚገኝም ነው የገለጹት።,spk_637777e69b46,am,4.413,4.413,0.0,4.413,-32.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6a82ba71fd15,train,ፍርድ ቤቱ ምቹ የስራ ከባቢ ለማድረግ ዕድሳትና በዲጂታላይዜሽን ቴክኖሎጂ የተደገፈ ዘመናዊ የአሰራር ስርዓት የተዘረጋለት ተቋም ሆኖ መገንባቱን ተመልክተናል ነው ያሉት።,spk_637777e69b46,am,8.534,8.179,0.0,8.534,-30.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_26c87da0f34d,train,በቋሚ ኤግዚቢሽኑ ኢትዮጵያን በዓለም ተወዳዳሪ የሚያደርጉ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን አይቻለሁ የሚሉት ደግሞ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ረዳት መምህር ማስተር ምህረት ከድር ናቸው።,spk_637777e69b46,am,8.053,7.319,0.0,8.053,-32.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_88e339e1acf5,train,ነዋሪዎቹ ድጋፍ ላደረጉላቸው አካላትም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_637777e69b46,am,2.494,2.494,0.0,2.494,-36.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_cbf60c3e2522,train,በዛሬው እለትም በአማራ ክልል ለተማሪዎች  ከ3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የደብተርና ሌሎች ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,8.614,7.052,0.0,8.614,-44.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_364090493fd9,train,ትምህርት ቤቱ በዘንድሮው የትምህርት ዘመን 312 አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ማቀዱንም ገልጸዋል፡፡,spk_637777e69b46,am,3.733,3.733,0.0,3.733,-32.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9b003d5011e1,train,ህብረተሰቡ ደም የመለገስ በጎ ስራን ባህል በማድረግ ህይወት መታደጉን መቀጠል እንዳለበት የጎባ ደም ባንክ አመለከተ።,spk_637777e69b46,am,4.694,4.694,0.0,4.694,-28.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0513a56348f4,train,እ.አ.አ በ2018 በተመሳሳይ በግማሽ ፍጻሜ ተገናኝተው አርሰናል በድምር ውጤት 2 ለ 1 በማሸነፍ ለፍጻሜ አልፏል።,spk_637777e69b46,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-39.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_8a28896f23e1,train,በዳኝነት እና በፍትሕ ዘርፉ በተከናወኑ የሪፎርም ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት መምጣቱን በማንሳት፥ አሁንም ያልተሻገርናቸው ብዙ የፍትህ አገልግሎት ጥያቄዎች በመኖራቸው ሀገር አቀፍ የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ እየተተገበረ ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,11.573,10.828,0.0,11.573,-35.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_92700773f4ae,train,ሆስፒታሉ የአንጎል ቀዶ ህክምናን ጨምሮ በተለያየ ዘርፍ ስፔሻሊስት የሆኑ ሐኪሞችን የያዘና ኤም አር አይን ጨምሮ በዘመናዊ የህክምና መሣሪያዎች የተደራጀ በመሆኑ ለከፍተኛ ሕክምና ወደ ሌሎች አካባቢዎች  የሚላኩ ታካሚዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱን ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,13.053,8.55,0.0,13.053,-44.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_54c67dae57e2,train,"የዓለም የህሙማን ደህንነት ቀን ""ደህንነቱን የጠበቀ የጤና ክብካቤ ለሁሉም ጨቅላ ህፃናት እና ህፃናት ""በሚል መሪ  ሃሳብ  በአለርት ሆስፒታል ተከብሯል።",spk_637777e69b46,am,6.494,5.326,0.0,6.494,-41.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7f6bcb4a85c5,train,በተጨማሪም ከ 48 ኪሎ ሜትር በላይ አዳዲስ የመንገድ ከፈታ ሥራ መሰራቱንና አብዛኛው በጌጠኛ ድንጋይ ንጣፍ እና አረንጓዴ የመንገድ አካፋይን አካቶ የተገነባ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_637777e69b46,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-31.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4e77c6d2b0bc,train,ኢቢሲ ወደ ዲጂታል ምዕራፍ ሲሸጋገር አስተዋፅኦ ላበረከቱ ሁሉም ባለድርሻዎች ምስጋና ይገባልም ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,3.534,3.534,0.0,3.534,-34.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_44e89c20d9f1,train,ዘንድሮ 4ሺህ አዳዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተናገድም ዝግጅት ማድረጉንም ጠቁመዋል።,spk_637777e69b46,am,3.014,3.014,0.0,3.014,-35.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d8358a6e4ed3,train,እነዚህን ልጆች ወደ ትምህርት ቤት የማስገባት ሀገራዊ ንቅናቄን በመቀላቀል የዜግነት ግዴታን በመወጣት ሁሉንም ወደ ትምህርት ቤት እንዲገቡ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑንም አመላክቷል።,spk_637777e69b46,am,7.694,7.176,0.0,7.694,-30.1,male,18-24,other,16000,4,0 clip_543e3346aa4a,train,በመቀጠልም ከ1950 ዓ.ም እስከ 1951 ዓ.ም ድረስ ባሉት ዓመታት በኢትዮጵያ አየር ኃይል ፓይለት ማሰልጠኛ የተከታተለ ሲሆን ከ1951 ዓ.ም እስከ 1953 ዓ.ም በነበሩት ዓመታትም በደብረ ብርሃን መምህራን ኮሌጅ የመምህርነት ትምህርቱን በመከታተል ትውልድ የማነጽ ጥበብን ቀስሟል።,spk_637777e69b46,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-30.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_1fc33347c024,train,የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የፌደራል ዋና ኦዲተር መሥርያ ቤትን የፋይናንሺያል ኦዲት አሠራርን ዘመናዊ ለማድረግ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,9.573,8.652,0.0,9.573,-32.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_542b79b28f3f,train,የኮሪደር ልማት የከተማዋን እድገት የሚያፋጥን በመሆኑ ለስኬቱ የሚጠበቅባቸውን ድጋፍ እያደረጉ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,4.333,4.333,0.0,4.333,-36.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0a1df6ae651c,train,የኪነጥበብ ባለሙያዎች በዋነኛነት አመለካከት ላይ ሊሰሩ እንደሚገባ ያሳሰቡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፥ ኪነጥበብ መዝናኛ ብቻ ሳይሆን ግብ እና ተልዕኮ ያለው መሆን እንዳለበትም ጠቁመዋል፡፡,spk_637777e69b46,am,10.573,9.594,0.0,10.573,-33.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_56b0eef49c00,train,የኢትዮጵያ የሙያ ማህበራትም ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ቀሪ ሥራዎች ውጤታማነት የበኩላቸውን ኃላፊነት አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_637777e69b46,am,5.574,5.574,0.0,5.574,-36.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_bff0e8126005,train,በቀድሞው ቀዳማዊ ኃለስላሴ በአሁኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም የኪነ-ጥበብ እውቀትና ክህሎቱን ለማሳደግ መሠረት ጥሏል።,spk_637777e69b46,am,4.894,4.894,0.0,4.894,-30.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0e3e34b04119,train,የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የክልሉን የዳኝነትና የፍትሕ ስርዓት የሚያዘምኑ የዲጂታላይዜሽን ፕሮጀክቶችን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ቴዎድሮስ ምህረት፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት አስመርቋል።,spk_637777e69b46,am,13.934,12.777,0.0,13.934,-31.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_61fbafd022bf,train,ይህንን አጠናክሮ ለማስቀጠል እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው በወረዳው ዱመርሶ ቀበሌ ሞዴል የገጠር ኮሪደር ልማት ለማከናወን በዝግጅት ላይ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,6.494,4.893,0.0,6.494,-43.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a129a922a394,train,አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሽቱ ጠልፎ በኪሴ፣ ያላቻ ጋብቻ፣ ሮሚዮና ዡልየት፣ ዳንዴው ጨቡዴ፣ አንድ ዓመት ከአንድ ቀን፣እናት ዓለም ጠኑ፣ በቀይ ካባ ስውር ደባ፣ የአዛውንቶች ክበብ፣ የወፍ ጎጆ፣ ማዕበል፣ የቬኒሱ ነጋዴ፣ ዘ ጌም ኦፍ ቼዝ፣ ኦቴ በተሰኙ እና ሌሎች ከ40 በላይ ታላላቅ ተጠቃሽ የመድረክ ስራዎችን አበርክቷል።,spk_637777e69b46,am,17.373,14.888,0.0,17.373,-30.6,male,18-24,other,16000,5,0 clip_881aeb80a42e,train,የውይይት መድረኩን የመሩት በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሃላፊ ቢቂላ ሁሬሳ (ዶ/ር) አካባቢው በግብርና ምርት ሌሎች አካባቢዎችን ጭምር መመገብ የሚያስችል እምቅ አቅም እንዳለው አንስተዋል።,spk_637777e69b46,am,9.334,8.712,0.0,9.334,-35.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_92224d2707b1,train,የአዲስ አበባ ከተማ የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አስራት ንጉሴ፤ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በርካታ ዜጎች በማኅበራዊና ኢኮኖሚ ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_637777e69b46,am,8.534,7.008,0.0,8.534,-42.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_92f6ee55894d,train,ከቀረቡት የሃይል አማራጮች ውስጥም 12 ሺህ 187 የተሻሻሉ ማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎች፣ 3 ሺህ 764 የሶላር ቁሳቁሶችና 112 የባዮ ጋዝ ግንባታ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_637777e69b46,am,9.014,8.517,0.0,9.014,-36.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5999cbe30a6c,train,ይሁን እንጂ የ9ኛ ክፍል ትምህርቷን ከ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ በብርሃን የዐይነ ስውራን ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት የመግባት ዕድል ማግኘቷን ተናግራለች፡፡,spk_637777e69b46,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-30.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_93a4534aae8f,train,የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ኤልያስ ዓለሙ (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ ዩኒቨርሲቲው የሴቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተቀናጀ እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_637777e69b46,am,8.653,8.313,0.0,8.653,-31.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ea93544090aa,train,የጤና ተቋማትን ከማስፋፋት እና ደረጃቸውን የጠበቁ ከማድረግ ጎን ለጎን የህዝብን ጤና ማስጠበቅ የሚያስችሉ ጽዱ ከተማ እየተገነባ ይገኛል ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-35.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f9a92cb2a8d1,train,በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን በአደባባይ የሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ትናንት በአዲስ አበባ በመስቀል አደባባይ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ተከብሯል።,spk_637777e69b46,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-29.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4b1e629c195e,train,የክልሉ መንግስት የጤና ተቋማትን የማስፋፋት፣ የመድሃኒት አቅርቦትን ማሻሻል እና የጤና ባለሙያዎችን የማሟላት ስራ በትኩረት እያከናወነ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,5.854,5.55,0.0,5.854,-39.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_922b67378c49,train,ኢሬቻ የኢትዮጵያ ባህል ምን ያህል የበለፀገ መሆኑን እንደሚያሳይ ገልጾ፣ የሚመለከታቸው አካላት በዓሉን በዓለም ዙሪያ ማስተዋወቅ እንዳለባቸው ተናግሯል።,spk_637777e69b46,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-33.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_5610ca631b5f,train,በውድድሩ የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ የሆነው ወጣት ዘላለም እንዳለው በመድረኩ ባቀረበው የዲጂታል ግብርና አካል የሆነ ስማርት የመስኖ መቆጣጠሪያና መከታተያ የፈጠራ ሥራ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸልሟል።,spk_637777e69b46,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-32.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6c769f1fdc83,train,አካል ጉዳተኝነት ሳይበግረው ለብዙዎች ምሳሌ የሆነው የምዕራብ ወለጋ ዞን የጊምቢ ከተማው ነዋሪ አቶ ዘነበ ተክሌ እግሮቹ ላይ ባጋጠው አደጋ ሳቢያ ለአካል ጉዳተኝነት ከተዳረገ ቆየት ብሏል፤ ሆኖም ይህ ክስተት ሰርቶ ከመለወጥ አላገደውም።,spk_637777e69b46,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-35.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_54a95f0a68ac,train,በክህሎት ኢትዮጵያ ያገኘችው ስልጠና በውድድሩ ውጤታማ እንድትሆን እንዳስቻላትም ጠቅሳለች።,spk_637777e69b46,am,3.614,3.614,0.0,3.614,-39.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_aed2aaacdf7d,train,ቀደም ሲል በከተማዋ አንዳንድ አካባቢዎች የነበረው መንገድ በአገልግሎት ብዛት ከመፈራረሱ ባለፈ ጠባብ በመሆኑ ተሽከርካሪ፣ ሰውና እንስሳት እየተጋፉ ሲጓዙ እንደነበር አስታውሰው፣ ይህም ለትራፊክ አደጋ ምክንያት ሆኖ እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_637777e69b46,am,10.254,8.021,0.0,10.254,-43.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_811b2d4e709f,train,መድፈኞቹ በፍጻሜው በማንችስተር ሲቲ 3 ለ 0 ተሸንፈው ዋንጫውን አጥተዋል።,spk_637777e69b46,am,4.173,4.173,0.0,4.173,-38.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9ff5427d6fcd,train,የብሬል ወረቀት አቅርቦትና ጥራት ማነስ፣ እየተማሩ የቤት ኪራይ የመክፈል አቅም ውስንነት እና ሌሎችም ጫናዎች እንደነበሩባቸው ተናግረዋል፡፡,spk_637777e69b46,am,5.053,5.053,0.0,5.053,-36.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_87e171b332d1,train,አክለውም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በክልሉ 18ሺህ 405 መዛግብት የፍርድ ውሳኔ ማግኘታቸውን ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,5.654,3.358,0.0,5.654,-43.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_90e4ef452a28,train,ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ከ6ሺህ በላይ ነባር ተማሪዎችና 900 የሪሚዲያል ፈተና የወሰዱ ተማሪዎችን ጨምሮ 11ሺህ ተማሪዎች በዘንድሮ ዓመት ተቀብሎ እንደሚያስተናግድ ለማወቅ ተችሏል።,spk_637777e69b46,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-36.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a5a685027f88,train,ቀሪውን ሙሉ ለሙሉ በአጭር ጊዜ ውስጥ በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ለማዋል በርብርብ እየተሰራ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_637777e69b46,am,5.013,4.193,0.0,5.013,-42.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_841e69b7133d,train,የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር ሽመልስ ገዛኸኝ በበኩላቸው ሆስፒታሉ የህሙማንን ደህንነት ለማስጠበቅ የሚችሉ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ እየሰራ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።,spk_637777e69b46,am,9.774,8.628,0.0,9.774,-39.8,male,18-24,other,16000,4,0 clip_941e69961252,train,በአሁኑ ወቅት በተለይ በአዲስ አበባ የሚታየውን ሁለንተናዊ ልማት ለማስቀጠል የእምነት አባቶች የሚጠበቅብንን ሀላፊነት መወጣት አለብን ብለዋል፡፡,spk_637777e69b46,am,6.173,5.844,0.341,6.173,-34.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_e3acdb888329,train,በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ፍጹም ዓለሙ በ25ኛው ደቂቃ የማሸነፊያውን ጎል አስቆጥሯል።,spk_637777e69b46,am,6.574,5.783,0.0,6.574,-40.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_3184fb0f14ea,train,በዚህም በከተማዋ 28 የጤና ተቋማት ተጠናቀው ወደ ስራ መግባት መቻላቸውን ጠቁመው፤ የዘውዲቱ መታሠቢያ ሆስፒታል ግንባታም ሆስፒታሉን የልህቀት ማዕከል ማድረግ የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,7.814,7.418,0.0,7.814,-36.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ad2df3e3b19f,train,ከነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመላው ሀገሪቱ የትምህርት ምዝገባ እና ተጓዳኝ ተግባራት በጥሩ ሁኔታ እየተከናወኑ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_637777e69b46,am,5.934,5.934,0.0,5.934,-35.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_39bfd9e6a46e,train,የሥነ-ጥበብ ትምህርቱን ወደከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ ከፍተኛ ትጋት የነበረው የጥበብ ሰው አርቲስት ደበበ በ1958 ዓ.ም ከመጀመሪያዎቹ ጥቁር ተማሪዎች አንዱ ለመሆን ከሌላኛው ታላቅ ከያኒ ወጋየሁ ንጋቱ ጋር በመሆን በሃንጋሪ ቡዳፔስት ከኢንቲቩሽ ሎራንድ የሥነ-ጥበብ ትምህርት ቤት ለምርቃት በቅቷል።,spk_637777e69b46,am,14.014,13.705,0.0,14.014,-30.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_9ebd84dd9f05,train,የኪነጥበብ ባለሙያዎች በአንድ ጠንካራ ማህበር መሰባሰብ እንዳለባቸውም ተናግረዋል፡፡,spk_637777e69b46,am,3.773,3.773,0.0,3.773,-30.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c2a4f5e5d4d4,train,በወንዶገነት ከተማ ባለፉት ሁለት ዓመታት በተከናወኑ የልማት ሥራዎች የህዝብ ጥያቄ እየተመለሰ ነው ያሉት ደግሞ ሌላኛው የከተማው ነዋሪ አቶ ሰንበቶ ኡጋሞ ናቸው።,spk_637777e69b46,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-33.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_54b4535f8e72,train,ከቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል አራት  ነጥብ በማምጣት የወርቅ ሜዳሊያና  የዋንጫ ተሸላሚ  የሆነችው ፈትያ አህመድ እንደገለጸችው በተመረቀችበት ሙያ ከአድሎአዊ አሰራር በፀዳ  መልኩ  ህዝብን ለማገልገል መዘጋጀቷን ተናግራለች ።,spk_637777e69b46,am,10.293,9.706,0.0,10.293,-41.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_fb29c32c95d7,train,ከውይይቱ ተሳታፊዎች መካከል አቶ ንጉሤ ፈይሳ ከሚዛን ዲማ የተዘረጋው የአስፋልት መንገድ በመበላሸቱ ህብረተሰቡን ለእንግልት እየዳረገ መሆኑን አንስተው፣ በሚዛን አማን ከተማ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ችግር በመኖሩም እንዲሰራላቸው ጠይቀዋል።,spk_637777e69b46,am,10.934,7.955,0.0,10.934,-43.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b340bf2c0226,train,በትምህርት፣ በጤና፣ በግብርና፣ በመንገድ ጥገናና  የአረጋዊያንን መኖሪያ ቤት በማደስና በሌሎች ልማቶች  በመሳተፍ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ግብ ተይዞ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-37.3,male,18-24,other,16000,4,0 clip_27c5da50c1c7,train,የሰሜን ሸዋ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ  አቶ ምትኩ ማሙሻ በበኩላቸው በክረምቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 780 ሺህ 172 ወጣቶች፣ ሴቶችና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎችን ለማሳተፍ እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_637777e69b46,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-33.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_b5b970afc2b3,train,በሚፈጠሩ ግጭቶች ሴቶች የበለጠ ተጋላጭ እንደሚሆኑ አንስተው፤ ስለሆነም ችግሮች በምክክር እንዲፈቱ በሚደረገው ጥረት ውስጥ የኢትዮጵያ ሴቶች ድምፅ በተሟላ መንገድ እንዲካተት እየተደረገ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,10.293,9.84,0.458,10.293,-35.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7b6fb98b49e5,train,የዓለም የቱሪዝም ቀን በክልሉ መከበሩ በታሪክና በባህል እንዲሁም በሀይማኖታዊ ክንዋኔዎች ያለውን እምቅ አቅም ለማስተዋወቅ ዕድል እንደፈጠረም ተናግረዋል፡፡,spk_637777e69b46,am,6.774,6.408,0.0,6.774,-34.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_ddb69cab0ba2,train,ባንኩ በበጀት ዓመቱ ለማሰባሰብ ካቀደው 8 ሺህ ዩኒት ደም ውስጥ ባለፉት ሦስት ወራት ባደረገው የሥራ እንቅስቃሴ ከ2ሺህ 370 ዩኒት በላይ ደም ማሰበሰብ መቻሉን ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,8.133,7.437,0.0,8.133,-26.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_80871131b731,train,የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት(ኢቢሲ) በራሱ አቅም ያበለጸገውን የሞባይል መተግበሪያ(አፕ) በዛሬው ዕለት በይፋ አስመርቋል።,spk_637777e69b46,am,5.774,5.266,0.0,5.774,-32.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c1e74e33c845,train,ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ተሰቅሎ በልዩነት ይኖሩ የነበሩትን ሁሉ አንድ እንዳደረገ አስተምህሮውን በተግባር በመግለጥ ፍቅርንና አንድነትን ማጉላት ይገባል ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,8.534,8.116,0.0,8.534,-34.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_29f1f64282d4,train,በአገልግሎቱ 800ሺህ ወጣቶችን በማሳተፍ ከ1 ነጥብ 7 ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ወደ ተግባር መገባቱን ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,8.174,7.674,0.0,8.174,-39.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7f1f70a65253,train,"""ዜጎች ፍትህን በእኩልነትና ፍትሃዊነት እንዲያገኙ እሰራለሁ"" ያለው ደግሞ ከህግ ትምህርት ክፍል 3 ነጥብ 94 በማምጣት የሜዳሊያ ተሸላሚ የሆነው ጋሻው ሽቶ ነው።",spk_637777e69b46,am,8.293,7.837,0.0,8.293,-39.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_14b14562161c,train,የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር አምባቸው ዱማ በበኩላቸው በሆስፒታሉ የታካሚዎችን እርካታ ይበልጥ ለማሳደግ የመረጃ አያያዝ ስርዓቱን በማዘመን ሙሉ በሙሉ ከወረቀት ነፃ  አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,9.174,8.027,0.0,9.174,-42.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_04bd1c24c1a4,train,የመስቀል በዓል ፍቅርና አብሮነትን በማጎልበት ለሀገር ሁለንተናዊ  እድገት የምንተጋበት ነው ሲሉ በመስቀል ደመራ በዓል ላይ የተገኙ የሀይማኖት አባቶች ገለጹ።,spk_637777e69b46,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-35.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_6a7972b3a40e,train,ባለፉት አምስት ዓመታት በተዘረጋው የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት ውስጥ፣ በየዓመቱ ከ18.5 ትሪሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር እየተከናወነ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።,spk_637777e69b46,am,7.173,6.754,0.0,7.173,-40.3,male,18-24,other,16000,3,0 clip_40f95eb117dc,train,ኤግዚቢሽኑ በውስጡ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣ የአካባቢ፣ የግብርና፣ የውሃና ኢነርጂ፣ የስፔስና አቪየሽን ማሳያ ክፍሎችን አካቷል።,spk_637777e69b46,am,6.494,6.045,0.0,6.494,-32.1,male,18-24,other,16000,3,0 clip_36fdac116f63,train,በሙዚየሙ ያገኘውን ዕድል ተጠቅሞ ለሀገርና ህዝብ ጠቃሚ የሆነ ፊልም ለመስራት ፍላጎት አንዳደረበት ጠቅሷል።,spk_637777e69b46,am,3.693,3.693,0.0,3.693,-34.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_4c604680401d,train,በዚህም  አብዛኞቹ የመንግስት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች ጥቃቅን ክፍያዎችን ጭምር በዲጂታል አማራጮች እየፈፀሙ መሆኑን ጠቅሰው፤ ይሁንና ከግንዛቤ እጥረትና በሌሎች ምክንያቶች አፈጻጸሙ ላይ ወጥነት እንደሚጎድለው ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,10.133,9.477,0.0,10.133,-39.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c545748e4cbb,train,በክልሉ ይህንኑ ተግባራት ከማጎልበት ባለፈ ሁለተናዊ የሴቶች ተጠቃሚነትና ተሳትፎ ይበልጥ ለማሳደግ የሚያግዙ የአቅም ግንባታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰው መድረኩም የዚሁ አካል ነው ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,10.133,9.655,0.0,10.133,-39.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c79afe1000ae,train,ልማቱ የደሴ ከተማን ውበት ከማድመቅ ባለፈ ለጎብኚዎችና ለነዋሪዎች ይበልጥ ምቹ እንድትሆን ማድረጉንም ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,5.333,3.894,0.0,5.333,-43.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_13540adc171d,train,መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ብሌን ገብረ መድህን እንዳመለከቱት፤ የሀገርን ዘላቂ ሰላም ለማፅናት ችግሮችን  በመመካከር መፍታት ይገባል።,spk_637777e69b46,am,7.614,7.266,0.0,7.614,-33.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_f4f4e52e44d6,train,የዲጂታላይዜሽን ሥራው ተገልጋዮች በየአካባቢያቸው ሆነው ጉዳያቸውን መከታተል የሚችሉበት፤ ጊዜን፣ ወጪንና እንግልትን የሚቀንስ ፕሮጀክት በመሆኑ ለሕብረተሰቡ እና ለሀገር ዕድገት የሚያስገኘው ጠቀሜታ ከፍ ያለ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,12.293,11.517,0.384,12.293,-30.8,male,18-24,other,16000,4,0 clip_49241c1034fd,train,የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ልዩ አማካሪ እና የፋይዳ ብሄራዊ መታወቂያ አገልግሎት ግብረ ሃይል አስተባባሪ ዳርጌ ተክሉ፤ በዞኑ እስካሁን በ58 ማእከላት 249 ሺህ 951 ዜጎች የፋይዳ ድጅታል መታወቂያ ተመዝግበው መውሰዳቸውን ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,9.493,9.092,0.0,9.493,-32.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_a2595de3025f,train,የበርካታ ዓለም ሀገራት የመገናኛ ብዙኃንና ሌሎች ተቋማት አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን በመጠቀም ጥራትና ፍጥነት ያላቸውን ተግባራትን በማከናወን ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,6.534,5.007,0.0,6.534,-41.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_84b50544e910,train,በወረዳው የጤና መድህን  አገልግሎት ተጠቃሚ ከሆኑ  አባላት መካከል ወይዘሮ ሙኒራ ኡስማን እንዳሉት አንድ ጊዜ በከፈሉት አነስተኛ ገንዘብ  የህክምና አገልግሎትን በማግኘት የቤተሰባቸውን ጤና መጠበቅ ችለዋል።,spk_637777e69b46,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-42.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c543a91cff99,train,የወጣቶችን የፈጠራ ሃሳብ ወደተግባር የሚቀይር የፋይናንስ አቅርቦት አሰራር መዘርጋቱ ኢኮኖሚያዊ ዕድገትን ለማፋጠን ጉልህ ጠቀሜታ እንደሚኖረው ተገለጸ።,spk_637777e69b46,am,6.854,5.218,0.0,6.854,-42.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_2601f9189835,train,መኖሪያ ቤቶቹ ከዚህ ቀደም ከተሰሩት በተሻለ ጥራትና ደረጃ መገንባታቸውን የገለጹት ደግሞ የሺሺንዳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ሀብታሙ ገብረየሱስ ናቸው።,spk_637777e69b46,am,6.534,5.92,0.0,6.534,-42.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0ce5dec78236,train,የኮሚሽኑን ድጋፍ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪና የአማራ ክልል የትምህርት ቢሮ ሃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) ተረክበዋል።,spk_637777e69b46,am,6.373,6.025,0.0,6.373,-43.4,male,18-24,other,16000,3,0 clip_c23efd66ea54,train,የጤና ተቋማትን በህክምና ቁሳቁሶች በማደራጀት የመከላከሉን ስራ ውጤታማ ለማድረግ እየተደረገ ያለው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ገልጸዋል።,spk_637777e69b46,am,5.534,5.534,0.0,5.534,-36.7,male,18-24,other,16000,3,0 clip_bcd50cf38a35,train,የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ነጋ ወዳጆ ቴክኖሎጂን በአግባቡ መጠቀም ከተቻለ ምን ያህል ውጤታማ ሊያደርግ እንደሚችል ያየንበት ነው ብለዋል።,spk_637777e69b46,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-32.9,male,18-24,other,16000,3,0 clip_430623e4aa8a,train,ኪነጥበብ ብሶት ብቻ ሳይሆን ቁጭት ሊፈጥር ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡,spk_637777e69b46,am,4.333,4.333,0.0,4.333,-29.2,male,18-24,other,16000,3,0 clip_20154cab0a7a,train,ሌላው ወጣት አደም መሀመድ፣ በጀልባ ቱሪስቶችን በማጓጓዝ በሚያገኘው ገቢ ተጠቃሚ እየሆነ መምጣቱን ይናገራል።,spk_637777e69b46,am,4.173,4.173,0.0,4.173,-33.0,male,18-24,other,16000,3,0 clip_7fd1104f4f9b,train,በተለይም በኮሪደር ልማት የሚከናወኑ የመንገድ ዳር መብራቶች፣ አደባባዮችን የማስዋብና የመንገድ መሰረተ ልማቶች የከተማዋን ገጽታ እየቀየሩና ለነዋሪዎች ምቹ እያደረጉት በመሆኑ ህዝቡ ተሳትፎውን እያሳየ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_637777e69b46,am,9.534,9.181,0.0,9.534,-38.5,male,18-24,other,16000,3,0 clip_0e26c0ce6e8c,train,ስልጠናው የአመራር ብቃትን ከማጎልበት አንፃር ፋይዳው የጎላ መሆኑን የጠቆሙት አቶ አብዱልሃኪም በተለይም በክልሉ በአመራርነት የሚገኙ ሴቶች  ሌሎችን የማብቃት ስራዎች ላይ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_637777e69b46,am,9.813,8.82,0.0,9.813,-38.8,male,18-24,other,16000,3,0 clip_86fd35bfa92f,train,በ2018 ከቅድመ መደበኛ እስከ 12ኛ ክፍል 31 ነጥብ 9 ሚሊዮን ተማሪዎችን ለማስተማር መታቀዱን እና ከእነዚህ መካከል 15 ሚሊዮኑ ሴቶች መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_637777e69b46,am,6.854,6.854,0.0,6.854,-34.6,male,18-24,other,16000,3,0 clip_d3f8c688744f,train,በመልካሙ ጎን በኩል ያሉትን ሰዎች በጠበቀ መልኩ ማቅረብ እንዲሁም በተቃራኒ ጎራ የሚመደቡትን ሰዎች ደግሞ መሸሽ እጅግ በጣም ያዋጣል ።,spk_bba020dbb255,am,11.534,9.338,0.563,11.534,-27.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d540d0e431f1,train,በዚህም የሴቶችና ህፃናት የ10 ዓመት የልማት ዕቅድ ተግባራዊ በመደረግ ላይ እንደሚገኝ አስረድተዋል።,spk_bba020dbb255,am,9.293,8.361,0.325,9.293,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e1cd74ee098f,train,በተለይም በነዚህ ህፃናት ላይ ስር የሰደደ የስነልቦናዊና ማህበራዊ ቀውሶች መከሰት በወደፊት ህይወታቸው ላይ ጥቁር ጠባሳን ያስቀምጣል ።,spk_bba020dbb255,am,9.973,8.008,1.258,9.973,-28.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_401bde36c0e3,train,ይህም የጥናት ውጤት ወላጆችና አስተማሪዎች ህጻናት ብዙ ጊዜያቸውን በእርሳስና በወረቀት ላይ እንዲያሳልፉ እንዲያግዟቸው የሚያበረታታ ነው ።,spk_bba020dbb255,am,10.254,9.131,0.353,10.254,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc91f684ed26,train,ተራ ሰው ይወለዳል ያድጋል ትምህርት ቤት ይገባል ይመረቃል ሥራ ይጀምራል ያገባል ይወልዳል ደግሞ ይወልዳል ከዚያም ተረጋግቶ ይኖራል ።,spk_bba020dbb255,am,9.573,8.403,0.0,9.573,-28.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a44714b23e3,train,ህጎቹም በትምህርት፣ በጤና እና በተለያዩ ዘርፎች የሴቶች ጉዳይ ተቋማዊ መልክ እንዲኖራቸው ልዩ ልዩ ማስፈፀሚያዎች መውጣታቸውን ተናግረዋል።,spk_bba020dbb255,am,12.813,10.744,0.348,12.813,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eea2d8276f53,train,እኔ ደግሞ ብርድ አይስማማኝም ያመኛል ቀኑም ጨለማ ነው ኽረ አሁን መነሳት በጣም ይደብራል አምስት ደቂቃ ብቻ ልተኛ እና ።,spk_bba020dbb255,am,10.293,8.209,1.244,10.293,-27.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ffa141f9dbc4,train,ሁሉንም ነገር ለመቆጣጠር ያለህን ፍላጎት አስወግድ የተወሰኑ ነገሮች ለኛ አብዛኞቹ ደሞ ለኛ እንዳልሆኑ መረዳት ያስፈልጋል ።,spk_bba020dbb255,am,10.493,8.972,0.0,10.493,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f5cacf5b139e,train,በጥናቱ አርባ ሁለት ሰዎች የአረብኛ ፊደላትን ለሶስት ተከፍለው እንዲማሩ የተደረገ ሲሆን የመጀመሪያው ቡድን በእጅ በመጻፍ ።,spk_bba020dbb255,am,9.213,8.086,0.595,9.213,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff4fcdfd3568,train,ሁሌም ፍፁም ለመሆን ያለህን ፍላጎት አስወግድ ፍፁም ለመሆን ማሰብ ባንተ ላይ ከፍተኛ ግፊት ያሳድራል ስለሆነም በተግባርህ ጥሩ ከሆንክ ይበቃል ።,spk_bba020dbb255,am,12.414,9.685,0.82,12.414,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_92c8c88635ed,train,ተራ ሰው ተራ ሰዎች በሚነሱበት ሰዓት በመነሳትና ተራ ሰዎች ከቤት በሚወጡበት ሰዓት በመውጣት ጥዋቱን በወረፋ በጭቅጭቅ በግርግርና በመጋፋት በተጨናነቀ መንገድ ነው የሚጀምረው ።,spk_bba020dbb255,am,13.493,12.225,0.653,13.493,-28.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_118882c16dfe,train,የእጅ ጽሁፍ ውበትን ለማምጣት በተደጋጋሚ መለማመድ አንድ መፍትሔ ቢሆንም የእጅ ጽሁፍ ማማር ግን ብቻውን ትልቅ ስኬት እንዳልሆነ በጥናቱ ተጠቁሟል ።,spk_bba020dbb255,am,13.094,9.511,0.592,13.094,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_12e3da7b2ee4,train,እነዚህ ህፃናት ታዳጊ ወታደሮች ከጦር ሜዳ በኃላ ወደ ማህበረሰቡ ሲቀላቀሉ ብዙ ችግሮች፣ መገለልና ተቀባይነት ማጣት ይገጥማቸዋል ።,spk_bba020dbb255,am,9.373,8.348,0.62,9.373,-28.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_323e63f332fd,train,በድጋሚ ቡና ይጠጣል ኢንተርኔቱን ይጎረጉራል የሚመለከተውንም ሆነ የማይመለከተውን ወሬ ያወራል ከዚያም ሙሉ ቀን እንደሠራና እንደደከመ ሰው ለዕረፍትና ለመዝናናት ከጓደኞቹ ጋር ይገናኛል ።,spk_bba020dbb255,am,14.813,11.884,0.358,14.813,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c03cb355b97e,train,የጆንስ ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ብሬንዳ ራፕ የእጅ ጽሁፍ ከአእምሮ እድገት ጋር የተያያዘ ጥቅም እንዳለውም በጥናታቸው አመልክተዋል ።,spk_bba020dbb255,am,10.534,9.704,0.0,10.534,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_070d3b44850d,train,የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ(ዶ/ር) በበኩላቸው እንደገለጹት አገልግሎትን ለማጠናከር የፍትህና የፖሊስ ተቋማት በጋራ ተናበው መስራት አስፈላጊ ነው።,spk_b7365b8bd13e,am,14.733,12.977,0.94,14.733,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_20090591004d,train,ዘላቂ ሰላምን በማፅናት የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ እውን ለማድረግ ባህላዊ የግጭት አፈታት ጥበቦችን በአግባቡ መጠቀምና ችግሮችን በሰላም መፍታት እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.813,11.531,0.874,12.813,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_873c859387a7,train,የሐብሩ ወረዳ ነዋሪ ወይዘሮ በላይነሽ አራጋው በበኩላቸው፤  በጎ ፈቃደኞች  በአገልግሎት ብዛት አርጅቶ የተጎዳውን የሣር ክዳን ቤታቸውን በአዲስ ቆርቆሮ በመተካት ጭምር የተሻለ  አድርገው እንደሰሩላቸው ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,14.854,14.854,0.0,14.854,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c080a14867c,train,ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች እድሜ ልክ ህክምና የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ ተገልጋዮች ይህንን ታሳቢ ያደረገ የህክምና ክትትል ማድረግ እንዳለባቸውም አሳስበዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.254,10.322,1.198,12.254,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a5a575480c84,train,ዓለም ዓቀፉ የልብ ቀን ተከታታይነት ያላቸው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች፣ ነፃ የምርመራ አገልግሎት እና የማስ ስፖርት እንቅስቃሴ በማድረግ እንደሚከበር ጠቅሰዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,11.733,10.932,0.801,11.733,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f3613689ec45,train,ድጋፉ ለታለመለት አላማ እንዲውል ይደረጋል ሲሉም ጨምረው ገልጸዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,5.753,4.619,0.771,5.753,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac9071215aba,train,በዚህም መሰረት የተማሪዎች ምዝገባ ከነሓሴ 26 ጀምሮ በሁሉም ትምህርት ቤቶች መካሄድ መጀመሩን ጠቁመው ወለጆችም ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ልጆቻቸውን በሙሉ እንዲያስመዘግቡ አሳስበዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,12.793,11.567,0.493,12.793,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5f5cdfbb6a0,train,ይህም ፍትሀዊ የህክምና አገልግሎትን ከማረጋገጥ በተጨማሪ ማሕበረሰብ ተኮር የጤና አገልግሎትን ለማስፋት የሚያግዝ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.174,8.582,0.0,9.174,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30ba67895b2c,train,በኦሮሚያ ክልል ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በተቀናጀ አግባብ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,8.694,8.016,0.678,8.694,-23.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6cff969e429,train,የህክምና ቁሳቁሶቹ ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎት ለመስጠት የሚደረገውን ጥረት እንደሚያግዙ ገልጸዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,7.234,6.543,0.69,7.234,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46c14d613578,train,በዚህም ከ303 ሺህ የሚበልጥ  ሕዝብ ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሆነ ጠቅሰዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,5.473,4.871,0.602,5.473,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d80b250855a6,train,ሐረር፤ ነሐሴ 11/2017 (አዜአ በሐረሪ ክልል የመጅሊስ ምርጫ ድምፅ አሰጣጥ ሂደት በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን የክልሉ የእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ገለጸ።,spk_b7365b8bd13e,am,14.153,12.425,0.514,14.153,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e13aa3c51739,train,በመሆኑም የክልሉን ልማትና ሰላም ዘላቂ ለማድረግ በሚደረገው ጥረት የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,8.813,7.375,1.107,8.813,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_386447317be2,train,“የሆስፒታሉ መገንባት ህብረተሰቡ በአቅራቢያው አስፈላጊውን ህክምና እንዲያገኝ ያስችላል “ ያሉት ደግሞ በልዩ ወረዳው የቆሼ ከተማ ነዋሪ አቶ ወንድይፍራው ይላቅ ናቸው።,spk_b7365b8bd13e,am,12.073,10.042,1.164,12.073,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_010c33ded8c4,train,ዘንድሮ በአካባቢያቸው የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት ግንባታ በመጀመሩ መደሰታቸውን ገልጸው የትምህርት ቤቱን ግንባታ እያገዙ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.434,8.174,0.816,9.434,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc4bd539971d,train,ኢሬቻ የሰላም፣ የፍቅር እና የአብሮነት መገለጫነቱን በተግባር መመልከታቸውንም ገልጸው፤ ኢሬቻ ሕብረ-ብሔራዊ አንድነት መገለጫ የሆነ የጋራ እሴት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.213,11.643,0.57,12.213,-24.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_420e7ee9a93d,train,የዘንድሮው በዓል ይህን በሚያጠናክር መልኩ ማክበራቸውን ተናግረው በበዓሉ ማክበሪያ ስፍራ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች በድምቀት ለማክበር ማስቻሉን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,10.334,9.356,0.531,10.334,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89381ac018a5,train,ፋውንዴሽኑ ለሻሸመኔ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተደረገውን ጨምሮ ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የህክምና ቁሳቁሶች ለጤና ተቋማት ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,14.114,13.678,0.436,14.114,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1dff08033ec,train,የሻሸመኔ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ ዶክተር ተማም አህመድ በበኩላቸው ለሆስፒታሉ የተደረገው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ለመስጠት የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ ነው፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,14.534,12.965,0.659,14.534,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a02780673580,train,ባለፉት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች ውጤታማ የልማት ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸው ሰላምን ከማጽናት አኳያ አመርቂ ስራዎች መሠራታቸውን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,11.254,9.295,1.095,11.254,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c84a6d6da27,train,በመድረኩ የዓለም መሪዎች ጥራቱ የተጠበቀ የጤና አገልግሎት ለሁሉም ተደራሽ የማድረግ ውጥን ያለበትን ደረጃ ተገምግሟል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.534,8.017,0.616,9.534,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0036cebb3510,train,"የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት "" በሚል መሪ ሀሳብ ትናንት በአዲስ አበባ ሆረ ፊንፊኔ እና ዛሬ ደግሞ በቢሾፍቱ ሆረ ሀርሰዴ ተከብሮ በስኬት ተጠናቋል፡፡",spk_b7365b8bd13e,am,13.993,13.649,0.0,13.993,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b954f55c3479,train,ባህላዊ አሴቱን ጠብቆ ከትወልድ ወደ ትውልድ እንዲሸጋገር ማልማትና መንከባከብ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,7.133,6.368,0.353,7.133,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7dd28f132d26,train,እነዚህ ቴክኖሎጂዎች የፖሊስን ወንጀል የመከላከልና የመመርመር አቅም እያጎለበቱ መምጣታቸውን ገልጸዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,7.253,6.506,0.748,7.253,-25.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f6f68041716,train,በዚህም ከ17 በላይ ጤና ኬላዎች ተገንብተው ለአገልግሎት ክፍት እየተደረጉ መሆኑን ለአብነት ጠቅሰዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,7.553,6.429,0.782,7.553,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_249f91b562ae,train,ኤጀንሲው በተለይም የትራፊክ አደጋ የሚደርስባቸውን ቦታዎች በመለየት የተለያዩ የማሻሻያ ስራዎችን መስራቱንም አብራርተዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,9.594,8.219,0.81,9.594,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c1b1d303d9c,train,በአዲስ አበባ ከተማ በግንባታ ላይ የሚገኙት ሶስት አዳዲስ ሆስፒታሎች ለህዝባችን ጥያቄ ተጨባጭ ምላሽ ከመስጠት ባሻገር በሚሰጡት ዘመናዊ የህክምና አገልግሎት የልህቀት ማዕከል ሆነው የሚያገለግሉ ይሆናል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_b7365b8bd13e,am,17.534,15.497,0.911,17.534,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c47c098b05d,train,የአሸንዳ በዓል በመቀሌ ከተማ የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት በድምቀት እየተከበረ ነው።,spk_b7365b8bd13e,am,6.713,5.129,1.115,6.713,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6a623398bb9,train,ፋውንዴሽኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን በማስተባበር ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቀዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,7.314,7.011,0.0,7.314,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_829ba89dfa2e,train,በሶማሌ ክልል የወጣቶች ዘርፍ የምክክር ሂደት በተሳካ ሁኔታ መካሄዱን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ አስታወቀ።,spk_b7365b8bd13e,am,10.114,9.217,0.0,10.114,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50da06ffbcaf,train,ይህም የሃብት ብክነትን በመቀነስ፣ ጉልበትና ጊዜን በመቆጠብ ስኬትን በጋራ ለማረጋገጥ እንደሚያግዝ ገልጸው ዛሬ የተደረገው ስምምነትም ይህን የሚያግዝ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.873,11.011,0.922,12.873,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5cb6858517dc,train,በተለይ ከፍለው መታክም የማይችሉ ዜጎችን ተደራሽ በማድረግ ፍትሃዊ የህክምና አገልግሎትን ለማረጋገጥ ድርሻው የጎለ በመሆኑ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ አስታውቀዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,13.254,12.453,0.395,13.254,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4deb3c1d9e9d,train,መርሃ ግብሩ  ከምርመራ፣ ህክምና አገልግሎትና ከመድሃኒት አቅርቦት በተጨማሪ የጤና ትምህርትን፣ የደም ልገሳንና የቤት ግንባታን ያካተተ ነው ብለዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,11.434,10.183,0.0,11.434,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff168398d4c2,train,የወንድማማችነት፣ የሰላምና የአብሮነት ኢሬቻ በድምቀት ማክበራቸውን የተናገሩት ደግሞ አቶ ፀጋዬ ሰይፉ ናቸው።,spk_b7365b8bd13e,am,8.153,7.432,0.314,8.153,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f10238cc02d,train,የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ ዶክተር ቦኮና ጉታ በወቅቱ እንደገለጹት የክልሉ መንግስት የጤና መሰረተ ልማቶችን ተደራሽ በማድረግና በቁሳቁስ በማደራጀት ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት ለመስጠት በተቀናጀ አግባብ እየሰራ ነው።,spk_b7365b8bd13e,am,16.093,14.832,0.457,16.093,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86a4f4dd349d,train,አገልግሎቱ ለቀጣይ አምስት ቀናት በከተማው ሶስት ጊዜያዊ ማዕከላት የሚሰጥ ሲሆን ፤ በዚህም የጤና አመራርና ባለሙያዎች፣ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችና ሌሎችም  ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው።,spk_b7365b8bd13e,am,13.073,11.446,0.687,13.073,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_387a9f51c355,train,አዲስ አበባ ያገኘችው ዓለም አቀፍ እውቅና የመንገድ ደህንነትን ለማስጠበቅ ይበልጥ ተነሳሽነትን የሚፈጥር መሆኑን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,11.633,10.572,0.304,11.633,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f846830c820,train,ለአካል ጉዳተኞች ከተሰጡት በርካታ ድጋፎች መካከል ዘመናዊ የዓይነ ስውራን ትምህርት ቤቶች ተገንብተው አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን አስታውቀዋል ፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,9.213,8.362,0.0,9.213,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a1f1f2230b3,train,በዓሉን ለማክበር ከወላይታ መምጣታቸውን የገለጹት አዳሙ ሸኖ፤ ኢሬቻ ኢትዮጵያ ካላት ድንቅ በዓል መካከል  ተጠቃሽ መሆኑን ጠቁመው፤ በተግባር አንድነትና ህብረትን እንደሚገልጽ መገንዘባቸውን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,14.274,14.274,0.0,14.274,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_438d18f8747c,train,የሰላም ሚኒስቴር ለ14ኛ ዙር ያዘጋጀው ብሔራዊ የወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎት ስልጠና በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መሰጠት ተጀምሯል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.133,8.098,0.715,9.133,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7c0f27622e7,train,ከእነዚህም ውስጥ የዘውዲቱ ሆስፒታል ማስፋፊያ ተጠናቅቆ ስራ መጀመሩን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,7.734,6.85,0.883,7.734,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56eea2aa7576,train,አዲሱ ዓመት የኢትጵያ ማንሠራራት የበለጠ መሠረት የሚይዝበት እንደሚሆን አምናለሁ,spk_b7365b8bd13e,am,5.373,4.52,0.39,5.373,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_660f3aade33b,train,ሆስፒታሎቹ በአቃቂ ቃሊቲ፣በንፋስ ስልክ ላፍቶ እና በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተሞች የሚገኙ ናቸው ብለዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,8.493,7.195,0.847,8.493,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2aa62114390d,train,በዞኑ 595 የቅድመ መደበኛ፤  849 የአንደኛ እና 102 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን ገልጸው በእነዚህ የትምህርት ተቋማት በድምሩ ከ540 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት መደረጉን አረጋግጠዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,17.674,15.603,0.764,17.674,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6ccd82cf3b2,train,ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ለሰዎች የተሰጠ በጎ ምግባር ነው።,spk_b7365b8bd13e,am,8.073,7.73,0.343,8.073,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ad14592f25e,train,እንዲሁም የከተራና የጥምቀት በዓላት በደመቀ ሁኔታ በጎንደርና በሌሎችም የክልሉ አካባቢዎች እንዲከበርም ከወዲሁ በቂ ዝግጅት መደረጉን ጠቅሰዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.774,9.424,0.0,9.774,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_acb3645b9b96,train,ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ለመቀየር የተቀመጡ አራት ስትራቴጂካዊ ምሰሶዎች አስመልክቶ ማብራሪያ ሰጥተዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,8.573,7.246,0.902,8.573,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_037ee93489eb,train,የጋሞ ሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በተገኙበት በተለያዩ መርሃ ግብሮች በመከበር ላይ ይገኛል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.733,8.591,0.624,9.733,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_736abc58262d,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት ያለልዩነት ሁላችንም በጋራ የምናከናውነው ተግባር ነው ያሉት ሚኒስትሩ፤ ይህንንም የዕለትተዕለት መርህ አድርገን ማስቀጠል ይገባል ብለዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.354,11.985,0.368,12.354,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4bcd742257bb,train,በእነዚህ ዓመታት ውስጥ የሀገርን ሰላም እና ደህንነት እያረጋገጠ መቆየቱን ገልጸው፤ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ደግሞ ተጨባጭ ለውጥ በማድረግ የተሰጠውን ኃላፊነት በብቃት እየተወጣ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,13.354,12.23,0.648,13.354,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dee8d981ef5a,train,ባህላዊ የግጭት አፈታት ጥበቦችን ለዘላቂ ሰላም ግንባታ በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ ገለጹ።,spk_b7365b8bd13e,am,9.493,8.304,0.723,9.493,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e973e7600a92,train,ከመስከረም 25/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባለፉት 20 ቀናት ውስጥ ብቻ የ11 አቅመ ደካማ ወገኖችን ቤቶች ጥገናና በአዲስ የመገንባትና የ15 ኪሎ ሜትር የመስኖ ቦይ  የማጽዳት ስራ ማከናወን መቻሉን አንስተዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,15.454,14.103,0.0,15.454,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9764e402aa4a,train,መንግስት የቀረጸው ሰው ተኮር ፖሊሲን በማስፈጸም ረገድ ከተማ አስተዳደሩ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ ለዚህም የከተማዋ ነዋሪዎችን በማስተባበር የተከናወኑ ተግባራት ትልቅ ድርሻ እንዳላቸው ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,14.754,14.754,0.0,14.754,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9b38dfc514ef,train,መንግስት ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል ቅድመ መከላከል ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,7.793,7.16,0.633,7.793,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57582bc01239,train,ለምርጫው ድምፅ የሰጡ ወጣቶች የወሰዱትን ካርድ ለሚፈልጉት እጩ ድምፅ በመስጠት መብታቸውን መጠቀማቸውን አረጋግጠዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.133,8.133,1.001,9.133,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a2a06962d18,train,የአዲስ አበባ ህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፍቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽነር ይመር ከበደ በበኩላቸው በከተማዋ በሁሉም ዘርፎች ለሚከናወኑ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የከተማዋ ነዋሪዎች ያበረከቱት አሰተዋጽኦ ጉልህ ፋይዳ እንዳለው አንስተዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,17.213,16.174,0.0,17.213,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_01281616c020,train,ሆስፒታሉ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ32 ሺህ ለሚበልጡ ሰዎች ተደራሽ ለማድረግ  ስራውን መጀመሩን የገለጹት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ትዛለኝ ተስፋዬ ናቸው።,spk_b7365b8bd13e,am,14.293,12.837,1.005,14.293,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afc80d85fbb3,train,ከነዋሪዎቹ መካከል አቶ በቀለ ቱፋ፣ በአካባቢያቸው ትምህርት ቤት ባለመኖሩ ልጆቻቸው ትምህርት ለማግኘት ረጅም ርቀት የእግር ጉዞ ያደርጉ እንደነበር ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,10.674,9.704,0.539,10.674,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_045bce84f2a1,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትልና የህክምና አገልግሎት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ናፍቆት ብርሃኑ በወቅቱ እንዳመለከቱት፤  በክልሉ የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት በሽታን የመከላከልና አክሞ የማዳን ሥራን እያጠናከረ ነው።,spk_b7365b8bd13e,am,16.233,15.026,0.699,16.233,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_073aec3df84c,train,በመላ ሀገሪቱ ሰላምን ለማጽናት የሰላምና ፀጥታ ዘርፍ አመራሮች ሚናቸውን አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባም ገልጸዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.293,8.551,0.0,9.293,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a07e4d41a5b2,train,በዲላ ከተማ የተጀመረው አገልግሎቱ ምርመራ የሕክምና እና የጤና ትምህርትን ያካተተ ሲሆን ፤በዚህም ከ32 ሺህ በላይ  ሰዎችን  ተደራሽ እንደሚያደርግ ተመልክቷል።,spk_b7365b8bd13e,am,11.094,10.329,0.459,11.094,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31cf02027630,train,በዞኑ ትምህርት ቤቶች ከሚያስተምሩ መምህራን መካከል መምህር ጣሃ ኢካ ፤ በትምህርት ዘመኑ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጁ ነን ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,10.893,9.345,1.031,10.893,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e1becd645c9,train,በዋናነት ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን በመንደፍ እና በመቅረጽ፣ ደንብ በማስከበርና በመቆጣጠር፣ በየጊዜው አደጋ የሚያስከትሉ አደባባዮችን በመለየት የክትትል እና የቁጥጥር ስራዎችን መስራት መቻሏ አሸናፊ እንዳደረጋት ጠቅሰዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,16.573,15.717,0.0,16.573,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8afd3a67ae1b,train,በሰሜን ወሎ ዞን ባለፈው የክረምት ወቅት በተከናወነ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 326 ሺህ 110 ሕዝብ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ከመምሪያው የተገኘው መረጃ ያመላክታል።,spk_b7365b8bd13e,am,14.354,11.859,1.138,14.354,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e56e230170f2,train,"በዚሁ ወቅት ""ሰላምን ማጽናት ለሀገራዊ ማንሠራራት"" በሚል የመወያያ ጽሑፍ ያቀረቡት የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ ኢትዮጵያ የማንሰራራት ጉዞ ላይ ትገኛለች ብለዋል።",spk_b7365b8bd13e,am,11.653,10.691,0.616,11.653,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_028cbb122d65,train,የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)፣ የክልሉ ምክትል ርእሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሮዛ ኡመርን ጨምሮ  የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና የሚኒስቴሩ ተጠሪ ተቋማት አመራሮች በጋራ በመሆን ነው ተግባራቱን ያስጀመሩት።,spk_b7365b8bd13e,am,20.514,20.514,0.0,20.514,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3c74353f282,train,"አጠቃላይ 1,500 አልጋ የሚኖራቸው ሲሆን ፣አሁን ላይ ግንባታቸው እየተጠናቀቀ ነው ፣ ቀጣዩ ትኩረታችን ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎችን ማስገባት ነው ብለዋል።",spk_b7365b8bd13e,am,11.194,9.865,0.825,11.194,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_67d517595cf7,train,በእለቱም የህብር መገለጫ በሆነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተሰበሰበ ዱቄት፣ ሽሮ፣ በርበሬና አልባሳት ለ396  በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ ነዋሪዎች ድጋፍ መደረጉ ተመልክቷል።,spk_b7365b8bd13e,am,14.213,13.883,0.331,14.213,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f15b00c5b0a,train,ከበዓሉ ታዳሚዎች መካከል ዲያቆን ፀጋየ ጌታሁን በሰጠው አስተያየት፤ የመስቀል ደመራ  በፍቅርና በአንድነት የሚከበር  ሃይማኖታዊ የአደባባይ  በዓል  ነው ብሏል።,spk_b7365b8bd13e,am,10.354,9.477,0.0,10.354,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7673006a038d,train,በተጨማሪም ታላቁ ሩጫ የበጎ አድራጎት ስራዎችን በማከናወን ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea17a9c78aeb,train,የፍትህ ቢሮውና የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በቅንጅት መስራት በሚያስችላቸው ተግባራት ላይ ያተኮረ የጋራ የትብብር ማዕቀፍ ሰነድ ዛሬ ተፈራርመዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,11.514,10.071,0.518,11.514,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7eb52c2fff0,train,የውይይት መድረኩን የመሩት የከተማ አስተዳደሩ ከተማና መሠረተ ልማት መምሪያ ኃላፊ ተሻገር አዳሙ፤ የከተማዋን ሰላም ለማስጠበቅ ህዝቡ በተለይም የመንግስት ሰራተኛው እያደረገ ያለውን አስተዋጽኦ አድንቀው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,16.014,13.953,0.69,16.014,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_99ff1e878526,train,"""ብዝኀነት የኢትዮጵያ ጌጥ"" በሚል መሪ ሀሳብ ጳጉሜን 2 የህብር ቀን በፓናል ውይይትና በተለያዩ ዝግጅቶች በደሴና ወልዲያ ከተሞች ታስቦ ውሏል።",spk_b7365b8bd13e,am,11.694,11.142,0.0,11.694,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70098f604ddf,train,በዚህም የወጣቶች ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ከማዘውተሪያነት ወደ ወጣት ስብዕና ማበልጸጊያነት ለማምጣት የሦስት ወር ንቅናቄ መጀመሩን ጠቁመው የአምስት ዓመት የስብእና ግንባታ ስትራቴጅ እየተዘጋጀ ነው ብለዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,14.873,13.024,0.596,14.873,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da6f8fbd0edd,train,በግብርናው ዘርፍም የአቅመ ደካማ አርሶ አደሮችን ሰብል ከመሰብሰብ ጎን ለጎን የበጋ መስኖ ልማት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ አስረድተዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.373,8.536,0.367,9.373,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ee330b3fa20,train,የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት(አይኤምኤፍ) እና የዓለም ባንክ ዓመታዊ ስብሰባ በዋሺንግተን ዲሲ መካሄዱ ይታወሳል።,spk_b7365b8bd13e,am,8.514,7.373,0.655,8.514,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_683772abc52a,train,በዞኑ በአዲሱ የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን ለመቀበል የትምህርት ተቋማትን ምቹ በማድረግ፣ የትምህርት ቁሳቁስን የማዘጋጀትና ሌሎችም አስፈላጊ ሁኔታዎች መሟላታቸውን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,11.754,10.925,0.0,11.754,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_554e085b63b8,train,የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ብርሃኑ ጎሽም በመርሃ ግብሩ እንደገለጹት ወንጀሎችን ቀድሞ ለመከላከልና የፍትህ ስርዓቱን ለማዘመን በትኩረት እየተሰራ ነው።,spk_b7365b8bd13e,am,11.434,10.473,0.961,11.434,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c569f6648e2,train,የልብ ህመምን በተፈጥሯዊ መንገድ ለመከላከል ከአመጋገብ ባሻገር የአኗኗር ዘይቤ ለውጥ ማድረግ እንደሚያስፈልግ ጠቅሰዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.034,8.6,0.0,9.034,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82d254359bd8,train,የወጣት ማዕከላትን የስብዕና ማበልፀጊያ በማድረግ የወጣቶችን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን የኢፌዴሪ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_b7365b8bd13e,am,12.793,11.013,0.357,12.793,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b0bb43a4f8c,train,የኢሬቻ በዓል እሴቶች ሰላም፣ ፍቅርና አብሮነት መሆናቸውን በተግባር መመልከታቸውን ጠቁመው፤ እነኚህም ለሀገር የሚጠቅሙ እሴቶች በመሆናቸው ማጉላት እንደሚገባም ገልጸዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,13.233,13.233,0.0,13.233,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_206459db0c60,train,"የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ""አንድም የልብ ምት አታምልጠን"" በሚል መሪ ሃሳብ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ27ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ11ኛ ጊዜ መስከረም 29 ቀን 2018 የሚከበረውን አለም አቀፍ የልብ ቀን ምክንያት በማድረግ መግለጫ ሰጥተዋል።",spk_b7365b8bd13e,am,18.953,17.88,0.708,18.953,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7375e436db90,train,ከአሪ አካባቢ መምጣታቸውን የገለጹት አቶ ማንአህሎህ ጥላሁን በበኩላቸው፤ እንደ ኢሬቻ ያሉ በዓላትን እንደ ሀገር አጉልቶ በማሳየት የቱሪዝም ፍሰቱን መጨመር እንደሚቻል ተናግረዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,12.674,12.674,0.0,12.674,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b9e52bb6269,train,ኢሬቻ ለቱሪዝም መስህብነት ብሎም ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ ፋይዳ እንዳለውም ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,6.194,5.794,0.0,6.194,-24.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_919d2dc67c69,train,በቀጣይ ከተማ አቀፍ አውቶማቲክ የፍጥነት መቆጣጠሪያ ካሜራዎችና ደህንነቱ የተጠበቀ የትራንስፖርት ስርዓት ተግባራዊ እንደሚደረግ ተገልጿል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,10.414,9.707,0.0,10.414,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b3702d97bd9,train,የድምጽ አሰጣጡ ምስጢራዊነቱ ተጠብቆ በነፃነት የተካሄደ በመሆኑ ህዝበ ሙስሊሙን ማገልገል ይችላል ያልነውን እጩ መርጠናል ሲሉ መራጮቹ ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,11.213,9.637,0.919,11.213,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac81c220852e,train,የኢሬቻ በዓል አብሮነት የሚጸናበት መሆኑን በተግባር ማየታቸውን የሆረ ሀርሰዴ የኢሬቻ በዓልን የታደሙ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች አባላት ገለጹ።,spk_b7365b8bd13e,am,11.354,11.354,0.0,11.354,-23.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd3a2b4d6100,train,ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን አስቀድሞ ለመከላከል ባለፈው የክረምት በጎ ፍቃድ የጤና አገልግሎት በርካታ ሰዎች ምርመራ ማድረጋቸው አንስተዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,10.313,9.422,0.553,10.313,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b7119310df1,train,በዚህ ረገድ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ ጉልህ ድርሻ እንዳላቸው ጠቅሰዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,7.314,6.513,0.468,7.314,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c89861704b2,train,በመርሃ ግብሩ  በክልሉ በከተማና ገጠር ወረዳዎች ስር የሚገኙ የ12 አቅመ ደካማ ዜጎችን የመኖሪያ ቤቶች የሚያድሱ ሲሆን፤ ለ500 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል፤ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብርንም አከናውነዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,16.854,16.376,0.477,16.854,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_174dc1d95759,train,በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ፣ የትምህርት ተደራሽነትን የማስፋትና የደም ልገሳ መከናወኑን ጠቅሰዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.233,8.76,0.473,9.233,-25.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5140e2448d6f,train,እኛም ለኢትዮጵያ ንጋት እና ምጥቀት ያስፈልገናል፡፡ 2018 የኢትዮጵያ ታላቅነት የበለጠ እየነጋ፣ የበለጠ እየበራ፣ የበለጠ እየፈካ የሚሄድበት ነው፡፡ የሕዳሴ ግድብን ባየን ቁጥር የኢትዮጵያን አይበገሬነትና ቻይነት እናስታውሳለን፡፡ ሐይቁን ባየን ጊዜ ደግሞ የኢትዮጵያን ንጋት እናስባለን፡፡ “ንጋት ሐይቅ” የተባለውም ለዚህ ነው፡፡ ግድቡ እስካሁን የነበረውን ይናገራል፡፡ ሐይቁ ከዚህ በኋላ የሚመጣውን ያበሥራል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,26.334,22.88,0.376,26.334,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26a609581d3a,train,"""መኮ ፋውንዴሽን"" በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን በማስተባበር ከ57 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የህክምና ቁሳቁሶችን ለሻሸመኔ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በድጋፍ አበርክቷል።",spk_b7365b8bd13e,am,15.713,13.886,0.515,15.713,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4670030569d,train,በየአካባቢው ያሉ ሀገር በቀል የሰላም ማፅኛ ጥበቦችንና የተሻለች ሀገርን ለትውልድ ማስተላለፍ ያስፈልጋል ነው ያሉት።,spk_b7365b8bd13e,am,8.954,7.797,0.694,8.954,-25.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61ee02b13d3b,train,ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ደረጃ የጤና አገልግሎት ሽፋንን በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደጓን ገልጸዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,6.454,5.738,0.715,6.454,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d95ea91f2d40,train,በሐረሪ ክልል የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት  አመራሮች የአቅመ ደካማ ወገኖች መኖሪያ ቤቶች እድሳትና ግንባታን ዛሬ በሐረር አስጀምረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,11.754,11.754,0.0,11.754,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aaca8e068c76,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር  ኦርዲን በድሪ  በእለቱ እንዳሉት በክልሉ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ በርካታ ሰው ተኮር ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.073,10.94,0.616,12.073,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7099b20570d5,train,በኦሮሚያ ክልል በገጠር ትምህርት ቤቶች ለሚያስተምሩ መምህራን 30 ሺህ የመኖሪያ ቤቶች በህዝብ ተሳትፎ ሊገነቡ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለፀ።,spk_b7365b8bd13e,am,9.934,9.428,0.506,9.934,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6d84b62a43a,train,የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ የሀገራት የጤና ሪፎርሞች በቀረበበት ወቅት ኢትዮጵያ የማይበገር እና በራስ አቅም የሚመራ የጤና ስርዓት ለመገንባት የያዘችውን ስትራቴጂካዊ ራዕይ አስመለክቶ ገለጻ አድርገዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,14.934,12.514,0.729,14.934,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff2fc1368697,train,በተለይ የአቅመ ደካማ ዜጎችን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽሉ የልማት ስራዎች በስፋት የተከናወኑ ሲሆን በዚህም የማህበረሰቡ ተሳትፎ የላቀ እንደነበር አስታውቀዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,11.213,11.213,0.0,11.213,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16b940590ded,train,በመምሪያው የወንጀል መከላከል ዘርፍ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር አበበ ውቤ እንደገለፁት፤ ህብረተሰቡ የገናና የጥምቀት በዓላትን በተረጋጋ መንገድ ለማክበር እንዲችል አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል።,spk_b7365b8bd13e,am,13.053,12.747,0.0,13.053,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4593064b3c61,train,ኢትዮጵያ በመድሃኒት ማምረት ዘርፍ ያላት አቅም እያደገ መምጣቱን ገልጸው በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና አማካኝነት በጤናው መስክ ያሉ የወጪ ንግድ አቅሞችን እንደምትጠቀምም ነው ሚኒስትሩ የገለጹት።,spk_b7365b8bd13e,am,12.973,11.403,0.0,12.973,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e56a3e82c53,train,የሻሸመኔ ከተማ ጤና ጽህፈት ቤት ሃላፊ ሱልጣን ሁሴን በበኩላቸው በፋውንዴሽኑ አስተባባሪነት በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባደረጉት ድጋፍ ከ57 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የህክምና ቁሳቁሶችን ለሻሸመኔ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ድጋፍ መደረጉን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,20.634,18.863,0.535,20.634,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa76c72978c9,train,ይህም በክልሉ በገጠር አካባቢዎች የመማር ማስተማር ስራውን የተሳለጠ በማድረግ ለትምህርት ጥራት መረጋገጥ ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,10.153,8.905,0.697,10.153,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_bfaf704a126d,train,ሌላኛው የበዓሉ ተሳታፊ የሆኑት አባ ሙዳ ቦረና አገሪ በበኩላቸው፤ ኢሬቻ የሕዝቦች የእርስ በእርስ ትስስር፣ መተዋወቅ እና የባህል ልውውጥ የበለጠ የሚጠናከርበት መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.854,11.996,0.0,12.854,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_62b6cb672cee,train,ዶክተር ደረጄ ድጉማ በመግለጫቸው እንዳሉት የቀኑ መከበር ዋና ዓላማ ማህበረሰቡ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ላይ ግንዛቤ እንዲኖረው ማድረግ ነው።,spk_b7365b8bd13e,am,10.133,9.05,0.68,10.133,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03487532b65b,train,የአማራ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ እርዚቅ ኢሳ በበኩላቸው በክልሉ ከሚገኙት 466 የወጣት ማእከላት ውስጥ 280 የሚሆኑት አገልግሎት እየሰጡ እንደሚገኙ ገልጸዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,14.534,12.612,0.532,14.534,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb2a24c5976b,train,በበጎ ፈቃድ በተለያዩ ዘርፎች በተሰማሩ ወጣቶችና ባለሀብቶች በተከናወኑ አገልግሎቶች በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን በተለይ ለአቅመ ደካማ ዜጎች እፎይታን በመስጠት አስቸጋሪ የኑሮ ሁኔታቸውን ማቃለል ተችሏል ብለዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,17.433,17.433,0.0,17.433,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0d7599cf528,train,ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የተሠራው ሥራ ያመጣው ለውጥ ለሽልማቱ መገኘትም ድርሻ እንዳለው ጠቁመዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,8.854,8.497,0.0,8.854,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f9bb1bcade7,train,በተለይም ከኢንተርፖል፣ ከአፍሪካ ፖሊስ ተቋም እና ከምስራቅ አፍሪካ የፖሊስ አዛዦች ህብረት ድርጅት ጋር በቅርበት እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,10.174,8.943,0.0,10.174,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a87bfa580ad5,train,የደሴ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ኃላፊና የከተማ አስተዳደር ከንቲባ ተወካይ ኮማንደር ሰዒድ አሊ እንደገለፁት፣ ህብር የአንድነታችን መገለጫ፣ የድሎቻችንና የሰላማችን መሠረት ነው።,spk_b7365b8bd13e,am,14.754,14.754,0.0,14.754,-24.1,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_061554423757,train,የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ክበበው ሚዴቅሳ  አዲስ አበባ  በዓይነቱ የመጀመሪያ በሆነው በመንገድ ደህንነትና ፍጥነትን በማስተዳደር ዓለም አቀፍ ውድድር ከስምንት ከተሞች ቀዳሚ በመሆን የወርቅ ሽልማት ማግኘቷን አስታውሰዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,15.233,15.233,0.0,15.233,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_caf62b4b7173,train,የዲላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ መስፍን ደምሴ(ዶ/ር)  በበኩላቸው፤  የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት በከተማው መካሄዱ በሽታን አስቀድሞ  የመከላከሉን ተግባር እንደሚያጠናክር ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.674,11.574,0.624,12.674,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14c531c38e26,train,"""በጎ ፈቃደኝነት ለጤናማ ማሕበረሰብ"" በሚል መሪ ሀሳብ የዲላ ዩኒቨርሰቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል የክረምት ነጻ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዛሬ መስጠት ጀምሯል።",spk_b7365b8bd13e,am,10.073,9.173,0.483,10.073,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f4956834cfc,train,በክልሉ ከማለዳው ጀምሮ በወጣቶች ዘርፍ የመጅሊስ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ተከናውኗል።,spk_b7365b8bd13e,am,6.894,5.623,0.354,6.894,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2199e67cc79e,train,"የጋሞዎች ""ዮ ማስቃላ""፣ የዘይሴዎች ""ቡዶ ኬሶ"" እና የጊድቾዎች ""ባላ ካዳቤ"" የ2018 ዓ/ም የዘመን መለወጫ በዓል በተለያዩ ትእይንቶች በአርባ ምንጭ ከተማ እየተከበረ ይገኛል።",spk_b7365b8bd13e,am,13.313,11.679,0.489,13.313,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72dc8c8b9362,train,ይህንን ተግባር ለማጠናከር በተያዘው የበጋ ወቅት ከ164 ሚሊዮን  ብር በላይ የሚገመት የልማት ስራ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለማከናወን ታቅዶ ወደ ተግባር መገባቱን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.973,12.036,0.0,12.973,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45a85207b191,train,ከመምህራን መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ባሻገር ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች፣ የቅድመ መደበኛና 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታዎችም በተጠናከረ መልኩ እንደሚቀጥሉም አስረድተዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.233,10.797,0.684,12.233,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78fc59365f40,train,ለጤናው ዘርፍ ከውጭ የሚደረጉ ድጋፎች መቀነሳቸውን ጨምሮ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያሉ መስተጓጎሎች በብሄራዊ ሀብቶች ላይ ጫናውን እያሳደረ እንደሚገኝ አመልክተዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.293,10.644,0.637,12.293,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2e735016f69,train,ይህ ተጋድሏችን፤ ይህ ትብብራችን፤ ይህ ለብሔራዊ ጥቅም በአንድነት መቆማችን፤ ይህ ለራሳችን፣ በራሳችን፣ ከራሳችን መሥራታችን ነገም መቀጠል አለበት፡፡ ኢትዮጵያ ከዚህ በላይ ይገባታል፡፡ ኢትዮጵያ ከዚህም በላይ ታላላቅ ሥራዎች ይጠብቋታል፡፡ ይሄንንም አብረንና ተባብረን ልናሳካላት ይገባል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,18.674,16.318,0.412,18.674,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0f5ef91fbed,train,በክልል ሁሉም ወረዳዎች በመስጅዶች የወጣቶች ዘርፍ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ መካሄዱንም ገልጸዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,7.373,6.113,0.776,7.373,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37f2f9917add,train,በልዩ ወረዳው ለሚገነባው አጠቃላይ ሆስፒታል  አስፈላጊው ክትትልና ድጋፍ እንደሚደረግ አስታውቀዋል ።,spk_b7365b8bd13e,am,6.753,6.326,0.428,6.753,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82a1d81f35ea,train,የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በበኩላቸው በክልሉ የሚገኙ ጤና ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ  ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,10.754,9.563,0.713,10.754,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5eee0403ac8e,train,በማህበረሰቡ ዘንድ ያለውን ዘመን ተሻጋሪ የአብሮነት እሴት ይበልጥ ማጎልበት ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ጉልህ ሚና እንዳለው አንስተዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.454,8.16,0.961,9.454,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_967ef7e2150d,train,በክልል  ደረጃ በሚሰጠው አገልግሎት  ከፍለው መታከም የማይችሉ ከ265 ሺህ በላይ ሰዎችን  ተደራሽ የሚያደርግ መሆኑን አንስተው፤  ዛሬ የተጀመረው የዚሁ አካል መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.973,11.438,0.493,12.973,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b754fb5934ca,train,በሰሜን ወሎ ዞን  የክረምቱ  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወደ በጋውም በመሸጋገር  ተጠናክሮ መቀጠሉን የዞኑ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ።,spk_b7365b8bd13e,am,9.633,8.572,0.613,9.633,-25.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_302e3937ec27,train,ወይዘሮ ራህመት አየለ በበኩላቸው ብዝኃነታችን ውበትና ጌጣችን በመሆኑ ከሌሎች የኢትዮጵያ ህዝቦች ጋር በመሆን ሉዓላዊነታችን፣ ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማስጠበቅ እንሰራለን ብለዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,13.454,13.106,0.0,13.454,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13861b2edd08,train,በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን በማስተባበር የጤና ተቋማትን ለመደገፍ እየሰሩ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የመኮ ፋውንዴሽን ተወካይ አቶ ተማም ከድር ናቸው፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,12.614,11.68,0.47,12.614,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f7b347f4465,train,በዓሉን ሕብረ-ብሔራዊ ወንድማማችነትን በሚያጠናክር መልኩ በጋራ ማክበራቸውንም ጠቁመዋል፡፡,spk_b7365b8bd13e,am,7.793,7.793,0.0,7.793,-24.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c84dd3f0ecb2,train,በበጎ ፈቃድ በሚሰጡ ዘርፈ ብዙ አገልግሎቶች የአቅመ ደካማ ዜጎችን የኑሮ ጫና ማቃለል መቻሉንም ገልጸዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-24.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5b9b026dec6,train,አርሶ አደር አስፋዬ ተሰማ በዞኑ የጉባላፍቶ ወረዳ ነዋሪ ሲሆኑ፤ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ሰሞኑን ወደ እርሻ  መሬታቸው ውሃ የሚያስገባውን የመስኖ ቦይ በመጥረግ  ለልማት  ዝግጁ እንዳደረጉላቸው ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,14.274,12.748,0.0,14.274,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_308faf9d1422,train,ናይጄሪያ፣ ጋና፣ ኬንያ፣ ግብጽ፣ ካምቦዲያ፣ ፊሊፒንስ እና ኢንዶኔዢያ ሌሎች ፕሮግራሙ የሚተገበርባቸው ሀገራት ናቸው።,spk_b7365b8bd13e,am,9.313,8.501,0.453,9.313,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95d96b1a421e,train,ይህ ለውጥ፣ ፖሊስ የሰብዓዊ መብት፣ የህግና ሥርዓትን ባከበረ መልኩ የወንጀል መከላከልና የምርመራ ሥራዎችን በብቃት እንዲያከናውን አስችሎታል ብለዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.014,10.363,0.0,12.014,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b1bf9e7eb05,train,"""ኢሬቻ አንድነትን የሚያጠናክር፣ ሰላምን የሚሰብክ እና የፍቅር በዓል ስለሆነ በጋራ አክብረነዋል"" ሲሉም ተናግረዋል፡፡",spk_b7365b8bd13e,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbfffda66ba0,train,ባለፈው ዓመትም በክልሉ ገጠር አካባቢዎች በህዝብ ተሳትፎ ከ10 ሺህ በላይ የመምህራን መኖሪያ ቤቶች መገንባታቸውን አስታውሰዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,8.754,8.176,0.577,8.754,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b6ddf06c199,train,ኢትዮጵያ ከልማት አጋሮች ጋር በመሆን የጤና ዘርፍ ውጤቶችን ማሻሻል የሚያስችል ብሄራዊ የቃል ኪዳን ሰነድ(National Health Compact) እያዘጋጀች መሆኑን ጠቁመው ሰነዱ እ.አ.አ ዲሴምበር 2025 በጃፓን ቶኪዮ በሚካሄው የዓለም የጤና ሽፋን ከፍተኛ የምክክር መድረክ ላይ እንደሚቀርብ ገልጸዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,21.713,18.051,0.966,21.713,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df8559b71d21,train,የሀገርን ዘላቂ ሰላም ለማስጠበቅና የህግ የበላይነትን ለማስከበር ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት በኃላፊነት እየሰራ እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,10.553,9.972,0.0,10.553,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb68bba4fa87,train,በሆረ ሀርሰዴ እና በከተማዋ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች ለበዓሉ ድምቀት መስጠታቸውን እና ከሌላው ጊዜ በተለየ ለማክበር ማስቻሉንም ገልፀዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.373,8.618,0.347,9.373,-25.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_236400681d67,train,በቤጊ ወረዳ ትምህርት ቤቶች ጽህፈት ሀላፊ መምህር ገመዳ አያና፤ በወረዳው በሁሉም ትምህርት ቤቶች ለአዲሱ ትምህርት ዘመን ተማሪዎችን በመቀበል ለማስተማር ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,12.573,10.901,0.795,12.573,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8d952132d57,train,ግንባታው የተጀመረው የቅድመ መበደኛ ትምህርት ቤት ቶሎ እንዲጠናቀቅ በጉልበትም ሆነ በገንዘብ የሚያደርጉትን ድጋፍ እንደሚያጠናክሩ ገልጸዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,9.873,8.479,0.956,9.873,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1fcc5e631550,train,ይህን ኃላፊነት የሚመጥን የሰው ኃይል በቁጥርም ሆነ በስልጠና ደረጃ እንዲያድግ፣ እንዲሁም የተሻለ ስልጠና ያገኙ ኦፊሰሮችን እያበቃ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,10.754,9.113,0.795,10.754,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_281e038c6a3b,train,ሌላው የወረዳው ነዋሪ አቶ ንጉሴ ማሩ፤ ልጆቻቸው የትምህርት ፍላጎት እያላቸው በልጅነት እድሜያቸው ድረስ ትምህርት ቤት እደማይገቡ አስረድተዋል።,spk_b7365b8bd13e,am,10.993,9.278,0.717,10.993,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f85264639db,train,ተደራሽነትን ለማረጋገጥም የ63 ትምህርት ቤቶች ግንባታ መጀመሩን ጠቅሰው፤ ማህበረሰቡን በማስተባበር በራሱ አቅም ትምህርት ቤቶችን ገንብቶ ለአገልግሎት እንዲያበቃ የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛል ብለዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,14.194,13.891,0.0,14.194,-23.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_123af0cd29c5,train,የሃይማኖት ተቋማት ለሰላም ግንባታ ያላቸውን ከፍተኛ ሚና ለመጠቀም እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው፥በሀገር ደረጃ ያሉ ባህላዊ የችግር አፈታት ስርዓቶችን ለሀገር ግንባታ የመጠቀም ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,12.393,12.393,0.0,12.393,-21.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_58f95ca8fb8a,train,በያዝነው የበጀት ዓመትም ከ3ሺህ በላይ ህፃናትን በትምህርት ቁሳቁስ ከማገዝ ባለፈ ሌሎችም ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን በተለያዩ የድጋፍ ማዕቀፎች ተጠቃሚ ለማድረግ በቅንጅት እንደሚሰራ አብራርተዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,14.153,13.699,0.0,14.153,-22.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f3b55ed205e,train,"ምክክሩ ""ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት "" በሚል መሪ ሐሳብ ነው የተካሄደው።",spk_6c90e1cbdcd9,am,5.673,5.37,0.303,5.673,-23.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d3d0c2f44f73,train,በተለይም የወባ በሽታን ለመከላከልና የማሕበረሰብ አቀፍ ጤና መድሕን አገልግሎት ለማስፋት የሚከናወኑ ተግባራት ውጤታማ እንዲሆኑ ዘርፉ ሚናውን ይበልጥ ማጠናከር እንደሚጠበቅበት ገልጸዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.514,11.514,0.0,11.514,-22.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c8226f3f2dfd,train,የአልጋ አጎበር አጠቃቀምና ሌሎች የመከላከያ ዘዴዎች ማሕበረሰቡ በአግባቡ እንዲተገብር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ግንዛቤን በመፍጠር የሚጠበቅበትን ሚና እንዲወጣ አመልክተዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.393,11.393,0.0,11.393,-23.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d0240be42807,train,አስተያየታቸውን ከሰጡ የበዓሉ ታዳሚዎች መካከል አባገዳ ከታ ብሩ፤ ኢሬቻ የሰላም፣ የይቅርታና የአንድነት በዓል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,7.274,7.274,0.0,7.274,-25.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df91c76c7182,train,በመሆኑም በክልሉ በትምህርት ሽፋን የተመዘገበውን ውጤት በጥራት ለመድገም ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ባሳተፈ መልኩ ጠንክሮ መስራት እንደሚገባ አስገንዝበዋል ።,spk_6c90e1cbdcd9,am,9.114,9.114,0.0,9.114,-21.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7cdc325c821e,train,የመስቀል በዓል ከሃይማኖታዊ ስርዓቱ በተጨማሪ በተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች የተራራቁ የህብረተሰብ ክፍሎች የሚገናኙበት፣ ዘመድ የሚጠያየቅበት፣ የተጣሉ የሚታረቁበት እንዲሁም አብሮነትና አንድነትን የሚያጠናክር ነው ብለዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,14.594,14.174,0.419,14.594,-19.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d0ad800f0768,train,ዘላቂ ልማትና እድገት እንዲረጋገጥ ጥራት ያለው ትምህርትን ተደራሽ በማድረግ በእራሱ የሚተማመን ዜጋ መገንባት ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,7.513,7.195,0.319,7.513,-22.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_182dba62688b,train,በበጎ ፍቃድ አገልግሎት የህክምና ቡድኑ የምርመራና የመድኃኒት አገልግሎት ማግኘታቸውን የገለጹት ደግሞ ወይዘሮ አስቴር ታደሰ ናቸው።,spk_6c90e1cbdcd9,am,7.114,5.146,0.715,7.114,-24.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc2fc2d4ffc5,train,የትምህርት ጉባዔው በዘርፉ ያሉትን ክፍተቶችና ጥንካሬዎችን በመለየት ለቀጣይ ስራዎች የጋራ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ያለመ መሆኑም ተጠቁሟል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,8.793,8.793,0.0,8.793,-22.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa577a387405,train,ድጋፍ ከተደረገላቸው መካከል ወይዘሮ ሲሳይ አላዩ እና ወይዘሮ ነጻነት እምሩ የተደረገላቸው ድጋፍ በዓሉን ያለ ምንም ችግር በደስታ እንዲያሳልፉ እንደሚያስችላቸው ተናግረዋል ፡፡ለተደረገላቸው ድጋፍም ምስጋና አቅርበዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,12.233,11.912,0.322,12.233,-22.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_73e7247525de,train,ኢትዮጵያ በተለይም ከለውጡ ወዲህ የምግብ ስርዓት ሽግግርን የሚያፋጥኑ የተለያዩ ብሔራዊ ፕሮግራሞችን በመቅረጽ በትኩረት እየሰራች እንደምትገኝ ይታወቃል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,9.873,9.873,0.0,9.873,-20.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f65a0ef5d154,train,በወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎት ተግባር የበርካታ አረጋዊያንና አቅመ ደካሞች እንባ እየታበሰ መሆኑን የጠቀሱት ወይዘሮ ሙና ከዚህም ባለፈ ተግባሩ የህዝቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጡን ገልጸዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,13.073,12.698,0.375,13.073,-23.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_97e04ca561fb,train,የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው በበኩላቸው የመስቀል በዓል በኢትዮጵያ በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት የሚከበር የዓለም ቅርስ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.153,11.153,0.0,11.153,-22.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_959d2495ec8b,train,ይህ በጎ ተግባራቸው ሁል ጊዜ በኢትዮጵያውያን ዘንድ የሚዘከርና የሚታወስ መሆኑን ጠቁመው፥ ለቤተሰባቸው፣ለእምነቱ ተከታዮችና ለመላው ኢትዮጵያውያን መጽናናትን ተመኝተዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,10.153,9.853,0.0,10.153,-21.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_230d5695ecb8,train,ከትናንት የወረስናቸው መልካም እሴቶቻችንን በማጠናከርና እንደ ህዳሴ እና አረንጓዴ አሻራ ያሉ አዳዲስ ድሎችን በቀጣይነት ለማስመዝገብ ኀብረ ብሔራዊ አንድነታችንን ማጽናትና የወል ትርክታችንን ማጉላት ያስፈልጋል ነው ያሉት፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,14.713,14.402,0.0,14.713,-24.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f3882ed8a967,train,በዚሁ ወቅት የመነሻ ጽሁፍ ያቀረቡት የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፍሬው ተገኝ(ዶ/ር) እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ ለዘላቂ የልማት ግቦች ስኬት የበኩሏን አስተዋጽኦ እያደረገች ትገኛለች።,spk_6c90e1cbdcd9,am,13.674,12.972,0.702,13.674,-23.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cfe3da60eca1,train,በዛሬው እለትም በበና ፀማይ ወረዳ ቀይ አፈር ከተማ በዓሉ በባህላዊ ክዋኔዎችና ስነ-ስርአቶች ተከብሯል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,6.154,6.154,0.0,6.154,-23.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e803c9c70be,train,በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የካራቆሬ መዝገበ ምሕረት ቅዱስ ፋኑኤል ቤተክርስቲያን አገልጋይ መልዓከ ኃይል አባ አማኑኤል፤ የመስቀል በዓል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የፍቅርን ጥግ ያሳየበት ነው ብለዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,14.313,14.313,0.0,14.313,-19.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4bb22d47b1ec,train,የጤና  ቢሮው ምክትልና የሕክምና አገልግሎቶች ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሙንጣሻ ብርሀኑ በመድረኩ ላይ ፤ በክልሉ  በሽታዎችን አስቀድሞ በመከላከል የሕብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,12.954,12.257,0.696,12.954,-24.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba9e1ae58718,train,ለኢትዮጵያ የማንሰራራት ጉዞ ስኬታማነት ሰላምን ማጽናት የሁሉም ሃላፊነት መሆን እንዳለበትም ገልጸዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,6.633,5.895,0.0,6.633,-20.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e31f4fb1332,train,ኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ሽግግር ትግበራን በመጀመር ግንባር ቀደም ሀገር መሆኗን ገልጸዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,6.154,5.748,0.0,6.154,-19.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_30a80548c0b3,train,ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዕለቱን ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ለተቋሙ ሰራተኞችና ለሌሎች የህብረሰብ ክፍሎች ለበዓል ማሳለፊያ  እገዛ በማድረግ አሳልፎታል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,8.754,8.328,0.425,8.754,-23.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b69b64f4d35,train,ይህ መልካምነት  እና ደግነታቸው ሁሌም ከእኛ ጋር አብሮ ይኖራል ነው ያሉት ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ በመልዕክታቸው፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,6.833,6.833,0.0,6.833,-23.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e7a9a008410,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የኪነ-ጥበብ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ውይይት አድርገዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,7.074,6.686,0.0,7.074,-25.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_89d4e1208de9,train,የመስቀል ደመራ በዓል በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ከተመዘገቡ የማይዳሰሱ የዓለም አስደናቂ ቅርሶች መካከል አንዱ ነው።,spk_6c90e1cbdcd9,am,9.993,9.681,0.312,9.993,-20.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_489da7b30351,train,በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ስርዓት ጉባዔን በስኬት ለማስተናገድ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,8.954,8.509,0.0,8.954,-21.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d624071bb417,train,በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ ላሉት ስራዎች መሳካት ሚኒስቴሩ ሁለንተናዊ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ሚኒስትሩ አስታውቀዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,9.114,8.717,0.0,9.114,-22.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e08c29d9dac,train,በዞኑ የማህበራዊ ተቋማት ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናከር ፈጣንና ፍትሃዊ አገልግሎት ማጎልበት የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የምዕራብ ጎንደር ዞን ማህበራዊ ክላስተር አስታወቀ።,spk_6c90e1cbdcd9,am,12.393,11.967,0.0,12.393,-22.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c9451388754f,train,ቢሮው ከሚያከናውናቸው የግንዛቤ ሥራዎች በተጨማሪ ሰፊውን ሕብረተሰብ ተደራሽ ባደረገ መልኩ የላቀ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ስራዎች በማስፈለጉ መድረኩ መዘጋጀቱን ጠቅሰዋል ፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,10.674,10.674,0.0,10.674,-22.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b042eaefbf56,train,በምዕራብ ጎንደር ዞን በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ174 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ተግባራትን ማከናወን መቻሉን የዞኑ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ገለጸ።,spk_6c90e1cbdcd9,am,12.434,12.434,0.0,12.434,-22.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f49996437e41,train,በመድረኩ ላይ ከተለያዩ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን  ዘርፍ የተወጣጡ  አካላትና  ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,6.673,6.673,0.0,6.673,-20.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8adb0324811e,train,የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሚሊሻ ጽህፈት ቤት ሃላፊ እስማኤል አብዱራሃማን በክልሉ ሰላምን በማጽናት ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች እንዲሳለጡ የበለጠ እንደሚሰሩ ጠቁመዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.793,11.793,0.0,11.793,-21.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef0698f3edf4,train,:- የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ የሕብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ የሚደረገውን እንቅስቃሴ በማገዝ  ሚናውን ይበልጥ ማጠናከር እንዳለበት ተመላከተ።,spk_6c90e1cbdcd9,am,10.313,9.464,0.511,10.313,-22.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b7d790325579,train,ለቱሪዝም ልማት ዋናው የትራንስፖርት ዘርፉን ማዘመን ወሳኝ ነው  ያሉት አቶ መልካሙ ፤ በቀጣይም ፈጣን ጀልባቸውን በማስገባት የቱሪዝም ልማቱን ለማፋጠን ቢሮው በትኩረት እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,10.754,10.754,0.0,10.754,-22.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef79de1e4e75,train,ህመማቸውን ለማስታገስ በየጊዜው  በሚወስዱት የመድሀኒት  ወጪ ከአቅማቸው በላይ ሆኖ ሲቸገሩ ቆይተው በቅርቡ ለቀዶ ህክምና ለስድስት ወራት መቀጠራቸውን አውስተዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,10.153,9.745,0.0,10.153,-24.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b29bbaa5cd1,train,በበዓሉ ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ወላይቴ ቢቶ እንደገለጹት፤ እንደ ማሮ ያሉ ክብረ በዓላት የህዝቦችን ትስስር በማጠናከር ሀገራዊ አንድነትን ለማጽናት ያላቸው ሚና የጎላ ነው።,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.514,11.191,0.322,11.514,-25.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9e2fca543940,train,የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ በበኩላቸው፤ በክልሉ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በትምህርት ሽፋን የተሻለ ስኬት መመዝገቡን ተናግረዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,10.954,10.634,0.32,10.954,-23.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_16d13eb8c32b,train,የክልሉ ጤና ቢሮ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ደስታ ዲጊሶ፣ ሕብረተሰቡ በቂ እውቀት አግኝቶ ራሱን ከበሽታ እንዲከላከል  ማስገንዘብ ይኖርብናል ሲሉ ገልጸዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.034,11.034,0.0,11.034,-22.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8c572541ebd1,train,ባለፈው ዓመትም ሁለቱ ተቋማት  በመተባበርና በመቀናጀት ለ148 ህሙማን ተመሳሳይ ህክምና መስጠት መቻሉን ከሆስፒታሉ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,9.793,9.434,0.359,9.793,-21.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e8201928613f,train,የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ኢያሱ ዳዊት፣ ቢሮው እስከ ታችኛው የአስተዳደር እርከን መዋቅሩን በመዘርጋት ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ለሕብረተሰቡ ተጠቃሚነት እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,14.434,13.362,0.597,14.434,-22.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_edcc8cd9848c,train,ለአብነትም የሌማት ትሩፋት፣ የስንዴ ልማት፣ አረንጓዴ አሻራ፣ የትምህርት ቤት ምገባ፣ ኢትዮጵያ ታምርት እንዲሁም የሰቆጣ ቃል-ኪዳን ኢንሼቲቮች ተጠቃሽ ናቸው፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.793,10.638,0.0,11.793,-22.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f282d044df03,train,ኮሌጁ ወደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅነት ማደጉ አሰራሩን በማሳደግ በቴክኖሎጂና ምርምር ላይ አተኩሮ እንዲሰራ ያስችለዋል ያሉት ደግሞ የምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ኑርልኝ ብርሃኑ ናቸው።,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.674,11.674,0.0,11.674,-21.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a783b274dca4,train,የበናፀማይ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዮሐንስ ጋርሾ በበኩላቸው፤ የባኔ ክብረ በዓል በውስጡ ያሉ እሴቶችን በማጎልበት በዩኔስኮ ለማስመዝገብ ሥራዎች መጀመራቸውን ገልጸዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.713,11.319,0.0,11.713,-22.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b4595d779dc4,train,የሕክምና አገልግሎቱን ከሚያገኙት ውስጥም 85 የእንቅርት ህሙማን ሲሆኑ፤  ቀሪዎቹ ደግሞ የሃሞትና የኩላሊት ጠጠር፣ የጨጓራና ሌሎች የህመም ዓይነቶች መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,9.313,9.313,0.0,9.313,-23.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7d28ede19716,train,ይህም የባሕርዳርና የጎንደር አካባቢዎችን በፈጣን የውሃ ትራንስፖርት በማስተሳሰር የአካባቢውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ለማቀላጠፍና  ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እንደሚያግዝ  አቶ መልካሙ አስረድተዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.553,11.553,0.0,11.553,-20.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_edb99533f086,train,ጉባዔው በኢትዮጵያ መካሄዱ ለሀገር ገጽታ ግንባታ ትልቅ ፋይዳ ያለው መሆኑን ገልጸው፤ በተለይም ኢትዮጵያ ለጀመረችው የምግብ ስርዓት ሽግግር ጉዞ እውቅና የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,10.993,10.993,0.0,10.993,-19.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75d968da63ce,train,መንግስት ኪነ-ጥበብን የመድረክ ማድመቂያ እና ማማሟቂያ ነው የሚል እምነት የለውም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዘርፉ ካላዳገ የምናልመውን ብልጽግና ማረጋገጥ አንችልም ብለዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,11.194,11.194,0.0,11.194,-24.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4233b2c98601,train,የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ  በወቅታዊ የጤና ጉዳዮች ላይ በማተኮር የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ የተሳተፈበት መድረክ አካሄዷል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,7.114,6.601,0.513,7.114,-21.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eaf4beef2b98,train,ይህንን  ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ  የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ግንዛቤን በመፍጠር   ዕገዛውን  እንዲያጠናክር ጠይቀዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,7.314,7.314,0.0,7.314,-21.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3656beb29606,train,የመስቀል በዓል ሃይማኖታዊ ስርዓቱንና ትውፊቱን ሳይለቅ ለትውልድ እንዲተላለፍ የበዓሉ እሴት የሆኑ አለባበሶች፣ ቁሳቁሶችና ልዩ ልዩ የአከባበር ትውፊቶቹን መጠበቅና ማልማት እንደሚገባ አስታውቀዋል፡፡,spk_6c90e1cbdcd9,am,13.914,13.546,0.368,13.914,-23.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3cc541d53224,train,ቢሮው የወባ በሽታን ለመከላከል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን አካባቢን የማፅዳት፣ የኬሚካል ርጭት እንዲሁም የአልጋ አጎበር ስርጭት እና የሕክምና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን ጥረት እያደረገ መሆኑን አንስተዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,15.754,15.19,0.563,15.754,-18.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2b6b2d5f579f,train,ማህበራዊ ተቋማት በጋራ የሚያስተሳስራቸው የስራ ባህርይ ያላቸው በመሆኑ ሃብትን፣ የሰው ሃይልንና ሌሎች አቅሞችን በማስተባበር ፈጣንና ፍትሃዊ አገልግሎት አሰጣጥን የሚያጎለብቱ ተግባራት በመከናወን ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,15.993,14.697,0.0,15.993,-17.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7ddd95c013a,train,2ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስርዓተ ምግብ ጉባኤ ከሐምሌ 20 እስከ 22 ቀን 2017 በአዲስ አበባ በኢትዮጵያ እና በጣሊያን አስተናጋጅነት እንደሚካሄድ ገልጸዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,13.034,12.584,0.45,13.034,-19.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_083aec0843d2,train,በምክር ቤቱ የህገ መንግሥት ትርጉም የተሰጠባቸው ውሳኔዎች ተፈጻሚ እንዲሆኑ የፍትህ አካላት ሚና ሊጠናከር ይገባል ሲሉም አስገንዝበዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,8.514,8.193,0.32,8.514,-19.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e35f77b324cd,train,በአፍሪካ ህብረት የዓለም የምግብ ፕሮግራም ተወካይ ሐመድ ኑሩ÷ አፍሪካ የግብርና ፈጠራ አቅሞችን በማጎልበት የወጣቶችና ሴቶች ተጠቃሚነት የሚያሻሽል ሀገር በቀል የምግብና የግብርና ስርዓትን መተግበር አለባት ብለዋል።,spk_6c90e1cbdcd9,am,14.233,14.233,0.0,14.233,-23.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7732dd74e125,train,አዋጁ ዜጎች በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ የሚያገኙትን አገልግሎት ቀልጣፋ ለማድረግና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅምና ደህንነት ለማስጠበቅ ወሳኝ መሆኑ ታምኖበት ተዘጋጅቷል፡፡,spk_6656101edc6a,am,15.073,14.45,0.0,15.073,-27.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d15339d6f54,train,በተለይም በጤና፣ በመጠጥ ውሃ፣ በትምህርትና በሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች ላይ መንግስት እያደረገ ያለውን ጥረት በማገዝ የልማት አጋሮች አብሮነታቸውን እንዲያሳዩም ጠይቀዋል።,spk_6656101edc6a,am,23.994,23.645,0.349,23.994,-20.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_07e5dc3b4055,train,መድረኩን ተከትሎም በጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታል የተዘጋጀው የእናቶችና ህፃናት ጤና የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመርቆ በይፋ ስራ ጀምሯል።,spk_6656101edc6a,am,14.313,13.963,0.0,14.313,-23.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fcc2c026efe8,train,የሀገርን ሁለንተናዊ እድገትና ብልጽግና ለማስቀጠል የሰብዓዊ ልማት ወሳኝ መሆኑን ጠቁመው በትምህርት፣ በጤና፣ በሥነ-ምግብና ክህሎትን ማዳበር የሀገራዊ የለውጥ መሠረቶች መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_6656101edc6a,am,19.873,19.454,0.0,19.873,-23.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_446d030459a0,train,በትምህርት፣ በጤና፣ በሥርዓተ ምግብና በማህበራዊ ጥበቃ የተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤቶች እያስመዘገቡና ለሁለንተናዊ ብልፅግና ጠንካራ መሰረት እየፈጠሩ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6656101edc6a,am,23.994,23.558,0.435,23.994,-20.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_68e52335c6ba,train,በመስጅዶች ድምጽ የሰጡ መራጮችም ይበጀናል፣ ሕዝበ ሙስሊሙን ያገለግላል ላልነው ኡለማ ድምጽ ሰጥተናል ብለዋል።,spk_6656101edc6a,am,15.053,13.746,0.0,15.053,-23.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7197cfa01fdf,train,ፋሲል ከነማ በ25 ነጥብ ከሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ጋር በነጥብ እኩል ቢሆንም በግብ ክፍያ ተበልጦ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_6656101edc6a,am,11.633,10.719,0.0,11.633,-24.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0cb7b827a4f2,train,"""ክህሎቶችን መገንባት፣ ሥራዎችን ማቀላጠፍ፣ ልማትን ማፋጠን"" በሚል መሪ ሀሳብ መካሄድ የጀመረው ፎረሙ ዛሬን ጨምሮ ለሚቀጥሉት ሁለት ተከታታይ ቀናት ይቆያል።",spk_6656101edc6a,am,21.834,21.834,0.0,21.834,-22.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d4d2e9aa32e9,train,የኦሮሚያ ክልል ሕብረተሰቡ በአቅራቢያው የመንግስት አገልግሎቶችን እንዲያገኝ ብሎም የመልካም አስተዳደር ችግሮች በፍጥነት እንዲፈቱ በማሰብ የቀበሌ አደረጃጀቶችን ማደራጀቱ ይታወቃል።,spk_6656101edc6a,am,24.834,24.834,0.0,24.834,-21.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_528c14395c3f,train,የወባ በሽታ ስርጭትን የመከላከል ስራውን ውጤታማ ለማድረግ በመረጃ ላይ የተመሰረተ የምርመራና የህክምና አገልግሎትን እየተሰጠ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6656101edc6a,am,16.694,16.694,0.0,16.694,-22.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_985312f10af8,train,አስደንጋጭ ሽንፈት ያስተናገደው ባርሴሎና ውጤቱን የመቀልበስ ከባድ ፈተና በመልሱ ጨዋታ ይጠብቀዋል።,spk_6656101edc6a,am,11.553,9.66,0.0,11.553,-25.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9ebb76b84bd6,train,ሙዚቃዎቿ በሴቶች መብቶች፣ ፍቅር እና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ናቸው። ለሴቶች መብቃት እና ስርዓተ ጾታ እኩልነት በስፋት ተሟግታለች።,spk_6656101edc6a,am,14.793,11.875,0.522,14.793,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d4d91f13fa22,train,በኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ዘመኑን የዋጀ ብቁ፣ ጤናማና ተወዳዳሪ ትውልድ መገንባት የሚያስችሉ የሰብዓዊ ልማት ሥራዎችን በስኬታማነት እየተገበረች ትገኛለች ነው ያሉት።,spk_6656101edc6a,am,20.654,20.654,0.0,20.654,-23.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_962613c879da,train,ከሜትሮሎጂ ወደ ብሔራዊ ቲያትር ጎማ ቁጠባ መብራት ላይ,spk_6656101edc6a,am,5.753,4.125,0.468,5.753,-24.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_83876c3bfc67,train,ከሙዚቃ ዘርፍ ጋር በተያያዘ የአፍሪካ ወጣት ሙዚቀኞች የኪነ ጥበብ ስራቸውን በጥናት በተደገፉ የአህጉሪቷ የካበቱ እሴቶች ጋር በማጣመር የአፍሪካን መልክ ለዓለም ማስተዋወቅ እንዳለባቸው ተናግራለች።,spk_6656101edc6a,am,23.534,20.793,0.0,23.534,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d73650043465,train,በመድረኩ ላይ የቢሮ ኃላፊው አቶ አብዱልከሪም መንግሥቱ እንደተናገሩት፤ በመደበኛ ከሚሰጠው የሕክምና አገልግሎት በተጨማሪ በክረምቱ በተካሄደው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።,spk_6656101edc6a,am,21.974,20.687,0.803,21.974,-27.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a1e1d3dbb01e,train,በኢትዮጵያ የተደረገው ሀገራዊ ሪፎርም የፌደራል ጥብቅና አገልግሎት ፍቃድ አሰጣጥ እና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1249/2013 መጽደቁን በማንሳት፤ የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ከአምስቱ መሰረታዊ የፍትህ ተቋማት አንዱ እንዲሆን አስችሎታል ብለዋል፡፡,spk_6656101edc6a,am,23.753,23.753,0.0,23.753,-27.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5b6da00bea20,train,ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ አንድ አቻ በመለያየት ነጥብ ተጋርተዋል።,spk_6656101edc6a,am,7.694,6.815,0.0,7.694,-25.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_01c70cc91203,train,በሪፖርቱ የቀረበው የ100 ቀናት አፈጻጸም ለታሪክ የሚቀመጥና ለዜጎች የሚነገር ትርጉም ያለው መሆኑን ያሳያል ብለዋል፡፡,spk_6656101edc6a,am,14.733,12.391,0.529,14.733,-26.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cc5a16fda89b,train,በጤናው ዘርፍም ሁሉን አቀፍ አገልግሎት ለማዳረስ ውጤታማ የጤና ኤክስቴንሽንን በመተግበር ለአፍሪካ ምሳሌ የሚሆን ስኬት አስመዝግበናል ነው ያሉት።,spk_6656101edc6a,am,12.674,10.926,0.418,12.674,-23.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b5679d3bb7ec,train,የኦሮሚያ ክልል መንግስት የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የልማት ፕሮጀክቶችን በፍጥነት በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እያበቃ መሆኑ ተገለጸ።,spk_6656101edc6a,am,10.254,9.92,0.333,10.254,-26.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_14d577768c8c,train,የነቀምቴ ከተማ ሶርጋ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ሰኚ ሺፈራ፣ የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል  በሚደረገው ጥረት ከሌሎች  ነዋሪዎች ጋር  በመተባበር  ውሀ ያቆሩ አካባቢዎችን  ማፋሰሳቸውን ተናግረዋል።,spk_6656101edc6a,am,22.713,22.385,0.0,22.713,-22.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c8f01298d15a,train,በዲላ ከተማ አስተዳደር በወጣቶች የሚሰጠው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ጤናቸው እንዲጠበቅና ኑሯቸው እንዲቃና ማገዙን የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች ገለጹ።,spk_6656101edc6a,am,14.153,14.153,0.0,14.153,-25.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fba4becb6ed2,train,የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ተዓማኒ፣ ጥራት ያለውና ጊዜውን የጠበቀ የጤና መረጃ ማግኘት የሚያስችል መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ገለጹ፡፡,spk_6656101edc6a,am,13.934,12.874,0.0,13.934,-27.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_550aa93605a6,train,የዚሁ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ምትኩ ግርማ በበኩላቸው በሽታውን ለመከላከልም የአካባቢ ጽዳት ላይ መስራታቸውን   አመልክተዋል።,spk_6656101edc6a,am,15.573,15.573,0.0,15.573,-21.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_017e3831d24b,train,ከዚሁ መርሃ ግብር በኋላ ባስተላለፉት መልእክትም የኡለማዎች ምርጫ ጠንካራ ኢስላማዊ ተቋም ለመፍጠርና ብቁ አመራሮችን ለማፍራት የላቀ ትርጉም ያለው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6656101edc6a,am,22.854,22.854,0.0,22.854,-22.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_338c2a985cb7,train,ኢትዮጵያ ለፍትህና የሕግ የበላይነት መረጋገጥ መሰረታዊ እና ሌሎች ሀገራት የሚማሩባቸው ህጎችን በማውጣት የመሪነት ሚና ያላት ሀገር ነች ብለዋል፡፡,spk_6656101edc6a,am,13.194,11.301,0.446,13.194,-24.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f8da62fd693b,train,የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ፤ በክልሉ በተለያዩ የልማትና በጎ አድራጎት ተግባራት ከሚሳተፉ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር ምክክር አድርገዋል።,spk_6656101edc6a,am,22.053,21.132,0.0,22.053,-20.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6a77b5b2cfd9,train,በኢትዮጵያ ለ315 ዜጎች የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ ህክምና በተሳካ ሁኔታ በበጀት ዓመቱ መስጠት መቻሉን የኢትዮጵያ ደምና ሕብረ-ህዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ።,spk_6656101edc6a,am,16.273,15.782,0.0,16.273,-27.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4a94e3f429bc,train,ለዚህም ወጣት ሙዚቀኞች ከባህላቸው እና ከታሪካቸው ጋር እንዲቆራኙ የሚያደርጉ ስራዎችን እንደሚያስፈልጉ አንስታለች።,spk_6656101edc6a,am,13.053,10.133,0.0,13.053,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_28f8a31c6e14,train,እ.አ.አ በ2024 ከሜትዝ ወደ ሞናኮ በማቅናት እየተጫወተ የሚገኝ ሲሆን በ38 ጨዋታዎች ሁለት ጎሎችን አስቆጥሯል።,spk_6656101edc6a,am,20.514,16.702,0.0,20.514,-26.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_665ee784aa60,train,የተመጣጠነ ስርዓተ ምግብን በማጠናከር በአካልና በአዕምሮ የዳበረ ትውልድ የመገንባት ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_6656101edc6a,am,14.473,14.104,0.0,14.473,-24.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f04186046339,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተለያዩ መስጅዶች የኡለማዎች ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ እየተካሄደ ነው።,spk_6656101edc6a,am,12.034,12.034,0.0,12.034,-21.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c4d3605b9b52,train,በቀጣይም ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ በመጠቀም የሕዝብ ድምፅ ሆኖ ተፅዕኖ ፈጣሪነቱን ይዞ መዝለቅ የሚያስችለውን ተግባራት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_6656101edc6a,am,15.754,14.569,0.0,15.754,-26.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fd85dff7bc37,train,በኢኮኖሚው መስክም በማክሮ  ኢኮኖሚ ማሻሻያ ምክንያት ተጠቃሽ ውጤቶች መገኘታቸውን አስታውቀዋል፡፡,spk_9441112ef337,am,2.933,2.933,0.0,2.933,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee686925e5fa,train,የህብረተሰብ ክፍሎቹ ካገኙት የሕግ አገልግሎት መካከልም የህግ ምክር፣ ጥብቅና የመቆም፣ ክስ የመመስረት፣ የተለያዩ ሰነዶችንና ማመልከቻዎችን የማዘጋጀት የመሳሰሉት መሆናቸውን አብራርተዋል።,spk_9441112ef337,am,14.573,14.573,0.0,14.573,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_04dfd78d03f4,train,የመንግሥት አገልግሎት እና አስተዳደርን ለማሻሻል የተጀመረውን ሪፎርም በመደገፍም የበኩሉን ሚና እየተጫወተ የሚገኝ ተቋም ነው ብለዋል።,spk_9441112ef337,am,10.973,10.973,0.0,10.973,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4bb820df9cd,train,የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ባቋቋመው ነጻ የህግ ድጋፍ ማዕከል ተጠቃሚ ከሆኑት መካከል ወይዘሮ ገነት በቀለ እንዳሉት፤ የቤተሰቦቻቸውን የውርስ መሬት ካርታ ወጥቶበት አላግባብ እንደተወሰደባቸው አስታውሰዋል ፡፡,spk_9441112ef337,am,17.334,17.334,0.0,17.334,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f90074b97ff,train,በዞኑ የትምህርት ጥራት እንዲጠበቅ እና የተሻለ ዜጋ እንዲፈጠር በሰው ሀብት ልማት ላይ አተኩረን እየሰራን እንገኛለን ያሉት ደግሞ የወላይታ ልማት ማህበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አሰፋ ናና ናቸው።,spk_9441112ef337,am,15.053,15.053,0.0,15.053,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8d961d4ec3e,train,በትምህርት ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት አሳታፊ በሆነ መልኩ የተለያዩ ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን ጠቅሰው በድጋፍ የተበረከተው ቁሳቁስም እነዚህን ተግባራት የሚያግዙ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_9441112ef337,am,13.733,13.733,0.0,13.733,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e28fd625d95f,train,በርክክብ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ እና የወላይታ ልማት ማህበር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ገብረመስቀል ጫላ፤ ማህበሩ የትምህርት ጥራትን ከማስጠበቅ ረገድ ልምድ እንዳለው ተናግረዋል።,spk_9441112ef337,am,16.534,16.534,0.0,16.534,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25fb33b6b1d0,train,ከዩኒቨርሲቲው የህግ ድጋፍ ባያገኙ ኖሮ በህግ አግባብ ተከራክረው ከውርስ መሬቱ ተጠቃሚ ለመሆን አዳጋች ይሆንባቸው እንደነበርም አስረድተዋል።,spk_9441112ef337,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ecb052387cf2,train,- የአምቦ ዩኒቨርሲቲ በሚሰጠው ነጻ የህግ ድጋፍ ተጠቃሚ መሆናቸውን የአምቦ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች ገለጹ።,spk_9441112ef337,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d99c804a7d9e,train,በቀጣይም ሚኒስቴሩ በዘርፉ የተጀመሩ ሥራዎችን በማጠናከር ለልማትና ለህብረብሔራዊ አንድነት ግንባታ ተግቶ ይሰራል ብለዋል ሚኒስትር ዴኤታዋ።,spk_9441112ef337,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5b988af5f5f,train,በተለይም በትምህርት ላይ ማህበሩ በሚያከናውናቸው ስራዎች ተጨባጭ ውጤቶች መገኘታቸውንና ተወዳዳሪ ዜጎች መፍጠር መቻሉን ጠቅሰው ይህን ልምድ ወደ ሌሎች ትምህርት ቤቶች የማስፋፋት ስራ ይሰራል ብለዋል።,spk_9441112ef337,am,14.293,14.293,0.0,14.293,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_77946fea8b29,train,የአንጎል ዕጢ ታማሚ ማድረግ ያለበት ጥንቃቄ እና ሕክምናው,spk_9441112ef337,am,2.054,2.054,0.0,2.054,-35.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32fe22070b87,train,ጉዳዩን ወደ ህግ ወስደው ጠበቃ ቀጥረው ለመከራከር አቅማቸው ስላልፈቀደ ዩኒቨርሲቲው ባመቻቸላቸው የህግ ድጋፍ ተጠቅመው ያለ አግባብ የወጣው ካርታ እንዲመክን ተደርጎ ከውርስ መሬቱ ተጠቃሚ ለመሆን መቻላቸውን ገልፀዋል።,spk_9441112ef337,am,17.134,17.134,0.0,17.134,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca64c4d42269,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢንስቲትዩቱን የቢሾፍቱ ማሰልጠኛ ማዕከል የግንባታ ፕሮጀክቶች፣ የስልጠና ክፍሎችንና የስልጠና ማዕከሉን የሥራ እንቅስቃሴን ዛሬ ጎብኝተዋል።,spk_9441112ef337,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b56e0315ed51,train,ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።,spk_9441112ef337,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cf35e978775,train,የወሰን ተሻጋሪ የበጎፈቃድ አገልግሎት ወጣቶች ቡድን በጋምቤላ ክልል በተለያዩ ወረዳዎች በመዘዋወር የደም ልገሳ፣ የአረንጓዴ ዐሻራ ችግኝ ተከላ፣ የአካባቢ ጽዳትና ሌሎች የበጎፈቃድ አገልግሎት ስራዎችን በመከወን ላይ ናቸው።,spk_9441112ef337,am,16.494,16.494,0.0,16.494,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e486475f1cd,train,የጥንታዊ ቅርሶች ጥገና እና የሙዚየም ግንባታ ስራዎች በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_9441112ef337,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a008dccf8b78,train,ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በሰላም በዓል አደረሳችሁ ብለዋል።,spk_9441112ef337,am,12.774,12.774,0.0,12.774,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5fbf01a33dc6,train,የሰጡ የተለያዩ ሆስፒታሎች ታካሚዎች ገለጹ፡፡,spk_9441112ef337,am,1.974,1.974,0.0,1.974,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d9175f71ed5,train,ሌላኛዋ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ የሆኑት ወይዘሮ ብዙነሽ ያደታ የሁለት ልጆች እናት ሲሆኑ ባለቤታቸው ሲሞት የራሳቸው የነበረውን መኖሪያ ቤት የባለቤታቸው ወንድም መኖሪያ ቤቱ ይገባኛል በማለት እንደተከራከራቸው ይናገራሉ፡፡,spk_9441112ef337,am,17.453,17.453,0.0,17.453,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cac5aa08d71a,train,በመድረኩ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ(ዶ/ር)፣ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሰለሞን ጌታቸው እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_9441112ef337,am,20.213,20.213,0.0,20.213,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d498fdc6b50a,train,የአልጋ አጎበር ድጋፍ ከተደረገላቸው የባይፅማል ቀበሌ ነዋሪዎች መካከል አርሶ አደር ብዙነሽ ባህሩ፤ በአካባቢያቸው ለወባ ትንኝ መራቢያነት አመቺ የሆኑ ስፍራዎችን በማፅዳት፣ ያቆሩ ቦታዎችን በማፋሰስና በማዳፈን የወባ መከላከል ስራው ላይ ንቁ ተሳትፎ እያደረጉ እንደሚገኙ ገልጸዋል።,spk_9441112ef337,am,21.893,21.893,0.0,21.893,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2293b4882c49,train,የቢሾፍቱ ማሰልጠኛ ማዕከልም ለበርካታ ተቋማት ስልጠና በመስጠት፣ በማማከር እና በዘርፉ ምርምር በማድረግ ላይ የሚገኝ፣ ውብ የአረንጓዴ ገጽታና ሰፊ ግቢ እንዳለው ተመልክተናል ነው ያሉት።,spk_9441112ef337,am,15.973,15.973,0.0,15.973,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ce201ccd616,train,የንብረት ይገባኛል ክርክር በሚያደርጉበት ወቅት የዩኒቨርሲቲው የህግ ማዕከል በከፈተው ነጻ የህግ አገልግሎት እገዛ ፍትህ ማግኘታቸውን ገልፀዋል፡፡,spk_9441112ef337,am,12.614,12.614,0.0,12.614,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_20c4f06a1b9e,train,የፌዴራል መንግሥት የሥልጠና ማዕከሉን ለማዘመን አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ ያደርጋል ነው ያሉት።,spk_9441112ef337,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2163e65ea158,train,በአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ የ30 ቅርሶች ጥገና እና የ11 ሙዚየሞች የግንባታ ስራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_9441112ef337,am,11.973,11.973,0.0,11.973,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df5931976efa,train,የኢንስቲትዩቱ ማሰልጠኛ ማዕከል ከብልፅግና ጉዟችን ጋር አብሮ የሚራመድ ብቻ ሳይሆን የመንግስትን እና የግል ዘርፉን ተቋማዊ ለውጥ እና የመፈፀም አቅም ለማጎልበት አርዓያ መሆን አለበት ብለዋል።,spk_9441112ef337,am,15.774,15.774,0.0,15.774,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d344c6c9247c,train,ማዕከሉ የሰጠው ነፃ የህግ ድጋፍ ተጠቃሚ ነዋሪዎቹ ያወጡት የነበረን ከ51 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ማስቀረቱንም ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።,spk_9441112ef337,am,12.893,12.55,0.343,12.893,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ca1b9a59b88c,train,ወቅቱ ለወባ ትንኝ መራቢያነት ምቹ በመሆኑ የአካባቢ ቁጥጥር ስራው ከየትኛውም ጊዜ በበለጠ ተጠናክሮ መቀጠሉን አንስተዋል።,spk_9441112ef337,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d6987089c58,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ዩኒቨርሲቲው በሰጠው ነጻ የህግ ድጋፍ 40 ሺህ የአካባቢው ነዋሪዎች ተጠቃሚ መደረጋቸውም ተገልጿል።,spk_9441112ef337,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1bf6dbac0acd,train,ወሰን ተሻጋሪ የበጎፈቃድ አገልግሎት ከበጎነት ባለፈ ለህብረ ብሄራዊ አንድነት ግንባታ  የጎላ ፋይዳ ያለው መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሙና አህመድ ገለጹ።,spk_9441112ef337,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a34208295626,train,ኢንስቲትዩቱ ለረጅም ዓመታት የመንግስትና የግል ዘርፉን በየደረጃው ያሉ አመራሮች እና ሙያተኞችን አቅም በመገንባት እና በማብቃት ለበርካታ ዓመታት ጉልህ አሻራውን ማሳረፉን ገልጸዋል።,spk_9441112ef337,am,15.733,15.733,0.0,15.733,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51b643c51762,train,የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ በበኩላቸው  ተማሪዎች የዲጂታል ዕውቀት ኖሯቸው የተሻለ ነገን እንዲያዩ ለማድረግ የተጀመረው ስራ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ተደራሽ እንዲሆን አስተዳደሩ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_9441112ef337,am,14.213,14.213,0.0,14.213,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b9783262f84,train,በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ሙና አህመድ የወጣቶቹን የበጎፈቃድ ተግባራት በጎበኙበት ወቅት እንዳሉት ወሰን ተሻጋሪ የበጎፈቃድ አገልግሎት ከበጎነት ተግባርነቱ ባለፈ የህዝቦችን አንድነትና አብሮነት እያጠናከረ ነው።,spk_9441112ef337,am,21.773,21.773,0.0,21.773,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5af4701df3c4,train,ከተማዋ ለኑሮና ለጎብኝዎች የምትመች ውብና ማራኪ እንድትሆን ለማድረግ የሚያስችሉ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ ጠቅሰው፤ ከጣና ሀይቅ ዳርቻዎች ጋር ተሳስሮ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማትም የቱሪስትን የቆይታ ጊዜ ለማራዘም ታሳቢ ተደርጎ ተሰርቷል ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,19.694,19.387,0.306,19.694,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf887ddac25b,train,የኦሮሚያ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ሃላፊ ኢንጂነር ሚሊዮን በቀለ በበኩላቸው፤ 15ኛው ሀገር አቀፍ የከተሞች የውሃ ፎረም በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዙሪያ የተገኙ ስኬቶችንና ማነቆዎችን በመለየት ላጋጠሙ ችግሮች የጋራ መፍትሔ የሚቀመጥበት እንዲሁም ተሞክሮዎችን የምንለዋወጥበት ነው ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,24.534,23.3,0.901,24.534,-19.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_531ac6951fd6,train,የወሳኝ ኩነት ምዝገባና ቫይታል ስታቲስቲክስ ስርዓት የአንድ ግለሰብ ከመንግሥት ጋር ለሚኖረው ግንኙነት የሰነድ ማስረጃ ሆኖ የሚያገለግል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_97739feb1074,am,12.094,11.673,0.0,12.094,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0f19cefaa7c,train,ዛሬ በተጀመረው እና በቀጣይ ለተሻለ ስራ ተሞክሮዎች የሚቀርቡበት ፎረም በአምቦ ከተማ በዘርፉ የተሠሩ ስራዎች እንደሚጎበኙም ተገልጿል።,spk_97739feb1074,am,11.454,11.024,0.0,11.454,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb3bfac2bc73,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ2 ሚሊየን በላይ ወጣቶች እንደሚሳተፉ የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ገለጸ፡፡,spk_97739feb1074,am,9.553,9.553,0.0,9.553,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ca5328bcf0c,train,የውሃ ፕሮጀክቶች ሲገነቡ የዘላቂነት፣ የተጠቃሚነትና ውጤታማነት ጉዱለቶች ይታያሉ ያሉት ሚኒስትሩ፤ እነዚህን ችግሮች ለመፍታት ተባብሮ መስራት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡,spk_97739feb1074,am,14.133,13.744,0.39,14.133,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_866905ce4692,train,ከሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ስርዓት የሚገኝ መረጃ ለአንድ ሀገር ልማት፣ ለፖሊሲና ስትራቴጂ ቀረፃ እንዲሁም ለተሟላ የዕቅድ ዝግጅት ወሳኝ መሆኑን አንስተዋል።,spk_97739feb1074,am,12.914,12.294,0.62,12.914,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2304219959db,train,በበጋ ወቅት በጎ ፈቃድ አገልግሎት  ከ2 ሚሊዮን በላይ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በ14 የስምሪት መስኮች አገልግሎት መስጠታቸውን እና በዚህም ከ4 ሚሊየን በላይ ሰዎች አገልግሎት ማግኘታቸውን መረጃዎች ይጠቁማሉ።,spk_97739feb1074,am,16.253,15.308,0.578,16.253,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a60d1d079ffa,train,በዞኑ   በክረምቱ  ወራት ከበጎ ፈቃድኞች 1 ሺህ 100 ዩኒት በላይ ደም በመሰብሰብ  ለስምንት ሆስፒታሎች መሰራጨቱን ተናግረዋል፡፡,spk_97739feb1074,am,9.834,9.491,0.343,9.834,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_645f2e070088,train,በክልሎች እየተገነቡ ያሉትና ወደፊት የሚገነቡ የውሃ ፕሮጀክቶች ውጤታማነት በፌደራል ደረጃ የተለያዩ እገዛዎች እንደሚደረግ አረጋግጠዋል፡፡,spk_97739feb1074,am,12.254,11.87,0.383,12.254,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f5038d896f3,train,እንዲሁም የከተራና የጥምቀት በዓላት አከባበርን ጨምሮ የብስክሌት ሽርሽር ፣ የታንኳ ቀዘፋና ሌሎች የጎብኝዎችን ቀልብ የሚስቡ መርሃ ግብሮችም እንደሚከናወኑ አመላክተዋል።,spk_97739feb1074,am,14.653,13.238,0.75,14.653,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e15b24ecae6,train,ከ17ቱ ዘላቂ የልማት ግቦች 12ቱ፤  ከ232 የዘላቂ ልማት ግቦች አመላካቾች መካከል 67 በወሳኝ ኩነቶች መረጃ ላይ የተመረኮዙ መሆናቸውን ጠቅሰው፤ መረጃው የእናቶችና ጨቅላ ህፃናትን ሞት ለመቀነስና ድህነትን ለማስወገድ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_97739feb1074,am,22.433,22.128,0.0,22.433,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6edc7538c45e,train,በጅማ ዞን  ከበጎ ፈቃደኛ  የደም ለጋሾች ደም የመሰብሰብ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን የዞኑ ደም ባንክ ገልጿል።,spk_97739feb1074,am,9.313,9.313,0.0,9.313,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7eb0f6ac057c,train,"ለበርካታ አመታት ደም በመለገሳቸው የእርካታ ስሜት እንዳላቸው ገልጸው ""ደም ልገሳውን  እቀጥልበታለሁ"" ብለዋል።",spk_97739feb1074,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7bc85269e56,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሰሀረላ አብዱላሂ በዚህ ወቅት እንዳሉት፣ የዳበረና በአግባቡ የተደራጀ የሲቪል ምዝገባ ስርዓት ልደትና ሞትን ጨምሮ የወሳኝ ኩነቶችን ምዝገባ ያረጋግጣል።,spk_97739feb1074,am,15.094,14.73,0.364,15.094,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_605dd9901504,train,እንደ ጤናና ትምህርት ያሉ መሰረታዊና አስፈላጊ አገልግሎቶችን ለማግኘትና የንብረት ባለቤትነትን ለማረጋገጥ ያስችላል ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14e3ec85615d,train,በኢትዮጵያ  ባለፉት ዓመታት በዘርፉ በተከናወኑ ተግባራት 76 ሚሊዮን የሚሆኑ ዜጎች የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ሆነዋል።,spk_97739feb1074,am,9.873,9.004,0.452,9.873,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0196d1a8027b,train,በቀጣይም በየሶስት ወራት ደም በለመለገስ በተለያዩ ጉዳቶች ደም በማጣት ሕይታቸው የሚያልፍ  ወጎኖችን መታደግ አለብን ስሉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡,spk_97739feb1074,am,11.653,11.653,0.0,11.653,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_085a9f99a9b8,train,ስለሆነም አካታችና ቀጣይነት ያለው ሆኖ ምዝገባው በህግ ተደግፎ ተግባራዊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_97739feb1074,am,8.434,7.98,0.454,8.434,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_caa73db8df86,train,ከእነዚህ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች በዘመቻና በመደበኛ  ደም በመሰብሰብ ደም ለሚያስፈልጋቸው ህሙማን እንዲደርስ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,12.254,12.254,0.0,12.254,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8866766f9e0d,train,የባህር ዳር ከተማ የሰላምና የልማት ከተማ መሆኗን ጠቁመው ዜጎች ወደ ከተማዋ በመምጣት ጥርን በባህር ዳር  እንዲታደሙና የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎችን እንዲጎበኙ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_97739feb1074,am,15.553,15.125,0.429,15.553,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61e55b70ce8c,train,የዳበረና የተደራጀ የሲቪል ምዝገባ ስርዓት የጤናና ትምህርት አገልግሎቶችን በማረጋገጥ የ2030 ዘላቂ ልማት ግቦችን ማሳካት እንደሚያስችል የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሰሀረላ አብዱላሂ ገለጹ።,spk_97739feb1074,am,17.854,16.731,0.748,17.854,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2fc8ab377c5f,train,ሌላው በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሽ አቶ ምትኩ አብደታ በበኩላቸው ደም ልገሳ የሰብዓዊ ተግባር በመሆኑ ተሳትፎዬን እቀጥልበታለሁ ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,11.393,10.968,0.0,11.393,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de7c00c0ed09,train,በደም ለገሳ የተሳተፉትን በጎ ፈቃደኞን አመስግነው ተግባሩ በበጋው ወራትም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለህብረተሰቡ የግንዛቤ  መስጨበጫ ትምህርት በማስፋትና እንዲሁም ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,16.613,16.613,0.0,16.613,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_305bfd02d1d8,train,በአዋጁ በጤና ተቋምና ከጤና ተቋም ውጭ የሚከሰቱ የልደትና የሞት ኩነቶችና የሞት ምክንያት የሚያሳውቁ የጤና ባለሙያዎች በመላ ሀገሪቷ እንዲሰማሩ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_97739feb1074,am,14.573,13.816,0.366,14.573,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18d3966d3c00,train,ሆቴሎች፣ ሎጆችና ሪዞርቶችም እንግዶችን በተሻለ የእንግዳ አቀባበል ባህልና ወግ ለመቀበል ዝግጅት በማጠናቀቅ እንግዶችን እየተጠባበቁ እንደሚገኙም አንስተዋል።,spk_97739feb1074,am,13.594,12.035,0.655,13.594,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2fd39ee5ace1,train,የ2030 ዘላቂ የልማት ግቦችን ዕውን ለማድረግ የተጀመረው ጥረት የበለጠ ትክክለኛ እንዲሆን ያደርጋል ብለዋል።,spk_97739feb1074,am,10.354,10.354,0.0,10.354,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2284a79945b,train,በውይይቱ በከተሞች የአቅም ግንባታ ስራ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በከተሞች የእርስ በእርስ መማማርና በከተሞች ምቹ የስራ አካባቢ መፍጠር በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች የተለያዩ ጥናታዊ ጽሁፎች እንደሚቀርብም ተጠቁሟል፡፡,spk_97739feb1074,am,16.953,15.78,0.0,16.953,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37f1faf70f1b,train,"""እስካሁን ድረስ በለገስኩት ደም  የብዙ ወገኖቼን ህይወት እንዳተረፍኩ ይሰማኛል"" ብለዋል።",spk_97739feb1074,am,7.314,6.895,0.418,7.314,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c751a70ebcc7,train,በምእራብ ወለጋ ዞን  የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ ደም ለጋሾች  1ሺህ 100 ዩኒት ደም መሰብሰብ መቻሉን በዞኑ የጊምቢ ደም ባንክ ማዕከል ገለጸ።,spk_97739feb1074,am,11.594,11.594,0.0,11.594,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de2dc3905a36,train,ውጤቱ የተገኘው ጠንክሮ በመስራት መሆኑን የጠቆሙት ከንቲባዋ፤ ስኬት ያስመዘገቡትን እንኳን ደስ አላችሁ በማለት ለበለጠ ስራ እንዲተጉ አሳስበዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,8.954,8.954,0.0,8.954,-18.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_78ecbc33d590,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2017 በጀት አመት ውጤታማ ለሆኑ ተቋማት፣ ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች ዕውቅና እና ሽልማት አበርክቷል።,spk_1b3c9877d54b,am,8.153,8.153,0.0,8.153,-20.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3f5c09488f6,train,በዚህም በተጠናቀቀው በጀት አመት የአፄ ቴዎድሮስ ጋሻ፣ የራስ ደስታ ዳምጠው ካባ፣የኢትዮጵያ ኮከብ ኒሻን እና ሌሎች ከጨረታው እንዲወርዱ በማድረግ ማስመለስ መቻሉን በማሳያነት አንስተዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,12.354,12.354,0.0,12.354,-20.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_55ee869888fb,train,የቦሌ ክፍለ ከተማ ስራ አስፈጻሚ እሸቱ ለማ (ዶ/ር) በበኩላቸው ህብረተሰቡን በማሳተፍ የተሰራው ስራ እቅድን በጥሩ ሁኔታ በመፈጸም ለሽልማት እንዳበቃቸው አስታውቀዋል፡፡,spk_1b3c9877d54b,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-18.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_969a51441ead,train,በቀጣይም ብሔራዊ እና የወል የሆኑ የኢትዮጵያን ቅርሶች ለማስመዝገብ በትኩረት እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,6.934,6.552,0.381,6.934,-19.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3de4a7acec39,train,የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሶስት ዋና ስራ አስፈጻሚ ጫላ ቸሩ በበኩላቸው ሽልማቱ ሰራተኛው ውጤታማ ስራ በማከናወን ለተሻለ ስራ እንዲነሳሳ የሚያደርግ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡,spk_1b3c9877d54b,am,13.073,13.073,0.0,13.073,-17.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7863dbb272c,train,የቅርስ ጥበቃና እንክብካቤ ስራዎች ፤ በባህል ልማትና እሴት ግንባታ በኩልም ሰፊ ስራ ተከናውኗል ብለዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,6.354,6.354,0.0,6.354,-17.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_466874cc686e,train,ተቋማቱ የከተማዋ ልማት እንዲፋጠንና የነዋሪዎቿ ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ጠንክረው መስራታቸውን አስታውቀዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,8.594,8.594,0.0,8.594,-19.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a772d5e3a86,train,በቅርስ ማስመለስ ስራ ላይ የብሔራዊ ቅርስ አስመላሽ ኮሚቴ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,7.373,6.649,0.356,7.373,-19.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3a5cdb62380,train,አስተያየታቸውን ከሰጡ የምርጫው ተሳታፊዎች መካከል ሸህ አብዱልቃድር ከሊል፤ የቀረቡትን  እጩዎች ለመምረጥ ባገኙት እድል መደሰታቸውን ተናግረዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,9.973,9.973,0.0,9.973,-18.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4c479913599,train,በዚህም አልነጃሺን፣ ቡናን፣ ዋዛ(በተለምዶ ዙምባራ የሚባለው)፣ አገው ፈረሰኛ፣ ሀላባ ሴራ፣ እንሰት እና መሰል ቅርሶችን ማስመዝገብ የሚያስችል የሰነድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ነው የተናገሩት።,spk_1b3c9877d54b,am,13.793,13.428,0.0,13.793,-19.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_88f4ed404704,train,በተለያዩ ግለሰቦች እጅ የሚገኙ ቅርሶችን በፈቃደኝነትና በድርድር ማስመለስ መቻሉ ጠቅሰዋል።,spk_1b3c9877d54b,am,7.633,7.237,0.397,7.633,-20.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5ca722065a8,train,መንግሥት የኮንፈረንስ ቱሪዝም በአዲስ አበባ ሳይወሰን በክልል ከተሞች እንዲስፋፋ በማድረግ የዘርፉን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ለማሳደግ የሚያስችል ስራ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡,spk_733f8cd2149b,am,10.254,9.337,0.0,10.254,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5132c52bb713,train,በዚሕም ከሐምሌ 1 እስከ -ነሃሴ 12/2017 ዓ.ም ድረስ ሁለት ሺሕ 818 ዩኒት ደም በመሰብሰብ ጥቅም ላይ ማዋል መቻሉን ጠቅሰዋል።,spk_733f8cd2149b,am,10.293,9.547,0.0,10.293,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1caed7b916f7,train,ኢትዮጵያና ጃፓን ለበርካታ ዓመታት በተለያዩ ዘርፎች በትብብር እየሰሩ መሆናቸውን አንስተው፤ ጃፓን በጤናው ዘርፍ ያላት አበርክቶ የላቀ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_733f8cd2149b,am,8.573,7.857,0.0,8.573,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00ec7edbf918,train,በክልሉ ከፍተኛ የወባ ስርጭት የሚታይባቸው የሀዋሳ ከተማና ዙሪያ፣ የአለታ ጩኮና ሎካ አባያ ወረዳዎች መሆናቸውን ጠቅሰው በእነዚህም ከ75 በላይ ቀበሌዎች የቤት ለቤት የወባ ትንኝ መከላከያ ኬሚካል ርጭት እየተከናወነ መሆኑን ገልፀዋል፡፡,spk_733f8cd2149b,am,13.493,13.092,0.0,13.493,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4fb4e0ba46d,train,በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አማኑኤል ሀይለ በበኩላቸው፤ በክልሉ ያሉ ሶስት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች የእናቶችና ህፃናት ህክምና መስጠት የሚያስችል መልሶ ግንባታ እንደተከናወነላቸው አስታውቀዋል።,spk_733f8cd2149b,am,13.094,11.698,0.589,13.094,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da1449889386,train,በዚህም በትግራይ ክልል ከባለፈው ጥር 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታኅሳስ ወር 2018 ዓ.ም ድረስ ሁለት ሚሊየን ኩንታል በገንዘብ ሲተምን 32 ቢሊዮን ብር የሚገመት ሰብዓዊ ድጋፍ መሰራጨቱን አስታውቀዋል።,spk_733f8cd2149b,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a247843a0207,train,የአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ግንባታ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በርካታ መዳረሻዎች እንዲሁም በዘርፉ የሚሰጠውን አገልግሎት ቀልጣፋ ማድረግ መቻሉ ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን ተናግረዋል።,spk_733f8cd2149b,am,10.694,9.786,0.579,10.694,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c86f8d0b9ab7,train,የፌደራል መንግስትም በትግራይ ክልል አስተማማኝና ቀጣይነት ያለው ሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ እያደረገ እንደሚገኝም ተናግረዋል።,spk_733f8cd2149b,am,6.994,5.896,0.656,6.994,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4b9b25b1a68,train,ሚኒስትር ዴኤታው ይህ ጥረት የሀገሪቱን የቱሪዝም አቅም የበለጠ ለማሳደግ እና ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ማዕከል ለማድረግ የተያዘውን ግብ ለማጠናከር ያለመ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_733f8cd2149b,am,9.653,9.324,0.0,9.653,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba8e52a8e11e,train,በመሆኑም ስርጭቱን ለመግታት የቤት ለቤት የኬሚካል ርጭት እንዲሁም ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና የማዳፈን ተግባር እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_733f8cd2149b,am,9.774,9.256,0.0,9.774,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_000909e241fb,train,:- በሲዳማ ክልል ማህበረሰቡን ያሳተፈ የወባ መከላከል ስራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ።,spk_733f8cd2149b,am,6.854,6.527,0.0,6.854,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33c52a001585,train,ነባሮቹ የቱሪዝም መስሕቦቻችን ደረጃቸውን በጠበቀ መልኩ በማልማት ለጎብኚዎች ምቹ እንዲሆኑ ይደረጋል ነው ያሉት ፕሬዝዳንቱ።,spk_733f8cd2149b,am,9.373,7.658,0.333,9.373,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb9469240cd3,train,ፕሬዚዳንቱ አያይዘው እንደገለጹት በበጀት ዓመቱ ለ25 ሺህ አቅመ ደካሞች ህጻናትና ሴቶች እንዲሁም አረጋውያን ነፃ የህግ ድጋፍ ተደርጓል።,spk_733f8cd2149b,am,7.854,7.09,0.44,7.854,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30f85c2f0a96,train,የወባ በሽታ የህዝብ የጤና ችግር ወደማይሆንበት ደረጃ ለማድረስ እንደ ሀገር የተለያዩ ስትራቴጂዎች ተነድፈው እየተተገበሩ ይገኛሉ።,spk_733f8cd2149b,am,8.293,7.464,0.0,8.293,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_957019e6fff1,train,በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በጤና ተቋማት ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎችን ለማሟላትና የጤና ተቋማትን ጽዱና ውብ ለማድረግ ያለመ ክልላዊ የንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሂዷል።,spk_d8ef4610a8de,am,13.334,11.332,0.582,13.334,-29.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d9c5acb537bf,train,በእንጦጦ ፓርክ ሲዝናኑ ያገኘናቸው  አሜሪካዊቷ አማንዳ ኮልማን በአዲስ አበባ ከሰባት ዓመት በላይ መኖራቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_d8ef4610a8de,am,6.894,5.568,0.617,6.894,-30.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1d24d3b9687c,train,በዚህም በምስራቅ ሸዋ ዞን በጤና መሰረተ ልማትና በህክምና አገልግሎት ጥራት የተገኙ ተሞክሮዎች ለሌሎች የክልሉ ዞኖች ምሳሌ የሚሆኑና ልምድ የሚወሰድባቸው መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,12.614,10.513,0.601,12.614,-30.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c94582c3bcf8,train,በተጨማሪም የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ እና ሌሎች የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በሥርዓተ ቀብሩ ላይ ተገኝተዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,14.493,11.116,0.594,14.493,-31.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff3790db752e,train,በጤናው ዘርፍ በኢኖቬሽን የተደገፉ አሰራሮችን በመተግበር ተጠያቂነትን የማስፈንና ሰው ተኮር ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቁመዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,9.053,7.381,0.0,9.053,-33.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b6330f2738ec,train,ኬኒያዊቷ ጋዜጠኛ ማያማን ሙጋንዳ፤ ጉብኝቱ የሰው ዘር መገኛ ስለሆነችው ኢትዮጵያ እውቀት እንዳስጨበጣት ተናግራለች።,spk_d8ef4610a8de,am,7.293,6.303,0.0,7.293,-31.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0a27d38f9be2,train,ሚኒስቴሩ የትምህርት ፕሮግራሞቹ ክለሳ ቴክኖሎጂን መሰረት በማድረግ መዘጋጀቱን ገልጸው፤ ክለሳው  ወደ ስራ ሲገባ መምህራን አዲሱን ይዘትና የአተገባበር ዘዴ ለመረዳት የሚያስችላቸው ሙያዊ ሥልጠና እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,14.254,12.214,0.516,14.254,-32.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e26931b1841d,train,ለአገልግሎቱ የተበረከቱ ስብሰቦች ይዘትና አይነት እጅግ አስደናቂ መሆናቸውን ጠቅሰው፤ ያየህይራድ አንባቢነትና የሀገር ፍቅር ለኪነ ጥበብ ሰዎች በተምሳሌትነት የሚወሰድ ነው ብለዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,12.534,10.169,0.593,12.534,-31.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c24dbb3fd78d,train,ኩባንያው በሽልማት መርሃ-ግብሩ ላይ ተጨማሪ ስድስት ዘመናዊ መኪኖችን የሽልማት ዕጣዎችን የማውጣት ሥነ-ሥርዓት አከናውኗል፡፡,spk_d8ef4610a8de,am,7.734,6.568,0.711,7.734,-31.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3c43f0e020a9,train,በክልሉ የኮደርስ ስልጠናን ጨምሮ ሌሎችም የዲጂታላይዜሽን ማጠናከሪያ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን አንስተው በጤናው ዘርፍ የዲጂታል አገልግሎትን በማስፋት የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል አሰራር ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,15.694,12.524,1.141,15.694,-29.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0f646be4553e,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ 130 ዩኒት ደም የማሰባሰብ፣ የአረጋዊያንን ቤት የማደስና በአዲስ መልክ የመገንባት እንዲሁም የአካባቢ ጽዳትና የሰብል ማሰባሰብ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,12.293,10.658,0.598,12.293,-28.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad73fbaa4f90,train,በኢትዮጵያ የቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት የተደራጀው የያየህይራድ ስብስቦች ቤተ መፃሕፍት የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ(ረ/ፕ)ን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የኪነ ጥበብ ሰዎች፣ የአርቲስቱ ቤተሰቦችና ወዳጆቹ በተገኙበት ዛሬ ይፋ ተደርጓል።,spk_d8ef4610a8de,am,17.733,16.309,0.0,17.733,-31.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3faf5f9b5c2d,train,ሙዚየሙ አስደማሚ ታሪክና ውድ ቅርሶችን መያዙን መመልከቱን ጠቅሶ፤ ይህም በኢትዮጵያ ቱሪዝም እንዲስፋፋ ማድረግ የሚያስችል ከፍተኛ ሃብት መሆኑን ገልጿል።,spk_d8ef4610a8de,am,8.493,7.522,0.0,8.493,-33.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3d6202b2d606,train,ሀገር ተኮር በሆኑ የዘፈን ግጥሞችና ዜማዎች ደራሲነቱ እንዲሁም በፕሮዲዩሰርነት የሚታወቀው ያየህይራድ አላምረው ባሳለፍነው ዓመት ታህሳስ ወር ነበር ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው።,spk_d8ef4610a8de,am,11.254,9.249,0.738,11.254,-31.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7c09ec0b3931,train,ጨዋታው ምሽት 4 ሰዓት ከ45 በፓርክ ደ ፕሪንስ ስታዲየም ይካሄዳል።,spk_d8ef4610a8de,am,5.253,3.987,0.423,5.253,-32.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e355bbb5c4aa,train,በተነሱ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ላይ ምላሽና ማብራሪያ የሰጡት የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ በላይሁን ይርጋ፤ ስምምነቶቹ ሀገራቱ ያላቸውን ግንኙነት ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,10.973,9.303,0.393,10.973,-32.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_00381e322b26,train,የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር እና የያየይራድ የቅርብ ጓደኛ የሆኑት ጌታቸው ረዳ ያየህይራድ አላምረው ማንበብ የሚወድ፣ ሃሳቡን በቀላሉ መግለጽ የሚችል እና ለሁሉም ጓደኛ መሆን የሚችል የዋህ ሰው እንደነበር ተናግረዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,14.774,12.99,0.628,14.774,-30.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3629d8e087cd,train,"ጳጉሜን 5 ""የነገ ቀን""  ""ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ማድረግ"" በሚል መሪ ሀሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ በመከበር ላይ ይገኛል።",spk_d8ef4610a8de,am,9.414,5.914,1.398,9.414,-27.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b01458d701a7,train,የመስቀል ደመራ በዓል በጂንካ፣ አርባምንጭ፣ ዲላና ወላይታ ሶዶ ከተሞች በድምቀት ተከብሯል።,spk_d8ef4610a8de,am,6.494,4.965,1.001,6.494,-28.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e5ae7bb28035,train,ኢትዮጵያ የስታርታፕን በሁሉም ዘርፍ ለማበረታታት ረቂቅ ፖሊሲ ማዘጋጀቷን አስታውሰው፤ በጤናው ዘርፍ የሚመጡ ስታርታፖችን ወደ ተግባር ለመቀየር አበረታች እንደሆነ ጠቁመዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,9.573,8.588,0.0,9.573,-32.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ec1463880e0,train,በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የካሜራ ባለሙያው ሰለሞን ተስፋዬ፤ ብዙአየሁ ብርሃኑ የሙያ አጋር፣ ቅን፣ ሙያውን ወዳድና በርካታ ሰዎችን በማሰልጠን ማብቃት የቻለ ነበር ብሏል።,spk_d8ef4610a8de,am,11.454,8.679,0.832,11.454,-31.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_172acb61ef86,train,ጋዜጠኞቹ በአዲስ አበባ ልማት እና እድገት መደነቃቸውን ገልጸው፤ ሁሉም አፍሪካዊ ኢትዮጵያን መጎብኘት እንዳለበት ጠቁመው የህዝቡ እንግዳ ተቀባይነት አስደሳች መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,9.934,9.606,0.0,9.934,-31.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3714d4a214dc,train,በሥርዓተ ቀብሩ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ ጽህፈት ቤቱን በመወከል፤ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤትን በመወከል የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,15.653,13.562,0.731,15.653,-34.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_28b3485e3c23,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ ፍትሃዊነትን መሰረት ያደረገ የጤና ስርዓት እየተገበረች ትገኛለች።,spk_d8ef4610a8de,am,8.614,6.922,0.486,8.614,-33.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e6cf8d426fba,train,በጉብኝቱ ላይ የመጀመሪያው የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት የፓትሪስ ሉሙምባ ልጅ፣ የመጀመሪያው የጋና ፕሬዝዳንት ኩዋሜ ኑኩሩሃማ ሴት ልጅ፣ የኩዋሜ ኑኩሩማ የልጅ ልጅ፣ የመጀመሪያው የዛምቢያ ፕሬዝዳንት ኬኔት ካውንዳ ልጅ፣ የቀድሞ የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ኔልሰን ማንዴላ የልጅ ልጅ እና የታንዛኒያ የመጀመሪያ ፕሬዝዳንት ጁሊየስ ኔሬሬ ልጅ ተሳትፈዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,24.694,20.948,0.771,24.694,-26.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e5a3572f5a4,train,በኢትዮጵያ ለሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት አዳዲስ የኢኖቬሽን ስራዎች ተግባራዊ እንደሚደረጉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ።,spk_d8ef4610a8de,am,8.293,7.359,0.0,8.293,-30.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6b26a6442520,train,ምሩቃን የቀሰሙትን እውቀት  የሕብረተሰቡን  ችግሮች  በሚፈቱ   የጥናትና ምርምር  ስራዎች ላይ ትኩረት ሰጥተው ሊያውሉት እንደሚገባ  የቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ ስራ አመራር ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ፕሮፌሰር ደጀኔ  አየለ ገለጹ።,spk_d8ef4610a8de,am,12.694,11.301,0.564,12.694,-31.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a8a9090872fb,train,በተለይም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዘርፉ እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት አበረታች ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ጠቁመው የተገኘውን ውጤት ወደ ላቀ ደረጃ ማሳደግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,11.334,9.658,0.66,11.334,-30.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7ae6850796f0,train,በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እያቃለለ መሆኑን የከተማው ሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ አስታወቀ።,spk_d8ef4610a8de,am,11.213,9.312,0.784,11.213,-28.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0358da12214,train,አለም አቀፉ ማህበረሰብ በጤናው ዘርፍ ተግባራዊ የሚደረጉ አዳዲስ የኢኖቬሽን ስራዎችን በመደገፍ ረገድ ትብብሩን እንዲያጠናክር ሚኒስትሯ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,8.493,7.219,0.485,8.493,-30.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_30e449e3bf95,train,በንባብ ወዳድነቱና መዛግብት ሰብሳቢነቱ የሚታወቀው አርቲስቱ በሕይወት ዘመኑ ያሰባሰባቸውን ከ5 ሺህ በላይ መፃሕፍት፣ መዛግብትና የጥበብ ስራ ውጤት የሆኑ ስብስቦች በቤተሰቦቹ በኩል ለኢትዮጵያ ቤተ መፃሕፍት አገልግሎት ተበርክተዋል።,spk_d8ef4610a8de,am,13.813,11.689,0.403,13.813,-32.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f73fc0c66b3e,train,አገልግሎቱ የአቅመ ደካማ ወገኖች ቤት ግንባታ፣ የደም ልገሳ፣ ማዕድ ማጋራት፣ የወባ በሽታ መከላከል፣ የትምህርት ቤት ማስፋፊያ ግንባታን ጨምሮ በሌሎችም በዘላቂ ኑሮ ማሻሻያ ሥራዎች ላይ በማተኮር እየተተገበረ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_64ac580c0076,am,14.934,13.495,0.418,14.934,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_905f9801a387,train,አሁናዊ ሁኔታውን ከቀድሞው ጋር ማነፃፀር የማይቻል ነው ያሉት አቶ አረጋ አበበ፤ ጤና ጣቢያው ወረቀት አልባ፣ ቀልጣፋና ጥራቱን የጠበቀ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_64ac580c0076,am,9.973,9.125,0.349,9.973,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7355bcd81dd,train,ማዘጋጃ ቤቱ በሰጣቸው ቦታ ላይ በበጎ ፈቃደኞች አዲስ ቤት እየተገነባላቸው መሆኑ ትልቅ እፎይታ እንደሰጣቸው የገለጹት ደግሞ ወይዘሮ  ማሚቴ ጤኮ ናቸው።,spk_64ac580c0076,am,9.733,8.936,0.493,9.733,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05005978dda2,train,ይህንን እውን ለማድረግም ሁሉም ዜጋ ደም የመለገስ ባህሉን እንዲያሳድግ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ጥሩ አጋጣሚ መሆኑን  ገልጸዋል።,spk_64ac580c0076,am,7.574,6.759,0.424,7.574,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_251c5a9c4fbb,train,በበጋ ወራት ለሚከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለቤት ግንባታ የሚሆን ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ግብዓት መሰብሰቡንና   የዛሬው የቤት ግንባታ መጀመርም የዚሁ አካል መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_64ac580c0076,am,11.614,10.583,0.376,11.614,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88f1f016e7b3,train,በተጨማሪም ማሕበሩ በአካባቢ ጽዳት፣ በደም ልገሳና በአልባሳት ድጋፍ ላይ በመሳተፍ ማሕበራዊ ሃላፊነቱን እየተወጣ እንደሚገኝ ነው የተናገሩት።,spk_64ac580c0076,am,9.213,8.209,0.538,9.213,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_319261ae0be2,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፤ የሰላም ጉዳይ የሁሉ ነገር መሰረት በመሆኑ በመከባበር፣ በመተባበርና በመተጋገዝ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ለሀገር እድገትና ብልጽግና መስራት ይጠበቅብናል ብለዋል።,spk_64ac580c0076,am,15.053,13.96,0.368,15.053,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_571799fe2de2,train,የአገልግሎት ጥራትና ቅልጥፍናን ለማሳደግ እንዲሁም ነባር አገልግሎቶችን በላቀ ደረጃ ለመስጠት የሚያስችል ነውም ብለዋል።,spk_64ac580c0076,am,7.413,6.736,0.369,7.413,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_be6a5817493e,train,በቂርቆስ ጤና ጣቢያ የታካሚዎች ልየታ፣ ምዝገባና ክፍያ ቡድን መሪ ደስታ ከበደ፤ ከዚህ ቀደም በአንድ ክፍል ውስጥ ሁለት አገልግሎት ይሰጥ እንደነበር አውስተው፤ አሁን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ አገልግሎቶችን ወደመስጠት መሸጋገራቸውን ተናግረዋል።,spk_64ac580c0076,am,14.213,13.203,0.377,14.213,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c7bec683583,train,አሁን ላይ በጤና ጣቢያው በርካታ ባለሞያዎች ያሉት በመሆኑ የታካሚዎችን ሪፈራል የሚቀንስ አገልግሎት እንዲሰጥ እንደሚያስችልም ጠቁመዋል።,spk_64ac580c0076,am,8.254,7.292,0.38,8.254,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03a21b02629c,train,ዶክተር ለማ አክለውም ከዚህ ቀደም በፈተና አሰጣጡ ላይ ሲያጋጥሙ የነበሩ ተግዳሮቶች እንዳይደገሙ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን ጠቅሰዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,12.934,12.934,0.0,12.934,-21.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_54ae796b7388,train,"ሽልማቱን ያበረከቱት የሮቤ ከተማ ከንቲባ አቶ ዲኖ አሚን በበኩላቸው ""የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ በሚፈለገው መጠን ባልተሟላበት ሁኔታ  የተመዘገበው የተማሪዎች ውጤት የሚያኮራ ነው""  ብለዋል፡፡",spk_77fe3702a3d3,am,13.934,13.606,0.0,13.934,-21.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_ef75ca8584ff,train,ከተሸላሚዎች መካከል በአገር አቀፍ ደረጃ 592 ነጥብ በማምጣት የመጀመሪያና ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገባው ተማሪ ካሊድ በሽር እንደሚገኝበት ተናግረዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,11.573,11.268,0.306,11.573,-22.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_e3c15358926b,train,ከተሸላሚዎች መካከል በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 570 በማምጣት የ50ሺህ ብር እና የሞባይል ስልክ የተሸለመችው ተማሪ ቢፍቱ ኑረዲን በሰጠችው አስተያየት ሽልማቱ ለላቀ ትጋት እንደሚያነሳሳት ተናግራለች።,spk_77fe3702a3d3,am,15.573,15.573,0.0,15.573,-21.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_7aad250bc579,train,"""በአሉን ከማክበር ጎን ለጎን በመቻቻልና በመደጋገፍ ለሀገር ዘላቂ ሰላም ሁላችንም ፈጣሪን በጸሎትና በምልጃ መጠየቅ አለብን"" ብለዋል፡፡",spk_77fe3702a3d3,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-21.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_5c37db267973,train,በመላ ሀገሪቱም ከ600 ሺህ በላይ የተፈጥሮ እና የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተናውን በወረቀት እና በበይነ መረብ እንደሚወስዱ የወጣው ፕሮግራም ያሳያል።,spk_77fe3702a3d3,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-22.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_4c695ede7aa3,train,"""የተቸገሩትን መርዳት፤ ያዘኑን ማጽናናትና የታመሙትን መጠየቅ የሁል ጊዜ ተግባራችን ማድረግ አለብን"" ሲሉም ገልጸዋል።",spk_77fe3702a3d3,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-22.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_2c2c236d8a35,train,ዘንድሮም በ14 መስኮች ላይ አገልግሎት እንደሚከናወን  የገለጹት ሚኒስትሯ፤  ከዚህ ውስጥ በተለይ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለማሳካት   ትኩረት እንደተሰጠው ተናግረዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-20.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_edbd11917c50,train,የሮቤ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሾላዬ ተገኔ እንዳሉት ከተማ አስተዳደሩ እውቅናና ሽልማት የሰጠው በ2017 ዓ.ም በተሰጡ ክልላዊና ሀገር አቀፍ ፈተናዎች ከፍተኛ ውጤት ላመጡ 17 ተማሪዎች ነው።,spk_77fe3702a3d3,am,16.494,16.494,0.0,16.494,-22.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_5e5516fa43fa,train,በዚህም ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ዩኒቨርሲቲው በበይነ መረብ የሚፈትናቸውን ተማሪዎች ቁጥር በእጥፍ ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-21.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_19c8aca4b01c,train,የትምህርት ቤቶች ደረጃን በማሻሻል ለመማር ማስተማር ምቹ እንዲሆኑ ማድረግ እና መምህራን ትውልድ ቀረፃ ላይ ያላቸውን ተሳትፎ እንዲያሳድጉ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል ።,spk_77fe3702a3d3,am,13.053,12.712,0.342,13.053,-21.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_53bb0b15b650,train,ወንድማማችነትና እህትማማችነት እንዲጠናከር የሚያደርግና  ማህበራዊ አገልግሎቶች እንዲቀላጠፉ የሚያግዝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-21.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_9e7a12154dfa,train,የአረፋ በአል የመተሳሰብ፤ የመደጋገፍ በአል በመሆኑ  የሌላቸውን በማብላት እና በማጠጣት ብሎም የታረዙ ወገኖችን በማልበስ መሆን እንዳለበት  አሳስበዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-21.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_ed6b70fb8b32,train,እውቅናና ሽልማቱን ያገኙት በ2017 ዓ.ም በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናዎች እንዲሁም በሀገር አቀፍ በተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች መሆኑም ተመላክቷል።,spk_77fe3702a3d3,am,16.294,15.58,0.0,16.294,-21.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_8b84c4fbea41,train,ጉዳት እንደሌላቸው ያልተረጋገጡ እፅዋትን ከመጠቀም በመቆጠብ፤,spk_77fe3702a3d3,am,5.013,5.013,0.0,5.013,-21.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_df4d2d67a94c,train,በቀጣዮቹ ዓመታት ፈተናውን ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ዝግጅት በመደረግ ላይ መሆኑንም ከትምህርት ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ ያሳያል።,spk_77fe3702a3d3,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-21.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_5ae23fb61697,train,ለቱሪዝም ልማት የተሰጠው ትኩረት አማራጭ የመዳረሻ ስፍራዎች እንዲስፋፉ እድል መፍጠሩን ጠቅሰው፤ ይህም ጎብኚዎች በፈለጉት አማራጭ የፈለጉትን ስፍራ እንዲጎበኙና ከዘርፉ የሚገኘው ጠቀሜታ እንዲጨምር አድርጓል ብለዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,14.614,14.614,0.0,14.614,-21.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_cc838c640b0c,train,የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓልን በአንድነት እና በአብሮነት እያከበሩ መሆናቸውን የጅማ እና ነጌሌ ቦረና ከተማ የኃይማኖቱ ተከታዮች ገለጹ።,spk_77fe3702a3d3,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-20.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_fc61dd5b02a8,train,የተቀሩት ተማሪዎች እንዳገኙት ውጤት ለትምህርት መርጃ የሚውሉ ቁሶችና የዕውቅናና የምስክር ወረቀት ማግኘታቸውንም አክልዋል።,spk_77fe3702a3d3,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-22.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_8748b394c817,train,ከአትሌቶች አንደኛ ለወጡት  የ100 ሺህ ብር፤ ለሁለተኛ 50ሺህ ብር፤ ሶስተኛ ለወጡት የ15 ሺህ ብር ሽልማት ተሰጥቷቸዋል።,spk_b12793ad5570,am,8.573,8.196,0.0,8.573,-35.8,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_3e8c6a0eefe9,train,እ.አ.አ በ1978/19 በአውሮፓ የአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ ተገናኝተው ኢንተር ሚላን በደርሶ መልስ የተደረጉትን ጨዋታዎች 5 ለ 0 እና 2 ለ 1 በማሸነፍ ዋንጫውን አንስቷል።,spk_b12793ad5570,am,11.653,11.653,0.0,11.653,-34.9,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_45bbead4f188,train,በኢትዮ ቴሌኮም ስያሜ የተካሄደው የሀዋሳ ሀይቅ ግማሽ ማራቶን ውድድር ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያዘጋጁት መሆኑ ተገልጿል።,spk_b12793ad5570,am,7.973,7.973,0.0,7.973,-34.2,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_183a0fa503da,train,የክለቦቹ የመልስ ጨዋታዎች በቀጣዩ ሳምንት ይደረጋሉ።,spk_b12793ad5570,am,2.094,2.094,0.0,2.094,-33.4,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_278ff4d43702,train,በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ማጣሪያ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ።,spk_b12793ad5570,am,4.173,3.807,0.0,4.173,-34.3,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_044b2f67af9c,train,በሴቶች ትነበብ ነጋ ከአዲስአበባ ፖሊስ፤ ያተኔ ኮሞሼ ከኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ሁለተኛና ሶስተኛ ደረጃን ይዘው ውድድሩን አጠናቀዋል።,spk_b12793ad5570,am,7.894,7.894,0.0,7.894,-34.0,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_7c5d64987414,train,ሀገራቱ በምድብ ሁለት ተገናኝተው ታንዛንያ 2 ለ 0 ማሸነፏ የሚታወስ ነው።,spk_b12793ad5570,am,4.774,4.774,0.0,4.774,-33.4,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_194c76b8c919,train,በሻምፒዮንስ ሊጉ የሊግ ውድድር ምዕራፍ ክለብ ብሩዥ በ10 ነጥብ 19ኛ፣ አትሌቲኮ ማድሪድ በ13 ነጥብ 14ኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።,spk_b12793ad5570,am,9.293,8.764,0.0,9.293,-34.3,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_c026ca436963,train,በግማሽ ማራቶን ከተደረገው የሁለቱም ጾታ አትሌቶች ውድድር በተጨማሪ በአንጋፋ አትሌቶች፣ እንዲሁም በታዳጊዎችና በህጻናት የአራት ኪሎሜትርና የአዋቂዎች የ8 ኪሎሜትር ውድድር ተከሂዷል።,spk_b12793ad5570,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-35.1,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_4583e187f4a3,train,በሀዋሳ ሃይቅ ዳርቻ ዛሬ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር የአዲስ አበባ ፖሊስ አትሌቶቹ ስማቸው ወልዴ ወንዶች እና ቤተልሄም አስማረ በሴቶች አሸናፊ ሆነዋል።,spk_b12793ad5570,am,10.174,9.781,0.392,10.174,-34.9,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_909b1f1a798a,train,በውድድሩ የመጀመሪያ ምዕራፍ ጋላታሳራይ በ10 ነጥብ 20ኛ፤ ጁቬንቱስ በ13 ነጥብ 13ኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።,spk_b12793ad5570,am,6.053,5.619,0.0,6.053,-34.4,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_b2732460d7ef,train,አሰልጣኙ ላለፉት 14 ወራት በዩናይትድ ቤት ቆይተዋል።,spk_b12793ad5570,am,2.893,2.893,0.0,2.893,-34.8,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_640bdf97ce08,train,ከአንኮበር እስከ ሀረር በሚል እየተካሄደ ያለው የልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክ 2018 የሩጫ ውድድር በቀጣይ በጅማ፣ አርባምንጭ፣ በቆጂና ሀረር ከተሞች እንደሚካሄድ ተጠቁሟል።,spk_b12793ad5570,am,10.174,9.784,0.0,10.174,-35.3,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_a0e589d0660c,train,ከዚህ ቀደም ባደረጓቸው አራት ጨዋታዎች በተመሳሳይ አንድ አንድ ጊዜ ሲያሸንፉ በቀሪ ሁለት ጨዋታዎች አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_b12793ad5570,am,5.574,5.168,0.0,5.574,-35.1,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_b52f357910d3,train,ኮልቢ ቢሾፕ ለፖርትስማውዝ ብቸኛውን ጎል ከመረብ ላይ አስቆጥሯል።,spk_b12793ad5570,am,6.213,3.921,0.0,6.213,-34.3,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_ea199babe2ae,train,ከዚህ ቀደም በሻምፒዮንስ ሊጉ በነበራቸው አራት ግንኙነቶች ጋላታሳራይ ሁለት ጊዜ አሸንፏል። ጁቬንቱስ በአንዱ ድል ቀንቶታል። በቀሪ አንድ ጨዋታ አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_b12793ad5570,am,6.534,6.534,0.0,6.534,-33.3,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_23527d9ded61,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሀቢብ ከማል፣ ናትናኤል ሰለሞን እና አለኝታ ማርቆስ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_b12793ad5570,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-36.8,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_1b96e0c4efcf,train,ሁለቱ ክለቦች በሻምፒዮንስ ሊጉ ሲገናኙ የአሁኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።,spk_b12793ad5570,am,3.134,3.134,0.0,3.134,-34.8,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_7a604a694586,train,በ3-4-3 የጨዋታ ፍልስፍና ወግ አጥባቂነታቸው ትችት ሲያስተናግዱ የቆዩት አሞሪም ቆይታቸው ውጤታማ አልነበረም።,spk_b12793ad5570,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-35.3,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_5a226f0e905e,train,ከአንኮበር እስከ ሀረር በሚል የልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክ 2018 የሩጫ ውድድር በተለያዩ ከተሞች እየተካሄደ ይገኛል።,spk_b12793ad5570,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-35.3,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_3b58652f072a,train,በአንጻሩ በሊጉ አራተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ድሬዳዋ ከተማ በ16 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_b12793ad5570,am,6.013,5.698,0.0,6.013,-34.1,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_bd2fff10d0d9,train,ውጤቱን ተከትሎ ታንዛንያ የሴካፋ ዞን ማጣሪያ አሸናፊ ሆናለች። ዩጋንዳ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች።,spk_b12793ad5570,am,4.654,4.148,0.0,4.654,-33.8,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_56a87edd4ca4,train,ምሽት አምስት ላይ ቦዶ ግሊምት ከኢንተር ሚላን በአስፕማይራ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_b12793ad5570,am,5.774,4.311,0.439,5.774,-33.6,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_70e5bf74bd7b,train,አትሌት ታምራት ውድድሩን ለማጠናቀቅ 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ 40 ሴኮንድ የፈጀበት ሲሆን ይህም የዶሃ ማራቶን የቦታው ክብረወሰን ሆኖ ተመዝግቧል።,spk_b12793ad5570,am,5.213,4.787,0.426,5.213,-34.5,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_095c835f6533,train,በ16ኛው ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣሪያ ፍጻሜ ጨዋታ  ታንዛንያ ዩጋንዳን 3 ለ 2 አሸንፋለች።,spk_b12793ad5570,am,7.293,6.751,0.0,7.293,-35.1,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_35038c8d1c5a,train,የኖርዌው ቦዶ ግሊምት በሊግ እርከን የውድድር ምዕራፍ በዘጠኝ ነጥብ 23ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል።,spk_b12793ad5570,am,6.854,6.854,0.0,6.854,-34.9,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_7c60473038be,train,ሁለቱ ቡድኖች በሻምፒዮንስ ሊጉ ሲገናኙ የአሁኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።,spk_b12793ad5570,am,3.054,3.054,0.0,3.054,-33.9,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_a0fd88ea7b07,train,በወንዶች ምድብ የተካሄደውን ውድድር የኦሎምፒክ ሻምፒዮኑ አትሌት ታምራት ቶላ የቦታውን ክብረ ወሰን በማሻሻል አሸንፏል።,spk_b12793ad5570,am,4.133,4.133,0.0,4.133,-33.7,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_0b5a1ef46a2d,train,የአዘርባጃኑ ካራባግ በሊግ ምዕራፉ በ10 ነጥብ 22ኛ፣ ኒውካስትል ዩናይትድ በ14 ነጥብ 12ኛ ደረጃን ይዘው መጨረሳቸው ይታወቃል።,spk_b12793ad5570,am,8.973,8.568,0.406,8.973,-34.4,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_b81c5d9e0798,train,ትናንት በተደረጉ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች ነጌሌ አርሲ፣ ቦዲቲ ከተማ፣ ኢትዮጵያ መድን እና መቻል ለሩብ ፍጻሜ አልፈዋል።,spk_b12793ad5570,am,5.694,5.694,0.0,5.694,-34.5,male,25-34,oromia,16000,4,0 clip_c50cb8ea9dd6,train,አትሌት ታምራት ቶላን በመከተልም አትሌት አሰፋ ቦኪ ሁለተኛ፤ ቦኪ ዲሪባ ሶስተኛ ፤ድንቃለም አየለ አራተኛ እንዲሁም ባለው ይሁኔ አምስተኛ ደረጃን በመያዝ በውድድሩ ላይ የኢትዮጵያን የበላይነት አሳይተዋል።,spk_b12793ad5570,am,10.614,9.95,0.0,10.614,-36.6,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_c5523b2f8f00,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 12ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ነጌሌ አርሲ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 0 አሸንፏል።,spk_b12793ad5570,am,5.534,4.914,0.313,5.534,-34.4,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_c0c1610e518e,train,ዛሬ በተደረገ የደረጃ ጨዋታ አዘጋጇ ኢትዮጵያ ኬንያን 3 ለ 0 በማሸነፍ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፏን አረጋግጣለች።,spk_b12793ad5570,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-34.9,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_6d2c8ac352dc,train,በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ራዛኪ ምቤጌሌንዲ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር ሉክማን ምባላሳሉ ቀሪዋን ጎል ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_b12793ad5570,am,10.014,8.472,0.0,10.014,-34.2,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_c299aed0d462,train,ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክ 2018 የግማሽ ማራቶን የጎዳና ላይ ሩጫ በሀዋሳ ሀይቅ ዳርቻ ተካሄደ።,spk_b12793ad5570,am,6.774,6.45,0.0,6.774,-36.5,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_349ddd0bbf36,train,በወንዶች በግል የተወዳደሩት አትሌት ጌታቸው ኪዳኔ እና ሱልጣን አብደላ በቅደም ተከተል 2ኛ እና 3ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀዋል።,spk_b12793ad5570,am,7.654,7.344,0.309,7.654,-35.3,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_7c1b7d4e0bcc,train,ሁለቱ ቡድኖች በሻምፒዮንስ ሊጉ ሲገናኙ ለአምስተኛ ጊዜ ነው።,spk_b12793ad5570,am,3.174,3.174,0.0,3.174,-33.9,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_df207fcbc75f,train,በዚሁ የትምህርት ክፍል   3 ነጥብ 97  በማግኘት ሌላው የዋንጫ ተሸላሚ በለጠ አብርሃም ፤ በትምህርት ቆይታው የቀሰመውን እውቀት በመጠቀም  የዲጂታል  አገልግሎት  እንዲያድግ  የበኩሉን እንደሚወጣ  ገልጿል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,15.254,15.254,0.0,15.254,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7428a9be3c23,train,የማሕበሩ ዋና ዳይሬክተር  ገነት ወንድሙ በመድረኩ ላይ እንዳሉት፤ ፣ በክልሉ የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማሳደግ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ይገኛል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_111e1943e48b,train,በምረቃው ሥነ- ሥርዓት ላይ የደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር ስራና ስልጠና መምሪያ ሀላፊ አቶ ብዙአየሁ ሰይድ እንዳመለከቱት፤ ኮሌጁ በእውቀትና ክህሎት የበቃ  የሰው ሀይልን በማፍራት  የድርሻውን እየተወጣ ነው።,spk_ef1ee9d4cbae,am,16.733,16.733,0.0,16.733,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73ed38121680,train,የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ወጣቶች ሀገራቸውን በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በማገልገል የህዝብ ትስስር ለማጠናከር የግንኙነት ድልድይ ሆነዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,15.934,15.934,0.0,15.934,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c90a0a1f09b,train,መቀሌ 70 እንደርታ በ12 ነጥብ 17ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4977fc74bb49,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በሀዋሳ ከተማ የተዘጋጀውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.694,12.694,0.0,12.694,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9761346916a5,train,ከሆስፒታሉ ታካሚዎች መካከል ከአርባ ምንጭ በሪፈር ተልከው እንደመጡ የተናገሩት አቶ ችለነው መሰለ፣ በማዕከሉ በተደረገላቸው ምርመራ ችግሩ የደም ካንሰር መሆኑ እንደታወቀላቸው ገልጸዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,15.854,15.854,0.0,15.854,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5a17f59adc0,train,አገልግሎቱ አንድነት ውበት መሆኑንና መልካምነት ወሰን የማይገድበው መሆኑን የተረዳሁበት ነው ያለችው ደግሞ ወጣት ኤልሳቤጥ እዮብ ናት።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7922b9098e6,train,የካንሰር ሕክምና በቅርበት ማግኘታቸው ከእንግልትና ካልተገባ ወጪ እንደታደጋቸው በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የካንሰር ሕክምና ማዕከል ታካሚዎች ገለጹ።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_949b15ea03d4,train,ለሁለት ቀናት በሚካሄደው የምክክር መድረክ ከክልል፣  ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ የሴቶች ማሕበራት አመራሮችና  ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው።,spk_ef1ee9d4cbae,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f9ccef7f7a98,train,በክልሉ በባህርዳር፣ ደሴና ሌሎች ከተሞች ባለፈው አርብ የኡላማዎች፣ በዛሬው ዕለት ደግሞ የምሁራን፣ የወጣቶች፣ ሴቶችና የስራ ማህበረሰብ ምርጫዎች በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ በስኬት መከናወኑ ተመልክቷል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,15.174,15.174,0.0,15.174,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a5f0082b6477,train,ከባለፈው ዓመት ተሞክሮ በመነሳት በ2018 የበጀት ዓመት የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ የሚያስችሉ ተግባራትን ለማጠናከር ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት  እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,13.414,13.414,0.0,13.414,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86a81faccf30,train,የአሸንዳ በዓልን በፍቅር፣ በአንድነትና በብሩህ ተስፋ በመታጀብ በደስታ ለማክበር ተዘጋጅተናል ሲሉ በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በዓሉን ለማክበር የተዘጋጁ ሴቶች  ተናገሩ።,spk_ef1ee9d4cbae,am,14.414,14.414,0.0,14.414,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c0dfe2904ed,train,በቀን እስከ ዘጠኝ ሕጻናት የሕክምና አገልግሎት እንደሚያገኙ ጠቁመው፣ በሕጻናት ላይ በአብዛኛው የደም ካንሰር፣ የጭንቅላት እጢ፣ የአጥንት፣ የኩላሊትና ሌሎች የካንሰር ሕመሞች ይስተዋላሉ ብለዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,13.854,13.854,0.0,13.854,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18af4e84b3a6,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትና መልካም እሳቤዎች እንዲጎለብቱ የሚያደርግ መሆኑን አመልክተው፤ ወጣቶች የማህበረሰቡን እሴትና ባህል እንዲገነዘቡ የሚያስችል መልካም አጋጣሚ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.454,12.454,0.0,12.454,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_090ada108112,train,ሁለቱ ሀገራት በአፍሪካው ዋንጫ ከዚህ ቀደም አንድ ጊዜ ተገናኝተዋል። ኢኮቶሪያል ጊኒ እ.አ.አ በ2015 ባዘጋጀችው 30ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ አንድ ተገናኝተው ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,20.494,20.494,0.0,20.494,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3b7dcb9c5a8,train,በክልሉ የድምጽ አሰጣጡ በነገው ዕለት ከጁመአ ሶላት በኋላ በየመስጅዶች በዑለሞች ምርጫ የሚጀመር መሆኑን የወጣው መርሃ ግብር ያመለክታል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.973,12.973,0.0,12.973,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf99d55cc54d,train,ዜጎች በየደረጃው በሚያገኟቸው አገልግሎቶች እርካታቸው የተረጋገጠ እንዲሆን ማድረግ ትኩረት ተሰጥቶታል ያሉት ሚንስትሯ፣ ለዚህ ደግሞ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በመላ ሀገሪቱ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,14.373,14.373,0.0,14.373,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ac0f7d67bb6,train,በተለያዩ ዘርፎች የሚደረገው የመጅሊስ ምርጫ በክልሉ በ566 መስጅዶች የሚካሄድ መሆኑን ገልጸው ለድምጽ አሰጣጡም የተሟላ ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,11.293,11.293,0.0,11.293,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2561d33f5327,train,ለእንቅልፍ ትኩረት ሰጥቶ በቂ የእረፍት ጊዜን መለየት፣,spk_ef1ee9d4cbae,am,2.014,2.014,0.0,2.014,-34.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5432603c77c7,train,ከእነዚህ ውስጥ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ወደክልሎች እንዲሰፋ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት በአጭር ጊዜ ውስጥ አገልግሎቱን በክልሉ ማስጀመር ተችሏል ብለዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a13ef3b392e7,train,በክልሉ የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የመጡት የሴቶች ማሕበር ምክትል  ሰብሳቢ  አንሻ ሽፈራው በበኩላቸው፤  የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በቅንጅት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,13.094,13.094,0.0,13.094,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46912e02bf5c,train,በአከባቢዎቹ በመደበኛነት ደም በመለገስ ከሚታወቁት ዜጎች ባሻገር በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ ወጣቶችና ሌሎች የሕብረተሰብ ክፍሎች ትልቅ እገዛ እያደረጉ እንደሚገኙም አክለዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,16.453,16.453,0.0,16.453,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_073a2f1b2e88,train,በአሁኑ ወቅት በሆስፒታሉ ተገቢ የሕክምና አገልግሎት እያገኙ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_ef1ee9d4cbae,am,4.333,4.333,0.0,4.333,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c83d4fe11c9a,train,በውይይቱ የተሳተፉ ወጣቶች ለስብዕና ግንባታ ጠቃሚ በሆኑ ጉዳዮች ላይ አተኩረን መስራት አለብን ብለዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b648752bde3,train,የተሟላ ህጋዊ ሰነድ፣ ንግድ ፍቃድ፣ መተዳደሪያ ደንብ፣ የመምህራን ብቃት እና የሰው ኃይል፣ የሚያስተምሩበት የህንጻና አካባቢ ሁኔታ፣ የመረጃን ዲጂታላይዜሽን እና ሌሎች መስፈርቶች መታየታቸውን ተነስቷል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,15.334,15.334,0.0,15.334,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6babf01ea21,train,ከዚህ ቀደም በቻይና ለሶስት ቀናት በነበረው የኪን ኢትዮጵያ ጉዞ በቻይናና ኢትዮጵያ መካከል ያለውን የመንግስት ለመንግስት ግንኙነት በህዝብ ለህዝብ ትስስር ለማጠናከር ትልቅ ሚና ተወጥቷል ነው ያሉት።,spk_ef1ee9d4cbae,am,14.534,14.534,0.0,14.534,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f66862bb04f4,train,ሀዋሳ ለኢንቨስትመንት ተመራጭ ከተማ በመሆኗ በማዕከሉ ቀልጣፋና ዘመናዊ አገልግሎት መስጠት የሚችል ሲቪል ሰርቫንት በመፍጠር ምቹ ከተማ ለማድረግ የተጀመረው አገልግሎት ይበልጥ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ሲሉም አሳስበዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,15.414,15.414,0.0,15.414,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11967beb8c31,train,ባለፉት 10 የሊግ ጨዋታዎች በነበራቸው ግንኙነት ማንችስተር ዩናይትድ አራት ጊዜ ሲያሸንፍ ዌስትሃም ዩናይትድ ደግሞ ሁለት ጨዋታዎችን በድል ተወጥቷል። አራት ጊዜ ደግሞ ነጥብ ተጋርተዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,18.053,18.053,0.0,18.053,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5473fc41765,train,ሙስሊሙ ማህበረሰብ መሪዎቹን በነጻነት የመምረጥ መብቱን እንዲጠቀም የዑለሞች ሚና ከፍተኛ መሆኑን እና ለዚህም የመሪነት ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.454,12.454,0.0,12.454,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_797cba59359a,train,በማዕከሉ የህጻናትና የደም ካንሰር ሰብ ስፔሻሊስት ሙሉአለም ንጉሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው እንዳሉት የካንሰር ማዕከሉ የህጻናትን ህክምና ክፍል በማቋቋም በሽታ የመለየትና የማከም ሥራ እየሰራ ይገኛል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,18.334,18.334,0.0,18.334,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_596a7ce2b00d,train,"የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አህመድ በበኩላቸው፤ ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች አገልግሎት በየዓመቱ እየጎለበተ መምጣቱን ጠቁመው፤ የ2017 ዓ.ም መርሃ ግብሩ ""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል ሲካሄድ መቆየቱን ተናግረዋል።",spk_ef1ee9d4cbae,am,20.453,20.453,0.0,20.453,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e97b0a0dd385,train,የ2017ዓ.ም ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች የእውቅናና ማጠቃለያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,8.254,8.254,0.0,8.254,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c19595cc64d,train,በመርሃ ግብሩ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር)፣ በብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት የዲሞክራሲና ባህል ግንባታ ምክትል ኃላፊ አለማየሁ እጅጉ እና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት እየተሳተፉ ይገኛሉ።,spk_ef1ee9d4cbae,am,15.614,15.614,0.0,15.614,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eaae546b4f17,train,ባለፉት አምስት ዓመታት የካንሰር ሕክምናን በክልሎች ተደራሽ የማድረግ ሥራ በመሰራቱ በአሁኑ ወቅት በማስተማሪያ ሆስፒታሎች  ጭምር ሕክምናውን የመስጠት ሥራ ተጀምሯል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.254,12.254,0.0,12.254,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08b9d90d13f6,train,በማዕከሉ ለካንሰር ሕመም የጨረር ሕክምና መስጫ መሳሪያ አንድ ብቻ መሆኑና ለ24 ሰዓት ያለሟቋረጥ አገልግሎት እንዲሰጥ በመደረጉ ጫናው ከፍተኛ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-18.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2de93d126784,train,በሲዳማ ክልል ዛሬ የተጀመረው የአንድ ማዕከል አገልግሎትም ህብረተሰቡ ሳይጉላላ አገልግሎቶችን በአንድ ማዕከል ውስጥ እንዲያገኝ የሚያስችለው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,12.653,12.653,0.0,12.653,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2ecc97513c6,train,እስካሁንም ከ5 ሺህ በላይ ለሚሆኑ አዋቂና ሕጻናት የካንሰር ሕክምና አገልግሎት መሰጠቱን ጠቁመዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,6.574,6.574,0.0,6.574,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9612fdafee57,train,መንግስት የሕክምና አገልግሎትን ለዜጎች ተደራሽ ከማድረግ አንጻር የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa9e6468001f,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የወጣቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እንደሚያስችል የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) ገለፁ።,spk_ef1ee9d4cbae,am,10.973,10.973,0.0,10.973,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae7926dba1e9,train,በሁሉም አካባቢዎች የአንድ ማዕከል አገልግሎትን በማስፋፋት የተቀላጠፈ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ለመፍጠር እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_916db314a18d,train,ጉዞው የሁለትዮሽ ውይይቶችና ስምምነቶች የተደረገበት መሆኑን በመግለፅ፥ ኹነቱ በሀገር ውስጥና በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ሽፋን ማግኘቱንም ተናግረዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50cba00ba77c,train,በማጠቃለያ መርሃ ግብሩ ላይ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ በብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት የዲሞክራሲና ባህል ግንባታ ምክትል ኃላፊ አለማየሁ እጅጉ እና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ተሳትፈዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,15.454,15.454,0.0,15.454,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f796885fb2e,train,የሲዳማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መጀመርም የህዝብን የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመፍታት የታቀዱ የልማት ተግባራትን ይበልጥ ለማሳካት እንደሚያስችል ተናግረዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,13.854,13.854,0.0,13.854,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3883049db444,train,ማዕከሉ ከሲዳማ፣ ከደቡብ ኢትዮጵያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች እንዲሁም ከኦሮሚያ ባሌ፣ ቦረናና ጉጂ ዞኖች የሚመጡ ሕሙማንን እያገለገለ እንደሚገኝም ተናግረዋል።,spk_ef1ee9d4cbae,am,11.213,11.213,0.0,11.213,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_34c1a5c2da1e,train,የክልሉ ሴቶች ማሕበር   የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ግምገማና የአዲሱ በጀት ዓመት እቅድ ትውውቅ መድረክ በደሴ ከተማ እያካሄደ ነው።,spk_ef1ee9d4cbae,am,11.653,11.653,0.0,11.653,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2547c7f9b36a,train,በመርሃ ግብሩ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ፣ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ሰአዳ አብዱረህማን፣ የአፋር ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አሲያ ከማል፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር እንዲሁም የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_56cc04a3a893,am,22.453,20.73,0.357,22.453,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f096f0dc5c88,train,የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነብርሃን (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ በለውጡ ዓመታት ከሀገር አልፎ ቀጣናውን የሚያስተሳስሩ የዲሞክራሲ ተቋማትን መፍጠር የሚያስችል ጥረት እያደረገች ነው።,spk_56cc04a3a893,am,12.573,11.782,0.347,12.573,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_029a1dafe26b,train,የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ከአምስቱ የፍትህ ዘርፍ መሰረቶች አንዱ እንዲሆን መደረጉን ገልጸዋል።,spk_56cc04a3a893,am,7.413,7.043,0.37,7.413,-21.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5320a1eb166d,train,የከተማ አስተዳደሩ ለበዓሉ መከናወን ያለባቸውን የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በማጠናቀቅ እንግዶችን በኢትዮጵያዊነት የእንግዳ አቀባበል ስርዓት መቀበሉንም ገልጸዋል።,spk_56cc04a3a893,am,10.414,10.009,0.404,10.414,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_10046f709e03,train,ኢሬቻ የገዳ ስርዓት መገለጫ ነው ያሉት ከንቲባው አብሮነት፣ወንድማማችነት እና አንድነት የሚንጸባረቅበት በዓል መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_56cc04a3a893,am,8.973,8.034,0.38,8.973,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0d93f1fbac4a,train,ይሄውም ኢትዮጵያ በሀገራዊ ሪፎርሙ የፍትህ ተቋማትን ለማጠናከር የወሰደችውን ወሳኝ እርምጃ የሚያሳይ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_56cc04a3a893,am,7.293,6.935,0.358,7.293,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7d3ffa26ca0,train,በዚህም ባለፉት ዓመታት ነፃ፣ ገለልተኛና ተዓማኒ የፍትህ ተቋማትን መፍጠር የሚያስችል ሀገራዊ ሪፎርም ማድረጓን ተናግረዋል።,spk_56cc04a3a893,am,8.174,7.825,0.349,8.174,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8088f7e2c5cf,train,የስድስተኛ ክፍልን የማጠናከሪያ ትምህርት ሲወስድ ያገኘነው ተማሪ የአብጸጋ ታምራት በበኩሉ በክረምት የእረፍት ጊዜውን ሙሉ በሙሉ በጨዋታ ከማሳለፍ ይልቅ ጊዜውን በአግባቡ በመጠቀም ትምህርቱን እየተከታተለ እንደሚገኝ አስታውቋል።,spk_56cc04a3a893,am,14.573,13.495,0.399,14.573,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87cc496d2679,train,በፍትህ ዘርፉ የተደረገው ሪፎርም የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበር ህጋዊና ገለልተኛ ተቋም ሆኖ እንዲፈጠር አስችሏል ብለዋል።,spk_56cc04a3a893,am,8.653,7.805,0.344,8.653,-21.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8a1eac8e4cbd,train,ኢትዮጵያ ነፃ፣ ገለልተኛና ተዓማኒ የፍትህ ተቋማትን መፍጠር የሚያስችል ሀገራዊ ሪፎርም ማድረጓን የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነብርሃን (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_56cc04a3a893,am,12.414,11.02,0.371,12.414,-21.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5786af36fe8f,train,የምሥራቅ አፍሪካ የሕግ ማህበረሰብ ከፍትሕ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ፈዴራል ጠበቆች ማህበር ጋር በመተባበር 30ኛ ዓመት የምሥረታና ዓመታዊ ጉባኤውን በአፍሪካ ሕብረት ማካሄድ ጀምሯል፡፡,spk_56cc04a3a893,am,11.854,10.949,0.35,11.854,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3cea1cbddbf1,train,ነዋሪዎች በጋራ ሆነው እንግዶችን እየተቀበሉ ይገኛሉ ያሉት ከንቲባው ወደ ቢሾፍቱ ለመጡ እንግዶች መልካም አቀባበል ላደረጉ የከተማዋ ነዋሪዎች ምስጋናም አቅርበዋል።,spk_56cc04a3a893,am,9.813,9.463,0.351,9.813,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4ae4170841a,train,የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገራት መልካም አስተዳደር ዲሞክራሲና ፍትሕን ለማስፈን የሚሰሩበት ጊዜ አሁን ነው ያሉት ሀላፊው፤ ሕብረቱ የተለያዩ የዲሞክራሲ ተቋማትን በማቋቋም ለፍትህ ስርዓት መስፈን አባል ሀገራትን እየደገፈ ነው ብለዋል።,spk_56cc04a3a893,am,14.373,13.519,0.349,14.373,-21.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_75760d4897c0,train,በበዓሉ የሚታደሙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ምንም ዓይነት የአቅርቦት ችግር እንዳይገጥማቸው ከተለያዩ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ጋር በጋራ በመሆን ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል።,spk_56cc04a3a893,am,11.254,10.22,0.424,11.254,-21.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_777581bac6d2,train,በሐምሌ 19/67 ቅድመ መጀመሪያና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በበጎ ፈቃደኝነት የሰባተኛ እና የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎችን  ሲያስተምሩ ያገኘናቸው መምህር ብርሃኑ ከበደ  ትውልድን በእውቅትና በክህሎት ለመገንባት የራሳቸውን አሻራ በማሳረፋቸው ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_56cc04a3a893,am,20.053,17.826,0.357,20.053,-21.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1eaa3440f0ef,train,የአፍሪካ ሕብረት የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ የያዛቸውን አጀንዳዎች ከግብ ለማድረስ የፍትሕ ተቋማትና የህግ ባለሙያዎች ለመልካም አስተዳደር መስፈንና የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሚናቸውን መወጣት አለባቸው ብለዋል፡፡,spk_56cc04a3a893,am,15.893,14.472,0.513,15.893,-21.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_597d100595ff,train,በአፍሪካ ሀገራት ወደ መድብለ ፓርቲ ስርዓት በሚያደርጉት ሽግግር የፖለቲካ መረጋጋትን ለመፍጠር ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_56cc04a3a893,am,7.333,6.975,0.358,7.333,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6103f0fe3318,train,የቢሾፍቱ ከተማ ዘንድሮ በኮሪደር ልማት ተውባ እንግዶቿን በደማቅ ሁኔታ መቀበሏንም ጠቅሰዋል።,spk_56cc04a3a893,am,6.413,5.95,0.464,6.413,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fa5d4ebe69b9,train,ከዚህ ጎን ለጎን በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ በከተማዋ ዋና ዋና ጎዳናዎችና በዓሉ በሚከበርበት ሥፍራ በዘመናዊ የደኅንነት ካሜራዎች የታገዘ የጸጥታ ሥራ እንደሚጠናከርም ገልፀዋል።,spk_56cc04a3a893,am,12.213,11.318,0.365,12.213,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3504ebb173b0,train,"የዘንድሮው ኢሬቻ "" ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት "" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ነው።",spk_56cc04a3a893,am,4.934,4.57,0.363,4.934,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7db884455335,train,የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ጽህፈት ቤት ዋና ኃላፊ አምባሳደር ሞሐመድ ኤል አሚን ሱፍ የምስራቅ አፍሪካ የህግ ማህበረሰብ የአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063ን ግብ ለማሳካት ያግዛል ብለዋል።,spk_56cc04a3a893,am,14.653,13.334,0.348,14.653,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bb5e91473eb6,train,የምስራቅ አፍሪካ የህግ ማህበረሰብ የኢትዮጵያ ፌደራል ጠበቆች ማህበርና የሌሎች የቀጣናው ሀገራት የፍትሕ ተቋማት ለማጠናከር ወሳኝ ሚና እንዳለው አንስተዋል፡፡,spk_56cc04a3a893,am,10.573,9.476,0.348,10.573,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_27210a5370ae,train,በዚህም የኅብረተሰብ ክፍሎችን፣ የሃይማኖት እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን፣ በርካታ ተቋማትና ማህበራትን፣ ታዋቂ ሰዎችን፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንዲሁም መንግሥትን በተወካዮቻቸው አማካኝነት ማካተትና ማሳተፍ መቻሉን ገልጸዋል።,spk_13d13be4e037,am,16.733,13.28,1.039,16.733,-23.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ea796412fb76,train,በባሌ ዞን ጎሮ ወረዳ መልካ ቡታ ከተማ ከ86 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር በላይ የተገነባ የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክት የክልሉ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።,spk_13d13be4e037,am,13.733,10.654,1.342,13.733,-25.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ce517d4b30dd,train,በዞኑ በዘንድሮው የትምህርት ዘመን 152 ሺህ ተማሪዎችን ለመመገብ የልየታ ተግባር መከናወኑንና ወደ ተግባርም እንደሚገባ  የገለጹት ደግሞ የሰሜን ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ነጋልኝ ተገኘ ናቸው።,spk_13d13be4e037,am,15.334,12.26,1.059,15.334,-26.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e37a512a47cd,train,አንድም ህጻን ሳይከተብ መቅረት የለበትም በሚል እሳቤ የዓለም የጤና ድርጅት በክትባት ዘመቻዎች ላይ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በቅርበት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_13d13be4e037,am,11.174,8.521,0.384,11.174,-37.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d19ee9df9556,train,በመድረኩ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችና በየደረጃው ያሉ አመራሮች ተሳትፈዋል፡፡,spk_13d13be4e037,am,6.534,4.465,1.704,6.534,-24.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d72d0558c01d,train,የሴቶችን የትምህርት ተሳትፎ የማሳደግና ሌሎች በትምህርት ዘርፉ የታዩ ውስንነቶችን የመፍታትና ጥንካሬዎችን የማስቀጠል  ስራም ይከናወናል ብለዋል።,spk_13d13be4e037,am,11.614,9.216,0.771,11.614,-38.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_04f3191884de,train,የሚተከሉት ችግኞች የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም ከማስቻላቸውም በላይ የምግብ ዋስትናን እና ሥርዐተ ምግብን ለማሻሻል ሚና ያላቸው ናቸው።,spk_13d13be4e037,am,11.094,8.362,0.707,11.094,-35.7,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_39f79e68e73b,train,በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክነት የህግ አገልግሎት መምሪያ ኃላፊ መምህር አባ ገብረሥላሴ ጌትነት እንደገለጹት፤ ሀገራዊ ምክክር ለሀገር መንግስት ግንባታ ወሳኝ ጉዳይ ነው።,spk_13d13be4e037,am,14.334,12.978,0.387,14.334,-21.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_696fb610f14e,train,በኢትዮጵያ ወንጌላውያን ቤተክርስቲያናት ህብረት የአዲሰ አበባ የቦርድ ሰብሳቢ መጋቢ ሲሳይ መላኩ (ዶ/ር) ኮሚሽኑ እያከናወነ ያለው ስራ አበረታች መሆኑን አንስተው፤ ቀሪ ስራዎች ስኬታማ እንዲሆኑ ትብብራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ብለዋል፡፡,spk_13d13be4e037,am,16.014,13.312,1.0,16.014,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fd6ac14db3a1,train,ከተመራቂዎች መካከል እጩ መምህር ኢያሱ ታደሰ በበኩሉ በትምህርት ቆይታው በህጻነት ስነ ልቦና፣ በማስተማር ስነ ዘዴና በልጆች አያያዝ ላይ በቂ እውቀት መቅሰሙን ተናግሯል።,spk_13d13be4e037,am,13.094,10.316,1.33,13.094,-26.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_43b278af9eb0,train,የዘመናት ውስብስብ ችግሮቻችን ወደ ግጭት፣ ሁከትና ብጥብጥ እያመሩን በመሆኑ በምክክር ለይተን መፍትሄ ለመስጠት የሴቶች ተሳትፎና ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል።,spk_13d13be4e037,am,11.694,9.329,0.887,11.694,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1172eadee138,train,የዲላ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንትና የኮሌጁ ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ ታምራት በየነ (ዶ/ር) በእዚህ ወቅት እንደገለጹት መንግስት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው።,spk_13d13be4e037,am,13.973,12.529,0.37,13.973,-22.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_958209d9ab9e,train,ዩኒቨርሲቲው ለ16ኛ ጊዜ ያስመረቃቸው 768 ተመራቂዎች በመደበኛ፣በማታና ክረምት መርሃ ግብር ያሰለጠናቸው ሲሆኑ፤   ከነዚህ ውስጥ 149 ሴቶች ናቸው።,spk_13d13be4e037,am,13.973,10.313,1.071,13.973,-25.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e66409f2f37e,train,ከጤና ሚኒስቴር እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ለሁሉም ዜጋ እኩል ተደራሽነትን የሚፈጥር ጠንካራ እና አካታች የጤና ስርዓት እንዲገነባ በአጋርነት እየሰራ እንደሚገኝ አመልክተዋል።,spk_13d13be4e037,am,13.774,11.722,0.395,13.774,-36.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_96e7b6601fbd,train,በተጨማሪም ከ34 ሺህ በላይ የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታና እድሳት ሥራ መከናወኑን ያመለከቱት ኃላፊው፣ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ሥራ በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።,spk_13d13be4e037,am,16.613,12.611,0.492,16.613,-38.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c47b8df4a7a7,train,ለዚህም በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በክልሉ የሚመዘገበው ውጤት በየዓመቱ እድገት እያሳየ መምጣቱን በማሳያነት አንስተዋል።,spk_13d13be4e037,am,9.094,7.352,0.825,9.094,-21.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_61279b93cae4,train,ከዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የመጡት ተሳታፊ ወይዘሮ በርነሽ ታደሰ በበኩላቸው የተጀመረው ምክክር ዳር ደርሶ ዘላቂ መፍትሄ ለማምጣት የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ቁርጠኛ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።,spk_13d13be4e037,am,15.733,12.736,1.276,15.733,-24.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b31c68f67b01,train,ዲላ የትምህርት ኮሌጅ በታችኛው የትምህርት እርከን የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ሥራዎችን በጥናትና ምርምር ለመደገፍ እንደሚሰራ አስታወቀ።,spk_13d13be4e037,am,11.133,8.894,1.103,11.133,-27.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7d922fff7bd0,train,በክልሉ የክላስተር አደረጃጀትን በማጠናከር በገጠርና በከተሞች የህዝብን የንጹህ መጠጥ ውኃ ተጠቃሚነት እውን የሚያደርጉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_13d13be4e037,am,11.854,9.476,1.146,11.854,-26.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6fec64bef21c,train,በክልሉ በተለይም ባለፉት ዓመታት የንጹህ የመጠጥ ውሃ መሰረተ ልማትን በመገንባት ተደራሽነቱን ማሳደግ መቻሉን አስታውሰዋል።,spk_13d13be4e037,am,9.254,6.976,1.122,9.254,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b2e1b2ffa859,train,ፕሮጀክቱ በፀሃይ ኃይል የሚሰራ በመሆኑ በዘላቂነት ለአካባቢው ማህበረሰብ አገልግሎት የሚሰጥ መሆኑን ጠቁመው ማህበረሰቡም አስፈላጊውን እንክብካቤ እንዲያደርግ ጠይቀዋል።,spk_13d13be4e037,am,12.334,9.734,1.17,12.334,-25.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6376e64d3afc,train,ኮሚሽኑ ወደ ምክክር ሂደቱ ለመሸጋገር የሚያስችሉ ወሳኝ የሆኑ ቀሪ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑ ተገልጿል።,spk_13d13be4e037,am,8.774,6.844,0.435,8.774,-21.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_be9d87f76aeb,train,የዓለም ጤና ድርጅት ከኢትዮጵያ ጋር የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት በቅርበት እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_13d13be4e037,am,7.614,6.169,0.822,7.614,-35.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6acb48c5ec6d,train,የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና ሁለተኛ ድግሪ ያሰለጠናቸውን 2 ሺህ 184 ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመርቋል።,spk_13d13be4e037,am,8.934,7.429,0.682,8.934,-25.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_eae7c1d0f54c,train,በተለይ የህብረተሰቡን አብሮነት ለማጠናከርና ፈጣን ሀገራዊ እድገት ለማስመዝገብ ኪነጥበብ ያለው ሚና የላቀ በመሆኑ  በሙያዋ የምታደርገውን እገዛ ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗንም ገልጻለች።,spk_13d13be4e037,am,13.893,10.645,0.499,13.893,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_679a8f1bf0d0,train,እንዲሁም በክልሉ በከተማም ሆነ በገጠር ወረዳዎች ባሉ ትምህርት ቤቶች የሚታዩ የትምህርት ክፍለ ጊዜ ብክነት እንዳይኖርና የትምህርት ጥራትን ይበልጥ የማረጋገጥ ስራ ትኩረት የሚሰጠው ነው ብለዋል።,spk_13d13be4e037,am,12.094,9.582,0.972,12.094,-22.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_173d42eec83f,train,የኢትዮጵያ መንግስት የጤና መሰረተ ልማቶችን ደረጃ በማሻሻል እና በገጠርና አስቸኳይ ድጋፍ በሚያስፈልግባቸው ቦታዎች የጤና አገልግሎትን ባልተቋረጠ ሁኔታ መስጠቱ የሚደነቅ ተግባር መሆኑን አመልክተዋል።,spk_13d13be4e037,am,14.893,11.623,0.675,14.893,-36.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a8b20d94820c,train,ለምገባ ፕሮግራሙ የክልሉ መንግስት በጀት መመደቡንና ሌሎች አካላትም ድጋፍ የሚያደርጉበት አቅጣጫ ወርዶ እየተተገበረ መሆኑን አንስተዋል።,spk_13d13be4e037,am,9.694,7.376,1.086,9.694,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_29ce8d6c4bb4,train,የዛሬ ምሩቃን የነገ ሀገር ተረካቢ ህጻናትን በእውቀትና በመልካም ባህሪ የማነጽ ሃላፊነታቸውን በትጋት ሊወጡ እንደሚገባም አሳስበዋል።,spk_13d13be4e037,am,10.893,7.885,1.037,10.893,-24.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f81c8686aa90,train,ኮሚሽኑ እያካሄደ ባለው ምክክር ለችግሮች እልባት በመስጠት ኢትዮጵያ እንድታሸነፍ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_13d13be4e037,am,9.094,6.972,0.859,9.094,-25.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ed9badee667c,train,የደቡብ ጎንደር ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ደስታ አስራቴ በበኩላቸው፤ በዞኑ በዘንድሮ የትምህርት ዘመን 200 ሺህ ተማሪዎችን  የምገባ ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_13d13be4e037,am,16.294,12.658,1.155,16.294,-25.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b9de70da88c0,train,በመድረኩ የክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ የህግ አማካሪዎች እና የክልሎች እና የከተማ አስተዳደሮች ፍርድ ቤት ዳኞች ተገኝተዋል።,spk_1f5786a809b4,am,9.354,7.536,0.615,9.354,-23.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b20886499bf5,train,የአካባቢው ማህበረሰብ ከፀጥታ አካላት ጋር በቅንጅት ያከናወኑት ተግባር በዓሉ በስኬት እንዲከበር የራሱን ድርሻ ማበርከቱም ተመልክቷል።,spk_1f5786a809b4,am,9.274,7.966,0.401,9.274,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_42af782b0e90,train,ትልቅ መተሳሰብ እና መደጋገፍ የታየበት በዓል እንደነበርም ምዕመኑ ተናግረዋል።,spk_1f5786a809b4,am,5.833,4.423,0.755,5.833,-21.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d736b19cc825,train,በተጨማሪም የፍትህ አካላት በየዕለቱ በሚሰጡት ውሳኔ ውስጥ የተሻለ ክህሎትና ዕውቀት እንዲጨብጡ የሚያስችል መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_1f5786a809b4,am,8.954,7.457,0.427,8.954,-25.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2335bda209d3,train,በፕሮግራሙ ላይም የሚኒስቴሩ፣ የክልሉ እና የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።,spk_1f5786a809b4,am,5.434,5.434,0.0,5.434,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c51ee5b067c1,train,በመሆኑም የህገ መንግሥት ትርጉም በሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ላይ በምክር ቤቱ አማካኝነት ውሳኔዎች እየተሰጡ መሆኑን አንስተው ከውሳኔዎቹ ተፈጻሚነት አንጻር የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_1f5786a809b4,am,12.393,11.21,1.183,12.393,-23.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03c0bce31a71,train,የዛሬው መድረክም የመንግስት አካላት፣ የፍርድ ቤቶችና በሂደቱ የሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን ለይተው ቅንጅታዊ አሰራር ለማጠናከር መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_1f5786a809b4,am,12.834,8.847,2.023,12.834,-26.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cc65979ef6df,train,ይህም የህክምና አገልግሎቱ ፍትሃዊና ተደራሽ እንዲሆን በማድረግ ረገድ ዓይነተኛ ሚና ማበርከቱንም ጠቁመዋል።,spk_e7ac4e20aef8,am,6.994,5.75,0.364,6.994,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_adaeca30033e,train,በሀዋሳ ከተማ በተደረገው ክልላዊ የኪነጥበብ ባለሙያዎች የውይይት መድረክ ሀገር አቀፍ አቅጣጫዎችና ዓለም አቀፍ ሁኔታዎች ላይ ያተኮሩ ሰነዶች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።,spk_e7ac4e20aef8,am,10.034,10.034,0.0,10.034,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0b6a496fe24,train,ቀደም ሲል የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ ህክምና በተለያየ መልኩ ይሰጥ እንደነበረ አስታውሰው፤ ይህ ሁኔታ ህክምናው ወጥነት ባለው መልኩ ተደራሽ እንዳይሆን አድርጎት መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_e7ac4e20aef8,am,10.934,9.688,0.596,10.934,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d0a3f8728da,train,ለአብነትም በሃዋሳ፣ በጎንደር፣ በጅማና መቀሌ ሆስፒታሎች ላይ የዓይን ብሌን ቀዶ ህክምናው እየተሰጠ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_e7ac4e20aef8,am,7.473,7.119,0.0,7.473,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1c7f309a2e4,train,ህዝቡ ለእድገትና ልማት የሚጠበቅበትን ሚና እንዲወጣ በኪነጥበብ ዘርፍ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውንም ጠቁመዋል።,spk_e7ac4e20aef8,am,7.734,7.195,0.538,7.734,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d3fec916c7b,train,አንድነቷ የጸና ኢትዮጵያን ለመገንባት በሙያዋ የጋራ ትርክትን በማጉላት ለህብረተሰቡ ትክክለኛውን መንገድ ለማሳየት እየጣረች መሆኑን ገልጻለች።,spk_e7ac4e20aef8,am,9.733,8.076,0.0,9.733,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0661e5ccf52,train,የሲዳማ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ሀላፊ በየነ በራሳ በበኩላቸው የኪነጥበብ ባለሙያዎች ሀገራዊ አንድነት እንዲሰርጽ እንዲሁም ወንድማማችነትና እህትማማችነት እንዲሁም አብሮነት እንዲጎለብት ህዝቡን በማስተማርና በማስተባበር ሚናቸው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_e7ac4e20aef8,am,18.014,16.009,0.425,18.014,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36bb7ddf0860,train,በህጻናት ላይ የተለያዩ ሥራዎችን እየሰራች መሆኗን የተናገረችው አርቲስት ቀመርያ አብዱ በበኩሏ የጋራ እሴትን የሚያጎለብቱ ሥራዎችን በመስራት በተደራሲያን ዘንድ አንድነትን ለማምጣት ኪነጥበብ ወሳኝ ሚና መሆኑን ተናግራለች።,spk_e7ac4e20aef8,am,13.893,12.442,0.386,13.893,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6472d3f65f6a,train,በመድረኩ ከተሳተፉ የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች መካከል ደራሲ በየነ ጸጋዬ እንደገለጸው፣ እንደ ኪነጥበብ ባለሙያ በህብረተሰቡ ውስጥ ገዥ ትርክቶችን በማስረጽ ኢትዮጵያዊነትን ከፍ በሚያደርጉና ሀገራዊ አንድነትን በሚያጠናክሩ ሥራዎች ላይ አተኩሮ እየተንቀሳቀሰ ነው።,spk_e7ac4e20aef8,am,17.733,14.492,0.566,17.733,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52026ddf0189,train,ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ዛሬ አገልግሎት የጀመረው የጅግጅጋ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት የዜጎችን እንግልት በማስቀረት ፈጣን አገልግሎት መስጠት የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee767ace4b06,train,እንደ ሀገር በዘርፉ የተገኙ ውጤቶችን በተቀናጀ እና በተናበበ መንገድ ለማሸጋገር መደላድል የሚፈጥር መሆኑንም እንዲሁ።,spk_3e98b6b3d025,am,10.094,8.898,0.0,10.094,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd2b5d2e9efe,train,በመሆኑም ሁሉም የአካባቢው ነዋሪዎች ዕድሜያቸው ለቅድመ መደበኛ ደረጃ ትምህርት የደረሱ ልጆችን ወደ ትምህርት ቤት እንዲያመጡ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2a331eb3436,train,ከእድሳት ባሻገር መንግስት ሲኒማ እና ቴአትርን ጨምሮ ለኪነ ጥበብ ስራዎች የሚያስፈልጉ መሰረተ ልማቶችን መገንባቱንም አንስተዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.254,9.419,0.302,10.254,-35.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06b9cff939df,train,"""የሴቶች፣ የወጣቶችና የአካል ጉዳተኞች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር"" በሚል መሪ ሀሳብ በጋምቤላ ከተማ ዛሬ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ እየተካሄደ ነው።",spk_3e98b6b3d025,am,11.094,9.852,0.321,11.094,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3e39b3b755f,train,ፕሮጀክቶቹ የሕብረተሰቡን የቆዩ የልማት ጥያቄዎችን መመለስ ያስቻሉ ናቸው  ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1d0b1a218c3,train,በዚህም  591 የቅድመ መደበኛ መማሪያ ክፍሎች መሰራታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_3e98b6b3d025,am,6.333,6.02,0.0,6.333,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef138df504af,train,ከፕሮጀክቶቹ መካከል ሁለተኛ ደረጃ የጤና ኬላ፣ ድልድይ፣ የመስኖ ፕሮጀክት፣ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት እና ሌሎችም ይገኙበታል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e03f46f3e1d5,train,የበጎ ፈቃድ ተግባራት የበርካታ አቅመ ደካሞችን ችግር እየፈታ ከመሆኑም ባለፈ ማህበራዊ ስብራቶችን እየጠገነ ያለ ሰው ተኮር ተግባር ነው ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_765367f2e04c,train,በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በክልሉ በሶስት ዩኒቨርሲቲዎች 28ሺህ 35 ተማሪዎች በወረቀት 7ሺህ 212 ተማሪዎች ደግሞ በበይነ መረብ እንደሚፈተኑ ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,14.534,13.614,0.0,14.534,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbfced91c475,train,በዚህም  ባለፉት ሁለት ዙሮች ለአንድ ሺህ  ሰዎች ህክምናው መሰጠቱን አስታውሰዋል ።,spk_3e98b6b3d025,am,4.213,4.213,0.0,4.213,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e09ca2b6a676,train,የቡሬ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ደረጀ ከበደ ፤ በወረዳው 52 የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት መብቃታቸውን ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.454,8.868,0.0,9.454,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_49ed1cd290a4,train,ቀሪዎቹ በሂደት ላይ እንደሚገኙ ጠቅሰው፤ የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና አለም አቀፍ ተወዳዳሪ ዜጋን በማፍራት ከሀገር ውስጥ ባለፈ በውጭ ጭምር ሰፊ የስራ ዕድል የሚያገኙበት ነው ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,14.254,13.685,0.0,14.254,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_f92fba5afa7c,train,በዚሁ ጊዜ የክልሉ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ መብራት ባጫ እንደገለጹት በበጀት ዓመቱ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሴቶችን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ስራዎች እየተከናወኑ ነው።,spk_3e98b6b3d025,am,14.414,13.141,0.305,14.414,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_414246314826,train,በተያዘው የትምህርት ዘመንም በዞኑ በሚገኙ 2 ሺህ 167 የትምህርት ተቋማት 700 ሺህ ተማሪዎች በትምህርት ገበታ ላይ ይሆናሉ ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.094,9.676,0.418,10.094,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10baaea13765,train,በኢትዮጵያ ህገወጥ ስደትን ለመከላከል ማህበረሰቡን ያሳተፉ በርካታ ተግባራት መከናወን ከጀመሩ አመታት ተቆጥረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_513fd574ef8f,train,ግድቡ የኢትዮጵያ ሕዝብ  የአብሮነትና የስኬቱ መገለጫ መሆኑንና የማንሰራራት ዘመን አዲስ ትርክት የተገነባበት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.694,6.799,0.444,7.694,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_199d14489045,train,በጉባኤው የሚሳተፉ የሀገራትና ዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች አዲስ አበባ በመግባት ላይ ይገኛሉ።,spk_3e98b6b3d025,am,6.934,6.579,0.354,6.934,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a4e141445c6,train,መገናኛ ብዙሃን የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም የሚያስጠብቁ የተደራጁና ሙሉ መልዕክት የሚያስተላልፉ ዘገባዎችን በማቅረብ ሃላፊነታቸውን እንዲወጡም አስገንዝበዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.694,10.364,0.0,10.694,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35ab56c320a6,train,በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የተተከሉ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ችግኞች ለብዝሃ ሕይወትና ለዱር እንሰሳት ጥበቃ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,11.614,11.614,0.0,11.614,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fecd1310af75,train,ሞዛምቢክ ዘጠኝ ግቦችን በማስተናገድ ከፍተኛ ግብ የተቆጠረባት ሀገር ሆናለች።ሱዳን ስምንት እና ዩጋንዳ ሰባት ጎሎች ተቆጥሮባቸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1cbbafc4e77,train,በክልሉ የህዝብን ተጠቃሚነት እና የመልማት ጥያቄዎችን መሰረት ያደረጉ በርካታ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት እየበቁ ይገኛሉ።,spk_3e98b6b3d025,am,10.254,8.722,0.0,10.254,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c9f74c0ae24,train,"በዓሉን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ ብዙ መለፋቱን ጠቅሰው ""ተደምረን ከሠራን የማንሻገረው ተራራ እንደሌለ ይህ ማሳያ ነው"" ብለዋል።",spk_3e98b6b3d025,am,10.174,9.241,0.0,10.174,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc7cf8d4a906,train,ኮሚሽኑ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆነው የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት ግንባታ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ዘጠኝ አስጀምሯል፡፡,spk_3e98b6b3d025,am,10.133,10.133,0.0,10.133,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc4bbed817ab,train,ከአገልግሎት አሰጣጥ አንጻርም ህብረተሰቡ የሚያነሳቸውን ቅሬታዎችና የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ነው ያነሱት።,spk_3e98b6b3d025,am,10.334,9.092,0.751,10.334,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a31c56c743a,train,የሚመለከታቸው ተቋማትም ለመገናኛ ብዙሃን መረጃን ተደራሽ የማድረግ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡም መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a30d6f69e88,train,በሀገሪቱ ሁሉም አካባቢዎች ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች የማህበራዊ ጥበቃ ተደራሽነትን ለማስፋት ቅንጅታዊ አሰራሮች ተጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,12.293,11.313,0.307,12.293,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa0e335308b7,train,ከስድስት የሊጉ ጨዋታዎች በኋላ ወደ አሸናፊነት የተመለሰው ቅዱስ ጊዮርጊስ፤ በ 22 ነጥብ ደረጃውን ከ 10 ኛ ወደ 7 ኛ ከፍ አድርጓል።,spk_3e98b6b3d025,am,11.373,10.676,0.0,11.373,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e80af364966a,train,በዚህም የፌዴራል መስሪያ ቤቶች የተበጀተላቸውን በጀት ለታለመለት ዓላማ ማዋላቸውን ኦዲት በማድረግ በማረጋገጥ ላይ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡,spk_3e98b6b3d025,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4033981175e2,train,በዓሉ በዩኔስኮ መመዝገብ ካለው ማህበራዊ ፋይዳ ባሻገር የቱሪዝም ዘርፉን ይበልጥ እንደሚያነቃቃ ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c0bc806cda7,train,በከተማዋ የንጹህ መጠጥ ውሃ ግንባታ በመጀመሩ መደሰታቸውን የገለጹት ደግሞ ወይዘሮ ድማም አይቸው ናቸው።,spk_3e98b6b3d025,am,8.373,7.815,0.558,8.373,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c807af21084,train,መስሪያ ቤቱ ተጠያቂነትን ለማስፈንም ከገንዘብ ሚኒስቴር፣ ከፍትህ ሚኒስቴር እና ከስነ ምግብርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ዋና ኦዲተሯ ጠቅሰዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_77664513139a,train,በመድረኩ ላይ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የእድር አመራሮችና የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ተገኝተዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51b9a14e5363,train,ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከባህር ዳር ከተማ ይጫወታሉ።,spk_3e98b6b3d025,am,7.013,6.5,0.0,7.013,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_748dd6757bad,train,አዲሱን ዘመን በአዲስ መንፈስ በተስፋና በአብሮነት የምናከብርበት ዕለት መሆኑን ገልጸው፤ ችግሮቻችንን በመተጋገዝ የምንፈታበት እንዲሆን ትብብር ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6ab2279e7ec,train,ይህ ሁኔታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ በመምጣቱ በሂደት ዐይኑ ሙሉ ለሙሉ ብርሃኑን ማጣቱን ይናገራል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.053,7.718,0.0,8.053,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8371a5f46f08,train,ጉባኤው ኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ሽግግርን ለማፋጠን እየሰራች ስላለው ስራና ስለ መጻኢ ተስፋዋ ለዓለም ማስተዋወቅ ያስችላታል ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.293,9.145,0.37,10.293,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8bb954a9dc4,train,የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ መኩሪያ መርሻዬ በበኩላቸው በሀዋሳ ከተማ  700 ቤቶች የማደስ ተግባር መጀመሩን ተናግረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12ab99294d6e,train,በዚህም ፋይናንሻል ኦዲት፣ ክዋኔ ኦዲት፣ ልዩ ኦዲትን ጨምሮ በሌሎችም ጉዳዮች የኦዲት ስራ በመከናወን ላይ እንሚገኙ ገልጸዋል፡፡,spk_3e98b6b3d025,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ba32deaaefc,train,ሴቶችና አካል ጉዳተኞች በምክክሩ ለችግሮች መፍትሄ ለማበጀት በሚደረገው ጥረት የማይተካ ድርሻ እንዳላቸው አንስተዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c039596a9d3,train,በዚህም ቀጣይነት ያለው ተግባር ከተቋማቱ እንደሚጠበቅ ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,5.413,3.907,0.391,5.413,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c83cd0d10353,train,ሕብረተሰቡ በጋምቤላ ስታዲየም በመገኘት ላሳየው የጽዳት ዘመቻ ትብብር ርዕሰ መስተዳደሯ ምስጋና አቅርበዋል፡፡,spk_3e98b6b3d025,am,7.654,7.654,0.0,7.654,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a9ecfd47186,train,የምግብ አጀንዳ የሉዓላዊነት ጉዳይ በመሆኑ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ነው ያመላከቱት።,spk_3e98b6b3d025,am,7.133,6.107,0.453,7.133,-34.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae7fe15fa718,train,በውይይቱ ላይም ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግስት የኪነ-ጥበብ ዘርፉን ለማሳደግ እያከናወናቸው ያሉ ስራዎችን አስመልክቶ ማብራሪያ ሰጥተዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.534,8.184,0.35,8.534,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_514c4806488d,train,ኢትዮጵያ 2ኛውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሥርዓተ-ምግብ ጉባኤን ከሁለት ሳምንት በኋላ ታስተናግዳለች።,spk_3e98b6b3d025,am,7.333,6.861,0.472,7.333,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0959c9850a92,train,የስራ ባሕላቸውን በማሻሻል በዓመት ያለማቋረጥ   የተለያዩ ምርቶችን ለማምረት ምቹ ሁኔታ እንደፈጠረላቸው ተናግረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5748fb1e614d,train,ባለትዳር እና የሦስት ልጆች አባት የነበሩት አቶ አብዱራህማን ሩቤ በመልካም ስብዕናቸው እና በስራ ትጋታቸው ምስጉን ነበሩ፡፡,spk_3e98b6b3d025,am,9.334,8.339,0.377,9.334,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7184c16170e,train,ምክክር በህብረተሰቡ ዘንድ ባህል ሆኖ እንዲቀጥል በማድረግ የታለመውን የሰላም ግንባታ ለማሳካት በትኩረት እንድሚሰራም አስረድተዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,11.254,10.868,0.0,11.254,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6295c4462da0,train,የዚህ ዓይነቱ ትብብር የከተማው ሕዝብና አስተዳደሩ ከዩኒቨርሲቲው ጋር ያላቸውን የቀደመ ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑን አመልክተዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.454,9.12,0.0,9.454,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ae932fbc180,train,በዚህ ክረምትም ከሌሎች ወጣቶች ጋር በመሆን በተለያዩ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ለመሳተፍ መዘጋጀቱን ገልጿል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.694,8.655,0.637,9.694,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e5a2398cdea,train,የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል በበኩላቸው እንዳሉት፤ ከዚህ ቀደም በተሰጡ ፈተናዎች በርካታ ልምዶችን ማግኘት ተችሏል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c8193909104,train,በክልሉ በተያዘው ዓመት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዜጎችን የዲጂታል መታወቂያ ባለቤት ለማድረግ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ሃላፊው እስካሁንም ከ223 ሺህ በላይ ሰዎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.654,7.654,0.0,7.654,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e47cfb9d84a0,train,በመሆኑም የጉራጌን እምቅ ባህላዊና የተፈጥሮ እሴቶች ጠብቆ በማቆየትና የሀገር ሃብት አድርጎ ለመጠቀም የሁሉንም ጥረትና እገዛ ይጠይቃል ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3f427a2002b,train,የአካል ጉዳተኞችን መብት፣ ጥቅም እና ተሳትፎን ያረጋገጠ ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ብሌን ገብረመድህን ገለፁ።,spk_3e98b6b3d025,am,13.254,11.858,0.479,13.254,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4d0d77d1f0f,train,በትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ ረገድም እስካሁን፤ 78 ሺህ 576 ደርዘን ደብተር፣ 17 ሺህ 97 ፓኮ እስክርቢቶ፣ 1 ሺህ 755 ፓኮ እርሳስ፣ 10 ሺህ 747 ደጋፊ መጻሕፍት፣ 26 ሺህ 326 ቦርሳ እና 649 ዩኒፎርም ማሰባሰብ መቻሉን አንስተዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,27.893,27.16,0.0,27.893,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7201cd28f479,train,በዚህም መሠረት ተጨማሪ አንድ የፌደራል እና ሦስት የክልል ተቋማት ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል መግባት የሚያስችላቸውን ሥራ እያከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_deefcd4c352a,train,አሁን  በተገነባላቸው አዲስ መኖሪያ ቤት ችግራቸው የሚቀርፍላቸው በመሆኑ መደሰታቸውን ገልጸው በጎ ፈቃደኞችንም አመስግነዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.414,8.082,0.332,8.414,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f83654d7d5f4,train,በሲዳማ ክልል ሰው ተኮር ተግባራትን  በማጎልበት የአቅመ  ደካማ ወገኖችን ኑሮ  በዘላቂነት ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።,spk_3e98b6b3d025,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_442ee1c8a479,train,ለአብነትም በሪፎርም የተቃኙ ተቋማት ግልጽነትንና ተጠያቂነትን በማስፈን ሙስናን እየተዋጉና ብልሹ አሰራርን በፍጥነት እያረሙ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_517009e02223,train,የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን 13 ጨዋታዎችን አድርጎ ሶስት ጊዜ ሲያሸንፍ ስድስት ጊዜ ተሸንፏል። በአራቱ ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርቷል። ዘጠኝ ግቦችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ 14 ግቦችን ተቆጥረውበታል።,spk_3e98b6b3d025,am,15.094,13.881,0.0,15.094,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a6e57631a09,train,የክትትልና የድጋፍ ስርዓቱን ለማጠናከር የባለድርሻ አካላት ቅንጅት ወሳኝ መሆኑን በመግለጽ።,spk_3e98b6b3d025,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f73e58b816d,train,የገጠር ቀበሌዎችን ጨምሮ በከተማ አስተዳደሩ 195 ከቅድመ መደበኛ እስከ 2ኛ ደረጃ ትምሕርት ቤቶች ተማሪዎችን በመቀበል ትምህርት እንዲጀምሩ  ጥረት ሲደረግ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,13.213,13.213,0.0,13.213,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b047a944fcf7,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራውን ለማሳካትም ወጣቶችን ጨምሮ ለሁሉም ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ ተሰርቷል ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a38958d8c44c,train,በሐረሪ ክልል የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መደጋገፍን በማዳበር ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ እያስገኘ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ።,spk_3e98b6b3d025,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db2c3bc79bfd,train,የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የፊታችን ቅዳሜና እሁድ የሚከበረውን የኢሬቻ በዓል የትራንስፖርት አገልግሎትን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_3e98b6b3d025,am,11.414,9.116,0.579,11.414,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_99572fc0e7ff,train,ቋሚ ኤግዚቢሽኑ ትውልዱን ለፈጠራ የሚያነሳሳና የወደፊት ዕጣ ፈንታቸውን ለመወሰን የሚረዳ ነው ያሉት ደግሞ አቶ ዳዊት ዓለሙ ናቸው።,spk_3e98b6b3d025,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d138f46feaf,train,የስጋት አመራርና ምላሽ የመስጠት ግብረ ሀይሉ በየደረጃው መቋቋም  በጥናት ላይ መሰረት ያደረገ ሁሉን አቀፍ መፍትሄ እንደሚሰጥም አክለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.334,8.806,0.528,9.334,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5ed40aebfc2,train,መንግስት ከቅድመ-መደበኛ እስከ ዩኒቨርሲቲዎች ኪነ-ጥበብ በስርዓተ-ትምህርት እንዲካተትና ትውልድ እንዲገነባ አበክሮ እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.614,10.27,0.0,10.614,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89596a0f0241,train,የትውልድን ሥነ ምግባር መገንባት፣ ተቋማዊ አሠራርን በማዘመን ከሙስና መከላከል፣ ለሙስና ወንጀል ሕግ መከበር ሁሉም ቁርጠኛ መሆን እንዳለበት ተናግረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9061d4e4f8d1,train,ዜጎች በሚፈለገው መጠን የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት እንዲሆኑና ከወቅቱ ጋር ለመዘመን ቀጣይነት ያለው የግንዛቤ ሥራ መስራት እንደሚገባም አስተያየት ሰጪዎቹ ተናግረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,19.174,19.174,0.0,19.174,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_955b18610631,train,ለዚህም ስራ በርዕሰ መስተዳደሩ የሚመራ የአደጋ ስጋት አመራርና ምላሽ የመስጠት ግብረ ሀይል ተቋቁሞ ወደ ስራ ስለመግባቱ ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,11.614,9.448,0.0,11.614,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_693841cbc409,train,መታወቂያውን መያዝ በየትኛውም አካባቢ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶችን በተሻለ ፍጥነትና ግልጽነት ለማግኘት እንደሚያስችልም አስረድተዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.414,10.414,0.0,10.414,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1b77dfc4ca8,train,በጉባኤው የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,4.734,4.734,0.0,4.734,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d29f28cc6431,train,ዩኒቨርሲቲው ያስመረቀው ባሉት ሶስት ካምፓሶች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ሲሆን ተማራቂዎቹም በቅድመ እና ድህረ ምረቃ መርሃ ግብር የሰለጠኑ መሆኑም ተገልጿል።,spk_3e98b6b3d025,am,12.334,12.334,0.0,12.334,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd03be369696,train,ሆስፒታሉ አቅሙን በማሻሻል የተገልጋዩን ፍላጎት  እየመለሰ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,5.654,5.654,0.0,5.654,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0d5c1c798da,train,የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና አሰጣጥና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በወልቂጤ ከተማ ውይይት ተካሂዷል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.934,9.509,0.0,9.934,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_594fd3c1fea9,train,"""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል መሪ ሀሳብ የክልሉ የ2017 የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራትን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል።",spk_3e98b6b3d025,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f533a45017be,train,የመጨረሻው ዙር ከሰኔ 20 እስከ 25 ቀን 2017  ዓ.ም ለ500 ሰዎች እንደሚሰጥ አስታውቀዋል ።,spk_3e98b6b3d025,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fd9763811fe,train,በዚህ ረገድ በዘርፉ ብቁ የሆኑ ዜጎችን ማፍራት አስፈላጊ እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,5.413,5.413,0.0,5.413,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_20f4fdad05a7,train,በዛሬው እለትም በአማራ ክልል ለተማሪዎች  ከ3 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ የደብተርና ሌሎች ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.493,10.19,0.0,10.493,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7aa90de9566e,train,ህክምናውን ለመስጠት  በወልዲያ ከተማና በሰሜን ወሎ ዞን   የቅስቀሳና የልየታ ስራ መሠራቱን ጠቅሰዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.293,6.94,0.0,7.293,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5f7c424b828,train,ምክር ቤቱ ዛሬ በ11ኛ ቀን ውሎው በኢትዮጵያ ላይ ላይ አሳታፊ ውይይት (Interactive Dialogue) እያደረገ ይገኛል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b3114a42820,train,ከዚህም በተጨማሪ ከዓለም አቀፍ አገራት ጋር ያለውን ትብብር የማጠናከር ስራ በትኩረት እንደሚሰራ አስታውቀዋል፡፡,spk_3e98b6b3d025,am,8.334,7.823,0.51,8.334,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7c240b156aa,train,በመሆኑም ቀጣዩ የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ያለምንም ችግር እንዲሰጥ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉንም አክለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,4.814,4.814,0.0,4.814,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b652efcf7af,train,ለሌሎች ሀገራት በተሞክሮነት የሚወሰድ መሆኑን ጠቅሰው ኢትዮጵያም ከሀገራት ልምድ ትቀስማለች ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.894,6.415,0.0,7.894,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2bb245814784,train,በተለይም ለወባ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎችን ለይቶ አስፈላጊውን የመከላከል ስራ መስራት መቻሉ ውጤት ስለማምጣቱ ጠቅሰዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.614,8.519,0.0,9.614,-34.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17a738dd9410,train,በወረዳው የ8ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ሀና ማሞ፤ በክረምት ወቅት የማጠናከሪያ ትምህርት ስትማር ማሳለፏን ገልጻ በመደበኛውም ትምህርቷን በአግባቡ ለመከታተል መዘጋጀቷን ገልጻለች።,spk_3e98b6b3d025,am,11.414,11.414,0.0,11.414,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0482459ad8e7,train,የሳይንስና የፈጠራ ሥራዎች በትምህርት ቤቶች እንዲስፋፉ የክልሉ መንግስት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግም አቶ ደስታ አስታውቀዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.493,8.825,0.0,9.493,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9393aea56961,train,ጉባኤው ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚመጡ ታዳሚዎች የሚሳተፉበት በመሆኑ መገናኛ ብዙሃን የተለየ ትኩረት ሰጥተው ተከታታይ ዘገባዎችን እንዲያሰራጩ ጠይቀዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,11.493,10.774,0.363,11.493,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2e154ca6bfc,train,ይህም  ጉልበታቸው  ሳይደክም  በየአይን ብርሀናቸው  በመጥፋቱ ከቤት  በማዋል  ለችግር መጋለጣቸውን ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,6.454,6.082,0.0,6.454,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_336d551bfd66,train,ሰልጣኞች ከሥልጠናው የቀሰሙትን ዕውቀት በቀጣይ ሌሎችን በማብቃት ሚናቸውን እንዲወጡም አሳስበዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.094,7.254,0.477,8.094,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47b81ffec1bd,train,በክልሉ ለግብርና እና ሌሎችም የልማት ስራዎች ያልተነካ እምቅ አቅም መኖሩን አንስተው ምርታማነትን በማሳደግ ከተረጅነት ለመውጣት ጥረት እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,12.213,11.651,0.563,12.213,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_02712e6c9d12,train,ማዕከሉ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ወዲህ እስካሁን ድረስ ለ1ሺህ 300 ተገልጋዮች አገልግሎት መስጠቱን ጠቅሰው፣ ተገልጋዩ ባገኘው አገልግሎት ላይ በሰጠው አስተያየትና እርካታ እያገኘ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,14.774,12.792,0.657,14.774,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_165f347f5176,train,በሆስፒታሉ የአይን ህክምና  ክፍል አስተባባሪ ሲስተር ሙሉ ዳርጌ በበኩላቸው የዓይን ህክምናው  የተሰጣቸው ወገኖች በአማካይ  ከስድስት ዓመታት በላይ በህመሙ ሲሰቃዩ እንደነበር ገልጸዋል ።,spk_3e98b6b3d025,am,12.534,12.122,0.0,12.534,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2de89b0b96c,train,ዕቅዱን ለማሳካት የግንዛቤ ማስጨበጫና የንቅናቄ መድረኮች እየተካሄዱ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad8dd82f64c1,train,በተለይ በተለያዩ ተቋማት ምቹና ቀልጣፋ አገልግሎት ለማግኘት ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.893,9.893,0.0,9.893,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc54ca0b244b,train,በዚህም ትምህርት ቤቶችን ለመማር ማስተማር ሥራው ምቹ ከማድረግ ጀምሮ የተማሪዎች ውጤት እየተሻሻለ መምጣቱን ነው የገለጹት።,spk_3e98b6b3d025,am,9.614,8.382,0.923,9.614,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1bda092533c0,train,ሕፃንነት ላይ መልካም ነገር ከተሰራ የነገዋ ኢትዮጵያ መሪዎችን፣ ትላልቅ የንግድ አንቀሳቃሾችን መገንባት የሚቻልበት ጊዜ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2bbea05ff12,train,በቅርብ ዓመታት ውስጥ፣ ዲጂታል ማንነት ተስፋ ሰጪ ከሆነው ፈጠራ ወደ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን መሠረታዊ ምሦሶ ተሻሽሏል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_3e98b6b3d025,am,11.934,11.081,0.0,11.934,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_41ad321c095e,train,ኮሚሽኑ ከተሰጠው ተልዕኮ በተጨማሪ የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎችን እንደሚሰራ ጠቁመው፤ በክረምት የበጎ ፍቃድ ስራዎች ላይም እየተሳተፈ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_3e98b6b3d025,am,10.573,10.158,0.416,10.573,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0cd0e59bbe5,train,የፈተና አሰጣጥ ችግሮችን በማረም ፈተናውን በተሻለ መልኩ ተደራሽ ለማድረግ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች  ውጤት መመዝገቡን አስረድተዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4458de10b3d1,train,የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የህብረተሰብ ጤና የአደጋ ጊዜ አስተዳደር ግምገማና የያዝነው በጀት ዓመት እቅድ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።,spk_3e98b6b3d025,am,12.014,10.789,0.0,12.014,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ecdaaa49aae3,train,"22ኛው የዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን  ""ትውልድን በሥነ ምግባር፣ ተቋምን በአሰራር"" በሚል መሪ ሀሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተከብሯል።",spk_3e98b6b3d025,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a12473be563e,train,.በሀገር አቀፍ ደረጃ ተላላፊ በሽታዎችን የመከላከልና ፈጣን ምላሽ የመስጠት ስራ በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑን የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።,spk_3e98b6b3d025,am,10.614,10.614,0.0,10.614,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a948141d2dc5,train,በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ በተጀመረው የአንድ ማዕከል አገልግሎት 13 ተቋማት አገልግሎት የሚሰጡ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dfe22871738,train,በክልሉ በዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ40ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞች እንደሚሳተፉ እንደሚጠበቅም ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.493,9.388,0.0,10.493,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c01e2a337477,train,የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ  ሆስፒታል  የአይን ሞራ ግርዶሽ  የቀዶ ህክምና እየሰጠ ነው ።,spk_3e98b6b3d025,am,6.574,6.574,0.0,6.574,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_014ffb73c152,train,ጳጉሜን 2 የህብር ቀን በከተማ አስተዳደሩ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የከተማዋን ነዋሪዎች የተለያዩ ድጋፍ በማድረግ ተከብሯል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.774,9.335,0.0,9.774,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d9fde5e028c,train,ኮሚሽኑ መሰል በጎ ተግባራትን በማከናወን ማህበራዊ ሃላፊነቱን መወጣቱን አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_983fa817719c,train,ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ በ13 ነጥብ 19ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_3e98b6b3d025,am,4.333,4.333,0.0,4.333,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72fe1782f9a1,train,የፈተና አሰጣጥ ሂደቱ ውጤታማ እና ተወዳዳሪ ትውልድ ለመፍጠር ጉልህ አስተዋጽኦ እንደነበረው የገለጹት ሚኒስትሩ፤ ፈተናውን ከስርቆት በጸዳ መልኩ እንዲሰጥ ማድረግ ይገባል ብለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1506c2c592e,train,በተመሳሳይም የትምህርት ዘመኑ የመማር ማስተማር ስራ በምዕራብ ወለጋ እና በኢሉአባቦር ዞኖችም በትናንትናው እለት ተጀምሯል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.653,8.149,0.0,8.653,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8070f3f9e26,train,በጥናትና ምርምር ሥራዎች እንዲሁም በማህበረሰብ አገልግሎት ሀላፊነቱን እየተወጣ መሆኑንም አክለዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0687e319ac6b,train,የኢትዮጵያ የባህል ልዑካን ቡድን በብራዚል የተለያዩ ከተሞች ከመስከረም 19 እስከ 24 ቀን 2018 ዓ.ም የባህል ትዕይንት እንደሚያቀርብ ጠቁመዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,10.614,10.226,0.0,10.614,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81478b985231,train,በዛሬው ዕለት ዕድሳቱ በመጀመሩ መደሰቷን ገልጻ፤ ከተማ አስተዳደሩ እያደረገላቸው ላላው ድጋፍም ምስጋና አቅርባለች፡፡,spk_3e98b6b3d025,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f4d5aa5e698a,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መንግስት ለኪነ-ጥበብ ዘርፉ እድገት እያደረገ ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.293,7.909,0.0,9.293,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48a9583d1300,train,በጋምቤላ ከተማ በተዘጋጀው የሁለት ቀናት የግንዛቤ ማስጨበጫ የምክክር መድረክ ሴቶች፣ ወጣቶች፣ አካል ጉዳተኞችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ናቸው።,spk_3e98b6b3d025,am,11.094,9.765,0.447,11.094,-32.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d89e714ff7e,train,በዞኑ 595 የቅድመ መደበኛ፣ 849 የአንደኛና 102 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን ጠቅሰው በክረምቱ ወራት የትምህርት ቤቶቹን ደረጃ የማሻሻል ስራ ሲሰራ መቆየቱንም ተናግረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,15.414,15.414,0.0,15.414,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f02f56ffd40,train,የፓርቲው አባላትና ደጋፊዎች  በቤት እድሳትም ሆነ በሌሎች በጎ ተግባራት በከፍተኛ ተነሳሽነት እየተሳተፉ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abbbfe8b697c,train,ህብረ ብሄራዊ አንድነትን በማስጠበቅ የጋራ ሀገራዊ ብልጽግና እውን እንዲሆን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የራሱን አሻራ እያኖረ መሆኑን አንስተው ሁለንተናዊ ስራው ቀጣይነት እንደሚኖረውም አረጋግጠዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,14.694,14.694,0.0,14.694,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c95e6d2220cc,train,በዚህም መሰረት በሁሉም ክልሎች ለአደጋ ፈጣን ምላሽ መስጠት የሚያስችል አቅምን የመገንባትና ዝግጁነትን የማጠናከር ስራዎች በመከናወን ላይ ይገኛሉ።,spk_3e98b6b3d025,am,10.133,9.661,0.473,10.133,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c08d398c79b,train,ቤታቸው ሊታደስላቸው በመሆኑ እጅግ እንደተደሰቱ ገልፀው በጎ ተግባሩን ላደረጉላቸው አካላት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_decf03bd55c2,train,ኢትዮጵያ የጀመረችውን ሁለንተናዊ የብልፅግና ጉዞ ለማፋጠን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ምርጫ ሳይሆን ግዴታችን ነው።,spk_3e98b6b3d025,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c4058d5d081,train,ስልጠናው ዘመኑን የዋጀና አለም አቀፍ ብቃትን በማረጋገጥ ተወዳዳሪነትን የሚያላብስ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_3e98b6b3d025,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ffe5101728d,train,ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን 6 ሺህ 174 ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል።,spk_3e98b6b3d025,am,8.934,7.817,0.558,8.934,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d913ef604a67,train,ከሰኔ 3 ቀን 2017 ዓም ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ተመሳሳይ ህክምና እየተሰጠ መሆኑን ጠቆመው ህክምናው ለተጨማሪ አንድ ሺህ ሰዎች እንደሚሰጥ አመላክተዋል ።,spk_3e98b6b3d025,am,13.614,13.212,0.0,13.614,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_119b627f1cf8,train,በመርሃ ግብሩ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎቹ ባቀረቡት ማብራሪያ፤ የዲጂታል ኢትዮጵያ የዜጎችን የዲጂታል ክህሎት ማሳደግ፣ የመንግስት ገቢን መጨመርና የተቀናጀ የመረጃ ስርዓት መዘርጋት ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_4964ab30f648,am,16.733,15.712,0.0,16.733,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_c1dc43b10154,train,በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ መርሃ ግብር ናይጄሪያ ሞዛምቢክን 4 ለ 0 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፋለች።,spk_4964ab30f648,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-23.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_0dac0ab71130,train,የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አምስት ጊዜ የካራባኦ ዋንጫን አንስቷል። ቡድኑ ለመጨረሻ ጊዜ የውድድሩ አሸናፊ የነበረው እ.አ.አ በ2014/15 ነበር።,spk_4964ab30f648,am,13.334,12.89,0.444,13.334,-21.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_2d550159cb5a,train,በዚህ ሳምንት ሊደረግ የነበረው የአርሰናል እና ክሪስታል ፓላስ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ክሪስታል ፓላስ ተደራራቢ ጨዋታዎች ስለበዙብኝ ይራዘምልኝ ብሎ ለአወዳዳሪው አካል ባቀረበው ጥያቄ መሰረት ወደ ቀጣዩ ሳምንት ተሸጋግሯል።,spk_4964ab30f648,am,20.174,19.245,0.0,20.174,-22.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_669f11633caa,train,በሊጉ ሶስተኛ ተከታታይ ድሉን ያስመዘገበው መቻል በ29 ነጥብ ደረጃውን ከአምስተኛ ወደ ሁለተኛ ከፍ አድርጓል። በውድድር ዓመቱ ስምንተኛ ድሉን አስመዝግቧል።,spk_4964ab30f648,am,10.133,9.387,0.0,10.133,-25.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_da08053964d7,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት መርሐ - ግብር ባህር ዳር እና ሐዋሳ ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል። ጨዋታው ማምሻውን በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተካሄዷል።,spk_4964ab30f648,am,13.254,13.254,0.0,13.254,-26.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_b8bc4f668675,train,የኢኖቬሽን ፌስቲቫሉ እስከ ጥቅምት 14 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን የአጀንዳ 2063 ግቦችን ለማሳካት፣ አካታችና ዘላቂ ልማት ለማረጋገጥ ራዕይ አቀጣጣይ እንዲሆን እየተሰራ እንደሚገኝም ተገልጿል፡፡,spk_4964ab30f648,am,15.854,14.796,0.455,15.854,-22.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_37eb06c12307,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ11ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ሃዋሳ ከተማ ሸገር ከተማን 2 ለ 1 አሸንፏል።,spk_4964ab30f648,am,6.694,6.002,0.691,6.694,-21.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_26233259d6a2,train,ማርክ ጉሂ በ95ኛው ደቂቃ ክሪስታል ፓላስን አቻ ያደረገችውን ግብ ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_4964ab30f648,am,7.173,6.773,0.401,7.173,-23.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_dd5af529c4ef,train,በወቅቱ የሞሮኮ አሰልጣኝ ዋሊድ ሬግራጉዊ ብሔራዊ ቡድኑ ከአንጎላ እና ሞሪታኒያ ጋር ለነበረበት የወዳጅነት ጨዋታ ለዲያዝ ጥሪ አድርገውለታል።,spk_4964ab30f648,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-23.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_7e5c0cb21e94,train,በምርምር የተገኘውን የሳር ዝርያ በምስራቅ ሐረርጌ ዞንና  ማያ ከተማ መስተዳድር በሚገኙ ሶስት ወረዳዎች  እና አራት ቀበሌዎች በአርሶ አደር ግብርና ማሰልጠኛ ማዕከላትና በአርሶ አደር ማሳ ላይ እያስፋፋ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4964ab30f648,am,17.213,15.384,0.0,17.213,-22.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_d26f5e0cafcf,train,የ26 ዓመቱ የሪያል ማድሪድ የክንፍ መስመር ተጫዋች ዲያዝ በዘንድሮው የአፍሪካ ዋንጫ አምስት ጨዋታዎችን አድርጎ አምስት ግቦችን በማስቆጠር የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱን እየመራ ነው።,spk_4964ab30f648,am,12.934,12.559,0.0,12.934,-22.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_021da9aa9121,train,የጣልያኑ ክለብ ናፖሊ በስምንት ነጥብ 25ኛ ደረጃን ይዟል። ቼልሲ በ13 ነጥብ ስምንተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።,spk_4964ab30f648,am,7.934,7.454,0.479,7.934,-21.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_1bc9b37ea838,train,ደሴ ከተማ በከፍተኛ የልማት እንቅስቃሴ ውስጥ እንደምትገኝ ተመልክተናል ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህን የልማት ጉዞ በማሳለጥ ረገድ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎት የጎላ ሚና እንዳለው አስገንዝበዋል።,spk_4964ab30f648,am,13.454,12.262,0.0,13.454,-22.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_6eb5af63704b,train,ለዚህም በየአካባቢው ለወጣቶች ምቹ ሁኔታዎችን ለመፍጠር መስራት እንደሚገባ ጠቁመው የክልሉ መንግስትም የስፖርት ዘርፉን ለማገዝ ቁርጠኛ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4964ab30f648,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-24.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_7712677eab54,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ውሎ አራት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ።,spk_4964ab30f648,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-27.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_4ab483aed82d,train,ሁለቱ ክለቦች በ15ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ተገናኝተው አስቶንቪላ 2 ለ 1 ማሸነፉ የሚታወስ ነው።,spk_4964ab30f648,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-28.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_cbe487e6808e,train,በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ብለስ ናጎ፣ ፍራኦል መንግስቱ እና ዮሴፍ ዮሐንስ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_4964ab30f648,am,10.053,9.657,0.0,10.053,-20.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_ee932d5d16f0,train,እ.አ.አ ጃንዋሪ 20 ቀን 2018 ማንችስተር ሲቲ ኒውካስትል ዩናይትድን 3 ለ 1 ባሸነፈበት ጨዋታ በሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታውን አድርጓል።,spk_4964ab30f648,am,9.293,8.814,0.479,9.293,-21.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_ed4c3701e094,train,በጨዋታው ላይ ናይጄሪያ ከፍተኛ ብልጫ የወሰደች ሲሆን ተመጣጣኝ ፉክክር ለማየት አልታቸለም።,spk_4964ab30f648,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-23.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_32f31eaca661,train,35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በሞሮኮ አስተናጋጅነት መካሄድ ከጀመረ ዛሬ ሁለተኛ ቀኑን ይዟል።,spk_4964ab30f648,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-27.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_eed6a4f52ecd,train,ብራሂም ዲያዝ በስፔን ታዳጊና ወጣት ቡድኖች ላይ በአጠቃላይ 28 ጨዋታዎችን አድርጎ ስድስት ግቦችን አስቆጥሯል።,spk_4964ab30f648,am,7.093,6.698,0.396,7.093,-21.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_dec431c71497,train,በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቴዎድሮስ ታፈሰ እና ኪዳኔ አሰፋ በጨዋታ፣ መልካሙ ቦጋለ በፍጹም ቅጣት ምት የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_4964ab30f648,am,11.213,10.838,0.376,11.213,-25.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_6a08c4cfb963,train,የ17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚካሄዱ የሊጉ አክሲዮን ማህበር አስታውቋል።,spk_4964ab30f648,am,5.934,5.934,0.0,5.934,-24.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_fba184d1a0e1,train,ፋሲል ከነማ በሊጉ ካደረጋቸው ዘጠኝ ጨዋታዎች መካከል አራቱን ሲያሸንፍድኑ በ17 ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_4964ab30f648,am,14.774,12.095,0.656,14.774,-25.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_2bb68bf1bf09,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት እስከ ታህሳስ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_4964ab30f648,am,5.133,4.806,0.328,5.133,-25.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_cf315c4ff371,train,ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ ድሬዳዋ ከተማ ከነጌሌ አርሲ በአዲስ አበባ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_4964ab30f648,am,7.373,6.711,0.663,7.373,-21.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_248421df41e8,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ ሶስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ሸገር ከተማ በ12 ነጥብ 11ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_4964ab30f648,am,5.133,5.133,0.0,5.133,-23.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_300b46ef1eb1,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ የፀደቀውን የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ፖሊሲ መሰረት በማድረግ ከፌደራል መንግስቱ ተናባቢ በሆነ አግባብ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ግልጽና ቀልጣፋ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_4964ab30f648,am,13.653,12.734,0.0,13.653,-23.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_c1406d16334f,train,ቡናማዎቹ በ11 ነጥብ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል።,spk_4964ab30f648,am,3.373,2.994,0.38,3.373,-21.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_21531f595a33,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ቡና ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ።,spk_4964ab30f648,am,5.133,5.133,0.0,5.133,-25.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_97e101359d33,train,እ.አ.አ በ1968 ባዘጋጀችው ስድስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዋንጫውን አንስታለች።,spk_4964ab30f648,am,5.614,5.614,0.0,5.614,-25.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_900c2f1f502f,train,ሃዋሳ ከተማ በ14 ነጥብ ሰባተኛ፣ የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ መድን በ12 ነጥብ 16 ደረጃን ይዘዋል።,spk_4964ab30f648,am,7.454,7.071,0.383,7.454,-26.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_2ee653b6d7fb,train,የጉዞው የመጀመሪያ መዳረሻ ቻይና መሆኑን ገልጸው በቀጣይ ወደተለያዩ ሀገራት ጉዞውን እንደሚያደርግ አስታውቀዋል።,spk_91a26b701855,am,7.573,7.042,0.532,7.573,-36.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_99b2e3757b4c,train,በዞኑ በየአመቱ መቶ በመቶ ተማሪዎችን የሚያሳልፈውን የሊቃ ትምህርት ቤት ልምድ የማስፋትና ሌሎች ተግባራትን ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።,spk_91a26b701855,am,11.133,9.884,0.501,11.133,-36.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8d640ffb867,train,አዲስ አበባን እንደ ስሟ ውብ ለማድረግ በተጀመረው የኮሪደር ልማት ስራዎች ለተሳተፉ አካላት የምስጋና መርሀ ግብር ተከናውኗል።,spk_91a26b701855,am,8.213,7.594,0.619,8.213,-40.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a382c9b5f52,train,ድጋፉን ያስረከቡት የበጎ ፈቃደኞቹ ተወካይ ወይዘሮ ብርትኳን ካሳ በበኩላቸው፤ ወገን ለወገን የሚያደርገው ድጋፍ በእኛ በኢትዮጵያዊያን የነበረና አሁንም ያለ መልካም ባህላችን ነው ብለዋል።,spk_91a26b701855,am,11.053,10.55,0.503,11.053,-33.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0c62310d62e,train,የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊዎች፣ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ በባህላዊ ፍርድ ቤቶች የሚያገለግሉ የአገር ሽማግሌዎች እና የተለያዩ አካላት የክልሉ ባህል እና ኪነ ጥበብን ለማጎልበት እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ተቋማትን ጎብኝተዋል።,spk_91a26b701855,am,15.133,14.633,0.5,15.133,-35.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de3db19a8fd0,train,በሁነቱ የባህል ትርኢት፣ የእደ ጥበብ ውጤቶች ትርኢት እንዲሁም ከሀገራት ጋር የልምድ ልውውጥ የሚደረግበት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_91a26b701855,am,7.773,7.221,0.553,7.773,-37.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_866eee64c673,train,በዚህም አዳሪ ትምህርት ቤቱ በ2017 ዓ/ም 72 ተማሪዎችን ሀገር አቀፍ ፈተና አስፈትኖ ሁሉም ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ማስመዝገባቸውን አስረድተዋል።,spk_91a26b701855,am,10.613,10.113,0.5,10.613,-36.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_299eaf5d2a0d,train,ላለፉት አራት ወራት የተለያዩ ዝግጅቶች ሲደረጉ መቆየቱን የገለጹት ደግሞ የሻኩራ ፕሮዳክሽን ስራ አስኪያጅ አርቲስት ካሙዙ ካሳ ናቸው።,spk_91a26b701855,am,8.733,8.174,0.559,8.733,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_650cc1c10ac2,train,ሴቶች ማህበራዊ ችግሮችን ለመፍታት የሚያደርጉት ጥረት የሚበረታታ  መሆኑንም  አክለዋል።,spk_91a26b701855,am,5.853,5.17,0.683,5.853,-35.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e40e9b34442,train,በክብረ በዓሉ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ጀማል ጀምበሩ (ዶ/ር) የኦሮሞ ህዝብ ከገዳ ስርዓት በወረሰው የኢሬቻ በዓል በአንድነትና በአብሮነት ፈጣሪውን የሚያመሰግንበት ነው።,spk_91a26b701855,am,12.133,11.459,0.675,12.133,-36.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a84689b8d51,train,"""ብሔረሰቦቹ ባህላዊ የግጭት አፈታት ዘዴን በመጠቀም አልፎ አልፎ የሚፈጠሩ ግጭቶችን በውይይት የሚፈቱበት ልምድ ለዓለም ህዝብ በተሞክሮነት የሚቀርብ ነው"" ብለዋል።",spk_91a26b701855,am,10.493,9.993,0.5,10.493,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47b7d6ccd17a,train,የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና የስነ-ሰብ ኮሌጅ ዲን መምህር አብረሃም ዮሐንስ በበኩላቸው ፤ ዩኒቨርሲቲው በአካባቢው በሚገኙ ቱባ ባህሎች ውስጥ ያሉ ሀገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎችን በጥናትና ምርምር  አጉልቶ በማውጣት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ብሎም ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲሻገሩ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል ።,spk_91a26b701855,am,21.493,20.993,0.5,21.493,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6426e105f835,train,የባህል ቡድኑ ወደተለያዩ የአለም ሀገራት የሚያደርገው ጉዞ የኢትዮጵያን ህያው ባህል በማስተዋወቅ አዲስ ምእራፍ የሚከፍት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ገለጹ።,spk_91a26b701855,am,11.773,11.273,0.5,11.773,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_731fc3760ab2,train,በካናዳ የሚኖሩ ትውልደ  ኢትዮጵያዊያን ያሰባሰቡትን የህክምና መሳሪያዎች በተወካያቸው አማካኝነት ለአፋር ክልል ጤና ቢሮ አስረክበዋል።,spk_91a26b701855,am,9.053,8.553,0.5,9.053,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ca7e6978f12,train,አቶ ብዙአየሁ ብርሀኑ መኮንን በሥራ ላይ እያለ ባጋጠመው ድንገተኛ አደጋ ምክንያት በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ትናንት ህይወቱ አልፏል።,spk_91a26b701855,am,8.053,7.553,0.5,8.053,-37.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57ed8b8a6ecb,train,የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ሁነቱ የኢትዮጵያን ህያው ባህል ለአለም ህዝብ በማስተዋወቅ አዲስ ምእራፍ የሚከፍት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_91a26b701855,am,11.573,10.995,0.579,11.573,-35.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a24cd789e10d,train,ተማሪ ቃልኪዳን ምትኩም 464 ነጥብ ማምጣቷን ገልጻ ውጤቱን ለማስመዝገብ ጊዜዋን ያለመታከት በንባብ ማሳለፏን ተናግራለች።,spk_91a26b701855,am,8.853,8.325,0.528,8.853,-34.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e11147162816,train,በዞኑ የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ የተማሪዎችን ውጤት ለማሻሻል የተጀመረው ስራ ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እያሳየ ነው ያሉት ደግሞ የወላይታ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ሚካኤል ሳኦል ናቸው።,spk_91a26b701855,am,11.933,11.433,0.5,11.933,-36.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7d8c5b014d9,train,የፍርድ ቤት አገልግሎቶችን ቀልጣፋና በቴክኖሎጂ  የተደገፈ ለማድረግ  በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን  የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለጹ።,spk_91a26b701855,am,10.893,10.384,0.509,10.893,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5f25decbd9e,train,ቤተ-ክርስቲያኗ የልማት ተባባሪነትና አጋርነቷን አጠናክራ እንደምትቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_91a26b701855,am,6.373,4.362,0.501,6.373,-42.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14fed0e80052,train,አምባሳደር ሀሰን ታጁ እንደተናገሩት፤ የተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጂ ዑመር ኢድሪስ ከዚህ ዓለም በሞት መለየት በኢትዮጵያ ሙስሊም ማህበረሰብ እና በአጠቃላይ በሀገሪቱ ህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ሐዘንን የፈጠረ ክስተት ነው።,spk_91a26b701855,am,16.213,14.569,0.73,16.213,-38.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbf0a87b37fb,train,የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን የኮሪደር ልማት ስራው ውጤታማ እንዲሆን ምሳሌነት ያለው ተግባር  እና ውሳኔ በመወሰን የበኩሏን በማበርከት ላይ መሆኗን ገልጸው፤ ምስጋና አቅርበዋል፡፡,spk_91a26b701855,am,12.773,8.333,0.502,12.773,-42.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a1684d008dae,train,የዳኝነት አገልግሎት ስታንዳርድ ወደ ስራ እንደሚገባም ገልጸዋል።,spk_91a26b701855,am,4.293,3.78,0.513,4.293,-34.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f47af55d1aef,train,የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ቴዎድሮስ ምህረት በበኩላቸው፤ የ2017 በጀት ዓመት የዳኝነት ነጻነትና ገለልተኝነትን ለማጠናከር፣ አገልግሎቱን ቀልጣፋና ዘመናዊ ለማድረግ በተከናወኑ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች መገኘታቸውን ተናግረዋል።,spk_91a26b701855,am,17.653,17.12,0.534,17.653,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82c828d3cf7d,train,በመድኃኒት ለቀማው ቦታ ላይ የተገኙት የሐረማያ ዩኒቨርስቲ የባህላዊ ህክምና መምህር እና ተመራማሪ ኤሊያስ አህመድ (ዶ/ር) እንዳሉት የየም ሀገር በቀል ዕውቀቶችን በትውልድ ቅብብሎሽ የማቆየት ቱባ ባህልን ማስፋት ይገባል ብለዋል።,spk_91a26b701855,am,14.733,13.38,0.501,14.733,-36.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6270690c534,train,በኢትዮጵያ ሴቶችን ከሚያጠቁ የካንሰር በሽታዎች ቀዳሚው የጡት ካንሰር መሆኑን በየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የጡት እና እንዶክራይን ቀዶ ሕክምና ሰብ ስፔሻሊስት፣ የቀዶ ሕክምና ተባባሪ ፕሮፌሰር እና የሕክምና ትምህርት ቤት ዲን ዶክተር ወንድወሰን አምታታው ተናግረዋል።,spk_91a26b701855,am,16.653,15.98,0.673,16.653,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5fd4ef52b4f,train,የከተማው ነዋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣት ቱሉ ሀለኬ ጎደኞቹን በማስተባበር ለአንድ አረጋዊ 260 ሺህ ብር የሚገመት መኖሪያ ቤት እየሰሩ መሆናቸውን ተናግሯል።,spk_91a26b701855,am,10.653,10.152,0.502,10.653,-37.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7843aa7c0060,train,ተማሪዎቹ በቀጣይም የዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው በትጋትና ተጨማሪ ጥረትን በማከል ውጤታማነታቸውን ለማስቀጠል መዘጋጀታቸውን ተናግረዋል።,spk_91a26b701855,am,8.773,8.165,0.608,8.773,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14d4d9460c1e,train,በቆይታቸው በመዲናዋ በየጊዜው ሰፋፊና ውብ የሆኑ የመዝናኛ ቦታዎች መገንባታቸውን ተመልክቻለሁ ብለዋል፡፡,spk_91a26b701855,am,6.573,6.063,0.51,6.573,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e107b1f2cb4,train,የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፤ በጤናው ዘርፍ የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች አበረታች ውጤቶች እያሳዩ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ ለውጡን ለማደናቀፍ የሚደረጉ ጥረቶች በፍፁም ተቀባይነት የሌላቸው መሆኑን አፅኖት ሰጥተዋል።,spk_91a26b701855,am,14.733,14.231,0.502,14.733,-39.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2907a0be822,train,የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በርካታ የኪነጥበብ ሀብት ያላት ሀገር ናት ብለዋል።,spk_91a26b701855,am,8.693,7.893,0.5,8.693,-36.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f6cc6694664,train,ለዚህ ስኬት ደግሞ ከገንዘብ ይልቅ የህዝባቸውንና ሀገራቸውን መልማት አስቀድመው ስራውን በፍጥነትና በጥራት እንዲሰራ ላደረጉ ተቋራጮች፣ አማካሪዎች፣ የተለያዩ ማህበራትና በጎ ፈቃደኞች ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል።,spk_91a26b701855,am,14.933,11.947,0.753,14.933,-41.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9dabdae11ad5,train,በመድረኩ በየደረጃው ያሉ አመራሮችና የሴት አደረጃጀቶች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_91a26b701855,am,6.213,5.54,0.673,6.213,-34.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_34000051c412,train,በእንጦጦ ፓርክ ሲዝናኑ ያገኘናቸው  አሜሪካዊቷ አማንዳ ኮልማን በአዲስ አበባ ከሰባት ዓመት በላይ መኖራቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_91a26b701855,am,6.653,6.153,0.5,6.653,-35.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46180bc8f2e1,train,ድጋፉ ከ30 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ የወጣበት መሆኑም ተመላክቷል።,spk_91a26b701855,am,4.533,4.033,0.501,4.533,-35.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_540cfc149a97,train,ለአፋር ክልል ጤና ቢሮ የተደረገው የህክምና መሳሪያዎች ድጋፍ የጤና አገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል ያግዛል ሲሉ የቢሮው ሃላፊ አቶ ያሲን ሃቢብ ተናገሩ።,spk_91a26b701855,am,10.693,10.193,0.5,10.693,-35.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd427c701d7d,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ኮደርስ ስልጠናን ሐምሌ 2016 ዓ.ም ማስጀመራቸው ይታወሳል።,spk_396ae016fd41,am,13.218,7.526,0.0,13.218,-37.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef0c861d0a4a,train,ዘመናዊ አርሶ አደር ለመፍጠር ወሳኝ የሆነውን የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ለማሳካት እንደሚሰራ ጠቁመዋል።,spk_396ae016fd41,am,10.501,8.219,0.0,10.501,-36.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6095174646b,train,ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባት የጎላ አበርክቶ እንዳለው በመጥቀስ፤ ተግባራዊነቱን በክትትልና ቁጥጥር ሥራዎች ማረጋገጥ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡,spk_396ae016fd41,am,16.927,10.66,0.341,16.927,-38.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_957f29207cd0,train,የኮደርስ ስልጠናው የዜጎችን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ክህሎት በማዳበር እንደሀገር የተጀመረውን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ለማሳለጥ እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_396ae016fd41,am,13.218,9.446,0.378,13.218,-37.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23b7e1b938f8,train,በመርሀ ግብሩ ላይ የኢንስቲትዩቱ ሃላፊዎች፣ የመስኖና ቆላማ ሚኒስቴር፣ የክልል፣ የዞንና የወረዳ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።,spk_396ae016fd41,am,14.184,9.718,0.0,14.184,-38.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ece85c1bc1b8,train,እስካሁን በደቡብ ኦሞ ዞን በግብርና ኢንቨስትመንት በተሰማሩ ባለሃብቶች በ230 ሄክታር መሬት ላይ በሙከራ ደረጃ የለሙ የሩዝ ዝርያዎች ውጤታማ መሆናቸውንም ጠቁመዋል።,spk_396ae016fd41,am,16.091,11.932,0.0,16.091,-35.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea972032225b,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ጋዜጠኝነት ከሙያ ዕድገት ጋር የተጣጣመ መሆን እንዳለበት ተናግረዋል፡፡,spk_396ae016fd41,am,13.035,9.208,0.0,13.035,-35.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_63a30200e1bb,train,ፋብሪካው በሙሉ አቅሙ ወደ ስራ ሲገባ በዓመት ከ5 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ ፓስፖርት እንደሚያመርት ጠቅሰው፣ በዚህም ምርቱን ከኢትዮጵያ አልፎ ለሌሎች ሀገራት ለማቅረብ ያስችለዋል ብለዋል።,spk_396ae016fd41,am,15.987,10.291,0.357,15.987,-36.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dde8132145ea,train,ለዚህም የግብርና ሚኒስቴርና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገቢውን ድጋፍ እንደሚያደርጉ አክለዋል።,spk_396ae016fd41,am,8.438,5.744,0.0,8.438,-36.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0493b4231cde,train,የወንዶችን የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ተሳትፎን ለማሳደግ ግንዛቤ ማስጨበጥ ላይ ይበልጥ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚገባም ገልጸዋል።,spk_396ae016fd41,am,12.983,7.73,2.754,12.983,-39.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7139f24091a,train,ዜጎች በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ የሚገጥማቸውን እንግልትና የሚቀርቡ ቅሬታዎችን ሁሉም አካካቢ ለመፍታት አዲስ አበባን ጨምሮ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የራሳቸውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እያስጀመሩ ነው፡፡,spk_396ae016fd41,am,18.521,10.311,0.0,18.521,-42.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_050ac6cd3091,train,የተወሰኑ የፌደራል ተቋማትም በአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን ጠቅሰዋል።,spk_396ae016fd41,am,7.575,5.428,0.0,7.575,-36.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e3907dacaa4,train,የሰላም ሚኒስትሩ መሀመድ እድሪስ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር፣ ሰላም በአንድ ተቋም ብቻ የሚመጣ ሳይሆን በሁሉም ግለሰቦች፣ ተቋማትና አደረጃጀቶች ውስጥ ያለ አንኳር ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,12.534,11.308,0.429,12.534,-31.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b64989bb53a,train,የመስቀል ደመራ በዓል በባህር ዳር ከተማ የሀይማኖት አባቶች፣ ምእመናን፣ ጎብኚዎችና በርካታ ታዳሚዎች በተገኙበት በደማቅ ስነ ስርአት ተከብሯል።,spk_a39b9cf5b05b,am,8.653,8.035,0.0,8.653,-31.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6945893f1e07,train,በመድረኩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ሎሚ በዶ፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,19.294,16.376,0.475,19.294,-32.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b5ea6adaea0,train,በዚህም በቀጣይ የባህላዊና ዘመናዊ ፍርድ ቤቶችን  ቅንጅት በማጠናከር  ለዜጎች የተሻለ የፍትህ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በትብብር ይሰራል ብለዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,10.053,9.086,0.629,10.053,-29.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa1ee697503c,train,የሰላም ሚኒስቴር ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጋር በመተባበር የፌደራልና የክልል ምክር ቤቶች በህግ ማውጣት፣ በክትትልና በቁጥጥር ሥራዎቻቸው የሰላም አካቶ ትግበራን እውን ማድረግ በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ አዘጋጅቷል።,spk_a39b9cf5b05b,am,17.694,14.858,0.0,17.694,-33.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3abcc9c16fb6,train,በአዲስ አበባ ከተማ የተካሄደው በአፍሪካ የመጀመሪያው የዓለም አቀፍ ሉተራን ፌዴሬሽን ምክር ቤት ስብሰባ ትናንት ተጠናቋል፡፡,spk_a39b9cf5b05b,am,8.053,6.725,0.507,8.053,-34.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_41a8cd8b9440,train,አሁን በአካባቢያቸው የመጣውን ሰላም ለማዝለቅ እሱን ጨምሮ ወጣቶች ከተማቸውን በንቃት መጠበቅ እንዳለባቸው ተናግሯል።,spk_a39b9cf5b05b,am,7.854,6.762,0.0,7.854,-32.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b8d47057162,train,በደብረ ብርሃን ከተማ በተከበረው በዓል ላይ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ቀለሚንጦስ፤ የመስቀል በዓል በውስጣችን እምነት፣ ተስፋና ፍቅር እንዲጸና የሚያደርግ ነው ብለዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,14.934,13.763,0.424,14.934,-33.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_af1612c0ac0b,train,ዩኒቨርሲቲዎች ምክንያታዊ ዜጋ ማፍራትና ለሀገር የሚጠቅሙ ሀሳቦችን በማፍለቅ ተቋማቱን የእውነትና የእውቀት ማዕከል ማድረግ ይገባል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,10.254,9.573,0.0,10.254,-32.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d97a177fe8b,train,ሀገራዊ የልማት ግቦችን ማሳካት የሚያስችሉና በተጨባጭ ውጤት የተረጋገጡ የምርምር ሥራዎችን በማቅረብ የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ማገዝ እንደሚጠበቅባቸውም ገልጸዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,10.694,10.233,0.0,10.694,-32.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e8d1a5b58cd,train,ህመሙ በተለያዩ ምክንያቶች ሲያጋጥም ችላ ሳይባል ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ተገቢውን ህክምና መውሰድ እንደሚገባም ነው ያስገነዘቡት።,spk_a39b9cf5b05b,am,8.774,7.675,0.0,8.774,-32.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c54c4f067b12,train,"ዓለም አቀፉ የአካል ጉዳተኞች ቀን “አካል ጉዳተኞችን የሚያካትት ማህበረሰብ መገንባት ለተሻለ ማህበራዊ እድገት"" በሚል መሪ ሃሳብ በመቀሌ ከተማ ተከብሯል።",spk_a39b9cf5b05b,am,11.014,9.656,0.556,11.014,-31.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_05fd99a60201,train,በመሆኑም ሰላም በዘላቂነት እንዲጠናከር በሰላም አስፈላጊነት ላይ ለአካባቢው ህብረተሰብ ግንዛቤን በመፍጠር የድርሻዋን  እየተወጣች መሆኗን ተናግራለች።,spk_a39b9cf5b05b,am,10.614,9.103,0.0,10.614,-34.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5dbad9148b2,train,በተፈጥሮ የሚመጡ ከልብ ጋር የተገናኙ በሽታዎችን ለመከላከል ከእርግዝና በፊት፣ በእርግዝና ወቅትና በኋላ ተገቢውን የህክምና ክትትል ማድረግ ጤናማ ልጅ መውለድ እንደሚያስችል ጠቁመዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,13.174,12.224,0.0,13.174,-36.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_14f086ae01bf,train,በተፈጥሮ ህፃናት ሲወለዱ ጤናማ የልብ አፈጣጠር ሳይኖራቸው ሲቀር ሊከሰት እንደሚችል አንስተው በስኳር ህመም፣ በማጨስና በሌሎች ጥሩ ያልሆኑ የአኗኗር ዘይቤዎች ወይም በሽታዎች ሳቢያ ሊፈጠር እንደሚችል አብራርተዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,13.813,12.313,0.0,13.813,-36.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4df3a4282ecd,train,መንግስት የፖሊሲ ማሻሻያ ጭምር በማድረግ የአካል ጉዳተኞችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እንዲሁም የፖለቲካ ተሳትፎ ለማሳደግ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን አንስተዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,11.733,10.557,0.358,11.733,-32.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_88efbadbdf01,train,ህብረተሰቡ ከሚከናወኑ የልማት ፕሮጀክቶች ተጠቃሚ እንዳይሆን ሰላምን የሚያደፈርሱ አካላትን እንደሚያወግዝ ገልጾ፣ በተለይ የትምህርት እንቅስቃሴን ለማስተጓጎልና መሰረተ ልማትን ለማውደም የሚንቀሳቀሱ አካላትን ሴራ ለማክሸፍ ከመንግስት ጎን በመሆን እንደሚሰራ ተናግሯል።,spk_a39b9cf5b05b,am,18.613,17.802,0.0,18.613,-33.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d5d102c231a,train,በመድረኩ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ፤ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በምክክር ሂደቱ የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎና ሚና እንዲጠናከር እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a39b9cf5b05b,am,18.014,14.647,0.485,18.014,-31.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_136380595d80,train,"አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ""በቃል ኪዳን ቤተሰብ"" ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በማስተሳሰር ቆይታቸው ይበልጥ የተመቻቸ እንዲሆን እንደሚሰራም አስረድተዋል።",spk_9cd7417df761,am,11.514,8.527,0.332,11.514,-39.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_505f1dfd951f,train,ባለስልጣኑ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶችን ዘርፍ በመደገፍ፣ በመከታተልና ቅንጅታዊ አሰራርን በማጎልበት የላቀ አስተዋጽኦ ማበርከት መቻሉን አስረድተዋል።,spk_9cd7417df761,am,10.073,8.313,0.503,10.073,-42.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48d6792dddc5,train,በቀጣይም ለሀገራዊ የልማት ዕቅዶች ስኬት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አስተዋጽኦ ላቅ ወዳለ ደረጃ እንዲሸጋገር የሚያስችሉ ተግባራትን ለማከናወን ክትትልና ድጋፍ ይደረጋል ብለዋል።,spk_9cd7417df761,am,13.133,7.784,0.46,13.133,-44.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e04706e7f452,train,በክልሉ ለተገኘው ሠላምና የልማት እንቅስቃሴ የፀጥታ መዋቅሩ ቅንጅታዊ አሰራር የጎላ ሚና ያለው መሆኑን እና በቀጣይም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አቶ አሻድሊ አስገንዝበዋል።,spk_9cd7417df761,am,13.454,13.116,0.0,13.454,-33.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51622fdbf77a,train,ተመራማሪዎቹ ይህ ሊሆን የሚችለው ከጭንቀት እና የስነ ልቦና መዛባት ጋር በሚያያዝ የተለያዩ ምክንያቶች ነው ብለው ያምናሉ ።,spk_9cd7417df761,am,7.434,4.513,0.454,7.434,-42.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d507948b4c2d,train,በቀጣይም እንዚህ ህጎች እና አዋጆች በአግባቡ ተተግበርው የአካል ጉዳተኞች መብትና ጥቅሞች በተሻለ መልኩ እንዲከበሩ ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ ነው።,spk_9cd7417df761,am,12.694,10.679,0.531,12.694,-34.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d35ee750bf3e,train,የተደረገው ሪፎርምና የተፈጠረው ምቹ የሲቪክ ምህዳር የሀገራዊ ለውጡ ፍሬ ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚገባ አስረድተዋል።,spk_9cd7417df761,am,9.114,5.744,0.588,9.114,-42.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fcfb23d1dd08,train,የክልሉን ወቅታዊ የሠላም ሁኔታ እና የቀጣይ አቅጣጫዎች በተመለከተ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የፀጥታ አካላት ውይይት ተካሂዷል።,spk_9cd7417df761,am,9.194,7.964,0.0,9.194,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75af2f516e20,train,በተያዘው በጀት ዓመትም ከበጎ ፈቃደኞች የሚሰበሰበውን ደም በማሳደግ ጤናማ ማህበረሰብ የመፍጠርና ህይወትን የመታደግ ስራ በትኩረት ይከናወናል ብለዋል።,spk_8d397b4093cb,am,10.493,9.526,0.584,10.493,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb3d8ffc9f14,train,በጎንደር ከተማው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለአቅመ ደካሞችና አረጋውያን አገልግሎት የሚሰጡ 20 የመኖሪያ ቤቶች እድሳትና ጥገና ስራን ማስጀመር እንደተቻለም ገልፀዋል።,spk_8d397b4093cb,am,11.493,11.162,0.332,11.493,-31.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e23db146ae0,train,ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ለተገልጋዮች በግልጽ ችሎት ነጻ፣ ተዓማኒና ቀልጣፋ ፍርድ መስጠት የሚያስችለውን ምቹ የስራ ከባቢና የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት ማሟላቱ የሚደነቅና ለሌሎች ተሞክሮ የሚሆን ነው ብለዋል።,spk_8d397b4093cb,am,13.653,11.998,0.425,13.653,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7bb84e0ae76,train,ጅምር አበረታች ስራዎች የተከናወኑ ቢሆንም አሁንም በአገር ደረጃ ካለው ፍላጎት አንፃር ብዙ ርቀት መጓዝ ይጠበቃል ብለዋል።,spk_8d397b4093cb,am,8.613,7.013,1.136,8.613,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_672993f1f64d,train,የፌደራል መንግስት ለከተማው ልማትና እድገት መፋጠን የሰጠው ልዩ ትኩረት አሁን ላይ የከተማዋ የቀደመ ታሪክና ዝና ዳግም እንዲታደስ በር የከፈተ ነው ብለዋል።,spk_8d397b4093cb,am,10.213,9.329,0.422,10.213,-35.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aad52d7d474f,train,የጎንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ ደብሬ የኋላ፥ ጎንደር ከለውጡ ወዲህ ያገኘቻቸው የልማት እድሎች በህብረተሰቡ ዘንድ ትልቅ መነሳሳትና የባለቤትነት ስሜትን የፈጠሩ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_8d397b4093cb,am,12.173,11.326,0.425,12.173,-35.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e401a849143f,train,የሁለቱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ከፍተኛ አመራሮች የከተማውን የኮሪደር ልማት ስራ ጨምሮ የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት የቅርስ እድሳትና ጥገና ስራንም ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።,spk_8d397b4093cb,am,10.093,9.56,0.533,10.093,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fe9789c5de6,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ ፕሮፌሰር ላጲሶ በአካታች የታሪክ አዘጋገብ በአካዳሚው ዘርፍ ብርቱ ትጋት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።,spk_8d397b4093cb,am,10.773,9.581,0.426,10.773,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d83c4cdb3efb,train,ባለፈው ዓመት በመላ አገሪቱ ከሚገኙ በጎ ፈቃደኞች 424 ሺህ ዩኒት ደም  መሰብሰብ መቻሉን አስታውሰዋል።,spk_8d397b4093cb,am,9.013,7.441,0.0,9.013,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e6a368bfe78,train,የጋራ ትርክትን ለመገንባት ያደረጉት ጥረት ሀገር ወዳድነታቸውን ያሳያል ብለዋል።,spk_8d397b4093cb,am,5.653,5.048,0.605,5.653,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7217630426d,train,ከበጎ ፈቃደኞች የሚሰበሰበውን የደም አገልግሎት በጥራት እና በስፋት ተደራሽ በማድረግ የሰው ህይወት የማዳን ተግባር እንደሚጠናከር የኢትዮጵያ የደምና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ገለጸ።,spk_8d397b4093cb,am,11.253,10.096,0.636,11.253,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94a9b61ec03d,train,ይህም የጤና አገልግሎትን ለማዘመንና ተደራሽ ለማድረግ ተጨማሪ አቅም እንደሚፈጥር ነው የገለፁት።,spk_8d397b4093cb,am,5.493,4.962,0.531,5.493,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4e0119cd1dd,train,ኢትዮጵያውያን ዘመን ተሻጋሪ የመረዳዳትና የመተባበር አኩሪ ባህል አላቸው ሲሉም አክለዋል።,spk_8d397b4093cb,am,6.053,5.045,0.0,6.053,-37.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_354855897985,train,በተያዘው ዓመት 550 ሺህ ዩኒት ደም ለመሰብሰብ መታቀዱንም አስታውቀዋል።,spk_8d397b4093cb,am,5.693,5.113,0.58,5.693,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6bcd0a392bb8,train,ሁለቱ የሚኒስቴር ተቋማት በዘንድሮ ክረምት በአማራ ክልል በጎንደር ከተማ፣ በትግራይ ክልል ደግሞ በመቀሌ አካባቢ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለማከናወን እቅድ ይዘው ወደ ስራ መግባታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_8d397b4093cb,am,11.293,10.418,0.394,11.293,-34.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d05d736084cb,train,በሀገሪቱ ለፍትሕ አገልግሎት ጥያቄ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የዳኝነት ተቋማትን የማዘመን ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ቴዎድሮስ ምህረት ገለጹ።,spk_8d397b4093cb,am,12.333,10.88,0.953,12.333,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b5df5b86013b,train,የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በወቅቱ እንደተናገሩት፥ በሀገር አቀፍ ደረጃ ባለፉት ሰባት ዓመታት እስከ ቀበሌ ድረስ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ በርካታ ሰው ተኮር የልማት ተግባራትን ማከናወን ተችሏል፡፡,spk_8d397b4093cb,am,14.253,12.758,0.534,14.253,-36.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_508c27d40141,train,ህብረተሰቡ ለህክምና ወደ ሌላ አካባቢ በመጓዝ ይደርስበት የነበረውን እንግልትና አላስፈላጊ ወጪ እንደሚያስቀርም ገልጸውለሆስፒታሉ አስፈላጊው የህክምና ግብዓቶች እና የጤና ባለሙያዎች ቅጥር መከናወኑን ጠቁመዋል።,spk_8d397b4093cb,am,14.013,12.049,0.702,14.013,-37.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a25dad33a2b,train,ከዚህ አኳያ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በክልሉ የሚታዩ የፍትሕ ችግሮችን የሚፈታና ሀገራዊ ግቦችን የሚያሳካ ለውጥ ማምጣቱን ጠቅሰዋል።,spk_8d397b4093cb,am,9.373,8.987,0.386,9.373,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e0d40d76f86,train,የበጎ አድራጎት ተግባራት ከምንም በላይ የዜግነት ግዴታችንን የምንወጣበት ማህበራዊ አውድ ነው ያሉት ደግሞ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ አብዱልሃኪም ሙሉ (ዶ/ር) ናቸዉ።,spk_8d397b4093cb,am,11.573,9.754,0.0,11.573,-38.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6dbdca1b847d,train,የተገኙ ውጤቶች ለቀጣይ ስራ መሰረት ማድረግ እንደሚያስፈልግ ጠቅሰው፥ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትም ለክልሎች የዳኝነት ስርዓት መሻሻል የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያሉት።,spk_8d397b4093cb,am,11.453,10.214,0.482,11.453,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0cfdc7bc9b1,train,የጉባኤው ተሳታፊዎችም በደም ዕጦት አንድም ዜጋ እንዳይሞት ለማድረግና የተጣለባቸውን ኃላፊነት ለመወጣት በትኩረት እንደሚሰሩ ገልጸዋል።,spk_8d397b4093cb,am,8.813,7.854,0.512,8.813,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_376568fd250c,train,በውይይት መድረኩ ላይ በከተማዋ ከሚገኙ የተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት የተወጣጡ የሃይማኖት አባቶች ተሳትፈዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,9.774,7.006,0.545,9.774,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3b2ed533d8c,train,መንግስት የህፃናትን የዐይን ጤንነት በመጠበቅ የዕይታ ጉዳትን ለመቀነስ የሚያስችሉ በርካታ ተግባራትን በትኩረት እያከናወነ  እንደሚገኝ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ።,spk_6d1b699f0be3,am,13.774,10.509,0.934,13.774,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c25bbd1a537,train,የምግብ እጥረትና የህጻናት መቀንጨር የሚከሰትባቸውን አካባቢዎችን በመለየት የአመጋገብ ስርዓትን መቀየር የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.133,8.781,0.0,10.133,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b10557b2156,train,በእንቅስቃሴ ጊዜ ህመም መኖር፣ ጠዋት ጠዋት የመገጣጠሚያ አካል ለተወሰኑ ደቂቃዎች መድረቅና የተወሰነ ማበጥ እንዲሁም እግርን ለማንቀሳቀስ መቸገር የመገጣጠሚያ ብግነት ህመም ምልክቶች መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,16.134,11.907,0.445,16.134,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f4f85b1c2ba,train,የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሓፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ እንዳሉት፤ በሃይማኖት ተቋማት በተናጠል የሚደረጉ እርዳታዎች በቅንጅት ስራ ላይ ቢውሉ ለሰብዓዊ ምላሽ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው።,spk_6d1b699f0be3,am,17.213,13.96,0.625,17.213,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9aa9fbfe08fd,train,በዘርፉ በሚከናወኑ ተግባራት  የትምህርት ቤቶች  ደረጃን  የማሻሻል  ስራ ትኩረት ተሰጥቶት በተቀናጀ አግባብ እየተካሄደ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,8.694,7.764,0.0,8.694,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27a061835a6b,train,የከተማው የኮሪደር ልማት ስራ ለበዓሉ ድምቀት የሚፈጥር ነው ያሉት ቻላቸው በርካታ እንግዶችና ቱሪስቶች በዓሉን ለማክበር ይመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል፡፡,spk_6d1b699f0be3,am,10.973,8.76,0.0,10.973,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_599ee5f7e573,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ቢሮ ሃላፊ ቅድስት ወልደጊዮርጊስ በበኩላቸው አዲስ አበባ በማንሰራራት ጉዞ ተምሳሌት ከተማ መሆኗን ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.174,9.129,0.589,11.174,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e97be5044999,train,በቀዝቃዛ የአየር ሁኔታ ወቅት ሙቀት የሚሰጡ ልብሶችን መልበስ፤,spk_6d1b699f0be3,am,4.894,3.489,0.538,4.894,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a6a286d9aa3,train,የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሓፊ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ እንደገለጹት ጉባኤው አለመግባባቶችን ለመፍታት የሚረዱ በርካታ የውይይት መድረኮች በማዘጋጀት ችግሮች እንዲፈቱ አድርጓል።,spk_6d1b699f0be3,am,15.973,12.37,0.625,15.973,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00e5bd45eac4,train,በመጪው ቅዳሜና እሁድ በሆራ ፊንፊኔና በሆራ አርሰዲ የሚከበረውን የዘንድሮው ኢሬቻ ይህንኑ እሴት በመያዝ ለማክበር መዘጋጀታቸውን  ጠቁመዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,12.174,8.512,0.669,12.174,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48445ff7dc69,train,የመስቀል ደመራ በዓል በባህር ዳር ከተማ የሀይማኖት አባቶች፣ ምእመናን፣ ጎብኚዎችና በርካታ ታዳሚዎች በተገኙበት በደማቅ ስነ ስርአት ተከብሯል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.094,8.547,0.323,10.094,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0acd6ddc2da5,train,በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትም በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ በርካታ ሴቶች የመኖሪያ ቤት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.293,7.414,0.352,10.293,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e2aada4b173b,train,የግንባታ ስራው  በዘጠኝ ወር ውስጥ ተጠናቆ ለአገልግሎት እንደሚበቃ ጠቁመው  የማስፋፊያ ግንባታው  ኦቢኤም በተሰኘ የግንባታ ድርጅት  የሚከናወን መሆኑን አመልክተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.614,9.325,0.424,10.614,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f7bb1264efa,train,የመገጣጠሚያ ቅየራውም ኢትዮጵያ ውስጥ በበርካታ ሆስፒታሎች እንደሚሰጥ እና ውጭ ሀገር መሄድ እንደማያስፈልገው አረጋግጠዋል፡፡,spk_6d1b699f0be3,am,10.334,6.97,0.977,10.334,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a59a496604ab,train,የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለህፃናት ዐይን ህክምና ጥራት ያለው አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የመጀመሪያውን የህጻናት የዐይን ሕክምና ማዕከል አስመርቋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.454,9.311,0.566,11.454,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7305d147fae4,train,በተለይ ሰላምና ፀጥታ፣ ከአገልግሎት ሰጪ ተቋማትና የባህል አልባሳት አምራቾች ጋር በቅንጅት መሰራቱን  ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,8.213,6.49,0.697,8.213,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aca56a50dc29,train,በአደባባይ መካሳቸው ቀጣዩን ህይወት በተስፋ ለመምራት እንደሚያስችላቸውም ገልፀዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,6.494,5.493,0.664,6.494,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_347dd447eb4d,train,ካሁን ቀደም ማሾና ቦለቄን ለገበያ  እንጂ ለምግብነት አናውልም ነበር  ያሉት አርሶ አደሩ ፤ አሁን ባገኙት ግንዛቤ ያመረቱትን አሰባጥሮ በመመገብ የልጆቻቸውን ጤንነት ለማስጠበቅ መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,15.694,12.055,0.523,15.694,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82151ecd9fb4,train,ፕሮፌሰር ጽጌ ገብረማርያም በሰጡት አስተያየት፤ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጋር የተደረገው ውይይት በሀገር ዕድገት፣ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና በሳይንስ ዙሪያ የምሁራንን ድርሻ በዝርዝር የዳሰሰ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,15.893,12.065,0.455,15.893,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_87707a520629,train,አፈ ጉባኤዋ በመግለጫቸው ለበዓሉ ኢትዮጵያን በሚመጥን መልኩ ከፍተኛ ዝግጅት ሲደረግ ቆይቷል ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,8.854,6.193,0.635,8.854,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8f7bcf9ffa2,train,በመከላከያ ሰራዊት 11ኛው ዕዝ የሀገርን ሰላምና ደህንነት በመጠበቅ ረገድ ግዳጁን በላቀ በቃት እየፈፀመ መሆኑን የዕዙ ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽናል ሜጀር ጄኔራል ዘውዱ ሰጥአርጌ ገለጹ።,spk_6d1b699f0be3,am,15.573,11.484,1.051,15.573,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e5e509f4c20,train,የበጎ ፍቃድ ስራዎች የዜጎችን ህይወት በጉልህ እየቀየሩ መምጣታቸውን የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ አለማየሁ ሚጄና ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.053,8.87,0.554,11.053,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ae492628a73,train,የቱሪዝም ዘርፉም በፍጥነት እየተመነደገ፣ የወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ በየጊዜው እየጨመረ፣ የአዲስ አበባ ፈጣን ለውጥ ለሌሎችም አፍሪካ ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ነው ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.934,9.78,0.0,11.934,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e6a7232ad67,train,የመምህራንን አቅም ለመገንባት የተለያዩ ስልጠናዎች በመስጠት በኩልም የተሻለ ስራ መሰራቱን ነው ሚኒስትር ዴኤታዋ የጠቀሱት።,spk_6d1b699f0be3,am,8.934,6.697,0.66,8.934,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5cced7ad2063,train,በዓሉን ስናከብር መተባበርን፣ መተሳሰብንና አንድነትን በማስፈን በአካባቢያችን ያሉ ችግረኞችን በመርዳት መሆን እንዳለበትም አመልክተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.014,8.212,0.554,10.014,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c3127eb8b76,train,ክልሉ ከተመሰረተ አጭር ጊዜ ቢሆነውም ይህን ሀገራዊ ሁነት ለማስተናገድ ሃላፊነት ወስዶ በቁርጠኝነት ወደ ስራ መግባቱንም አፈ ጉባኤዋ ጠቁመዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.573,8.616,0.553,11.573,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29ffc2e1b6bc,train,ውይይቱን አስመልክተው አስተያየታቸውን የሰጡ ምሁራን፤ መድረኩ መንግሥት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሰጠውን ትኩረት የሚያሳይና የምሁራንን ሚና ዳግም የፈተሸ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,13.014,10.272,0.686,13.014,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f61bce3309e4,train,20ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን አከባበርን አስመልክቶ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋጤ ሰርሞሎ መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.414,8.305,1.257,11.414,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_935b6f62a4dc,train,በተመሳሳይ ፕሮፌሰር ሀብታሙ ወንድሙ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጋር የተደረገው ውይይት ፍሬያማ መሆኑን ጠቅሰው፤ በተለይም ምሁራን ዘመኑን መዋጀት እንዳለባቸው የቀረበው ሐሳብ ገንቢ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,16.613,11.573,0.444,16.613,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d5b5351b24b,train,ከሕብረተሰቡ ጋር በመወያየት ሁሉም ተማሪዎች እንዲመዘገቡና ትምህርት እንዲጀምሩ  የንቅናቄው ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.534,7.661,0.508,10.534,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a923a0978b46,train,ዛሬ  የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ማዕከል ያስመረቀው የህፃናት ዐይን ማዕከል ጥራት ያለው የስፔሻሊቲ የዐይን ሕክምና መስጠት የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.614,8.575,0.626,11.614,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b91708d44f10,train,ለአብነትም  ወደ ሁለተኛ ደረጃ የሚያድገው  የነቀምቴ ከተማ በኬ ጀማ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንደሚገኝበት  ጠቁመው የትምህርት ቤቱን ደረጃ ለማሳደግ በ71 ሚሊየን ብር  የማስፋፊያ ግንባታ እንደሚካሄድ ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,16.093,12.846,0.578,16.093,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7575b950f5cb,train,ይህን አሰራር በባሕል ፍርድ ቤቶች በሕግ አግባብ በማደራጀትና ሕጋዊ እውቅና በመስጠት ወደ ስራ ማስገባት መቻሉ የሚበረታታ ነው ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.414,8.194,0.988,11.414,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6cccb2c9f492,train,የሃይማኖት ተቋማቱ በዘርፉ እየተወጡ ያለውን ሚና አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተናግረው በተለይም ለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላም ግንባታ ሂደት የሁሉም ሚና መጠናከር አለበት ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,13.534,10.179,0.686,13.534,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aae50e5a6671,train,በተለይም ለሰላም፣ ለአብሮነት እና ለአንድነት መጠናከር በጋራ በመቆም የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ማጠናከር ይገባል ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,9.934,6.983,0.768,9.934,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fc2c7fb98d7,train,በጥቃት አድራሾች ላይ ተጠያቂነትን ለማስፈን ከፖሊስና ከፍትህ አካላት ጋር በመቀናጀት እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,9.213,7.328,0.459,9.213,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_917a0c14f1c3,train,ለዚህም ከወላጆች፣ ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት  ጋር ውይይት መደረጉን ጠቁመው፤  ትምህርት ቤቱን በማስዋብና አዳዲስ የመማሪያ ክፍሎችን የማዘጋጀት ስራ መከናወኑን ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,13.493,10.842,0.589,13.493,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_241de6452840,train,የትምህት ቤቱ ማስፋፊያ ግንባታ ሲጠናቀቅ ከ1 ሺህ በላይ ተማሪዎችን መቀበል አንደሚችልም አመላክተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,7.454,6.509,0.509,7.454,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab627aacd083,train,የሴቶችን መብትና ደህንነት ለማረጋገጥም ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት መሰራቱን አንስተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,7.253,5.73,0.598,7.253,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88c2c8d26895,train,ፕሮፌሰር ምትኬ ሞላ በበኩላቸው፤ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጋር የነበረው የውይይት መድረክ መንግሥት ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሰጠው ትኩረት በተግባር የታየበት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,13.534,10.234,0.654,13.534,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e823839e76d,train,የዚሁ ቀበሌ ነዋሪ ወይዘሮ ገበያነሽ ዳመናው፤ ከምርምር ማዕከሉ የማሾ ምርጥ ዘር ድጋፍ ከማድረግ ባለፈ የተመጣጠነ ምግብ  ክህሎት ስልጠና   ማግኘታቸውን ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,12.973,9.377,0.616,12.973,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e6b17075780,train,በበዓሉ ላይ  ከውጭ ሀገራትና የሀገራችን ብሔር፣ብሔረሰቦች  የሚታደሙበት በመሆኑ መተሳሰብን አጉልተን የምናሳይበት ዕለት ነው ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.454,8.274,0.704,11.454,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_84bc2d947efb,train,የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ይዞት የመጣውን ልዩ ዕድል በአግባቡ በመጠቀም በርካታ የመሰረተ ልማት ስራዎች መሰራታቸውን የክልሉ አፈ ጉባኤ ፋጤ ሰርሞሎ ገለጹ።,spk_6d1b699f0be3,am,15.334,11.705,0.396,15.334,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17751dff38f4,train,በየአካባቢው ሴቶች፣ ሕጻናትና አካል ጉዳተኞችን ጨምሮ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎችን መብትና ጥቅም በማስከበር በኩልም ሚና ይኖራቸዋል ነው ያሉት።,spk_6d1b699f0be3,am,11.414,8.936,0.626,11.414,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d28ecd656bc8,train,በንቅናቄ መድረኩ የደሴ ከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የትምህርት ባለሙያዎች፣ ሱፐርቫይዘሮችና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.973,8.119,0.756,10.973,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc90a58d520e,train,ወይዘሮ  ኢትዬ በሻ በበኩላቸው የማስፋፊያ ግንባታው  ልጆቻችን  የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በቅርበት  እንዲያገኙና ተወዳዳሪነታቸው እንዲጨምር እድል ይከፍታል ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,12.213,9.509,0.615,12.213,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ce29d36b598,train,የወልዲያ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ንጉስ ዝናቡ፤ የመከላከያ ሰራዊት በከተማዋና አካባቢው ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን እየሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.694,8.659,0.7,10.694,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18aa8e6b2e71,train,ማዕከሉ በዚህ ሳምንት ውስጥ በዝቋላ ወረዳ የሚገኙ አርሶ አደሮች፣ እናቶች፣ በምግብ ስራ የተሰማሩ ግለሰቦችና የግብርና ባለሙያዎችን ያሳተፈ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል።,spk_6d1b699f0be3,am,15.053,10.905,0.667,15.053,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78a7fb8ad3df,train,የፌዴሬሽኑ ዕሴቶች በሰው ልጆች ዘንድ ሁሉ ወንድማማችነት እንዲጎለብት ጥላቻ እንዲርቅ ሰላምን አብዝቶ መስበክ ለልማት ማገዝ ነው ብለዋል፡፡,spk_6d1b699f0be3,am,10.373,8.046,0.0,10.373,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_929735618c12,train,ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጋር የተደረገው ውይይትም ምሁራን በምርምር ሥራዎቻቸው ሀገራዊ ችግሮችን የመፍታትና የሰለጠነ የሰው ኃይል የማፍራት ሚናቸውን ይበልጥ እንዲያጠናክሩ የሚያበረታታ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,15.254,12.07,0.328,15.254,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50887d40680b,train,በዚህም መሰረት የፊታችን ቅዳሜ በአዲስ አበባ እንዲሁም በቀጣዩ ቀን እሁድ በቢሾፍቱ ለማክበር የተሟላ ዝግጅት መደረጉ ይታወቃል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.014,8.104,0.649,10.014,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25a1ca952550,train,በአማራ ክልል የባሕል ፍርድ ቤቶች እውቅና አግኝተው ስራ መጀመራቸው የማሕበረሰቡ ነባር እሴት እንዲጠናከር እንደሚያግዙ ተመላከተ።,spk_6d1b699f0be3,am,9.174,7.658,0.528,9.174,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c8ae079248e,train,የክልሉ የባሕል ፍርድ ቤቶች እውቅና አሰጣጥና ሥራ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር የክልሉና የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በባሕርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።,spk_6d1b699f0be3,am,10.854,8.676,0.649,10.854,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc08eabc3ad8,train,የሰላም፣ የፍቅር እና አብሮነት መገለጫ የሆነውን የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ ለትውልድ ማስተላለፍ ይገባል ሲሉ አባገዳዎችና የሀገር ሽማግሌዎች ገለጹ።,spk_6d1b699f0be3,am,12.053,9.142,0.48,12.053,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dacfb4d14e38,train,የማረሚያ ቤቱ አባላትም በተለይም ታራሚዎችን በማነጽና በማረም እንዲሁም ሌሎች የኮሚሽኑን ሥራዎች በብቃት የመፈጸም ሥራቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ አስታውቀዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.373,8.563,0.669,11.373,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f8e4d8fd10e5,train,በዞኑ አገልግሎት ሲሰጥ ከቆየው የአማን ቲቺንግ ሆስፒታል በተጨማሪ ኅብረተሰቡን የሚያገለግሉ ሁለት የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታሎች በግሉ ዘርፍ ተገንብተው በቅርቡ ወደ አገልግሎት መግባታቸውን አንስተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,14.454,12.055,0.54,14.454,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd74d1e6e6d7,train,በሀገራዊ ምክክሩ አለመግባባቶችን በዘላቂነት በመፍታት የተሻለች ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት የበኩላቸውን ሚና አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሃይማኖት ምሁራን ገለጹ።,spk_6d1b699f0be3,am,12.373,10.074,0.506,12.373,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f1dbb42caee,train,አገልግሎቱን በአቅራቢያቸው ማግኘት በመቻላቸው ከአላስፈላጊ ወጪና ከእንግልት እንዳዳናቸው የተናገሩት ደግሞ ወይዘሮ ሙኒራ ሀሰን ናቸው።,spk_6d1b699f0be3,am,9.934,7.938,0.608,9.934,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9a0be405074,train,ምሁራን ቴክኖሎጂን በመጠቀም ለሀገር ግንባታ የላቀ አስተዋፅኦ ሊያበረክቱ እንደሚገባም ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,8.254,5.745,0.823,8.254,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_67ee78e8b273,train,የክልሉ ህዝብም እንግዶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ በሁለንተናዊ መልኩ ዝግጁ ሆኖ በመጠባበቅ ለይ እንደሚገኝም ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,8.854,6.709,0.453,8.854,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a8ba672d16d,train,በመድረኩ የክልሉና የከተማ አስተዳደሩ አመራሮችን ጨምሮ በከተማው በየደረጃው የሚገኙ በጸጥታ ማስከበር ስራ ላይ የተሰማሩ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.014,8.509,0.501,11.014,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df8809e7ba0a,train,ትላንት የተጀመረው የክልሉ የትምህርት ጉባዔ ዛሬም ቀጥሎ ይውላል።,spk_6d1b699f0be3,am,6.173,3.815,0.933,6.173,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0fbb2d7ac8a2,train,"ኮሚሽኑ""ለስኬታማ ሀገራዊ ምክክር የሃይማኖት ምሁራን ሚና"" በሚል መሪ ሀሳብ ከተለያዩ ሃይማኖት ተቋማት  ምሁራን ጋር በአዲስ አበባ ውይይት አድርጓል።",spk_6d1b699f0be3,am,11.893,8.539,0.628,11.893,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_848bdebe723f,train,የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በበኩላቸው የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን በማስፋት ረገድ በመንግስት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.774,9.673,0.759,11.774,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aefeaf8a9be8,train,በኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ በምክትል ሀላፊ ማዕረግ የቢሮው አማካሪ አቶ ኤፍሬም ተሰማ በወቅቱ  እንዳሉት በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ ነው።,spk_6d1b699f0be3,am,12.293,11.014,0.0,12.293,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37f92d5a465b,train,ይህንን እውን ለማድረግም የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ከነቀምቴ ከተማ አስተዳደርና ትምህርት ቤቶች ፅህፈት ቤት ጋር  በቅንጅት  እየሰራ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.114,8.402,0.516,10.114,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd50affb520f,train,በሲዳማ ክልል የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የማህበረሰብ ተሳትፎን በማጎልበት በተከናወኑ ተግባራት ውጤት መገኘቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_6d1b699f0be3,am,10.813,8.875,0.674,10.813,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2fe2d2f7836,train,በዓሉ በድምቀት እንዲከበር ወጣቶችና የከተማዋ ነዋሪዎች ላደረጉት አስተዋጽኦ አመስግነው በቀጣይ የሚከበሩ ህዝባዊና ሃይማኖታዊ በዓላትን በዚሁ መልኩ መቀጠል ይኖርበታል ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,12.094,9.627,1.159,12.094,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7eead36e61b9,train,በአፍሪካ የትምህርትና ስልጠና ጥራትና ተደራሽነትን ለማሳደግ ሀገራት ትብብራቸውን የበለጠ ሊያጠናክሩ እንደሚገባ ተገለጸ።,spk_6d1b699f0be3,am,9.614,7.36,0.546,9.614,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_185f7e150901,train,ሰላምን በማስፈን በኩል ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን ማጎልበት እንዳለባቸው ጠቁመው የሀገራችን ሰላም እንዲጸና የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ጥሪ ያቀርባል ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,14.694,10.631,0.831,14.694,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b36457a1a3b8,train,መምሪያው የ2018 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ንቅናቄ መድረክ ዛሬ በደሴ ከተማ አካሂዷል።,spk_6d1b699f0be3,am,8.094,5.871,0.642,8.094,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21b8f2382b66,train,የዓለም ጤና ድርጅት የኢትየጵያ ተወካይ ዶክተር ቢጆይ ናምቢየር በበኩላቸው፤ የጸረ ተዋህሲያን መድሀኒት በጀርሞች መላመድ በጣም አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.213,9.051,0.436,11.213,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1d792841779,train,በቀጣይም የመሰል ማዕከላት ግንባታን በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች በማስፋት የአገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሳደግ በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.733,9.916,0.782,11.733,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37175b49ae3f,train,በተጨማሪም የመገጣጠሚያ ጉዳቶች እንዲሁም በተደጋጋሚ ለረጂም ጊዜ ማገልገል በአጋላጭ ምክንያትነት ሊጠቀሱ ይችላሉ ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.373,7.736,0.501,10.373,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9303ba70570c,train,የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሮዛ ኡመር እንዳሉት በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የሃይማኖት አባቶች ለተከታዮቻቸው ሰላምን አብዝተው ሊሰብኩ ይገባል ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,13.774,10.043,1.187,13.774,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cccf838ca2c9,train,አጥንቶችን የሚሸፍን ስስና ለስላሳ የሆነ “ካርቲሌጅ” የሚባል ኅዋስ መበላት የመገጣጠሚያ ብግነት እንደሚባል ዶክተር ናታን ያስረዳሉ።,spk_6d1b699f0be3,am,11.534,8.073,1.02,11.534,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33ef9da41266,train,የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥም በሩብ ዓመቱ ሦስት ሺህ ሴቶች በከተማና ገጠር ግብርና እንዲሰማሩ በማድረግ ተጠቃሚ  መሆናቸውን አስታውቀዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.934,8.986,0.627,11.934,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b208e244366c,train,የበኬ ጀማ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታም  ለአመታት የአካባቢው ነዋሪዎች ጥያቄ ምላሽ ያገኘበት እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,8.614,7.063,0.326,8.614,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2364c66db3a2,train,በተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሐፊ ክላቨር ጋቴቴ በበኩላቸው፥ በኢትዮጵያ የግብርና ኢንዱስትሪ ምርታማነት እያደገ መምጣቱን ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.094,8.979,0.0,10.094,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75b7ca09b735,train,የምሁራን ሚና ማኅበረሰቡን በሁሉም ዘርፍ ማገልገል መሆኑን በመረዳት፣ ከመንግሥት ጋር ተቀራርቦ መሥራት ለሀገር ዕድገት ቁልፍ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.893,7.576,0.612,10.893,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ae1535122a7,train,በሐረር ከተማ በሚገኘው ኢማም አህመድ ስታድየም በተዘጋጀው ኮንፍረንስ ላይ የሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የሃይማኖት ተቋማትና የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊዎች፣ የክልሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባገዳዎች እና ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,22.814,17.426,0.795,22.814,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55f490611a71,train,ምሁራን ከዘመኑ ቴክኖሎጂ ጋር በፍጥነት መራመድና ንድፈ-ሐሳብን ከተግባር ጋር በማቆራኘት ለማኅበረሰቡ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን ማመላከት እንዳለባቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰጡት አቅጣጫ ወሳኝ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,15.573,11.622,0.674,15.573,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9dcc4a4019ce,train,የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ጌቱ ነገዎ፤ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተጀመሩ ስራዎች ውጤት እያመጡ መሆኑን አንስተው በዚህ ረገድ የሞዴል ትምህርት ቤቱ ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,13.094,11.384,0.399,13.094,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a361ff0ba4ce,train,በኮንፍረንሱ ላይ የተገኙት የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ(ዶ/ር) እንዳሉት የሃይማኖት ተቋማት በዘላቂ ሰላም ግንባታ ሂደት ከፍተኛ አስተዋጽዎ እያበረከቱ ይገኛሉ።,spk_6d1b699f0be3,am,12.854,9.59,0.899,12.854,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_981ca71458cc,train,ሽምግልናን ጨምሮ 15 ሌሎች ማህበራዊ እሴቶች በክልሉ የባሕል ፍርድ ቤቶች እውቅና እንዲሰጣቸው መደረጉን ጠቁመው፤ የባሕል ፍርድ ቤቶቹ ተጠሪነታቸው ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,14.653,11.957,0.507,14.653,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2fc59ddd482,train,መርሀ ግብሩን በማስቀጠል የመጽሐፍ አውደ ርዕይ፣ የገና ጨዋታ እና ሌሎች ሁነቶች እንደሚከናወኑም አስረድተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,8.893,6.371,0.376,8.893,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_85695a88ab3c,train,በተለመደው የእንግዳ አቀባበል ከተማዋንና አካባቢውን ለማስጎብኘት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በቅንጅት እየተከናወኑ መሆኑን አመላክተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,9.973,8.25,0.931,9.973,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e35123cf72f,train,ይህም ባሕላዊ ፍርድ ቤቶቹ በአካባቢያቸው ባሕልና ወግ መሰረት ሕብረተሰቡን እንዲያገለግሉ የሚያስችል መሆኑን በማብራራት።,spk_6d1b699f0be3,am,8.414,7.283,0.339,8.414,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_282c7ef334d2,train,የክልሉ መንግስት የባሕል ፍርድ ቤቶችን ሚና በመረዳት ሕጋዊ እውቅና ተሰጥቷቸው እንዲሰሩ ማድረጉ ችግሮችን በጥበብና በብልሃት ለማለፍ የሚያግዝ ነው ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.493,9.008,0.0,10.493,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6604810f8686,train,አራተኛው ሀገር አቀፍ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የሰላም ኮንፍረንስ የ2ኛ ቀን መርሃ ግብር በሐረር ከተማ ኢመም አህመድ ስታዲየም እየተካሄደ ነው።,spk_6d1b699f0be3,am,12.534,7.892,0.946,12.534,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fa2cd69235b,train,የሀገራቱን ትብብር የበለጠ ለማስፋትና ለማጠናከር እንደሚሰሩም ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,6.093,4.559,0.764,6.093,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4c7d304b804,train,በክብረ በዓሉ ላይ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ ካህናት፣ የሰንበት ትምህርት ቤት ዘማሪያንና በርካታ የከተማዋ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,9.653,7.508,0.456,9.653,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43cf1d6dabf7,train,ኢሬቻ ከበዓልነቱም ባለፈ ትልቅ የኢኮኖሚ ምንጭ እየሆነ መምጣቱን አክለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,6.133,4.462,0.649,6.133,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72e99b109983,train,ይህም ለጥቃት የተጋለጡ ወገኖች የስነ ልቦናና የህግ ድጋፍ አገልግሎት እንዲያገኙ ተጨማሪ አቅም እንደሚሆንም አክለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,8.934,6.542,0.54,8.934,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4781b9d4348,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ለጎብኝዎቹ ባደረጉት ገለጻ፥ ኢትዮጵያ የጤናውን ዘርፍ ለማሻሻል በምግብ ስርዓት ላይ ትኩረት አድርጋ እየሰራች መሆኑን ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.254,9.803,0.0,11.254,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6192e361af67,train,የክልሉ መንግስት የባሕል ፍርድ ቤቶችን በሕግ አግባብ በማደራጀትና አሰራር በማበጀት ወደ ስራ የሚገቡበትን ሁኔታ ሲያመቻች መቆየቱን አንስተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.014,8.935,0.573,11.014,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f071ecfdda83,train,20ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ’’ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረብሄራዊ አንድነት’’ በሚል መሪ ሀሳብ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አስተናጋጅነት በሆሳዕና ከተማ ይከበራል።,spk_6d1b699f0be3,am,17.053,12.558,0.973,17.053,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6f933f591c7,train,ባሕልን መሰረተ ያደረገ የግጭት አፈታት አሰራርን ለማጎልበት የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ያሉት ደግሞ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አለምአንተ አግደው ናቸው።,spk_6d1b699f0be3,am,11.573,9.345,0.473,11.573,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b093c83b741,train,የአማራ ክልል መንግስት ወደ ስራ ላስገባቸው የባሕል ፍርድ ቤቶች ሚኒስቴሩ አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,6.814,5.771,0.381,6.814,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8422cb9fa231,train,አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እንግዶችን በተገቢው እንዲያስተናግዱ ግንዛቤ የማስጨበጥ ተግባር መከናወኑንም አክለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,8.733,7.0,0.597,8.733,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30a053f1fd8c,train,ምሁራን ከዓለም ጋር እኩል መራመድ የሚችል ትውልድ የማፍራት ኃላፊነት እንዳለባቸውም ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,7.413,5.757,0.593,7.413,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c18762adeee,train,ከጉባዔው ጎን ለጎንም ከተለያዩ ሀገራት ሚኒስትሮች ጋር የሁለትዮሽ ግንኙነትን ማጠናከር የሚያስችሉ ውይይቶች ማድረጋቸውንም ሴክሬታሪ ጀኔራሉ ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.614,8.463,0.525,10.614,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_864607acccb5,train,በዛሬው እለት ግንባታው የተጀመረው ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ የዚሁ ጥረት አካል መሆኑን አንስተው የክልሉን የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት በማሳደግ ረገድ ፋይዳው የላቀ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,13.573,11.45,0.475,13.573,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b751e790484,train,የአዳማና አካባቢዋ የቱለማ  አባገዳ ረታ ያኢ፤ የኢሬቻ በዓል ሲከበር ቂምና ጥላችን በይቅርታ በመሻር የሰላም እሴቶችን በማብዛት ሊሆን እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,13.373,10.32,0.443,13.373,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea072bdfb8da,train,የታሪካዊ ጠላቶችን ተልዕኮ በመቀበል የሚንቀሳቀሰውን ባንዳ ሰራዊቱ ተከታትሎ እርምጃ በመውሰድ የሕግ የበላይነት እንዲረጋገጥ እየሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,13.053,9.827,1.092,13.053,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed2f002a0c92,train,የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤም ሰላምን ለማስፈንና አፅንቶ ለማዝለቅ የጀመረውን የሰላም ጉባኤ አጠናክሮ መቀጠል ይገባዋል ነው ያሉት።,spk_6d1b699f0be3,am,10.813,8.199,0.755,10.813,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe787f70043d,train,የአለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር ሽመልስ ገዛኸኝ በበኩላቸው፤ የህፃናት ዐይን ማዕከሉን አለርት ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከተባባሪ ድርጅቶች ጋር በመተባበር   ማስገንባቱን ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,15.893,12.778,0.651,15.893,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f5938b4b313,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ እና የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፤ በክልሉ የሐረር ሁለተኛ ደረጃ ሞዴል ትምህርት ቤት ግንባታን አስጀምረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,11.854,9.035,0.517,11.854,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0be9e3b3e2a6,train,ሪፈራል ሆስፒታሉ ማህበራዊ አገልግሎቱን በማስፋት ከካንሰር ምርመራ በተጨማሪ የሲቲ ስካን፣ አልትራሳውንድና የፓቶሎጂ ምርመራ በመስጠት ላይ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,12.254,8.9,0.73,12.254,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_19b5102be830,train,በሆስፒታሉ የመማር ማስተማርና የአገልግሎት ዳይሬክተር አቶ አቤል በልሁ በበኩላቸው፤ ሆስፒታሉ የካንሰር ህክምና አገልግሎቱን በስፔሻሊስት ሀኪሞች በመታገዝ በመደበኛነት እየሰጠ ነው ብለዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,15.213,11.219,0.617,15.213,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_655280a5660e,train,ዕዙ የሕግ የበላይነትን በማስከበር ግዳጁን በላቀ ብቃት እየተወጣ መሆኑን አንስተው በቀጣይም አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.694,7.55,0.749,10.694,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89c770c1d3b4,train,ይሕም መንግስት ችግሮችን በንግግርና በውይይት በመፍታት ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት የያዘውን ግብ ለማሳካት እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_6d1b699f0be3,am,10.414,8.399,0.707,10.414,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a0e6632e51d,train,የዩኒቨርሲቲው የ2017 በጀት ዓመት የድጋፍና ክትትል ግብረ መልስም ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።,spk_6d1b699f0be3,am,7.413,6.134,0.361,7.413,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd19b203ac6f,train,ስፖርታዊ እንቅስቃሴ በማድረግ የኑሮ ዘይቤን ከማስተካከል ጀምሮ በሕክምና ተቋም የሚሰጡ የመገጣጠሚያ ብግነት ጊዜያዊ እና ዘላቂ ሕክምናዎች አሉት ብለዋል ዶክተር ናታን።,spk_6d1b699f0be3,am,13.614,9.862,0.687,13.614,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33f95c5da830,train,አዲሱ አመት የሁለቱ አገራት ጠንካራ ወዳጅነት ተጠናክሮ የሚቀጥልበት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_ac677f002bdf,am,4.413,4.413,0.0,4.413,-34.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1ce613c8991a,train,ከተለያዩ የአፍሪካ አገራት ለሚመጡ የጤና ባለሙያዎች ስፔሻላይዝ ማድረግ የሚችሉበትን ዕድል ይፈጥራል ብለዋል፡፡,spk_ac677f002bdf,am,4.333,4.333,0.0,4.333,-25.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1a8c1724cdfa,train,የኪነጥበብ ሙያተኞቹ ያቀረቡት በህብረ ቀለማት እና ዜማዎች አሸብርቀው የቀረቡ ባህላዊ ትርኢቶች  በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ መካከል ያለውን የባህልና የህዝብ ለህዝብ ትስስር ለማጠናከር ጉልህ ፋይዳ እንዳለው ተናግረዋል።,spk_ac677f002bdf,am,7.133,6.822,0.0,7.133,-33.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_82482f585013,train,የወጣቱን የበጎ ፍቃድ አገልግሎትና የሰላም አምባሳደርነት ሚናን የሚያሳደጉ ተግባራት በቀጣይም ተጠናክረው ይቀጥላሉ ሲሉም አቶ ገመቺስ ተናግረዋል።,spk_ac677f002bdf,am,4.614,4.614,0.0,4.614,-28.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4ff02e91bdcb,train,የጤና ሚኒስቴር የዓለም አቀፍ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ኢንስቲትዩትና አጋር አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው ዓለም አቀፍ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ሁለተኛ ጉባኤ ተጀምሯል።,spk_ac677f002bdf,am,7.654,7.654,0.0,7.654,-36.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ca251d4e9fe4,train,በምስራቅ ቦረና ዞን ሊበን ወረዳ የቀርሳማሊ ቀበሌ ነዋሪዋ ወይዘሮ ሀቢባ አሬሮ፤ በሽታው ምግብ ስለከለከላቸው ውሀና ወተት ብቻ በመጠጣት ለዓመታት እንዳሳለፉ ተናግረዋል፡፡,spk_ac677f002bdf,am,5.854,5.854,0.0,5.854,-23.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2a83c9b8cbd4,train,ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤና በጤናው ዘርፍ አመርቂ ለውጥ ማስመዝገቧን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።,spk_ac677f002bdf,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-32.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_46f1c1fd3994,train,በኢትዮጵያ የስነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ተደራሽነት ለማስፋት የሚከናወኑ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ፡፡,spk_ac677f002bdf,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-19.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_491a908f0f62,train,እንደ አቶ ገመቺስ ገለጻ ወጣቶች ለዘላቂ ሰላምና የህዝቦች አብሮነት ይበልጥ ተግተው እንዲሰሩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው።,spk_ac677f002bdf,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-22.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4d88a8dd9b7b,train,ከዐራት ዓመታት በፊት በመጀመሪያው የዓለም የምግብ ሥርዐት ጉባኤ ላይ የተቀመጡ አቅጣጫዎች ኢትዮጵያ በምታስተናግደው መድረክ ይገመገማል፤ ቀጣይ አቅጣጫዎችም ይቀመጣሉ።,spk_0f7b7ae4069f,am,10.614,10.288,0.326,10.614,-21.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_36c9fdfef7c0,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ እንዳሉት በክልሉ ባለፉት ዓመታት የትምህርት ተሳትፎን በማሻሻልና ፍትሃዊነቱን በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ ስራ ተከናውኗል።,spk_0f7b7ae4069f,am,10.534,10.534,0.0,10.534,-21.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2162f32d87f7,train,ኢትዮጵያ በምታስተናግደው ጉባኤ ርኃብን ስለማስወገድ እና ምግብ ዋስትና፣ ስለአየር ንብረት ለውጥ ተግዳሮቶች ምክክር ይደረጋል፤ ቀጣይ መወሰድ የሚገባቸው ርምጃዎችም ይመላከታሉ።,spk_0f7b7ae4069f,am,12.493,11.726,0.767,12.493,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2baa9129aa6c,train,በአየር ንብረት ለውጥ ረገድም ባለፉት በጣት የሚቆጠሩ ዓመታት ከ40 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል ለዓለም አብነት ናት። ጉባኤው በሚካሄድበት በዚህ ክረምትም 7 ነጥብ 5 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል እየተጋች ነው።,spk_0f7b7ae4069f,am,16.453,15.916,0.538,16.453,-20.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb87aa67689a,train,በክልሉ የትምህርት ዘርፉን ስብራት በመጠገን በተከናወነው ስራ በእውቀት፣ በክህሎትና በስነ ምግባር የታነጹ ዜጎችን የማፍራት ስራ ተከናውኗል ያሉት ደግሞ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌቱ ነገዎ ናቸው።,spk_0f7b7ae4069f,am,14.454,13.69,0.42,14.454,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f3b38aec8d6,train,ይህም በኹለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ግንኙነቶች ውስጥ ኢትዮጵያ እየተጫወተች ያለውን ሚና የሚያጎላ፣ በሥርዓተ ምግብ ዙሪያ የጀመረቻቸውን ስኬታማ ተግባራት የሚያበረታታ ነው።,spk_0f7b7ae4069f,am,11.254,10.538,0.716,11.254,-20.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_87847f51c710,train,የኢትዮጵያ መንግሥት እና ሕዝብ ለዘመናት ያስቀጠሉትን ለኹለትዮሽና ባለብዝኃ ወገን ግንኙነት ትኩረት የመስጠት ልምድ ተጠቅመው ጉባኤውን በላቀ ስኬት ለማስተናገድ በቂ ቅድመ ዝግጅት አድርገዋል።,spk_0f7b7ae4069f,am,13.493,11.383,2.111,13.493,-20.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_db70218a0696,train,በቀጣይም በተለይም እድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናት ወደ ትምህርት ቤት እንዲገቡ የማድረግ እንዲሁም መጠነ ማቋረጥና የትምህርት መድገም ችግሮችን የመቅረፍ ስራ ይከናወናል ብለዋል።,spk_0f7b7ae4069f,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-20.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f86cc7a3d76e,train,የዓለም የምግብ ሥርዐት ጉባኤን እንድታስተናግድ ለኢትዮጵያ ዕድል መሰጠቱም ይህንን ጅምር ዕውቅና የሚሰጥ ነው።,spk_0f7b7ae4069f,am,5.973,5.624,0.349,5.973,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7d06a6a41722,train,ይህም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ተግባራትን እያገዘ መሆኑን ገልጸው፣ በቀጣይም የህብረተሰቡን ተሳትፎ በማሳደግ ንቅናቄውን አጠናክሮ ለማስቀጠል ይሰራል ብለዋል።,spk_0f7b7ae4069f,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_09abaa9b21d7,train,የመስቀል በዓል ለሰው ልጆች ፍቅርን የሚሰብክና ኢትዮጵያዊ አብሮነትን የሚያጠናክር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,8.934,7.455,0.485,8.934,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4436cdfb3ce,train,የደመራ በዓል ፍቅር እና አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ እንዲከበር የእምነቱ ተከታዮች ድርሻችንን መወጣት አለብን ብለዋል።,spk_239039b8b8a4,am,6.814,6.195,0.619,6.814,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b29d0bdc1550,train,አሁን ላይ ወቅቱ የወባ ትንኝ የሚራባበትና በፍጥነት የሚሰራጭበት አጋጣሚ የበዛ በመሆኑ የአካባቢ ቁጥጥር ስራን ማጠናከርም ተገቢ መሆኑን አንስተዋል።,spk_239039b8b8a4,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_667ed8194106,train,በተለያዩ ደረጃዎች የሚገኙ አመራሮችን ወደ አንድ በማምጣት ቅንጅታዊ አሰራሮችን ይበልጥ ተግባራዊ እንዲያደርጉ ሚኒስቴሩ የማስፈፀሚያ ዕቅድ ማዘጋጀቱን ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,12.934,12.608,0.0,12.934,-18.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_456551f36324,train,በኢሉባቦር ዞን ደም በመለገስ የሰው ሕይወትን መታደግ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች የሕብረተሰብ ክፍሎች ገለጹ።,spk_239039b8b8a4,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8f2056227175,train,በቀጣይም የወባ ትንኝ መራቢያ ቦታዎችን በመለየት በአካባቢ የቁጥጥር ስራ በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጧል።,spk_239039b8b8a4,am,10.493,10.014,0.0,10.493,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4a174351784e,train,ኪን-ኢትዮጵያ የጥበብና ባህል ጉዞ የኢትዮጵያን ፀጋ ለአለም ለማስተዋወቅ ጉልህ ሚና እየተወጣ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ገለፁ።,spk_239039b8b8a4,am,13.733,13.733,0.0,13.733,-21.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03b3e08ad802,train,በመርሃ ግብሩ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር)፣ በብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት የዲሞክራሲና ባህል ግንባታ ምክትል ኃላፊ አለማየሁ እጅጉ እና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት እየተሳተፉ ይገኛሉ።,spk_239039b8b8a4,am,16.974,16.974,0.0,16.974,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a01ebd24838e,train,የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ እና ሌሎች የጤና ዘርፍ አመራሮች በክልሉ ሁለት ጤና ጣቢያዎችንና የጁገል ጠቅላላ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጥ ተመልክተዋል።,spk_239039b8b8a4,am,12.573,12.045,0.0,12.573,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8d288cc00f18,train,የኦሮሞ አባ ገዳዎች ሕብረት ሰብሳቢ አባ ገዳ ወረቅና ተሬሳ እንዳመለከቱት፤  በየዓመቱ የሚከበረው ኢሬቻ የመከባበር ፣ የፍቅር እና የአንድነት በዓል ነው።,spk_239039b8b8a4,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aed3cd64b9ae,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መጀመር የህዝብን የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመፍታት የታቀዱ የልማት ሥራዎችን ለማሳካት የሚያስችል ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ።,spk_239039b8b8a4,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-19.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_da9428d83d7d,train,ለኢትዮጵያ ሥነ - ጥበብ ኢትዮጵያዊነት የደም ስሩ መሆኑን ገልጸው፤ ገዥ ትርክትን ለማጽናት መጠቀም እንደሚገባ አመላክተዋል።,spk_239039b8b8a4,am,11.934,10.572,0.388,11.934,-19.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e8baf942fd60,train,በውይይቱ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክርቤት አፈጉባኤ ፈትህያ አደንን ጨምሮ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ ሠራተኞች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_239039b8b8a4,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-25.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfc30aacbc7c,train,ከወጣቶቹ መካከል ሀና ተስፋዬ እንዳለችው በአንድ ወር በነበራቸው ቆይታ የእርስ በርስ ትስስርን ማጠናከር የሚያስችልና ብዝሃነትን እንድትገነዘብ ማድረጉን ተናግራለች።,spk_239039b8b8a4,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-21.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0f2dfa56a464,train,የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ ምክትል ሃላፊ ወንዳቸው ሰራው በበኩላቸው በሰዎች የመነገድና በህገወጥ መንገድ ሰዎችን የማሻገር ወንጀል በህግ የተከለከለና ለቅጣት የሚዳርግ ተግባር ነው።,spk_239039b8b8a4,am,17.694,17.304,0.389,17.694,-20.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0bd50fc786a0,train,በዓሉ በአደባባይ የሚከበር መሆኑን ተከትሎ በርካታ ኢትዮጵያዊያን በፍቅር፣ በአንድነት፣ በሰላምና በአብሮነት እንደሚያከብሩት ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-24.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a7fdeb77fc50,train,በፓናል ውይይቱ ላይ የተገኙት አባ ገዳዎች እና ሃደ ሲንቄዎች፤ የክልሉ ሕዝብ አንድነት እና አብሮነቱን ይበለጥ  በማጠናከር ለሰላም ዘብ መቆም አለበት ብለዋል።,spk_239039b8b8a4,am,6.694,5.63,0.0,6.694,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a45e74627df7,train,ከእነዚህም የህዝቦችን አብሮነትና አንድነት አጉልተው ከሚያሳዩ ሃይማኖታዊ ሃብቶች መካከል በቅድሚያ የሚጠቀሰው የአደባባይ በዓል የሆነው መስቀል ደመራ በዓል ነው፡፡,spk_239039b8b8a4,am,14.653,13.137,0.0,14.653,-23.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1ae3fe87e6db,train,ከለጋሾቹ መካከል የሀሉ ወረዳ ነዋሪ ወጣት ስንታየሁ ግርማ በደም እጥረት ለሚቸገሩ ወገኖች ደሙን በመለገሱ ደስተኛ መሆኑን አንስቶ ይህ መልካም ስራ ለአዕምሮ ዕረፍት ነው ብሏል።,spk_239039b8b8a4,am,14.073,14.073,0.0,14.073,-18.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2696926e2764,train,አርሶ አደሮች ያለሙትን ምርት በመሰብሰብ ለቀጣይ የእርሻ ወቅት ዝግጅት በሚያደርጉበት ወቅት የሚከበር ደማቅ በዓል ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_239039b8b8a4,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-18.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24d6282d5b78,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ በበኩላቸው ሁለተኛው የኪን ኢትዮጵያ ጉዞ ከጳጉሜ 4 ቀን 2017 እስከ መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም በሩሲያ እንደሚደረግ ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,11.934,11.934,0.0,11.934,-20.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_df3f2558d805,train,በክልሉ ባህር ዳር ከተማ የወባ ሳምንት የአካባቢ ቁጥጥር የንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄዷል።,spk_239039b8b8a4,am,5.253,4.926,0.327,5.253,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f7ebc909dc82,train,ሰላምን ማጽናትንና ማረጋገጥ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ትልቅ መሠረት የሚጥል መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_239039b8b8a4,am,5.093,5.093,0.0,5.093,-23.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8063ecd35dcd,train,የግብርና ምርምር ማእከላት እየተስፋፉና ዐዳዲስ ዝርያዎችን እያወጡ ነው፤ ይህም የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እና ሰው ሠራሽ እና ተፈጥሯዊ አደጋዎች የሚያስከትሉትን ቋሚና ጊዜያዊ የምግብ ዋስትና ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ የሚያስችል ነው፡፡,spk_239039b8b8a4,am,16.573,15.214,0.0,16.573,-24.2,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_4e0150ce2d04,train,በሚሰበሰበው ደም መቱ ከተማን ጨምሮ ኢሉባቦር፣ ቡኖ በደሌ እና ሸካ ዞኖችን ተደራሽ እንደሚያደርጉም ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-18.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_957ed1014e58,train,መኖሪያ ቤት የተገነባላቸው ነዋሪዎችም በተደረገላቸው የቤት ግንባታ ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_239039b8b8a4,am,3.693,3.693,0.0,3.693,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_22b275a5416d,train,ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግስታት የትምህርት የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኒስኮ) የተመዘገቡ በርካታ ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ፣ ሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ የሆኑ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶች ባለቤት ናት፡፡,spk_239039b8b8a4,am,15.573,11.841,0.937,15.573,-22.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0857e7ae6cff,train,በገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የሚያገለግሉት መምህር ዘወንጌል ዘለቀ እንደገለጹት፤መስቀል የሰላምና የፍቅር መገለጫ በመሆኑ የደመራ በዓልን በፍጹም ትህትና በአብሮነት ማክበር ይገባል።,spk_239039b8b8a4,am,16.854,16.183,0.0,16.854,-21.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d9d16ca65a68,train,በመሆኑም ሕዝቡ በዓሉን ሲያከብር ለአንድነት ትስስር ቅድሚያ በመስጠት መሆን እንዳለበት ጠቅሰው ፤ ሁሉም ለዘላቂ ሰላም መስፈን በጋራ መቆም እንዳለበት አመልክተዋል።,spk_239039b8b8a4,am,13.334,13.334,0.0,13.334,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6a89563e9e10,train,ሕዝቡ አንድነቱን በማጎልበት  ሀገርን ለማሳደግ እና ለማልማት የተጀመረውን ጉዞ ማጠናከር እንዳለበትም አስገንዝበዋል።,spk_239039b8b8a4,am,6.534,6.534,0.0,6.534,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f30d6e65878d,train,በአማራ ክልል  የሴቶችን  ሁለንተናዊ  ተጠቃሚነት ይበልጥ  የሚያጎለብቱ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ  ተገለጸ።,spk_239039b8b8a4,am,4.973,4.973,0.0,4.973,-22.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ed32eb0f3064,train,ኢንተር ሚላን እስከ አሁን ካደረጋቸው ስድስት ጨዋታዎች 12 ነጥብ በማግኘት 6 ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_239039b8b8a4,am,6.053,4.881,0.8,6.053,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_795b08496959,train,በ2017 በጀት ዓመት ከ5 ሺህ 900 በላይ ዩኒት ደም መሰብሰብ መቻሉን ገልጸው፤ በ2018 በጀት ዓመት ሰባት ሺህ  ዩኒት ደም ለመሰብሰብ አቅደው እየሰሩ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,12.213,12.213,0.0,12.213,-19.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_da2e2684c9e7,train,በኦዲት ግኝቱ መሠረት ከኃላፊነታቸው የተነሱና ተጠያቂ የሆኑ አመራሮች መኖራቸውን ለአብነት አንስተው፤ ከለውጡ ወዲህ የክዋኔ ኦዲት ቁጥርና የክትትል አቅም እየጨመረ መምጣቱን ጠቁመዋል።,spk_239039b8b8a4,am,16.134,14.918,0.0,16.134,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c05f687a4ad3,train,የቤቶቹ እና ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎቹ ግንባታ በመጠናቀቁ ለተጠቃሚዎች ርክክብ መደረጉን አስታውቀዋል።,spk_239039b8b8a4,am,5.133,5.133,0.0,5.133,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c3ff10a35bd3,train,"በውይይቱ ሁለተኛ ቀን ""ሰላምን የማጽናት የማስፈጸሚያ ዕቅድ"" በሚል ጽሑፍ ያቀረቡት የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ቸሩጌታ ገነነ ሰላም ማጽናት የሁሉም ዜጋ ሀላፊነት ነው ብለዋል።",spk_239039b8b8a4,am,13.373,13.373,0.0,13.373,-21.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d8c1729c6c31,train,የማስፈፀሚያ ዕቅዱ የተፈጠረውን ሰላም ዘላቂ የማድረግ ግብ ማንገቡን ተናግረው፤ አስተዳደራዊ ምቹ ሁኔታን መፍጠርም ሌላኛው ዓላማው ነው ብለዋል።,spk_239039b8b8a4,am,9.893,9.205,0.355,9.893,-19.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1ca25b4d93d2,train,መርሐግብሩ በስኬት እንዲጠናቀቅም በባለቤትነት ሲሳተፉ፣ ሂደቱን ሲያስተባብሩና በተለያየ መንገድ ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ አካላት እውቅና ተሰጥቷቸዋል።,spk_239039b8b8a4,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2d0a0d3f307c,train,በተለይም መንግስት ባለፉት ሰባት የለውጥ ዓመታት ያከናወናቸው ዘርፈ ብዙ የልማት ሥራዎች አገሪቱን ወደ ተሻለ የእድገት ደረጃ እያስኬደ እንደሚገኝ ጠቁመው፤ እነዚህ የተጀመሩ የልማት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,13.053,13.053,0.0,13.053,-20.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_796bc7d781e0,train,የገጠር ኮሪደር ልማት፣ ደም ልገሳ፣ ፅዳት፣ የጤና አገልግሎት፣ የትራፊክ አገልግሎት፣ የአቅመ ደካማ ቤቶች እድሳትና ግንባታ በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ከተከናወኑ ተግባራት መካከል መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-19.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2eaad825f48e,train,በኢትዮጵያ ያለውን የኢንቨስትመንት አማራጭ ለማስተዋወቅ እድል የፈጠረ መሆኑን ጠቁመው፥ ቀጣይነት ያለው የህዝብ ለህዝብ ትስስርና ንግድና ኢንቨስትመንት ልውውጥ ለማጠናከር የሚያስችል መሆኑን ገልፀዋል።,spk_239039b8b8a4,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_02ec74cc00e1,train,መንግሥት ዜጎች በተለያዩ ሀገራት በሕጋዊ መንገድ ተንቀሳቅሰው መሥራት እንዲችሉ ለማድረግ የተለያዩ ጥረቶችን በማከናወን በርካታ ዜጎችን የዕድሉ ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑንም አመልክቷል።,spk_239039b8b8a4,am,16.253,13.363,0.0,16.253,-22.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_102b052c7b01,train,የእምነቱ ተከታዮች በበኩላቸው ፤በዓሉን በአብሮነት ለማሳለፍ ዝግጅት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።,spk_239039b8b8a4,am,8.573,6.341,0.342,8.573,-21.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b6b1beb81be,train,በተከታታይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሲሰጥ መቆየቱን የተናገሩት የቦርዱ ሰብሳቢ መራጮች በእለቱና በሰአቱ በመገኘት ድምፃቸውን እንዲሰጡም አስገንዝበዋል።,spk_239039b8b8a4,am,6.093,6.093,0.0,6.093,-18.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b3e7e51a5838,train,መታወቂያው የአገልግሎት ሰጪና ተቀባዮችን በማስተሳሰር እንደሃገር የተያዘውን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ስኬታማ ለማድረግም ቁልፍ ሚና አለው፡፡,spk_239039b8b8a4,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-24.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_881b307f86cd,train,በዛሬው እለት በባህር ዳር በይፋ የተጀመረው የወባ ሳምንት ንቅናቄ በየሳምንቱ አርብ በሁሉም አካባቢዎች የሚካሄድ መሆኑን ጠቁመው በዚህም የህብረተሰቡ ተሳትፎ እንዲጠናከር ጠይቀዋል።,spk_239039b8b8a4,am,16.334,14.38,0.758,16.334,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6ef713b20618,train,መንግስት የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለዚህ ስራ እገዛ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-19.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dfdec4e7571e,train,በወንዶች አትሌት ሀጎስ ገብረህይወት አሸንፏል።,spk_239039b8b8a4,am,3.933,3.933,0.0,3.933,-21.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dfdb9817517c,train,በአሁኑ ወቅት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጂንካ ከተማ የተከሰተው የማርበርግ ቫይረስ ከታማሚ ሰው ከሚወጣ ፈሳሽ ጋር በሚኖር ቀጥታ ንክኪ የሚተላለፍ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_239039b8b8a4,am,13.133,13.133,0.0,13.133,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8ddec6b57364,train,የኪን ኢትዮጵያ ጉዞ የኢትዮጵያን መልክ ለዓለም በማስተዋወቅ በኩል ትልቅ ሚና እየተወጣ ነው ብለዋል።,spk_239039b8b8a4,am,6.574,6.574,0.0,6.574,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dab97efeb589,train,በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከሁሉም ክልሎች እና ከሁለቱ የከተማ አስተዳደር የተወጣጡ የሰላምና ጸጥታ ዘርፍ አመራሮች በአዳማ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።,spk_239039b8b8a4,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-19.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c6cb9124195b,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ወጣቶች በኢትዮጵያዊነት መንፈስ አገልግሎት የሰጡበት ወደ ቢሊየን የሚጠጋ የመንግስትና ህዝብ ወጪና ሀብትን ማዳና ያስቻለ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_239039b8b8a4,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-20.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3a041ee74961,train,የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በበጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ባቢሌ ከተማ በ25 ሚሊዮን ብር ወጪ ለአቅመ ደካሞች ያስገነቧቸውን 10 መኖሪያ ቤቶችና 8 ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎችን አስረክበዋል።,spk_239039b8b8a4,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2e3cb95c7878,train,በድሬዳዋ የተቋማት አሠራርን በሰው ሀይልና  በቴክኖሎጂ በማደራጀት  ሙስናን ለመከላከል  በትኩረት እየተሰራ መሆኑን  የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ ገለጹ።,spk_239039b8b8a4,am,15.094,13.654,0.753,15.094,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a495237e377e,train,የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ወይዘሮ ሚስኪ መሐመድ በበኩላቸው ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ በባቢሌ ከተማ አስር ቤቶችን ገንብተው በማስረከባቸው አመስግነዋል።,spk_239039b8b8a4,am,14.014,12.863,0.0,14.014,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8a8363ba2124,train,የባሕላዊ የግጭት መፍቻ ስርዓቶች ሕጋዊ እውቅና ተሰጥቷቸው እንዲሰሩ ማስቻል ባሕሉን ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማስተላለፍም ፋይዳው የጎላ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.314,6.975,0.0,7.314,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_e0ea1002257e,train,ብፁዕ አቡነ ሩፋኤል በክብረ በዓሉ ላይ እንዳሉት፤ ምዕመኑ የአብሮነት እሴቱን በማጠናከርና የተቸገሩትን በመደገፍ በዓሉን በአንድነት ማክበር አለበት።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.194,9.879,0.0,10.194,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5d822fde6df,train,የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ የግለሰብና የማህረሰብ ጉዳይ መሆኑን ያቀረቡበት መንገድም የሚደነቅ መሆኑን አብራርተዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,5.854,5.194,0.66,5.854,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d292a688eb6,train,በመስከረም ወር የሚከበሩት የመስቀል ደመራ፣ የኢሬቻ እና ሌሎች የሕዝብና የአደባባይ በዓላት በተሳካ ሁኔታ እንዲከበሩና በሰላም እንዲጠናቀቁ የተደረጉ ዝግጅቶች ግምገማ መደረጉን አመልክተዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.293,9.151,1.143,10.293,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4152523044d,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,5.494,4.83,0.345,5.494,-17.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a20e2dc3d08c,train,"ምክክሩ ""ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት"" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ይገኛል።",spk_7fde1b0a1f76,am,5.673,5.345,0.0,5.673,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08411ddefbda,train,መገናኛ ብዙሃንም ብሔራዊ ጥቅምን በማስጠበቅና በወል ትርክት ግንባታ ላይ በትኩረት መስራት እንደሚጠበቅባቸው አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.633,6.534,0.684,7.633,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37194f89abdb,train,በመደመር ደመራ እየተመራን፣ በትጋት እየቆፈርን፣ የኢትዮጵያን ብልጽግና እናወጣዋለን። ይህ ዓመት የኢትዮጵያ ብርሃን ሲወጣ የምናይበት ይሆናል።,spk_7fde1b0a1f76,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_beb327ae8124,train,በተለይ ግንባታው እየተጠናቀቀ ያለው የቴክኖሎጂ ፓርክ ኢትዮጵያ  በሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ያለባትን ክፍተት የሚሞላ መሆኑንም ተናግረዋል ።,spk_7fde1b0a1f76,am,6.274,5.717,0.0,6.274,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cdf1eaa9ffdc,train,የኢትዮጵያም እውነት እንደዚሁ ነው። የአውራ ዶሮዎች ጩኸት የፀሐይን መውጣት አያስቀረውም። የሌሊት ወፎች ክንፍ የፀሐይን ንጋት አያግደውም። በዚህም ተባለ በዚያ ፀሐይ ትወጣለች።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.973,10.339,0.0,10.973,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c53501ef4d2,train,በዚሁ ወቅት ሰላምን ለማጽናት ከማን ምን ይጠበቃል በሚል የመወያያ ጽሑፍ ያቀረቡት የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ(ዶ/ር)፤ ሰላምን ማጽናት ማለት ግጭት ተመልሶ እንዳይከሰት ጠንካራ መሠረት መፍጠር ነው ብለዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,11.694,10.591,0.699,11.694,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cab60431777c,train,የመስቀል ደመራ በዓል ኃይማኖታዊና ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ በጋምቤላ ከተማና አካባቢው በርካታ ምዕመናንና የተለያዩ እንግዶች በተገኙበት በድመቀት ተከብሯል።,spk_7fde1b0a1f76,am,9.014,8.709,0.305,9.014,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25df01b55538,train,"በ""ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲ ፍለጋ"" መጽሐፍ ላይ የኢትዮጵያ ድንቅ ባህላዊ የዴሞክራሲ እሴቶች ጥቅም ላይ አለመዋላቸውን በቁጭት እንደሚያትት ገልጸዋል።",spk_7fde1b0a1f76,am,6.473,5.917,0.557,6.473,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de7b692abb70,train,በክልሉ የደም ልገሳው በየጊዜው እየጨመረ የመጣ ቢሆንም ፍላጎቱና አቅርቦቱ የማይመጣጠን ስለሆነ ተጨማሪ ስራ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a692f1ad569,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዘላቂ እና አስተማማኝ ሰላምን በመፍጠር የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ገለፀ፡፡,spk_7fde1b0a1f76,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_baec41077c68,train,የኢሬቻ በዓል በርካቶችን በአንድ መድረክ በማሰባሰብ የህዝብ ለህዝብ ትስስር ይበልጥ እንዲጎለብት የሚያስችል መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡,spk_7fde1b0a1f76,am,6.994,6.582,0.0,6.994,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_166b6c3de7bc,train,የውሃ ፕሮጀክቱ በወረዳው በጅጅቐ፣ ስምረትና ፀይቀም ገጠር ቀበሌዎች ከ30 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ተገልጿል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.793,7.793,0.0,7.793,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c8b6fbb1831,train,የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አለምአንተ አግደው እንዳመለከቱት፤ በክልሉ በርካታ ባሕላዊ የግጭት አፈታት ስርዓቶች አሉ።,spk_7fde1b0a1f76,am,6.413,5.738,0.676,6.413,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df1ec0ac369e,train,የጽህፈት ቤት ኃላፊ ኮማንደር ጋድቤል ቦል በመርሃ ግብሩ ላይ እንደገለጹት በክልሉ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ፍፃሜን በማስመልከት የተለያዩ ሁነቶች እየተካሄዱ ነው።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0f47667596c,train,የኢሬቻ በዓል በርካታ ህብረተሰብን በአንድ መድረክ በማሰባሰብ አብሮነት ይበልጥ እንዲጎለብት የሚያስችል መሆኑን አባገዳዎችና ሀደ ሲንቄ ገለጹ፡፡,spk_7fde1b0a1f76,am,8.973,8.299,0.675,8.973,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_50f71ff8724b,train,ችግሩን ለመከላከል በተደረገው ጥረት የታዩ መሻሻሎችን ለማስቀጠል ተጠያቂነትን የማስፈን ስራ በትኩረት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.234,5.908,1.016,7.234,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7835ec41fffb,train,ኮንፍረንሱ ህዝቡ ሰላሙን እንዲጠብቅና የሰላም ባለቤት ሆኖ እንዲሰራ፣ ሰላም በአገሪቷ በዘላቂነት ፀንቶ እንዲቀጥል የሃይማኖት አባቶችና ምዕምናን ይበልጥ እንዲሰሩ የሚያግዝ መሆኑ ተገልጿል።,spk_7fde1b0a1f76,am,9.434,9.434,0.0,9.434,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1604523212ef,train,በመሆኑም ይህንን እሴት በመጠበቅ ለቀጣይ ትውልድ ልናስተላልፍ ይገባል ሲሉም ተናግረዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,4.614,4.038,0.576,4.614,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb556657f06f,train,በመርሃ ግብሩ ከሚካሄዱት የስፖርት ውድድሮች መካከል ቅርጫት ኳስ፣ ሩጫ፣ የእግር ኳስና ሌሎችም እንደሚገኙበት ኮሚሽነር ጃይኮብ ገልጸዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,5.994,5.648,0.345,5.994,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f91584c26064,train,የኢትዮጵያ እውነት እንደ መስቀሉ ሁሉ አቧራውን ጥሶ፣ አፈሩን አፍልሶ፣ ቆሻሻውን ደርምሶ ይገለጣል። የወጓት ያዩዋታል። ከላይ ሆነው እንዳዩዋት ሁሉ፣ ከታች ሆነው ይገረሙባታል።,spk_7fde1b0a1f76,am,9.553,9.553,0.0,9.553,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7aa62b77f5f1,train,እውነት አይቀበርም። ጊዜው ሲደርስ አቧራውን አንሥቶ ዐሻራውን ያሳያል። ሐሰቱን እንደ ጉም አትንኖ፣ ሐቁን እንደ ዐለት አግንኖ ያሳያል።,spk_7fde1b0a1f76,am,5.013,5.013,0.0,5.013,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23f775797e17,train,በዚህም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 11ሺህ ዩኒት ደም መሰበሰቡን ጠቅሰው፤ ይህም  ከከተማው ባለፈ ለሌሎች ተደራሽ መሆን መቻሉን አንስተዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,6.513,6.513,0.0,6.513,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0975771881ea,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በመስከረም ወር በሚከበሩ በዓላት ዙሪያ ዛሬ ከፌደራል፣ ከአዲስ አበባ እና ከኦሮሚያ ክልል የፀጥታ አመራሮች ጋር ውይይት ማካሄዳቸውን ገልጸዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,12.373,11.459,0.0,12.373,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f8293613ce8b,train,ይህም  የሰው ህይወትን ለመታደግ  ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጉን ገልጸዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,3.554,3.554,0.0,3.554,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b46295761f1c,train,ብርቱ ሰዎች፣ እውነት ፈላጊ ሰዎች፣ አቧራውን የሚገልጡ፣ ቆሻሻውን የሚያነሡ ሰዎች፣ ሲመጡ ግን መስቀሉ ከተቀበረበት ወጣ።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.593,7.222,0.372,7.593,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8e837cafb32,train,በክልሉ የባሕላዊ ፍርድ ቤቶች ማስተግበሪያ ጥናት፣ ትግበራ ዕቅድ እና ዕወቅና መስጫ መመሪያ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በባሕርዳር ከተማ ውይይት ተደርጓል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.913,7.202,0.317,7.913,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2676d4efaef,train,ጉባኤው ዛሬን ጨምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት ነው በአዲስ አበባ የሚካሄደው።,spk_7fde1b0a1f76,am,4.194,3.563,0.63,4.194,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8dffab31e4b,train,ከለውጡ በኋላ ተግባራዊ የተደረገው የማከም ፖሊሲ በባለሙያ እና በተቋም ግንባታ ላይ ለውጥ ማምጣቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ / ር ) ገለጹ።,spk_7fde1b0a1f76,am,9.393,8.757,0.0,9.393,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3270e14b7ccf,train,መጪዎቹ ታላላቅ የአደባባይ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ሁሉም የፀጥታ ተቋማት በቴክኖሎጂ ጭምር የታገዘ የተሟላ ዝግጅት ማድረጋቸውን ነው የገለጹት።,spk_7fde1b0a1f76,am,8.754,8.229,0.524,8.754,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7cbde3d5d42,train,የህዝብ ግንኙነት አመራሮች እና ባለሙያዎች ወቅታዊ እና ትክክለኛ  መረጃዎችን ተደራሸ በማድረግ  ሚናቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባ በብልጽግና ፓርቲ የህዝብ  እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) አስገነዘቡ።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.053,9.629,0.0,10.053,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6907e664b43b,train,ከሰሞኑ የዚሁ ሁነት አካል የሆነው እና  የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች የተገኙበት የጋምቤላ ስታዲየም አካባቢ የጽዳት ዘመቻ መካሄዱ ይታወሳል።,spk_7fde1b0a1f76,am,8.414,7.726,0.0,8.414,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_99c9e2fd9aa4,train,በመስከረም ወር ለሚከበሩ የአደባባይ በዓላት በስኬት እንዲጠናቀቁ የተሟላ ዝግጅት መደረጉን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.774,7.184,0.59,7.774,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_033360a279d8,train,መገናኛ ብዙሃን በሚያስተላልፏቸው ይዘቶች ላይ ልዩነቶች መኖራቸው አይቀሬ መሆኑን ገልጸው፥ የሚሠራጩ መልዕክቶች የግጭት መንስኤ እንዳይሆኑ መጠንቀቅ እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.034,9.03,0.483,10.034,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_baf2d9328431,train,በኦሮሚያ ክልል ሙስናና ሌብነትን የሚፀየፍ ትውልድ ለመገንባት ለስነ-ምግባርና ስብዕና ግንባታ ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ ስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አብደላ ኦገቴ ገለፁ።,spk_7fde1b0a1f76,am,13.073,13.073,0.0,13.073,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8531af6a804b,train,የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በዓል የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በኢትዮጵያውያን የጋራ ጥረት በስኬት ተጠናቆ በተመረቀበት ማግስት መከበሩ ልዩ ያደርገዋል ነው ያሉት።,spk_7fde1b0a1f76,am,8.414,7.584,0.83,8.414,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_1401993186bc,train,በተለይም በየአካባቢው የሚገኙ ኃይማኖታዊ እውቀታቸው የላቀ ግለሰቦችን ወደ መጅሊስ ለማምጣት ትልቅ እድል የሚፈጥር መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,5.534,5.534,0.0,5.534,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea293982f6d5,train,የአረጋውያን እና አቅመ ደካሞች ቤት ግንባታ፣የትምህርት ቤት ምገባ ማዕከል እና የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ አካል የሆነ መጸዳጃ ቤት ከሚገነቡት ፕሮጀክቶች መካከል ይገኛሉ፡፡,spk_7fde1b0a1f76,am,8.573,8.254,0.0,8.573,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b78e84201097,train,ቀደም ሲል አገልግሎት ለማግኘት ሰልፍ መጠበቅና እንግልት የሚስተዋልበት አሰራር ይታይ ነበር ያሉት ደግሞ አቶ ከሊፍ መሀመድ ናቸው።,spk_7fde1b0a1f76,am,8.893,7.074,0.897,8.893,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f4fdc9c6e0e,train,ጉባኤው በአባል ሀገራት መካከል ጠንካራና ተዓማኒነት ያለው የትምህርት ምዘና ስርዓት መገንባት የሚያስችል መሆኑ ተጠቁሟል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.593,7.266,0.0,7.593,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2f0e565db04,train,በሁሉም አካባቢዎች ያሉ አቅሞችን መጠቀምና መተባበርን ማሣደግ ለሰላም መጽናት ወሣኝ መሆናቸውን የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_7fde1b0a1f76,am,8.973,7.903,0.633,8.973,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2f8e7a89157,train,የኢትዮጵያ ጥበብ የዴሞክራሲ መሰረት ነው ያሉት ፕሮፌሰሩ፥ልዮነትን እንደጸጋ በመቀበል የዴሞክራሲ ሥርዓትን መገንባት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.994,7.563,0.0,7.994,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8bd5997d1645,train,የጤና ባለሙያዎችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመፍታትም ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመነጋገር መፍትሔ ለመስጠት በቁርጠኝነት እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.593,6.605,0.0,7.593,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38dbe67a8c00,train,የበዓሉ እሴቶች ለሀገር ግንባታና ለጠንካራ ህዝብ ለህዝብ ትስስር ትልቅ መሰረት ያለው መሆኑን ጠቁመው፤ ለመጪው ትውልድ ለማስተላለፍም እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_7fde1b0a1f76,am,8.493,7.753,0.74,8.493,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f8840a2b95b4,train,የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን የበለጠ በማስፋት የተገልጋይ እርካታን ከመጨመር በተጓዳኝ ጤና ባለሙያዎችን ተጠቃሚ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን አንስተዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.653,10.653,0.0,10.653,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_682a538f77b9,train,በትምህርትና ምዘና ስርዓት ዙሪያ ያሉ እሳቤዎች፣ቴክኖሎጂዎች፣ልምዶችና ተሞክሮዎች የሚቀርቡ ሲሆን በዘርፉ ፍትሀዊ አሰራርን ለማስፈን የሚያስችል ምቹ ቀጣናዊና አህጉራዊ ትስስር መፍጠር የሚያስችል ምክክር እንደሚደረግም ተገልጿል።,spk_7fde1b0a1f76,am,11.254,11.254,0.0,11.254,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6c723dac79b,train,የአዲስ አበባ ከተማን ልማት ለማፋጠንና ሰላም ለማጽናት የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሃይማኖት አባቶች እና አባ ገዳዎች ገለጹ፡፡,spk_7fde1b0a1f76,am,7.793,7.793,0.0,7.793,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9938197b541f,train,ከዚህ በፊት የተከናወኑ የበዓል አከባበሮች የፀጥታ አካላት እና ሕዝቡ በጋራ በመሆን በቅንጅት በመስራታቸው ስኬታማና ለመጪዎቹ በዓላት አከባበር ልምድ የተገኘበት ነው ብለዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.334,9.812,0.522,10.334,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9847efb1a167,train,በማስጀመሪያ መርሃግብሩ ላይ የክልሉ ጤና ቢሮ የስራ ሀላፊዎችና ባለሙያዎች ደም ለግሰዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,4.793,3.641,1.153,4.793,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_401498cb08f7,train,’’ግድባችን የመቻል ማሳያ፤ የማንሰራራት ጅማሮ ምልክት’’ በሚል መሪ ሐሳብ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና ወጣቶች የተሳተፉበት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ዛሬ በጋምቤላ ከተማ ተካሄዷል።,spk_7fde1b0a1f76,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-30.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_ea909f16008f,train,የበጎ ፍቃድ አገልግሎት አብሮነትን እንዲሁም እህትማማችነት እና ወንድማማችነትን ለማጠናከር የሚያስችል መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡,spk_7fde1b0a1f76,am,8.373,7.867,0.0,8.373,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45459af90068,train,በየዓመቱ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የመስቀል ደመራ ከሀይማኖታዊ እሴቱ ባለፈ በአለም አቀፍ ደረጃ በማይዳሰስ ቅርስነት የተመዘገበና ለቱሪዝም ኢንዱስትሪው ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ የሚገኝ በዓል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.233,9.407,0.518,10.233,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_415aa6d861fa,train,የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን የበለጠ ከማስፋት በተጓዳኝ የጤና ባለሙያዎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ አገልጋይና ተገልጋይን ያማከለ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ትኩረት መደረጉን የጤና ሚኒስትር መቅደስ ዳባ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.914,10.914,0.0,10.914,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b72cbba927b0,train,የኛ ገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር ዛሬ ለ30 የአስተዳደሩ አቅመ ደካማ ህፃናት ቦርሳ፣ ደብተር፣ እስክሪብቶ፣ እርሳስና ሌሎች የትምህርት መማሪያ ቁሶችን አበርክቷል።,spk_7fde1b0a1f76,am,12.914,11.433,0.0,12.914,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11f8f333b207,train,በአፋር ክልል አውሲ ራሱ ዞን ለሚገኙ ወረዳዎች 100 የዊልቸር ድጋፍ ለአካል ጉዳተኞች ተበረከተ።,spk_7fde1b0a1f76,am,8.194,8.194,0.0,8.194,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06699d956bae,train,ክልል አቀፍ የሽምግልና መማክርት ጉባኤ ተቋቁሞ እየተሰራ መሆኑን ጠቀሰው፤ ይህም ባሕላዊ የሽምግልና ስርዓቱን በማሳለጥ ድርሻው የጎላ እንደሚሆን አስረድተዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,10.594,9.267,0.775,10.594,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_8423c56a8c82,train,በክልሉ ሽምግልናን ጨምሮ አስራ አምስት ባሕላዊ የግጭት መፍቻ ስርዓቶች እንዳሉ በጥናት መረጋገጡን ጠቅሰው፤ ለእነዚሕ ስርዓቶች ሕጋዊ እውቅና በመስጠት ሕብረተሰቡን እንዲያገለግሉ ይደረጋል ብለዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,13.213,10.538,0.869,13.213,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea8dd4a4e980,train,በቀጣይም የደም ልገሳ ተግባራትን በማስፋፋትና በማጠናከር የደም እጥረት ችግር ለመፍታት በቂ ደም ለመሰብሰብ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ  ርብርብ ይደረጋል  ብለዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,7.274,7.274,0.0,7.274,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7dd73546584e,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ለህብረተሰብ ጥቅም የሚውሉ ፕሮጀክቶች ግንባታን በማስጀመሩ ምስጋናቸውን ያቀረቡት የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ክልሉን እና ከተማዋን የማስተሳሰሩ ተግባር መጠናከሩን ገልጸዋል፡፡,spk_7fde1b0a1f76,am,12.973,12.636,0.0,12.973,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_889d749ce118,train,ሆኖም የሚተላለፉት መረጃዎች የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም የማይጎዱ፣ የህዝቦችን አብሮነትና አንድነት የማይሸረሽሩ መሆን አለባቸው ብለዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,6.413,5.818,0.596,6.413,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f15529b2642a,train,በአደባባይ የሚከበሩ ሀይማኖታዊና ህዝባዊ በዓላት የሕዝቦችን አንድነትና አብሮነት በማጠናከር ረገድ ሚናቸው የላቀ መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_7fde1b0a1f76,am,6.394,5.531,0.863,6.394,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f74a5c84ebf,train,ችልድረን ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን(CIFF) ሕዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ በተለይ በንጹህ ውሃ አቅርቦትና በሴቶች የስራ ዕድል ፈጠራ ላይም የመስራት ፍላጎት እንዳለው ገልጸዋል ነው ያሉት፡፡,spk_7fde1b0a1f76,am,7.234,7.234,0.0,7.234,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57e21268849e,train,የመስቀል በዓል ሲታሰብ እውነት ተቀብራ እንደማትቀር እናስባለን። መስቀሉ የተቀበረበት ቦታ ተራራ ሠርቶ ነበር። የቀበሩት ሰዎች ከዚህ በኋላ እንደማይወጣ ደምድመው ነበር። አንዳንድ አማኞችም ተስፋ ቆርጠው ነበር።,spk_7fde1b0a1f76,am,12.254,11.805,0.0,12.254,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17c28052f0dc,train,"ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የኪነ-ጥበብ ውድድር ""ጥበባት ለኢትዮጵያ ማንሰራራት ብስራት"" በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል።",spk_6a468b5b31f7,am,7.753,7.381,0.373,7.753,-25.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5888f3e62e62,train,በከተማችን አዲስ በተከፈተው ትልቅ የገበያ ማዕከል ውስጥ ነገ ከሰዓት በኋላ ሄደን ቡና እየጠጣን ስለ ወደፊት የጋራ እቅዶቻችን በሰፊው ብንወያይ ደስ ይለኛል።,spk_6a468b5b31f7,am,9.034,8.19,0.508,9.034,-26.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8ddb22553586,train,የስልጠናው ተጠቃሚ ከሆኑት መካከልም ወጣት ገነት ጨርቆስ እና ወጣት ሙለይ ኃይሉ ፤ የኮደርስ ስልጠና መውሰዳችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርግ የዲጂታል እውቀት እንድናገኝ አስችሎናል ብለዋል።,spk_6a468b5b31f7,am,10.834,8.467,0.555,10.834,-37.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_aeff227636b2,train,ምንም እንኳን የምንኖረው ከትውልድ ሀገራችን በጣም ርቀን ቢሆንም፣ ልጆቻችን የኢትዮጵያን ባህል፣ ቋንቋ እና ታሪክ ጠንቅቀው እንዲያውቁ በፅኑ እያስተማርናቸው እንገኛለን።,spk_6a468b5b31f7,am,8.873,8.442,0.0,8.873,-29.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_121d583802b1,train,ከራስ እውቀትም ባለፈ ለተገልጋዩ ህብረተሰብም በቴክኖሎጂ የታገዘ አገልግሎት ለመስጠት ሥልጠናው እጅግ ጠቃሚ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_6a468b5b31f7,am,6.434,4.588,0.6,6.434,-43.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d044fa032ec1,train,አየሩ በጣም ስለሞቀ እና ስለደከመኝ ቀዝቃዛ የአቮካዶ እና የማንጎ ድብልቅ ጭማቂ ብታመጣልኝ ደስ ይለኛል፣ ነገር ግን ስኳር እንዳታበዛበት አደራህን እላለሁ።,spk_6a468b5b31f7,am,8.594,8.594,0.0,8.594,-26.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_736dd27067f8,train,ከመስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም አንስቶ በሳዑዲ አረቢያ በተለያዩ እስር ቤቶችና ማቆያ ማዕከላት የሚገኙ ከ17 ሺህ በላይ ዜጎቻችን መመለስ መቻሉንና በአሁኑ ወቅትም በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚኖሩ ዜጎች የመመለሱ ሥራ መቀጠሉን በመግለጫቸው ላይ ተመላክቷል።,spk_6a468b5b31f7,am,15.514,15.514,0.0,15.514,-27.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_605003217bbe,train,ዶክተሬ ቀይ ስጋ እና በብዛት ቅባት ያላቸውን ምግቦች ሙሉ በሙሉ እንድተው አጥብቆ ስለመከረኝ፣ ከዚህ በኋላ አሳ፣ ዶሮ እና የተለያዩ አትክልቶችን ብቻ መመገብ ልማድ ማድረግ ጀምሪያለሁ።,spk_6a468b5b31f7,am,10.914,9.526,0.0,10.914,-31.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e090651d10e3,train,እባካችሁ ልጆቹ ቶሎ ስለሚርባቸው እና ትዕግስት ስለሌላቸው፣ የእነሱን የማካሮኒ እና ፓስታ ምግብ አስቀድማችሁ አምጡና የእኛን የተጠበሰ ስጋ ቆይታችሁ ብታመጡትም ችግር የለውም።,spk_6a468b5b31f7,am,10.233,9.529,0.0,10.233,-29.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fe608ccad5f6,train,የኦሮሚያ ክልል ከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ ምክትል ኃላፊ ሁሴን ኡሹ ፤ ቢሮው ከመደበኛ ስራው  ጎን ለጎን በበጎ ፈቃድ ሥራዎች ላይ  ትኩረት ማድረጉን ገልጸዋል።,spk_6a468b5b31f7,am,8.674,8.086,0.587,8.674,-32.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fd5d818ffee1,train,ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በላይ የሆኑ 90 ሚሊየን ዜጎችን ተደራሽ ለማድረግ ታቅዶ እስካሁን ከ30 ሚሊየን በላይ ሰዎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን ገልጸው፣ አርሶ አደሩን ጨምሮ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_6a468b5b31f7,am,11.114,10.727,0.0,11.114,-30.8,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_1df72eae8545,train,የውጭ ሀገር እንግዶቼ የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግብ አሰራር እና የቡና አፈላል ስነስርዓት በደንብ ማየት ስለሚፈልጉ፣ ዛሬ ማታ ምርጥ ወደ ሆነው የባህል ሬስቶራንት ይዣቸው እሄዳለሁ።,spk_6a468b5b31f7,am,9.153,9.153,0.0,9.153,-21.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b304a00869f5,train,በሌላ በኩል መንግስት የፖሊሲ፣ የአሰራር እና አደረጃጀት ጉዳዮችን ፈትሾ የሚስተካከለውን ለማረም እንደሚሰራ አረጋግጠዋል፡፡,spk_6a468b5b31f7,am,7.513,6.794,0.0,7.513,-32.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3a7174fc60e3,train,በአጠቃላይ ስለ ጥርስና ተያያዥ ህመሞች,spk_6a468b5b31f7,am,2.554,2.554,0.0,2.554,-29.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9bccad6c7fd2,train,"""ኢትዮጵያ ተስፋ አላት ትበለጽጋለች ግምት ሳይሆን አቅም አላት"" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ""የምትበለጽገው ችግር ለመቀበል ዝግጁ ከሆንን ነው"" ሲሉም ተናግረዋል፡፡",spk_6a468b5b31f7,am,9.553,8.765,0.0,9.553,-31.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_817605c55ce1,train,ሁለተኛው የአፍሪካ ክህሎቶች ሳምንት ከጥቅምት 3 እስከ 7 ቀን 2018 ዓ.ም በአፍሪካ ህብረት ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ይደረጋል።,spk_6a468b5b31f7,am,7.553,4.89,0.0,7.553,-37.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6f75fd5527de,train,ሚኒስቴሩ በቀጣይ ሦስት ወራት 12 ሚሊየን በግብርና ዘርፍ የተሰማሩ የማህበረሰብ ክፍሎችን የብሔራዊ መታወቂያ ተጠቃሚ ለማድረግ ግብ አስቀምጦ እየሰራ መሆኑንም አመልክተዋል፡፡,spk_6a468b5b31f7,am,9.073,8.747,0.0,9.073,-36.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5fddf5f23220,train,የዩኒቨርሲቲ ትምህርትህን በከፍተኛ ማዕረግ አጠናቀህ ለምረቃ በመብቃትህ የተሰማኝን ልባዊ ደስታ እየገለፅኩ፣ በቀጣይ ለምታደርገው የስራ ፍለጋ መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ።,spk_6a468b5b31f7,am,8.834,8.528,0.0,8.834,-27.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c7d6d4792e64,train,ኢትዮጵያ ብዙ ባህል ያላት ሀገር መሆኗን በመግለጽ የኢትዮጵያ ኪነጥበብ አድጎ በአፍሪካ እና በዓለም የሚታይ ነገር መፍጠሩ እንደማይቀር አውስተዋል፡፡,spk_6a468b5b31f7,am,9.594,7.749,0.985,9.594,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8e6f0dedd740,train,የብሔራዊ መታወቂያ ተደራሽነትን መቶ በመቶ ለማድረስ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ምዝገባ ዋና አስተባባሪ ደጀኔ ገብሬ ናቸው፡፡,spk_6a468b5b31f7,am,11.034,8.667,0.492,11.034,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b608a344c19e,train,የዚህ ካፌ ኬኮች ሁልጊዜ ትኩስ እና በልዩ ሁኔታ የተዘጋጁ ስለሆኑ፣ በስራ ቦታ ለሚደረጉ የልደት፣ የምረቃ እና ሌሎች የደስታ ፕሮግራሞች ሁልጊዜም የመጀመሪያ ምርጫችን ነው።,spk_6a468b5b31f7,am,9.233,8.933,0.0,9.233,-28.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bc6c35bb7d0a,train,ቢሮው የመኖሪያ ቤት ከነ ሙሉ እቃውና ለገና በዓል መዋያ የገንዘብ ድጋፍ ማስረከቡን ተናግረዋል።,spk_6a468b5b31f7,am,5.194,4.662,0.532,5.194,-25.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0e8ad21d5e3c,train,በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ ተማሪዎች መካከል የአምቦ ኢፋ ቦሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ይገኙበታል።,spk_6a468b5b31f7,am,9.274,8.211,0.327,9.274,-37.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_efe0f48129ec,train,እኔ በበኩሌ አንተ ባቀረብከው አዲስ የንግድ ሀሳብ ላይ ሙሉ በሙሉ እስማማለሁ፣ ነገር ግን ሌሎች የቡድናችን አባላትም የየራሳቸውን አስተያየት ቢሰጡበት የተሻለ ይሆናል።,spk_6a468b5b31f7,am,8.434,8.434,0.0,8.434,-24.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_40918ebbcc25,train,ታናሽ እህቴ ገና የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ብትሆንም በትርፍ ጊዜዋ የዲጂታል ማርኬቲንግ ስራዎችን በመስራት የራሷን የትምህርት ወጪ በራሷ መሸፈን የቻለች ታታሪ ወጣት ናት።,spk_6a468b5b31f7,am,8.514,8.514,0.0,8.514,-25.3,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_4127200c093f,train,ልጆቼ ክረምቱን ጨርሰው ትምህርት ሊጀምሩ ጥቂት ቀናት ብቻ ስለቀሩ፣ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ጊዜ ወስጄ ደብተር፣ እስክሪብቶ፣ እና የደንብ ልብሳቸውን ከመርካቶ በጅምላ ለመግዛት አስቤያለሁ።,spk_6a468b5b31f7,am,9.553,9.083,0.0,9.553,-28.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a0a4baaacaa1,train,• በየትኛውም የዕድሜ ክልል ያሉ ሰዎች ለጥርስና ተያያዥ ለሆኑ ህመሞች እንደሚጋለጡ ጠቁመው፤ በዋናነት በተወሰነ የዕድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ሰዎች በተወሰኑ የጥርስና ከጥርስ ጋር ተያያዥ በሆኑ ህመሞች ይጠቃሉ ብለዋል።,spk_6a468b5b31f7,am,12.194,10.392,0.5,12.194,-33.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c1220c1006f7,train,የኢጋድ የሚዲያ ሽልማት ከእ.አ.አ 2023 ጀምሮ እየተካሄደ የሚገኝ ዓመታዊ ሁነት ነው።,spk_6a468b5b31f7,am,6.994,6.994,0.0,6.994,-20.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_208248532682,train,ምግቡን ገና እንዳቀረብከው በጣም የሚያስጎመጅ እና የሚስብ ሽታ ቢኖረውም፣ ቀምሼው ሳየው ግን ከጠበቅኩት በላይ ጨው ስለበዛበት እና ስለሚያቃጥል መብላት አልቻልኩም።,spk_6a468b5b31f7,am,8.793,8.793,0.0,8.793,-31.0,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_94815bc62f43,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እንደ ሀገር ጊዜና ጉልበትን ለመቆጠብ እንዲሁም ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተተገበረ መሆኑ ይታወቃል።,spk_6a468b5b31f7,am,8.233,6.174,0.533,8.233,-39.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_905efd812aa0,train,በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ፥ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ችግር ብቻ ሳይሆን ተስፋን በሚያሳዩ ስራዎች ላይ ሊያተኩሩ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡,spk_6a468b5b31f7,am,8.073,7.304,0.397,8.073,-24.8,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_8a9eedea35b4,train,በቤተሰባችን ውስጥ እኔ የመጀመሪያ ልጅ ስሆን ከእኔ በታች ሶስት ወንድሞች እና ሁለት እህቶች ያሉኝ በመሆኑ፣ ገና ከልጅነቴ ጀምሮ ትልቅ የቤተሰብ ሀላፊነት መሸከምን ተምሬያለሁ።,spk_6a468b5b31f7,am,9.674,8.927,0.371,9.674,-24.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b97270e43104,train,ምንም እንኳን የዚህ ሆቴል ምግቦች በጣም ጣፋጭ እና ጥራታቸውን የጠበቁ ቢሆኑም፣ የዋጋው ሁኔታ ግን ከተራው ህዝብ አቅም በላይ ስለሆነ ሁልጊዜ መጥቶ መመገብ አይቻልም።,spk_6a468b5b31f7,am,8.594,8.594,0.0,8.594,-26.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_11276d4a4df8,train,ምግቡ በጣም ብዙ ስለነበር አብዛኛውን መብላት አቅቶናል፣ ስለዚህ እንዳይባክን እና በከንቱ እንዳይጣል እባክህ ንፁህ እቃ ውስጥ አድርገህ ጠቅልልልኝና ወደ ቤት ይዤው ልሂድ።,spk_6a468b5b31f7,am,8.514,8.514,0.0,8.514,-29.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b35e9123c6b5,train,የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቴን በከፍተኛ ውጤት ካጠናቀቅኩ በኋላ የህክምና ትምህርት ለመማር ፍላጎት የነበረኝ ቢሆንም፣ በኋላ ላይ ግን ወደ አርክቴክቸር ሙያ ገብቼ ስኬታማ መሆን ችያለሁ።,spk_6a468b5b31f7,am,10.274,9.49,0.403,10.274,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2e229cce0968,train,ታላቅ ወንድሜ ከስምንት አመታት በላይ በአውሮፓ ሀገራት ውስጥ በተለያዩ የንግድ ስራዎች ላይ ተሰማርቶ ከቆየ በኋላ፣ አሁን ወደ ሀገሩ ተመልሶ በግብርናው ዘርፍ ላይ ትልቅ ኢንቨስትመንት ጀምሯል።,spk_6a468b5b31f7,am,9.993,9.68,0.313,9.993,-28.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_aa091028e13e,train,ወላጆቼ በህይወት ዘመናቸው ሁሉ ለትምህርት እና ለስነ-ምግባር ትልቅ ዋጋ የሚሰጡ በመሆናቸው፣ እኛን አራቱንም ልጆቻቸውን በከፍተኛ ደረጃ አስተምረው ለዚህ ማዕረግ በማብቃታቸው አኮራባቸዋለሁ።,spk_6a468b5b31f7,am,10.354,9.575,0.465,10.354,-27.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ead6b38405fb,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፥ከመላው ኢትዮጵያ ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ከተወጣጡ የጥበቡ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡,spk_6a468b5b31f7,am,8.233,8.233,0.0,8.233,-25.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_30d1a9ab4169,train,የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ  አበበ ተምትም  በበኩላቸው እንዳሉት፤  በክልሉ ተላላፊ በሽታዎችን አስቀድሞ በመከላከል ህፃናትን ከጉዳት ለመታደግ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛሉ።,spk_6a468b5b31f7,am,10.434,10.434,0.0,10.434,-25.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6d7a692edcef,train,ይህ ያሳየኸኝ የቆዳ ጃኬት ዲዛይኑ እና ቀለሙ በጣም ማራኪ ቢሆንም፣ ዋጋው ግን ከበጀቴ በላይ ስለሆነ ቢያንስ ሀያ በመቶ ካልቀነስክልኝ በስተቀር አሁን ልገዛው አልችልም።,spk_6a468b5b31f7,am,8.473,7.18,0.355,8.473,-31.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dc38b07501cb,train,ቀጣናዊ ተቋሙ የበለጠ ደህንነቱ የተረጋገጠ፣ አካታች እና ዜጎች ተስፋ የሚያደርጉት ቀጣና ለመፍጠር ከአባል ሀገራትና የልማት አጋሮች ጋር በትብብር መስራቱን ይቀጥላል ነው ያሉት።,spk_6a468b5b31f7,am,9.393,9.014,0.0,9.393,-35.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_89e78addb628,train,የቤተሰባችን ትልቁ ደስታ የሚመነጨው በገንዘብ ብዛት ሳይሆን፣ በየቀኑ ማታ ማታ እራት ላይ ተሰብስበን ስለ ውሏችን በግልፅ በመወያየት ከምናሳልፈው የጋራ ጊዜ ነው።,spk_6a468b5b31f7,am,8.873,8.873,0.0,8.873,-26.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1e0357e22192,train,በዚህም መሰረት በትግራይ ክልል እስካሁን ከ30 ሺህ የሚበልጡ ዜጎች የኮደርስ ስልጠና መውሰዳቸውን ጠቁመው በተጠናከረ መልኩ የሚቀጥል ይሆናል ብለዋል።,spk_6a468b5b31f7,am,7.793,6.505,0.0,7.793,-38.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a8faeda43f64,train,ለምርጫውም በዞኑ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎች መመዝገባቸው ጠቅሰው በነገው ዕለት ከ1 ሺህ 500 በላይ በሚሆኑ መስጅዶች ውስጥ ምርጫው ይጀመራል ብለዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-16.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed01caba021b,train,ከጤና ኬላ ጀምሮ እስከ ሆስፒታሎች በሥራ ላይ ያሉ የጤና ሙያተኞች በቂ ክህሎትና ዕውቀት ያገኙበት ፕሮግራም መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2c00c9e946a,train,ቁሳቁሶችን የተረከቡት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ ከተማን ህጻናትን ለማሳደግ የምትመች ምርጧ አፍሪካዊት ከተማ ለማድረግ የተያዘው ግብ በተለያዩ መስኮች ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,15.854,15.854,0.0,15.854,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d24a40bba39,train,የኮሪደር ልማቱ የእግረኛና የብስክሌት መንገዶችን ጨምሮ  የአረንጓዴ መናፈሻ ፖርኮችን  እንዲሁም ስማርት መጸዳጃና ዘመናዊ የመንገድ ዳር የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶችን ያካተተ ነው።,spk_831659ce5073,am,11.733,11.733,0.0,11.733,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f35b3a00297,train,የጎብኚዎችን ቁጥር ለማሳደግ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም የማስተዋወቅ እና ቆይታቸውን ማራዘም የሚያስችሉ መሰረተ ልማት እየተዘረጋ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,10.893,10.893,0.0,10.893,-17.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_352a7623e3ee,train,በዚህም ዲጂታል አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ እንዲሁም ከወረቀት ነፃ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት ነባር ፋይሎችን ጨምሮ ሰነዶቹን ስካን የማድረግ ስራ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_966db5a556bc,train,በተመሳሳይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ ለዑለማዎች ምርጫ በአዳማ ከተማ  ሁዳ መስጂድ ተገኝተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል።,spk_831659ce5073,am,11.694,11.694,0.0,11.694,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08da351aa2c6,train,በዲላ ከተማ አስተዳደር የቆፌ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ትዝታ ግርማ በበኩሏ ፈተናውን ተረጋግተው እንዲሰሩ  ባለድርሻ አካላት እገዛ ማድረጋቸውን ጠቅሳለች።,spk_831659ce5073,am,12.614,12.614,0.0,12.614,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26fc4cc372ce,train,"""ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በቴክኖሎጂ ዲጂታል ትምህርትን በመቅረጽ የጤና ባለሙያዎች በሥራ ላይ ሆነው ከያሉበት የሙያ ማጎልበቻ ስልጠና እንዲያገኙ እየተደረገ ነው"" ያሉት ደግሞ የጄ.ኤስ.አይ ኢትዮጵያ ፕሮጀክት ዳይሬክተር አቶ ደሳለው እማዋይ ናቸው።",spk_831659ce5073,am,17.373,17.373,0.0,17.373,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6c0502a005c,train,መምህራን የአጭር ጊዜ ስልጠና እንዲያገኙና እና የትምህርት ዕድል በመፍጠር አቅማቸውንና ደረጃቸውን ከፍ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_831659ce5073,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-16.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6c4781d3cc2,train,ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲም ብቁና ተወዳዳሪ ዜጋን ለማፍራት እያከናወነ ካለው ስራ በተጓዳኝ የምርምር ስራዎች ላይ የጀመረውን ጥረት ይበልጥ ሊያጠናክር ይገባል ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06d3188ce8d6,train,በዚህም በትምህርት ዘመኑ 2  ነጥብ 8 ሚሊዮን ተማሪዎችን የምገባ ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,5.253,5.253,0.0,5.253,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3a559212bab,train,ኢሬቻ ሠላም የሚዘመርበት የአንድነት፣ የወንድማማችነት እና የአብሮነት እሴት የሚጎላበት በዓል መሆኑን አባገዳዎችና ሀደ ሲንቄ ገለጹ፡፡,spk_831659ce5073,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee6f4ad3c971,train,የተገኘው ውጤትም የህክምና ተቋማትን ለአገልግሎት አሰጣጥ ምቹ ማድረግ መቻሉ፣ የባለሙያዎች አገልጋይነት መንፈስ ማደግ፣ ግብአትን በማሟላትና ሌሎች ተግባራት በመከናወናቸው ነው ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,8.934,8.934,0.0,8.934,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2801b614576b,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሩቃን በኢትዮጵያ ለውጥ ታላቅ አሻራ አኑረዋል ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ በዓለም ገናና ዩኒቨርሲቲ ለማድረግ በጋራ እንስራ የሚል ጥሪም አስተላልፈዋል።,spk_831659ce5073,am,13.573,13.573,0.0,13.573,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c330659744b7,train,ዜጎቹን ከመመለስ ባሻገር የህክምና አገልግሎት፣ የቁሳቁስ ድጋፍ፣ የስነ ልቦና እና ሌሎች ማህበራዊ ድጋፎች ተደርጎላቸው ወደ ቤተሰቦቻቸው እና ማህበረሰቡ እንዲቀላቀሉ የማድረግ ስራ እየተከናወነ ነው ብለዋል አቶ ደረጀ።,spk_831659ce5073,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a99840e7d371,train,ዩኒቨርሲቲው ከመደበኛ የመማር ማስተማር ስራ ባሻገር በአካባቢው ባህላዊ የዳኝነት ስርዓት፣ በሃገረሰባዊ መድሃኒት አመራረት፣ በሰላም ማፅኛ እሴቶች፣ በጀፎረ እና በቋንቋ ልማት ላይ እየሰራ ይገኛል።,spk_831659ce5073,am,15.334,15.334,0.0,15.334,-18.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b8882c3b1c2e,train,በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 48 ሺህ 929 ተማሪዎች ከ50 በመቶ በላይ በማምጣት ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_831659ce5073,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e71ff85408e,train,ኢሬቻ ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ትልቅ ትንሹ ተከባብሮ ሰላማዊ በሆነ መንገድ መከበሩንም አንተዋል።,spk_831659ce5073,am,7.413,7.413,0.0,7.413,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14fd2993cb1a,train,የግብርና ሚኒስትር ዴኤታና የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር እያሱ ኤልያስ፤ በዩኒቨርሲቲው ቆይታ ተማሪዎች ያገኙትን እውቀት በተግባር ለመተርጎም መዘጋጀት እንዳለባቸው ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,12.653,12.653,0.0,12.653,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12d783ed2da2,train,የአዳማ ከተማ የምርጫ ቦርድ ኮሚቴ አስተባባሪ ሰይድ ጁኔዲን (ዶ/ር) በበኩላቸው የህዝበ ሙስሊሙን መብትና ጥቅም ይበልጥ ለማስጠበቅ የሚያስችል የመጅሊስ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችሉ አስፈላጊ ቁሳቁስ፣ የድምፅ መስጫ መስጅዶች ድረስ መድረሳቸውን ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,18.174,18.174,0.0,18.174,-16.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81ef197c7bbf,train,የብሄረሰብ አስተዳደሩ ፅህፈት ቤት ባለሞያ የሆኑት ወይዘሮ አጀቡ ወዳጅ እንዳሉት የህፃናት ማቆያ ማእከል መገንባቱ ለእናቶች እፎይታ ነው ።,spk_831659ce5073,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_34794fda6cc0,train,ኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ ለኡለማዎች ምርጫ ድምፅ ሰጡ።,spk_831659ce5073,am,6.654,6.654,0.0,6.654,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43387c228ca4,train,ጣናነሽ ቁጥር ሁለት ጀልባ  በምትሰጠው  የባሕር ትራንስፖርት አገልግሎት የአካባቢውን  የመስህብ ስፍራዎች  ለመጎብኘት  በሚመጡ ቱሪስቶች ተመራጭ እንደምትሆን ተገለጸ።,spk_831659ce5073,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd761e613186,train,ለምርጫው ውጤታማነት የሚውሉ የተለያዩ የሎጅስቲክ አገልግሎቶች በየምርጫ ጣቢያዎቹ መሰናዳታቸውን አክለዋል።,spk_831659ce5073,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-16.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_92868aa014ae,train,ዓለም አቀፍ የፀረ - ጾታዊ ጥቃት ቀን ዓላማ ህብረተሰቡን በማነቃነቅ በሴቶችና ህጻናት ላይ የሚደርስ ጥቃት እንዲወገድ ማድረግ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_22f6dbbf036c,train,በዚህም የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎች ቁጥር እየጨመረ ከመምጣቱም ባለፈ የአካባቢውን ማህበረሰብ ባህልና እሴት እንዲተዋወቅ ማገዙን ተናግረዋል።,spk_831659ce5073,am,9.414,9.414,0.0,9.414,-16.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_809416862cb2,train,ባለፋት 30 ዓመታት ችግሮችን ተቋቁሞ በሕዝብና መንግስት መካከል ድልድይ ሆኖ ያገለገለ መሆኑን በመግለጽ  በቀጣይም በቴክኖሎጂ ታግዞ የልሕቀት ማዕከል ሆኖ መስራት እንዳለበት አሳስበዋል።,spk_831659ce5073,am,16.294,16.294,0.0,16.294,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfb0bf6b2d47,train,የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ፤ በክልሉ በተለያዩ የልማትና በጎ አድራጎት ተግባራት ከሚሳተፉ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር ምክክር አድርገዋል።,spk_831659ce5073,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ac1f47a329d,train,በቀጣናው የምግብ ዋስትና ችግር ያለባቸውን አካባቢዎች መገምገም እንደሚገባ በመጠቆም በሌሎች አገራት የሚከሰቱ ሁኔታዎችን ለመረዳት ድንበሮችን በማቋረጥ በጋራ መስራት እንደሚገባ ነው ያሳሰቡት።,spk_831659ce5073,am,13.293,13.293,0.0,13.293,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f25711221bdb,train,አቶ ሽመልስ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት በክልሉ በትምህርት እና በቴክኖሎጂ ተወዳዳሪ የሆነ ትውልድ የማፍራት ሥራ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶታል።,spk_831659ce5073,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c963446d919,train,የዘንድሮውን የሻደይ በዓል የምናከብረው ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ ለአለም ለማስተዋወቅ በማለም ነው ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_baa002329a31,train,ባልደረቦቹን ጭምር በማስተባበር በየጤና ተቋማቱ የደም እጥረት የገጠማቸውን ደም በመለገስ ለመርዳት መወሰኑንም ገልጿል፡፡,spk_831659ce5073,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44019644be3a,train,ዛሬም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተደረገው ምክክርም ትናንት እና ዛሬን እንዲሁም ዛሬን እና ነገን፤ ዘላቂ ብልጽግናን ከተሳካ የሀገረ መንግሥት ግንባታ ጋር አሠናስሎ ለመምራት ጉልበት የሚሰጥ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,14.174,14.174,0.0,14.174,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9397c3fecfa9,train,እንደ ሀገር ተኪ ምርትን ለማሳደግ የተጀመረውን ጥረት የበለጠ የሚያግዝና የሀገር ወስጥ የመድሃኒት አምራቾችን የሚያበረታታ መሆኑንም ነው ያነሱት።,spk_831659ce5073,am,8.614,8.614,0.0,8.614,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af2f9b99622b,train,የውይይቱ ተሳታፊዎች የቦንጋ ቢሻው ወልደዮሐንስ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን የመማር ማስተማር እንቅስቃሴና ሌሎች የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።,spk_831659ce5073,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bd3190c0dc0,train,የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በበኩላቸው የምግብ ማበልፀግ ፕሮግራም ጤናማ ማህበረሰብን ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት ያግዛል ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-19.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_79e33b202552,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኘው የጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ በሀገሪቱ ከሚገኙ ፓርኮች አንዱ ነው።,spk_831659ce5073,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-16.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12472e3bf7e4,train,በመርሐ ግብሩ ሚኒስትሩ ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)ን ጨምሮ ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የተጠሪ ተቋማት ዋና ዳይሬክተሮችና ሰራተኞች እንዲሁም የሶማሌ ክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና የፋፈን ዞን አመራር አካላትና ነዋሪዎች ተገኝተዋል።,spk_831659ce5073,am,16.974,16.974,0.0,16.974,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_e221e0f4e826,train,በኮሌጅ የስነ ጥበብ መምህሩ ሳሙኤል ረዳኢ በበኩላቸው ባህላችንን፣ ቋንቋችንን እና ቅርሶቻችንን ጠብቀን ለትውልድ ማስተላለፍ የሁላችንም ሃላፊነት በመሆኑ በቅንጅት መስራት ይጠበቅብናል ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,11.014,11.014,0.0,11.014,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6e10e209636,train,በአገልግሎቱ የሰነዶች ማረጋገጥና መዝገብ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ካሳሁን ዋቅሹሜ በበኩላቸው በተጠናቀቀው በጀት ዓመት አገልግሎቱ ከ900 ሺህ በላይ ጉዳዮችን በማስተናገድ ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን ተናግረዋል።,spk_831659ce5073,am,16.253,16.253,0.0,16.253,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_55b7a63cbe90,train,አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ለማክበር በተደረጉ ዝግጅቶችና እና ራዝ ገዝ ለመሆን በተጀመሩ ሂደቶች ላይ የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,13.813,13.813,0.0,13.813,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a098b2f461ec,train,ሚኒስቴሩ ከኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ጋር በመተባበር የምግብ ዘይትና የስንዴ ዱቄትን በንጥረ ነገር ለማበልፀግ የተዘጋጁ አስገዳጅ ደረጃዎችን ወደ ተግባር ለማስገባት ከባለድርሻ አካላት ጋር በአዳማ መክሯል።,spk_831659ce5073,am,22.413,22.413,0.0,22.413,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14811003eee7,train,ለታካሚዎች የሚሰጠው የጤና አገልግሎት ጥራትና ደህንነቱ የተጠበቀ እንዲሆን የዘርፉን ባለሙያዎች ክህሎት እና ዕውቀት ማጎልበት ትኩረት እንደተሰጠው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_831659ce5073,am,10.293,10.293,0.0,10.293,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a1f2a9b3fd26,train,በትምህርት ሚኒስቴር የዲላ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ማዕከል ሃላፊ አቶ እስክንድር ላቀው በበኩላቸው እንዳሉት  በዩኒቨርሲቲው ከ7 ሺህ ለሚበልጡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተናው በበይነ መረብና በወረቀት እየተሰጠ ነው።,spk_831659ce5073,am,13.174,13.174,0.0,13.174,-19.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d411bbdb2e8,train,የዘንድሮው የኢሬቻ በዓልም የሀገራችንን መልካም እና በጎ ገጽታ ከሀገር ውስጥ አልፎ ለዓለም የሚታይበት በመሆኑ በዓሉን በተሻለ መልኩ ለማክበር ዝግጅት መደረጉን አውስተዋል።,spk_831659ce5073,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30f79dda7ce6,train,በእስካሁኑ ጥረትም የክረምት ወቅት መውጣቱን ተከትሎ የሚከሰትን የወባ ስርጭት ለመቆጣጠር ህብረተሰቡን ያሳተፈ ስራ ሲሰራ መቆየቱን ጠቁመዋል።,spk_831659ce5073,am,11.854,11.854,0.0,11.854,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_313205b335e2,train,በሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ የሞት መንስኤዎችን መለየት የሚያስችል መረጃ እንደሚሰጥ የገለጹት ዶክተር ደረጀ፤ ኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ የ2030 ዘላቂ የልማት ግቦችን አፈፃፀም መገምገም ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,13.254,13.254,0.0,13.254,-16.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3df499935c1,train,በጋምቤላ ክልል ልማትን ለማፋጠንና የህዝብ ተጠቃሚነትን እውን ለማድረግ በሚደረገው ጥረት የልማት አጋሮች ትብብርና እገዛ ወሳኝ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ።,spk_831659ce5073,am,11.893,11.893,0.0,11.893,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_527bd3db8845,train,የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በመክፈቻ ንግግራቸው፤ ለኢትዮጵያ ይህ ጉባኤ ወቅታዊ እና አስፈላጊ ነው ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,8.493,8.493,0.0,8.493,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fcc76190ee12,train,አፈ ጉባኤው አክለውም ሰብዓዊ ልማት የኢኮኖሚ ፍላጎት ብቻ ሳይሆን የሰው ልጆች የፍትሐዊ ተጠቃሚነት ጉዳይ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_831659ce5073,am,10.414,10.414,0.0,10.414,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35f258cde92c,train,የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሃሚድ ከኒሶ እንደገለፁት የተገልጋዩን እንግልት ለማስቀረት ዜጎች ካሉበት ሆነው እንዲገለገሉ ለማስቻል በርካታ ተግባራት ተከናውነው አበረታች ውጤት ተገኝቶበታል።,spk_831659ce5073,am,15.213,15.213,0.0,15.213,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39dc1cec5af9,train,"""ሻደይ የሴቶችን ነፃነትና እኩልነት በአደባባይ የገለጠና ያወጀ ባህላችን ነው"" ያለችው እፀገነት በዓሉ እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር የበኩሏን ሃላፊነት እንደምትወጣም አመልክታለች።",spk_831659ce5073,am,14.293,14.293,0.0,14.293,-16.7,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_3a6e8a122b00,train,"በግንዛቤ ማስጨባው ላይ አጠቃላይ የበዓሉ ሁኔታ እንዲሁም የአዘጋገብ ሁኔታውን የተመለከተ ማብራሪያ ያቀረቡት የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ፣ ""ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ላለፈው መልካም ነገር ለፈጣሪው ምስጋና የሚያቀርብበት እና ተስፋውን የሚያለመልምበት በዓል ነው"" ብለዋል።",spk_831659ce5073,am,18.773,18.773,0.0,18.773,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39f025a93a9e,train,በባሌ ዞን እየተካሄደ በሚገኘው የልማት ስራዎች ጉብኝት አቶ ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ከፍያለው ተፈራ እንዲሁም ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።,spk_831659ce5073,am,15.213,15.213,0.0,15.213,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9a79cdf37f22,train,ሴት መንግስት ሰራተኞች ልጆቻቸውን በቅርበት እየተንከባከቡ ሃላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ የሚያስችል መሆኑን አመልክተዋል ።,spk_831659ce5073,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc20e3db2e07,train,በዩኒቨርሲቲው  አጎራባች ያሉ  የጉራጌ፣ የየም፣ የቀቤና እና የኦሮሞ ባህልና ሀገር በቀል እውቀቶችን ለማልማት እና ለማስተዋወቅ ጥረት እየተደረገ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_831659ce5073,am,11.053,11.053,0.0,11.053,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89fabe2424bf,train,"""ለህፃናት ድጋፍና እንክብካቤን ይበልጥ ለማሳደግ ባለድርሻ አካላት በርብርብ ሊሰሩ ይገባል""ብሏል።",spk_831659ce5073,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75aaaefa27c8,train,ይህም ተገልጋዮች ፍትህ ፍለጋ ወደ ዞን ማእከላት የሚያደርጉትን ምልልስ በማስቀረት በአቅራቢያቸው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ምቹ መደላድል መፍጠሩን አመላክተዋል።,spk_831659ce5073,am,9.454,9.454,0.0,9.454,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b9ee39b3925,train,ፓርኩ ባለፈው በጀት ዓመት ከ13ሺህ በላይ በሚሆኑ የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎች መጎብኘቱንና ከ850 ሺህ ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አውስተዋል።,spk_831659ce5073,am,9.854,9.854,0.0,9.854,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0428986e3606,train,የጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ በውስጡ በርካታ የዱር አንስሳት፣ አዕዋፋት፣ የውሀ ውስጥ እንስሳትና የተፈጥሮ ዛፎችን የያዘ ነው።,spk_831659ce5073,am,5.894,5.894,0.0,5.894,-17.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4526e7630961,train,ሽልማትና እውቅናው አደራ ጭምር መሆኑን የገለጸው ተማሪ እንየው፣ በዩኒቨርሲቲ ቆይታው የተሻለ ውጤት በማስመዝገብ አርአያነቱን ለማስቀጠል ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገልጿል።,spk_831659ce5073,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-17.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d735f5ea2a70,train,በብሄረሰብ አስተዳደሩ መምሪያ የተገነባው የህፃናት ማቆያ ማእከል የህፃናትን ደህንነትና እንክብካቤ የሚያሳድግ መሆኑን ተናግረዋል ።,spk_831659ce5073,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-16.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a876845bc63d,train,አርብቶ አደሩ  በአንድ ቦታ ተረጋግቶ እንዲኖርና በግብርናው በስፋት እንዲሳተፍ እያደረገ መሆኑንም  አመልክተዋል።,spk_831659ce5073,am,5.213,5.213,0.0,5.213,-17.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_595e8c67132f,train,ሕዝበ ሙስሊሙ በነፃነት ለቀጣይ አምስት ዓመታት ተቋሙን የሚመሩ መሪዎችን በነቃ ተሳትፎ፣ በብልኅነት፣ በከፍተኛ ሀገራዊ ስሜትና ኃላፊነት፣ አካታችና የመላው ሕዝባችንን ሰላምና ሀገራዊ የአብሮነት መንፈስን በሚያጠናክር መልኩ በማጠናቀቁ ሚኒስቴሩ የተሰማውን ደስታ ገልጿል።,spk_831659ce5073,am,17.654,17.654,0.0,17.654,-17.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e94e86d03c0,train,ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ለ11ኛ ጊዜ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 701 ተማሪዎች ዛሬ አስመርቋል።,spk_831659ce5073,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_873df08e38cd,train,የከተማ አስተዳደሩ አካታች የሆነ መርሃ ግብርን በመከተል ለአካል ጉዳት የተጋለጡ ህጻናት ተጠቃሚ እንዲሆኑ በሚያስችል መልኩ የቀዳማይ ልጅነት እድገት ፕሮግራሙን እያካሄደ መሆኑን የተናገሩት ከንቲባ አዳነች የተለገሱት ቁሳቁሶች ለዚህ አጋዥ ናቸው ብለዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,12.854,12.854,0.0,12.854,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf62982d66d5,train,የአሸንድዬ በዓል በህዝቦች መካከል ማህበራዊ ትስስርን የሚያጎለብት እና አንድነትን የሚያጠናክር መሆኑ ተመላከተ።,spk_831659ce5073,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af5c148a2d03,train,በተለይ የኢትዮጵያን እድገት የሚያፋጥኑ፣ የህዝብን አንድነት የሚያጠናክሩ፣ ምርታማነትን የሚያሳድጉና ሉዓላዊነትን የሚያስከብሩ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች እንዲሳኩ ለሀገር ዘላቂ ሰላም ጠንክሬ እሰራለሁ ሲሉም ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,14.174,14.174,0.0,14.174,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ccc0e83ca79,train,በብሔረሰብ አስተዳደሩ የሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ ትበርህ ታደሰ በበኩላቸው በብሔረሰብ አስተዳደሩ የሚከበረው የሻደይ በዓል የሴቶች ነፃነት ተምሳሌት ነው ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0d4f939dea0,train,የኢትዮጵያ የሙያ ማህበራት ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ቀሪ ሥራዎች ውጤታማነት የበኩላቸውን ሚና አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ገለጹ።,spk_831659ce5073,am,14.934,14.934,0.0,14.934,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d76cd371dcfb,train,የኢትዮጵያ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የ2018 አዲስ ዓመትን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,9.973,9.973,0.0,9.973,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f1e96a6bcba,train,የቀቤና ልዩ ወረዳ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ሙባረክ ሙሰማ በበኩላቸው፤  ታዛቢዎች በተገኙበት ነፃና ፍትሃዊ በሆነ መልኩ ምርጫው እየተካሄደ መሆኑን ተናግረዋል ።,spk_831659ce5073,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7da71091da57,train,የዜጎችን የኑሮ ደረጃ ማሻሻል የሚቻለው የትምህርት ዘርፉን ከሀገር በቀል የኢኮኖሚ ፖሊሲ ጋር አጣጥሞ መተግበር ሲቻል እንደሆነም ተናግረዋል።,spk_831659ce5073,am,8.934,8.597,0.337,8.934,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc51eec04f3e,train,በሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ የሚገኘው የጤና መረጃ ለተወለዱ ህፃናት የሚያስፈልገው የክትባት፣ የሥነ ምግብ አልያም የክትትል ሥርዓቱ ምን መምሰል እንዳለበት ማወቅ እንደሚያስችል ገልጸዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,14.614,14.614,0.0,14.614,-17.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17e6e6e054be,train,በበጀት ዓመቱ የሚሰበሰበው ደም ለነገሌ ቦረና፣ አዶላ፣ ቦሬ፣ ብድሬ፣ ኡራጋ፣ ሰባቦሩና ለለገደንቢ ሆስፒታሎች የሚቀርብ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,15.014,15.014,0.0,15.014,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_adc72af29fac,train,ስልጠናው የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ጥራት ለማሻሻል ያለመና ፍላጎትን መሰረት ያደረገ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በጤና ሚኒስቴር የተከታታይ ሙያ ማጎልበቻ ባለሙያ አቶ ቶሌራ ገረመው ናቸው።,spk_831659ce5073,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_83df19ec9a04,train,በመድረኩ ላይ  የአገልግሎቱ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_831659ce5073,am,3.693,3.693,0.0,3.693,-16.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a935b05cd45a,train,ከዚህ ውስጥም የእናቶችና ህጻናትን ሞት ለመቀነስ በተደረገው ጥረት በበጀት ዓመቱ 37 ሽህ 765 እናቶች ቅድመና ድህረ ወሊድ ክትትል እንዲያገኙ ማድረግ መቻሉን አመልክተዋል።,spk_831659ce5073,am,17.933,17.933,0.0,17.933,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43019578a5da,train,በፓርኩ የሚገኙ ዕድሜ ጠገብ ዛፎችና ልዩ ልዩ ዕፅዋት ለጎብኚዎች ከሚፈጥሩት ሀሴት በተጨማሪ አዞዎችና ጉማሬዎች በውሃ ውስጥ የሚያደርጉት ትዕይንት እጅግ ማራኪ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,13.014,13.014,0.0,13.014,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af2e4f340cf9,train,አገልግሎቱ የደምና የዓይን ብሌን ልገሳን ለማሳደግ ያለመ መድረክ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ በአዳማ ከተማ  አካሂዷል።,spk_831659ce5073,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-16.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b8ebc22c9a6d,train,ኢትዮጵያ የምሥራቅ አፍሪካ የሕግ ማህበረሰብ አባልነትን የተቀላቀለችው ባለፈው ዓመት እንደነበር አስታውሰው፤ በቀጣናው ፍትሕን በማስፈን የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሀገር መሆኗን ገልጸዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,12.534,12.534,0.0,12.534,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad56e73f9acf,train,የመጅሊሱ ምርጫ ህዝበ ሙስሊሙ በፍላጎቱ የሚሻለውን የሚመርጥበት እድል የሚያገኝበት መሆኑን ታሳቢ በማድረግ በመብቱ እንዲጠቀም ያላቸውን መልእክት አስተላልፏል።,spk_831659ce5073,am,11.614,11.614,0.0,11.614,-17.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_029e8b9cb6a5,train,የነገሌ ቦረና ከተማ ነዋሪው ሀጂ አብዱልቃድር ኢብራሂም፣ በአይን ሞራ ግርዶሽ ምክንያት ማየት ተስኗቸው አራት አመታትን ማሳለፋቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,9.293,9.293,0.0,9.293,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0af819fcb25,train,በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ለመከላከልና ምላሽ ለመስጠት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_831659ce5073,am,13.813,13.813,0.0,13.813,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f324a13d8f17,train,በክረምት የተገኘውን ልምድና ተሞክሮ በበጋው ወራትም ለማስቀጠል ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-16.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_647058b6d4cf,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የወጣቶች ሁለንተናዊ፣ ትርጉም ያለው ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንደሚያስችል አመልክተው፤ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ክፍተቶችን ለመሙላት እገዛ እያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_831659ce5073,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce0605ae2fe2,train,ከዚሁ መርሃ ግብር በኋላ ባስተላለፉት መልእክትም የኡለማዎች ምርጫ ጠንካራ ኢስላማዊ ተቋም ለመፍጠርና ብቁ አመራሮችን ለማፍራት የላቀ ትርጉም ያለው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_41819eeacf9a,train,ከበዓሉ ተሳታፊዎች መካከል አቶ ደረሰ በላይነህ በሰጡት አስተያየት በየዓመቱ የሚከበረው የአሸንድዬ በዓል ዘንድሮ በድምቀት መከበሩ እንዳስደሰታቸው ተናግረዋል።,spk_831659ce5073,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6113038a4fde,train,ኢትዮጵያ ለስደተኞቹ አስፈላጊውን ድጋፍና እርዳታ ለመስጠት እንደ ዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅትና የተባበሩት መንግስታት ከፍተኛ የስደተኞች ኮሚሽን ካሉ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር በቅርበት እየሠራች እንደሆነ አስታውቀዋል።,spk_831659ce5073,am,12.133,12.133,0.0,12.133,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6d977df298c,train,መድረኩ የፕሮግራሙን አፈጻጸም ከክልል ጤና ቢሮዎች ጋር በጋራ ከመገምገም ባለፈ ጥራቱን ለማስጠበቅ ያለመ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_831659ce5073,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-19.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed089a3d751a,train,የዞኑ ማህበረሰብ ከመንግሥት ጎን በመቆም በራስ አቅም ከተረጂነት ለመውጣት የሚያስችሉ በርካታ የልማት ስራዎች ማከናወኑን አስታውሰው፣ በራስ የመቆም እሴትን አጠናክሮ ለማስቀጠል የበዓሉ መከበር አይነተኛ አስተዋጽኦ እንዳለውም ገልፀዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,19.413,19.413,0.0,19.413,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c0867b74f62,train,"""ደም በመለገሴ የአንድ ሰው ህይወት እንዳተረፍኩ ይሰማኛል"" ያለው ወጣቱ፤ ሁሉም ቢተባበርና ደም ቢለግስ ደግሞ የበርካቶችን ህይወት መታደግ ይቻላል ብሏል፡፡",spk_831659ce5073,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_98fde613b1c8,train,ከእነዚህ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የጤና ተቋማት መሠረተ ልማት ግንባታ መሆኑን ተናግረው፤ በዛሬው ዕለት 28 ጤና ጣቢያዎች ተገንብተው ለአገልግሎት እንደሚበቁም ገልጸዋል።,spk_831659ce5073,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72b7b0a3b881,train,በመምሪያው  ከ2 ሚሊየን ብር በላይ የተገነባው የህፃናት ማቆያ ማእከል ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል።,spk_831659ce5073,am,5.614,5.614,0.0,5.614,-15.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6515773e17a,train,የጤና ባለሙያዎች ከያሉበት ሆኖ ተከታታይ የሙያ ማጎልበቻ ስልጠና እንዲያገኙ ዩኒቨርሲቲው የዲጂታል ኮርስ ማዘጋጀቱንም ተናግረዋል ።,spk_831659ce5073,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-19.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d00463f4647a,train,በተቋሙ በተከናወነው የሪፎርም ስራ የተሻለ ውጤት የተመዘገበ ቢሆንም የስነ ምግባር ጉድለትና የአቅም ውስንነት መታየቱ እንደ ክፍተት ታይቷል ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,12.893,12.893,0.0,12.893,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_082838cf24aa,train,እስካሁን በተሰራው ስራም ከጉጂና ምስራቅ ቦረና ዞኖች ባለፉት ሶስት ሳምንታት ብቻ ከ380 በላይ ዩነት ደም መሰብሰቡን አስታውቀዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcae1de370d9,train,እቅዱን ለማሳካትም 19 የጤና ባለሙያዎችና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች በሁለት ዞኖችና ስምንት ወረዳዎች መሰማራታቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,4.894,4.894,0.0,4.894,-15.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1218f8baf18a,train,አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መንግስት ልማትን በዕውቀት ለመምራት ለጀመረው ስራ ተደማሪ ጉልበት ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ።,spk_831659ce5073,am,14.573,14.573,0.0,14.573,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a24e945cb66,train,በተለይም ሴት የመንግስት ሰራተኞች ያለ ሰቀቀን ስራቸውን እንዲያከናውኑ የሚያስችል መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_831659ce5073,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dde4f3b76eba,train,መምህራን ሀገር በእውቀትና በጥበብ እንድትገነባ እያበረከቱ ያለውን አስተዋጽኦ ከፍ አድርገው ሊያስቀጥሉ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ  (ዶ/ር ) ተናገሩ።,spk_831659ce5073,am,7.213,7.213,0.0,7.213,-17.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d27663cf829b,train,"የህፃናት ማቆያ ማእከል መገንባቱ ህፃናት የወላጆች ድጋፍና እንክብካቤ በአግባቡ እንዲያገኙ የሚያስችል ነው"" ያለው ደግሞ የብሄረሰብ አስተዳደሩ የህፃናት ፓርላማ አፈ ጉባዔ ህፃን አኳ ዘሩ ነው።",spk_831659ce5073,am,13.614,13.614,0.0,13.614,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f38b7d65fe71,train,በዛሬው ዕለት የተመረቀው የጎሎልቻ መስኖ ግድብ በአካባቢው ለሚገኙ 2 ሺህ በላይ አባወራ ቤተሰቦችን የሚያገለግል እና አንድ ሺህ ሄክታር በላይ መሬት የማልማት አቅም እንዳለው አመልክተዋል፡፡,spk_831659ce5073,am,15.733,15.733,0.0,15.733,-18.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32f8e734fcb9,train,በጤና ሚኒስቴር የሰው ሀብት ልማት አቅም ማሻሻያ መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር አሰግድ ሳሙኤል በመድረኩ እንደገለጹት የጤና ባለሙያዎች ሙያቸውን፣ ክህሎትና ዕውቀታቸውን እንዲያጎለብቱ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው።,spk_831659ce5073,am,17.053,17.053,0.0,17.053,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80470abf0c41,train,የሰሜን ወሎ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ ገነት ሙሉጌታ በወቅቱ እንደገለጹት የአሸንድዬና የሶለል በዓል የኢትዮጵያዊነት ድንቅ ባህል መገለጫ ነው።,spk_831659ce5073,am,11.774,11.774,0.0,11.774,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd66ea77a3e7,train,"""በየጤና ተቋማቱ በደም እጥረት የሚሰቃዩ ወገኖቻችንን ህይወት ለመታደግ ደም በመለገስ የዜግነት ሀላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል"" ሲሉም አሳስበዋል፡፡",spk_831659ce5073,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-17.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bc6df7d5932,train,የጉራጊኛ ቋንቋ ካለፉት ሁለት ዓመታት ጀምሮ ትምህርት እየተሰጠበት መሆኑን ጠቁመው፣ ዩኒቨርሲቲው ቋንቋውን የሚያስተምሩ መምህራንን አቅም የማጎልበት ሥራ እያከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_831659ce5073,am,11.893,11.893,0.0,11.893,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c201ac49b2e,train,የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል አብሮነትን በማላቅ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን እንደሚያጠናክር የሰመራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተናገሩ።,spk_371cfe04b370,am,9.873,8.966,0.454,9.873,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_954c32ad523f,train,ጎንደር ዩንቨርሲቲ የሙስና ወንጀሎችን ለመከላከል የሚደረገውን  ጥረት  በምርምርና አሰራር በመደገፍ  የድርሻውን እየተወጣ መሆኑን  ገለጸ።,spk_371cfe04b370,am,9.473,8.252,0.0,9.473,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_188f9cd305a6,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማህበረሰቡን የመደጋገፍ እሴት በማሳደግ ረገድ ባህል እየሆነ መምጣቱን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ተናገሩ።,spk_371cfe04b370,am,10.633,8.183,0.571,10.633,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c48a12bf279,train,ኢትዮጵያ ከቀጣናው ሀገራት ጋር ጠንካራ ትብብር በመፍጠር ሰብዓዊ ልማትን ጨምሮ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነች መሆኑን የሰላም ሚኒስትር አማካሪ አምባሳደር እሸቱ ደሴ ገለጹ።,spk_371cfe04b370,am,11.633,10.615,0.685,11.633,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0f6b89c83c2,train,የዘንድሮ የጳጉሜን ቀናት ልዩ የሚያደርገዉ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በላቡ፣በደሙ፣ በገንዘቡና በእውቀቱ ተባብረው የታላቁ ህዳሴ ግድብን ያጠናቀቁበት ነው ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,10.034,8.911,0.0,10.034,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e8b75a46361,train,አዳዲስ የፈጠራ ሀሳብ ያላቸው ወጣት ስራ ፈጣሪዎች የሚያጋጥማቸው ዋነኛ ችግር የፋይናንስ አቅርቦት እጥረት በመሆኑ መንግስት እና ባንኮች ልዩ የብድር ስርአት ሊያመቻቹላቸው ይገባል።,spk_371cfe04b370,am,13.174,11.123,1.149,13.174,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6a5c246ed95,train,የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ  ኒእመተላህ ከበደ በበኩላቸው፤ እየተሰጠ ያለው የነፃ የሕክምና አገልግሎት በሚቀጥሉት 90 ቀናት ተግባራዊ ከምናደርጋቸው የበጎ ፈቃድ ስራዎች አንዱ ነው ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,13.274,11.809,0.355,13.274,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c9f6afe99c1b,train,የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሸርቆሌ ወረዳ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አከናውነዋል።,spk_371cfe04b370,am,9.594,9.168,0.426,9.594,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09aebd896681,train,ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ በሁሉም አካባቢዎች የሚከናወነው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡን ማህበራዊ ችግር ከማቃለል ባለፈ የኢትዮጵያዊያን መገለጫ እና ባህል እየሆነ ነው።,spk_371cfe04b370,am,12.793,11.14,0.704,12.793,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a467046ba6b9,train,በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ በርካታ ወጣቶች እየሰለጠኑ እና ከራሳቸው አልፈው ሀገራቸውንም እየጠቀሙ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ።,spk_371cfe04b370,am,10.754,9.21,0.512,10.754,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c88c9acb17a,train,የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ወደ ሀገር ውስጥ በብዛት መግባቱ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ለማስተዋወቅ እና በሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር ትልቅ ድርሻ አለው።,spk_371cfe04b370,am,12.653,9.945,0.496,12.653,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5a4c495eec1,train,የድካም ስሜት፣ ሰውነት የሚያደርገውን እንቅስቃሴ አለማድረግ፣ ማዞርና መሰል ምልክቶች ከተስተዋሉ የልብ ጤና አክል ምልክቶች መሆናቸውን በመገንዘብ የጤና ክትትል ማድረግ እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።,spk_371cfe04b370,am,13.954,10.967,0.789,13.954,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bcec725af24,train,በመርሃ-ግብሩ ላይ የሲዳማ ክልል ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር አካላት፣ መምህራንና ባለሙያዎች ተገኝተዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,7.994,7.594,0.0,7.994,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d927e96ca74f,train,ዋና ዳይሬክተሩ ሽልማቱን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ መዲናዋ አሸናፊ መሆን የቻለችው በዋናነት ፍጥነትን ለማስተዳደር በትኩረት ባከናወነቻቸው ተግባራት መሆኑን አመልክተዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,13.813,13.813,0.0,13.813,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7a1e924e034,train,ኪነ-ጥበብን ለሀገራዊ ልማትና ትርክት ግንባታ ይበልጥ መጠቀም እንደሚገባ ተገለጸ።,spk_371cfe04b370,am,5.513,5.513,0.0,5.513,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0203f794ae0a,train,"የ""ቃል ኪዳን ቤተሰብ"" ከሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች  ወደ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲው የሚመጡ ተማሪዎችን ከከተማው ነዋሪዎች ጋር በማስተሳሰር  እንግድነት ሳይሰማቸው ትምህርታቸው ላይ እንዲያተኩሩ የሚያደርግ አሰራር መሆኑን አስረድተዋል።",spk_371cfe04b370,am,15.434,13.161,0.939,15.434,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e0d78cdcaccf,train,በፓናል ውይይት ላይ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች ፣መምህራን ፣ተማሪዎችና ጥሪ የተደረገላቸው የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተወካዮች ተሳትፈዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,9.233,8.11,0.439,9.233,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e79f83df94f,train,ይህም የኢትዮጵያን አንድነት እና የመተባበር እሴት የሚያጠናክር እና የፌደራል ተቋማት ለክልሎች ተጨማሪ አቅም እየሆኑ መምጣታቸውን ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.473,10.206,0.914,11.473,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1017bf67bcd2,train,በህክምና አገልግሎቱ ላይም ከ1 ሺ  500 በላይ ዜጎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አንስተው በቀጣይም ሌሎች የበጎ ፈቃድ ስራዎች በስፋት እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,9.674,8.866,0.807,9.674,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1812ff12bbc,train,ዩኒቨርሲቲው ከክልሉ መንግስት ለቀረበለት የትብብር ጥሪ በጎ ምላሽ በመስጠት የማጠናከሪያ ትምህርቱ በስኬታማነት እንዲጠናቀቅ ግብረ ኃይል በማቋቋም መስራቱንም ገልፀዋል ፡፡,spk_371cfe04b370,am,10.954,10.11,0.0,10.954,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7bc22884fd1,train,በዓሉ አብሮነትን፣ ወንድማማችነትንና አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች በተገኙበት ነው የተከበረው፡፡,spk_371cfe04b370,am,9.094,8.792,0.301,9.094,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82b3dbe901ac,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆናቸው እንዳስደሰታቸው የገለጹት ደግሞ በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የአይን ሕክምና ለማድረግ የመጡት ቁምነገር ጌታቸው ናቸው።,spk_371cfe04b370,am,10.114,8.748,0.588,10.114,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65101347527d,train,የመውሊድን በዓል ሲያከብሩ ሰላምን በመስበክ የመደጋገፍና የአብሮነት እሴትን ይበልጥ በማጎልበት ሊሆን እንደሚገባ በበዓሉ የተሳተፉ የሃይማኖት አባቶች ገለጹ።,spk_371cfe04b370,am,10.114,9.156,0.313,10.114,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fcfeee249d76,train,በተፈጥሮ ሀብትና አካባቢ ጥበቃ ላይ በማከናወን ላይ ያለችው ተግባር በቀጣናው የሚያጋጥመውን ተደጋጋሚ የተፈጥሮ አደጋ ለመከላከል የሚያስችልና በአብነት የሚጠቀስ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.034,10.318,0.716,11.034,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5fd49c2fac51,train,ለምክክሩ ስኬታማነት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስፈላጊውን ድጋፍ ታደርጋለች ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,7.074,5.643,0.733,7.074,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c08d51feeb7,train,አገልግሎቱ በመደበኛ ሕክምና ተደራሽ ያልሆኑ አቅመ ደካማና ከፍለው መታከም የማይችሉ  ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚያስችል አስታውቀዋል።,spk_371cfe04b370,am,9.514,8.21,0.486,9.514,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_682801ecfdfb,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በማህበረሰቡ ውስጥ እርስ በእርስ የመደጋገፍ ባሕልን በማሳደግ  በኩል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰብ ተሳትፎ እና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ገለፀ።,spk_371cfe04b370,am,15.233,13.067,0.763,15.233,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39775c3d3139,train,በዓሉን ስናከብር ሁሉም እኩል ተደስቶ እንዲያከብር የመደጋገፍና የመተባበር እሴትን በማጎልበት መሆን ይገባል ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,7.633,6.651,0.65,7.633,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b7c7f1dc6dc,train,በበጎ ፈቃድ በተለያዩ ዘርፎች በተሰማሩ ወጣቶችና ባለሀብቶች በተከናወኑ አገልግሎቶች በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን በተለይ ለአቅመ ደካማ ዜጎች እፎይታን በመስጠት አስቸጋሪ የኑሮ ሁኔታቸውን ማቃለል ተችሏል ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,16.093,16.093,0.0,16.093,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbeff614e341,train,አሁን የተዘጋጀው የኪነ-ጥበብ ምሽትም የኢትዮጵያን ከፍታ ለማረጋገጥ ያለመና የጋራ ትርክትን የሚፈጥሩ አጀንዳዎችን ለማንሸራሸር ሚናው የጎላ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.233,9.9,0.588,11.233,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1204a69d1218,train,ርዕሰ መስተዳድሩ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች በክልሉ ተገኝተው ላስጀመሩት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትም አመስግነዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d004138364e7,train,"የመውሊድ በዓል በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳውኃ ከተማ ""አንዋር "" መስጊድ እና በሰሜን ወሎ ዞን ሐብሩ ወረዳ በ ""በዳና"" መስጅድ በድምቀት እየተከበረ ነው።",spk_371cfe04b370,am,11.993,9.656,0.607,11.993,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d59f9679af05,train,ተማሪዎቹ በቆይታቸው ያገኙት ዕውቀት ላይ ትጋትን በማከል ለመጪው ሀገር አቀፍ ፈተና ራሳቸውን ማብቃት እንደሚጠበቅባቸው አመልክተዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,8.073,7.64,0.434,8.073,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_99c1a53a78cb,train,ይህም የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ለሰብዓዊና ለሀገር ልማት የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ እድል መፍጠሩን ጠቅሰዋል።,spk_371cfe04b370,am,6.793,6.289,0.505,6.793,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf12216aac7f,train,ልዩነታችን ውበታችንና መገለጫችን በመሆኑ አንድነታችንን ከማጠናከር አላገደንም፤ ሊያግደንም አይችልም ስትልም አክላለች።,spk_371cfe04b370,am,9.754,8.251,0.343,9.754,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60694f723e9b,train,የፓናል ውይይቱ ተሳታፊ አቶ አሰፋ የሱፍ በበኩላቸው አንድነታችንና ሰላማችንን ጠብቀን ልማታችንና ሉዓላዊነታችንን ለማስቀጠል የድርሻችንን እንወጣለን ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,13.934,13.934,0.0,13.934,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f36f6a7102e9,train,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ምክትል ስራ አስፈጻሚ ነጋሲ አምባዬ በወቅቱ፥ ኢትዮጵያ የቁጭት ዘመን አብቅቶ የማንሰራራት ዘመን ላይ እንደምትገኝ ተናግረዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.873,8.715,0.669,11.873,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36bbd8aa334e,train,ጥራት ያለውን ትምህርት ለመተግበርና ውሳኔ አሰጣጥን ለማሳደግ ያለው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑን አንስተው፤ መጪው ትውልድ ጥራት ያለው ትምህርት እንዲያገኝ ይረዳል ሲሉ ገልጸዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,12.754,11.195,0.774,12.754,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_564fb3bb9f22,train,/ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የማጽናት፣ የአፍሪካውያንን ትርክት የመገንባትና የማንጸባረቅ ተግባሩን የበለጠ አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡,spk_371cfe04b370,am,11.393,10.094,0.618,11.393,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2bd45aab781,train,ሌላው የበዓሉ ተሳታፊ ሸህ ሙሀመድ ቃሲም በበኩላቸው፤የነብዩ ሙሀመድ የልደት በዓልን ሳከብር ስለሰላምና ፍቅር በመስበክ ነው ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,9.393,7.982,0.481,9.393,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64746fd40576,train,የለውጡ መንግሥት የኪነ-ጥበብ ዘርፍን ለማሳደግ በሰጠው ትኩረት ክዋኔ ጥበባት መድረኮች እንዲስፋፉ ማድረጉን አንስተዋል።,spk_371cfe04b370,am,7.074,7.074,0.0,7.074,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bfccf1ba9844,train,ከአሪ አካባቢ መምጣታቸውን የገለጹት አቶ ማንአህሎህ ጥላሁን በበኩላቸው፤ እንደ ኢሬቻ ያሉ በዓላትን እንደ ሀገር አጉልቶ በማሳየት የቱሪዝም ፍሰቱን መጨመር እንደሚቻል ተናግረዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,14.454,14.454,0.0,14.454,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cb840473914,train,አህጉራዊ የትምህርት ስትራቴጂን በማጠናከር አካታች የትምህርት ስርዓት ለመገንባት ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,8.594,7.239,0.355,8.594,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa8555275693,train,ኮሪያ በሰብዓዊ ልማት ላይ ያላትን የተሻለ ተሞክሮ በማካፈል በቀጣናው ልማት እንዲረጋገጥ ከሀገራት ጋር ጠንካራ ግንኙነት በመፍጠር የድርሻዋን እንደምትወጣ አረጋግጠዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.034,10.275,0.385,11.034,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a511ca3cdc5b,train,ከአፋር ክልል ፈንቲ ረሱ ዞን የመጣው ተማሪ ቢኒአሚን ሁሴን በበኩሉ በዓሉን ህብረ-ብሔራዊ አንድነታችንን ለማጠናከር መልካም አጋጣሚን በመፍጠሩ በደስታ እናከብረዋለን ብሏል።,spk_371cfe04b370,am,13.674,11.069,0.498,13.674,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3af68118f29b,train,"የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በየወሩ የሚያዘጋጀው የስነ-ጽሁፍ ምሽት ""ድህረ ህዳሴ"" በሚል መሪ ሀሳብ ተዋቂ ግለሰቦች፣ የኪነጥበብ ባለሙያዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተከናውኗል፡፡",spk_371cfe04b370,am,12.233,10.994,0.0,12.233,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d76ffe0e8b3,train,አዲስ አካባቢን እና ባህልን ለመላመድ የሚፈጠረው ድንጋጤ ጊዜያዊ የሆነ የጭንቀት ስሜት ቢፈጥርም ውሎ አድሮ ግን የአእምሮን አድማስ በማስፋት ጠንካራ ያደርገናል።,spk_371cfe04b370,am,12.373,9.459,1.018,12.373,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0d5526ddb925,train,በድሬዳዋ የሚገኙት የድሬዳዋ ፖሊቴክኒክ እና የኢትዮ -ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆች በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠኗቸውን ወጣቶች አስመርቀዋል።,spk_371cfe04b370,am,9.873,9.213,0.661,9.873,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ec435e961e0,train,በዓሉን ለማክበር ከወላይታ መምጣታቸውን የገለጹት አዳሙ ሸኖ፤ ኢሬቻ ኢትዮጵያ ካላት ድንቅ በዓል መካከል  ተጠቃሽ መሆኑን ጠቁመው፤ በተግባር አንድነትና ህብረትን እንደሚገልጽ መገንዘባቸውን ተናግረዋል።,spk_371cfe04b370,am,14.893,14.893,0.0,14.893,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_564055161434,train,የዋጋ ግሽበት በከፍተኛ ደረጃ በሚጨምርበት ጊዜ የገንዘብ የመግዛት አቅም ስለሚዳከም ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ለከፋ የኑሮ ውድነት እና የኢኮኖሚ ቀውስ ይጋለጣሉ።,spk_371cfe04b370,am,12.573,10.384,0.464,12.573,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12a3c1dbf0bf,train,ጥናትና ምርምር ማድረግ የሙያው አንዱ አካል መሆኑን ጠቁመው፣ ሽልማቱ በቀጣይ ችግር ፈቺ የምርምር ሥራዎችን አጠናክረው ለመቀጠል ያነሳሳቸው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_371cfe04b370,am,10.114,9.072,0.56,10.114,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1cfa5259b1c4,train,ግልጸኝነትና ተጠያቂነት ያለው አሰራር ከመዘርጋት ጀምሮ ተቋሙን በአሰራርና በአደረጃጀት በማዘመን ቀልጣፋና ፍትሃዊ የአገልግሎት አሰጣጥ እንዲጠናከር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,13.313,11.48,0.781,13.313,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c0b70f8df35,train,የህብረ ብሔራዊ አንድነትን ማፅኛ፣ አፍሪካውያን በራሳቸው አስተሳሰብ የራሳቸውን ታሪክ እንዲናገሩ ዋነኛ የትርክት ማሰራጫ መሆን እንዳለበትም ነው ያመለከቱት።,spk_371cfe04b370,am,11.754,10.439,1.012,11.754,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a477c52fb9d,train,ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው ወቅት የተማሪዎች ህብረት ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ማድረጋቸው የውሳኔ አሰጣጥ እና የአመራርነት ክህሎታቸውን በእጅጉ ያዳብርላቸዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.534,9.381,0.78,11.534,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fde197db76f5,train,በስሜት ሳይሆን በብስለትና በእውቀት የሚሰራ ወጣት ለመፍጠር ዘንድሮ በየደረጃው ባሉ ትምህርት ቤቶች የትምህርት የጥናትና ምርምር ሥራዎች ሲከናወኑ መቆየታቸውን ተናግረዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.633,9.721,0.907,11.633,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_19f3540226e0,train,በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ  ላይ  የከተማው አመራሮችና  ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_371cfe04b370,am,6.234,5.22,0.654,6.234,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f44de26d412,train,የኢትዮጵያ የማንሰራራት ዘመን በሚዲያና በሌሎችም ዘርፎች ለውጥ መምጣቱን ጠቁመው፤ ተቋሙ የጀመራቸውን የለውጥ ስራዎች በማስቀጠል የኢትዮጵያን መልካም ገጽታ ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ብሎም ለአፍሪካውያን መሸጥ እንዳለበትም አሳስበዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,14.873,13.35,0.502,14.873,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44a50853cea6,train,በመርሃ-ግብሩ ላይ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በክልሉ የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡና ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እድገትን የሚያፋጥኑ ተግባራትን በመለየት ዘርፈ ብዙ ሥራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ገልፀዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,14.194,13.475,0.0,14.194,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb8e97e4d9c3,train,የዘንድሮው አዲስ አመት ኢትዮጵያዊያን በአንድነት ሲሰለፉ ከትውልድ ወደትውልድ የሚሸጋገር ታሪክ መስራት እንደሚችሉ ባስመሰከሩበትና የህዳሴ ግድብ በሚመረቅበት ማግስት የምንቀበለው መሆኑ ልዩ ያደርገዋል ነው ያሉት።,spk_371cfe04b370,am,14.674,13.109,0.0,14.674,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed5b99c7fc3a,train,"""ለችግሮች በጥናትና ምርምር መፍትሄ ለመስጠት የተጀመረው ሥራ ጥረት ተጠናክሮ እንዲቀጥልና ምርምሮችም እንዲጎለብቱ ማህበሩ አስፈላጊውን ሁሉ ዕገዛ ያደርጋል"" ብለዋል።",spk_371cfe04b370,am,11.434,9.431,0.423,11.434,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea8682d40470,train,ኪነ-ጥበብ የሀገርን ልማት በማፋጠን ሂደት ውስጥ ትልቅና አዎንታዊ ሚና ለማሳደግም ሚዲያ ያለውን አበርክቶ እውን በማድረግ ልማትንና ገጽታ ግንባታን ለማፋጠን እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_371cfe04b370,am,14.114,12.2,0.381,14.114,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee12dc157857,train,በኪነ-ጥበብ ምሽቱ ላይ የተገኙት የዓባይ ንጉሶች ሚዲያ መስራች ኡስታዝ ጀማል በሽር በበኩላቸው፥ ኢትዮጵያውያን በትብብር ታላቁን የሕዳሴ ግድብ በማጠናቀቅ ታሪክ መሥራታቸውን ገልጸዋል።,spk_371cfe04b370,am,12.914,10.824,0.437,12.914,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd6793b23c0b,train,"ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ  የመማር ማስተማሩን ተግባር ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ የሚያግዝ  የ"" ቃል ኪዳን ቤተሰብ""ን  ለመተግበር ተግባራዊ እንቅስቃሴ መጀመሩን አስታወቀ።",spk_371cfe04b370,am,10.674,9.03,0.788,10.674,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_886c7f6067a1,train,የጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ተወካይ አቶ ፓል ቱት በበኩላቸው፤ መርሀ ግብሩ ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው የሚመጡ ተማሪዎች ከመደበኛ ትምህርታቸው በተጨማሪ አንድነትና አብሮነታቸውን እንዲያጠናክሩ ያግዛል ብለዋል።,spk_371cfe04b370,am,15.354,13.91,0.366,15.354,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8871be8ef20e,train,ልዩ ፍላጎት ላላቸው እና የአካል ጉዳት ላለባቸው ተማሪዎች ምቹ የሆነ የትምህርት አካባቢ እና ቁሳቁስ ማቅረብ የሰብዓዊ መብት እና የፍትሀዊነት ጉዳይ ነው።,spk_371cfe04b370,am,12.534,9.843,0.772,12.534,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df6f290e8ac1,train,የልብ ህመም በተፈጥሮና ከውልደት በኋላ የሚከሰት ቢሆንም ከቅድመ መከላከል ችግር የሚመነጩ የተለያዩ የልብ ህመም አጋላጭ መንስኤዎች መኖራቸውን አስረድተዋል።,spk_371cfe04b370,am,11.393,8.918,0.783,11.393,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_15d12286e3cc,train,ይሁንና በቀጣናው አደጋን መቋቋም የሚችል ማህበረሰብ መፍጠርና ግጭቶችን ቀድሞ የመከላከል ስራዎች መከናወን እንዳለባቸው ጠቅሰው፤ የሰው ሃይልና የሃብት እጥረት ለማሟላት አጋር አካላት የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጠይቀዋል።,spk_371cfe04b370,am,13.914,13.077,0.0,13.914,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fba6b1a68912,train,የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የመጡበትን ዓላማ በስኬት አጠናቀው እንዲመለሱ ከዩኒቨርሰቲው ጋር የጀመርነውን የድጋፍና ትብብር ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን ያሉት ደግሞ የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሳይመን ሙን (ዶ/ር) ናቸው።,spk_371cfe04b370,am,15.873,13.242,0.734,15.873,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f17ec0391c2,train,የሲዳማ ክልል መንግስት ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ልዩ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት መርሃ-ግብር የማጠቃለያ መድረክ ተካሂዷል፡፡,spk_371cfe04b370,am,10.633,9.152,0.479,10.633,-32.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_972ea83f16ff,train,ከፓርቲው እሴቶች መካከል አንዱ የሆነዉን ከራስ ቆርሶ ለሌሎች የማካፈል ልምድ መነሻነት ጽህፈት ቤቱ ድጋፍ ለሚያስፈጋቸው ዜጎች ድጋፍ ማድረጉን ተናግረዋል።,spk_371cfe04b370,am,10.073,9.367,0.0,10.073,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af287af02a40,train,የምሥራቅ አፍሪካ የሕግ ማህበረሰብ ፕሬዝዳንት ረመዳን አቡበከር፤ ተቋሙ በቀጣናው ፍትሕን በማረጋገጥ የህግ የበላይነት የማስፈን ኃላፊነት እንዳለበት ገልጸዋል፡፡,spk_371cfe04b370,am,10.993,8.774,0.599,10.993,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_48de49e91625,train,እንዲሁም በዜጎች መካከል አብሮነትንና የእርስ በርስ ትስስርን ከማጠናከር አንፃርም ሰፊ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ አመልክተዋል።,spk_371cfe04b370,am,8.194,7.822,0.371,8.194,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66b77de4df30,train,ኢትዮጵያውያን መልካም ገጽታችን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብና ለአፍሪካውያን ወንድሞች መናገር ተገቢ እንደሆነም ነው የተናገሩት።,spk_371cfe04b370,am,8.114,7.712,0.0,8.114,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c9743f25bb2,train,ጉባኤው በኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ኮይካ) አስተባባሪነት የተዘጋጀ ሲሆን፤ በሰብዓዊ ልማትና ሰላም ላይ የሚሰሩ ድርጅቶች ታድመዋል።,spk_371cfe04b370,am,9.633,8.49,0.0,9.633,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4da35f4f7892,train,ይህንን አዲስ ምዕራፍ በሚገባ ለመግለጽና ለማሳየት የኪነጥበብ ድርሻ ከፍተኛ በመሆኑ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትም ይህንኑ ለማሳደግ መድረኩ መዘጋጀቱን ገልጸዋል።,spk_371cfe04b370,am,10.233,9.477,0.417,10.233,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_674fd0d73546,train,":- አንድነት፣ መተሳሰብና መረዳዳት የሚንጸባረቅበት የሸካቾ የዘመን መለወጫ ""ማሽቃሬ ባሮ"" በዓል በአንድራቻ ወረዳ ጌጫ ከተማ እየተከበረ ነው።",spk_371cfe04b370,am,10.114,8.087,0.498,10.114,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_963936f4900c,train,በተካሄደው ስምፖዚየም ላይ የፕላንና ልማት ኮሚሽነር ዶ/ር ፍጹም አሰፋ የኢትዮጵያን ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጅ ለተሳታፊዎቹ አቅርበዋል፡፡,spk_3876fd80af10,am,19.694,16.888,0.0,19.694,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3a0b5d11ffe,train,የደቡብ ሱዳን ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ትናንት ማምሻውን ይፋ ባደረገው ዘገባ ፓል ማዊ ዴንግ የመስኖ እና የውኃ ኃብት ሚኒስትር ሆነው እንዲያገለግሉ በፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር ሚያርዲት ተሹመዋል።,spk_3876fd80af10,am,21.433,18.86,0.0,21.433,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b08ccae5d23,train,የአከባቢ፣ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር ፍቃዱ በየነ ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር ዴኤታ አህመድን መሀመድ ፣ የኢትዮዮያ ኤሌክትሪክ ሃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመድረኩ በመሳተፍ በአረንጓልዴ ልማት ፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በአነርጂ ዙሪያ የግል ባለሀብቶች በሚሳተፉበት ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡,spk_3876fd80af10,am,24.073,21.871,0.598,24.073,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c779ad4016b9,train,በምዕራብ አፍሪካዊቷ አገር ሴራሊዮን አጠቃላይ ምርጫ ከዛሬ ማለዳ ጀምሮ በመካሄድ ላይ ነው።,spk_3876fd80af10,am,9.493,7.858,0.554,9.493,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39843e26fe7e,train,ሁዋዌ በከፍተኛ ፍጥነት ያለው ግንኙነትን ተስፋ በሚሰጥ ቴክኖሎጂ በ5 ትውልድ(5ጂ) መሪ ሆኖ በመገኘቱ ለስራው መሳለጥ እንደሚጠቅመው መረጃው አስታውሷል።,spk_3876fd80af10,am,18.014,13.712,0.832,18.014,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_41bc73f5b204,train,እንግሊዝ በሀምሌ ወር ቦይኮትን ለመቀላቀል ስትወስን ስዊድን ተከትላለች ፡፡,spk_3876fd80af10,am,4.154,3.108,0.434,4.154,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c354cc86415,train,የካናዳ አለም አቀፍ ሚኒስትር ካርና ጉድ 132 ነጥብ 9 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የካናዳ -አፍሪካ ልማት ባንክ የአየር ንብረት ለውጥ ፈንድ ለማበርከት ቃል መግባታቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡,spk_3876fd80af10,am,19.553,18.618,0.0,19.553,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac12d35627d8,train,በተጨማሪም የምዕራብ አፍሪካ አገራት የኢኮኖሚ ማህበረሰብ(ኢክዋስ) እና ሌሎች ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተቋማት የምርጫውን ሂደት እየታዘቡ ይገኛሉ።,spk_3876fd80af10,am,14.233,12.302,0.0,14.233,-31.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6fd8c004412,train,ሴራሊዮናውያንም አዲስ ፕሬዝዳንት እና መንግስት መምረጥ የሚያስችላቸውን ድምጽ እየሰጡ ይገኛሉ።,spk_3876fd80af10,am,12.274,10.161,0.569,12.274,-30.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71baf1137cc0,train,ድምጽ ለመስጠት ከ3 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ዜጎች መመዝገባቸውን የአገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ገልጿል።,spk_3876fd80af10,am,7.633,6.053,0.0,7.633,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a9318f00462,train,የቻይና ትልቁ የቴክኖሎጂ ተቋም የሆነው ሁዋዌ ከአለም አቀፍ ገቢ 5 በመቶውን ለሚወክል አፍሪካ የረጅም ጊዜ አቀራቢ ሆኖ ይገኛል ሲል ቢዝነስ ላይቭ አስነብቧል።,spk_3876fd80af10,am,17.393,13.778,0.366,17.393,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3496439ada8,train,በተለይም በግብርና፣ ስነ- ህይወት፣ ምህንድስና፣ ፊዚክስ እና ሌሎችም ላይ የሚያተኩሩ ፅሁፎችን በዓለም አቀፍ ደረጃ በማሳተም የእውቀትና የምርምር ማዕከል የመሆን ጥረቱን አጠናክሮ መቀጠሉን አስረድተዋል።,spk_92fdee744d39,am,11.114,11.114,0.0,11.114,-17.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d8e2153cd108,train,የሲናና ግብርና ምርምር ማዕከል የገብስ ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችል የመነሻ ዘር ብዜት እያከናወነ መሆኑን ገለጸ።,spk_92fdee744d39,am,3.833,3.833,0.0,3.833,-17.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbcccfb08575,train,በዚህ ዓመትም የገብስ ምርታማነትን የሚያሳድጉ የመነሻ ዘር ብዜት ስራዎችን በስፋት እያካሄደ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_92fdee744d39,am,3.954,3.954,0.0,3.954,-16.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a758424d347d,train,የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፈጣን፣ ግልጽ እና ውጤታማ የሆነ ሥርዓት ለመገንባት በጽናት እየሠራ ይገኛል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_92fdee744d39,am,5.194,5.194,0.0,5.194,-16.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d02d70891f81,train,በሆስፒታሉ የሚሰጠው አገልግሎት የተሻሻለ መሆኑንና በሁሉም ደረጃ ያሉ የህክምና ባለሙያዎች ትጋትና ትህትና የሚደነቅ መሆኑን  ገልጸዋል ፡፡,spk_d70ae2fee460,am,9.133,7.377,0.0,9.133,-30.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6eb0a42e01af,train,የክረምት መውጣትን ተከትሎ ብዙን ጊዜ በከተማው የወባ በሽታ የሚከሰትበት አጋጣሚ ቢኖርም በሌሎች ወቅቶችም ሊከሰት ስለሚችል በሽታውን ቀድሞ ለመከላከል ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,13.373,11.898,0.0,13.373,-30.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fbb3615be436,train,በዓሉ በህዝቦች መካከል አንድነትና ሰላምን በማጠናከር ረገድ በጎ ተጽዕኖ ያለው መሆኑን ገልጸው ለሀገር ግንባታም ሚናው ትልቅ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,7.413,7.09,0.0,7.413,-30.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7dee185b037,train,ከዚህ በተጨማሪ በተለያዩ አካባቢዎች ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና የማዳፈን ሥራ መከናወኑን አቶ ደጀኔ ጠቅሰው፣ በረግረጋማ ቦታዎችም የጸረ ወባ ኬሚካል ርጭት ተካሂዷል ብለዋል።,spk_d70ae2fee460,am,13.813,11.505,0.355,13.813,-30.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a050e721a2bb,train,ዛሬ የተመረቀው የሆጤ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ማስፋፊያ ፕሮጀክት ግንባታ ተጠናቆ ለአገልግሎት መብቃቱም ለዚህ ማሳያ እንደሆነ ጠቅሰዋል።,spk_d70ae2fee460,am,10.053,9.321,0.0,10.053,-29.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_675319a51d20,train,የአምቦ ከተማ ጤና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ደጀኔ ኦልጅራ እንደገለጹት በከተማው በበጀት ዓመቱ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ሥራ እየተሰራ ነው።,spk_d70ae2fee460,am,13.893,12.146,0.437,13.893,-29.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b45a348f2ea,train,መንግስት በዘላቂነት ስደተኞች ራሳቸውን እንዲችሉ ለማድረግ እየተገበራቸው ላሉ የተለያዩ መርሃ ግብሮች ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የቴክኒክና የገንዘብ ትብብሩን ሊያጠናክር ይገባል ብለዋል።,spk_d70ae2fee460,am,12.534,10.959,0.776,12.534,-32.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ead673c9549,train,የኢትዮጵያን አዲስ ዓመት አስመልክቶም የራስ ቴአትር የኪነጥበብ ሙያተኞች በአሜሪካ ኤምባሲ ቅጥር ግቢ ባህላዊ ትርኢት አቅርበዋል።,spk_d70ae2fee460,am,9.813,7.454,0.776,9.813,-36.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2afaac60ff2e,train,የይርጋ ዓለም ሆስፒታል ህክምና ኮሌጅ አገልግሎት መሻሻል እንግልትንና አላስፈላጊ ወጪን እንዳስቀረላቸው ተገልጋዮች  ገለጹ።,spk_d70ae2fee460,am,7.973,7.167,0.333,7.973,-32.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fce18696f71,train,ዘንድሮ በሚከናወነው የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት አምስት ሚሊየን ከፍለው መታከም የማይችሉ ዜጎችን ተደራሽ ለማድረግ ወደ ተግባር መገባቱን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_d70ae2fee460,am,9.053,8.22,0.0,9.053,-29.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c91c17b6b05,train,በሆስፒታሉ ተኝቶ ህክምና ክፍል ክትትል እየተደረገላቸው ያገኘናቸው የይርጋዓለም ከተማ ነዋሪ ወይዘሮ መሠረት ዘውዴ በበኩላቸው ከህመማቸው በቀናት ውስጥ አገግመው ጤናቸው መሻሻሉን አስረድተዋል፡፡,spk_d70ae2fee460,am,13.493,11.099,0.477,13.493,-31.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5007a8b7b41d,train,ሌላው የአምቦ ከተማ ነዋሪ አቶ ገላና ታደሴ በበኩላቸው በወባ በሽታ መከላከል ላይ ከጤና ባለሙያዎች ግንዛቤ ማግኘታቸውን ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,11.373,9.215,0.465,11.373,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_863685e7ca85,train,የአገልግሎቱ መሻሻልም ከዚህ ቀደም ይገጥማቸው የነበረን እንግልትንና አላስፈላጊ ወጪን እንዳስቀረላቸው ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,5.413,5.413,0.0,5.413,-29.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_672a75d86162,train,አስተያየታቸውን የሰጡ የከተማው ነዋሪዎችም ከጤና ባለሙያዎች ባገኙት የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት በአካባቢያቸው የወባ ትንኝ መራቢያ ቦታዎችን እያፋሰሱና እያዳፈኑ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,14.813,11.862,0.408,14.813,-32.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbc68fdd254a,train,በዚህም የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል፣ ግብዓት የማሟላት፣ የተማሪዎች ምገባና ሌሎችም የትምህርት ጥራቱን የሚያስጠብቁ ተግባራት በስፋት እየተከናወኑ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_d70ae2fee460,am,13.573,11.299,0.0,13.573,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d67643fcf49,train,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማኅበራዊ ልማት፣ ባህልና የስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ታደለ ቡራቃ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ሚኒስቴሩ ያከናወናቸው ባህልን የማስተዋወቅ፣ የስፖርት ተሳትፎን የማሳደግ እና የኪነ ጥበብ ዘርፉን የማበረታታት ተግባራት በጠንካራ ጎን የሚጠቀሱ ናቸው ብለዋል፡፡,spk_d70ae2fee460,am,21.694,17.816,0.514,21.694,-30.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_77d29f945d85,train,ፕሮጀክቱ በጥቂቱ የእግረኛ መንገዶች፣ የብስክሌት መንገድ፣ ሕዝባዊ ፕላዛዎች፣ የመኪና ማቆሚያዎች፣ የሕፃናት መጫወቻዎች፣ ሱቆች እና አምፊቴአትሮች የተካተቱበትም መሆኑም እንዲሁ።,spk_d70ae2fee460,am,12.014,10.958,0.0,12.014,-31.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b84c93b66cc,train,በሀገሪቱ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና ምቹ የመማር ማስተማር አካባቢ በመፍጠር የትምህርት ጥራትን የማስጠበቁ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,9.174,8.495,0.0,9.174,-29.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_09f442f9eed0,train,የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በዓሉን የተመለከተ በቂ ግንዛቤ እና እውቀት ጨብጠው ስራቸውን እንዲያከናውኑ የሚያግዝ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_d70ae2fee460,am,11.414,9.577,0.786,11.414,-27.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_551c885ab6d5,train,በተጨማሪም የአካባቢያቸውን ንጽህና በመጠበቅና የአልጋ አጎበርን በአግባቡ በመጠቀም ራሳቸውን ከበሽታው እየተከላከሉ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d70ae2fee460,am,10.174,8.769,0.335,10.174,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab87f7e858e2,train,በኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ባለፈው አመት ለ80 ሺህ አቅመ ደካሞች ነጻ የጤና ምክርና ምርመራ እንዲሁም ህክምና የተሰጠ ሲሆን ዘንድሮ 100 ሺህ ሰዎችን ተደራሽ ለማድረግ ይሰራል ብለዋል።,spk_d70ae2fee460,am,11.454,10.069,0.433,11.454,-29.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9cfcde2d466,train,ባለፈው ዓመት ሆስፒታሉ ከ200 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተመላላሽና ተኝቶ ታካሚዎች አገልግሎት መስጠቱን የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡,spk_d70ae2fee460,am,8.434,7.326,0.0,8.434,-31.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac72a4a37da6,train,ኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ጋር በመተባበር የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ነፃ የጤና ምርመራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር አካሂዷል።,spk_d70ae2fee460,am,12.573,11.617,0.319,12.573,-31.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0189bd6985fe,train,በምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ከተማ የወባ በሽታ ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የከተማው ጤና ጽህፈት ቤት አስታወቀ።,spk_d70ae2fee460,am,8.774,7.515,0.0,8.774,-31.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3293faa3f204,train,በውይይቱ የተባበሩት መንግስታት ተወካዮች፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ተገኝተዋል።,spk_d70ae2fee460,am,6.053,4.799,1.255,6.053,-29.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_298481b022a4,train,ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ስደተኞችን በአካታችነት በዘላቂነት ራሳቸውን እንዲችሉ እያከናወነች ላለው ተግባር ትብብሩን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።,spk_d70ae2fee460,am,8.893,7.981,0.372,8.893,-31.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_543f9c1949eb,train,ወጣቶች  የመስቀል ደመራ እና የሆረ ፊንፊኔ በዓላት ሀይማኖታዊና ባህላዊ ትውፊታቸውን ጠብቀው በሰላምና በአብሮነት እንዲከበሩ ከጸጥታ አካላት ጋር የሚያደርጉትን ትብብር እንዲያጠናክሩ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ጥሪ አቀረበ።,spk_d70ae2fee460,am,19.453,16.304,0.0,19.453,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_200d9547b6cf,train,በምጣኔ ሃብት ዘርፍም በስራ እድል ፈጠራ በማካተት በዘላቂነት ራሳቸውን የሚችሉበት እድል የተፈጠረ ሲሆን፤ አብዛኞቹ ስደተኞች ይህን እድል እየተጠቀሙበት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,13.014,10.004,1.601,13.014,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_145effda15fd,train,በሀገር ደረጃ የትምህርት ጥራትን በዘላቂነት ለማስጠበቅም ሞዴልና ልዩ የአዳሪ ትምህርት ቤቶችን የማስፋፋት ስራ እየተከናወነ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_d70ae2fee460,am,9.653,8.622,0.424,9.653,-28.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2233faf1c74e,train,በሽታው የተገኘባቸው በአካባቢያቸው የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ መደረጉን ገልጸው ለዚህም በሁሉም የጤና ኬላዎች የወባ መድኃኒት ቀድሞ እንዲሰራጭ መደረጉን ነው ኃላፊው የገለጹት።,spk_d70ae2fee460,am,10.133,9.806,0.328,10.133,-29.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a43ac33d26da,train,በከተማው ከጥምቀት በዓል ቀደም ብሎ ባለው ሳምንት የህብረተሰቡን ባህል፣ ወግ፣ እምነትና ትውፊት በስፋት የሚያስተዋውቁ ልዩ ልዩ የጎዳና ላይ የኪነጥበብ ሁነቶች መዘጋጀታቸውንም ተናግረዋል፡፡,spk_d70ae2fee460,am,14.334,11.423,0.796,14.334,-37.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2b8a0c2c43d,train,እንዲሁም ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን በተመለከተ ምርመራ በማድረግ የመለየትና የቅድመ መከላከል ስራዎች ይከናወናሉ ብለዋል።,spk_d70ae2fee460,am,9.174,7.497,0.413,9.174,-30.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d334fe36dd2,train,የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ የረጅም ጊዜ ታሪክ አላት።,spk_d70ae2fee460,am,9.014,7.854,0.478,9.014,-31.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_49fa63b4246a,train,ወጣቶቹ ሰላምን በማስጠበቅ፣ ወንጀልን በመከላከል፣ በዓላት በሰላም እንዲከበሩና ከተማዋ የሰላም ልዩ ተምሳሌት እንድትሆን ጉልህ ሚና እያበረከቱ መሆኑን ተናግሯል።,spk_d70ae2fee460,am,11.014,10.357,0.333,11.014,-34.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d383104ccd4,train,በዓላቱን በድምቀት ለማክበር የሚመጡ የሀገር ውስጥና የወጭ አገራት እንግዶችን ለመቀበል ወጣቶች የተለመደ ትብብራቸውን እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።,spk_d70ae2fee460,am,10.174,9.613,0.561,10.174,-36.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_89df2504b9bd,train,በአሁኑ ወቅትም በአካባቢያቸው ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና የማዳፈን ስራ እያከናወኑ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_d70ae2fee460,am,8.053,7.151,0.0,8.053,-30.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_15102a423ee4,train,የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና ምቹ የመማር ማስተማር አካባቢ በመፍጠር የትምህርት ጥራትን የማስጠበቁ ተግባር እንደሚጠናከር የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።,spk_d70ae2fee460,am,13.534,11.522,0.767,13.534,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab9a0736699f,train,ሆስፒታሉ የአገልግሎት ጥራቱን ለማስጠበቅ ከ40 በላይ ስፔሻሊስትና ሰብ ስፔሻሊስት ሀኪሞችን በመያዝ አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን እየሰጠ መሆኑን ጠቁመዋል ፡፡,spk_d70ae2fee460,am,9.094,8.025,0.507,9.094,-31.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cfbae77e274,train,ከሆስፒታሉ ተገልጋዮች መካከል የይርጋዓለም ከተማ ነዋሪው አቶ ምስጉን ታደገ በሆስፒታሉ የጥርስ ህክምና አገልግሎት ቅልጥፍናና  እንክብካቤ  መደሰታቸውን ገልጸዋል።,spk_d70ae2fee460,am,9.133,8.296,0.34,9.133,-30.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a240e64d41d,train,"በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ጀሚላ ሲምቢሩ የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሀሳብ እንደሚከበር ተናግረዋል።",spk_d70ae2fee460,am,12.174,10.718,0.362,12.174,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3011633d18f,train,ከነዋሪዎቹ መካከል ወይዘሮ ቡዙ ታመኔ እንዳሉት፣ በአካባቢያቸው ለወባ በሽታ መራቢያ የሚሆኑ ቦታዎችን በማጽዳት ራሳቸውንና ቤተሰባቸውን ከበሽታው እየተከላከሉ ይገኛሉ።,spk_d70ae2fee460,am,12.493,10.129,0.0,12.493,-33.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_de50ff945d17,train,በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ነብዩ ተድላ በበኩላቸው ኢትዮጵያና አሜሪካ የጠበቀ ወዳጅነት ያላቸው አገራት መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_d70ae2fee460,am,9.713,9.713,0.0,9.713,-25.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0151984a9f1,train,አዲሱ አመት የሁለቱ አገራት ጠንካራ ወዳጅነት ተጠናክሮ የሚቀጥልበት መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_d70ae2fee460,am,5.734,5.176,0.557,5.734,-24.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_984dd5a92fbb,train,የሆስፒታሉ የህክምና አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ዘሪሁን ነጋሽ የሆስፒታሉን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል የሰው ኃይል ልማትና ቁሳቁስ ማሟላት ላይ መሰራቱን ተናግረዋል፡፡,spk_d70ae2fee460,am,11.293,9.789,0.0,11.293,-29.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_68f58b5b5e17,train,በዚህም ለነዋሪዎች ስለወባ በሽታ መከላከያ መንገድ እንዲሁም በግልና አካባቢ ንጽህና አጠባበቅ ላይ ግንዛቤ ከመስጠት ባለፈ በበሽታው ለተያዙትም ፈጣን የጤና አገልግሎት ለመስጠት ከባለድርሻ አካላት ጋር ሲሰራ መቆየቱን አመልክተዋል።,spk_d70ae2fee460,am,13.854,11.93,0.536,13.854,-30.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed511da89bc8,train,ለዚህም ሕዝብን በነቂስ ባሳተፈ መንገድ ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት የሚያስችሉ ተግባራት በኮሚሽኑ በኩል እየተከናወኑ ነው  ብለዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a72303b6bd2,train,ከፍተኛ ምርመራ አድርገዋል ተብለው በተጠቀሱት አራቱ ሀገራት  312 ሚሊዮን 625 ሺሕ 857 ሰዎች ይኖራሉ፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,9.094,8.602,0.0,9.094,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b8ed93f2e6f,train,በውይይቱም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተወካዮች ለተነሳላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,5.173,5.173,0.0,5.173,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_2f2598f1597f,train,የሥነ-ጥበብ ትምህርቱን ወደከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ ከፍተኛ ትጋት የነበረው የጥበብ ሰው አርቲስት ደበበ በ1958 ዓ.ም ከመጀመሪያዎቹ ጥቁር ተማሪዎች አንዱ ለመሆን ከሌላኛው ታላቅ ከያኒ ወጋየሁ ንጋቱ ጋር በመሆን በሃንጋሪ ቡዳፔስት ከኢንቲቩሽ ሎራንድ የሥነ-ጥበብ ትምህርት ቤት ለምርቃት በቅቷል።,spk_5a6f4b6d428f,am,17.854,17.854,0.0,17.854,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_916a670bfa09,train,7ኛ ተከሳሽ አቶ መንግስቱ ተስፋ ላቀ በኢትዮጵያ ግብርና ሚኒስቴር የግብዓት አቅርቦት መሪ ሥራ አስፈጻሚ፣ የብሄራዊ የአፈር ማዳበሪያ ግዢ ቴክኒካል ኮሚቴ ሰብሳቢ የነበረ፤,spk_5a6f4b6d428f,am,15.094,13.157,0.0,15.094,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e72c500b6b49,train,በተለይም የኢትዮ ኤርትራን ግንኙነት ዳግም በመመለሳቸው የአለም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ መሆናቸውን አስታውሰወው፤ መንግስት ለቀጠናው ሰላምና ደህነንነት እያከናወነ ያለውን ተግባር አስገንዝበዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df4ca3b6448c,train,በተለይም ለኤች አይ ቪ/ ኤድስ ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎችን በመለየት የተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም የግንዛቤ ፈጠራ ስራ በመስራት ለውጥ መመዝገቡን ገልፀዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_529785827b69,train,አሁን ያለው ውጥረት እንዲረግብም ጥሪ አስተላልፈዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,2.733,2.733,0.0,2.733,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_743a591a6803,train,ረቂቅ ስምምነቱ በኢትዮጵያ እና በዩክሬን መካከል የአየር ትራንስፖርት ዘርፉን ለግል ገበያ ክፍት ማድረግን ጨምሮ በዘርፉ ቋሚእና ህጋዊ የሁለትዮሽ ማዕቀፍ እንዲኖራቸው ዕድል የሚፈጥር እንደሆነ ተነግሯል።,spk_5a6f4b6d428f,am,12.534,12.069,0.0,12.534,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cb774a72a59,train,ኪነጥበብ አካታች እና ትውልድ የሚገነባ የጋራ ትርክት ላይ የሚሰራ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋልም ብለዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,6.734,6.136,0.598,6.734,-19.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11217207fb9d,train,በአለማችን በፍጥነት በመዛመት ላይ የሚገኘውን የኮሮና ቫይረስ በመመርመር የስርጭት አድማሱን ለመቀነስ ሀገራት ጥረታቸውን ቀጥለዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,6.734,6.734,0.0,6.734,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7935eb92e44d,train,የኮቪድ 19 ምርመራን አቅም ለማሳደግም ቃል ከተገባው  አንድ ሚልዮን ኪቶች መካከል የመጀመሪያውን ዙር ትናንት መቀበላቸውንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አመልክተዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a63ce769eeeb,train,የዘውዲቱ መታሠቢያ ሆስፒታል የላቀ የሕክምና ማዕከል የማስፋፊያ ግንባታ ባለ አስር ወለል ህንጻ ሲሆን፤ ዘመናዊ የህክምና መሣሪያዎች የተሟሉለት ነው።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.493,8.112,0.0,8.493,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52be5611f257,train,ዩክሬን ረቂቅ የስምምነት ሰነዱን ያጸደቀችው ትላንት በነበራቸው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ መሆኑን የሀገሪቱ የዜና ወኪል ዘገባ ያመለክታል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.854,8.054,0.301,8.854,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc953785a356,train,በዋናነትም መታወቅ ያለበት ጉዳይ “ህውሓት የሽብር ድርጅት” መሆኑ ነው ሲሉ አጽንዖት ሰጥተው ገልጸዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,6.973,6.05,0.0,6.973,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9086ae745478,train,ለፈተና ቀደም ብሎ በማጥናት የተሟላ ዝግጅት ከማድረግ ባለፈ በስነ ልቦናም  ዝግጁ መሆን ከተቻለ የሚፈለገውን ውጤት ማምጣት እንደሚቻል ገልፃለች።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.493,8.108,0.0,8.493,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18bb9246ae51,train,በመስቀሉ ያገኘነውን ፍቅር፣ ሰላምና አንድነት በተግባር ማሳየት ይገባል ብለዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,4.654,4.654,0.0,4.654,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_01dfa6f78ad1,train,ፍርድ ቤቱ ምቹ የስራ ከባቢ ለማድረግ ዕድሳትና በዲጂታላይዜሽን ቴክኖሎጂ የተደገፈ ዘመናዊ የአሰራር ስርዓት የተዘረጋለት ተቋም ሆኖ መገንባቱን ተመልክተናል ነው ያሉት።,spk_5a6f4b6d428f,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3aefb5a9057,train,ለዚህም የመንግስት ሰራተኛው የመደመር መንግስት ግቦችን የጋራ በማድረግ ለተፈጻሚነታቸው ይበልጥ መትጋት ይጠበቅበታል ብለዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_357ad65cab24,train,ራዕዩ የህብረቱ አባል ሀገራት የትምህርት እና ክህሎት ልማትን ለማጠናከር ቃል የገቡበት ናውክቾት ድንጋጌ እና የአፍሪካ ህብረት የ10 ዓመት የትምህርት ኢኒሼቲቭ (2025–2034) በግልጽ መመላከቱን ጠቅሷል።,spk_5a6f4b6d428f,am,13.293,13.293,0.0,13.293,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b811e75b60e,train,ከዚህ ቀደም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እንደተነገረው በትግራይ ክልል የተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ወንጀለኞችን ለሕግ የማቅረብ ተግባር ነው ያሉት ሴናተር ኢንሆፍ “በዚህ ሁኔታ በአገሪቱ ሰላምን ለማምጣት እየተንቀሳቀሰ የሚገኘውን መንግስት ከሽብር ድርጅቱ ህወሓት ጋር በእኩል ማስቀመጥ ተቀባይነት የሌለው ነው” ብለዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,19.974,19.024,0.0,19.974,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89c9fccd64f3,train,በዚህም በ2017 የትምህርት ዘመን በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ማህበረሰቡን በማሳተፍ 78 አዳዲስ ትምህርት ቤቶችን የማሰራትና 691 ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎችን የመገንባት ስራ ተሰርቶ ለአገልግሎት መብቃታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,17.213,15.51,0.0,17.213,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c26984a21a01,train,ኪነጥበብ በመንግስት ብቻ ሳይሆን በባለሙያው መዘከር እንዳለበት እና ኢንዱስትሪው እንዲያድግ ኢትዮጵያ ማደግ እንዳለባት ተናግረዋል፡፡ለዚህም የቱርክ፣የህንድ እና የኮርያን ፊልም ኢንዱስትሪ ለአብነት አንስተዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_987df31841ea,train,ሴናተሩ ባቀረቡት ጽሁፍ “የኢትዮጵያ መንግስት ሁሉንም ሰላማዊ መፍትሔዎችን ለማምጣት እየሰራ ይገኛል፤ ሰላምንና አንድነትን ከማምጣት ውጪ ሌላ አካሄድ አልሄደም” ብለዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66ced781f1d2,train,ሴናተር ጂም ኢንሆፍ በአሜሪካ የእንደራሴዎች ምክር ቤት የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ያላቸውን ሀሳብ አቅርበዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.414,7.34,0.313,8.414,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7792559b122e,train,ከተወዳዳሪዎቹ መካከል ከድሬዳዋ የመጣው ዮሐንስ ይርሳው፥ ጥበብ ሀገርን ለማልማት የሚያስችል ኃይል ያለው እንዲሁም ህብረትና አንድነትን የሚያጎለብት መሳሪያ ነው ብሏል።,spk_5a6f4b6d428f,am,9.534,9.534,0.0,9.534,-18.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_943cb1724f9e,train,የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ በእውቀትና ክህሎት ብቁ የሆኑ ተማሪዎችን የማፍራት ጥረታችን ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉም አረጋግጠዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_09a73dc8973b,train,ኢትዮጵያን ለ19 ጊዜያት ያህል ጎብኝቻለሁ ያሉት ሴናተሩ፤ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር በነበራቸው ቆይታ መንግስት በአገሪቱ አንድነትንና ሰላምን ለማምጣት እየሰራ መሆኑን መነጋገራቸውን አመልክተዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,11.893,11.48,0.0,11.893,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c4efdcf077a3,train,ባለፉት ዓመታት ለጤናው ዘርፍ ከፍተኛ ትኩረት መሰጠቱን ጠቁመው፤ ሦስት ብቻ የነበረውን የኦክስጂን ፕላንት ወደ 57 ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_086857bf26fe,train,ባንኩ በበጀት ዓመቱ ለማሰባሰብ ካቀደው 8 ሺህ ዩኒት ደም ውስጥ ባለፉት ሦስት ወራት ባደረገው የሥራ እንቅስቃሴ ከ2ሺህ 370 ዩኒት በላይ ደም ማሰበሰብ መቻሉን ገልጸዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,12.414,12.095,0.0,12.414,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1b0fd87984f,train,ማንኛውም ተማሪ ለትምህርቱ ልዩ ትኩረት በመስጠት ማንበብ ከቻለ በተዘጋጀበት ልክ ውጤት ማምጣት እንደሚችል የሚናገረው ተማሪ ደረጀ፤ እኔም በተዘጋጀሁበት ልክ የጠበቅኩትን ውጤት አምጥቻለሁ ብሏል።,spk_5a6f4b6d428f,am,12.053,12.053,0.0,12.053,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce508fd878b9,train,የሴቶችን ንቁ ተሳትፎ በማሳደግ ከተሳትፎ ወደ ተጽኖ ፈጣሪ መሪዎች ለማሻገር ግብ ተጥሎ እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ca7ef83c2d3,train,በታንዛንያ ከባድ ዝናብ መጣሉን ተከትሎ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት በትንሹ የ47 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገልጿል።,spk_5a6f4b6d428f,am,7.814,7.004,0.0,7.814,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_54e4607999c4,train,"""የሴቶች መሪነት ለብልጽግናችን"" በሚል መሪ ሀሳብ የተተኪ ሴት አመራሮች ስልጠና በክልሉ ዲላ ከተማ እየተካሄደ ነው።",spk_5a6f4b6d428f,am,6.814,6.497,0.317,6.814,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_2fb5dbde29de,train,የዩክሬን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዩክሬንን በመወከል ሰነዱን እንዲፈርሙ እና እንዲያስፈጽሙ ለሀገሪቱ  የአቪየሽን ዘርፍ ሃላፊ ኦሌክሳንደር ቢልቹክ ሃላፊነት መስጠቱም ታውቋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,12.213,11.201,0.31,12.213,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_98c132c56ccc,train,ስትራቴጂው ትኩረት ከሰጣቸው ጉዳዮች መካከል የህጻናትን መሰረታዊ የማንበብ፣ የመጻፍ፣ የመረዳት፣ ማህበራዊ እና ስነ ልቦናዊ ክህሎቶችን ማዳበር ይገኝበታል።,spk_5a6f4b6d428f,am,9.573,9.573,0.0,9.573,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5223b1a93e6f,train,ዛሬ የተበረከቱ ስጦታዎች ጥራት ያላቸው ዘመናዊ የህክምና መሳሪያዎች መሆናቸውን ጠቁመው በቀጣይም በጋራ ለመስራት ዝግጁ መሆናችውን አረጋግጠዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52babcd8805c,train,የገዘፈ ሰብዓዊ እና ኪናዊ ግብርን የከወነው የጥበብ አርበኛ አርቲስት ደበበ እሸቱ ባጋጠው የጤና እክል በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በተወለደ በ83 ዓመቱ ነሐሴ 11/2017 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።,spk_5a6f4b6d428f,am,17.174,16.847,0.0,17.174,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b5fa0c53ce0,train,ኬኒያ 276 ሺሕ 415፣ ኡጋንዳ 260 ሺሕ 465 ፣ ሩዋንዳ 242 ሺሕ 129 ሰዎች በመመርመር ከሁለት እስከ አራትኛ ያለውን ደረጃ መያዛቸውን የማዕከሉ መረጃ ያመለክታል።,spk_5a6f4b6d428f,am,16.814,14.283,0.0,16.814,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e86f54ba3bc,train,አውደ ጥናቱ አፍሪካ ህብረት እ.አ.አ በ2035 የህጻናትን የማንበብ እና የመጻፍ ችግር የማስቀረት ቁርጠኝነት አካል እንደሆነም ገልጿል።,spk_5a6f4b6d428f,am,10.014,9.608,0.0,10.014,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_49f921957ebb,train,አሜሪካ በካቡል አየር ማረፊያ አቅራቢያ በሰነዘረችው የድሮን ጥቃት ህጻናትን ጨምሮ በርካታ ንጹሃን አፍጋኒስታውያን መገደላቸውን ዛሬ የወጡ ዘገባዎች አመላክተዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,10.254,9.479,0.36,10.254,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_4886d1fc2f36,train,የኢትዮጵያ እያደረገች ያለቸውን የሰላም ግንባታና የለውጥ ጉዞ ተመድ እንደሚደግፍ አስታውቀው የኢትዮጵያ ሰላምና ደህንነት ለአፍሪካ ቀንድ ወሳኝ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd6ffc32f0f7,train,የዘውዲቱ መታሠቢያ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ ዶክተር ቴዎድሮስ አቡሌ በበኩላቸው፤ ፕሮጀክቱ የሆስፒታሉን የአገልግሎት አሰጣጥ በሁሉም መስክ በሁለት እጥፍ እንደሚያሳድግ ገልጸዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,10.653,9.468,0.482,10.653,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0c8cc2694cda,train,"በተቃራኒው ""ያኔ ስንፈልጋችሁ የከዳችሁ ይቅር ብለናችኋል"" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ""ኢትዮጵያን አትካዱ ኢትዮጵያን ክዶ ሃብታም ከመሆን ቢቀር ይሻላል"" ሲሉም መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡",spk_5a6f4b6d428f,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fbc741ea0d0,train,የአየር ንብረት ለውጥን ተከትሎ ከፓስፊክ ውቅያኖስ የሚነሳው ዝናብ አዘሉ የአሌ ኒኖ ክስተት ታንዛንያን ጨምሮ በኬኒያና በሶማልያ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል።,spk_5a6f4b6d428f,am,11.174,10.252,0.0,11.174,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_39b2cf6dc639,train,እንደ የአፍሪካ የበሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል መረጃ,spk_5a6f4b6d428f,am,4.034,4.034,0.0,4.034,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_333511552090,train,የተማሪዎች ክሊኒክ የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ በቂ የመድኃኒት አቅርቦት የማሟላት ሥራን ጨምሮ ሌሎች የዝግጅት ተግባራትም በተሻለ መንገድ መከናወናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b350c3ff4986,train,የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ኢትዮጵያ እያደረገች ያለውን የሰላም ግንባታና የለውጥ እንቅስቃሴ እንደሚደግፍ አስታወቀ።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.373,8.048,0.0,8.373,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0d80f252a2e,train,የኪነጥበብ ባለሙያዎች ከፖለቲካው ይልቅ ማህበራዊ ጉዳይ ላይ በትኩረት በመስራት የሚያስቡትን ማሳካት እንደሚችሉም ገልጸዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_35d16bdae9fd,train,የጽዳት መርሃ ግብሩ ተሳታፊ ስንቅነሽ ገብረ አብ የዘመን መለወጫና የመስቀል በዓላት በድምቀት መከበራቸውን አስታውሰው፤ ኢሬቻ የከተማችን ድምቀት በመሆኑ በድምቀት እንዲከበር የበኩላችንን እየተወጣን እንገኛለን ብለዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,12.454,12.055,0.0,12.454,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03b4019f3ce5,train,ወቅቱ የሚጠይቃቸውን የጤና አገልግሎት ለመስጠት ሆስፒታሎች መገንባታቸውን ገልጸው፤ የመንግስት ጥረት እንዳለ ሆኖ በትብብር የማህበረሰቡን ችግር መፍታት እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1b89450d442,train,በዚህም ፍትሐዊ፣ ፈጣን፣ ነፃ፣ ተዓማኒነት ያለው የዳኝነት ስርዓትን በማረጋገጥ የተገልጋዩን ዕርካታ ለማረጋገጥ ጠንክሮ መስራት እንደሚገባም በአፅንኦት አስገንዝበዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,9.414,8.956,0.0,9.414,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e8e6327af546,train,ውድድሩ የአካባቢያቸውን ባህል ለማስተዋወቅ፣ የሌሎችን ባህል ለማወቅና ልምድ ለመቅሰም የሚያስችል መሆኑንም ተናግሯል።,spk_5a6f4b6d428f,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b528bcf9859e,train,9ኛ ተከሳሽ ካፒቴን ወንድወሰን ካሳ አሰፋ የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ምክትል ሥራ አስፈጻሚ የነበረ፣,spk_5a6f4b6d428f,am,9.254,8.433,0.0,9.254,-21.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_510384cb6214,train,በጤና ተቋማት የደም አቅርቦት ከሌለ የህክምና ሥራውን አስቸጋሪ እንደሚያደርገው ጠቁመው ሁሉም በደም ልገሳው ላይ እንዲበረታ ጠይቀዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.534,8.015,0.0,8.534,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2fa049b1ada7,train,ማዕከሉ እንዳስታወቀው፤ ከአፍሪካ 2ሚሊዮን 773 ሺሕ ሰው በመመርመር ደቡብ አፍሪካ በአንደኝነት ስትቀመጥ፤ ሞሮኮ አንድ ሚሊዮን 126 ሺሕ፣ ግብጽ 449 ሺሕ 968፣ ኢትዮጵያ 382 ሺሕ 339 ሰዎች በመመርመር  በደረጃ ተቀምጠዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,19.174,18.303,0.0,19.174,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0db59d4f28ef,train,የዛሬው የጽዳት መርሃ ግብር ከጽዳት ባለፈ አብሮነትና ወንድማማችነት የሚጠናከርበት መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,6.814,6.814,0.0,6.814,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_43c6c095fe8d,train,በበዓሉ ላይ የተገኙ የሃይማኖት አባቶች ህዝበ ክርስቲያኑ ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ የገለፀውን ፍቅር በተግባር ማሳየት አለበት ብለዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-19.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da53b1c0f281,train,የቀድሞ የቦይንግ ኩባንያ ቴክኒክ አብራሪ ማርክ ፎርክነር የ737 ማክስ አውሮፕላን ምዘና እና ፍቃድ አሰጣጥ ላይ የአሜሪካ የፌደራል አቪዬሽን አስተዳደርን አጭበርብሯል በሚል ክስ ቀረበበት።,spk_5a6f4b6d428f,am,14.893,14.893,0.0,14.893,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d05e0fcd9b07,train,ከምስራቅ አፍሪካ ከሚገኙ 14 ሀገራት ኢትዮጵያ 382 ሺሕ 339 ሰዎችን በመመርመር ቀዳሚ ናት።,spk_5a6f4b6d428f,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_0616cf70ae45,train,የተመድ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪ መግለጫ አውጥተዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,4.894,4.894,0.0,4.894,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ba816773746,train,በአፍሪካ ይሄ መረጃ እስከተጠናቀረበት ጊዜ 844 ሺሕ 542 ሰዎች በኮቪድ19 የተያዙ ሲሆን፤ ከዚህ ውስጥ 489ሺሕ 948ቱ አገግመው፣ 17ሺሕ 682ቱ ሞተዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,16.334,15.489,0.0,16.334,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94cb2c221351,train,የመስቀል በዓል ፍቅርና አብሮነትን በማጎልበት ለሀገር ሁለንተናዊ  እድገት የምንተጋበት ነው ሲሉ በመስቀል ደመራ በዓል ላይ የተገኙ የሀይማኖት አባቶች ገለጹ።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.813,8.387,0.427,8.813,-19.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf5e1b054a79,train,ለውጤት የመብቃቱ ምስጢር የራሱና የመምህራኑ ጥረት፤ የወላጆቹ ድጋፍና የማስተማሪያ ግብዓት የተሟላ በመሆኑ የተገኘ ድምር ውጤት መሆኑን ይናገራል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.694,8.275,0.0,8.694,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_01a4435f473a,train,የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በ2018 የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን ተቀብሎ ስኬታማ የመማር ማስተማር ሥራ ማከናወን የሚያስችል ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e1b1b89aae9,train,መመርመሪያውን ከለገሱት ተቋማት መካከል ግማሽ ያህሉን ያበረከተው  ሀገር በቀሉ ኩባንያ  በቅርቡም  በሀገር  ውስጥ ኪቶች ለማምረት ማቀዱን  ገልጸዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_673ec47ba76b,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በንግግራቸው ሳዑዲ አረቢያ በአፍሪካ በታዳሽ ኢነርጂ፣ በመሰረተ ልማት፣ በግብርና፣ በጤናና በትምህርት ዘርፍ መዋለ ንዋይን ለማፈሰስ እያሳያች የለው ቁርጠኝነት የሚደነቅ ነው፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,13.454,12.928,0.0,13.454,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c082e023719,train,የቫይረሱ ተጠቂዎቹን ቁጥር ለመለየትና የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል የመመርመር አቅምን ማሳደግ ወሳኝ እንደሆነ የዘርፉ ባለሙያዎች ይመክራሉ።,spk_5a6f4b6d428f,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab50bf024076,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አሕመድ  የኢትዮጵያን የመመርመር አቅም ለማሳደግ መሰራቱን በቲውተር  ገጻቸው አስፍረዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_b0c0ddd4804f,train,የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ አብዱልከሪም መንግስቱ በበኩላቸው፤ በክልሉ ተላላፊ በሽታዎችን በመከላከልና በመቆጣጠር ጤንነቱ የተጠበቀ አምራች ዜጋ ለማፍራት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል።,spk_5a6f4b6d428f,am,10.534,10.534,0.0,10.534,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ab2e2380b1e,train,"የ2018 ዓ.ም ኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በአዲስ አበባ መስከረም 24 እና በቢሾፍቱ ሆራ ሀርሰዲ መስከረም 25 ቀን 2018 ዓ.ም ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሠራራት"" በሚል መሪ ሃሳብ ይከበራል፡፡",spk_5a6f4b6d428f,am,14.653,13.912,0.0,14.653,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb7597a49057,train,የአፍሪካ የበሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል እንዳስታወቀው፤ በአፍሪካ በኮቪ19 የተጠቁ ሰዎች ቁጥር ወደ አንድ ሚሊዮን በመጠጋቱ 844 ሺሕ 542 ሲደርስ  በዚያው ልክ ያገገሙትም  489 ሺሕ 948 ደርሷል።,spk_5a6f4b6d428f,am,12.414,12.414,0.0,12.414,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31dda3e14a56,train,በዓሉ የክረምቱ ወቅት አልፎ መጪው ብሩህ ጊዜ የሚበሰርበት፣ የተራራቀ የሚቀራረብበት፣ ህብረ ብሄራዊነት የሚደምቅበት እና አዲስ ተስፋ የሚሰነቅበት መሆኑን አመላክተዋል፡፡,spk_5a6f4b6d428f,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_cc5f33e74d33,train,ልማትን ለማረጋገጥ የህዝብ የተባበረ ጥረት አስፈላጊ መሆኑን በመጥቀስ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ለሀገር ዕድገት የበኩላቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ ጥሪ አቅርቧል።,spk_5a6f4b6d428f,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-19.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a2898632109,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሴቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማሳደግ የሚያግዙ የአቅም ግንባታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ።,spk_5a6f4b6d428f,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-20.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b15a8f801fa4,train,በማስፋፊያው 320 ተጨማሪ ሕክምና መስጫ አልጋዎች መካተታቸውንም አመላክተዋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,5.574,5.574,0.0,5.574,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cb7f59a042b6,train,በተጨማሪም አሁን የጸደቀው ድጋፍ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በራስ አቅም ለመሸፈን የሚያስችልና በመጪው የመሕር ወቅት ለአርሶ አደሮች ምርጥ ዘር ለማቅረብ የሚያስችል መሆኑን ባንኩ አስታውቋል።,spk_5a6f4b6d428f,am,10.473,10.473,0.0,10.473,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_517b0d39c62e,train,ኢትዮጵያ የፍልሰተኞች መዳረሻ እና መሻገሪያ መሆኗን ገልፀው፣ ከተለያዩ ሀገራት የመጡ በርካታ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ፣ ተገቢውን ከለላና ድጋፍ በማድረግ ዓለም አቀፍ የስደተኞች ስምምነትን በተግባር እየፈጸመች ነው ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,13.064,12.403,0.0,13.064,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6ed70361ec5d,train,በሌላ በኩል መንግሥት ዜጋ ተኮር ፖሊሲን መሰረት በማድረግ በመካከለኛው ምስራቅና በአፍሪካና በሌሎች ሀገራት በችግር ላይ የሚገኙ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው መመለሱን ጠቅሰዋል።,spk_b7c8f135055f,am,12.174,12.174,0.0,12.174,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9c9c3c1f671a,train,ስደተኞች ችግሮችን እየተጋፈጡ ቢሆንም የመነሻ፣ የመሻገሪያ እና የመድረሻ ሀገራት የብልጽግና፣ የፈጠራ እና የዘላቂ ልማት አቅም መሆናቸው የማይካድ እውነታ ነው ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,11.144,10.659,0.0,11.144,-18.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e4addfd40342,train,በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የስታርታፕና ኢኖቬቲቭ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ ዴስክ ኃላፊ ሙሉጌታ ውቤ፤ በኢትዮጵያ የስታርታፕ ስነ-ምህዳሩ በከፍተኛ ሁኔታ መነቃቃት እያሳየ መምጣቱን ተናግረዋል፡፡,spk_b7c8f135055f,am,10.608,10.608,0.0,10.608,-18.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_51649f50eb4b,train,ከትምህርት መሰረተ ልማት ረገድም ከ200ሺህ በላይ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች፣ ከ22ሺህ በላይ የመምህራን መኖሪያ ቤቶች እና 121 የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ታግዞ እየተከናወነ ነው ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,13.834,13.526,0.0,13.834,-17.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3e8b53c55f20,train,"4ኛው የአፍሪካ ህገመንግስታዊ ፍርድ ቤቶች እና መሰል ተቋማት አለም አቀፍ ሲምፖዝየም ""ህገ መንግስታዊነት እና ሀገረ መንግስት ግንባታ"" በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።",spk_b7c8f135055f,am,11.672,10.861,0.0,11.672,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d82a82919711,train,ከአገልግሎቱ ተሳታፊዎች መካከል ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመጣው ወጣት ደሳለኝ ማሞ፣ ኢትዮጵያ የበርካታ ብሔር ብሔረሰቦች ድንቅ እሴቶች ባለቤት መሆኗን ጠቁሞ፣ ለበጎ አገልግሎት ሥራው በሚንቀሳቀሱባቸው አካባቢዎች ከህብረተሰቡ ፍቅርና አክብሮትን መማሩን ተናግሯል፡፡,spk_b7c8f135055f,am,17.205,16.036,0.354,17.205,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_429a5d95d5ae,train,ባለስልጣኑ ከድሬዳዋ የፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ጋር በመቀናጀት የሞተር አልባ የትራንስፖርት አማራጮች በስፋት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ቅስቀሳ አካሂዷል።,spk_b7c8f135055f,am,7.832,7.832,0.0,7.832,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_406fdd49cb40,train,በድሬደዋ አስተዳደር በአምስት የተለያዩ አቅጣጫዎች የተከናወነው የመጀመሪያው ምዕራፍ 12 ኪሎሜትር የኮሪደር ልማት እየተገባደደ መሆኑ ተመልክቷል።,spk_b7c8f135055f,am,8.773,8.411,0.0,8.773,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e19f7c2bae1,train,በመግለጫቸውም በክልሉ የተወሰኑ አካባቢዎች ሰላምን በማወክ ልማትን ለማደናቀፍ የሚጥሩ አካላት መኖራቸውን ተናግረዋል።,spk_b7c8f135055f,am,6.853,6.853,0.0,6.853,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f10c76beb101,train,በመሆኑም የክልሉን ሰላም ለማደፍረስና ልማትን ለማደናቀፍ የሚሞክሩ አካላት ላይ መንግስት የተጠናከረ ህጋዊ እርምጃ ይወሰዳል ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,7.605,7.605,0.0,7.605,-16.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_41dbac5c03f4,train,ከዘመኑ የቴክኖሎጂ እድገት ጋር አብሮ የማይራመድ ትውልድና ሀገር በአለም አቀፍ ተወዳድሮ ማሸነፍ እንደማይችል ጠቁማ፤ በእድሉ በመጠቀም እውቀትና ክህሎቷን ማሳደጓ እንዳስደሰታት ተናግራለች።,spk_b7c8f135055f,am,14.192,13.833,0.0,14.192,-17.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9b0c7164f079,train,ካሜሩን በካሜሩን ቴሌኮሙኒኬሽን (CAMTEL) እና ኢትዮ ቴሌኮም የፈጠሩት ስትራቴጂካዊ ጥምረት ውጤታማ እንዲሆን አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የሀገሪቷ ጠቅላይ ሚኒስትር ጆሴፍ ዲዮን ንጉቴ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_b7c8f135055f,am,15.512,13.541,0.0,15.512,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aef8c831986c,train,በተያዘው የ2018 በጀት ዓመትም በክልሉ በሁሉም አካባቢዎች በ72 ዘርፎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመስጠት ታቅዶ ወደ ሥራ ተገብቷል ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,8.621,8.187,0.0,8.621,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34a80832d5a7,train,የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)፤ በተገኙበት ሀገራዊ የመንገድ ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ንቅናቄ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ተጀምሯል፡፡,spk_b7c8f135055f,am,10.785,10.133,0.336,10.785,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c511378b658c,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በዚህ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት ስደተኞች በሄዱባቸው ሀገራት ለብዝበዛ እና ለአስከፊ ችግሮች ተጋላጭ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_b7c8f135055f,am,9.149,9.149,0.0,9.149,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aba9ece8ee82,train,አፍሪካ ቁልፍ የሕዝብ አገልግሎቶችን መስጠት የሚችሉ የተረጋጋ ተቋማትን በመገንባት እና ተቋማዊ በማድረግ ረገድ በርካታ ስራዎች መሥራት እንደሚጠበቅባትም ገልጸዋል፡፡,spk_b7c8f135055f,am,11.069,10.535,0.0,11.069,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1f24d03ba68f,train,ሳምንቱ ሲጠናቀቅ የአፍሪካ ክህሎት ልማትን አስመልክቶ የጋራ አቋም መገለጫ እና የድርጊት መርሃ ግብር ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።,spk_b7c8f135055f,am,6.965,6.642,0.0,6.965,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_47d5cf118171,train,በኦሮሚያ ክልል እየተከናወነ ያለው ሁለንተናዊ የልማት እንቅስቃሴ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመታገዙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ ማስቻሉን የክልሉ ገንዘብ ቢሮ አስታውቋል።,spk_b7c8f135055f,am,10.768,10.768,0.0,10.768,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_000204f18a4a,train,ኢትዮጵያ በስደተኞች ሕይወት ላይ አዎንታዊ ተፅዕኖ ላሳደሩ ግለሰቦችና ተቋማት እውቅና መስጠቷን ጠቅሰው፥ ስደተኞችን በክብር መቀበል የማህበረሰብ ትስስርን እንደሚያጠናክር ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,12.912,11.678,0.462,12.912,-18.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_04f28b85af4f,train,ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ወደሃዋሳ ከተማ የመጡ ወጣቶች በከተማዋ የጽዳት ሥራ በማከናወንና ደም በመለገስ የአገልግሎት ሥራቸውን መጀመራቸው የሚታወስ ነው።,spk_b7c8f135055f,am,11.59,11.59,0.0,11.59,-16.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e2ee63da8e16,train,ሥርዓቱን ከአባላቱ በሚገኘው ስጦታና መዋጮ ይበልጥ ለማጠናከር ከሚደረገው ጥረት በተጓዳኝ ከ240 ሄክታር የሚበልጥ መሬት በተለያዩ ሰብሎች ለማልማት የሚያስችል የዝግጅት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b7c8f135055f,am,16.301,16.301,0.0,16.301,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eaad760cba2c,train,የክረምት ጊዜዋን ሀገርና ህዝብን የሚጠቅሙ ተግባራትን በማከናወን በማሳለፏ ደስተኛ መሆኗንም ወጣት ኤልሳቤት ተናግራለች።,spk_b7c8f135055f,am,10.011,9.299,0.0,10.011,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f92cef4c4f8b,train,የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ቴዎድሮስ ምህረት በዚሁ ወቅት፤ አፍሪካ ለሕገ-መንግሥታዊነት እና ለሀገረ መንግሥት ግንባታ የጀመረችውን ጥረት አጠናክራ ማስቀጠል ይኖርባታል ብለዋል፡፡,spk_b7c8f135055f,am,11.371,10.848,0.0,11.371,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2312b5f4d58e,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ዜጎች በዌብ ፕሮግራሚንግ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግ፣ ዳታ ሳይንስና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ መሰረታዊ የዲጂታል ክህሎት እንዲኖራቸው የአምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ከደርስ ስልጠና ሐምሌ 2016 ዓ.ም ማስጀመራቸው ይታወሳል።,spk_b7c8f135055f,am,16.301,14.965,0.0,16.301,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e91a24a5ac5f,train,የክልሉ ገንዘብ ቢሮ እየተከናወነ ያለው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በኢኮኖሚ ዘርፉ ላይ እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_b7c8f135055f,am,7.11,7.11,0.0,7.11,-16.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3ffcce9764a8,train,በዛሬው ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች በታጀበው ቅስቀሳ ላይ የተሳተፉት አዛውንቱ አቶ ስዩም ገበየሁ እንዳሉት፤ የኮሪደር ልማቱ ለተሽከርካሪዎች እና ለሞተር አልባ ትራንስፖርት ተጠቃሚዎች ምቹ መደላድል ፈጥሯል።,spk_b7c8f135055f,am,11.534,11.534,0.0,11.534,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e69a56530fef,train,ይህም በተለይ ደህንነቱ የተረጋገጠ አገልግሎት ከመስጠት ባለፈ አገልግሎት አሰጣጡን ለማቀላጠፍና የዜጎችን እርካታ ለመጨመር እንደሚያስችል ተናግረዋል።,spk_b7c8f135055f,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_eb25b0fde680,train,አሁን ላይ ስልጠናውን አጠናቆ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማግኘቱን ጠቅሶ፤ ባገኘሁት እውቀትና ክህሎት ሀገሬ ለጀመረችው የዲጂታል ቴክኖሎጂ ሪፎርም ስኬታማነት የድርሻዬን ለማበርከት ዝግጁ ነኝ ብሏል።,spk_b7c8f135055f,am,12.23,11.895,0.0,12.23,-18.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_40019ba2d354,train,የካሜሩን ቴሌኮሙኒኬሽን (CAMTEL) እና ኢትዮ ቴሌኮም በካሜሩን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን ማፋጠን የሚያስችል የኮንትራት ስምምነት ተፈራርመዋል።,spk_b7c8f135055f,am,8.811,8.383,0.0,8.811,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e84ef3f1ed54,train,አቶ ጌታቸው እንዳሉት የቡሳ ጎኖፋ ስርዓትን ይበልጥ ለማጠናከር በዘንድሮ የመኸር ወቅት በክልሉ ስድስት ዞኖች ውስጥ በተለየ 7 ሺህ ሄክታር የሚበልጥ መሬት በተለያዩ ሰብሎች የማልማት ሥራ እየተከናወነ ነው።,spk_b7c8f135055f,am,13.51,12.651,0.0,13.51,-16.5,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_91b95c9fa3a2,train,በአሁኑ ወቅትም ከሁሉም ክልሎችና ሁለት ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ 102 በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በሁለት ቡድን ተከፍለው ወደተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በመጓዝ አገልግሎቱን እየሰጡ ይገኛሉ።,spk_b7c8f135055f,am,13.968,13.381,0.0,13.968,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b0d7f3b029db,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተከናወኑ ካሉ ስራዎች መካከል የአፈርና አካባቢ ጥበቃ፣ የችግኝ ተከላ፤ የአቅመ ደካማ አርሶ አደሮች የእርሻ ስራ እገዛ፣ የሥነ ተዋልዶ ጤና እና በሽታ መከላከል እንዲሁም የደም ልገሳ ተጠቃሽ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_b7c8f135055f,am,12.725,12.725,0.0,12.725,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e6327a35629b,train,የኮሪደር ልማቱ ለእግረኛው፣ ለተሸከርካሪ እና ለሞተር አልባ ትራንስፖርት የተለዩ ጓዳናዎች በመፍጠሩ የትራፊክ አደጋን  ለመቀነስ እንደሚያስችል ገልጸዋል።,spk_b7c8f135055f,am,9.451,8.699,0.0,9.451,-16.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d959f47822a,train,መግለጫውን የሰጡት የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ምክትል እና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዘርፍ ኃላፊ መሐመድናስር አባጀማል(ዶ/ር)፣ እንዳሉት ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች እየተተገበረ ይገኛል።,spk_b7c8f135055f,am,15.771,14.456,0.0,15.771,-17.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d5bd12f5402,train,የአሽከርካሪዎች  ሙያ የሚፈቅደውን ህጋዊ  አሰራር ተግባራዊ በማድረግ ሕይወትን ከአደጋ ለመታደግ መንግሥት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝም ተናግረዋል፡፡,spk_b7c8f135055f,am,8.472,8.077,0.0,8.472,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e91c2e7e5c78,train,የክልሉ መንግስት የዜግነት አገልግሎት የሚል ስያሜ በመስጠት በ72 ዘርፎች የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ስራዎች እያከናወነ መሆኑን ለአብነት አንስተዋል።,spk_b7c8f135055f,am,11.291,10.816,0.0,11.291,-17.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_205d003a7865,train,የዓለም እርሻና ምግብ ድርጅት ተወካይ ፋራይ ዚሙድዚ፥ ፋኦ የኢትዮጵያን የእንስሳት ጤና እና የአካባቢ ጥበቃ ስርዓት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_b7c8f135055f,am,11.333,9.849,0.0,11.333,-17.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24dd95c8e363,train,የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሽጉጤ፤ የመንገድ ደሕንነትን የመጠበቅ  ጉዳይ ለማንም የማይተው የሁላችንም የጋራ አጀንዳ መሆን አለበት ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,9.563,9.198,0.0,9.563,-16.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0e55633f9ef8,train,በመርሐ ግብሩ ላይ የፌዴራል፣ የክልሉና የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች፣ ባለድርሻ አካላትና የማሕበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል።,spk_b7c8f135055f,am,6.768,6.768,0.0,6.768,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_300a06c24d38,train,ከወላይታ ሶዶ ከተማ በተጨማሪ መሰል የኦን ላይን አገልግሎቶች፣ በአርባምንጭ እና ዲላ ከተሞች ቀደም ብሎ መጀመሩን አስታውሰው በሌሎች ከተሞችም ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,10.165,10.165,0.0,10.165,-17.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_496e3439a783,train,ጥምረቱ በኢትዮጵያ ያለው የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን በካሜሮንም እንዲደገም ያደርጋል ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ።,spk_b7c8f135055f,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b075f00bc2e3,train,በዚሁ መርሃ ግብር ላይ ባስተላለፉት መልእክትም የመንግስት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥን ፈጣን፣ ቀልጣፋ እና ጊዜ ቆጣቢ የማድረግ ስራ በትኩረት እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-18.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4ee8020f1cae,train,የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ ምክትል ሃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ በዚሁ ወቅት እንዳሉት የማህበረሰቡን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች በራስ አቅም ለመፍታት የተቋቋመው የቡሳ ጎኖፋ ስርዓት አበረታች ለውጦች እያስመዘገበ ነው።,spk_b7c8f135055f,am,12.349,11.906,0.0,12.349,-16.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d62ec77a919a,train,በተያዘው ክረምትም በተለያዩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዘርፎች ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እየተከናወነ መሆኑን አንስተዋል።,spk_b7c8f135055f,am,8.472,8.472,0.0,8.472,-17.8,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_6e03bb393db4,train,የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) ኢ-መደበኛ ስደት በሰው ልጅ ሰብዓዊ መብት ላይ ከሚያስከትለው ከፍተኛ ጉዳት ባለፈ በሀገራት ላይ ዘርፈ ብዙ ችግሮች ይዞ እንደሚመጣ አንስተዋል።,spk_b7c8f135055f,am,12.912,12.912,0.0,12.912,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b5527a206d4,train,የአፍሪካ ህብረትን መሠረታዊ መርሆች ማስጠበቅ እና አፍሪካውያን የራሳቸውን የለውጥ አጀንዳዎች መምራት እንዲችሉ ማድረግ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_b7c8f135055f,am,9.328,8.927,0.0,9.328,-17.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8eb396d42d3e,train,ስልጠናውን ካጠናቀቁት ሰልጣኞች መካከል አቶ ሽፈራው አያሌው፤ መንግስት ያመቻቸው አለም አቀፍ የስልጠና እድል ሀገሪቱ ለጀመረችው ዲጂታል መር የልማት ግንባታ ወሳኝ ነው ብለዋል።,spk_b7c8f135055f,am,10.165,10.165,0.0,10.165,-17.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cded8fc5db6e,train,የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ እታገኝ ኃይለማርያም፤ የማዘጋጃ ቤቶችን አገልግሎት የማዘመን ስራ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ቁልፍ መፍትሄ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_b7c8f135055f,am,9.03,9.03,0.0,9.03,-18.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c354e45c84da,train,የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ እና የክልሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በባሌ ዞን ጎሮ ወረዳ ለአደጋ ጊዜ ስጋት ምላሽ እንዲሆን ታስቦ በቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የሚለማውን 240 ሄክታር መሬት ተመልክተዋል።,spk_b7c8f135055f,am,14.533,13.808,0.0,14.533,-16.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2f4835dc9fab,train,በእነዚህ ዓመታት የተከናወኑት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት በክልሉ እየተከናወነ ያለውን ሁለንተናዊ የልማት እንቅስቃሴ በትልቁ ማገዙን አስረድተዋል።,spk_b7c8f135055f,am,8.509,8.509,0.0,8.509,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ae286673083,train,የባሌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ተወካይ አቶ ሴይፈዲን ሐሰን በበኩላቸው የቡሳ ጎኖፋ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮችን በራስ አቅም ለመፍታት ምቹ መደላድል እየፈጠረ በመሆኑ ዓላማው ህብረተሰቡ ዘንድ ይበልጥ እንዲታወቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b7c8f135055f,am,18.63,16.987,0.0,18.63,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fde61774e77c,train,የሕግ የበላይነትን ማረጋገጥና የሰብአዊ መብቶችን ለማጠናከር የአስተዳደር ሁኔታን ከማሻሻል ባሻገር የአህጉሪቱን ልማት ማፋጠን መሠረታዊ መሆናቸውን አብራርተዋል።,spk_b7c8f135055f,am,8.584,8.584,0.0,8.584,-16.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2a1efcc094a8,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ያለውን ዘላቂ ሰላም በማጽናት የልማት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ገለጸ፡፡,spk_b7c8f135055f,am,6.701,6.701,0.0,6.701,-17.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e407be5c9e95,train,በበጀት ዓመቱ በከተማ አስተዳደሩ ከ10 ሺህ በላይ ወጣቶች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና መጀመራቸውን የገለጹት የከተማው ስራና ስልጠና መምሪያ ሃላፊ ላቂያው አንዳርጌ ናቸው።,spk_b7c8f135055f,am,11.632,10.727,0.0,11.632,-17.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6a15a5efb66a,train,ለአገልግሎት በተንቀሳቀሱባቸው አካባቢዎች አብሮነት እና ህብረብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር ያገኘችውን ተሞክሮ ወደ አካባቢዋ ስትመለስ ለሌሎች ወጣቶችን እንደምታጋራም ገልጻለች።,spk_b7c8f135055f,am,11.291,10.984,0.0,11.291,-17.0,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_b26e92b3172d,train,በተለይም የአደጋ ቅነሳ ስልት በመንደፍ በድርቅ ተጋላጭና በሌሎችም አካባቢዎች የእንስሳት መኖ ልማት፣ የመጠጥ ውሃ አቅርቦትና ሌሎች መሰል ችግሮች ላይ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸውን አመልክተዋል።,spk_b7c8f135055f,am,11.973,10.96,0.0,11.973,-17.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5665bcf54e03,train,በደቡብ ኦሞ ዞን ከመድሀኒት አቅርቦት ጋር በተያያዘ የሚስተዋለውን ችግር በመፍታት ፍትሀዊ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የሚሰራው ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።,spk_c982bba00d48,am,14.254,12.679,0.0,14.254,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b655115f1ed6,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት የዲጂታል ሥርዓቶችም የንባብ አገልግሎት አሰጣጥ በተሻለ ጥራትና አቅም የሚያልቁ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,8.774,7.882,0.0,8.774,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cb3104bd80e,train,በማእከሉ አገልግሎት ለመስጠት ከተገኙት ሰራተኞች መካከል አቶ አለማየሁ ታፈሰ፤ ለህዝባችን ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ተዘጋጅተናል ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.614,12.228,0.0,13.614,-26.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3b83751f684,train,የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በግእዝ ቋንቋ ትምህርት በመጀመሪያ ዲግሪ ለ3ኛ ጊዜ ላስመረቃቸው  ተማሪዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መርሃ-ግብር አካሄዷል።,spk_c982bba00d48,am,13.774,13.774,0.0,13.774,-25.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b939a933b05c,train,የክልሉ ጤና ቢሮ በየደረጃው ለሚገኘው አመራርና የዘርፉ ተዋናዮች ያዘጋጀው ክልላዊ የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን የንቅናቄ መድረክ በባህር ዳር  ተካሄዷል።,spk_c982bba00d48,am,14.493,12.411,0.0,14.493,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_74420f27e7d6,train,በዚህም መሰረት በተቋማት የህዝብን የመገልገል ፍላጎት በተሟላ መልኩ ምላሽ ለመስጠት የተቀናጀ ጥረት ይደረጋል ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_c982bba00d48,am,10.973,9.573,0.0,10.973,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_0e308a38a0ef,train,ኢንስቲትዩቱ የዘመናዊ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂን ከሀገር በቀል እውቀት ጋር በማዋሃድ የሽመና ዘርፉን ከፍ ወዳለ ደረጃ የማሳደግ ተግባር እያከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.614,11.896,0.0,13.614,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_00e88f82f578,train,በፌስቲቫሉ መክፈቻ የክልሉ ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብዲሳ እንዳሉት የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የክልሉ መንግስት የተለያዩ እርምጃዎች እየወሰደ ይገኛል።,spk_c982bba00d48,am,11.934,11.62,0.0,11.934,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5f6b80837af,train,ከዚህ በተጨማሪ ለማህበረሰብ ሞዴል ፋርማሲ ግንባታው እና ለቁሳቁስ ግዢ ከ2 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ መደረጉን ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,10.733,10.22,0.0,10.733,-26.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c30a88edf184,train,ፌስቲቫሉ ልዩ ተሰጥኦ ያላቸውን ተማሪዎች ወደ ፊት ማምጣትና ማበረታታት እንደሚያስችልም አመልክተዋል።,spk_c982bba00d48,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-24.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_583313e98d5f,train,"ኮሚሽኑ ""የአካል ጉዳተኞች ሚና እና አስተዋጽኦ ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር"" በሚል መሪ ሀሳብ ከአካል ጉዳተኞች ጋር በደሴ ከተማ መክሯል።",spk_c982bba00d48,am,14.213,12.596,0.0,14.213,-28.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_40a0ce762514,train,የመሶብ አንድ ማእከል አገልግሎት ለህዝብ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠትና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ፋይዳው የላቀ መሆኑንም ርዕሰ መስተዳድሩ አስረድተዋል።,spk_c982bba00d48,am,12.774,11.67,0.0,12.774,-27.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ee59201f00b,train,በክልሉ በ2017 በጀት ዓመት ከበጎ ፈቃደኛ ለጋሾች 71 ሺህ 878 ዩኒት ደም ተሰብስቦ ጥቅም ላይ ማዋል እንደተቻለም ከቢሮው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_c982bba00d48,am,16.174,13.744,0.0,16.174,-26.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7021c997a407,train,በክልሉ የትምህርት ስብራትን ለመጠገን በመንግስትና በማህበረሰቡ የተከናወነው ቅንጅታዊ ስራ አመርቂ ውጤት ማስገኘቱንም ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d86a8e0a082,train,የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የእርስ በርስ ግንኙነትን በማጠናከር መደጋገፍን አጉልቶ ያሳየ መልካም ተግባር መሆኑን የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ።,spk_c982bba00d48,am,13.973,11.373,0.0,13.973,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ff32997cd0f,train,ማዕከሉ ለዜጎች የተሟላ የመንግስት አገልግሎት በመስጠት የመዲናዋን ስማርት ሲቲ ግንባታ የሚያግዝና የዜጎችን ኑሮ የሚያሻሽል መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_c982bba00d48,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-27.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_55c598f1ceb1,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ትልቅ የዕውቀት ማዕከል ሆኖ እያገለገለ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_c982bba00d48,am,7.934,7.596,0.0,7.934,-26.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4c729c0cb43,train,ማዕከሉ የዲጂታል ቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት የተሟላለት በመሆኑ ከሌብነትና ብልሹ አሰራር የጸዳ አገልግሎት መስጠት ያስችላል ብለዋል፡፡,spk_c982bba00d48,am,11.493,11.493,0.0,11.493,-28.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_10787923eac8,train,የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጤናና ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ዶክተር ደስታ ጋልቻ በወንዶች ዘላቂ የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት ላይ ግንዛቤን ለማስፋት ዩኒቨርሲቲው የበኩሉን እንደሚወጣ ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,15.694,15.694,0.0,15.694,-24.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9194fa409760,train,በስልጠናው ማጠቃለያ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ፣ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.414,13.414,0.0,13.414,-21.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1464ca318110,train,በክልሉም  ከ3 ነጥብ 6 ሚሊዮን በላይ አባዎራዎችና እማዎራዎች በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባልነት ታቅፈው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆናቸው ተመላክቷል።,spk_c982bba00d48,am,11.653,11.217,0.0,11.653,-25.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eab06e0d0ae0,train,"የካፊቾ ዘመን መለወጫ በዓል ""ማሽቃሮ"" የሰላም፣ የአንድነትና የሥራ ባህል እሴቶች ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ ማስረሻ በላቸው ገለጹ።",spk_c982bba00d48,am,18.694,18.179,0.0,18.694,-29.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce92336dc2c1,train,በዚህም ዲጂታል አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ እንዲሁም ከወረቀት ነፃ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት ነባር ፋይሎችን ጨምሮ ሰነዶቹን ስካን የማድረግ ስራ በትኩረት ይሰራል ብለዋል።,spk_c982bba00d48,am,12.254,10.781,0.0,12.254,-34.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc6b8e9beb21,train,በአገልግሎቱም  ከ63 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ተጠቃሚ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_c982bba00d48,am,5.774,5.07,0.0,5.774,-26.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ffc851baea71,train,አገልግሎቱ በ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት አንድ ሚሊዮን ሰነድ ለማረጋገጥና ለመመዝገብ እንዲሁም ከ3 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ለማግኘት ማቀዱን ገልጸዋል።,spk_c982bba00d48,am,12.293,11.15,0.0,12.293,-34.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_03b0d1207bcd,train,ድጋፉን ያስረከቡት የአካባቢው ተወላጆች የሀገር ውስጥ ኮሚቴ አስተባባሪ ታደሰ ቀነአ (ዶ/ር) በርክክቡ ወቅት እንዳሉት በድጋፍ መልክ ለሆስፒታሉ የተሰጡ የህክምና መሳሪያዎች 70 ሚሊዮን ብር ግምት ያላቸው እና እጅግ አስፈላጊ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_c982bba00d48,am,20.413,17.297,0.0,20.413,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fa9438bf266,train,በፋሽን ዲዛይን እና በፋሽን ቴክኖሎጂ የስራ እድል ከመፍጠር ባለፈ ተመራቂዎች ፈጥነው የራሳቸውን ድርጅት ከመክፈት ባለፈ በዘርፉ በዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታ መፈጠሩንም ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,15.893,14.422,0.0,15.893,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_de4c5098c6d8,train,ድጋፉን የተረከቡት የጂንካ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የከተማው ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ውብአለም ገዛህኝ፣ ኢትዮ ቴሌኮም በየዓመቱ በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙና ወላጆቻቸው አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረግ አርአያነት ያለው ተግባር እየፈጸመ ይገኛል ብለዋል።,spk_c982bba00d48,am,22.294,22.294,0.0,22.294,-20.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_90aae920a754,train,በዚህም የህዝብን የጤና አገልግሎት ጥያቄ ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፣ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ በሚሰራው ሥራ የሚስተዋለውን የመድሃኒት አቅርቦት ችግር ለመፍታት ትኩረት መደረጉንም ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,14.893,13.242,0.0,14.893,-26.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9d4d39d8e14,train,በቀጣይ ለሀገርና ለወገን ብቁ ዜጋ በመሆን ትምህርቱን በርትቶ ለመማርና ውጤታማ ለመሆን ጠንክሮ እንደሚሰራም ገልጿል።,spk_c982bba00d48,am,9.133,9.133,0.0,9.133,-26.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0d056572045,train,ኢትዮጵያ ሚድዋይፎች ማህበር በአሶሳ የሚገነባው የህፃናት፣ የእናቶች እና ወጣቶች ክሊኒክ እና የስልጠና ማዕከልም የዚሁ ጥረት አካል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.614,13.614,0.0,13.614,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7db88f8c1e77,train,አማርድ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዘንድሮ 120 ተማሪዎችን እንደሚቀበል የተገለፀ ሲሆን ሙሉ በሙሉ ወደ ተግባር ሲገባ ደግሞ ከ1 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ እንደሚያስተናግድም ተመልክቷል።,spk_c982bba00d48,am,13.414,13.414,0.0,13.414,-23.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_61a50f728fbf,train,በሁሉም አካባቢ ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ማህበራዊ ጥበቃን በተሟላ ሁኔታ ለማዳረስ ቅንጅታዊ አሰራሮች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትሯ ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ገለፁ።,spk_c982bba00d48,am,16.494,16.494,0.0,16.494,-26.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e37594205044,train,የሚከናወኑ የልማት ስራዎች የመዝናኛ ስፍራዎችን፣ የእግረኛ እና ሌሎችንም የከተማን ደረጃ የጠበቁ መሆናቸውንም አንስተዋል።,spk_c982bba00d48,am,9.534,8.569,0.0,9.534,-24.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_df61a12b9b2b,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት አገልግሎት መስጠት በጀመረ ማግስት በመዲናዋ ትልቅ የዕውቀት ማዕከል ሆኖ እያገለገለ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_c982bba00d48,am,9.694,8.561,0.0,9.694,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a5a9e387ed1,train,የግንባታውን የመሰረት ድንጋይም የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ያስሚን ወሀብረቢ ሁለቱንም ተቋማት በመወከል አስቀምጠዋል።,spk_c982bba00d48,am,12.573,12.573,0.0,12.573,-22.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec87974e4463,train,ተማሪዎች ኢንስቲትዩቱ ባቋቋመው ፋብሪካ ውስጥ የንድፈ ሃሳብ ትምህርታቸውን በፋብሪካው ውስጥ በተግባር ልምምድ ታግዘው ብቃት ያላቸው ሆነው እንዲወጡ እየተደረገ እንደሚገኝ አንስተዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.373,11.808,0.0,13.373,-27.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf8c7287b915,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ዋና ዳይሬክተር ሙሉቀን ታሪኩ በበኩላቸው፤ ቤተ-መጽሐፍቱ የዜጎችን የንባብ ፍላጎት በሚመጥን መልኩ የ24 ሰዓት አገልግሎት እየሰጠ ነው ብለዋል።,spk_c982bba00d48,am,11.254,10.656,0.0,11.254,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f7d14f79140,train,በዳኝነት፣ በአቃቢ ህግና በሌሎችም የህግ ዘርፍ ላይ የሚሰሩ ስራዎች በሥራ ሂደታቸው ላይ ሊያጋጥም የሚችለውን የህግ አተረጓጎምና አተገባበር ችግር በመፍታት ለህብረተሰቡ ፍትሀዊና ተአማኒ አገልግሎት ለመስጠት ማስቻሉን አስረድተዋል።,spk_c982bba00d48,am,23.294,18.574,0.0,23.294,-34.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dbc0267a7b78,train,የመሶብ አገልግሎትን ስራ ለማስጀመር ቀደም ብሎ የሰው ሃይልና የማእከል ዝግጅት ተደርጎ በመጠናቀቁ ተግባራዊ የማድረግ ምእራፍ ላይ እንገኛለን ብለዋል።,spk_c982bba00d48,am,12.534,11.105,0.0,12.534,-26.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3c5bf827186,train,በጉባኤው በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወርቀሰሙ ማሞን ጨምሮ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ የክልል ቢሮ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ አደረጃጀቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል።,spk_c982bba00d48,am,19.814,19.814,0.0,19.814,-25.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7994615eef7,train,አገልግሎቱ የተጠናቀቀው በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና የ2018 ዓ.ም መነሻ ዕቅድ ላይ በአዳማ እየመከረ ይገኛል።,spk_c982bba00d48,am,9.774,9.217,0.0,9.774,-35.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b18af9f6938,train,የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት፤ የዜጎችን የአገልግሎት ፍላጎት መሰረት ያደረገ መሆኑን አንስተው አሰራርን ዘመናዊ ፈጣንና ቀልጣፋ የማድረግ ስራ በልዩ ትኩረት በሁሉም አካባቢዎች የሚቀጥል መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_c982bba00d48,am,15.733,13.32,0.0,15.733,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_96846a2ab44f,train,የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት እና የፎረሙ ሰብሳቢ አብደላ ከማል(ዶ/ር)፤ ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት ድጋፉ የመጀመሪያ ዙር መሆኑንና የህክምና መሳሪያዎች፣ አልጋዎች፣ ፍራሾችና ሌሎች ቁሳቁሶችን ያካተተ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_c982bba00d48,am,20.294,16.332,0.553,20.294,-30.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab45057922ff,train,ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዳይመጡ የሚያደርጉ አካላትን ህብረተሰቡና ወላጆች በቃችሁ ሊሏቸው እንደሚገባም ገልጸዋል።,spk_c982bba00d48,am,10.854,9.42,0.0,10.854,-23.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_64fd80f1777b,train,በጤና ጣቢያው መለስተኛ የቀዶ ሕክምና መስጫ ማዕከል እና የደም ባንክ አገልግሎት መገንባቱ በእናቶችና በሌሎች ታካሚዎች ላይ የሚደርሰውን እንግልትና ሞት እንደሚቀንስም አመልክተዋል።,spk_c982bba00d48,am,15.454,13.598,0.0,15.454,-24.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a650f3ee5a58,train,ርዕሰ መስተዳድሩ በተለይ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለመፍታት የመሶብ አገልግሎትን ጨምሮ በዲጂታል ስርዓት የታገዙ ስራዎች ትኩረት የተደረገባቸው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c982bba00d48,am,14.373,11.473,0.525,14.373,-26.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_05cdaedb68c1,train,በዛሬው ዕለት የተጀመሩት የዲጂታል ሲስተሞች የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ አቅም የሚፈጥሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_c982bba00d48,am,9.493,9.0,0.0,9.493,-26.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_78811630fc68,train,የተደረገው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ የሆስፒታሉን አገልግሎት አሰጣጥ የሚያሻሽል መሆኑን ገልጸው ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ላደረጉት ድጋፍ ምስጋና በማቅረብ በቀጣይም ሌሎቹ አርዓያነቱን  እንዲከተሉ  ጥሪ አቅርበዋል።,spk_c982bba00d48,am,18.053,14.796,0.0,18.053,-25.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cdc17261aad,train,የተደረገው ድጋፍም የሆስፒታሉን አገልግሎት  ከማሳደግ ባለፈ ዩኒቨርሲቲው በጤናው ዘርፍ እያካሄደ ላለው የጥናትና ምርምር ሥራ እገዛ የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.373,11.74,0.0,13.373,-28.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b5b34890835,train,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በመድረኩ እንደገለፁት፤ በክልሉ  ጤናማና አምራች  ዜጋን ለማፍራት  የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህንን አገልግሎት  ይበልጥ ተደራሽ ማድረግ ይገባል።,spk_c982bba00d48,am,16.253,12.843,0.0,16.253,-26.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe0858fee350,train,ይህንን ተከትሎ የሕዝብ አመኔታ ያተረፈ የዳኝነት ሥርዓት ለመዘርጋት፣ ቀልጣፋ፣ ውጤታማና ተደራሽ የዳኝነት አገልግሎት በመስጠት የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ መቻሉን አውስተዋል።,spk_c982bba00d48,am,14.934,13.131,0.0,14.934,-34.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ce11a6a919d,train,ይህም የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በማድረግ  የአቅመ ደካማ ቤቶች ዕድሳት እንዲደረግ በማመቻቸታቸው የሚያስመሰግናቸው የላቀ ተግባር መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.493,10.496,0.0,13.493,-26.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d389a9919bc,train,አምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል የህክምና ቁሳቁስ በድጋፍ ማግኘቱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ባይሳ ለታ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_c982bba00d48,am,8.213,7.889,0.325,8.213,-25.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_db7d0b7f6031,train,በዚሁ ጊዜ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፤ የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጭነት ተገንብቶ ለአገልግሎት መብቃቱን አስታውሰዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.573,11.907,0.0,13.573,-27.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0cf71abd76e6,train,በተቋማት ትብብር እየተከናወኑ ያሉ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች የሚደግፉ መሆኑን ጠቅሰው ፤ ይኸም ድጋፍ የሚሹ ወገኖችን እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,12.454,10.689,0.0,12.454,-26.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1bd0dd8b74c,train,የጀጎል  ውስጥና ዙሪያው ቀደም ሲል የተሟላ ንጽህና እንዳልነበረው አስታውሰው አሁን ላይ እጅግ ንፁህና ማራኪ አካባቢ ማድረግ መቻሉን አንስተዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.414,12.057,0.0,13.414,-26.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7545cc0db528,train,ቢሮው በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር በጤናው ዘርፍ እያከናወኑት ባሉት ተግባራት ዙሪያ ዛሬ በባሕርዳር ከተማ የምክክር መድረክ አካሄዷል።,spk_c982bba00d48,am,13.893,13.893,0.0,13.893,-25.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_58223fcdc9c0,train,ቤተ-መጽሐፍቱም በዕውቀትና ክህሎት የተካነ ትውልድ በማፍራት ለኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ መሰረት የሚጥል ስፍራ መሆኑንም አብራርተዋል።,spk_c982bba00d48,am,10.334,9.176,0.0,10.334,-25.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_67ad8bb7f9b6,train,በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ ከ13 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የማህበረሰብ ሞዴል ፋርማሲ እና መለስተኛ የቀዶ ሕክምና መስጫ ማዕከል ተመርቀው ለአገልግሎት በቅተዋል።,spk_c982bba00d48,am,15.733,14.366,0.0,15.733,-25.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b351a0619710,train,በዚህም ወጥ የሆነ ሀገራዊ  የሰነዶች ማረጋገጥና ምዝገባ አገልግሎት እንዲሰጥ ማድረግ መቻሉን ጠቅሰዋል።,spk_c982bba00d48,am,7.494,7.494,0.0,7.494,-31.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bcbc0c6ff682,train,በተለይ የህግ አገልግሎትን ወደ ታች ድረስ በማውረድ የወረዳ ፍርድ ቤቶች እንዲጠናከሩ የሚያደርግ የአሠራር ማሻሻያ ተግባራዊ መደረጉ ትልቅ እምርታ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_c982bba00d48,am,13.094,9.809,0.0,13.094,-36.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1cf16674ca54,train,በአገልግሎቱና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶቹ የተጀመረው የአንድ ማዕከል የመሶብ አገልግሎትን  ለማሳለጥም የሚፈልገው ብቁ የሰው ሃይል እጥረት ሌላኛው ክፍተት መሆኑን አክለዋል።,spk_c982bba00d48,am,15.573,13.584,0.0,15.573,-34.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_86ef1dd8376f,train,በዚህም መሰረት በዛሬው እለት ከሸገር በተጨማሪ በአዳማ፤ ሻሸመኔ፤ ቢሾፍቱ እና ጅማ ከተሞች የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት ለመጀመር የተሟላ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል።,spk_c982bba00d48,am,12.254,11.328,0.0,12.254,-26.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5a87251862f,train,በተለይም በጤና፣ በመጠጥ ውሃ፣ በትምህርትና በሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች ላይ መንግስት እያደረገ ያለውን ጥረት በማገዝ የልማት አጋሮች አብሮነታቸውን እንዲያሳዩም ጠይቀዋል።,spk_c982bba00d48,am,15.454,12.826,0.0,15.454,-33.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe7bd55cd49e,train,የዳሰነች ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታደለ ሀቴ፥ በወረዳው ኦሞራቴ ጤና ጣቢያ የተገነባው መለስተኛ ቀዶ ሕክምና መስጫ ማዕከል እና የደም ባንክ የእናቶችና ጨቅላ ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመከላከል የሚያግዝ ነው ብለዋል።,spk_c982bba00d48,am,18.613,16.694,0.0,18.613,-26.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_097d4db350a4,train,የዓለም የወጣቶችን ቀን በኢትዮጵያ በፓናል ውይይት፣ በተሞክሮና ልምምድ ልውውጥ፣ በሽልማት እና እውቅና ለዘላቂ ልማት ግብ ስኬት አስተዋጽኦ ያላቸውን የበጎ ፍቃድ አገልግሎቶች ማከናወንን ጨምሮ በተለያዩ ሁነቶች እንደሚከበር  ጠቁመዋል።,spk_c982bba00d48,am,20.494,17.714,0.0,20.494,-35.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_884c0a98683f,train,የባህል ልዑኩ የሚኖረው ቆይታ የሁለቱን አገሮች የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት በማሳደግ ረገድ የበኩሉን ሚና እንደሚወጣ ገልጸዋል።,spk_c982bba00d48,am,11.573,9.996,0.0,11.573,-28.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b61513a5e11,train,ፋይዳ 'ፋይዳ' ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚኖሩ የውጭ ዜጎች ጭምር የሚሰጥ መሆኑ አካታችነቱን በግልጽ ያሳያል ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,10.274,7.992,0.406,10.274,-30.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_efccf36109d0,train,አዋጁ በተለያዩ ሙያዎች ሰልጥነው ስራ የሚፈልጉ ዜጎችን ማካተቱ እንዲሁም፣ ኤጀንሲዎች በማህበር ተደራጅተው እንዲሰሩ የሚያደርግ መሆኑ መልካም ነው ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,8.073,7.489,0.0,8.073,-31.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2bc4137e9ecb,train,በትምህርት ዘርፍ በመጀመሪያ ደረጃ፣ በቴክኒክና ሙያ እንዲሁም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ ችላለች ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-32.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ea457e8e978c,train,በሣይንስ የታወቁ (የሚመከሩ) ጤናማ እና ጤናማ ያልሆኑ አቀማመጦች እንዳሉ የሕክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ።,spk_5bfb1625e435,am,4.994,4.994,0.0,4.994,-36.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4b68740e4387,train,የምርጫ ሂደቱም ህዝበ ሙስሊሙ መንፈሳዊና ማህበራዊ አገለግሎትን በመስጠት ጥቅምና ፍላጎቱን ለማስከበር ጉልህ ፋይዳ እንደሚኖረው አንስተዋል።,spk_5bfb1625e435,am,9.713,8.024,0.0,9.713,-32.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_41702c6e0f79,train,በበጎ ፈቃድ የተገነባላቸው ወይዘሮ መሰሉ ዮሐንስ፣ ቀደም ባለው ጊዜ ከልጆቻቸው ጋር ይኖሩበት የነበረው ቤት ያረጀ እና ሊወድቅ የደረሰ መሆኑን ጠቅሰው ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_5bfb1625e435,am,11.354,10.684,0.0,11.354,-36.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d216b4c9e617,train,ሌላዋ የእድሉ ተጠቃሚ ወይዘሮ ዘነበች ካሳ በበኩላቸው የመኖሪያ ቤት ችግራቸው በመቀረፉ መደሰታቸውንና ለተደረገላቸው እገዛም ምስጋና አቅርበዋል።,spk_5bfb1625e435,am,7.713,7.713,0.0,7.713,-33.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_90fbddd1358a,train,እንቅስቃሴ ሳይኖረው ለረጂም ሠዓት መቀመጥን ማዘውተርና እንቅስቃሴ የራቀው ሰውነት፤ ለደም መርጋት፣ ስኳር፣ ደም ግፊት እንዲሁም ለልብ ህመም እና መሰል በሽታዎች የመጋለጥ ዕድሉ ሰፊ መሆኑን ያስረዳሉ።,spk_5bfb1625e435,am,10.313,9.529,0.0,10.313,-35.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_50aa3cfba98c,train,ይህም በህብረተሰቡ መካከል ሰላም እንዲሰፍንና አብሮነት እንዲጠናከር እያደረገ መሆኑንም ጨምረው ተናግረዋል።,spk_5bfb1625e435,am,5.473,5.473,0.0,5.473,-31.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6fbdb003285,train,ደረጃውን በጠበቀ አግባብ የተገነቡት ቤቶች  ከአራት ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተደረገባቸው መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,5.633,5.217,0.0,5.633,-30.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dfc9a2358824,train,የቤቶቹ  ግንባታም እርስበርስ በመደጋገፍ ማህበራዊ ችግሮችን ማቃለል እንደሚቻል ምስክር መሆናቸውንና የቤቱ እድለኞችም  ወገን አለኝ የሚል ተሰፋ እንዲሰንቁ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_5bfb1625e435,am,10.754,9.47,0.0,10.754,-34.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6820e0188834,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በሀዋሳ የተዘጋጀውን ማእከል መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_5bfb1625e435,am,7.793,7.29,0.0,7.793,-33.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a66967b1f664,train,•  ሣይንስ በአንድ ቦታ ከ30 እስከ 45 ደቂቃ ላልበለጠ ጊዜ መቀመጥን እንደሚመክር ዶክተር ሰኢድ ይናገራሉ።,spk_5bfb1625e435,am,5.354,4.876,0.0,5.354,-36.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5e0123b54e21,train,በቀጣይም ፕሮጀክት ግንባታ ሥራ ተቋራጮች፣ ኮንትራክተሮችና የዘርፉ ተዋናዮች የደኅንነትና ጤና ጥበቃ ሥርዓት ዙሪያ የሚሰጡ ስልጠናዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,10.633,9.463,0.0,10.633,-34.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c3045c003915,train,በዚህም የሥራ ተቋራጮች ለሠራተኞች የግንባታ ደኅንነትና የጤና ጥንቃቄ ግብዓቶችን በማቅረብ በሰዎች ህይወትና ንብረት ላይ የሚደርስን ጉዳት ማዳን እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።,spk_5bfb1625e435,am,9.274,8.714,0.0,9.274,-40.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_360902fb9498,train,ከዚህ ቀደም ለማብሰያነት የምንጠቀመው በአካባቢያችን የሚገኙ ዛፎችን በመቁረጥ ነበር ያሉት ወይዘሮ መድን ዘመናዊ የማገዶ ቆጣቢ ምድጃ መጠቀማቸው ዛፍ ከመቁረጥ እንዲታቀቡ እንዳደረጋቸው ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,11.194,9.359,0.414,11.194,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b1d0108522de,train,ይህም ከመገጣጠሚያ እና አጥንት ጋር የተያያዙ የአንገት ሥር፣ ማጅራት እና ጀርባ ህመምን መቀነስ እንደሚያስችል አስረድተዋል። በተጨማሪም ያለ ዕድሜ መጉበጥን ለመከላከል ይረዳል ነው ያሉት።,spk_5bfb1625e435,am,10.034,9.347,0.0,10.034,-34.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a7772341953c,train,በከተማ አስተዳደሩ  ለተቸገሩ ወገኖች  መኖሪያ ቤቶችን በመገንባት ለተጠቃሚዎች ማስተላለፍ ተችሏል ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,4.873,4.873,0.0,4.873,-33.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_98a8d529a808,train,ህዝበ ሙስሊሙ ጠንካራ እስላማዊ ተቋም ለመመስረት የሚያስችለውን የምርጫ ሂደት ማከናወኑ በእውቀት የሚያገለግለውን መሪ በመምረጥ በሀገር አንድነትና ልማት ላይ የበኩሉን እንዲወጣ ያስችለዋል ብለዋል፡፡,spk_5bfb1625e435,am,9.914,9.333,0.0,9.914,-34.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0ebb42358039,train,የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈፃሚ ጀማል አባሶ በበኩላቸው እንደገለጹት የትራፊክ አደጋ በአገር ሰብዓዊ ሃብትና ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው።,spk_5bfb1625e435,am,12.713,11.415,0.0,12.713,-35.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f75fba4ecffa,train,የላሎ አሳቢ ወረዳ ዋና አስተዳደሪ ሞላቱ ዲንሳ በበኩላቸው በወረዳው የሰፈንው ሰላም ለህብረተሰቡ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ማስቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_5bfb1625e435,am,10.153,8.576,0.0,10.153,-32.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_51db1f6def9c,train,በዞኑ 241  የአንደኛና 10 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መኖራቸውን ከመምሪያው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_5bfb1625e435,am,6.994,6.994,0.0,6.994,-31.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3aac4c0db36a,train,በተመሳሳይ መሰረታዊ በሆኑ አገልግሎቶች በወሳኝ ኩነት እንዲሁም ዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት እያገኙ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5bfb1625e435,am,7.194,6.741,0.453,7.194,-32.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1bd85d536e31,train,ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ከአጋላጭ ምክንያቶች መካከል ከታች የተጠቀሱት ዋነኞቹ ናቸው ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,5.793,5.131,0.0,5.793,-32.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_edc34d152f29,train,በመላው ሀገሪቱ ከሚገኙ 52 የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች 47 ዩኒቨርሲቲዎች ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ መሆናቸው ተመላክቷል፡፡,spk_5bfb1625e435,am,6.194,6.194,0.0,6.194,-32.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4a297eb7c49a,train,የድሬዳዋ ድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሙና ኢብራሂም በበኩላቸው የበጎ ፈቃድ ነፃ የህክምና አገልግሎት በየአካባቢው በመንቀሳቀስ ጭምር በቅንጅት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,14.553,12.176,0.0,14.553,-31.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_141c1756aa59,train,የመደመር መንግሥት ለሰላም በራችን ክፍት፤ እጃችን የተዘረጋ መሆን አለበት ብሎ እንደሚያምን የገለጹት ቢቂላ (ዶ/ር)፤ የሰላምን መንገድ መርጠው ለውይይት የሚመጡ አካላትን ብዙ ርቀት ተጉዞ ይቀበላል ብለዋል፡፡,spk_5bfb1625e435,am,13.233,11.561,0.0,13.233,-32.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_147ba070d3ac,train,በማጠቃለያ መድረኩ የእጅ ሥራ ምርቶቻቸውን ያቀረቡ አካል ጉዳተኛ አምራቾች በሰጡት አስተያየት የኮሪደር ልማቱ ለአካል ጉዳተኞች እንቅስቃሴና የሥራ ውጤታማነት ምቹ ምህዳር መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_5bfb1625e435,am,12.313,10.227,0.0,12.313,-31.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_adbdfc63192e,train,አካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚ ያደረጉ ሌሎች የልማት ሥራዎችም መከናወናቸውን በመጥቀስ፥ በቀጣይም ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት አካታች የልማት ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።,spk_5bfb1625e435,am,10.993,10.001,0.0,10.993,-35.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_35ad1ee78bea,train,በኢትዮጵያ የሀሳብ ልዩነቶች በሀገር በቀል እሴቶች መፈታት አለባቸው የሚለው የመደመር መንግሥት ዕሳቤ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡,spk_5bfb1625e435,am,13.954,12.037,0.438,13.954,-33.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c8d2ec4735c4,train,መንግስት በዘላቂነት ስደተኞች ራሳቸውን እንዲችሉ ለማድረግ እየተገበራቸው ላሉ የተለያዩ መርሃ ግብሮች ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የቴክኒክና የገንዘብ ትብብሩን ሊያጠናክር ይገባል ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,10.993,10.386,0.0,10.993,-34.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b71b395f4896,train,በመንገድ ደህንነት ቀን የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች የሚታወሱ መሆኑን በመጠቆም እ.አ.አ በ2030 በአህጉሪቱ በትራፊክ አደጋ የሚደርሰውን ሞት በ50 በመቶ ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,12.194,11.495,0.0,12.194,-33.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b02dfc15720e,train,የዑለማዎች ዘርፍ የመጅሊስ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሥነ-ስርዓት ከጁምአ ሶላት በኋላ በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሦስት በሚገኘው የወሎ ሰፈር አቡ-ሑረይራ መስጅድና ኢስላማዊ ማዕከል ተካሂዷል።,spk_5bfb1625e435,am,13.473,12.057,0.0,13.473,-33.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ddb7e137e11f,train,የምርጫው ሂደቱ አሳታፊ፣ ሰላማዊና ፍትሕዊ በሆነ አግባብ መካሄዱም ህዝበ ሙስሊሙ የሚፈልጋቸውን ኃይማኖታዊ አገልግሎቶች በማስገኘት ጉልህ ጠቀሜታ እንደሚኖረው ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,9.713,8.915,0.0,9.713,-32.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6656cd7a3b2a,train,ዜጎች እና ተቋማት ለፋይዳ መታወቂያ ያላቸው ግንዛቤ እያደገ መምጣቱ ለአገልግሎቱ ተደራሽነት መስፋት አስተዋጽኦ ማድረጉን አብራርተዋል።,spk_5bfb1625e435,am,7.513,6.702,0.316,7.513,-32.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4af21d794f62,train,አሁን ላይ የውሃ ተቋማቱ በፀሃይ ሃይል እንዲሰሩ መደረጉ ለደንበኞቻቸው በቂና ንጽህናው የተጠበቀ ውሀ  ማቅረብ እንደቻሉ ተናግረዋል፡፡,spk_5bfb1625e435,am,8.713,8.286,0.0,8.713,-32.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_092f89d30e40,train,የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ የረጅም ጊዜ ታሪክ አላት።,spk_5bfb1625e435,am,8.073,7.601,0.0,8.073,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5c6626e95585,train,የመደመር መንግሥት ከማህበረሰቡ የተቀዳውን ሀገር በቀል እሴት ወደ ፖሊሲና ስትራቴጂ በመቀየር ዘላቂ ሰላም ማምጣት የሚቻለው በሰላማዊ መንገድ ብቻ ነው የሚል ጽኑ አቋም መያዙን ገልጸዋል፡፡,spk_5bfb1625e435,am,11.034,10.272,0.0,11.034,-34.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_280c91815dc0,train,የወሎ ሰፈር አቡ-ሑረይራ መስጅድና ኢስላም ማዕከል የዑለማዎች ዘርፍ የመጅሊስ ምርጫ ዋና አስፈፃሚ ሀሰን መሐመድ፤ ለምርጫው ስኬት ወጣቶችና ተባባሪ አካላት ገንቢ ሚና መጫወታቸውን ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,14.473,11.223,0.0,14.473,-32.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4878016de7c9,train,ይህንን እቅድ ለማሳካት የጤና፣ የትምህርት፣ የግብርና፣ የፋይናንስና ሌሎች ዘርፎች፣ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ከሲስተም ትስስር ባለፈ ደንበኞቻቸውን የማስመዝገብና የመለየት ኃላፊነት ወስደው እንደሚሰሩ ተናግረዋል።,spk_5bfb1625e435,am,13.153,11.794,0.0,13.153,-32.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a92916a70e34,train,•  እንዲሁም እግርን ደራርቦ (አንዱን እግር በሌላኛው ላይ አድርጎ) መቀመጥ የዳሌ መዛነፍን ጨምሮ ሌሎች ጉዳቶችን እንደሚያስከትል አስረድተዋል።,spk_5bfb1625e435,am,7.673,7.158,0.0,7.673,-33.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fc103e59c7e4,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቱ የፍትህ ጉዳያቸው ፈጥኖ መቋጫ እንዲያገኝ ከማስቻሉም በላይ ችግሮች በስምምነት ስለሚፈቱ ቂምና ቁርሾ እንዳይኖር ማድረጉን የገለጹት ደግሞ አቶ ታዬ በቀለ ናቸው።,spk_5bfb1625e435,am,10.153,9.413,0.0,10.153,-36.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a567404e1c20,train,በተገኘው ሰላም በወረዳው የቡና ልማትን በማስፋትና ህገወጥ የቡና ንግድን በመቆጣጠር ህብረተሰቡን ከልማቱ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,8.594,8.217,0.0,8.594,-32.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1a8956a94062,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቱ በተለይም ፍትህን በቅርበት ተደራሽ ማድረግ ብቻ ሳይሆን ጉዳያቸው በእርቅና በስምምነት እንዲያልቅ ጭምር እድል እንደፈጠረላቸውም ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,8.793,8.458,0.0,8.793,-32.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_45be8f3876b2,train,የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍስሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ኮርፖሬሽኑ ከመደበኛ ስራው በተጓዳኝ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት እየተንቀሳቀሰ ነው።,spk_5bfb1625e435,am,9.954,8.791,0.0,9.954,-35.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_242bef61e62f,train,የአፍሪካ ህብረት እ.አ.አ 2012 ባሳለፈው ውሳኔ ቀኑ በየዓመቱ የሚከበር ሲሆን እለቱ ከዓለም የትራፊክ አደጋ ተጎጂዎች መታሰቢያ ቀን ጋር እንዲተሳሰር መደረጉ ተገልጿል።,spk_5bfb1625e435,am,13.393,11.145,0.0,13.393,-31.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f431c046caee,train,ዜጎች በሰዎች መካከል መልካም መስተጋብር የሚፈጥሩበት፣ አንድነትን የሚያጎለብቱበት ከየትኛውም ሀገር ያልተቀዳ ከማህበረሰቡ የፈለቀ የዳበረ ልምድ አላቸው ብለዋል፡፡,spk_5bfb1625e435,am,10.594,10.202,0.0,10.594,-32.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_85f6a0a98446,train,በምጣኔ ሃብት ዘርፍም በስራ እድል ፈጠራ በማካተት በዘላቂነት ራሳቸውን የሚችሉበት እድል የተፈጠረ ሲሆን፤ አብዛኞቹ ስደተኞች ይህን እድል እየተጠቀሙበት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,10.354,9.068,0.308,10.354,-34.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4ef399e25aae,train,ይህን ችግራቸውን የተረዱት የወረዳው የበጎ ፈቃደኞች ቤታቸውን በማደስ ከችግራቸው እንደገላገሉአቸው  አስረድተዋል።,spk_5bfb1625e435,am,5.994,5.638,0.0,5.994,-33.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_736b6e152dac,train,ካለፈው ዓመት ጀምሮ ግን ባህላዊ ፍርድ ቤቱ አገልግሎት መስጠት በመጀመሩ ፍትህን በቅርበት ማግኘት በመቻላቸው ጊዜያቸውን በልማት ስራዎች ላይ እያዋሉ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5bfb1625e435,am,9.313,8.371,0.367,9.313,-34.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ca0735d1ce37,train,ይህም በመስከረም 2018 ዓ.ም የፋይዳ መታወቂያ ያላቸውን ዜጎች ቁጥር ከ20 እስከ 25 ሚሊዮን ለማድረስ ከተያዘው እቅድ አንጻር ውጤታማ አፈጻጸም መመዝገቡን አመልክተዋል።,spk_5bfb1625e435,am,11.713,9.552,0.0,11.713,-32.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f9bd81746c69,train,በአገሪቱ ያለው የተሽከርካሪ ቁጥር አነስተኛ ቢሆንም የሚደርሰው አደጋ ግን ከፍተኛ ነው ያሉት ዋና ስራ አስፈጻሚው ችግሩን ለመፍታት በቀጣይ ጠንካራ ስራ እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል።,spk_5bfb1625e435,am,9.834,9.436,0.0,9.834,-34.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6947e2d5c6f7,train,በወረዳው የሰፈነው ሰላም ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ተግባራት በፍጥነት እንዲከናወኑ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን የተናገሩት ደግሞ የዚሁ ወረዳ ነዋሪው አቶ ምትኩ ሹማ ናቸው፡፡,spk_5bfb1625e435,am,10.594,8.629,0.379,10.594,-33.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3ffbd5d5a345,train,የአዲስ አበባ ከተማ ግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ህይወት ሳሙኤል፤ በመዲናዋ የግንባታ ፈቃድ የተሰጣቸው በርካታ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_5bfb1625e435,am,10.354,9.928,0.425,10.354,-34.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8ee93d61e714,train,የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ የወንድወሰን ልሳነወርቅ በበኩላቸው፣ በከተማው የአቅመ ደካሞችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለማቃለል ከአጋር አካላት ጋር  እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,12.073,9.234,0.517,12.073,-34.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c603bc64ed7c,train,ሌላዋ የወረዳው ነዋሪ ወይዘሮ ሚኬዔሉ መንግስቱ በበኩላቸው የዘመናዊ የማገዶ ቆጣቢ ምድጃ እንጨት ለመልቀም የሚያሳልፉትን ጊዜና ጉልበት እንደቆጠበላቸው ተናግረዋል።,spk_5bfb1625e435,am,12.153,9.748,0.0,12.153,-34.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ba600cb603bf,train,በፕሮጀክት የግንባታ ሂደትም ሰዎችን ለሞትና የአካል ጉዳት የሚያጋልጡ የደኅንነት ጥንቃቄ ጉድለቶችን ለማስተካከል ቀጣይነት ያለው ክትትል እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5bfb1625e435,am,9.834,8.106,0.0,9.834,-36.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c578e3713f3e,train,በአፋር ክልል መደጋገፍን መሠረት ያደረጉ ማህበራዊ ትስስሮችን የማጠናከሩ ተግባር በትኩረት እንደሚከናወን የአፋር ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለጸ።,spk_5bfb1625e435,am,8.993,8.552,0.0,8.993,-34.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_49751d4c0bb9,train,የኢትዮጵያ መንግስት ስደተኞችን ታሳቢ ያደረገ የተቀናጀ እና አካታች አሰራሩን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_5bfb1625e435,am,6.274,5.549,0.31,6.274,-34.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a8aab715c851,train,የኦሮሚያ ክልል ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን በየአካባቢው በማቋቋም ህዝቡ በነባር ባህላዊ እሴቶቹ ጭምር ታግዞ ፍትህን እንዲያገኝ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል።,spk_5bfb1625e435,am,8.233,7.31,0.316,8.233,-34.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2088f15e2b69,train,በተያዘው በጀት ዓመት ከዲጂታል መታወቂያ ጋር የሚተሳሰሩ ተቋማትን ብዛት ከ300 በላይ ለማድረስ መታሰቡን ነው አቶ ሳሚናስ ያመለከቱት።,spk_5bfb1625e435,am,8.754,7.759,0.392,8.754,-35.1,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_eb73cf3c289d,train,በሴፍቲኔት መርሃ ግብር እየተደረገ ያለው ድጋፍ በቂ አለመሆኑን አንስተው፤ ማህበራዊ ትሰስርን በማጠናከርና በማስተባበር የተለያዩ ባለድርሻዎችን በማሳተፍ የሚደረግላቸው እገዛ ሊጠናከር ይገባል ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,11.514,10.091,0.0,11.514,-35.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_da8a06895607,train,የወጣቱን የበጎ ፍቃድ አገልግሎትና የሰላም አምባሳደርነት ሚና የሚያሳደጉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_5bfb1625e435,am,7.553,6.898,0.0,7.553,-37.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4effd5be65e0,train,ይህንን ማህበራዊ ኃላፊነት በመወጣት ረገድ  ህብረተሰባችንን በማስተባባበር ቀጣይነት ያላቸው ስራዎችን ማከናወን ላይ  ትኩረት ይደረጋል ብለዋል።,spk_5bfb1625e435,am,7.833,7.181,0.0,7.833,-32.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3b2b8dcb7090,train,መምህራን በዚህ የድህረ እውነት ዘመን እውነት እና እውቀት አሸንፈው እንዲወጡ የበኩላቸውን ኃላፊነት እንዲወጡም አስገንዝበዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,8.213,6.941,0.51,8.213,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_662105a77405,train,ይህንንም ለማጠናከር ከኪነጥበብ ባለሙያዎች ጋር በመንግስት የትኩረት አቅጣጫና በዓለም አቀፍ ተሞክሮዎች ላይ ያተኮረ ውይይት በየደረጃው ሲደረግ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,10.014,8.322,0.0,10.014,-18.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_54b3eaac5020,train,የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች፣ የሠላምና ፀጥታ፣ የፋይናንስ፣ የትምህርት እና የኮሚኒዩኬሽን ቢሮዎች እውቅና የተሰጣቸው ሲሆን የደንብ ማስከበር፣ የውሃና ፍሳሽ እንዲሁም የመንገዶች ባለስልጣን መስሪያ ቤቶችና የሲቪል ምዝገባ እና ነዋሪነት ኤጀንሲ፣ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ እውቅና የተሰጣቸው ሌሎች ተቋማት ናቸው።,spk_caab0c24a9dc,am,20.654,16.901,0.882,20.654,-22.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7ccc5f1440bc,train,በከተማው  የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል፣ ግብዓት በማሟላት፣ የኢኮኖሚ አቅም ለሌላቸው ቤተሰብ ልጆች የትምህርት ቁሳቁስና በምገባ ፕሮግራም  የመደገፍ  ተግባር ሲከናወን  ቆይቷል። በዚህም  አበረታች ውጤት መገኘቱን ተናግረዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,14.854,12.5,0.756,14.854,-19.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfa1f80a0ea7,train,በዓለም አቀፍ ደረጃም ከፍተኛ የሞት ምጣኔ ከሚያስከትሉ የበሽታ አይነቶች ውስጥ የልብና ደም ስር በሽታ አንድ ሶስተኛውን እንደሚይዙም የዓለም ጤና ድርጅት መረጃዎችን በማጣቀሻነት ገልጸዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,10.854,9.93,0.0,10.854,-18.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e210078ff3d,train,ዘርፉ የባህል ትስስርን በማጠናከር ሀገራዊ አንድነት እንዲጎለብት ያለው ሚናው የላቀ በመሆኑ ይህንኑ አበርክቶ እናጠናክራለን ብሏል።,spk_caab0c24a9dc,am,9.813,9.373,0.441,9.813,-18.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4f73de75487,train,ከቸርችል ወደ ጥቁር አንበሳ መብራት ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ,spk_caab0c24a9dc,am,4.894,3.765,0.0,4.894,-19.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b064ae4284e,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት  የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ መሀመድአሚን የሱፍ እንደተናገሩት፤ የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ በእውቀትና በመልካም ስነ ምግባር የታነጸ ትውልድ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ ነው።,spk_caab0c24a9dc,am,13.493,12.083,0.44,13.493,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b2ab397eb7e5,train,በሲዳማ ክልል በተለያዩ ዘርፎች ከተሰማሩ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ጋር ውይይት ተደርጓል።,spk_caab0c24a9dc,am,5.973,5.316,0.0,5.973,-19.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4b3148039ea0,train,በኢትዮጵያም የልብና የደም ሥር እንዲሁም ተላላፊ ያልሆኑ የበሽታ አይነቶች ሥርጭት ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ መምጣቱን ጥናቶች እንደሚያሳዩ ተናግረዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,10.694,9.263,0.417,10.694,-22.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_988977c45d09,train,የክልሉ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ሃላፊ ጃጎ አገኘሁ በበኩላቸው በክልሉ የኪነጥበብ ባለሙያዎች በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ከመንግስት ጋር ተቀራርበው እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,12.334,11.3,0.0,12.334,-18.9,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_7e51e223c79e,train,በቅድመ መከላከል ሥርዓት ህብረተሰቡ የልብና ተላላፊ ያልሆኑ የበሽታ ሥርጭቶችን በመቀነስ ጤናውን መጠበቅ እንደሚኖርበት የኢትዮጵያ ልብ ህሙማን መርጃ ማዕከል የውስጥ ደዌ እና የልብ ሃኪም ዶክተር ከፈለኝ ደጀኔ አስገነዘቡ።,spk_caab0c24a9dc,am,14.493,13.865,0.328,14.493,-19.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3e98b40a5c00,train,የተገኘውን  ውጤት ለማስቀጠል ከተማ አስተዳደሩ ከመደበው በጀት በተጨማሪ ባለሃብቶችን፣ ድርጅቶችና ሌሎችንም አካላት በማስተባበር የትምህርት ቤቶች የምገባ ፕሮግራም ዛሬ ተጀምሯል ብለዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,12.854,11.382,0.468,12.854,-20.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd603d7fba2f,train,ህብረተሰቡም በየጊዜው የቅድመ ጤና ምርመራ የማድረግ ባህሉን በማዳበር እራሱን ተላላፊ ካልሆኑ የበሽታ አይነቶች መጠበቅ እንደሚኖርበትም መክረዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,10.293,8.335,0.746,10.293,-20.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60c65ff8fd43,train,የድህረ እውነት ዘመን መዳረሻ አላማ እና ግብ የሌለው ከዕለት ጉርስ ያለፈ ነገር ማየት የማይችል ትውልድ መፍጠር መሆኑን አመልክተዋል።,spk_caab0c24a9dc,am,8.094,7.112,0.607,8.094,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4e97f9245255,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽነር አቶ ይመር ከበደ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ በለውጡ ዓመታት እየተካሔዱ የሚገኙ የበጎ ፈቃድ ስራዎች በራስ አቅም ችግሮችን ማቃለል እንደሚቻል ማሳያ ናቸው።,spk_caab0c24a9dc,am,15.813,13.753,0.0,15.813,-21.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_976887517a45,train,የወጣቶቹ የበጎ ፋቃድ ስራ በችግኝ ተከላ፣ በማጠናከሪያ ትምህርት፣ በደም ልገሳ፣ የአረጋዊያንና አቅመ ደካሞችን ቤት በማደስ፣ በትራፊክ ማስተናበርና ሌሎችም መስኮች አገልግሎት የሚሰጡ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_efed7d32e167,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3bf60117449,train,በመሆኑም በክረምቱ ከ2 ሚሊዮን 90 ሺህ በላይ ወጣቶች ለአገልግሎት መዘጋጀታቸውን ጠቅሰው በዚህም ከ4 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ዜጎች አገልግሎት የሚያገኙ ይሆናሉ ብለዋል።,spk_efed7d32e167,am,8.213,8.213,0.0,8.213,-29.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ee413ec6d34,train,የትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ የሦስት ዓመት ጊዜ መሆኑን ጠቁመው፤ በግማሽ ጊዜው ክንውኑ አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።,spk_efed7d32e167,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26977aa00aef,train,ኢንተርፕራይዞች ምርትና አገልግሎታቸውን የሚያስተዋውቁበት ዝግጅት መኖሩንም ጠቅሰው፤ ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም የዝግጅቶቹ ማብቂያ እንደሚሆን አስታውቀዋል።,spk_efed7d32e167,am,7.534,7.144,0.39,7.534,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5892cad18c90,train,ከፌዴራልና  ከክልል ፀጥታ አካላት ጋር በጋራ  መስራት የሚቻልበትን  ሁኔታ ሲፈጥር መቆየቱንም አንስተዋል።,spk_efed7d32e167,am,5.373,5.373,0.0,5.373,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a85ab6d55001,train,“ጥርን በባሕርዳር”   የቱሪዝም እንቅስቃሴን የበለጠ በሚያነቃቃ መልኩ እንደሚከበር የባህር ዳር ከተማ የአስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ገለፁ።,spk_efed7d32e167,am,8.254,7.92,0.0,8.254,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff821d2c655b,train,በግልና አካባቢ ንጽህና አጠባበቅና በአጎበር አጠቃቀም ዙሪያ ለህብረተሰቡ የግንዛቤ ማሳደጊያ ትምህርት መሰጠቱን ገልጸው ከ2 ነጥብ 1 ሚሊዮን በላይ የአልጋ አጎበር ለህብረተሰቡ መሰራጨቱንም ተናግረዋል።,spk_efed7d32e167,am,11.174,10.739,0.0,11.174,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_892413041e3f,train,ዘንድሮ ሰባት የማህበረሰብ መድሃኒት ቤቶችን በማቋቋም ወደ ስራ ማስገባት መቻሉን የገለፁት ደግሞ የማእከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አወቀ አስፈሬ ናቸው፡፡,spk_efed7d32e167,am,9.534,9.055,0.0,9.534,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f7e6ce0c58f,train,በተለይም በምስራቅ እና ምዕራብ ወለጋ ዞኖች፣ ሆሮ ጉዱሩ፣ ቄለም ወለጋ፣ በደሌ፣ ኢሉ አባቦር እና ጅማ ዞንን ጨምሮ ስርጭቱ ጎላ ብሎ በሚታይባቸው አካባቢዎች የመከላከል ስራው ተጠናክሮ ቀጥሏል።,spk_efed7d32e167,am,11.733,10.99,0.0,11.733,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10cad1e9dfb8,train,ህብረተሰቡ በተለያዩ ጊዜያቶች በመድሃኒት አቅርቦት ችግር የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ሲያነሳ መቆየቱን አስታውሰው፥ የመድኃኒት ቤቶቹ መቋቋም ችግሮቹን በዘላቂነት ከመፍታት አኳያ አጋዥ እንደሆነም አስረድተዋል፡፡,spk_efed7d32e167,am,10.774,9.966,0.389,10.774,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_542bd06cb73b,train,በግንዛቤ መፍጠሪያ መድረኩ የአፋር ክልል የፀጥታ ከፍተኛ አመራሮች ተሳትፈዋል።,spk_efed7d32e167,am,3.893,3.893,0.0,3.893,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bc0eb39be7b7,train,ኮሌጁ በአፋር ክልል ለሚገኙ የፀጥታ አመራሮች በቀጣይ በአቅም ግንባታ ስልጠና አብሮ ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ዙሪያ የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ አካሂዷል።,spk_efed7d32e167,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26d3638f8768,train,የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ፣ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ እና የኦሮሚያ ሸገር ከተማ ፖሊስ፣ የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ፣ የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በውይይቱ ላይ ተሳትፈዋል፡፡,spk_efed7d32e167,am,13.254,11.979,0.0,13.254,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28bc4d373054,train,የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የዲጂታል አሰራር በጥሩ ምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መሰረት መስቀሌ ተናገሩ።,spk_efed7d32e167,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5e46ea694f2,train,በአገር ደህንነት፣ በአመራር ስትራቴጂና የኢትዮጵያ ጥቅም በሚያስጠብቁ ጉዳዮች ላይ ስልጠናዎችን በመስጠት የራሱን አበርክቶ ያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_efed7d32e167,am,7.654,7.293,0.0,7.654,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47169e589b7e,train,የአምቦ ከተማ ትራንስፖርት ጽህፈት ቤት ትራፊክ ደህንነት ቡድን መሪ ምክትል ኢንስፔክትር እመቤት ተሾመ በበኩላቸው የትራፊክ አደጋን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሁሉም አካላት ርብርብ ጉልህ ድርሻ አለው ይላሉ።,spk_efed7d32e167,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a27ba2ec8fcc,train,የባለስልጣኑ የስራ ሃላፊዎች የአገልግሎቱን የአዳማ እና አዲስ አበባ የህክምና መሳሪያዎች እንዲሁም መድሀኒቶች አያያዝና አጠቃቀም ያለበትን ሁኔታ ጎብኝተዋል።,spk_efed7d32e167,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_49641d587233,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃግብር እርስ በእርስ የመተባበር ባህል  እያደገ መምጣቱን የተናገረው ሌላው የከተማው ነዋሪ ወጣት ደጉ ዱሻብ ነው።,spk_efed7d32e167,am,6.654,6.654,0.0,6.654,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e64afc0cacc5,train,“ተቋማዊ ተልዕኮዎችን ለማሳካት በአጭር፣  መካከለኛና ረጅም ጊዜ የተለያዩ ኮርሶችን በመስጠት ብቁ አመራሮችን ለማፍራት የሚያስችለን መሆኑን ተረድተናል” ሲሉም አክለዋል ።,spk_efed7d32e167,am,8.733,8.733,0.0,8.733,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c8275ad4379,train,በቀጣይ ቀናትም የኪነ ጥበብ የባህል ፌስቲቫል፣ የገና ጨዋታ፣ የመፅሐፍ አውደ ርዕይና የማዕድ የማጋራት መርሃ ግብሮች እንደሚከናወኑ ተናግረዋል።,spk_efed7d32e167,am,7.373,7.373,0.0,7.373,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d86aac0232d6,train,የኮሌጁ ምክትል አዛዥ ኮሎኔል ኪሮስ ሃጎስ በወቅቱ እንደገለጹት ኮሌጁ ላለፉት ዓመታት ስትራተጂክ መሪዎችን ለማፍራት የሚያስችሉ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ሲሰጥ ቆይቷል ።,spk_efed7d32e167,am,9.213,8.589,0.0,9.213,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8cf7412666c0,train,በበጀት ዓመቱ አራት ወራትም የቤት ለቤት የኬሚካል ርጭት፣ ውኃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰስና ጉድጓዶችን የማዳፈን ስራ በህብረተሰቡ ተሳትፎ ሲሰራ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_efed7d32e167,am,9.133,8.779,0.354,9.133,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_96278ba2643c,train,ስትራቴጂክ አመራር ለማፍራት በሚያስችሉ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የመከላከያ ዋር ኮሌጅ  አስታወቀ።,spk_efed7d32e167,am,6.574,6.574,0.0,6.574,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b376721078f,train,"ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት ""ጥርን በባህር ዳር"" የተለያዩ ሃይማኖታዊና ባህላዊ በዓላትን በደመቀ ሁኔታ ለማክበር በቂ ዝግጅት ተደርጓል።",spk_efed7d32e167,am,9.854,8.923,0.378,9.854,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afea9e4299a5,train,በአጠቃላይ በክልሉ ከተከናወነው የቤት ለቤት ኬሚካል ርጭት ስራ ባሻገር በጎ ፈቃደኞችንና ማህበረሰቡን በማሳተፍ በተሰራው ስራ ዘንድሮ የተሻለ ውጤት መምጣቱን ተናግረዋል።,spk_efed7d32e167,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e89554b94e7c,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አዲስ ከተመረጡት ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራሮች ጋር ዛሬ ተወያይተዋል።,spk_efed7d32e167,am,6.734,6.421,0.0,6.734,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33dd81a8a158,train,በነገው እለት በዘመቻ ለሚጀመረው የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ ሥራም የቦታ ልየታ፣ የመስሪያ ግብአቶች ስርጭት እና የሰው ሀይል ምደባ ሥራዎች መጠናቀቃቸው ተመላክቷል።,spk_efed7d32e167,am,8.454,7.933,0.0,8.454,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89e3fd685e4b,train,እንደ አቶ ነመራ ገለጻ ለአቅመ ደካሞች 60 የወተት ላሞች እና 700 ፍየሎችን ድጋፍ ለማድረግ በየአካባቢው ሀብት የማሰባሰብ ሥራ ተጀምሯል።,spk_f97a07c3560d,am,10.614,9.141,0.722,10.614,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eac7658f1bea,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤት እድሳትና ግንባታ ሥራዎች፣ማሳቸውን የመንከባከብ፣ የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ ማሰባሰብ፣ የደም ልገሳ፣ የማጠናከሪያ ትምህርት፣ የቁም እንስሳት ድጋፍ ማሰባሰብና መሰል የበጎ አድራጎት ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውንም ተናግረዋል።,spk_f97a07c3560d,am,23.733,19.153,0.73,23.733,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4efe8be6ed45,train,ከዚህ በተጨማሪ ትምህርት ቤቶችን ለመማር ማስተማር ሥራው ምቹ ለማድረግ የአጥር፣ የውበትና የአረንጓዴ አሻራ ሥራዎች በአግባቡ መከናወናቸውን አቶ ኢሳያስ ገልጸዋል።,spk_f97a07c3560d,am,12.053,10.204,0.929,12.053,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03504ee390ab,train,የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ ፈረንሳይ ጉራራ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 8 ሰዓት ላይ ይፈጸማል።,spk_f97a07c3560d,am,6.854,5.785,0.766,6.854,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7fd4dc5d12c,train,በተያዘው በጀት ዓመትም ከ1 እስከ 3ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች 1 ሚሊዮን 400 ሺህ ቅጂ መጽሐፍት ለትምህርት ቤቶች በመሰራጨት ላይ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.213,9.499,0.75,11.213,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2469a1e6977,train,በተያዘው ዓመትም ከ72 ሚሊዮን ብር በላይ የመጠባበቂያ ፈንድ ለመሰብሰብ ግብ ተጥሎ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f97a07c3560d,am,7.173,6.228,0.558,7.173,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a103d8db77c4,train,በዓሉ የጋራ ሀብት መሆኑን ገልጸው አንዱ ለሌላው የሚያሳየው ፍቅርና አብሮነት በቀጣይ መጠናከር እንዳለበት አመልክተዋል፡፡,spk_f97a07c3560d,am,7.654,6.994,0.659,7.654,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fde1c60f9746,train,የመማር ማስተማር ሥራውን ውጤታማ ለማድረግና ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ በቅንጅት እየተሠራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የአርባ ምንጭ ከተማ ነዋሪና የወላጅ ተማሪ መምህር ህብረት ሰብሳቢ አቶ ማርቆስ አጋንቾ ናቸው።,spk_f97a07c3560d,am,15.893,13.873,0.819,15.893,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ac0ec813a48,train,ሰላምና መቻቻል እንዲጎለብት፣ ዘላቂና አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን የህዝብና የመንግስት ግንኙነት የሰመረ እንዲሆን የኃይማኖት ተቋማት የጀመሩትን አስተምህሮ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.733,11.222,0.512,11.733,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d60595db62f,train,"መምሪያው ከገንዳ ውኃ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር ""ቱሪዝም ለዘላቂ ለውጥ"" በሚል መሪ ሃሳብ ዘርፉን ለማነቃቃት ያለመ  የባሕልና ቱሪዝም ፌስቲቫል ዝግጅት ዛሬ  አካሂዷል።",spk_f97a07c3560d,am,10.854,10.225,0.629,10.854,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e5965acae0cd,train,በዞኑ ሁሉም ወረዳዎች እየተከናወነ ባለው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ወጣቶች በስፋት እየተንቀሳቀሱ መሆኑን ገልጸው፣  በዚህም የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,17.334,14.241,0.633,17.334,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6029c4273506,train,በዓሉ በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳውኃ ከተማም በተመሳሳይ ሁኔታ የተከበረ ሲሆን የምዕራብ ጎንደር ዞን ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ሰላማ መልእክት አስተላልፈዋል።,spk_f97a07c3560d,am,13.254,11.388,0.685,13.254,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f284274f66f,train,የአርባ ምንጭ ሲቀላ ሙሉ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አርጋቸው አሻ በበኩላቸው፣ በ2018 የትምህርት ዘመን ለትምህርት የደረሱ ሁሉም ልጆች እንዲመዘገቡ በንቅናቄ ህብረተሰቡን የማስገንዘብ ሥራ መከናወኑን ነው የገለጹት።,spk_f97a07c3560d,am,19.053,14.756,0.642,19.053,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c16666f102a6,train,እነዚህን የቱሪስት መዳረሻዎች   በማልማትና በማስተዋወቅ  እንዲሁም የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን አቅም በማሳደግ    ከዘርፉ  የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማጎልበት እየተሰራ መሆኑን  ተናግረዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.573,10.937,0.637,11.573,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_211c2c4c4ad9,train,በተባበሩት መንግስታት የትምሕርት ፣ የሳይንስና የባሕል ደርጅት (ዩኔስኮ)  በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት  የተመዘገበው የመስቀል ደመራ በዓል የዕምነቱ ተከታዮችና በርካታ የውጭና የሀገር ውስጥ ቱሪስቶች የሚታደሙበት መሆኑን አንስተው ለዚህም የሚመጥን የጸጥታ ዝግጅት መኖሩን ተናግረዋል።,spk_f97a07c3560d,am,18.573,15.654,0.0,18.573,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e63bc4a95b5,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በ2018 የትምህርት ዘመን ከ1 ሚሊዮን 470 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር በቂ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_f97a07c3560d,am,11.813,9.895,0.633,11.813,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_19f5b8b0b724,train,በክልሉ መንግስት የጸደቀው የአደጋ ስጋት መጠባበቂያ ፈንድ ደንብ ለአደጋ ጊዜ ሀብት የመሰብሰብና እና ምላሽ የመስጠት አቅም ግንባታን  ውጤታማ  ማድረጉን  አመልክተዋል።,spk_f97a07c3560d,am,10.934,9.183,0.57,10.934,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7eae31e39f2f,train,የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ እያሱ ይላቅ፤ የመስቀል በዓል ከሃይማኖታዊ ትውፊቱ ባሻገር የኢትዮጵያውያን መገለጫና የጋራ ሃብት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.094,9.551,1.096,11.094,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1deb175fa732,train,የወላይታ ዞን ግብርና መምሪያ ምክትል እና የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዳዊት ደሳለኝ በበኩላቸው ከዚህ ቀደም በተለያዩ አካላት ይሸፈን የነበረውን ሰብዓዊ ድጋፍ በራስ አቅም ለመሸፈን የተጀመረው ሥራ ውጤት አሳይቷል ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,14.493,13.208,0.582,14.493,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_52d03a132ba5,train,የወልቂጤ ከተማ ዋና አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ መንዚላ አህመድ ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያን የመተባበር፣ የፍቅር፣ የመረዳዳት፣ የአንድነትና የሰላም የጋራ ሀብት መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_f97a07c3560d,am,10.454,10.454,0.0,10.454,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae09d73d0a25,train,ፓርኩ በኢትዮጵያ በከፍታው ሁለተኛ ደረጃ ያለውን ተራራ ጨምሮ አስደናቂ የመልክዓ ምድር ገጽታዎችን፣ የዱር እንስሳትን፣ ደኖችን፣ የሳር ምድሮችን እና የተለያዩ የተክል አይነቶችን በመያዙ “የተለያየ አለም በአንድ ፓርክ” ተብሎ ለመጠራት የበቃ መሆኑም ተጠቁሟል።,spk_f97a07c3560d,am,21.413,18.486,0.922,21.413,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56f04c839efc,train,የፈረሰው የጭቃ ትምህርት ቤት ይሠራልን ብሎ የአካባቢው ማኅበረሰብ ለዓመታት የጠየቀውን ጥያቄ አቶ በላይነህ ክንዴ እንደመለሱ ጠቅሰው ለዚህም ላቅ ያለ ምስጋናዬን ማቅረብ እወዳለሁ ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.414,10.807,0.607,11.414,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14ead748c896,train,የዲስትሪክቱ ዳይሬክተር ባይሳ ቦሶና፤ በባንኩ የተደረገው ድጋፍ በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ወገኖች በዘመን መለወጫ በዓል ያለችግር እንዲያሳልፉ ለማድረግ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_f97a07c3560d,am,10.573,10.573,0.0,10.573,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5d71453083d,train,በዘንድሮው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት በከፍተኛ ትኩረት 2 ሺህ 500 ቤቶችን በ90 ቀናት መልሶ ለመገንባት መታቀዱን  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ።,spk_f97a07c3560d,am,13.334,11.312,0.749,13.334,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af01e8d67b31,train,ከጸጥታና ደኅንነት፣ ከሃይማኖት አባቶችና በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር በትብብር የሚሰራ መሆኑን ገልጸው በዓሉ በሚከበርበት ወቅት አጠራጣሪ ነገር ካጋጠመ ህብረተሰቡ በአካባቢው ለሚገኝ የፀጥታ አካል ጥቆማ እንዲሰጥ አስገንዝበዋል።,spk_f97a07c3560d,am,16.174,14.309,0.83,16.174,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9be5113db96,train,የክልሉ ትምህርት ቢሮ የመምህራንን ብቃት ለማሳደግ እየሰጠ ባለው ስልጠና ከትምህርት ቤታቸው 60 መምህራን እየተሳተፉ  መሆናቸውንም ጠቅሰዋል።,spk_f97a07c3560d,am,10.094,8.492,0.567,10.094,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_437ce789ff40,train,ዜጎችን ከአደጋ ሥጋት ቀጠና ነጻ ወደ ሆኑ አካባቢዎች የማስፈር ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉንም ጠቁመዋል።,spk_f97a07c3560d,am,6.534,6.232,0.0,6.534,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_169ce34b1875,train,በትምህርት ዘመኑ ከ1 ሚሊዮን 470 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት በማድረግ የተማሪ ምዝገባ ሥራ መጀመሩን  ጠቁመው፣ ምዝገባው በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ ወላጆችና ባለድርሻዎች የበኩላቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።,spk_f97a07c3560d,am,15.694,14.311,0.527,15.694,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fce6cc59529e,train,"27ኛው የጤናው ዘርፍ አመታዊ ጉባዔ ""ዘላቂ ኢንቨስትመንት እና ኢኖቬሽን ለጠንካራ የጤና ሥርዓት"" በሚል መሪ ሀሳብ በጅማ ከተማ እየተካሄደ ነው።",spk_f97a07c3560d,am,9.213,8.229,0.652,9.213,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd4c791f692b,train,መኖሪያ ቤታቸው በአዲስ መልክ ከተገነባላቸው የዞኑ ነዋሪዎች መካከል በነገሌ ቦረና ከተማ አስተዳደር ጎቢቻ ቀበሌ የሚኖሩት የ80 ዓመት አዛውንት ወይዘሮ ፋጡ አሊዮ ተጠቃሽ ናቸው።,spk_f97a07c3560d,am,13.213,11.108,0.94,13.213,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ceebc18b466,train,ልጆቻቸው ትምህርታቸውን በአግባቡ እንዲከታተሉና በስነ-ምግባር ታንጸው እንዲያድጉ ሃላፊነታቸውን እየተወጡ መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_f97a07c3560d,am,9.454,8.145,0.622,9.454,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14405505fd77,train,በምዕራብ ጎንደር ዞን የቱሪስት መዳረሻዎችን በማልማትና በማስተዋወቅ  ከዘርፉ  የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማጎልበት ጥረት እየተደረገ መሆኑን የዞኑ ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ ገለጸ።,spk_f97a07c3560d,am,11.653,11.095,0.559,11.653,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66411a5b2169,train,በመሆኑም የመስቀልን እሴት ጠብቆ የሀገር ሃብትና የትውልድ ቅርስ ሆኖ እንዲዘልቅ ማድረግ ይገባል ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,6.574,6.124,0.449,6.574,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc0957c110ab,train,በደሳሳ መኖሪያ ቤታቸው ለዝናብና ፀሐይ ተጋልጠው ለበርካታ ዓመታት በችግር ውስጥ ማሳለፋቸውን አስታውሰዋል።,spk_f97a07c3560d,am,8.334,7.037,0.566,8.334,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e333e1166d6,train,ባለፉት የለውጥ ዓመታት በከተማዋ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችንና ባለሃብቶችን በማስተባበር የበጎ ሥራ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን  ገልጸዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.053,9.154,0.908,11.053,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a62001a78d8a,train,የመማር ማስተማር ሥራን ለማሳለጥ የተለያዩ ግብአቶች የማሟላት ስራ ከመከናወኑ ባለፈ ስምንት የመማሪያ ክፍሎችን በመጠገን ለመማር ማስተማር ዝግጁ ተደርጓል ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.893,10.792,0.685,11.893,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bcb247053630,train,በዛሬው ፌስቲቫልም የአካባቢውን ባህላዊ ምግቦች  ለቱሪስቶች   በማስተዋወቅ ለስራ እድል ፈጠራ የሚውሉበትን አሰራር  ለማስፋት ያለመ  ዝግጅት መካሄዱን  ጠቁመዋል።,spk_f97a07c3560d,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8fea7f77ca7d,train,በበጀት ዓመቱም 11 ወራት ከጎብኚዎች፣ ከተለያዩ ሁነቶች እና ከሌሎች አገልግሎቶች 147 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ገቢ መገኘቱን ዳይሬክተሩ ጨምረው ገልጸዋል፡፡,spk_f97a07c3560d,am,13.414,10.463,0.674,13.414,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3ffb24110aa,train,ሃደ ሲንቄ ሶፊያ መሃመድ በበኩላቸው የወልቂጤ ከተማ ነዋሪዎች ለኢሬቻ በዓል ተጓዦች ያደረጉልን አቀባበልና መስተንግዶ የአብሮነትና የትስስራችን ማሳያ  ነው ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,10.534,10.072,0.462,10.534,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d76a5cf6460b,train,ይህም የኢሬቻ በዓል አብሮነትን የሚያጠናክር የኢትዮጵያውያን የጋራ ሀብት መሆኑን እንደሚያሳይ ገልጸው፣ የህዝቦችን የእርስ በእርስ ትስስርና ህብረ-ብሔራዊ እንድነትን ለማጎልበት ወሳኝ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_f97a07c3560d,am,12.614,12.039,0.574,12.614,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e98fe7119f9,train,በክልሉ የወባ መከላከል ላይ ያተኮረ የንቅናቄ መድረክ በጂንካ ከተማ ተካሂዷል።,spk_f97a07c3560d,am,5.173,4.617,0.556,5.173,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_660286039dc9,train,ኢሬቻን የኦሮሞ ህዝብ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ኢትዮጵያውያንም በፍቅርና በወንድማማችነት የሚያከብሩት መሆኑን ጠቅሰው፣ በዓሉ ያሉትን የፍቅር፣ የአብሮነትና የሰላም እሴቶች ማጎልበት ይገባል ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,12.014,11.678,0.335,12.014,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9f709167262,train,የኢትዮጵያ የጤና መድህን አገልግሎት የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ክንውን እና የ2018 ዕቅድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በሀዋሳ ከተማ እየተወያየ ነው።,spk_f97a07c3560d,am,9.493,8.271,0.528,9.493,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e83535d08145,train,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ከፍተኛ የካሜራ ባለሙያ ብዙአየሁ ብርሃኑ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ በፈረንሳይ ጉራራ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ይፈጸማል።,spk_f97a07c3560d,am,10.213,8.915,0.344,10.213,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4e030308ef8,train,ለአብነትም ባለፈው ዓመት ለአደጋ ጊዜ ምላሽ ከ22 ሺህ 600 ኩንታል በላይ እህል መከማቸቱንና 313 ሚሊዮን ብር የመጠባበቂያ ፈንድ ለማስቀመጥ መቻሉን ገልጸዋል።,spk_f97a07c3560d,am,10.893,10.276,0.314,10.893,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a89d63f05c28,train,በተለይ የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን በማስፋት፣ የእናቶችና የህፃናት፣ የበሽታ መከላከልና ቁጥጥር ስራዎችን በማጠናከር አበረታች ሥራ መሰራቱን ጠቅሰዋል።,spk_f97a07c3560d,am,10.454,9.233,0.451,10.454,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe3b29c59b7a,train,የተማሪ መጽሐፍት ጥምርታን ለማሻሻል በተከናወኑ ሥራዎች በተጠናቀቀው የትምህርት ዘመን ከ4ኛ እስከ 6ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች 1 ሚሊዮን 500 የመጽሐፍት ቅጂዎች ለትምህርት ቤቶች ተሠራጭቷል ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,14.774,12.868,0.562,14.774,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_415b227d9834,train,የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በአቶ ብዙአየሁ ብርሀኑ ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ፥ ለቤተሰቦቹ ፣ለሙያ አጋሮቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ ሁሉ መጽናናትን ይመኛል።,spk_f97a07c3560d,am,14.213,11.044,0.53,14.213,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7972890b73f1,train,በክረምቱ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚከናወኑ ተግባራት ከ49 ሚሊዮን 500 ሺህ  ብር በላይ እንደሚገመቱም ገልጸዋል፡፡,spk_f97a07c3560d,am,8.694,7.65,0.526,8.694,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7043f75ec7f,train,ሁነቱ የኢትዮጵያን ባህል በአለም አቀፍ ደረጃ በጉልህ የሚያስተዋውቅ መሆኑን በመግለጽ።,spk_f97a07c3560d,am,7.213,5.194,0.67,7.213,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0474c9d8fa14,train,ህብረተሰቡም የአደጋ ጊዜ ማስጠንቀቂያ መልዕክቶችን በመተግበር ሊከሰቱ ከሚችሉ አደጋዎች ራሱንና ቤተሰቡን ቀድሞ መከላከል እንዲችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ መሰራቱን አክለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,12.293,10.929,0.587,12.293,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae0f1e760bff,train,የተማሪ ውጤትን ለማሻሻል፣ መጠነ ማቋረጥን ለመቀነስ እና ለትምህርት ግብአት አቅርቦት ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ በተከናወኑ ስራዎች  ውጤት እየተመዘገበ ይገኛል ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,12.733,10.948,0.913,12.733,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_79ca2d815dcb,train,ዝግጅቱ የአካባቢውን ባህላዊ ክዋኔዎች ጭምር በማስተዋወቅ  የእርስ በእርስ ግንኙነትን ለማጠናከር  ተጨማሪ አቅም እንደሚሆን አስረድተዋል።,spk_f97a07c3560d,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f1427b09d06,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ናፍቆት ብርሀኑ በበኩላቸው እንዳሉት በክልሉ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብለው ከሚጠበቁት አንድ ሚሊዮን 219 ሺህ አባዎራና እማዎራዎች ውስጥ 889 ሺህ የሚሆኑት ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡,spk_f97a07c3560d,am,15.694,14.073,0.38,15.694,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_11c6618e9bad,train,አባ ገዳ ሪጃን ዑመር በበኩላቸው ኢሬቻ የሰላም፣ የአንድነትና የአብሮነት በዓል መሆኑን የጉራጌ ህዝብ ያደረገልን አቀባባል ጥሩ ማሳያ ነው ሲሉ  ገልጸዋል።,spk_f97a07c3560d,am,10.573,10.017,0.0,10.573,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9848e379dab,train,ዛሬ ከአብርሆት ቤተ መጻሕፍት የተገኙ 4 ሺህ 250 መጻሕፍት ለትምህርት ቤቱ ቤተ መጻሕፍት ማስረከባቸውን የጠቆሙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህም የልማቱና የሰላሙ ትሩፋት ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_f97a07c3560d,am,12.893,11.802,0.406,12.893,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ffe163a8b8e,train,በበጎ ፈቃደኞች መኖሪያ ቤታቸው በአዲስ መልክ ተገንብቶ በመረከባቸው ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸው፣ ከችግራቸው የታደጓቸውን በጎ ፈቃደኞችና መንግስትን አመስግነዋል።,spk_f97a07c3560d,am,13.493,9.895,0.772,13.493,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b855376cadce,train,ዘላቂ የጤና ፋይናንስን በማጎልበት ጠንካራ የጤና ስርዓት የመገንባት ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።,spk_f97a07c3560d,am,9.334,8.374,0.474,9.334,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c0d0f8a9205,train,ከዝግጅቱ ተሳታፊዎች መካከል ከመተማ ወረዳ   የመጡት  አድና አይጠገብ  በሰጡት አስተያየት፤  የቱሪዝም ፀጋን  በማልማት ለኢኮሚያዊ ጥቅም ለማዋልና የአካባቢውን ሰላም በማስጠበቅ  የድርሻቸውን እንደሚወጡ ገልጸዋል።,spk_f97a07c3560d,am,12.373,12.373,0.0,12.373,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a07298d9e4ce,train,በዞኑ የሚያስፈልገውን ሰብዓዊ ድጋፍ በራስ አቅም ለመሸፈን ዓምና በተደረገ እንቅስቃሴ 56 ሚሊዮን ብር የመጠባበቂያ ፈንድ መቆጠቡንና ከ604 ሄክታር በሚበልጥ መሬት ላይ በቆሎ እና ቦሎቄ በማምረት በተዘጋጁ መጋዘኖች መከማቸቱን ገልጸዋል።,spk_f97a07c3560d,am,17.373,15.064,0.602,17.373,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5acdf7862376,train,በዓመቱ ፈጠራዊ ስልትን በመጠቀም የተጠናከረ ሀገር በቀል የሀብት ማሰባሰብ፣ የጤና ፋይናንስ ሪፎርም ትግበራ፣ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህንን የማስፋት ተግባራት እንደሚከናወኑ ጠቁመዋል።,spk_f97a07c3560d,am,11.774,10.695,0.0,11.774,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_229c6d3209bd,train,በተያዘው ክረምትም መሰል ጉዳት እንዳይደርስ የቅድመ ጥንቃቄ ሥራ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው፣ አደጋ ከተከሰተም በራስ አቅም ለመሸፈን ሁሉንም አካላት ያሳተፈ ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,12.133,10.516,0.536,12.133,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c50cecf4bfd8,train,በጽህፈት ቤቱ የሥርአተ ጾታ አስተባባሪ አቶ ነመራ ቶለሳ በበኩላቸው በ2018 የትምህርት ዘመን ድጋፍ ለሚፈልጉ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ የማሰባሰብ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ገልጸው እስካሁንም 142 ደርዘን ደብተርና እስኪርብቶ ለማሰባሰብ ተችሏል ብለዋል፡፡,spk_f97a07c3560d,am,18.893,16.836,0.829,18.893,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_549b2e478d65,train,በእነዚህ ዓመታት በክልሉ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብለው የሚጠበቁ ዜጎች መጠን ከ18 በመቶ ወደ 72 በመቶ ለማሳደግ መቻሉን የገለጹት ኃላፊዋ፣ በዚህም ከ2  ሚሊዮን በላይ የማህበረሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ እንደሆኑ ገልጸዋል፡፡,spk_f97a07c3560d,am,13.454,13.033,0.421,13.454,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_387f05f3c1e4,train,ህዝቡ የጥንቃቄ መልዕክቶችን በአግባቡ በመተግበር እና ስጋት ካለባቸው አካባቢዎች ቀድሞ በመውጣት ራሱን እና ቤተሰቡን እንዲከላከል መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_f97a07c3560d,am,9.213,8.18,0.656,9.213,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb63f53b799d,train,የሆለታ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ እሸቱ በቀለ፤ ባንኩ በዓልን መሰረት አድርጎ ለዜጎች ድጋፍ በማድረጉ አመስግነዋል።,spk_f97a07c3560d,am,7.814,6.957,0.547,7.814,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2440c8b847c,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሙራድ ከድር የኢሬቻ በዓል ፍቅር፣ ወንድማማችነት እና ሕብረ ብሔራዊ አንድነት የሚጎላበት በዓል ነው ብለዋል።,spk_f97a07c3560d,am,9.973,8.745,0.522,9.973,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8cbca91ac0be,train,በሁሉም ትምህርት ቤቶች የተማሪ ወንበር፣ ጠረጴዛና ሰሌዳ እንዲሟላ የተደረገ ሲሆን የተጨማሪ ክፍሎች ግንባታና ጥገና እንዲሁም የመማሪያ መጽሐፍት አቅርቦት ሥራዎች መከናወናቸውን ተናግረዋል።,spk_f97a07c3560d,am,14.254,13.051,0.707,14.254,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31e13f2d6b5c,train,ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበርም ሕገ-ወጥነትን በመከላከል ዙሪያም የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተናግረዋል።,spk_f97a07c3560d,am,7.333,6.642,0.691,7.333,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4bb80315f7ec,train,የጤና ስርዓቱን አቅም እና የዲጂታል ጤና ፈጠራዎችን በማሳደግ በኩል አመላካች ስኬቶች የታየበት እንደነበርም ገልፀዋል።,spk_f97a07c3560d,am,7.413,6.914,0.0,7.413,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7dc6a8396c1,train,ዊኒስተን ማኖ (ፕ/ር) በበኩላቸው፤ ሀሰተኛ መረጃን በመከላከል አፍሪካን የሚገልፁ ትክክለኛ መረጃዎችን ለህዝቡ ማቅረብ አስፈላጊ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_2f0695d132dc,am,10.034,8.649,0.0,10.034,-34.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_2f3ffbd6a482,train,በአረንጓዴ አሻራ፣ አካባቢ ጥበቃ፣ ደም ልገሳ እና ቤት እድሳት የሚከናወኑ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሕብረተሰቡን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽሉ መልካም ተግባራት መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.674,11.092,0.0,12.674,-30.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_b8e07234c760,train,የደብረ ብርሃን ከተማ  አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ በድሉ ውብሸት እንዳሉት የወጣቶችን ተሳትፎ ማሳደግ  በተለይ ለከተማ ልማት እድገት የማይተካ ሚና እንዳለው አመልክተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.594,12.594,0.0,12.594,-31.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_c0bb09824465,train,ከዚህ ጎን ለጎን የትውልዱን ስነ-ምግባርና የሰብዕና ግንባታ ስራን በማጎልበት የሙስና መከላከል ሂደቱ እንደሚጠናከር ይደረጋል ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,9.754,8.95,0.0,9.754,-27.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_2008dbea03bb,train,በተጠናቀቀው በጀት አመት በአራት ወረዳዎች የአጎበር ስርጭት መከናወኑንና በሌሎቹ ወረዳዎች ደግሞ የፀረ ወባ ኬሚካል ርጭት መደረጉን አብራርተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,10.354,10.354,0.0,10.354,-27.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_ca8e89d6c66e,train,በዚህም በዛሬው እለት በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ያደረጉት የቁሳቁስ ድጋፍ በትምህርት ዘርፉ የታቀዱ ግቦችን ለማሳካት አጋዥ ሚና የሚጫወት ነው ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.754,10.729,0.421,12.754,-33.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_15d2083e21de,train,የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት አዋጅ  ወደ ተለያዩ ሀገራት የሚደረጉ የሥራ ስምሪቶችን በአግባቡ በመምራት የዜጎችን ክብርና ጥቅም ማስጠበቅ የሚያስችል መሆኑን የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለፁ።,spk_2f0695d132dc,am,14.114,11.194,0.345,14.114,-31.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_ab18d1374f07,train,በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ 504 ውጤት በማምጣት ለሽልማት መብቃቷን ገልጻ፣ ያገኘችው ውጤት በትምህርቷ ስኬታማ ለመሆን ስታደርግ የነበረው ጥረት ማሳያ መሆኑን ተናግራለች።,spk_2f0695d132dc,am,14.114,12.211,0.0,14.114,-36.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_78139ddb74f2,train,የክልሉ ሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ብርቱካን ሲሳይ በበኩላቸው፤ ፆታዊ ጥቃትንና ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለመከላከል በተደረገው ጥረት አበረታች ለውጥ መታየቱን ተናግረዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.434,12.434,0.0,12.434,-30.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_03cff6d6e6b9,train,የገንዳ ውኃ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ቃሲም አብዴ በበኩላቸው የ2018ዓ.ም የትምህርት ዘመን በላቀ ጥራት ለመፈፀም የምዝገባ ስራ እየተካሄደ ነው ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.594,12.594,0.0,12.594,-29.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_676fde312f14,train,ቡድናችን በመጨረሻው ደቂቃ በተቆጠረበት ጎል ምንም እንኳን ቢሸነፍም፣ ተጫዋቾቹ እስከመጨረሻው ያሳዩት የቡድን ስሜት እና የማይበገር የጨዋታ ብቃት በእጅጉ የሚያስመሰግን ነው።,spk_2f0695d132dc,am,8.914,7.162,0.0,8.914,-38.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_ba70f1abe7ea,train,ጠንካራ የሆነ የስልጠናና የማብቃት ስርዓት አንዱ  ወሳኝ ጉዳይ ነው ያሉት ሚኒስትሯ፥ ዜጎች በራስ መተማመናቸውና የመደራደር አቅማቸው እንዲያድግ በማድረግ ረገድም አዋጁ ጉልህ ሚና ይኖረዋል ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.754,10.625,0.0,12.754,-32.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_15dc67577851,train,በብልጽግና ፓርቲ የምዕራብ ጎንደር ዞን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ እንዳለው ማሩ በበኩላቸው መንግስትና መሪ ድርጅቱ ሁሉንም የልማት አቅሞች በማስተባበር አገራዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየሰሩ ነው ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,13.713,12.072,0.0,13.713,-32.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_7c9ecbccc169,train,የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም(ዩኔስኮ) የእ.አ.አ 2001 በዓለም አቀፍ የሙዚቃ ሽልማት ከላቲቪያዊው የሙዚቃ ባለሙያ ጊዲዮን ክሬመር ጋር ለሙዚቃ እድገት ላበረከተችው አስተዋጽኦ ያገኘችው ሽልማት ተጠቃሽ ነው።,spk_2f0695d132dc,am,20.354,16.64,0.356,20.354,-34.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_1aecef29a7e4,train,አዋጁ የዘርፉ ተዋንያን ጠንካራ አደረጃጀትና የአሰራር ስርዓት እንዲኖራቸው የሚያደርግ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_2f0695d132dc,am,6.114,5.792,0.321,6.114,-34.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_4b9201355c62,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወጣቶች ሕብረተሰቡን በማገልገል ለሀገር ያላቸውን ፍቅር የሚገልፁበት መልካም አጋጣሚ ነው ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,6.673,6.077,0.0,6.673,-26.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_fc274833d485,train,ፆታዊ ጥቃት ፈፅመው በተገኙ 289 ግለሰቦች ላይ ከ3 እስከ 25 ዓመት በሚደርስ እስራት እንዲቀጡ ማድረግ መቻሉን አንስተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,9.713,9.713,0.0,9.713,-31.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_6550b759bd2e,train,"""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል መሪያ ሀሳብ የ2017 የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መድረክ  ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተካሄዷል።",spk_2f0695d132dc,am,10.594,9.8,0.0,10.594,-30.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_f6d70f26c6d2,train,በክልሉ በ11 ወረዳዎች ከ6 እስከ 11 ወራት ላሉ ህፃናት የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት ከመደበኛ ከትባቶች ጋር መስጠት መጀመሩን ጠቅሰው ይህም የህፃናቱን የወባ በሽታ የመከላከል አቅማቸውን እንደሚያሳድገው ገልፀዋል።,spk_2f0695d132dc,am,16.674,16.674,0.0,16.674,-30.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_2fe2731baec8,train,በክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መድረክ  ላይ  የክልሉ፣ የዞን እና የወረዳ ከፍተኛ አመራሮችና  ወጣቶች ተገኝተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,9.473,8.916,0.0,9.473,-29.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_d900f0a5921d,train,በብልፅግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፖለቲካና የአቅም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ ዘሪሁን ፍቅሩ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የክልሉን ሰላም ለማጽናት በሚደረጉ ጥረቶች የወጣቱ ተሳትፎ የጎላ ነው።,spk_2f0695d132dc,am,16.113,12.351,0.332,16.113,-33.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_32f9cdc255c2,train,የ57 ዓመቷ ሙዚቀኛ በቅርቡ በኢትዮጵያ ቆይታ አድርጋለች።,spk_2f0695d132dc,am,4.994,4.273,0.0,4.994,-35.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_bdeda4420103,train,የተደረገው ድጋፍም በአዲሱ የትምህርት ዘመን አቅም ለሌላቸው ታዳጊዎች የመማር እድልን የሚከፍትና የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተያዘውን ግብ ለማሳካት አጋዥ ሚና እንደሚጫወትም አስረድተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.354,10.49,0.319,12.354,-32.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_ae938de91dc1,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና ሌሎች የፌደራል ከፍተኛ አመራሮች በምርቃት መርሀ ግብሩ ለመታደም ባህርዳር ገብተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,7.713,6.831,0.0,7.713,-28.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_9a35f2ae4090,train,ዛሬ ጠዋት የበላሁት ምግብ ተመርዞ ድንገት ሆዴን ክፉኛ ስላመመኝ እና ራሴን እያዞረኝ ስለሆነ፣ እባክህ አፋጣኝ መኪና ፈልግና በአቅራቢያ ወደሚገኝ ሀኪም ቤት ውሰደኝ።,spk_2f0695d132dc,am,10.114,9.007,0.0,10.114,-36.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_f59f6c95093f,train,ወይኔ ፈጣሪዬ! ድንገት መንገድ ላይ ስሄድ ጉድጓድ ውስጥ ገብቼ ወድቄ እግሬን ክፉኛ ስለተሰበርኩ፣ እባካችሁ በአካባቢው ያላችሁ ሰዎች ቶሎ ብላችሁ እርዱኝ!,spk_2f0695d132dc,am,9.873,8.057,0.0,9.873,-36.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_850c650bb561,train,የአዲስ አበባ ለውጥ ተጨባጭ ነው። አሮጌ ሕንጻዎች በግዙፍ ሕንጻዎች መተካት ጀምረዋል፤ የመሰረተ ልማቱ ግንባታ፣ ከተማዋን የማስተሳሰር ስራ እና የትራንስፖርት አገልግሎቱ ለውጥ እያሳየ ነው።,spk_2f0695d132dc,am,9.633,8.431,0.0,9.633,-33.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_cc5db60e9660,train,ከጋምቢያ የመጣው አብዱላሂ ሴይ በበኩሉ፤ የዓድዋ ድል ለአፍሪካውያን የጀርባ አጥንት መሆኑን ጠቅሶ፤ መታሰቢያው ታሪክን የምንማርበት ድንቅ ቦታ ነው ሲል ተናግሯል፡፡,spk_2f0695d132dc,am,10.754,9.563,0.0,10.754,-30.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_fd9477f8325e,train,በ227 ሚሊየን ብር ለ2018 የትምህርት ዘመን አገልግሎት የሚውሉ የመማሪያና ማስተማሪያ መጻሕፍት በማሳተም እየተሰራጨ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ።,spk_2f0695d132dc,am,12.114,10.792,0.341,12.114,-33.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_ce90dbe58316,train,ድጋፉን ያስረከቡት የፕላን ኢንተርናሽናል አስተባባሪ አቶ ዳንዔል ዳርጫ፤ አካባቢው ስደተኞች የሚገኙበት በመሆኑ ድርጅቶቹ  ሰብዓዊ ተግባራት ላይ በቅንጅት እየሰሩ ነው ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,11.473,9.309,0.0,11.473,-33.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_d967d2c0995e,train,ከዓይነ ስውራን ተሸላሚ ተማሪዎች መካከል ተማሪ እንየው አትርሳው በበኩሉ በተፈተናቸው አምስት የትምህርት አይነቶች 407 ውጤት በማምጣት እውቅናና ሽልማት ማግኘቱን ነው የተናገረው።,spk_2f0695d132dc,am,12.834,10.623,0.37,12.834,-36.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_6cb15deecd95,train,በመድረኩ ላይ  የተገኙት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እንደተናገሩት ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለህብረተሰቡ ካለው ጠቀሜታ አኳያ ቀጣይነት ባለው መልኩ ተጠናክሮ ሊተገበር ይገባል።,spk_2f0695d132dc,am,13.233,11.088,0.401,13.233,-31.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_775750e8550d,train,የክልሉ መንግስት እሷን ጨምሮ ውጤታማ ለሆኑ ተማሪዎች እውቅናና ሽልማት መስጠቱ በቀጣይ በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ጠንክራ በመማር ትልቅ ደረጃ ላይ ለመድረስ መነሳሳት እንደፈጠረላት ገልጻለች።,spk_2f0695d132dc,am,13.553,11.22,0.0,13.553,-33.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_17fbbd68ae80,train,ያ ቀይ ጃኬት የለበሰው ወጣት የሴትዮዋን ቦርሳ በሀይል ነጥቋት በፍጥነት እየሮጠ ስለሆነ፣ እባካችሁ ከፊት ያላችሁ ሰዎች አቋርጣችሁ ያዙትና ለፖሊስ አስረክቡት!,spk_2f0695d132dc,am,10.354,9.244,0.0,10.354,-36.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_5754bb6b658a,train,በቆይታቸውም በመጠናቀቅ ላይ ባለው የ2017 በጀት ዓመት በሰቆጣ ቃል ኪዳን ከ 1 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ህጻናትን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።,spk_2f0695d132dc,am,10.354,9.129,0.0,10.354,-32.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_c3ba83af1869,train,ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማርም ባለፈው በጀት ዓመት ግንባታቸው ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቁ 60 የመማሪያ ክፍሎችን ለአገልግሎት ዝግጁ የማድረግ ስራ መሰራቱን ተናግረዋል።,spk_2f0695d132dc,am,11.633,11.633,0.0,11.633,-30.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_a24d62dfabec,train,በአጥፊዎች ላይ አስተማሪ ፍትህ ለመስጠት የተጀመሩ ስራዎች ሊጠናከሩ ይገባልም ነው ያሉት።,spk_2f0695d132dc,am,5.473,5.473,0.0,5.473,-27.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_dfb0669c27cf,train,በዚህ ረገድ ባለፉት ዓመታት በተከናወኑ ተግባራት ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆኑን ጠቅሰው አገልግሎት አሰጣጥን ማዘመን ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አመልክተዋል።,spk_2f0695d132dc,am,11.233,10.207,0.0,11.233,-28.5,male,18-24,,16000,3,0 clip_8a5cf358cf77,train,ከግንዛቤ ፈጠራው ጎን ለጎን ወጣቱ ነገ የተሻለ አገር መረከብ እንዲችል በሙስና መከላከል እንቅስቃሴው የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ ማነሳሳት እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.114,10.363,0.0,12.114,-29.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_8c0627ea43c5,train,ያስመዘገብኩት ውጤት ሌሎች አካል ጉዳተኞችም ጠንክረው ከተማሩ ውጤታማ እንደሚሆኑ ማሳያ ነው ያለው ተማሪው፣ ሽልማቱና እውቅናው የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች እንዲነቃቁ የሚያደርግ መሆኑን ገልጿል።,spk_2f0695d132dc,am,13.233,11.177,0.0,13.233,-34.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_2f343084fbfa,train,ተራ ሰው ተራ ሰዎች በሚነሱበት ሰዓት በመነሳትና ተራ ሰዎች ከቤት በሚወጡበት ሰዓት በመውጣት ጥዋቱን በወረፋ በጭቅጭቅ በግርግርና በመጋፋት በተጨናነቀ መንገድ ነው የሚጀምረው ።,spk_2f0695d132dc,am,12.754,12.04,0.0,12.754,-36.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_bce33e8d6159,train,"""ልጅን ሲወዱ እስከነ ጉዱ"" ነውና፣ የእውነተኛ ጓደኛነት መለኪያው የጓደኛህን ጠንካራ ጎን ብቻ ሳይሆን ደካማ ጎኑን እና ስህተቱን ጭምር በትዕግስት መቀበል መቻልህ ላይ ነው።",spk_2f0695d132dc,am,10.514,9.402,0.0,10.514,-35.2,male,18-24,,16000,4,0 clip_277f4ce214eb,train,በተጠናቀቀው የክረምት ወራትም የወባ በሽታ ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን መረጃዎች ቢያሳዩም የክረምቱን መውጣት ተከትሎ የመጨመር ሁኔታ ቢታይ ሆስፒታሉ በሽታውን ለመከላከል የሚያስችል በቂ ዝግጅት ማድረጉን ተናግረዋል።,spk_2f0695d132dc,am,12.993,12.993,0.0,12.993,-29.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_cbf8a06a2bef,train,የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና ምቹ የመማር ማስተማር አካባቢ በመፍጠር የትምህርት ጥራትን የማስጠበቁ ተግባር እንደሚጠናከር የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።,spk_01e156322fc5,am,9.893,8.865,0.353,9.893,-30.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fbf04f1f6edf,train,የከተማው አመራሮችና የጸጥታ መዋቅሩ በተሳተፉበት የግምገማ መድረክ ላይ የተገኙት የከተማዋ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው እንደተናገሩት፣ የጥምቀት በዓል የከተማውን እምቅ የቱሪዝምና የኢንቨስትመንት ሀብቶችና ጸጋዎችን ለማስተዋወቅ ምቹ አጋጣሚ መሆኑን ጠቁመው፣ እንግዶች በከተሞች አይረሴ ጊዜ እንዲያሳልፉ የሚያስችል ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል።,spk_01e156322fc5,am,22.773,20.826,0.372,22.773,-30.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cedf84fc9b20,train,ቀደም ሲል የነበረው ሥርዓተ ትምህርት በንድፈ ሀሳብ ላይ ያተኮረ መሆኑን የተናገሩት መሪ ስራ አስፈጻሚው፤ አሁን ያለው ክለሳ ግን ተማሪዎች ተወዳዳሪ የሚያደርግ ተግባር ተኮር እንዲሆን መደረጉን ተናግረዋል።,spk_01e156322fc5,am,11.653,10.674,0.648,11.653,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_11df91073c98,train,የከተማ አስተዳደሩ ሰላምና ጸጥታ መምሪያ ሃላፊ አቶ አለልኝ አለም በበኩላቸው እንዳሉት፤ በዓሉ በድምቀት እንዲከበር ህዝቡን በባለቤትነት ያሳተፈ አደረጃጀት ተዘርግቶ እየተሰራ ይገኛል።,spk_01e156322fc5,am,11.813,10.479,0.442,11.813,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e3c663287525,train,የትምህርት ዘርፉን በመደገፍ ብቁና ተወዳዳሪ ትውልድ ለመፍጠር ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_01e156322fc5,am,7.253,6.44,0.416,7.253,-28.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_831717acc8fd,train,ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ትምህርት ላይ የምናከናውነው ተግባር ለሀገር እድገት መሰረት መሆኑን በመገንዘብ በቅንጅት በመስራት አበረታች ውጤት ማስመዝገብ ተችሏል ብለዋል።,spk_01e156322fc5,am,13.414,11.014,0.506,13.414,-28.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e6c6ff517358,train,•  ስፖርታዊ እንቅስቃሴን ባህል ማድረግ፤,spk_f838d4a022b7,am,2.333,2.333,0.0,2.333,-22.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_028a1145aadf,train,ኮሚሽነር ጀነራል የጸጥታ ማስከበር ስራው አዲስ አበባን ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ በቴክኖሎጂ የታገዘና በርካታ የፖሊስ ሠራዊት በማሰማራት ከክልልና ከፌደራል የፀጥታና አካላት ጋር በመቀናጀት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_f838d4a022b7,am,13.973,13.396,0.577,13.973,-19.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_c29d6d43879b,train,•  የዐይን የማየት ዐቅም መቀነስ፤,spk_f838d4a022b7,am,2.933,2.933,0.0,2.933,-23.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_1c076b670b3c,train,የጸጥታ ማስከበር ስራው በርካታ የፖሊስ ሠራዊት በማሰማራት ከክልልና ከፌደራል የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት እየተከናወነ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_f838d4a022b7,am,8.893,8.574,0.32,8.893,-20.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_9e3aae7b8007,train,)፡ - በደቡብ ወሎ ዞን በመጪው የትምሕርት ዘመን  ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ሁሉም ልጆች ተመዝግበው እንዲማሩ  ትኩረት መሰጠቱን የዞኑ ትምሕርት መምሪያ ገለፀ።,spk_f838d4a022b7,am,8.373,7.982,0.391,8.373,-19.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_828ea0e20244,train,ከገዋኔ፣ ጭፍራና ተላላክ ወረዳዎች ከሚገኙ ሆስፒታሎች፣ ጤና ጣቢያዎችና ጽሕፈት ቤቶች የተውጣጡ 80 የጤና ባለሙያዎች ሥልጠናውን መውሰዳቸው ተገልጿል።,spk_f838d4a022b7,am,10.934,10.6,0.333,10.934,-21.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_321a21ef34de,train,ከዚህም በተለይ በትምሕርት ዘመኑ ዕድሜያቸው ለትምሕርት የደረሱ ሁሉም ልጆች ተመዝግበው ትምሕርታቸውን እንዲማሩ ትኩረት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_f838d4a022b7,am,7.293,6.947,0.0,7.293,-19.0,male,25-34,,16000,3,0 clip_3f2e434ab9a5,train,አዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተቋማት በአንድ ሥፍራ በቴክኖሎጂ ተሳስረው እንዲሰሩ በማድረግ አገልግሎትን ያሳልጣል ነው ያሉት።,spk_f838d4a022b7,am,7.454,6.842,0.612,7.454,-18.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_987d159bf838,train,የአሶሳ ከተማን ገጽታ እየቀየሩ ከሚገኙት የልማት ስራዎች መካከል አንዱ የሆነው የአሶሳ ህዳሴ ሙዚየም ለክልሉ ባህል ልማት ትልቅ አስተዋጽኦ የሚያበረክት ነው።,spk_f838d4a022b7,am,11.334,9.701,0.533,11.334,-23.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_99db5dac9f1c,train,በመሆኑም በዘርፉ ጠንካራ ተቋም ከመገንባት ባለፈ የባለሙያዎች የዳበረ እውቀትና ክህሎት አስፈላጊ መሆኑን አንስተው የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች በዚህ ልክ ዝግጁ መሆን እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_f838d4a022b7,am,14.053,12.438,0.592,14.053,-18.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_488ec09d00bf,train,የከረዩ ኦሮሞ የገዳ ስልጣን ሽግግር ስነ-ስርዓት ታህሳስ 26 እና 27 ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል።,spk_317fc5e363ea,am,9.133,8.677,0.457,9.133,-29.7,female,18-24,,16000,3,0 clip_dd7ba4e42df9,train,በአዲስ አበባ የተከበረው የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን ፖሊስ አስታወቀ።,spk_317fc5e363ea,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-26.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_96a8adeabd57,train,የሆስፒታሉ ባለሙያዎች በጡት ካንሰር ልየታና ቅድመ ምርመራ ላይ እያደረጉ የሚገኙት ሥራና የግንዛቤ መፍጠርያ ተግባራት የጥረቱ አካል መሆኑን አንስተዋል።,spk_317fc5e363ea,am,8.733,8.179,0.555,8.733,-26.8,female,18-24,,16000,3,0 clip_787875f15392,train,በሆስፒታሉ ዓለም አቀፍ የጡት ካንሰር የግንዛቤ መፍጠሪያ ወር በነፃ ምርመራና የምክር አገልግሎትን ጨምሮ በሌሎች መርሀ ግብሮች ተካሂዷል።,spk_317fc5e363ea,am,8.594,7.744,0.542,8.594,-27.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_6991404fba28,train,የጡት ካንሰር መነሻ ምክንያት እና መከላከያ መንገዶች የግንዛቤ ማሳደጊያ ስራ ላይ ትኩረት በማድረግ የእናቶችን ህይወት ለመታደግ  ቅንጅታዊ አሰራር  ማጠናከሩን የጎባ ሪፈራል ሆስፒታል ገለጸ።,spk_317fc5e363ea,am,11.733,11.426,0.307,11.733,-29.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_00104a1e7ca6,train,የጡት ካንሰር በሽታ ቀድሞ ከተደረሰበት በሕክምና ሊድን እንደሚችል ያመለከቱት ዶክተር አዲስ፣ ለዚህም ህብረተሰቡ በቅድመ ልየታ ራሱን እንዲያውቅ ግንዛቤውን የማሳደግ ሥራ መስራት ይገባል ብለዋል።,spk_317fc5e363ea,am,12.133,11.647,0.487,12.133,-30.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_523688950d66,train,በብሔራዊ ቴአትር ለመጀመሪያ ጊዜ የተጓዥ ተውኔት እንደሚቀርብም ተገልጿል።,spk_0513a1010885,am,5.173,3.409,0.319,5.173,-34.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f5528f397973,train,ምዝገባው በሁለት ሳምንታት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ተገልጿል።,spk_0513a1010885,am,4.293,4.293,0.0,4.293,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd37c6559d8f,train,የወጣቶችን ማህበራዊ ተሳትፎ ለማሳደግ በሚሰጠው ስልጠና ላይ መሳተፉ ይህን እውን ለማድረግ እንደሚያግዘውም ተናግረዋል።,spk_0513a1010885,am,8.493,7.544,0.0,8.493,-34.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_459ef548a5b5,train,ስትራቴጂው ከዚህ ቀደም ከነበረው የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስትራቴጅ ትግበራ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን መነሻ በማድረግ ከሀገር አቀፍ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ጋር እንዲጣጣም ተደርጎ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።,spk_0513a1010885,am,21.733,15.861,0.0,21.733,-37.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bfaa6199da91,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚህ ወቅት እንደገለጹት፥ መንግሥት ከህዝብና ከባለድርሻ አካላት ጋር ባከናወናቸው ተግባራት በሁሉም የጤና አገልግሎት መስኮች አመርቂ ውጤቶች ተመዝግበዋል።,spk_0513a1010885,am,17.014,10.78,0.0,17.014,-41.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1014a31d2ea8,train,ወጣቶቹ በውይይቱ ወቅት እንደገለፁት፤ ምክክሩ ለጋራ ችግሮቻችን የጋራ መፍትሄን ስለሚያመጣ በሂደቱ የድርሻችንን እንወጣለን።,spk_0513a1010885,am,9.674,9.674,0.0,9.674,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea6a7d987459,train,የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ በበኩላቸው የጥበብ ውድድሩ ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የጥበብ አቅም አጉልቶ ለማሳየት እንደሚያስችል ገልጸዋል።,spk_0513a1010885,am,17.654,12.384,0.0,17.654,-34.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_feb8c481290e,train,የደሴ ከተማ ነዋሪና የውይይቱ ተሳታፊ ወጣት ቢላል ወዳጆ በኢትዮጵያ ዘላቂ አንድነትና ሰላም ለመፍጠር ምክክሩ ታላቅ ተስፋን ይዞ መጥቷል ነው ያለው።,spk_0513a1010885,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_91c9545aa71b,train,የቀበሌ አስተዳደሩ የመሰረተ ልማት፣ የፍትህ አገልግሎትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች በቅርበት እንዲመለሱ እድል በመስጠቱ ተጠቃሚ እንዳደረጋቸውም ነው የተናገሩት።,spk_0513a1010885,am,12.014,10.814,0.0,12.014,-33.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53abea9ef4ae,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የአማራ ክልል ማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ በዓሉ የዓድዋ ድል ታሪክ የወለደው የታታሪነትና የአይበገሬነት መገለጫ ነው ብለዋል።,spk_0513a1010885,am,17.213,17.213,0.0,17.213,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_a75b734830e9,train,የኦክሲጅን ማምረቻው አቅርቦቱን በሲሊንደርና ወደ ሕሙማን አልጋዎች በተዘረጉ የኦክሲጅን ማስተላላፊያ መስመሮች በፍጥነት ተደራሽ እያደረገ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_0513a1010885,am,12.633,10.449,0.0,12.633,-37.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74a70c828a44,train,አዲስ አበባ የአደባባይ በዓሎችንና ትላልቅ ኩነቶችን የማስተናገድ አቅሟ እያደገ የመጣ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚቀመጥ መሆኑን የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራር መገምገሙም ተመላክቷል።,spk_0513a1010885,am,18.893,15.784,0.362,18.893,-34.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_929441a8fd55,train,በማህበራዊ ዘርፍም በሰው ተኮር ስራዎች እና በጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ላይ በጉልህ የሚታዩ ውጤቶች መገኘቱን አንስተዋል፡፡,spk_0513a1010885,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec37bd51067b,train,እንሥራ፤እንበርታ፤ ካልሠራን የሚመጣ ለውጥ የለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ተግተን ሥንሠራ ለውጥ ማምጣት እንደምንችል ታይቷል ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_0513a1010885,am,10.653,5.804,1.207,10.653,-44.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9808279f64ea,train,የአማራ ክልል ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋዬ፤ በዓሉ በዓለም ቅርስነት ይመዝገብልን የሚለው የህዝብ የዘመናት ጥያቄ ምላሽ ሊያገኝ ጫፍ ደርሷል ብለዋል።,spk_0513a1010885,am,15.813,15.813,0.0,15.813,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05a63667be1d,train,ሌላው የውይይቱ ተሳታፊ የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ነዋሪ ወጣት ፍሬዘር ሀይሉ በበኩሉ ሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማ እንዲሆንና የኢትዮጵያ ሁለተናዊ ብልጽግና እንዲረጋገጥ የድርሻዬን ለመወጣት ቁርጠኛ ነኝ ሲል ገልጿል።,spk_0513a1010885,am,17.213,16.318,0.0,17.213,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b1b49c08abb,train,የምርመራ ቡድኑ አባል የሆኑት ዶክተር ቶፊቅ መሐመድ እንዳሉት የህክምና ባለሙያዎቹ ቡድን ከሚሰጠው አገልግሎት መካከል የደም ግፊት፣ ኤች.አይ.ቪ፣ የስኳር በሽታ፣ የአይን ምርመራና የሌሎች በሽታዎች ልየታና ህክምና ይገኙበታል ብለዋል።,spk_0513a1010885,am,22.773,22.773,0.0,22.773,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe79cf077970,train,የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ አስክሬን ለ40 ዓመታት ባስተማሩበት ኑር መስጂድም ሶላተል ጀናዛ ተሰግዶበታል።,spk_0513a1010885,am,10.893,7.011,0.314,10.893,-43.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3aa5a951019f,train,የህክምና ቁሳቁሶቹ ድጋፍ በዞኑ የተሟላ የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ እየተደረገ ያለውን ጥረት የሚያግዝ መሆኑን ጠቅሰው ድጋፉን ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡,spk_0513a1010885,am,16.713,13.152,0.318,16.713,-39.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3032e344b20,train,ቀበሌው፣ወረዳው፣ ዞኑ፣ክልሉ ዋና ሥራው የዜጎችን ሕይወት ማሻሻል መሆኑን አስገንዝበው፤ ሻል ያለ ሀብት ያላቸው ሰዎች ደግሞ ይህንን መደገፍ እንዳለባቸው ተናግረዋል።,spk_0513a1010885,am,14.694,10.945,0.916,14.694,-39.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0267eb8ee6f5,train,ሀገር አቀፍ የኪነ-ጥበብ ውድድሩ ሀገራዊ ትርክት ግንባታን በማጉላት ለኢትዮጵያ ሕብረ-ብሔራዊ አንድነት መጠናከር ትልቅ ሚና እንደሚጫወት ተናግረዋል፡፡,spk_0513a1010885,am,12.053,8.867,0.857,12.053,-33.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f3680416adb,train,አደረጃጀቱ መንግስታዊ አገልግሎት የተሳለጠ እንዲሆን ማገዙንና ነዋሪውም ጊዜውን በልማት ላይ እንዲያሳልፍ ማድረጉን የተናገሩት ደግሞ የዚሁ ቀበሌ ነዋሪ አቶ ታከለ ኤልያስ ናቸው።,spk_0513a1010885,am,17.174,17.174,0.0,17.174,-25.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9f1fe78c4e9,train,በምዕራብ ሐረርጌ ዞን የጤና አገልግሎቱን የተሻለ ለማድረግ ከመንግስት ጥረት ባለፈ አጋር አካላትን በማሳተፍ የህክምና ቁሰቁስ የማሟላት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።,spk_0513a1010885,am,17.413,12.282,0.565,17.413,-38.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_685eb92fcf56,train,በአጠቃላይ ፈተና የወሰዱት 585 ሺህ 882 ተማሪዎች ሲሆኑ 308 ሺህ 66ቱ ወንዶች እንዲሁም 277 ሺህ 816 ሴቶች መሆናቸው ተገልጿል።,spk_0513a1010885,am,14.514,11.047,0.9,14.514,-34.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee6f2237c779,train,የ2017 ዓም የ12ኛ ክፍል ፈተና አሰጣጥ ሂደትን በተመለከተ የጸጥታ ዕቅድና ኦረንቴሽን መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው።,spk_0513a1010885,am,10.493,10.126,0.0,10.493,-34.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d15af3db6b78,train,ማምሻውን በኤምሬትስ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ማርቲን ኦዴጋርድ እና የብራይተኑ ጆርጂኒዮ ሩተር በራሱ ላይ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_0513a1010885,am,10.754,8.25,0.428,10.754,-39.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c134599a5f9,train,አዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት የዞኑን ህዝብ አኗኗር፣ የሥራ ባህል፣ የፍትህ አገልግሎት እንዲሁም የሰላምና የልማት ፍላጎት መሰረት ያደረገ ነው ብለዋል፡፡,spk_0513a1010885,am,11.694,11.694,0.0,11.694,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ea7240c7ffc,train,በመድረኩ ላይም የክልል፣ የፌደራልና የአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች፣ የዘርፉ ምሁራንና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_0513a1010885,am,10.514,10.514,0.0,10.514,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47cfbaa27459,train,ከዲፕሎማሲ አኳያም የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ከፍ ያደረጉ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸው፤ በዚህም የኢትዮጵያ ተሰሚነት እያደገ መምጣቱን አመልክተዋል።,spk_0513a1010885,am,13.053,13.053,0.0,13.053,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2090b7d189af,train,የተገኙ ስኬቶችን ለህዝብ በአግባቡ ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ ጠቁመው፤ ከዚህ አንጻር የህዝብ ግንኙነት አመራሮች እና ባለሙያዎች ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ተደራሽ የማድረግ ሚና ሊጠናከር ይገባል ብለዋል፡፡,spk_0513a1010885,am,18.573,18.573,0.0,18.573,-32.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d6238700706,train,አሁን የሠራነው ትራኮማን፣ተላላፊ በሽታዎችን፣ ከከብት የሚተላለፍ በሽታን ጨምሮ በርካታ ችግሮችን የሚያስቀር ስለሆነ፤ የተጀመረውን ለማስፋፋት እየተረዳዳን እየተደጋገፍን በትብብር ልንጓዝ ይገባል ብለዋል በንግግራቸው።,spk_0513a1010885,am,19.413,13.465,0.555,19.413,-38.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7821f9d160b8,train,በተጓዳኝም የሁለትዮሽ የንግድ ፎረሞች እና ሌሎች ሁነቶች እንደሚከናወኑ ተናግረዋል።,spk_0513a1010885,am,7.734,5.296,0.677,7.734,-41.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c8d629229d0,train,በተያዘው ዓመት ማህበረሰብ አቀፍ የውሃ አስተዳደርን በማጠናከር ዘላቂ አቅርቦትንና ተደራሽነትን ለማሳደግ እየተሠራ ነው ብለዋል።,spk_0513a1010885,am,10.954,8.496,0.0,10.954,-39.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb32e9b8eabd,train,ደረጃቸውን ያልጠበቁና ተመሳስለው የተመረቱ መድሃኒቶችን ስርጭት ለመከላከል የባለድርሻ አካላት የተጠናከረ አጋርነት ወሳኝ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ።,spk_0513a1010885,am,17.294,12.544,0.0,17.294,-39.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b61d264ce43c,train,በፌደራል መንግስት የፋሲል አብያተ መንግስታትንና የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ጥገና ከማድረግ ጎን ለጎን እንደ ጎርጎራ ያሉ አዳዲስ መዳረሻዎችም መልማታቸውን ለአብነት አንስተዋል።,spk_0513a1010885,am,22.113,18.383,0.0,22.113,-31.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3ec1f309cb2,train,የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዋ ወጣት ቃልኪዳን ታደሰ አንድነታችንንና ሰላማችንን ጠብቀን የምክክር ኮሚሽኑን በማገዝና በመደገፍ የምክክሩ ዓላማ እንዲሳካ እንሰራለን ብላለች።,spk_0513a1010885,am,16.093,15.663,0.0,16.093,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f64ce8090c8,train,የክልሉ መንግስትም ቅርሱን ለማስመዝገብ በሚደረገው ጥረት አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቁመው ሌሎች ባለድርሻ አካላትም ሃላፊነታቸውን እንዲወጡ አሳስበዋል።,spk_0513a1010885,am,14.573,14.573,0.0,14.573,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a83414426be0,train,እነዚህም የዞኑን ህዝብ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች  በቅርበት እንዲመለሱ ማገዛቸውን ነው የገለጹት።,spk_0513a1010885,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e0aaedc5f3c,train,በዛሬው እለትም የሉሲ (ድንቅነሽ) እና ሰላም ቅሪተ አካላት ወደ ቼክ ሪፐብሊክ እንደሚሄዱ አስታውቀዋል።,spk_0513a1010885,am,9.414,5.829,0.657,9.414,-42.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fee7c3a0fc3,train,በወረዳው የንጹህ መጠጥ ውሃ ክፍያ ተመንን በማሻሻል ዘላቂ አቅርቦትን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑን ያነሱት ደግሞ የዲላ ዙሪያ ወረዳ የውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ሜሪኩሪ ወልደየስ ናቸው።,spk_0513a1010885,am,21.773,14.116,0.0,21.773,-40.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38b888eddac9,train,የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን  ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው እንደገለጹት፤ ባለፉት ሰባት ዓመታት የሀገር  ቅርስ ጥበቃና እንክብካቤ ስራ ላይ ሰፊ ትኩረት ተሰጥቶ ተሰርቷል።,spk_0513a1010885,am,17.093,17.093,0.0,17.093,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b465c8e30083,train,የጉጂ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ታደሰ ብዙነህ  በበኩላቸው፤ በዞኑ በህዝብ ተሳትፎ 267 የቀበሌ ጽህፈት ቤቶች መገንባታቸውን  ገልጸዋል፡፡,spk_0513a1010885,am,15.414,15.414,0.0,15.414,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06c26d64b6c0,train,በዚህ ወቅት የኢንዱስትሪ ሚኒስትርና የዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሰብሳቢ አቶ መላኩ አለበል እንዳመለከቱት፤ ተመራቂዎች ባገኙት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዕውቀት ሀገራቸውን መደገፍ ይጠበቅባቸዋል።,spk_0513a1010885,am,15.914,12.385,0.709,15.914,-35.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a1f7ad5b09e,train,በፖለቲካው መስክ ምህዳሩ እንዲሰፋ መደረጉን ጠቅሰው፤ ህብረ ብሄራዊ  አንድነትን የሚያጠናክሩ ስራዎች መከናወናቸውን አስታውቀዋል።,spk_0513a1010885,am,10.493,10.493,0.0,10.493,-32.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9f2bc02d06c,train,በአውደ ጥናቱ ላይም ጥናታዊ ጽሑፎች በአገር ውስጥና በውጭ ምሁራን እየቀረቡ ሲሆን ከትምህርት ሚኒስቴርና ከተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተወጣጡ ምሁራንና ተማሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል።,spk_0513a1010885,am,17.053,16.707,0.0,17.053,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_34585e5d8afe,train,የሚሰራጩ የተሳሳቱ መረጃዎች ብዥታን ከመፍጠራቸው በፊት አጀንዳዎችን ቀድሞ ተደራሽ በማድረግ መቀልበስ እንደሚገባም አስገንዝበዋል።,spk_0513a1010885,am,11.893,11.893,0.0,11.893,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a66b93b42efd,train,በዲላ ከተማ የክረምት መግባትን ተከትሎ የወባ በሽታን ሥርጭት ለመግታት ህብረተሰቡን ያሳተፉ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የከተማው ጤና መምሪያ አስታወቀ።,spk_0513a1010885,am,14.774,10.755,1.374,14.774,-38.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23161ac3d938,train,ተግባሩን በማስቀጠልም  የአገው ፈረሰኞች በዓልን በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን ጋር በመሆን በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን አስረድተዋል።,spk_0513a1010885,am,14.854,13.13,0.0,14.854,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_608a753cab1f,train,የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ለሚ ጉታ ፤  ብቁና በስነ ምግባር የታነፀ የሰው ሃይል ለማፍራት እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_0513a1010885,am,10.973,10.672,0.0,10.973,-35.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd31567974a1,train,የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር የኢንፎርሜሽን አሹራንስ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ተወካይ ሃኒባል ለማ በበኩላቸው፤ የስትራቴጂክ ዕቅዶችን በሶስት ዓመታት ውስጥ ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችል ዕቅድ መያዙን ጠቁመው፤ ይህም የመሰረተ ልማት ግንባታንና ሥራን መሠረት ያደረገ ነው ብለዋል።,spk_0513a1010885,am,29.073,15.643,0.66,29.073,-43.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8cb3ed1b5fbc,train,የፕራግ ብሔራዊ ሙዝየም ዳይሬክተር ጀነራል ሚካኤል ሉኬሽ በበኩላቸው የቅሪተ አካላቱ በሙዝየሙ ለእይታ መቅረባቸው ትልቅ ትርጉም እንዳለው ገልጸዋል።,spk_0513a1010885,am,14.254,11.555,0.0,14.254,-36.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da53abcb5531,train,አዲሱ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስትራቴጂ  በስራ ገበያው ተፈላጊና ብቃት ያለው  የሰው ኃይል ለማፍራት እንደሚያስችል የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_0513a1010885,am,14.373,14.373,0.0,14.373,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6a87e9f7796,train,የወጣቶች ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የዜጎችን ማህበራዊ መስተጋብር በማጎልበት ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር ጉልህ ፋይዳ እያበረከተ እንደሚገኝ የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_0513a1010885,am,14.854,13.771,0.0,14.854,-35.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad42d7012bb7,train,ቅሪተ አካላቱ በቼክ ሪፐብሊክ በሚኖራቸው ቆይታ አዲሲቷን ኢትዮጵያ ገልጠው እንደሚያሳዩ ጠቁመዋል።,spk_0513a1010885,am,7.934,6.236,0.0,7.934,-40.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2779c012e551,train,ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የቱሪዝም ሃብት በማስተዋወቅ በኩል የበኩሏን ለመወጣት መዘጋጀቷን የገለጸችው ደግሞ የቱር ጋይድ ተመራቂዋ አያንቱ አለማየሁ ናት፡፡,spk_7c5bc6de8399,am,11.073,9.299,0.587,11.073,-39.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8986e8283098,train,በዚህም ክፍተቶችን በመለየት  ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት፣ ተደራሽነትንና ፍትሀዊነትን ለማረጋገጥ ማስቻል እንደሆነ አስረድተዋል።,spk_7c5bc6de8399,am,10.194,8.064,0.91,10.194,-38.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c71ebb46e5ae,train,በመልዕክታቸውም የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫው በቱሪዝም ዘርፉ አዳዲስ መዳረሻዎችንና ለሰው ሃይል ልማት ስራ ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ተናግረዋል።,spk_7c5bc6de8399,am,10.434,8.972,0.388,10.434,-39.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_73c7117f477d,train,የማዕከሉ ዳይሬክተር አዳነ ባሕሩ (ዶ/ር) እንዳመለከቱት፤ ማዕከሉ የቴክኖሎጂ አማራጮችን በማስፋት የአካባቢውን ምርታማነትን የሚያሳድጉ የተሻሻሉ የሰብል ዝርያዎችን ለአርሶ አደሩ እያቀረበ ይገኛል።,spk_7c5bc6de8399,am,13.713,11.084,1.02,13.713,-38.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7624d7ea177,train,እነዚህ መስሕቦችን በማልማትና በማስተዋወቅ ለስራ እድል ፈጠራ፣ ለኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጠቀሜታ ለማዋል እየተሰሩ መሆናቸውንም አንስተዋል።,spk_7c5bc6de8399,am,9.873,8.556,0.398,9.873,-38.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f773c45c4949,train,"ማዕከሉ  ""ከእርሻ ወደ ጉርሻ"" በሚል መሪ ሀሳብ ሕብረተሰቡ በቤቱ ምግብን አሰባጥሮ ማዘጋጀትና መመገብ  በሚያስችለው ዘዴ ላይ   የክህሎት ስልጠና ሰጥቷል።",spk_7c5bc6de8399,am,12.754,9.462,0.589,12.754,-37.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9695a6caba9c,train,የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የ2017 ምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ አባል ዶክተር ኢብራሂም ሙሉሸዋ በበኩላቸው ምርጫው ሙስሊሙን ማህበረሰብ ባሳተፈ መልኩ እየተካሄደ ነው ብለዋል።,spk_9d87ad83050c,am,18.014,14.94,0.0,18.014,-27.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0d6c390adaac,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል ድረስ ሂደቱን ጠብቆ የሚካሄደው የመጅሊስ ምርጫ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ማስታወቁ ይታወሳል።,spk_9d87ad83050c,am,22.053,19.166,0.0,22.053,-27.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_62121e387bd8,train,በዳግማዊ ምኒሊክ ቅድመ 1ኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የወላጅ ተወካይ ወንዱ አለማየሁ÷ የክረምት ወራት የማጠናከሪ ትምህርት ተማሪዎች ለሚቀጥለው የትምህርት ዘመን እንዲዘጋጁ እያገዘ ነው ብለዋል።,spk_9d87ad83050c,am,13.934,13.092,0.0,13.934,-24.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_4390995551d5,train,በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች በንቅናቄው የተከናወኑ ስኬታማ ተግባራትም በምገባ፣ በክረምት ማጠናከሪያ ትምህርትና በሌሎች ጉዳዮች ተማሪዎችን ተጠቃሚ አድርጓል።,spk_9d87ad83050c,am,11.934,10.231,0.315,11.934,-25.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b2eb372fe79b,train,በብርሃነ ህሊና 1ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የወላጅ ተወካይ ሀጂ ሲራጅ እድሪስ÷ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ ማጠናከሪያ ትምህርት ተማሪዎች ተጨማሪ ዕውቀትና ክህሎት እያስገኘላቸው ነው ብለዋል።,spk_9d87ad83050c,am,14.973,14.642,0.0,14.973,-26.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_0055e58541a4,train,በመሆኑም ሁሉም የሃይማኖት አባቶች ከመንግስት ጋር በመተባበር የክትባት ዘመቻው እንዲሳካ አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ ይጠበቅብናል ብለዋል።,spk_dded98b7903e,am,9.573,8.653,0.305,9.573,-32.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23e83f44dc7e,train,ምንም እንኳን ሰወችን ሙሉበሙሉ ውስጣዊ ወይም ውጫዊ የሆነ በነገሮች ላይ ቁጥጥር ስሜት አላቸው ለማለት ባይቻልም በአብዛኛው የሚያመዝኑበትን በመውሰድ በተደጋጋሚ የተሰሩ የስነልቦና ጥናቶች እንደሚያሳዩት ።,spk_dded98b7903e,am,13.293,12.23,0.305,13.293,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ea71cb93390,train,በአማራ ክልል (የልጅነት ልምሻ) ፖሊዮ  መከላከያ   ክትባት ዘመቻን  ውጤታማ ለማድረግ  ባለድርሻ አካላት ተሳትፏቸውን ማጠናከር እንደሚጠበቅባቸው  የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት  ገለጸ።,spk_dded98b7903e,am,14.174,13.733,0.44,14.174,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b3d1878a357,train,ለውርስ የሚቀርቡ ጉዳዮችን በተጨባጭ መረጃ ላይ በመመስረት ለመወሰንና ለልማት ስራ ለማዋል አስፈላጊ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_dded98b7903e,am,9.174,8.804,0.369,9.174,-26.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_243c08676aa7,train,የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ፍትህ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተመስገን ዘገየ በበኩላቸው የኩነት ምዝገባን በኦንላይን መጀመሩ ለፍትህ አገልግሎት አሰጣጥ ወሳኝ ሚና እንዳለው ገልፀዋል።,spk_dded98b7903e,am,13.254,11.797,0.332,13.254,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_099891999339,train,ታድያ ይሄ ሁሉ ዉጫዊ ማንነት ሲቀየር ወደ ውስጣችንም ጓዳ ጎራ ብለን ያረጀ እና እድሳት የሚያስፈልገዉን ማንነት በአዲስ እይታ እና አስተሳሰብ ልንቀይረው ይገባል ።,spk_dded98b7903e,am,9.813,9.142,0.301,9.813,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b71a3014f123,train,ከፍተኛ ነገሮችን በብቃት የመፈፀም ስሜት የሚሰማቸው እና በህይወታቸውም ደስተኞች ብሎም ጤናማ እንደሆኑ ያሳዩ ሲሆን በሌላ በኩል ።,spk_dded98b7903e,am,8.254,7.888,0.0,8.254,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d91eca80133a,train,በዓሉን ለሚታደሙ እንግዶች ምቹ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,6.854,6.277,0.576,6.854,-29.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_97bc4c2d5713,train,በፋሽን ዲዛይን እና በፋሽን ቴክኖሎጂ የስራ እድል ከመፍጠር ባለፈ ተመራቂዎች ፈጥነው የራሳቸውን ድርጅት ከመክፈት ባለፈ በዘርፉ በዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታ መፈጠሩንም ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,14.174,11.101,0.442,14.174,-30.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7e9bbf19dfc2,train,በተመሳሳይ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጎንደር ዲስትሪክት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉጌታ የኔአለም እንደተናገሩት ዲስትሪክቱ ማእድ ያጋራው በጎንደር ከተማ ለሚገኙ 200 አቅመ ደካማ የህብረተሰብ ክፍሎች ነው።,spk_dda9e0c44e31,am,12.454,10.299,0.307,12.454,-29.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_76c7aac3afbe,train,ዩኒቨርሲቲው በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት የአካባቢውን ማህበረሰብ ችግር ለመቅረፍ በርካታ ተግባራት በማከናወን ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡,spk_dda9e0c44e31,am,7.654,7.654,0.0,7.654,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_34e49048e62d,train,በሆስፒታሉ በተደረገላቸው ነጻ የአይን ሞራ ግርዶሽ ህክምና ፈውስ ማግኘታቸውን የሚመሰክሩት ደግሞ ወይዘሮ አያልነሽ ጫኔ ናቸው።,spk_dda9e0c44e31,am,9.053,8.247,0.398,9.053,-26.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_aa8a051a7df2,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፋይናንስን በሚመለከት ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽ መንግስት ሚዲያዎች እንዳላቸው ባህሪይ እና የይዘት ስራ ድጋፍ እንደሚያደርግ አመልክተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.813,9.197,0.309,10.813,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_21c789710566,train,በዚህ የምርመራ ሂደት ከክልሉ ፖሊስ ዋና መምሪያ እና ከከተማ አስተዳደሩ የምርመራ ቡድን ተዋቅሮ ሌት ከቀን መረጃና ማስረጃዎችን በማሰባሰብ የወንጀሉን አፈፃፀምና ፈፃሚውን ሊደርስበት ችሏል።,spk_dda9e0c44e31,am,14.973,12.529,0.339,14.973,-26.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_54aa263c262f,train,የተደረገው ድጋፍም የሆስፒታሉን አገልግሎት  ከማሳደግ ባለፈ ዩኒቨርሲቲው በጤናው ዘርፍ እያካሄደ ላለው የጥናትና ምርምር ሥራ እገዛ የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.893,9.082,0.411,10.893,-28.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f75ae4800bf2,train,በህዝብ የተጣለባቸውን ሀላፊነት በመወጣት ላይ እንዳሉ በግፍ የተሰዉትን የአማራ ክልል የቀድሞ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር አምባቸው መኮንን እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች 6ኛ አመት የሰማዕትነት መታሰቢያ መርሀ ግብር “ያለፈውን ማክበር፣ የወደፊቱን መከተል” በሚል መሪ ሀሳብ ተከናውኗል።,spk_dda9e0c44e31,am,20.733,17.798,0.398,20.733,-26.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b9cc728fe1d8,train,የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ አካል የሆኑና ደረጃቸውን የጠበቁ 40 የህዝብ መጸዳጃ ቤቶች ግንባታን ጨምሮ አምስት ነጥብ ሁለት ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የወንዝ ዳርቻ ልማት ስራዎች በኮሪደር ልማቱ ማካተት ተችሏል ነው ያሉት።,spk_dda9e0c44e31,am,14.493,12.624,0.0,14.493,-31.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d9192cbba1e9,train,ከዜጎች ፍላጎት አንጻር በ2018 በጀት ዓመት አገልግሎቱን ይበልጥ በማዘመንና በማቀላጠፍ የህዝብ እርካታን ለማሳደግ ጠንክረን እንሰራለን ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,12.414,10.381,0.0,12.414,-31.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_037b22b2acf9,train,በዛሬው ዕለት የተጀመሩት የዲጂታል ሲስተሞች የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ አቅም የሚፈጥሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,9.014,7.796,0.0,9.014,-30.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_399a7fc24ecd,train,በሀረር ከተማ የተከናወነው የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ውበትን ከማጎናፀፍ ባለፈ በንፁህ አካባቢ እንድንኖር እያስቻለን ነው ሲሉ የከተማዋ ነዋሪዎች ተናገሩ።,spk_dda9e0c44e31,am,10.534,9.158,0.345,10.534,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_607ebcce4e25,train,የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው በበኩላቸው በከተማው በርካታ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን በመደገፍ ማህበራዊ ሃላፊነታቸውን እየተወጡ እንደሚገኙ አስረድተዋል፡፡,spk_dda9e0c44e31,am,18.213,15.213,0.462,18.213,-27.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_d424854ad795,train,በቀጣይም ዜጎች የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍትን በ24 ሰዓት አገልግሎት የፈጠረውን ምቹ የንባብ ምኅዳር ሊጠቀሙበት እንደሚገባ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.293,8.339,0.488,11.293,-28.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e6a6b75d817b,train,የዶክተር አምባቸው መኮንን እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች 6ኛ አመት የሰማዕትነት መታሰቢያን ምክንያት በማድረግ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተከናውኗል።,spk_dda9e0c44e31,am,8.774,8.225,0.549,8.774,-31.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_237ecebf01b9,train,ኢንስቲትዩቱ የዘመናዊ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂን ከሀገር በቀል እውቀት ጋር በማዋሃድ የሽመና ዘርፉን ከፍ ወዳለ ደረጃ የማሳደግ ተግባር እያከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.653,9.518,0.379,10.653,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9c2b7c1e5d97,train,አምቦ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል የህክምና ቁሳቁስ በድጋፍ ማግኘቱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ባይሳ ለታ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_dda9e0c44e31,am,7.694,6.685,0.0,7.694,-29.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7d3283fab606,train,በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና ማሕበራዊ ልማት፣ ባሕልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትን እንቅስቃሴ ተመልክተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,13.893,12.4,0.0,13.893,-30.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_30e4f0719340,train,የጀጎል  ውስጥና ዙሪያው ቀደም ሲል የተሟላ ንጽህና እንዳልነበረው አስታውሰው አሁን ላይ እጅግ ንፁህና ማራኪ አካባቢ ማድረግ መቻሉን አንስተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,9.334,9.027,0.0,9.334,-27.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_af0d6786d6ac,train,አቶ መሀመድ አማን፤ የኮሪደር ልማት ስራው ከተማዋን ከማስዋብ ባለፈ የመዝናኛ ቦታዎችን ያካተተ በመሆኑ ታዳጊ ህፃናትን ጨምሮ ለእንቅስቃሴና መዝናኛ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,12.973,11.05,0.317,12.973,-25.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7dc8db9e86bf,train,ከነዋሪዎች መካከል  ወይዘሮ ጊዝማን አብዲ እና ወይዘሮ  አልማዝ ጥላሁን፤ የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ውበት ከመሆንም ባለፈ የከተማዋ ነዋሪዎች በተመቸ እና በንፁህ አካባቢ እንድንኖር እያስቻለን ነው ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,14.174,12.707,0.0,14.174,-26.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0882dffcc6c5,train,ይህም ልማቱ የዜጎችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት በተግባር ያረጋገጠ ነው ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,4.894,4.086,0.392,4.894,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5feb6267c9d8,train,ለዚህም በበጀት ዓመቱ ከ10 የደም ባንኮች 90 ሺህ ዩኒት ደም ለመሰብሰብ ግብ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው ባለፉት አራት ወራት 31 ሺህ ዩኒት ደም በመሰብሰብ ጥቅም ላይ እንዲውል ተደርጓል ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,15.454,12.577,0.517,15.454,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_597c96ec36ae,train,ከሀገራዊ ለውጡ ወዲህ ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ ፈጣንና ሁሉን አቀፍ ሪፎርም በማድረግ የብልጽግና ጉዞ ላይ እንደምትገኝ ጠቅሰው አገልግሎቱም ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ሪፎርም ማካሄዱን ገልጸዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,13.133,11.945,0.0,13.133,-28.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f86ca57b04f3,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የደቡብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማዕከል ማሊኮ እንደገለጹት መንግስት የማህበረሰቡን ጤና ለማሻሻልና ፍትሀዊ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የጤና መድህን አገልግሎትን የማስፋፋት ስራ እየሰራ ነው።,spk_dda9e0c44e31,am,13.053,11.862,0.395,13.053,-28.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_73149221a545,train,ያገኙት ህክምናም በእለት ተእለት ህይወታቸው ሲያጋጥማቸው የቆየውን ችግር እንደሚቀንስላቸው ተስፋ አድርገዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,7.694,7.079,0.0,7.694,-27.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0be51c38d3b8,train,ዛሬ በዞኑ ኦሞራቴ ጤና ጣቢያ ተገንብቶ አገልግሎት መስጠት የጀመረው መለስተኛ ቀዶ ሕክምና መስጫ ማዕከል መንግስት የእናቶችና ሕፃናትን ሞት ለመቀነስ እያደረገ ላለው ጥረት አጋዥ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.614,10.451,0.329,11.614,-29.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2b8c3bd0f1b3,train,በዞኑ እየተከናወነ ባለው የወባ በሽታ ቅድመ መከላከል ስራዎች ከ161 ሺህ በላይ የአርብቶ አደር ቤተሰብ አባላትን ከበሽታ ለመታደግ መታቀዱን አስታውቀዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.053,8.937,0.781,11.053,-30.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6f62c32ba76a,train,ዩኒቨርስቲዉ በቡታጅራ ከተማ የከፈተዉ ካምፓስ በአካውንቲንግ፤ በቢዝነስ፡ በማኔጅመንትና በማርኬቲንግ ትምህርት ክፍሎች የተመደቡ 200 ተማሪዎችን ለመጀመሪያ ዙር ተቀብሎ ማስተማር ጀምሯል፡፡,spk_dda9e0c44e31,am,10.854,9.938,0.0,10.854,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c12d056e7733,train,ቤተ-መጽሐፍቱም በዕውቀትና ክህሎት የተካነ ትውልድ በማፍራት ለኢትዮጵያ የብልጽግና ጉዞ መሰረት የሚጥል ስፍራ መሆኑንም አብራርተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.373,7.869,0.516,10.373,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_103e9cabd289,train,በአዲስ አበባ እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደርና የወንዝ ዳርቻ ልማቶች ስራ አሁንም ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡,spk_dda9e0c44e31,am,5.894,5.388,0.505,5.894,-24.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c78aa06a7676,train,በክረምት ወራት አብረን የተከልናቸው ችግኞች በቀጣዩ ጊዜያት ለፍሬ በቅተው ምርታማነታቸውን የምንቋደስ ይሆናል ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,8.653,7.681,0.0,8.653,-27.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_97dbdf0a0882,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት የዲጂታል ሥርዓቶችም የንባብ አገልግሎት አሰጣጥ በተሻለ ጥራትና አቅም የሚያልቁ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.774,7.236,0.415,11.774,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f95c286b15db,train,የሀረር የኮሪደር ልማት ስራ በውበትም በስኬትም ጥሩ ማሳያ ተደርጎ በተግባር እየታየና በብዙዎች ዘንድ አድናቆት እየተቸረው ይገኛል።,spk_dda9e0c44e31,am,8.893,8.197,0.0,8.893,-28.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_b229b900cde3,train,ትምህርት የሀገርን እድገት ፍትሃዊነትና የኢትዮጵያን መፃኢ እጣ ፈንታ የሚያረጋግጥ በመሆኑ ህልማቸውን እውን ለማድረግ የሁሉም ርብርብ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.813,9.274,0.0,11.813,-26.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ea0adf151b5a,train,በመሆኑም የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ውበትና ነዋሪዎችም ጤንነታቸውን እንዲጠብቁ በማድረግ ረገድ ጥሩ ማሳያ መሆኑን ነዋሪዎቹ ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,9.254,7.721,0.383,9.254,-28.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a25513c10616,train,በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲላ ዲስትሪክት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሴ ከበደ እንዳሉት ባንኩ ከመደበኛ የባንክ አገልግሎቱ በተጓዳኝ በበጎ ፈቃድ ዘርፎች የነቃ ተሳትፎ በማድረግ ማህበራዊ ሃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል።,spk_dda9e0c44e31,am,14.934,12.226,0.347,14.934,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_745f9552442f,train,የዳሰነች ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታደለ ሀቴ፥ በወረዳው ኦሞራቴ ጤና ጣቢያ የተገነባው መለስተኛ ቀዶ ሕክምና መስጫ ማዕከል እና የደም ባንክ የእናቶችና ጨቅላ ህጻናት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመከላከል የሚያግዝ ነው ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,15.213,12.826,0.442,15.213,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6465c2332d02,train,በምረቃ ሥነ-ስርአቱ ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎች፣ በየደረጃው ያሉ አመራሮች፣ ሲቪል ማህበራት እና የማህበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,9.373,7.404,0.406,9.373,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f3981e1834ea,train,የዲጂታል አገልግሎቶቹም የቤተ-መጽሐፍቱን የተቀናጀ አስተዳደር በማሳለጥ ተመራማሪዎች የጥናትና ምርምር ስራዎቻቸውን ካሉበት ቦታ ሆነው በቀላሉ ማከናወን የሚያስችሉ ናቸው ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,15.813,12.532,0.439,15.813,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_31b83d279ab4,train,ርዕሰ መስተዳድሩ በተለይ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለመፍታት የመሶብ አገልግሎትን ጨምሮ በዲጂታል ስርዓት የታገዙ ስራዎች ትኩረት የተደረገባቸው መሆኑን ገልጸዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,9.493,8.329,0.409,9.493,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1e9606f24f98,train,ለሀገር ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ የሰሩ እና መልካም ዓላማ የነበራቸው አመራሮች ሲያልፉ ሃሳባቸው ህያው እንዲሆንና ራዕያቸው መሬት ወርዶ ፍሬ እንዲያፈራ ማስታወስ ይገባል ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ።,spk_dda9e0c44e31,am,15.614,12.618,0.423,15.614,-25.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_79fbcaedf12d,train,ወደ አገልግሎቱ ለሚመጡ ግለሰቦች ከሱስ እንዲያገግሙ ከሚረዳ ድጋፍ በተጨማሪ፣ ወደ ሥራ እንዲመለሱ የሚያስችላቸውን የክህሎት ሥልጠና ጭምር እንደሚሰጥ አብራርተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.854,9.6,0.362,10.854,-26.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3f972618533e,train,የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት አገልግሎት መስጠት በጀመረ ማግስት በመዲናዋ ትልቅ የዕውቀት ማዕከል ሆኖ እያገለገለ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,7.814,7.412,0.0,7.814,-28.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_28ed72f169cb,train,ሌሎች የከተማው ነዋሪዎች አቶ ሀይሉ ገብሬ እና አቶ መሀመድ ሻሽ በበኩላቸው፤ የሀረር የኮሪደር ልማት የተዋበች፣ ለቱሪስቶች ተመራጭና ፅዱ ከተማን ለመገንባት አስችሏል ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,12.454,10.93,0.374,12.454,-27.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2006595efe2b,train,የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በታሪክ ተመራማሪው ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡,spk_dda9e0c44e31,am,10.653,7.565,0.781,10.653,-28.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c3c33d2d51f3,train,በተለይም በዩኒቨርሲቲው የኢትዮጵያ ቴክስታይል ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የዘርፉን ችግር የሚፈታ ትርጉም ያለውን ስራ በትኩረት እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,8.053,8.053,0.0,8.053,-30.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ae643a9379ff,train,የተደረገው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ የሆስፒታሉን አገልግሎት አሰጣጥ የሚያሻሽል መሆኑን ገልጸው ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ላደረጉት ድጋፍ ምስጋና በማቅረብ በቀጣይም ሌሎቹ አርዓያነቱን  እንዲከተሉ  ጥሪ አቅርበዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.973,11.279,0.0,11.973,-28.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6d9521e74234,train,አዲስ ሕይወት የጀመሩት እነዚህ ተጠቃሚዎች ለቀጣይ ሕይወታቸውን ለመቀየር ቁርጠኛ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,5.494,5.494,0.0,5.494,-27.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6037240d42f9,train,ዛሬ በበጎ ፈቃደኞች ቤታቸው እየተገነባላቸው መሆኑ እንዳስደሰታቸውና ችግራቸውንም እንደሚፈታላቸው ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,7.253,6.895,0.0,7.253,-30.6,male,18-24,oromia,16000,4,0 clip_c646372d44cf,train,የህክምና መሳሪያዎቹ የተሟላ ህክምና ለመስጠት የሚያግዙ በመሆናቸው ለተደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,6.694,6.346,0.0,6.694,-28.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_71154a8016e2,train,በዚህም አንድ ነጥብ ሶስት ሚሊዮን ብር የሚገመት ወጪ በማድረግ ለእያንዳንዳቸው 25 ኪሎ የዳቦ ዱቄት፣ አምስት ሊትር የምግብ ዘይትና ለዶሮ መግዣ የሚሆን 1 ሺህ 300 ብር መሰጠቱን ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.414,9.792,0.386,11.414,-27.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2d0e2f85b124,train,ከዚህ አስከፊ ሕይወት ለመውጣት መወሰኑን ተከትሎ ወደ አገልግሎቱ መግባቱን ከሱስ ነጻ መሆን መቻሉን በደስታ ይናገራል።,spk_dda9e0c44e31,am,7.814,7.485,0.0,7.814,-24.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_caa7ba601494,train,በመርሃ ግብሩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ የፌደራል ዋና ኦዲተር መሰረት ዳምጤ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ሀላፊ ጃንጥራር አባይ እና ሌሎች የፌዴራልና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,19.654,16.104,0.319,19.654,-28.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f0c37d7f853a,train,በማእከሉ አገልግሎት ለመስጠት ከተገኙት ሰራተኞች መካከል አቶ አለማየሁ ታፈሰ፤ ለህዝባችን ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት ተዘጋጅተናል ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.973,10.168,0.0,11.973,-26.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_74ac03b988f4,train,ድጋፉን የተረከቡት የአምቦ ዩኒቨርሲቲ የሪፈራል ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ ጎንፋ ሞቲ (ዶ/ር)፤ ትውልደ ኢትዮጵያዊያኑ ያደረጉት ድጋፍ የሆስፒታሉን የህክምና ቁሳቁስ እጥረት የሚያቃልል መሆኑን ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,13.373,11.355,0.301,13.373,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f4e24eb44c3c,train,ኢንስቲትዩቱ ለሃገሪቱ የቴክስታይልና ፋሽን ዘርፍ እድገት ተስፋ ሰጭ ተግባራት በተጨባጭ እየተከናወነ መሆኑን ማረጋገጥ ያስቻለ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.733,8.684,0.0,10.733,-30.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_957aaaee2d2e,train,በደቡብ ኦሞ ዞን ከመድሀኒት አቅርቦት ጋር በተያያዘ የሚስተዋለውን ችግር በመፍታት ፍትሀዊ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የሚሰራው ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።,spk_dda9e0c44e31,am,10.573,9.26,0.537,10.573,-30.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fcc9592b017f,train,ጌትነት የሥነ ልቦና ድጋፍን ጨምሮ የተለያዩ አስፈላጊ አገልግሎቶች እንደተሰጠው ጠቅሶ፣ በተደረገለት በቂ ድጋፍና እንክብካቤ ምክንያት ከሱስ ነጻ መሆኑን አመላክቷል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.573,9.106,0.402,10.573,-23.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_829d3554c153,train,ቤተ-መጽሐፍቱም አገልግሎት አሰጣጡን በአዳዲስ አሰራሮች በማላቅ ዕውቀትን ለሚሹ ሁሉ የንባብ ባህልን በማዳበር የዕውቀት ሽግግር ድልድይ በመሆን አገልግሎት እየሰጠ ነው ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.653,10.18,0.354,11.653,-28.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5ae3344c5825,train,የተደረገው ድጋፍ የአካባቢው ህብረተሰብ ያለምንም እንግልት በአካባቢው የተሻለ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኝ የሚያስችል መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,7.814,7.123,0.0,7.814,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_57803a0b8d19,train,ዛሬ የተደረገው ድጋፍም በዲላ ከተማ ለሚገኙ ለ200 አቅመ ዳካሞች ሲሆን ለበዓል መዋያ የሚሆን 25 ኪሎግራም ዱቄት፣ አምስት ሊትር ዘይትና 1 ሺህ 300 ብር የኪስ ገንዘብ ያካተተ ነው ብለዋል ።,spk_dda9e0c44e31,am,12.614,10.88,0.0,12.614,-27.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fd964750d0d2,train,በዚህም የህዝብን የጤና አገልግሎት ጥያቄ ለመፍታት እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፣ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ በሚሰራው ሥራ የሚስተዋለውን የመድሃኒት አቅርቦት ችግር ለመፍታት ትኩረት መደረጉንም ተናግረዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,13.614,11.282,0.347,13.614,-29.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ae3981f6323f,train,የኢትዮጵያ አካል ድጋፍ አገልግሎት ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ገረመው ወንዶ በበኩላቸው፤ አገልግሎቱ  በተለያዩ ሱሶች የተጠመዱ ግለሰቦች ከነበረባቸው ችግር እንዲላቀቁ በትጋት እየሠራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,13.133,12.311,0.0,13.133,-27.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3152111ca4af,train,የባሕልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ መኪዩ ሙሐመድ እንደተናገሩት፤  የኢትዮጵያ ታምርት ኢኒሸቲቭ የዩኒቨርሲቲ ኢንዱስትሪ ትስስርን አጠናክሯል።,spk_dda9e0c44e31,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-28.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1d3f30bab6fb,train,ማዕከሉን ገንብቶ ወደሥራ በማስገባት ሂደት ተሳትፎ ያደረጉ አካላትንም አስተዳዳሪው አመስግነዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,5.854,5.391,0.463,5.854,-29.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f0e282631f07,train,በዚህ ወቅት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት  መንገሻ አየን(ዶ/ር) እንደተናገሩት፤ ዩኒቨርሲቲው ከመማር ማስተማር ስራው በተጓዳኝ በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፈ ብዙ ውጤታማ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።በቴክኖሎጂ ሽግግርና ፈጠራም እንዲሁ።,spk_dda9e0c44e31,am,14.934,11.224,0.365,14.934,-28.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_02ff32057cc8,train,የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፋሬስ ደሊል (ዶ/ር) እንደገለፁት ኢትዮጵያ በመካከለኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ከሚገኙ ሀገራት ተርታ ለመሰለፍ የምታደርገውን ጥረት ለማሳካት ጥራት ያለዉ ትምህርት ተደራሽ ማድረግ ይገባል፡፡,spk_dda9e0c44e31,am,12.373,11.147,0.304,12.373,-29.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ac014f5abf8e,train,ለዚህም ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ መደረጉንም ጠቅሰዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,4.734,3.942,0.334,4.734,-27.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8f9fc1215f0f,train,በኮሪደር ልማቱ  ዜጎች  የስራ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥረት መደረጉን አመልክተው፤ ለዚህም 1ሺህ 100 ሱቆች የኮሪደር ልማት አካል ሆነው መገንባታቸውን አብራርተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.653,9.864,0.0,10.653,-30.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ebae0d732420,train,ይህም  ወጣቱ ትውልድ ባሕሉን  አውቆና ጠብቆ  እንዲያድግ የሚያስችል መሆኑን ጠቁመው፤ ዘርፉ ከቱሪዝም  እድገት ጋር ተዋህዶ እንዲቀጥል በትብብር እየተሰራ መሆኑን  ገልጸዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.733,9.371,0.362,10.733,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a53e4a92199a,train,የመሶብ አንድ ማእከል አገልግሎት ለህዝብ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠትና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ፋይዳው የላቀ መሆኑንም ርዕሰ መስተዳድሩ አስረድተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,9.733,8.946,0.378,9.733,-30.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f94f49e9aace,train,መንግስት ሚዲያውን ለማጠናከር ድጋፍ እንደሚያደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_dda9e0c44e31,am,5.213,4.538,0.675,5.213,-28.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fcdb47e17bab,train,በበዓላት ወቅት የመደጋገፍና የመተጋገዝ እሴቶች ከማጠናከር አንጻር ባንኩ የማህበራዊ ሃላፊነትን ለመወጣት የሚያደርገው ጥረት የሚያስመሰግን ነው ያሉት ደግሞ የዲላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ መስፍን ደምሴ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_dda9e0c44e31,am,14.934,12.764,0.515,14.934,-28.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_33efa2327b1c,train,የኢትዮጵያ ቴክስታይል ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የተማሪ-ኢንዱስትሪ፣ ዩኒቨርሲቲ -የኢንዱስትሪ ትስስር በተግባር የተረጋገጠበትና ለሌሎችም ምሳሌ የሚሆን ተግባር ነው ብለዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.493,10.019,0.39,11.493,-30.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_12bee61cf561,train,የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል በቁልቢ ገብርኤል ገዳም በደማቅ ስነ ስርዓት እየተከበረ ነው።,spk_dda9e0c44e31,am,7.173,6.006,0.303,7.173,-30.8,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4f10ab9903b9,train,ጠንካራና የተደራጀ የትምህርት ተቋምን መፍጠር የሀገርን ፈጣን እድገት ለማረጋገጥ እንደሚያግዝ ጠቅሰዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,7.013,6.339,0.307,7.013,-27.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_acc23a6c13e1,train,ድጋፉን ያስረከቡት የአካባቢው ተወላጆች የሀገር ውስጥ ኮሚቴ አስተባባሪ ታደሰ ቀነአ (ዶ/ር) በርክክቡ ወቅት እንዳሉት በድጋፍ መልክ ለሆስፒታሉ የተሰጡ የህክምና መሳሪያዎች 70 ሚሊዮን ብር ግምት ያላቸው እና እጅግ አስፈላጊ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,16.294,13.973,0.571,16.294,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_035dccfc457f,train,በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ ከ13 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የማህበረሰብ ሞዴል ፋርማሲ እና መለስተኛ የቀዶ ሕክምና መስጫ ማዕከል ተመርቀው ለአገልግሎት በቅተዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,10.893,10.444,0.0,10.893,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_e74b7df6bf4a,train,)፡ - በባሕርዳር  ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጰያ ቴክስታይልና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት  ሀገር  በቀል እውቀትን ከዘመናዊ ጋር በማዋሃድ የሽመና ዘርፉን  ከፍ ወዳለ ደረጃ የማሳደግ  ተግባር እያከናወነ መሆኑ ተገለጸ።,spk_dda9e0c44e31,am,14.934,11.06,0.553,14.934,-28.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_665b0ea24872,train,በዋናነት ለአካባቢው ነዋሪዎች ብቻ ሳይሆን የከተማዋን ዜጎች ተጠቃሚ ማድረግ የሚያስችል 20 የስፖርት ማዘውተሪያ ሜዳዎችና 20 የህጻናት መጫወቻ ስፍራዎች መገንባታቸውን ገልጸዋል።,spk_dda9e0c44e31,am,11.133,9.463,0.0,11.133,-31.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_fcaddceb0d62,train,ፖሊዮ መድኃኒት የሌለው በሽታ ሲሆን ክትባት ብቸኛ መከላከያዉ ነዉ።,spk_514d14105b2e,am,5.774,4.101,0.423,5.774,-25.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7b13e5a67dc,train,የኃይማኖት ተቋማት የሰላም ጉባኤ በባህርዳር መካሄዱ ልዩ ትርጉም እንዳለው አንስተው፥ በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_514d14105b2e,am,10.813,9.246,0.348,10.813,-29.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ee845678e59,train,በኢትዮጵያ የግጭት መንስኤዎችን በመፍታት ዘላቂ ሰላም እና ልማትን እውን ለማድረግ በውይይት መግባባት ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ተናገሩ።,spk_514d14105b2e,am,12.934,10.69,0.408,12.934,-28.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3120944ae3d,train,"የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል ነገ መስከረም 24 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሆራ ፊንፊኔ እንዲሁም ከነገ ወዲያ እሑድ መስከረም 25 ቀን በቢሾፍቱ ሆራ ሀርሰዲ ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሐሳብ ይከበራል።",spk_514d14105b2e,am,18.733,14.624,0.356,18.733,-30.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e901fc87c0e1,train,ፈጣሪ ነፍሱን ያሳርፍ ሲሉም ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የሀዘን መልዕክታቸውን ያስተላለፉት።,spk_514d14105b2e,am,7.854,6.002,0.58,7.854,-26.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_da707a7e2eb9,train,የኢትዮጵያ ኃይማኖት ተቋማት 3ኛው የሰላም ጉባኤ የተለያዩ አካላት በተገኙበት በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።,spk_514d14105b2e,am,8.694,7.505,0.431,8.694,-28.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f002df1bbf10,train,በ3ኛው የሃይማኖት ተቋማት የሰላም ጉባኤም በሀገራችን አንዳንድ አካባቢዎች የታዩ ግጭቶችን በመነጋገርና በመመካከር ለመፍታት የሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ለመምከር መሆኑን ገልጸዋል።,spk_514d14105b2e,am,15.334,13.304,0.607,15.334,-29.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b9a41dd4443,train,በበዓሉ አከባበር ላይ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይከሰት አሽከርካሪዎችና የበዓሉ ታዳሚዎች አስፈላጊውን ሁሉ እገዛና ትብብር እንዲያደርጉ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ አሳስበዋል።,spk_514d14105b2e,am,14.053,11.518,0.355,14.053,-28.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_878313d2ea91,train,በአማራ ክልል የመስቀል ደመራ በዓል በስኬት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የክልሉ  ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ።,spk_514d14105b2e,am,9.573,8.014,0.368,9.573,-28.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f1af2362c54,train,የከተማ አስተዳደሩ ሰላምን ከማረጋገጥ ጎን ለጎን ልማቱ እንዲጠናከር ጥረት እያደረገ መሆኑን አመልክተው፥ የኃይማኖት አባቶችም የተገኘው ሰላም በዘላቂነት እንዲረጋገጥ የድርሻቸውን እንዲወጡም አስረድተዋል።,spk_514d14105b2e,am,15.694,14.321,0.753,15.694,-31.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ad76bdfeaab,train,የደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ የርችትና መሰል ነገሮችን መጠቀም በጥብቅ የተከለከለ መሆኑንም አሳስበዋል።,spk_514d14105b2e,am,9.094,7.219,0.625,9.094,-26.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ed449b41bdd,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የባህርዳር ከተማ አስተደደር ምክትል ከንቲባ አስሜ ብርሌ፤ በከተማዋ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_514d14105b2e,am,12.213,9.812,0.662,12.213,-29.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_77a8c397215f,train,ከተያዙ ሰዎች 4-8% ያህሉ መለስተኛ ምልክቶች ያጋጥማቸዋል። እነዚህም ምልክቶች ለ2–5 ቀናት የሚቆዩ ሲሆን ትኩሳት፣ ራስ ምታት፣ የጉሮሮ ህመም እና ማስታወክን ያካትታሉ። እነዚህ ምልክቶች ብዙውን ጊዜ ሙሉ በሙሉ ይጠፋሉ።,spk_514d14105b2e,am,22.134,17.78,0.465,22.134,-29.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_132bbd7be3ef,train,የእጅ ንጽህና መጠበቅ: በተለይም መፀዳጃ ቤት ከተጠቀሙ በኋላ እና ምግብ ከመብላት በፊት እጅን በሳሙናና በውሃ ደጋግሞ መታጠብ,spk_514d14105b2e,am,11.614,9.424,0.654,11.614,-30.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd94a4f4ab2c,train,በኢትዮጵያ የግጭት መንስኤዎችን በመፍታት ዘላቂ ሰላም እና ልማትን እውን ለማድረግ በውይይት መግባባት ይገባል ሲሉ ተናግረዋል።,spk_514d14105b2e,am,7.494,7.083,0.41,7.494,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_abb64bc4ed8e,train,ከ1988 ዓ.ም ወዲህ የፖሊዮ ክትባት በአለማችን ወደ 20 ሚሊዮን የሚጠጉ የአካል ጉዳት ክስተቶችን በተጨባጭ መግታት ችሏል።,spk_514d14105b2e,am,12.254,10.528,0.424,12.254,-28.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dbf2376eb54,train,የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ፍቅር አበበ ፤  በትምህርት ዘመኑ ከ69 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በመመዝገብ የመማር ማስተማር ሥራውን ለማስጀመር ቅደመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,11.254,10.51,0.0,11.254,-27.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_f622f013a356,train,በክልሉ  በአዲሱ ዓመት በከተሞች ያለውን ውስብስብ አሰራር ለመቀየርና አገልግሎትን የማዘመን ሥራ እየተከናወነ ነው ያሉት ደግሞ የክልሉ ከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ ናቸው።,spk_daaf4c5e6638,am,12.414,11.704,0.384,12.414,-25.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_952cf72fc63e,train,ከዚህ በተጨማሪ በሀገራችን ታሪክ የመጀመሪያ የሆነው ዐውደ ጥበባዊ (Encyclopedic) አማርኛ- እንግሊዘኛ የሕግ መዝገበ ቃላት ሥራ ተከናውኖ እና ታትሞ ለማሰራጨት መቻሉን ዋና ዳይሬክተሩ አስታውቀዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,13.893,13.323,0.0,13.893,-26.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_d986eb95a7a7,train,ለሁለት ቀናት በተዘጋጀው አውደ ጥናት ላይ ከሁሉም ክልሎች የተውጣጡ የፍትህ አካላት እየተሳተፉ ናቸው።,spk_daaf4c5e6638,am,6.734,5.989,0.336,6.734,-27.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_236183139218,train,ሰላምን በማጽናት የህብረተሰቡን የልማት ተጠቃሚነት የሚያጎለብቱ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ሰላም ሚኒስቴር ባዘጋጀው የምክክር መድረክ ላይ የተሳተፉ የተለያዩ ዞኖች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ገለጹ።,spk_daaf4c5e6638,am,13.254,12.516,0.0,13.254,-25.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_53f14c10dc41,train,"ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሙስና ወይም ሌብነትን በተመለከተ የመደመር መንግስት እሳቤ ምንድነው በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ማብራርያ ሌብነት ""የመደመር መንግሥት"" መጽሀፍ ውስጥ እንደ አንድ ሁነኛ ፈተና መቀመጡን ገልጸዋል፡፡",spk_daaf4c5e6638,am,13.973,13.624,0.35,13.973,-24.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_746224552d73,train,በጋምቤላ ክልል የአኙዋሃ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኡጁሉ ኡመድ፤ በዞኑ የህዝብን ተሳትፎ በማረጋገጥ ዘላቂ ሰላም የመገንባት ስራ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_daaf4c5e6638,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-26.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_9b1a19bd6a7f,train,የመድኃኒት ቤቶቹ መቋቋም በመንግስት የጤና ተቋማት የማይገኙ መድኃኒቶችን ህብረተሰቡ በቀላልና ተመጣጣኝ ዋጋ ገዝቶ መጠቀም እንዲችል ምቹ ሁኔታን የፈጠሩ መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_daaf4c5e6638,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-26.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_6d457aa73bbb,train,በዚህም ውጤት እየተመዘገበበት መሆኑን ጠቅሰው ዛሬ የተመረቀው ንጹህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክትም ተቀናጅቶ የመስራቱ ማሳያ እንደሆነም አስረድተዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,9.573,9.121,0.0,9.573,-24.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_b722cfed6251,train,የዲላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ መስፍን ደምሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው በከተማው የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትን በማዘመን የነዋሪውን የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግር ለመፍታት እየተሠራ ነው ብለዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,11.854,11.854,0.0,11.854,-26.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_05345d5878aa,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ በወቅቱ እንዳሉት በተያዘው አዲስ ዓመት በክልሉ የሚገኙ ከተሞችን ውስብስብ ችግሮች በመፍታት የነዋሪውን እርካታ ለማሳደግ ቅድሚያ ተሰጥቶ ይሠራል።,spk_daaf4c5e6638,am,11.893,11.196,0.0,11.893,-27.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_5723d5dea8bc,train,በ2017 ዓ.ም የኢንስቲትዩቱ የጥናትና ምርምር ዘርፍ በራሱ የውስጥ አቅምና ከዩኒቨርሲቲዎች የህግ ትምህርት ቤቶች እና ሌሎች ተቋማት ምሁራንና ባለሙያዎች ጋር በመተባበር አምስት የጥናትና ምርምር ሥራዎችን በማከናወን ለዛሬው አውደ ጥናት ማቅረቡን አምባሳደር ደግፌ አስረድተዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,20.134,18.729,0.0,20.134,-29.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_3eb6b342bef3,train,"""ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት"" በሚል መሪ ሐሳብ ሀገራዊ የሰላም የውይይት መድረክ መካሄዱ ይታወቃል።",spk_daaf4c5e6638,am,7.694,6.302,0.765,7.694,-24.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e82352a54ee4,train,ህዝቡን ለምሬት የሚዳርጉ ጉዳዮች ተለይተው ምላሽ እየተሰጣቸው መሆኑንም ጠቁመው፤ በሁሉም መስኮች የህዝብን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑንና ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል፡፡,spk_daaf4c5e6638,am,13.293,12.576,0.406,13.293,-27.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_6726ad578491,train,በጋምቤላ ክልል የኙዌር ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሪያል ጂንግ በዞኑ ሰላምን በማጽናት የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_daaf4c5e6638,am,10.254,10.254,0.0,10.254,-26.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_f24f9d8af9f4,train,ከከተማዋ ነዋሪዎች መካከል ወይዘሮ ታመነች ዮንኬ እንዳሉት፤ ከዚህ ቀደም በንጹህ የመጠጥ ውሃ እጦት ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ሲዳረጉ መቆየታቸውን አውስተው ዛሬ የተመረቀው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ችግራችንን ይቀርፍልናል።,spk_daaf4c5e6638,am,14.893,13.555,0.409,14.893,-25.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ca30ee005c5c,train,ሁለተኛው የሌብነት አይነት ከባድ ወይም(Grand corruption) የሚባለው መሆኑን ጠቁመው ይህ በግለሰቦች መካከል ብቻ ሳይሆን በግለሰቦችና ቡድኖች መካከል በቅንጅት የሚሰራ መሆኑን አብራርተዋል፡፡,spk_daaf4c5e6638,am,12.733,11.856,0.42,12.733,-27.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_09f33eaac770,train,እንደ አስተያየት ሰጪዋ የውሃ ፕሮጀክቱ ሳይበላሽ አገልግሎት እንዲሰጥ በጥንቃቄ እንጠቀማለን ሲሉም ተናግረዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,6.734,6.077,0.327,6.734,-27.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ae306f98a310,train,በዚህም በዞኑ በህዝብ ተሳትፎ ሰላምን የማጽናት ሂደት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው ጥሩ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መፈጠሩንም ገልጸዋል፡፡,spk_daaf4c5e6638,am,8.174,7.489,0.348,8.174,-25.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_cacbe06bb36f,train,በዛሬው ዕለትም በዲላ ከተማ የተጀመረው ትግበራው በቀሩት ስምንት የክልሉ ከተሞች እንዲቀጥል በማድረግ የከተሞች ተወዳዳሪነት እንዲሰፋ ዕድልን ይፈጥራል ብለዋል።,spk_daaf4c5e6638,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-25.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_8dc6bd5fe679,train,ይህም ተማሪዎች በትምህርታቸው ላይ ብቻ ትኩረታቸውን እንዲያደርጉ ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ነው የተናገሩት።,spk_910139d345e8,am,6.133,6.133,0.0,6.133,-36.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c0d041a3e658,train,መንግስት የሴቶችን መብትና ተሳትፎ ለማሳደግ ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር አሳይቷል ነው ያሉት።,spk_910139d345e8,am,5.486,5.049,0.437,5.486,-35.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd745ed97186,train,በዚህም አብዛኛውን ሥራዎች ያከናወነ ሲሆን አሁን ላይ ወደ መጨረሻ ምዕራፍ መድረሱን ተናግረዋል።,spk_910139d345e8,am,4.274,3.472,0.409,4.274,-41.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e1713bb697ec,train,አጀንዳ መቅርፅና ምክክሩን መምራት የሚችሉ ገለልተኛና ነፃ የሆኑ አወያዮችን መምረጥ የኮሚሽኑ የቀጣይ ተግባር መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_910139d345e8,am,6.008,6.008,0.0,6.008,-33.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8763b19f0c74,train,አፍሪካ በራስ አቅም የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብርን ለማከናወንና ዘላቂ ለማድረግ የፋይናንስ አማራጮችን ማስፋት እንደሚጠበቅባትም ጠቁመዋል።,spk_910139d345e8,am,6.833,6.833,0.0,6.833,-28.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a97d0842a2ea,train,ለብሔራዊ ትርክት ግንባታ እና ሐሰተኛ መረጃን ለመከላከል በትኩረት መሥራት እንዳለባቸውም ተናግረዋል።,spk_910139d345e8,am,4.133,4.133,0.0,4.133,-30.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c2cf0e26d74b,train,በክልሉ የሕግ የበላይነትን በማስከበር ሰላምን በዘላቂነት በማፅናት ረገድ የፀጥታ ኃይሉ ሃላፊነት የጎላ መሆኑን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ።,spk_910139d345e8,am,8.403,8.403,0.0,8.403,-27.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_882f9274fd1e,train,ስለሆነም መገናኛ ብዙሃን ለሀገር እና ሕዝብ ጥቅም ቅድሚያ ሰጥተው መስራት እንዳለባቸው ነው ያመለከቱት።,spk_910139d345e8,am,4.833,4.176,0.0,4.833,-34.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a5b0143ed456,train,የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር የኢትዮጵያ ብዝሃ ባህል፣ ቋንቋ፣ ታሪክና እሴትን የሚያንፀባርቅ መሆኑንም ሚኒስትሯ ገልፀዋል።,spk_910139d345e8,am,3.873,3.873,0.0,3.873,-34.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_63239987331b,train,"""ሴት አመራሮች ለኢትዮጵያ ብልፅግና"" በሚል መሪ ሀሳብ መድረኩን ያዘጋጀው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ነው።",spk_910139d345e8,am,4.654,4.654,0.0,4.654,-35.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e659f3e45185,train,ከ911 ሺህ በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ጠቅሰው የቤት ግንባታና እድሳት፣ ማዕድ ማጋራት፣ የጤና አገልግሎት እና የአረንጓዴ ልማት ከሚከናወኑ ሥራዎች መካከል ናቸው ብለዋል፡፡,spk_910139d345e8,am,7.924,5.856,0.436,7.924,-43.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad501c1881af,train,የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ኡጉላ ኡጁሉ በበኩላቸው የመስቀል ደመራ በዓል በርካታ ህዝብ የሚታደምበት የአደባባይ በዓል እንደመሆኑ መጠን በዓሉ በሰላም፣ በአንድነትና በአብሮነት ተከብሮ እንዲውል ዝግጅት ተደርጓል ብለዋል።,spk_910139d345e8,am,9.361,8.8,0.561,9.361,-28.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_113a4659df85,train,በመድረኩ ላይ የተገኙት የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ እንደተናገሩት ባለፉት የለውጥ ዓመታት የጤና መድህን ሸፋንን ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ ሲሰራ ቆይቷል።,spk_910139d345e8,am,8.354,7.722,0.0,8.354,-43.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_da4776f97f5d,train,የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ቢንያም ኤሮ፤ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ ከምንም በፊት ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው ብለዋል፡፡,spk_910139d345e8,am,6.966,6.571,0.395,6.966,-33.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0b58c712404c,train,ከዚህም ባለፈ ለሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች የተፈጠረው ምቹ ሁኔታ በንጹህ መጠጥ ውኃ አቅርቦት፣ጤና፣ ግብርና እና ሌሎች የልማት መስኮች ጉልህ አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ እያስቻላቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_910139d345e8,am,7.793,7.793,0.0,7.793,-33.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_abcf65e158ea,train,የሚያጋጥሙ ችግሮችን በውይይት የመፍታት ባህል እንዲጎለብት በምክክር ሂደቱ የታየው ተሳትፎ መጠናከር እንዳለበት ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አመለከተ።,spk_910139d345e8,am,5.007,4.549,0.458,5.007,-35.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_56ba832c0c90,train,መንግስት የሴቶችን የአመራርነት እና ውሳኔ ሰጪነት ሚና የበለጠ ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰራ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ገለፁ።,spk_910139d345e8,am,12.153,12.153,0.0,12.153,-35.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_47ed28649a40,train,የሥርዓተ ፆታ እኩልነትን በማምጣት የኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ዕድገት ለማረጋገጥ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_910139d345e8,am,5.614,5.307,0.0,5.614,-36.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_03664bc850d6,train,የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሉጌታ አጎ እንደገለጹት ለሁለት ቀናት ወጣቶች፣ ሴቶችና አካል ጉዳተኞችን በማሳተፍ በተካሄደው ውይይት ጠቃሚ ሀሳቦች ተነስተዋል።,spk_910139d345e8,am,8.153,7.279,0.0,8.153,-35.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ea3a69c0baaa,train,ሌላው የስልጠናው ተሳታፊ ወጣት ሀይለሚካኤል ሞላ፤  ስልጠናው ሕብረብሔራዊ አንድነታችንን ለመጠበቅና የእርስ በእርስ ትስስራችንን ለማጠናከር አግዞናል ብሏል።,spk_f39033426fbc,am,11.053,9.818,0.0,11.053,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b3b982ef11e,train,"""መረዳዳትና መደጋገፍ የኢትዮጵያውያን ዘመን ያስቆጠረ ባህላችን ነው"" ያሉት ኃላፊው፣ ይህን የአብሮነት ማሳያ የሆነውን በጎነት አጠናክረን እንቀጥላለን ብለዋል።",spk_f39033426fbc,am,12.293,9.392,0.327,12.293,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2fbb89f0f493,train,ፓርቲው ሰው ተኮር ተግባራትን በማከናወን ግንባር ቀደም  ሆኖ በመገኘት ለዜጎች ብልጽግና ተግቶ  እንደሚሰራ በተግባር እያረጋገጠ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f39033426fbc,am,11.014,8.468,0.37,11.014,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_325d430783a9,train,ስልጠናው ሕብረ ብሔራዊ  አንድነትን ይበልጥ በማጠናከር ለሀገር እድገት በጋራ እንዲሰሩ ያነሳሳቸው መሆኑን  የገለጸችው ደግሞ  ወጣት ኢልሃም አሊ ናት።,spk_f39033426fbc,am,10.213,8.512,0.0,10.213,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_81448ed27072,train,ሰላምን ከማፅናት ባለፈ የአቅመ ደካሞችን ቤት ለመስራት፣ አረጋዊያንን ለመንከባከብ የድርሻውን እንደሚወጣ ተናግሯል።,spk_f39033426fbc,am,8.893,7.577,0.0,8.893,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d865cc3cb54,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የህዝብን ማህበራዊ ትስስር በማጎልበት የጋራ ትርክትን ለመገንባትና አንድነትን ለማጠናከር እያገዘ መሆኑ ተገለጸ።,spk_f39033426fbc,am,11.133,9.17,0.0,11.133,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ede38a43dfb,train,የአካባቢውን ባሕልና አብሮነት ለማስተዋወቅም መነሳሳቱን ነው የገለጸው።,spk_f39033426fbc,am,5.293,4.387,0.0,5.293,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ad9988e0b3b,train,በዚህም  የሕብረተሰቡን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች ለማቃለል ተዘጋጅተናል ብሏል።,spk_f39033426fbc,am,6.053,4.857,0.329,6.053,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74e1bac3eed6,train,የከተማው ወጣቶች የአረጋውያንና አቅመ ደካሞችን ቤት በማደስ፣ ደም በመለገስ፣ በከተማ ጽዳትና ማስዋብ፣ በአረንጓዴ ልማት ሥራዎችና መሰል የበጎ ፍቃድ ተግባራት እየተሳተፉ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_f39033426fbc,am,15.053,12.517,0.0,15.053,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7690056e3e3b,train,የደብረ ብርሃን ደም ባንክ አገልግሎት ስራ አስኪያጅ አቶ በዛብህ አባይነህ እንደተናገሩት፤ በ2018 የበጀት ዓመት ከ10 ሺሕ ዩኒት በላይ ደም ከበጎ ፈቃደኞች ለማሰባሰብ ታቅዶ ወደ ተግባር ተገብቷል።,spk_159de10b8266,am,14.993,11.803,0.0,14.993,-36.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_9ebfe3ec6def,train,የቤተሰብ ህጉ መጽደቅ አድሎአዊነትና የተዛባ ስርዓተ ፆታን ለመከላከል ተጨማሪ አቅም እንደሚሆንም አስረድተዋል።,spk_159de10b8266,am,10.073,7.46,1.073,10.073,-33.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2d324367fc20,train,የመንግሥት ሰራተኞችን የኑሮ ጫና ለማቃለል ሀገር አቀፍ የደመወዝ ጭማሪ መደረጉን በመጥቀስ፤ ለሀገረ መንግስት ግንባታ የሚያስፈልገውን ሲቪል ሰርቪስ ማፍራት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል፡፡,spk_159de10b8266,am,13.793,11.161,0.773,13.793,-33.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c4564abed37d,train,ከሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያው ግቦች መካከል የሰው ሀይል ብቃት በማሻሻል የመንግሥት ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ ማቀላጠፍ፣ ለመንግሥት ሰራተኞች ማትጊያና ማበረታቻ ስርዓት መዘርጋት ነው ብለዋል፡፡,spk_159de10b8266,am,15.633,12.229,1.18,15.633,-32.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_61479389eab4,train,የህብረተሰቡን ትስስር ለማጠናከር ተግተው እንደሚሰሩ ተናግረዋል።,spk_159de10b8266,am,5.194,4.325,0.35,5.194,-34.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_3d4e523e360b,train,ኮሚሽነሩ በሪፖርታቸው፤ በመንግሥት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የመንግስትን የማስፈጸም አቅም ታሳቢ ያደረገ ዘመናዊ አገልግሎት ለመስጠት የጸደቀውን ፖሊሲ መተግበር የሚያስችል ዕቅድ መዘጋጀቱን ገልጸዋል፡፡,spk_159de10b8266,am,16.233,12.818,0.64,16.233,-35.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_cbf9689ada56,train,የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኀላፊ አስኬር መሐመድ በበኩላቸው ላለፉት ዓመታት በላይ በተለያዩ ምክንያቶች የተጓተተው የቤተሰብ ህግ ለማጸደቅ የሐይማኖት አባቶች፣ የጎሳ መሪዎች፣ ምሁራን፣ ወጣቶችና የህግ ባለሙያዎች በተገኙበት ውይይት በማድረግ መግባባት ላይ መደረሱን አብራርተዋል።,spk_159de10b8266,am,21.713,16.6,1.085,21.713,-37.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_8c806d8a1044,train,በሚሰማሩበት የሥራ መስክና በቀጣይ የህይወት ምዕራፍ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ፈተናዎችን በጽናት በመጋፈጥ ለለውጥ እንዲበረቱም አስገንዝበዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.373,6.21,0.365,7.373,-41.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_59380f728a12,train,ሕጻናት ከዕድሜ እና ተፈጥሯዊ ሁኔታቸው አንጻር ከፍተኛ ጥንቃቄ፣ ምቹ እና ንጹህ የመኖሪያ ዐውድን ይሻሉ።,spk_ba3a041ddd02,am,6.053,5.372,0.307,6.053,-40.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ffb2f79d8853,train,ዜጎች ከሥራ ጠባቂነት ተላቀው ሥራ ፈጣሪ እንዲሆኑ የሚያስችላቸውን ሙያና ክህሎት የሚጨብጡበት መሆኑንም አመልክተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.413,4.968,0.498,6.413,-43.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8056c492245f,train,ከኦሮሚያ ክልል ቅንብቢት ወረዳ የመጣው ሚሊዮን ስሜ በበኩሉ፤ ወደ ከተማዋ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል እንደተደረገላቸው ተናግሯል፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,8.053,7.319,0.324,8.053,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad6962d1d6b7,train,የኦሮሚያ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ  ጀሚላ ስምብሩ በበኩላቸው፤  የክልሉ መንግስት የሕዝቡን ባሕላዊ እሴቶችን ጠብቆ ለማበልፀግ ከፍተኛ ስራ ሲያከናውን መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,11.774,10.285,1.053,11.774,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0385c12bc23c,train,የአስጎብኚ ድርጅት ባለቤቶች በበኩላቸው፤ የኢትዮጵያን አስደናቂ የቱሪዝም ሃብቶች ዓለም እንዲያውቃቸው በርካታ ተግባራትን እያከናወኑ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.513,7.513,0.0,7.513,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a522c83a7647,train,•  ጤናማ እና መደበኛ የቆዳ ተግባራትን የሚያውኩ ነገሮች የቆዳ ህመም እንደሚባሉ ዶክተር አደራጀው አንስተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,8.213,4.765,0.377,8.213,-44.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3968ac43874c,train,“የግዕዝ ቋንቋን ማወቅ ኢትዮጵያን ማወቅ ነው” ያለችው ሌላኛዋ ተመራቂ ሜላት ወንድሙ በቀጣይም በቋንቋው የተሰነዱ  መዛግብትን  በመመርመር ለሀገር እድገት የበኩሏን ለመወጣት መዘጋጀቷን ተናግራለች።,spk_ba3a041ddd02,am,10.873,9.395,0.535,10.873,-37.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2e22d2042a35,train,በመሆኑም የበጎ ፈቃድ ስራ ወቅት ታይቶ የሚከወን ሳይሆን በማህበረሰባችን ውስጥ በዘላቂነት ባህል ማድረግ ይገባል ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-40.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8fb081a258db,train,በተለይ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል ከግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ጎን ለጎን በየዓመቱ ለ3 ሚሊዮን ሰዎች በፍቃደኝነት ላይ የተመሰረተ የኤች.አይ.ቪ ምርመራ አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,11.813,10.55,0.623,11.813,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_477269596dbb,train,በልምምድ ወቅት መምህራኖቻቸው የተለያዩ  ጥያቄዎችን በማዘጋጀት ለፈተናው እንዲዘጋጁ የሚጠበቅባቸውን ሲያደርጉ እንደነበር የገለጸው ደግሞ ተማሪ ዳግማዊ ታደሰ ነው፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,8.973,8.272,0.702,8.973,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_81f62bb22779,train,ከመድረኩ ተሳታፊዎች መካከል የሞጆ ከተማ ነዋሪ አቶ ተክለማርያም ቱሉ በበኩላቸው የቫይረሱን ስርጭት ለመቀነስ ከተማ አስተዳደሩ በሚያከናውነው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ የበኩላቸውን እየተወጡ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,10.213,9.882,0.332,10.213,-41.0,male,18-24,amhara,16000,5,0 clip_fe5e164fe163,train,የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለሃገር በቀል እውቀት መሰረት የሆነውን የግእዝ ቋንቋ ማስተማሩ የዘርፉን ተመራማሪዎች ለማብዛት ከፍተኛ  አስተዋጽኦ አለው ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.694,7.107,0.587,7.694,-39.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f6ca3960c839,train,በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል የሴቶች ክንፍ ኃላፊ ወይዘሮ ሳሚያ አብደላ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የሁለቱ ክልሎች ማሕበረሰቦችን ትስስር ይበልጥ የሚያጎለብት ነው ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,10.373,8.987,0.0,10.373,-43.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a52507279480,train,የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለሠራተኞችና በጡረታ ለተሰናበቱ የቀድሞ አባላቱ ማዕድ አጋርቷል።,spk_ba3a041ddd02,am,5.413,5.413,0.0,5.413,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_22198bc53470,train,የፕሌዠየር ኢትዮጵያ አስጎብኚ ማህበር ባለቤት አቶ ናሆም አድማሱ በበኩላቸው ፤በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የተገነቡ አዳዲስ መዳረሻዎች ተጠቃሚነታቸውን ከፍ እንዳደረገላቸው ነው ያስታወቁት፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,11.174,10.251,0.403,11.174,-41.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b6a68c965cb8,train,የዘንድሮ ተመራቂዎች ድህነትን የመቅረፍና ሰላምን የማረጋገጥ ግብ ይዘው ሀገራቸውን በትጋት ለማገልገል መዘጋጀት ይጠበቅባቸዋል ሲሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሰብሳቢ ፍስሐ ይታገሱ(ዶ/ር) አመለከቱ።,spk_ba3a041ddd02,am,16.134,13.872,0.314,16.134,-43.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2735d4729375,train,በቀጣይ አዳዲስ የትምህርት ዘርፎችን በመክፈት ትምህርት ለመስጠት ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑንም ጨምረው ገልጸዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,5.494,5.098,0.396,5.494,-39.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_206b52e1042e,train,የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት ለመምህራን ልማት፣ መምህራን በስራ ገበታ ማቆየትና ለሚያከናውኑት ሙያዊ ስራ እውቅና በመስጠት ረገድ ያላቸውን ቁርጠኝነት የበለጠ እንዲያጠናክሩ ጥሪ ይቀርባል።,spk_ba3a041ddd02,am,12.454,8.944,0.468,12.454,-42.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5234019c02b8,train,ይሁን እንጅ የግዕዝ ትምህርት መሰጠቱን ሲያውቅ ቋንቋውን የመጀመሪያ ምርጫው በማድረግ ለምረቃ መብቃቱን አስረድቷል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.013,5.702,0.312,6.013,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_000d2796b2ac,train,የኮሌጁ መመረቅ የአካባቢውን ህብረተሰብ የቆየ የልማት ጥያቄ መልሷል ያሉት ደግሞ የአውራዳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ታረቀኝ ሀይሌ ናቸው።,spk_ba3a041ddd02,am,8.133,6.592,0.0,8.133,-41.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0c4e9d3a17dd,train,የአባገዳ ህብረት አባልነታቸው የፈጠረውን የህብረተሰብ ተሰሚነት በመጠቀም በህብረተሰቡ ወስጥ መዘናጋት እንዳይፈጠር ሕሙማንም መድሃኒታቸውን እንዳያቋርጡ እያስተማሩና እየመከሩ መሆናቸውን አክለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,12.133,10.155,0.425,12.133,-40.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2d8622c6703b,train,አመራሮቹ በኮሌጁ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ችግኝ በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,4.454,3.629,0.514,4.454,-39.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7a268df4630b,train,በተለይም ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን በማቋቋም የፍትህ ስርዓቱ አጋዥ እንዲሆኑና ህብረተሰቡ በአቅራቢያው የፍትህ አገልግሎት እንዲያገኝ ለማድረግ የተጀመሩ ስራዎች መኖራቸውን አክለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,9.133,8.652,0.0,9.133,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_125b6bbfd82f,train,በምረቃ መርሃግብሩ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል፣ የኢፌደሪ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር(ዶ/ር) እና የመንግስት የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,12.934,11.401,0.524,12.934,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_16a4e265f726,train,ባለሙያው ለእነዚህ ህመሞች በተደጋጋሚ መከሰት አጋላጭ የሆኑ ምክንያቶችን ሲያብራሩ፤ በዋናነት የመተንፈሻ አካል ህመም አምጭ ቫይረሶች በክረምት ወቅት ስለሚባባሱና አስጊ ሁኔታ ላይ ስለሚደርሱ ነው ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,15.133,12.784,0.526,15.133,-38.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_26c1c8d2b22b,train,ፈተናውን በራሳችን ዝግጅት ላይ ተመስርቶ በመስራት የጥረታቸንን ዋጋ እንድናገኝ በማድረግ በኩል ትልቅ ጠቀሜታ አለው ያለችው ደግሞ ተማሪ  ሜሮን እንዳለ ነች።,spk_ba3a041ddd02,am,8.213,7.863,0.0,8.213,-38.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_264ab3298c7b,train,የክልሉ ፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዐቢይ ኮሚቴ ሰብሳቢ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክርቤት አፈጉባኤ አስካለች አልቦሮ በበኩላቸው፤  የፍትህ አገልግሎት አሰጣጥን  በማዘመን እና ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናከር የዘርፉ አገልግሎት አሰጣጥ እየተሻሻለ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,16.534,13.886,0.428,16.534,-40.2,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_8b1bc9d87484,train,ሌላኛዋ አስተያየት ሰጪ ተማሪ ናታኒም ኤሊያስ እንዳለችው፤ በዛሬው እለት የወሰዱት የመጨረሻ የልምምድ ፈተና ለዋናው ፈተና ብቁ እንዲሆኑ ሚያስችላቸው መሆኑን ነው የገለጸችው፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,10.133,9.294,0.358,10.133,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4f85868b2fb2,train,የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅም የመምህራንን አቅም የማጎልበት፣ የትምህርት ግብዓትን የማሟላትና የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኙም ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,9.934,9.089,0.307,9.934,-39.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e1d38626c0f6,train,ነሃሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም የስራ አስፈጻሚ ፕሬዝዳንትና ወሳኝ ሃላፊዎች ተመርጠው ቀጥሎ ባሉት ሁለት ቀናት ተመራጭ አመራር ከነባሩ አመራር የሃላፊነት ርክክብ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,10.973,9.934,0.491,10.973,-38.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ede832bbc8de,train,የኢትዮጵያን ሰፊ የቱሪዝም ሃብት የማስተዋወቅ እና ለጎብኚዎች ምቹ ሁኔታዎችን የመፍጠር ስራ በስፋት እየተከናወነ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር  አስታወቀ፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,7.133,6.696,0.438,7.133,-39.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f695de28dfa1,train,በመምህራን ስልጠና ላይ ያሉ ምርጥ ተሞክሮዎችና የኢኖቬሽን ስራዎች ላይ የተሞክሮ ልውውጦች ይደረጋሉ።,spk_ba3a041ddd02,am,6.253,6.253,0.0,6.253,-40.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_33006f974a58,train,ኮሌጁ በውስጡ ለመማሪያ ክፍል፣ ለቤተመጻህፍት፣ ለመሰብሰቢያ አዳራሽና ለተለያዩ አገልግሎት የሚውሉ ባለሁለት ወለል ህንጻዎችን አካቶ የተገነባ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,11.733,10.306,0.376,11.733,-36.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b458094430db,train,በክልሉ በአሁኑ ወቅት ከ19 ሺህ በላይ የቡኡራ ቡሩ ትምህርት ቤቶች ተገንብተው 2 ነጥብ 6 ሚሊዮን ተማሪዎችን ተቀብሎ በተሳካ ሁኔታ እያስተማረ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,9.774,9.019,0.438,9.774,-40.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_790cb913c304,train,ይኸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በብሔራዊ ደረጃ ወጥ የአሰራር ማዕቀፍ ተዘርግቶለት ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሆነም ገልጸዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,8.254,6.907,0.0,8.254,-40.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_19484ccd3c26,train,በሁሉም አካባቢዎች ለተፈናቀሉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች እገዛና ድጋፍ ለማድረግ የተቀናጀ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑንም አረጋግጠዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.253,7.253,0.0,7.253,-40.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_337af040c3d2,train,በተከናውኑ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶችም   ከ86 ቢሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ሀብት ማዳን መቻሉን አብራርተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.373,6.97,0.404,7.373,-38.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cb56ee1dddaa,train,የአፍሪካ የትምህርት ስትራቴጂ (እ.አ.አ 2026 እስከ 2035 የሚተገበር)፣ የአፍሪካ የቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ስትራቴጂ፣ የአፍሪካ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ስትራቴጂ እንዲሁም የአፍሪካ የትምህርት እና የክህሎት ልማት የድርጊት መርሃ ግብር ይፋ ይሆናል።,spk_ba3a041ddd02,am,16.253,13.499,0.887,16.253,-42.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_84b880902f5e,train,በክልሉ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች በክህሎት የበቁ ሥራ ፈጣሪ ዜጎችን ከማፍራት ባለፈ ተኪ ምርት ለማምረት የሚያደርጉትን ጥረት ለማጠናከር እንደሚሰራም ኢንጂነር ነጋሽ (ዶ/ር) አመልክተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,11.254,10.561,0.0,11.254,-41.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c12aaf7924fe,train,የፖሊስ፣ የፍትሕ፣ የፍርድ ቤትና የማረሚያ ቤት ተቋማት ጥምረትና ትብብር ፈጣን፣ ፍትሃዊና ተአማኒነት ያለው የፍትሕ ስርዓት ለመገንባት አስፈላጊ መሆኑን አንስተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,9.254,8.324,0.337,9.254,-40.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8095eb42c1bd,train,ቀሪ ስራዎች እስከ ሃምሌ 13 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ የሚጠናቀቁ ይሆናል ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,5.574,4.986,0.588,5.574,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c969deec8ccd,train,በመድረኩ ላይ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ኢብራሂም የሱፍ እንዳመለከቱት፤ ወንጀልን ለመከላከል የፍትሕ ተቋማት መጠናከር አለባቸው።,spk_ba3a041ddd02,am,6.793,6.01,0.456,6.793,-39.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_867cd6c4c34e,train,በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የቡኡራ ቦሩ ትምህርት ቤቶች ሚና የጎላ መሆኑን ኃላፊው ጠቁመው ትምህርት ቤቶቹን ከማስፋፋት ጎን ለጎንም ግብዓትን የማሟላትና በቴክኖሎጂ የማስደገፍ ተግባራት እየተከናወኑ ነው ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,12.614,11.466,0.476,12.614,-39.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5587f3582ee7,train,በትምህርት ዘመኑ የዩኒቨርሲቲውን የመፈጸም አቅም ለማጎልበትና የሚፈለገውን ጥራት ለማምጣት በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን  ያነሱት ደግሞ በዩኒቨርሲቲው የኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ዲን መምህር ዶል ጉኝ ናቸው።,spk_ba3a041ddd02,am,13.813,11.766,0.583,13.813,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ad557aa0ba73,train,በተለይም ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር፣  የመንገድ ላይ ዝርፊያና እገታን ለመቆጣጠር  ሕብረተሰቡን  ባሳተፈ መንገድ  እየተሰራ ያለው ስራ ውጤት እያመጣ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,8.774,7.964,0.0,8.774,-36.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff32b47bc4d2,train,ቢሮው  ለባሕላዊ እሴቱ  ሙያዊ ድጋፍ በማድረግ ከሀገራችን ባሻገር ለአለም በማስተዋወቅ የቱሪስት መዳረሻ በማድረግ በኢኮኖሚው የላቀ ሚና እንዲኖረው በቅንጅት እየተሰራ እየገኛል ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,11.653,11.182,0.0,11.653,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_82aa7eb9d402,train,በኮንፍረንሱ ላይ የ2025 የአፍሪካ መምህራን ሽልማት የሚካሄድ ሲሆን የዘንድሮው የዓለም የመምህራን ቀን በአህጉር አቀፍ ደረጃ ይከበራል።,spk_ba3a041ddd02,am,9.094,7.343,0.429,9.094,-40.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8066cb45e2aa,train,የምርጫ አስፈፃሚ ቦርዱ ባለፉት ጊዜያት ያከናወናቸውን እና ቀጣይ ስራዎችን በተመለከተ ለብዙሃን መገናኛ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.213,6.015,0.552,7.213,-37.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc1b3cdc311c,train,በትግራይ ክልል የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በክልሉ በሚገኙ አራት ዩኒቨርሲቲዎች ዛሬ እየተሰጠ ነው።,spk_ba3a041ddd02,am,5.133,4.832,0.0,5.133,-41.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ff7d0e503c35,train,በአደጋው ለተፈናቀሉ ወገኖች በአካባቢው ህብረተሰብ እገዛና ድጋፍ እያተደረገ መሆኑን ተናግረው የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያም በቦታው በመገኘት ህይወት የማዳንና ድጋፍ በማድረግ ተፈናቃዮችን ለማስፈር እየተንቀሳቀሰ ይገኛል ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,13.893,12.004,0.458,13.893,-41.9,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_c0b3903cd4a5,train,ሰው ተኮር የልማት ሥራዎችን በመተግበር የነዋሪውን ማህበራዊ ችግሮች የማቃለል ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉም ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,5.934,5.934,0.0,5.934,-39.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c6e9aa9f429e,train,ክልሉ ራሱን ችሎ ከመቋቋሙ በፊት ተጀምረው የነበሩ 10 የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆችን ለማጠናቀቅ በተሰራው ሥራ በዚህ ዓመት ሦስቱን ማጠናቀቅ እንደተቻለ ጠቅሰው፣ ቀሪዎችን በቀጣይ ዓመት የማጠናቀቅ ሥራ ይሰራል ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,14.034,11.82,0.608,14.034,-41.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3cb00b59371a,train,በተደረገላቸው መስተንግዶ እና በከተማዋ ውበት እጅግ መደነቁን የተናገረው ደግሞ በዓሉን ለመታደም ከአርሲ ዞን የመጣው አብድረህማን በዳሳ ነው፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,8.733,7.459,0.549,8.733,-42.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aa99568a79e3,train,በክረምት ወቅት የሕጻናትን ጤና ለመጠበቅ ምን ይደረግ?,spk_ba3a041ddd02,am,3.813,3.029,0.431,3.813,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e76597f38fe8,train,ማዕከሉ አስፈላጊውን አገልግሎት እንዲሰጥ በሰው ኃይልና በቴክኖሎጂ እንዲሟላ መደረጉን ጠቅሰው፤ ባለሙያዎች ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ በቴክኖሎጂ የታገዘ ክትትል እና ቁጥጥር እንደሚደረግም አስረድተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,11.813,9.91,0.415,11.813,-41.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b48f76db3388,train,የሞጆ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ጋዘሊ ሀሹ ከተማ አስተዳደሩ ህብረተሰቡን በጤና ልማት ሠራዊት በማሳተፍ፣ የቫይረሱን ስርጭት ለመቀነስ ጥረት ሲያደርግ መቆየቱን አንስተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,11.254,10.294,0.0,11.254,-40.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_61865050d55f,train,እቅዱ በአንድ ተቋም ብቻ ሊሳካ እንደማይችል ገልጸው ሁሉም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ማድረግ እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.293,5.637,0.303,6.293,-41.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a6ff8aa19826,train,በግእዝ ቋንቋ የተመረቀው ኤርሚያስ ኃይለልዑል ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲመጣ የጤና ትምህርት ለመማር እንደነበር ገልጿል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.053,6.27,0.783,7.053,-35.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b77deb3d617,train,በዘንድሮ ክረምት 1 ነጥብ 7 ሚሊዮን ወጣቶችን በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለማሳተፍ ታቅዶ፥ እስካሁን 1 ነጥብ 1 ሚሊዮን ወጣቶች መሰማራታቸውን አንስተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,8.534,5.445,0.0,8.534,-41.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_508603e3e1d2,train,በዚህ ወቅት የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዶክተር ጉሻ በለኮ እንደገለጹት በክልሉ የኤች.አይ.ቪ ቫይረስና ሌሎች ተላላፊ በሽታዎችን ስርጭት ለመቀነስ በቅንጅት በተከናወኑ ተግባራት ውጤት ተገኝቷል።,spk_ba3a041ddd02,am,11.774,10.691,0.479,11.774,-39.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_49650f3b2f76,train,በዚሕም የዳበረ የሕዝቡን ባሕላዊ እሴቶች በማልማትና  በማጠናከር በልዩ ትኩረት የመስራቱ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን አንስተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.574,6.727,0.393,7.574,-41.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_894b4ecfba50,train,የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎቹ በፍጥነት ተጠናቀው ለአገልግሎት እንዲበቁ የሚጠበቅባቸው እንደሚወጡ አመልክተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,5.854,5.493,0.361,5.854,-40.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_60e16891702c,train,በመድረኩ ላይ ከፖሊስ፣ ፍትሕ፣ ፍርድ ቤትና ማረሚያ ቤት  የተውጣጡ አመራሮች ፣ ከፍተኛ ባለሙያዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.654,6.635,0.717,7.654,-38.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3878f6076a03,train,"የ ""ጎቤና ሽኖዬ ""ባሕላዊ እሴት ትውልድ የሚገነባበትና ለቀጣይ ማህበራዊ ሀላፊነት የሚያበቃ ብርቅዬ ባሕላዊ ሥነ-ሥርዓት መሆኑን ተገለጸ።",spk_ba3a041ddd02,am,8.573,8.078,0.495,8.573,-39.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9a293e725bc6,train,የመጨረሻው ልምምድ ለዋናው ፈተና ያደረኩትን ዝግጅት ለመፈተሽ ያስቻለኝ  ነው ስትል የገለጸችው ደግሞ ተማሪ ዮርዳኖስ አበበ ነች፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,7.934,6.887,0.0,7.934,-38.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c6bd4d0ef89e,train,በትምህርት ሚኒስቴርና በዩኒቨርሲቲዎች መካከል በትምህርት ዘመኑ የተፈረመውን የአፈፃፀም ውል ስምምነት ወደ እያንዳንዱ ፈፃሚ በማውረድ የተሳለጠ የመማር ማስተማር፣ የምርምርና የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ስራዎች እንዲከናወኑ እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,12.653,11.407,0.477,12.653,-36.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_86be1659a327,train,የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) በበኩላቸው በክልሉ የትምህርትን ጥራትን ለማስጠበቅ ቡኡራ ቦሩ በተሰኙ ትምህርት ቤቶች ላይ በስፋት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,11.573,10.313,0.567,11.573,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_457f28025c65,train,የኦሮሚያ ክልል በጋምቤላ ክልል የትምህርት ቤት ግንባታ በማከናወን አብሮነት ይበልጥ እንዲጠናከር መደገፉን  አስታውሰዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.253,5.845,0.408,6.253,-39.5,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_6e96f976a51c,train,የዑለማዎች ምርጫ አሳታፊነትም በቀጣይነት ጠንካራ የእምነት ተቋም ግንባታን ለማስቀጠል መሰረት እንደሚሆን ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.133,5.738,0.395,6.133,-41.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_98d3a9d822af,train,"""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል መሪ ሀሳብ የ2017 ዓ.ም ሀገራዊ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያና የእውቅና መርሃ ግብር በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።",spk_ba3a041ddd02,am,10.493,9.335,0.318,10.493,-42.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_260c34396d59,train,በኮንፍረንሱ የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት፣ የመምህራን ማህበራት፣ ምሁራን፣ የግሉ ዘርፍ፣ የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች እና የልማት አጋሮች እንደሚሳተፉም ተጠቁሟል።,spk_ba3a041ddd02,am,8.653,7.176,0.415,8.653,-43.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_55fb7cf3dc0c,train,በክብረ በዓሉም አንድነትን በማጠናከረ   የባሕላዊ አለባበስና ሌሎችንም  ልምድ የሚናገኝበት ነው ብላለች።,spk_ba3a041ddd02,am,7.494,6.855,0.638,7.494,-37.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0fc9cc37ebfc,train,ለዚህም መገናኛ ብዙሀን፣ ወላጆች፣ ምሁራን፣ የሀይማኖት አባቶችና  የሀገር ሽማግሌዎች ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.053,6.296,0.0,7.053,-40.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_18b43f15b507,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለፈው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በቁጭት፣ በትብብርና በራስ ተነሳሽነት የተከናወነ በመሆኑም የላቀ ውጤት የተመዘገበበት ነው ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,9.813,8.472,0.0,9.813,-42.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_69c360f1e700,train,በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ሀላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው እንዲሁም የክልሉ ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ በላይ ተሰማን ጨምሮ ሌሎች የክልልና የዞን ከፍተኛ አመራሮችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገንተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,14.813,12.686,0.0,14.813,-43.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_415ebd8fda52,train,በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ጥራት ለማስጠበቅ ዘመናዊ የሕክምና መሳሪያዎችን ለማሟላት እየተሰራ ነው,spk_ba3a041ddd02,am,8.053,7.632,0.422,8.053,-39.5,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_4572c0d53e91,train,በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የባሕልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ  ነፊሳ አልማሃዲ ባደረጉት ንግግር፤ ሀገራችን ቀደምት የስልጣኔ ፈርጥ በመሆን በብዝሃ ባሕልና  ባሕላዊ ቅርሶቻች  የታደለች ናት ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,12.373,11.229,0.0,12.373,-39.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7e7c954a6bea,train,በግእዝ ቋንቋ የተሰነዱ መዛግብትን በመመርመር ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ለማዋል እየሰራ መሆኑን የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ  ገለጸ።,spk_ba3a041ddd02,am,8.293,7.187,0.757,8.293,-37.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e9dbdb9681be,train,አሁን ላይ ዩኒቨርሲቲው ቋንቋውን በመጀመሪያና 2ኛ ዲግሪ ደረጃ እያስተማረ እንደሚገኝ ገልጸው በቀጣይ በ3ኛ ዲግሪ ለማስጀመር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,9.293,8.76,0.0,9.293,-36.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_88389cb3c39d,train,በከተማው እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማትም የተሽከርካሪ ፍሰቱን በማሳለጥ አደጋን ለመቀነስ የራሱን አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑም ተመላክቷል ።,spk_ba3a041ddd02,am,9.854,9.284,0.0,9.854,-40.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_05acc4a9e468,train,ከላይ ለተገለጹት ህመሞች አጋላጭ ምክንያቶቹ ምንድን ናቸው?,spk_ba3a041ddd02,am,3.413,2.96,0.453,3.413,-38.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_aab0dcd6bcbc,train,የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በ17ኛ ዙር የምረቃ መርሃ ግብሩ ከ600 በላይ ተማሪዎችን ዛሬ አስመርቋል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.213,5.393,0.511,6.213,-41.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_30f0f997bbf3,train,በክልሉ በሁሉም አካባቢዎች ትምህርት ለማስጀመር ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው መደበኛ የማስተማር ስራው መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚጀምር አስታውቀዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,8.733,6.4,0.0,8.733,-42.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_afc7b01c10b2,train,ማዕከሉ የዲጂታል አገልግሎት በመስጠቱ ግልጽ እና ፍትሀዊ አገልግሎት ለማግኘት አስችሎናል ያሉት ደግሞ በማዕከሉ አዲስ ንግድ ፈቃድ ለማውጣት የተገኙት አብዱልከሪም ሰላማ ናቸው።,spk_ba3a041ddd02,am,9.694,8.609,0.0,9.694,-40.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_927b179f1f31,train,አስተያየታቸውን ከሰጡ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች መካከል ተማሪ ዮርዳኖስ ፍቃዱ እንዳለችው ፈተናው በበይነ መረብ  መሰጠቱ ብቁና ተወዳዳሪ ለመሆን የቴክኖሎጂ እውቀትን ለማዳበር ትኩረት እንድንሰጥ ያስችለናል ብላለች።,spk_ba3a041ddd02,am,13.133,11.761,0.0,13.133,-41.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7948ad4a39cf,train,በተጨማሪም በርካታ ሰዎች ወደ ማረሚያ ቤት ከሚሄዱ ይልቅ ማህበረሰባዊ አገልግሎት የሚሰጡበትን ስርዓት የሚዘረጋ የአማራጭ ቅጣት ረቂቅ አዋጅ እየተዘጋጀ መሆኑን አንስተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,9.893,9.096,0.363,9.893,-41.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b3161b50d22a,train,ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርቲስት ደበበ እሸቱ ኅልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,4.373,4.373,0.0,4.373,-40.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_631a47fffc34,train,ለዚህም በሁሉም መስክ ብቁና ተወዳዳሪ ዜጎችን ለማፍራት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ሚኒስትሩ አረጋግጠዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.654,6.968,0.367,7.654,-37.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba54cc3f8605,train,ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የበለጠ ባህል ሆኖ እንዲዘልቅ በቅንጅትና በትብብር እንሰራለን ሲሉም አረጋግጠዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.654,6.084,0.0,6.654,-40.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a29badac1919,train,በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር  ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)  እንደተናገሩት፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወቅታዊ ተግባር ሳይሆን በኢትዮጵያ ባህል ሆኖ እንዲዘልቅ እየተሰራ ነው።,spk_ba3a041ddd02,am,10.493,9.066,0.0,10.493,-41.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0d7d1750b6da,train,"የ""ጎቤና ሽኖዬ""  ክብረ በዓል የክረምት ወቅት አልፎ የበጋ ወቅትን በደስታና በፍቅር ለመቀበል ወጣት ወንዶችና ልጃገረዶች ተሰባስበው ከሳምንት በላይ የተለያዩ ባሕላዊ  ጨዋታዎች  በአንድነትና በነጻነት የሚከውኑበት ደማቅ ሥነ-ሥርዓት ነው።",spk_ba3a041ddd02,am,14.213,13.369,0.0,14.213,-39.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4791f877a90,train,አገልግሎቱ የበርካታ ወገኖችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን በማቃለል ወገን ለወገን ደራሽ መሆኑን በተግባር ያረጋገጠ ነው ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,8.053,7.489,0.0,8.053,-39.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b0bb33f5914b,train,በቢሮው በኩል መምህራንን የማሰልጠን፣ የተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠት፣  የትምህርት ግብዓት የማሰባሰብና መሰል ተግባራት እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,8.854,7.921,0.558,8.854,-42.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fd2ad2cf226e,train,በመድረኩ የክልል እና የዞን የትምህርት ዘርፉ ባለድርሻ አካላት ተሳትፈውበታል።,spk_ba3a041ddd02,am,4.173,4.173,0.0,4.173,-36.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0d6cdef6acba,train,ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የቆዳ ላይ ጤና ችግር ስለሚያስከትሉ ሁኔታዎች እና መደረግ ስላለበት ጥንቃቄ አብራርተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.574,5.366,0.0,6.574,-42.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_62256b35e172,train,የታላቁ ኢትዮጵያ አስጎብኚ ድርጅቶች ማህበር ምክትል ፕሬዚዳንት እንቁ ሙሉጌታ የልማት ስራዎች መሟላታቸው የጎብኚዎች ቁጥር እንዲጨምር ማስቻሉን ገልጸዋል፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,9.174,8.256,0.319,9.174,-39.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bca51d1d45ab,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ የዘርፉን አሰራር በማዘመን እና ለሕብረተሰቡ የቀረበ አገልግሎት ለመስጠትም አግዟል ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.013,6.449,0.564,7.013,-36.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_679e45760e93,train,በዚህም የበሽታውን ስርጭት በመከላከል በኩል ውጤት ቢገኝም በሚፈለገው ልክ ባለመሆኑ አሁንም ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,9.813,9.356,0.458,9.813,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_52b004478dd9,train,ምክትል ርዕሰ መሰተዳድሩ ከ53 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን የአውራዳ ኢንዱስትሪያልና ኮንስትራክሽን ኮሌጅን ዛሬ መርቀዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,8.813,7.472,0.0,8.813,-43.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a5a02b16fc19,train,በተያዘው ዓመትም አምስት አዳሪ ትምህርት ቤቶች ወደ ስራ እንደሚገቡ ሚኒስትሩ አመልክተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,5.133,4.809,0.324,5.133,-39.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b9160cd71602,train,ኮሌጁ የበለጠ እየተጠናከረ እንዲመጣ በወረዳው በኩል ድጋፍ ይደረጋል ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,3.873,3.562,0.0,3.873,-43.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e880d115ed41,train,የመጅሊስ ምርጫ ቅድመ ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ እንደሚገኝ የመጅሊስ ምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ገለጸ።,spk_ba3a041ddd02,am,5.333,4.58,0.753,5.333,-37.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_31a361236c1c,train,"የኦሮሞ ሕዝብ ባሕላዊ መገለጫ የሆነው የወጣቶችና የልጃገረዶች ክብረ በዓል የ""ጎቤና ሽኖዬ""  ባሕላዊ እሴት ትውልድ የሚገነባበትና ለቀጣይ ማሕበራዊ ሀላፊነት የሚያበቃ ብርቅዬ ባሕላዊ ሥነ-ሥርዓት ነው ብለዋል።",spk_ba3a041ddd02,am,11.813,10.858,0.317,11.813,-39.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f766e86a5077,train,የ'ሃቢታት ፎር ሂዩማኒቲ' ዓለምአቀፍ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሚስተር ጆናታን ሬክፎርድ በበኩላቸው፥ ድርጅቱ በዓለምአቀፍ ደረጃ ከ62 ሚሊዮን በላይ ህዝብን ተደራሽ ያደረጉ የተለያዩ የልማት ስራዎች ማከናወኑን ገልጸዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,13.893,12.088,0.378,13.893,-37.4,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_c9ef04bd6114,train,ደበበ ከወጣትነት እስከ ህልፈቱ ለኢትዮጵያና ለኪነጥበብ የተጋ፤ ከስራው ሞት የለየው ብርቱ ሰው ነው ብለዋል በመልዕክታቸው።,spk_ba3a041ddd02,am,8.454,6.958,0.45,8.454,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fabde7180666,train,አገልግሎቱ በመንግስትና በሕዝብ መካከል ጠንካራ ትስስር እንዲፈጠር ከማድረግ ባሻገር  የመረዳዳት እሴቶች በሕዝቡ ዘንድ እንዲጎለብቱ እያስቻለ ነው ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.894,6.736,0.0,7.894,-44.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7dd0380ebf4c,train,ፕሬዝዳንቱ ተፈታኝ ተማሪዎች ተረጋግተው ፈተናውን እንዲወስዱና የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,5.614,5.045,0.568,5.614,-40.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_780dc4213d3d,train,በዚህም እንግዶችን ባማረ መልኩ መቀበልና ወደ መጡበት በሰላም መሸኘት ተችሏል ነው ያሉት።,spk_ba3a041ddd02,am,4.413,3.488,0.0,4.413,-42.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a431a62541b0,train,ኢሬቻ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች እርስ በርስ የሚተዋወቁበት እና ወንድማማችነታቸውን የሚያጠናክሩበት መሆኑን ጠቁሟል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-41.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cec2dd074b8c,train,በተቋማዊ አሰራርና አደረጃጀት ስራዎች ትምህርት የሚወሰድባቸው መሆናቸውን ጠቅሰው፥ በቀጣይም በዲጂታላይዜሽን ላይ የጀመራቸውን ስራዎች ወደ ክልሎች ማስፋት እንደሚገባ አመላክተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,13.073,11.992,0.0,13.073,-38.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f65bc7c80d3d,train,እንደ ትምህርት ሚኒስትሩ ገለፃ በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት እንደ ሀገር 13 ልዩ ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት መታቀዱን ጠቁመው ለትምህርት ቤቶቹም አስፈላጊው ግብዓት ተሟልቶላቸው ወደ ስራ ይገባሉ።,spk_ba3a041ddd02,am,12.373,10.756,0.314,12.373,-40.7,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_a5862832e7bd,train,የመምህራንን አቅም ማሳደግ የአፍሪካ የትምህርት ትራንስፎርሜሽን አጀንዳ አበይት ትኩረቶች መካከል አንደኛው መሆኑን ህብረቱ በመረጃው አመልክቷል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.694,6.471,0.0,7.694,-40.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cf9d342df45d,train,ከአምስት ዓመት በታች ያሉ ሕጻናትን በቀዳሚነት ገዳይ ከሆኑት ህመሞች አንዱ የሳንምባ ምች መሆኑንም ዶክተር ሔኖክ አንስተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.774,6.689,0.337,7.774,-40.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_197545c93d11,train,በ2018 የትምህርት ዘመን ከቅድመ መደበኛ ጀምሮ  7 ሚሊዮን 445 ሺህ 545 ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር ታቅዶ እስከታች ድረስ እቅዱ መላኩን ገልጸዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,10.454,8.916,0.0,10.454,-42.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a228cabd3a7c,train,እንዲሁም የሀገራችን ብልፅግና እንዲረጋገጥ እና  የኢትዮጵያ ማንሰራራት እውን እንዲሆን እያገዘ ነው ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.934,4.648,0.324,6.934,-42.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d18cea033df,train,ከዚህ በፊት የሚያውቃት አዲስ አበባ አሁን ላይ በኮሪደር ልማት አምራና ተውባ እንዳገኛት ገልጿል፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,5.133,4.695,0.438,5.133,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_371309539907,train,በመሆኑም ለሕጻናት ጤና ወላጆችና አሳዳጊዎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው ነው በአጽንኦት የገለጹት።,spk_ba3a041ddd02,am,6.293,5.565,0.328,6.293,-40.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5e52fad2ea72,train,በዞኑ ጠንካራ የፍትሕ ተቋም በመገንባት የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥና ሰላምን ማፅናት  የሚያስችሉ ተግባራት  በተቀናጀ አግባብ በትኩረት እየተከናወኑ መሆኑን የዘርፉ አመራሮችና  ባለሙያዎች  ገልጸዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,10.053,9.483,0.0,10.053,-39.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4a7bb850403b,train,የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ የአፍሪካ የሚዲያ ባለሙያዎች የአፍሪካ ዘገባዎች የአህጉሪቷን ነባራዊ ሁኔታ በሚያንጻበርቅ እና ትክክለኛ መረጃን መሰረት ባደረገ መልኩ ሊሰሩ እንደሚገባ አመልክተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,12.614,11.046,0.0,12.614,-40.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfff40ace38b,train,የአፍሪካ የሚዲያ ሽልማት የአፍሪካን ድምጾች የማጉላት እና የአፍሪካ ጉዳዮች በአፍሪካውያን ብቻ እንዲነገሩ የማድረግ ግብ ያለው ነው።,spk_ba3a041ddd02,am,6.373,6.373,0.0,6.373,-41.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b8b52fcb5ddd,train,በሥርዓተ ቀብሩ የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ ኡለማዎች፣ ደረሳዎች፣ ኡስታዞች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,6.734,6.288,0.445,6.734,-38.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e8fb727895a0,train,በዛሬው እለትም በመጀመሪያ ዲግሪ 1ሺህ 880 በሁለተኛ ዲግሪ 120 በአጠቃላይ ሁለት ሺህ ተማሪዎች በቂ የንድፈ ሀሳብና የተግባር ስልጠና በመውሰድ ለምረቃ መብቃታቸውን ጠቁመዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,9.674,9.182,0.0,9.674,-38.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a51a81df70b9,train,የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ውጤታማ እንዲሆን የአሰራር ህጎችን በማሻሻል ቀልጣፋ እና ወጪ ቆጣቢ የፍትህ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ  መሀመድ ሀሚድ ናቸው።,spk_ba3a041ddd02,am,11.653,10.602,0.0,11.653,-40.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6f4f9dd3d76e,train,ቫይረሱ በደማቸው ለሚገኙ ወገኖችም የጸረ ኤች.አይ.ቪ መድሀኒት መቅረቡን ገልጸው ቫይረሱም ከእናት ወደ ልጅ እንዳይተላለፍም በቅንጅት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,8.114,8.114,0.0,8.114,-39.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bee3ca46410c,train,ፈተናው በበይነመረብ መሰጠቱ በቀጣይ ብቁና ተወዳዳሪ ለመሆን ቴክኖሎጂን ይበልጥ እንዲለማመዱ እድል የሚሰጥ መሆኑን አስታውቀዋል ፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,6.694,6.694,0.0,6.694,-38.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_62d8a445e66d,train,በዞኑ የከፍተኛ ፍርድ ቤት የዳኝነትና የፍትሕ አካላት የትብብር መድረክ ዛሬ በገንዳውሃ  ከተማ ተካሂዷል።,spk_ba3a041ddd02,am,5.293,4.974,0.32,5.293,-36.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5edd6015f0f7,train,ከአለባበስ ጋር በተያያዘ፡- ሕጻናት ለመተንፈሻ እና የአየር ቧንቧ ኢንፌክሽኖች አባባሽ ከሆነው ቅዝቃዜ እንዲጠበቁ ለማስቻል ብርድን መቋቋም የሚችሉና ሙቀት የሚሰጡ ልብሶችን መልበስ አለባቸው ብለዋል ባለሙያው።,spk_ba3a041ddd02,am,10.694,8.79,0.334,10.694,-41.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_680b2e32b902,train,የቢሮ ኃላፊዋ የክልሉን  የ2018 ትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ አስመልክተው ዛሬ  ለመገናኛ ብዙሀን መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,7.814,6.356,0.0,7.814,-40.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f43ea9e8b470,train,የዑለማዎች ምርጫ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሠባት ዓለም ባንክ በሚገኘው የኢማሙ አህመድ አልጋዚ መስጂድ ምርጫ ጣቢያ ተካሄዷል።,spk_ba3a041ddd02,am,8.094,7.395,0.0,8.094,-38.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_62447083b2f3,train,የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሥርዓተ ቀብር ተፈጽሟል፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,3.853,3.331,0.523,3.853,-37.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ec25c4a0c8ec,train,ዛሬ የተከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከቁሳቁስ ድጋፍ ያለፈ ትልቅ ትርጉም ያለው መሆኑን ጠቅሰው፤  የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱ  ባሕል፣ ወግና እሴት እንዲሁም የአንድነት ማጠናከሪያ ትልቅ መሳሪያ ነው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,12.014,10.159,0.0,12.014,-42.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7981c2f91fc2,train,ከዚህ ቀደም ተደጋጋሚ ልምምዶችን እና በቂ ዝግጅት በማድረግ ሀገር አቀፍ  ፈተናውን በመጠባበቅ ላይ መሆኑን የገለጸው ደግሞ ተማሪ አቤኔዘር ፍቃዱ ነው፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,9.094,8.17,0.924,9.094,-36.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5ca59d9cf1b0,train,በኢትዮጵያ  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት  የማሕበረሰቡን ችግሮችን በራስ አቅም  በመፍታት የኢትዮጵያ ማንሰራራት እውን እንዲሆን እያገዘ  መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር  ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_ba3a041ddd02,am,11.414,7.966,0.0,11.414,-43.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_023dadf4aa3d,train,ተማሪዎቹ በበይነ መረብ ለሚሰጠው ፈተና በቂ ዝግጅት ለማድረግ በዛሬው እለት የመጨረሻ የልምምድ ፈተና በመፈተን ጥሩ ዝግጅት ማድረጋቸውንም ተናግራለች።,spk_ba3a041ddd02,am,10.014,9.092,0.0,10.014,-36.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_632ce13af3b7,train,የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ዓይናለም በቀለ በበኩላቸው፤ በተለያዩ አቅጣጫዎች የሚመጡ እንግዶችን ለመቀበል ከመንግስት አካላት ጋር በመሆን ከፍተኛ ዝግጅት ስናደርግ ቆይተናል ብለዋል፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,9.414,8.687,0.0,9.414,-38.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5aa2ae0d49e3,train,በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የተዘጋጀው ኮንፍረንሱ “በአፍሪካ የመምህራን ትምህርት ስርዓትን መቀየር” በሚል መሪ ሀሳብ ይከናወናል።,spk_ba3a041ddd02,am,5.574,5.251,0.0,5.574,-41.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_729d47ccf406,train,ይህን ይበልጥ ጥቅም ላይ ለማዋል  ቋንቋውን በከፍተኛ ትምህርት ደረጃ መስጠት ማስፈለጉን ተናግረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,5.173,4.801,0.372,5.173,-35.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d9de1dce952c,train,፨ ከካዛንቺስ ሼል ወደ ባምቢስ የሚወስደው መንገድ ካዛንቺስ ሼል አጠገብ እንዲሁም,spk_ba3a041ddd02,am,4.694,4.245,0.448,4.694,-39.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_963fb05e650b,train,ችግሩን በህዝብ ተሳትፎ በመፍታት የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሳደግ በተደረገ የተቀናጀ ጥረትም የ184 ትምህርት ቤቶችን  ደረጃ ለማሻሻል መቻሉን  ተናግረዋል፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,10.694,9.526,0.515,10.694,-39.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8e7f0f161f9a,train,ከወትሮው በተለየ በክረምት (በቅዝቃዜ) ወቅት ሕጻናት ለምን ዓይነት ህመም ሊጋለጡ ይችላሉ?,spk_ba3a041ddd02,am,6.093,4.386,0.413,6.093,-41.5,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_1e4b7558d3cc,train,የግእዝ ቋንቋን ለመጪው ትውልድ ለማስተላለፍ እና ሰነዶችን በመመርመር ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ለማዋል ለተጀመረው ጥረት የተመራቂዎች ድርሻ ከፍተኛ ነው ብለዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,9.653,8.66,0.382,9.653,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9dc6929229eb,train,የምዝገባ ስራው ከነገ ነሀሴ 19 እስከ 30 ቀን 2017 ዓ.ም በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች እንደሚከናወን አመላክተዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,9.774,6.357,0.362,9.774,-42.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1e532927e6d7,train,የኤች አይ ቪ ቫይረስን ጨምሮ ሌሎች ተላላፊ በሽታዎችን ሥርጭት ለመከላከል የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ።,spk_ba3a041ddd02,am,8.293,7.389,0.582,8.293,-39.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f88aa4798a56,train,በዛሬው እለት ያደረጉት የመጨረሻ የልምምድ ፈተናም ክፍተቶቻቸውን ለይተው በማስተካከል ለዋናው ሀገር አቀፍ ፈተና እንዲዘጋጁ ያሚያደርጋቸው መሆኑን ተናግሯል፡፡,spk_ba3a041ddd02,am,11.133,9.982,0.398,11.133,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b911b23b344,train,ሌሎች መደረግ ያለባቸው ጥንቃቄዎች፡- ጉንፋን ከያዘው ሰው ጋር ንክኪ እንዳያደርጉ መጠንቀቅ እንዲሁም ቤት ውስጥ አቧራ፣ ብናኝ፣ ጭሳጭስ፣ የሚፈረፈሩ ምንጣፎች እንዲሁም ድመቶች ካሉ ከሕጻናት ማራቅ እንደሚገባም መክረዋል።,spk_ba3a041ddd02,am,13.213,12.146,0.362,13.213,-39.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_231c67cd0164,train,ዋና ስራ አስፈጻሚዋ፥ የኩባንያውን የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም እና የዕድገት ስትራቴጂውን ማጠቃለያ ሪፖርት ለመገናኛ ብዙሃን ይፋ አድርገዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-26.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bdc7b968cccf,train,ህጉ የተዘጋጀው የተመድን ህግ፣ የዓለም ዓቀፍ ህግና ሌሎች የዓለም ዓቀፍ ግንኙነት መርሆዎችን መሰረት አድርጎ እንደተዘጋጀም አመልክቷል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-28.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bf087a39f4e2,train,በተከታታይ ሲካሔድ በቆየው በዚህ ውድድር ላይም በአጋርነት በመሳተፍ ተወዳዳሪዎቹ ሃሳባቸው ተግባራዊ እንዲሆን የሚጠበቅበትን ሃላፊነት ሲወጣ መቆየቱን ገልጸዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,9.573,8.205,0.671,9.573,-29.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_41e0ee2829a1,train,ቢቢሲ እንደዘገበው አውሮፕላኑ በህንድ ካሊከት አየር ማረፊያ ካረፈ በኋላ በወቅቱ በነበረው የአየር ሁኔታና ዝናብ ተንሸራቶ ሁለት ቦታ ተገንጥሏል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.973,7.609,0.364,7.973,-28.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b72748c565ca,train,የተመረተው ድንገተኛ የኮቪድ-19 ክትባት ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ ለሆኑ ሰዎች እንዲሰጥ በአለም ጤና ድርጅት መደገፉን የቻይና የጤና ባለስልጣን ተናግረዋል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,8.174,7.738,0.0,8.174,-29.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a478922000f6,train,የኢትዮጵያ የዲጂታል ፋይናንስና የክፍያ ሥርዓት በፈጣን የዕድገት ጎዳና ላይ እንደምትገኝም ጠቁመዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,5.093,5.093,0.0,5.093,-29.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bb62f0fd448e,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እንደ ሀገር ጊዜና ጉልበትን ለመቆጠብ እንዲሁም ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተተገበረ መሆኑ ይታወቃል።,spk_da5ed3191f4a,am,9.254,8.219,0.397,9.254,-31.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e44fef23d1ab,train,20 በመቶ የሚሆነው የሞት መጠን ባሳለፍነው ሳምንት መከሰቱም የተነገረ ሲሆን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር የወረርሽኙን አሳሰቢነት በመግለጽ የመንግስትንና አጋር አካላትን ርብርብ ጠይቋል።,spk_da5ed3191f4a,am,10.733,9.922,0.0,10.733,-25.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_84fbe68f4e87,train,በሩዋንዳ ዋና ከተማ ኪጋሊ የፊት ጭምብል የማያደርጉ ወይም በትክክል የማይይዙ ሰዎች 10 ዶላር እንደሚቀጡ ታውቋል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,7.133,7.133,0.0,7.133,-29.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ced959a2547b,train,እንደ ዘ ሲቲዝን ዘገባ በጀቱ ወረርሽኙ ላደረሰው ኢኮኖሚያዊ ጉዳት ድጋፍ እንደሚውልም ፕሬዚዳንቷ ተናግረዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,5.774,5.774,0.0,5.774,-27.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3906de2bce2d,train,የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ(ዶ/ር) በወቅቱ እንደተናገሩት፤ ስፖርት የሰዎችን ማህበራዊ መስተጋብር በማጠናከር አብሮ የመስራት ባህልን የሚያጎለብት ነው።,spk_da5ed3191f4a,am,11.694,11.027,0.318,11.694,-26.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_22f7a72ae335,train,በሁለትዮሽ የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ምክክር መካሄዱን የገለጹት የቻይናው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ቻይና በግልጽነት፣ በመቻቻልና በእኩልነት ላይ በሚመሰረት አለም አቀፍ ግንኙነት ውስጥ እንደምትሳተፍ ተናግረዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,12.094,11.46,0.0,12.094,-29.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a583a91f45a6,train,ማዕከሉ የተገልጋዩን ጊዜና ጉልበት ከመቆጠቡ ባለፈ እንግልትን ከማስቀረት አኳያም አስተዋጽኦው የላቀ መሆኑን አማካሪው ተናግረዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-27.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_77ffa63e45b1,train,በዲጂታል ቴክኖሎጂ የጎለበተች ፣ የምግብ ሉዓላዊነቷን ያረጋገጠች  ለችግሮች የማትበገር ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ሁላችንም የበኩላችንን መወጣት አለብን ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ(ዶ/ር) ገለፁ።,spk_da5ed3191f4a,am,14.133,13.806,0.0,14.133,-28.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9eac7830e538,train,በመሆኑም ማስክ፣ ሳኒታይዘር፣ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ፣ ሕዝብ የሚበዛባቸውን ቦታዎች አለማዘውተርና ሌሎች የጥንቃቄ መንገዶችን በትክክል መተግበር እንደሚገባ የጤና ባለሙያዎች ይመክራሉ።,spk_da5ed3191f4a,am,9.653,9.653,0.0,9.653,-32.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b0ae09ad0067,train,በዛሬው እለት ይፋ የተደረጉት መተግበሪያዎች ኮሚሽኑ ተግባራዊ በማድረግ ላይ ላለው  የሪፎርም ሥራዎች  አጋዥ እንደሚሆኑት ጠቅሰዋል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,7.373,6.906,0.468,7.373,-27.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_fe5df1ff76d6,train,የመሠረተ ልማትን ለማስፋፋት የተሰጠው ትኩረት ዋነኛ የስኬቱ መገለጫ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,5.373,5.373,0.0,5.373,-27.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_15196b433ccd,train,በተሰጠው አመራር ቱርክዬን ያመሰገኑት አነቶኒዮ ጉተሬዝ  በስምምነቱ መሰረት ተጨማሪ የንግድ መርከቦች እንደሚጓጓዙ ተስፋቸውን ገልፀው  የሰብአዊ ቀውስን በማስታገስ  የአለምን የምግብ ደህንነት ያረጋጋል  ማለታቸውን አናዶሉ ዘግቧል።,spk_da5ed3191f4a,am,13.094,13.094,0.0,13.094,-31.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_47ecb58c1e90,train,አየር መንገዶች የጉዞ አግልግሎታቸውን ምቹ፣ ደህንነቱ የተጠበቀና ደንበኞቻቸውን ዘና የሚያደርጉ ሥርዓቶችን በመፍጠር የንግድ ውድድርን ለማድረግ ሲተጉ ይስተዋላል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-33.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9e500214a755,train,የምርጥ አየር መንገድ ዝርዝሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ የተባለውን ዓመታዊ የአየር መንገድ ተሳፋሪ የእርካታ የዳሰሳ ጥናት ውጤት መሰረት ያደረገ ነው።,spk_da5ed3191f4a,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-29.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9c0a802182d7,train,እንዲህ አይነቱን የበላይነትን ይዞ ለመቆየት የሚደረግን ጥረት የቻይና መንግስት በጽኑ እንደሚያወግዝ ያመለከተው መግለጫው፤ በሁሉም ዘርፍ የሚገኘው የቻይና ህዝብ ይህንን ያልተገባ ጫና እንደሚያስቆጣው ገልጿል።,spk_da5ed3191f4a,am,11.014,10.648,0.0,11.014,-28.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d50db6b4f951,train,የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዚዳንት አህመድ አህመድ በኮሮና ቫይረስ ተያዙ። ከፕሬዚዳንቱ ጋር ባለፉት ሰባት ቀናት ውስጥ ግንኙነት የነበራቸው ሰዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ተጠቁሟል።,spk_da5ed3191f4a,am,8.454,8.109,0.0,8.454,-30.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bdd8f173dfe4,train,ይህም በቅርቡ በኢትዮጵያ ለተከሰተው የጎርፍ አደጋ ምላሽ አጠቃላይ የአውሮፓ ህብረት ያደረገውን የገንዘብ  ድጋፍ ወደ 3 ነጥብ 3 ሚሊዮን ዮሮ እንደሚያሳድገው መግለጫው አመልክቷል።,spk_da5ed3191f4a,am,9.053,9.053,0.0,9.053,-35.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ddfa8fb44958,train,እ.ኤ.አ በ2002 በሀገራቸው ዲሞክራሲ ኩራት ይሰማቸው የነበሩ 90 በመቶ አሜሪካውያን እንደነበሩ ያስታወሰው መረጃው አሁን ላይ በሀገሪቱ እየተከሰቱ ባሉ ቀውሶች ምክንያት ይህ አሃዝ ወደ 54 በመቶ ማሽቆልቆሉን የሜሪላንድ ዩኒቨርሲቲ የዳሰሳ ጥናት ውጤት አሳይቷል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,16.053,15.568,0.0,16.053,-33.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_300f90e8c1a0,train,ከዱባይ የተነሳው ቦይንግ 737 አውሮፕላን በኮሮና ቫይረስ ቀውስ ሳቢያ ወደ አገራቸው የሚመለሱ 190 ህንዳውያንን አሳፍሮ እንደነበረም ተገልጿል።,spk_da5ed3191f4a,am,9.373,9.373,0.0,9.373,-27.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_98615461e944,train,የሀገራቱን ሁለትዮሽ ግንኙነት በማጠናከር ቀጣናዊና ዘርፈ ብዙ ሆኖ እንዲቀጥል እንደሚሰሩም ገልጸዋል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-25.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f6952a834ee5,train,“አሜሪካ በቻይናና ሩስያ የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ የምታሳየውን ጣልቃ ገብነት በማስቆም ረገድ አለም አቀፍ ስምምነቶችን በመከተል ሁለቱም አገራት መስራት አለባቸውም” በማለት ምግለጻቸውን ሲጂቲኤን ዘግቧል።,spk_da5ed3191f4a,am,11.934,10.813,0.0,11.934,-28.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3ae300771165,train,ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ አገራት የኮቪድ-19 ወረርሽኝ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ ሲሆን ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥርም ከ117 ሺህ 800 በላይ ደርሷል ብሏል።,spk_da5ed3191f4a,am,9.293,8.98,0.0,9.293,-28.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e66bea41f2c8,train,በአሜሪካ ቴክሳስ የኮሮና ወረርሽኙ ያልተጠበቀ አደገኛ መስመር እየያዘ መሆኑን አገረ ገዥው ግሬግ አቦት አስታወቁ።,spk_da5ed3191f4a,am,5.894,5.894,0.0,5.894,-32.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b7625b139ae5,train,በማብራሪያቸው መንግስት 470 ሚሊዮን ዶላር በጀት በመያዝ የኮቪድ-19 ክትባት እና ሌሎች መከላከያ ቁሳቁሶችን ለመግዛት ተዘገጅቷል ብለዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-28.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_004485a0b770,train,)  በአፍሪካ አህጉር በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 118 ሺህ እየተጠጋ ነው። በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም ከ4 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ማሻቀቡ ተነግሯል።,spk_da5ed3191f4a,am,9.254,8.88,0.0,9.254,-26.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4815d0e51401,train,እቅዱን ለማሳካት መንግስት ለአለም የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ) የ571 ሚሊዮን ዶላር ብድር መጠየቁን አስረድተዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,6.654,6.217,0.0,6.654,-28.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bc71ed83a29f,train,በጥናቱ መሰረት ለሀገራቸው አመርቂ ውጤት ያስመዘገቡ 10 ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገዶች ይፋ ሆነዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,4.934,4.934,0.0,4.934,-29.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e20a9c934b81,train,የመርከቧ መነሳት የስምምነቱን ውጤታማነት እንደሚያመላክት ታውቋል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,4.534,4.534,0.0,4.534,-24.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e96744a36598,train,ብሔራዊ ሉዓላዊነቱን፣ ክብሩን፣ ዋና ዋና ጥቅሙን ለማስጠበቅና የምዕራባውያንን የበላይነት የማስጠበቅ ጥረትና የሃይል ሚዛንን የመቆጣጠር ፖለቲካን ለመከላከል የቻይና መንግስት በርካታ ጥረት ማድረጉን አስታውሷል።,spk_da5ed3191f4a,am,12.014,11.544,0.0,12.014,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b269441158d6,train,ከ1ኛ እስከ 10ኛ ያለውን ደረጃ ከያዙት የአፍሪካ አየር መንገዶች መካከል ሁለቱ የብሔራዊ አየር መንገድ እንዳልሆኑ በዘገባው ተመላክቷል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.534,7.218,0.0,7.534,-26.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4fb4eb85cca2,train,ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ ርምጃዎችን ለመውሰድ የሚቻልበትን አማራጭ ህጉ እንዳካተተ ገልጿል።,spk_da5ed3191f4a,am,5.133,5.133,0.0,5.133,-26.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_259641de2f40,train,በአሁኑ ወቅትም ቴክኖሎጂው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ እና በፕላንና ልማት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ተግባራዊ መደረጉን ተናግረዋል።፡,spk_da5ed3191f4a,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-28.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_4127697a0a9a,train,እ.አ.አ. ከመስከረም 2021 እስከ ነሐሴ 2022 ድረስ በርካታ የዳሰሳ ጥናት ግብዓቶችን በመጠቀም የመጨረሻ ውጤት ይፋ ተድርጓል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.654,7.654,0.0,7.654,-30.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_220605c1ba09,train,ሚኒስትር ዴኤታው በንግግራቸው የኢትዮጵያ መንግስት በከተማ ሴክተር እያከናወናቸው ያሉ ዋና ዋና የፖሊሲ መዋቅራዊ ለውጦችን ገልጸዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-34.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_480635bb57fd,train,በቻይና የሚዘጋጀው አራተኛው አለምአቀፍ የገቢ ኤክስፖ የኢትዮጵያ ቡና በቻይና የተሻለ ገበያ እንዲኖረው እንደሚያደርግ ተገለጸ።,spk_da5ed3191f4a,am,6.454,6.454,0.0,6.454,-26.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_93e637399da9,train,በኢትዮጵያ ቫይረሱ እንዳለባቸው የተረጋገጠ ሰዎች ቁጥር ከ242 ሺህ በላይ የደረሰ ሲሆን የቫይረሱ ስርጭት በከፍተኛ መጠን እየተስፋፋ እንደሆነም የጤና ሚኒስቴር መረጃ ያሳያል።,spk_da5ed3191f4a,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-26.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_dcf9981a44ed,train,የቻይና ብሔራዊ ጤና ኮሚሽን ባለሥልጣን ሔንግ ዦንግዌይ እንደተናገሩት ቻይና በሰኔ ወር መጨረሻ ላይ ከዓለም የጤና ድርጅት ጋር ከተነጋገረች በኋላ በአስቸኳይ ወደ ስራ መግባት  ጀምራለች፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-27.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1d41f1b9088f,train,እስካሁን የተገኘውን ውጤት ይበልጥ ለማጎልበት እንደሚሰራ ጠቁመው፤ ውጤቱ የሚያዘናጋ ሳይሆን መስፈንጠሪያ ሊሆን እንደሚገባም ተናግረዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,8.174,7.843,0.0,8.174,-29.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_2c6fab31a6af,train,የአለም ጤና ድርጅት በቻይና መንግስት በሚደገፈው ናሽናል ፋርማሲቲካል ግሩፕ (ሲ-ኤፍ-አይ) አማካኝነት ለተመረተው ድንገተኛ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,8.653,8.653,0.0,8.653,-30.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b5cb6a866f2c,train,ከ2026 -2030 የሚተገበረው ብሔራዊ የዲጂታል ክፍያ ስትራቴጂ በሁለተኛው የኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያ ጉባኤ መክፈቻ ላይ ይፋ መደረጉን ይታወቃል።,spk_da5ed3191f4a,am,8.813,8.507,0.0,8.813,-28.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ee9a0940bd5f,train,የዓለም ጤና ድርጅት በክትባቱ ስርጭት ላይ የሚታየውን ኢ-ፍትሃዊነት ለማስተካከል እና የዓለምን ህዝብ ለመከተብ በትንሹ 11 ቢሊየን ብልቃጥ ክትባት እንደሚያስፈልግ ይፋ አድርጓል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-26.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_2c1f4b0c29ac,train,አሁን ላይ አብዛኛው ዜጋ ከፍተኛ መጠን ያለው ጥሬ ገንዘብ መያዝ አቁሟል ያሉት ገዥው፤ ኢትዮጵያውያን የዲጂታላይዜሽን እና የዳታ ሽግግርን በፍጥነት እየተላመዱ እንደሚገኙም አስረድተዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,10.614,9.846,0.418,10.614,-29.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_f55d00d2c6f6,train,በተመሳሳይ የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሃፊ የመርከቧን ከወደብ መነሳት አስመልክተው ደስታቸውን ገልፀዋል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,4.854,4.854,0.0,4.854,-31.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_112f934a37fe,train,ታንዛንያ ለኮቪድ-19 መከላከያ ክትባትና ወረርሽኙ ካደረሰው የምጣኔ ሃብት ጉዳት ማገገሚያ የሚውል 470 ሚሊዮን ዶላር በጀት ልታጸድቅ መሆኑ ተገለጸ።,spk_da5ed3191f4a,am,9.414,9.056,0.357,9.414,-27.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_a75d09744779,train,የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሚሰጣቸው ምቹ የበረራ አገልግሎቶች አንፃር የአንደኛ ደረጃ የሚገባው መሆኑን ከታሪኩ በመነሳት መመስከር እንደሚቻል ‘ቢዝነስ ኢንሳይደር አፍሪካ' በድረ-ገጹ ባሰፈረው ጽህፍ ነው ያስነበበው።,spk_da5ed3191f4a,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-29.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_af479d7e0482,train,ኢትዮጵያ የዲጂታል መሠረተ ልማቶችን ለመገንባት ትክክለኛ ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን በመቅረፅ ትክክለኛውን እርምጃ መውሰዷንም ገልጸዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,8.094,8.094,0.0,8.094,-28.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_c08fc9873ec6,train,/ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2022 ከአፍሪካ ምርጥ 10 አየር መንገዶች መካከል አንደኛ ደረጃን በመያዝ ግንባር ቀደምነቱን ማስቀጠሉ ተገለጸ።,spk_da5ed3191f4a,am,7.534,7.534,0.0,7.534,-23.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_89484448c337,train,ወደቦቹ  ስድስት ወራትን ባስቆጠረው በሩሲያ ዩክሬን ጦርነት  ዝግ ሆነው መሰንበታቸው ታውቋል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,4.574,4.574,0.0,4.574,-31.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_dd9971fe6980,train,እ.አ.አ በ2021 መጀመሪያ ጀምሮ በአገሮች ላይ የሚደርሰውን ያልተገባ ጫናን ለመከላከል እየሰራ እንደሚገኝም ኤምባሲው አመልክቷል።,spk_da5ed3191f4a,am,8.293,7.932,0.0,8.293,-26.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_3e9a91019a21,train,በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችም ዋትሳፕ እና ኢንስታግራምን ጨምሮ ሌሎች የኩባንያውን ምርቶች ይጠቀማሉ።ነገር ግን የተጠቃሚዎችን የግል ጉዳይ ከመጠበቅ ጀምሮ የተዛባ መረጃ መስፋፋትን ለመግታት በቂ ጥንቃቄ ባለማድረግ ወቀሳዎች እየደረሱበት ይገኛል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,15.133,15.133,0.0,15.133,-27.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_8004daaf4a66,train,በየዕለቱ ወደ ጽኑ ሕሙማን ሕክምና ክፍል የሚገቡና የመተንፈሻ መሳሪያ የሚያስፈልጋቸው እገዛውን ባለማግኘታቸው ሕይወታቸውን እያጡ ያሉ ሰዎች ቁጥርም እያሻቀበ ነው።,spk_da5ed3191f4a,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-27.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b61d671e2acb,train,የ2 ሜትር ማኅበራዊ ርቀትን መጣስ ወይም የማታ ሰዓት እላፊን ችላ ማለትም በተመሣሣይ በገንዘብ እንደሚያስቀጣ የሀገሪቱን ባለስልጣናት ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል።,spk_da5ed3191f4a,am,8.694,7.831,0.0,8.694,-30.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_58d989bdd1f1,train,ሔንግ ዦንግዌይ ክትባቱ በቻይና ከሚመለከታቸው የአለም ጤና ድርጅት ጽ/ቤት ተወካዮች ጋር በመግባባት ድጋፍ አግኝቷል ብለዋል፡፡,spk_da5ed3191f4a,am,7.013,7.013,0.0,7.013,-28.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_38784a40243e,train,የአገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር ናሬንድራ ሞዲ በአደጋው የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸው፤  ከአደጋው የተረፉ ተሳፋሪዎች ወደ ሆስፒታሎች መወሰዳቸውን ተናግረዋል።,spk_da5ed3191f4a,am,8.414,8.414,0.0,8.414,-25.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_6c177da38030,train,የአህጉሪቷ የእግር ኳስ አስተዳዳሪ ተቋም ዛሬ በድረ ገጹ ፕሬዚዳንቱ  በቫይረሱ መያዛቸውን ይፋ አድርጓል።,spk_da5ed3191f4a,am,5.373,5.005,0.368,5.373,-30.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_0cbff6085e34,train,ሚኒስቴሩ በሀዘን መግለጫው በአደጋው ህይወታቸውን ስላጡት ዜጎች የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጾ፤ ጉዳት የደረሰባቸውም በቶሎ እንዲያገግሙ የመልካም ምኞት መልዕክቱን አስተላልፏል።,spk_da5ed3191f4a,am,7.934,7.934,0.0,7.934,-28.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_2d9c4b3dddd7,train,"በዚህም ""ስካይትራክስ ወርልድ ኤርላይን አዋርድ"" አየር መንገዶች የሰጡትን የአገልግሎት ጥራት በመገምገም በዓለም አቀፍ ደረጃ የእውቅና ሽልማት የተሰጣቸውን የምርጥ አየር መንገድ ዝርዝር ይፋ ያደርጋል።",spk_da5ed3191f4a,am,10.053,9.711,0.0,10.053,-30.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ae750bcfa447,train,ንብረትን ማሸግ፣ እንዳይንቀሳቀስ ማድረግና መያዝ ሌላው ሲሆን ከአገር ውስጥ ድርጅቶችና ግለሰቦች ጋር የሚደረግን ግንኙነትን መከልከል በህጉ የተካተቱ ጉዳዮች መሆኑን ጠቅሷል።,spk_da5ed3191f4a,am,10.534,10.534,0.0,10.534,-25.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_373a7fe5c3b2,train,በዚህ ረገድ እስካሁን ከ75 በላይ የፍትህና የሕግ የጥናትና ምርምር ስራዎችን በማከናወን የፍትሕ ዘርፉ ችግሮች እንዲፈቱ ኢንስቲትዩቱ የበኩሉን አስተዋጽኦ ሲያደርግ መቆየቱን ተናግረዋል።,spk_bfad42abb89c,am,13.754,13.754,0.0,13.754,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec2fc095c244,train,ፕሮጀክቱ ችግሩን በመቅረፍ የነዋሪዎችን የኑሮ ሁኔታ የሚያሻሽል መሆኑን ጠቁመው የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ ለረዥም ጊዜ አገልግሎት አንዲሰጥ ከነዋሪዎች ጋር በቅንጅት እንደሚሰራም ተናግረዋል።,spk_bfad42abb89c,am,12.274,11.468,0.44,12.274,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb60926ea393,train,የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስክሬን የሽኝት መርሃ ግብር በሚሊኒዬም አዳራሽ ተካሂዷል።,spk_bfad42abb89c,am,9.713,6.281,0.546,9.713,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1a78636e252,train,በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ የሚሊኒየም ጤና ጣቢያ ሃላፊ አቶ ኤፍሬም ተሰማ  በበኩላቸው፤ በጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች የታገዘ የቤት ለቤት ምርመራን ጨምሮ የመከላከል ስራዎች እየተከናወኑ ነው ብለዋል፡፡,spk_bfad42abb89c,am,16.453,15.262,0.0,16.453,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82a41d9465d5,train,እንደ ጠለፋ፣ ጉልበት ብዝበዛ፣ ህገ-ወጥ ዝውውር፤ ትምህርት ያለማግኘትና የመሳሰሉ በህፃናት ላይ የሚደርሱ ወንጀሎችና የመብት ጥሰቶች እንደሚስተዋሉ ገልጸው፤ እነዚህን ጉዳዮች ለመከላከል ባለድርሻ አካላት በሙሉ ተግባቦት መስራት እንደሚገባቸው ተናግረዋል።,spk_bfad42abb89c,am,17.834,14.937,0.809,17.834,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbbbc4ed42c9,train,በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ  የተከበረው  የዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀን  በዓለም ለ25ኛ ጊዜ ፤ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ22ኛ ጊዜ እንደሆነ ተመልክቷል።,spk_bfad42abb89c,am,11.493,10.065,0.0,11.493,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a83d6616a536,train,የህዝቡ የረጅም ጊዜ ጥያቄ ምላሽ በማግኘቱ መደሰታቸውን ገልፀው ችግራቸውን አይተው ፕሮጀክቱ እውን እንዲሆን ላደረጉ አካላትም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።,spk_bfad42abb89c,am,9.813,8.746,0.0,9.813,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44f187e85da2,train,ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወጣቶችን ለአንድ ዓላማ የሚያሰባስብ እና ለሕብረተሰቡ አለኝታ መሆናቸውን የሚያረጋግጡበት ነው ያለው ደግሞ  የኢትዮጵያ ወጣቶች ምክርቤት ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወጣቶች ምክርቤት ፕሬዚዳንት ወጣት መሀመድ መሀሙድ ነው።,spk_bfad42abb89c,am,19.834,17.81,0.0,19.834,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ab82a6be2e49,train,የመልካምነት አሻራቸው ለትውልድ እንዲተላለፍ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የበኩሉን ድርሻ ያበረክታል ብለዋል፡፡,spk_bfad42abb89c,am,8.553,6.59,0.414,8.553,-31.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c744815d040,train,በወላይታ ዞን በሌ አዋሳ ከተማ የማህበረሰቡን የንፁህ መጠጥ ውሃ ችግር ለማቃለል የሚያስችል ተግባር ከአጋር አካላት ጋር በመቀናጀት እየተከናወነ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለፀ።,spk_bfad42abb89c,am,14.674,13.032,0.32,14.674,-32.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1cf00067ef21,train,ህብረተሰቡ በተለያዩ ጊዜያቶች በመድሃኒት አቅርቦት ችግር የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ሲያነሳ መቆየቱን አስታውሰው፥ የመድኃኒት ቤቶቹ መቋቋም ችግሮቹን በዘላቂነት ከመፍታት አኳያ አጋዥ እንደሆነም አስረድተዋል፡፡,spk_bfad42abb89c,am,16.093,13.017,0.0,16.093,-32.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33a9d7407183,train,በእነዚህ ጥናቶች መነሻነት በፍትሐ ብሄር፣ በወንጀል ጉዳዮች፣ በባህላዊ የፍትህ አስተዳደር፣ በወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ሕግና ተቋም ማቋቋሚያ ላይ የነበሩ ህጎች እንዲሻሻሉና አዲስ ህጎች እንዲወጡ ተደርጓል ብለዋል።,spk_bfad42abb89c,am,15.034,15.034,0.0,15.034,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cbc99f0dda2,train,ይህ መልካምነት እና ደግነታቸው ሁሌም ከእኛ ጋር አብሮ ይኖራል ነው ያሉት ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ በመልዕክታቸው፡፡,spk_bfad42abb89c,am,7.293,6.436,0.0,7.293,-31.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a29d132dad3,train,ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሆሞሻ ወረዳ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ  የተሳተፈችው ወጣት ርቅያ መሀመድ በሰጠችው አስተያየት፤ በየአካባቢው  የሚደረግላቸው አቀባበል እና መስተንግዶ የማሕበረሰቡን መልካም እሴት ያየሁበት አጋጣሚ ነው ብላለች።,spk_bfad42abb89c,am,21.014,18.933,0.0,21.014,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2fcc09b4fcc,train,በአጠቃላይ በመጪው ክረምት 9 ነጥብ 3 ሚሊዮን በጎ ፈቃደኞችን በማሰማራት ከ33 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ይከናወናል ብለዋል።,spk_bfad42abb89c,am,13.573,12.072,0.0,13.573,-30.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_299f86bc2fa4,train,ፈተናውን ከወሰዱት ተማሪዎች መካከል 75 ሺህ 85 ወይም 95 በመቶ የሚሆኑት 50 እና ከዚያ በላይ አማካይ ውጤት በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን አመላክተዋል። ከተማ አስተዳደሩ ለትምህርት ዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ሲሰራ መቆየቱን አመልክተው፥ ይህም ለውጤቱ መገኘት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ተናግረዋል።,spk_bfad42abb89c,am,24.634,21.835,0.0,24.634,-30.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c6553c8b1ec4,train,በአፋር፣ አማራ ክልል እና ሌሎች አካባቢዎች በደም ልገሳ፣ ችግኝ ተከላ እና ሌሎችም  የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ላይ በመሳተፍ የተሳካ ጊዜ እንዳሳለፉ ተናግራለች።,spk_bfad42abb89c,am,12.174,10.469,0.785,12.174,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42c748889727,train,ህፃናት ወታደሮች በአብዛኛው ተገደው ወይም ተታለው በወታደርነት፣ በጦር ምግብ ቤት ውስጥ በሰራተኝነት እንዲሁም በሰላይነት እና በመሳሰሉት መልኩ በጦር ቀጠና ውስጥ በግዳጅ ያገለግላሉ ።,spk_7e31981134e9,am,16.773,13.403,0.0,16.773,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ab37296f4e8,train,ነገር ግን አንዳንድ ሀገራት ከአስራ ስድስት አመት እድሜ ጀምሮ ያሉ ታዳጊዎችን ለወታደርነት በመመልመል ስልጠና ይሰጣሉ ለአብነትም እንግሊዝ ተጠቃሽ ናት ።,spk_7e31981134e9,am,11.174,9.939,0.409,11.174,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d3470f459207,train,ለታማሚው ደግሞ የማህበራዊ ክህሎት የችግር አፈታት ዘዴ ቁጣንንዴትን እንዴት መቆጣጠር እንደሚቻል እና በራስ መተማመናቸውን እንዴት እንደሚያጎለብቱ ይሰለጥናሉ፣ ይለማመዳ፣ ይስተካከላሉም ።,spk_7e31981134e9,am,13.334,12.048,0.314,13.334,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8c637a78410,train,ስለዚህ ከላይ የተጠቀሱትን ተግባራት በመከወን ከአምላክ ውብ ተደርጎ የተሰጠንን አዕምሮ በመጠቀም በስራ ቦታ በትምህርት ቤት ወይም በቤት ውሰጥ ቀና አስተሳሰብ ።,spk_7e31981134e9,am,14.694,11.486,0.323,14.694,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_905f8c63dd5d,train,ነገር ግን ሕይወትህን ለመምራት የምትሮጠው ለሌሎች ፈቃድ ተገዢ ሆነህ ነውን ወይስ የራስህን እውነትና ሕልም ተከትለህ ።,spk_7e31981134e9,am,12.174,7.967,0.0,12.174,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e38e2c1780e2,train,አዕምሮን የሚጎዱ ነገሮች ኬሚካሎች መዳረግ በተለይም ህፃናቱ የሚያደፋፍሩ መዳኒቶች ከተሰጣቸው በግዳጅ ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮች ናቸው ።,spk_7e31981134e9,am,14.493,11.06,0.473,14.493,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45fa4b3be09f,train,እውነታው ግን አብዛኞቹ የአእምሮ ህመም ያለባቸው ሰዎች እንደሁላችንም ኮንዶሚኒየም ነዋሪዎች፣ የመስሪያ ቤት ሰራተኞች፣ ሸሚዝና ኮት ለባሾች ናቸው ።,spk_7e31981134e9,am,10.534,9.833,0.0,10.534,-30.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_289e259fb6eb,train,በጉብኝታቸው ወቅት የሀምበሪቾ ተራራ 777 ደረጃዎች ወጥተው ለዞኑ አስተዳደር ደረጃዎቹን ጨምረው እንዲገነቡ የቤትሥራ ሰጥተው ነበር።,spk_88e453f928ab,am,11.414,9.177,0.0,11.414,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12caf41cba4a,train,በገጠር ቀበሌዎች የተገነቡት የውሀ ፕሮጀክቶች የሃይል እጥረት እንዳያጋጥማቸው በጸሀይ  ሀይል የሚሰራ መሳሪያ የተገጠመላቸው መሆኑን ጠቁመው  ከ40ሺህ ለሚበልጡ ነዋሪዎች አገልግሎት እንደሚሰጡ ተናግረዋል።,spk_88e453f928ab,am,14.653,11.926,0.31,14.653,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51dfa39b5562,train,ዛሬ የተፈረመው የመግባቢያ ስምምነትም የመድኃኒትና የህክምና አገልግሎትን ለህዝቡ በተሳለጠ መልኩ ተደራሽ ለማድረግ የተጀመሩ ተግባራትን እንደሚያጠናክር ጠቅሰዋል።,spk_88e453f928ab,am,9.534,6.94,0.582,9.534,-33.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_016c27ab1039,train,በተለይ ጥራትና ፍትሀዊነትን ከማረጋገጥ አኳያ የአሰራር ሥርዓትን መፈተሽና ማስተካከል ስለሚጠይቅ በዚህ ላይ በማተኮር መሰራቱን ጠቁመዋል።,spk_88e453f928ab,am,12.414,9.089,0.69,12.414,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c61733c34da,train,ለዚህ ስኬታማነት አጀንዳ አለኝ የሚሉ አካላትን ሁሉ በማሳተፍ ለምክክር የሚሆኑ አጀንዳዎችን የማሰባሰብ ስራ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።,spk_88e453f928ab,am,12.053,9.781,0.0,12.053,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_827a6e99c501,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት፥ ሚኒስቴሩ ለማህበረሰቡ ቀልጣፋ የጤና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግና በሽታን መከላከል ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_88e453f928ab,am,12.973,10.963,0.343,12.973,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18430be78b15,train,ምክክሩ አሳታፊና አካታች ነው ያሉት ኮሚሽነሯ፤ በዚህም አካል ጉዳተኞችን ጨምሮ ሴቶች፣ ምሁራን፣ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሀይማኖት አባቶችና ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች መሳተፍቸውን አመልክተዋል።,spk_88e453f928ab,am,20.893,14.995,0.698,20.893,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_b76154590abe,train,የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት የካሳቫ ስታርች ምርት የአዋጭነት ጥናትን ለፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ለባለድርሻ አካላት ይፋ አድርጓል።,spk_7400b97d1e49,am,12.053,10.619,0.633,12.053,-31.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb7ad172bae2,train,የጀመሩትን የማህበራዊ አገልግሎትና የልማት ስራ አጠናክረው በማስቀጠል የቤተሰብና የማሕበረሰብ  ብልጽግናን እውን ለማድረግ ተግተው እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል።,spk_7400b97d1e49,am,10.014,8.83,0.329,10.014,-29.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2868a66d6429,train,የትህነግ ቡድን የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል በመጠለያ ማዕከላትና በልማታዊ ሴፍቲኔት መርሃ ግብር የሚያቀርበውን ሰብዓዊ ድጋፍ ለተፈለገው ዓላማ እንዳይውል እያደረገ እንደሚገኝም የሰሞኑ የህፃፅ መጠለያ ጣቢያ ማስረጃ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_7400b97d1e49,am,17.694,14.077,0.648,17.694,-30.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_483e9fbf2ac4,train,እሳቸውን ጨምሮ ሌሎች የሀገር ሽማግሌዎች የህዝብን ሰላምና አንድነት ለሚያጠናክሩ ተግባራት ትኩረት ሰጥተው እየተንቀሳቀሱ መሆኑን ገልጸው፣  በተለይ የጋሞ ህዝብ የሰላም እሴቶችን ወደሌሎች አካባቢዎች ለማስፋት የበኩላቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል።,spk_7400b97d1e49,am,17.053,14.457,0.545,17.053,-30.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee2e264b2d63,train,የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ አመራሮችና ባለሙያዎች  በባሕር ዳር ከተማ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካማ ቤቶችን የመገንባትና  ችግኝ የመትከል ተግባር ዛሬ አስጀምረዋል።,spk_7400b97d1e49,am,10.733,9.89,0.426,10.733,-29.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3523bfb63c34,train,በዚህ ወቅት የቅርንጫፍ ፅሕፈት ቤቱ ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ እንዳመለከቱት፤  የብልጽግና ፓርቲ ሰው ተኮር የልማት ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።,spk_7400b97d1e49,am,8.573,8.226,0.0,8.573,-29.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1638265a5fa2,train,የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው በበኩላቸው፤ የፓርቲው አመራሮችና ባለሙያዎች የአቅመ ደካሞችን ቤት ገንብተው  ለማስረከብ የጀመሩት ተግባር በአርያነት የሚወሰድ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_7400b97d1e49,am,14.334,12.887,0.31,14.334,-30.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_552ec730977b,train,የጸጥታ መዋቅሩ የህግ የማስከበር ተልዕኮውን በተናበበና በተቀናጀ መንገድ እየተወጣ መሆኑን ጠቁመው ክልሉ ወደ ተሟላ ሰላም እንዲሸጋገር ክፍተቶችን የማረም ስራዎች በትኩረት እንደሚሰሩ ገልጸዋል፡፡,spk_7400b97d1e49,am,15.04,13.856,0.501,15.04,-20.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1aac708623b8,train,ባለፉት ዓመታት ለሀገር ውስጥ የመድሃኒት አምራቾች በተፈጠረው ምቹ ሁኔታ የሀገር ውስጥ የመድሃኒት ምርት የገበያ ድርሻ ከፍተኛ እድገት እያስመዘገበ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ ገለጹ።,spk_7400b97d1e49,am,12.614,11.178,0.0,12.614,-28.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7ea363f78e7,train,የጤና አገልግሎትን ጨምሮ በከተማዋ በወጣቶች እየተከናወነ ያለው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡን ችግር በማቃለል እርስ በርስ መተሳሰብ እንዲጎለበት አድርጓል ያሉት ደግሞ የከተማው ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ሃላፊ መላኩ አየለ ናቸው።,spk_7400b97d1e49,am,15.653,14.997,0.331,15.653,-28.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6236d2d80a78,train,በዚህም የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮችን በመጠቀም ሰብዓዊ ድጋፍ በማሰባሰብ ላልተገባ ዓላማ እያዋሉ የሚገኙ አካላት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ እንደሚገባም አሳስበዋል።,spk_7400b97d1e49,am,11.614,10.976,0.333,11.614,-31.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e4ae52cfd928,train,በክልሉ የቤተሰብና የማሕበረሰብ ብልጽግናን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ  በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሃላፊ  ይርጋ ሲሳይ ገለጹ።,spk_7400b97d1e49,am,11.934,10.522,0.0,11.934,-29.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c75f3b7ed14f,train,በባህርዳር ከተማ 1ሺህ 446ኛው የኢድ አል አድሃ /አረፋ/ በዓል ዛሬ በድምቀት ተከብሯል።,spk_7400b97d1e49,am,7.253,6.46,0.487,7.253,-28.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d960470c6b14,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ በዚሁ ወቅት ፥ የሀገር ውስጥ የመድሀኒት ማማረት አቅምን ለማሳደግ ሰፋፊ ስራዎች መከናወናቸውንና አርማወር ሀንሰን ኢንስቲትዩት በጥናትና ምርምር በመደገፍ  ውጤት ማስገኘቱን አንስተዋል።,spk_7400b97d1e49,am,15.213,13.784,0.43,15.213,-29.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bc2ea156b27,train,ችግራቸው ተለይቶ እንደገና እንደ አዲስ ሊገነባላቸው ስራው ዛሬ በመጀመሩ መደሰታቸውን በመግለጽ ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_7400b97d1e49,am,9.893,8.747,0.386,9.893,-29.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_900c3e7c5ba1,train,ይህም የሕዝቡን ዘላቂ ብልጽግና ለማረጋገጥ እንደሆነ ገልጸዋል።,spk_7400b97d1e49,am,4.293,3.573,0.354,4.293,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_95e12e149af5,train,በተለይም በሚከናወኑ ፕሮጀክቶችና ዘላቂ ሰላም ግንባታ ላይ የነቃ ተሳትፎ እንዳላቸው ተናግረዋል።,spk_7400b97d1e49,am,6.293,5.926,0.367,6.293,-28.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f6e7a68252c,train,በጥናቱ አጠቃላይ የቢዝነስ ሁኔታ እና የገበያ ጥናት መደረጉን የገለጹት ደግሞ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ስራ አስኪያጅ ሽፈራው ሰለሞን ናቸው።,spk_7400b97d1e49,am,11.454,9.948,0.488,11.454,-28.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc9cde14c14e,train,ሰላም ለማደፍረስ የሚሞክሩ ጽንፈኛ ሃይሎችን በማጋለጥና ለሰላም ያላቸውን ቁርጠኛ አቋም ማስቀጠል እንደሚገባ ጨምረው ገልጸዋል።,spk_7400b97d1e49,am,9.014,9.014,0.0,9.014,-26.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_004c9b010801,train,ቀደም ሲል ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ በተከናወኑ ስራዎች የነበራቸውን ከፍተኛ ሚና አንስተው፤ በቀጣይም አጠናክረው እንዲቀጥሉ አስገንዝበዋል።,spk_7400b97d1e49,am,9.934,8.961,0.658,9.934,-28.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c7b85a55710,train,በዓሉ ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ልዩ ዕድል ይዞ መጥቷል መምጣቱን ጠቅሰው እድሎችን በእግባቡ በመጠቀም በርካታ የመሰረተ ልማት ስራዎች መሰራታቸውን አንስተዋል።,spk_7400b97d1e49,am,11.854,11.049,0.0,11.854,-26.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d5cc1c8a535,train,በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሰቲ የአንኮበር የእጽዋትና ሀገር በቀል እውቀት ልማት ማእከል አስተባባሪ  አማረ አያሌው (ዶ/ር) እና በሀረማያ ዩኒቨርሲቲ የሀገር በቀል እውቀት ማእከል አስተባባሪ  ያስሚን መሀመድ፤ በየአካባቢው ያሉ ሀገር በቀል እውቀቶችን የማሰባሰብ፣ በቴክኖሎጂ የማስደገፍና በስፋት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ለማድረግ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ገልጸዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,22.794,22.352,0.0,22.794,-26.7,male,25-34,,16000,3,0 clip_12d292879096,train,የምዕራብ ሸዋ ዞን የከፍተኛ ፍርድ ቤት ተወካይ አቶ ወዬሣ በቃና፣ የባህላዊ  ፍርድ ቤቶቹ መቋቋም በተለይም በመደበኛ ፍርድ ቤቶች ላይ ያለውን ጫና ያቃልለዋል ብለዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,13.194,12.648,0.0,13.194,-24.6,male,25-34,,16000,3,0 clip_a4f70588bfcf,train,የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ቅንጅታዊ አሰራሮችን የሚያጠናክርና የዜጎችን ደህንነት፣ ብቃትና ተወዳዳሪነት ማጎልበት የሚያስችል መሆኑ ተመላከተ።,spk_cf9b6ced80be,am,10.873,10.873,0.0,10.873,-24.8,male,25-34,,16000,3,0 clip_6b084f4c4e48,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል በሀዋሳ የተዘጋጀውን ማእከል መርቀው ስራ አስጀምረዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,11.073,10.377,0.0,11.073,-26.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_5219e2503e1b,train,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ላይ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሀላፊዎች ጋር ተወያይቷል።,spk_cf9b6ced80be,am,15.274,14.726,0.0,15.274,-26.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_98752de9c7b9,train,የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ በኢኮኖሚ ዕድገትና በስራ ዕድል ፈጠራ አዎንታዊ ሚና ቢኖረውም በፕሮጀክት ግንባታ ሂደት በሚፈጠር የደኅንነት ጥንቃቄ ጉድለት በሰዎች ላይ ጉዳት እንደሚደርስ ገልጸዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,12.393,12.393,0.0,12.393,-27.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_80994e2512f0,train,በቀጣይም ተጨማሪ ዩኒቨርሲቲዎችን ወደ ራስ ገዝነት ለማሸጋገር የሚያስችሉ መመሪያዎችና አሰራሮች በትምህርት ሚኒስቴሩ መዘጋጀቱንና በዚሁ መሰረት ዩኒቨርሲቲዎች ራሳቸውን በማዘጋጀት ላይ እንደሚገኙ አመላክተዋል ፡፡,spk_cf9b6ced80be,am,13.914,13.42,0.493,13.914,-23.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_ff27691ca275,train,ባለፉት ሶስት ወራት ብቻ አንድ ሺህ 300 የማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎችን በማስመረት 650 የሚሆነውን ለአርሶ አደሩ ማሰራጨት መቻሉን ተናግረዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,11.633,11.32,0.0,11.633,-24.9,male,25-34,,16000,3,0 clip_31d46495151c,train,የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ዳንኤል ተሬሳ በበኩላቸው፤ የዜጎችን ደህነነት ለማስጠበቅና ህገወጥነትን ለመከላከል በማሰብ በረቂቅ አዋጁ ጠንካራ ህጎች መካተታቸውን ገልጸዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,15.434,14.946,0.0,15.434,-25.4,male,25-34,,16000,3,0 clip_f48872885a2d,train,ተቋሙ ዘመናዊ አሰራርን እንዲተገብር የዲጂታል እና ተመሳሳይ ዘመናዊ አሰራሮችን እንዲከተል እየተሰራ መሆኑንም አብራርተዋል፡፡,spk_cf9b6ced80be,am,10.754,9.855,0.0,10.754,-29.2,male,25-34,,16000,3,0 clip_5ac2049466ee,train,የላሎ አሳቢ ወረዳ ዋና አስተዳደሪ ሞላቱ ዲንሳ በበኩላቸው በወረዳው የሰፈንው ሰላም ለህብረተሰቡ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ማስቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_cf9b6ced80be,am,11.473,10.319,0.0,11.473,-24.3,male,25-34,,16000,3,0 clip_68c5b1384223,train,ለትራፊክ አደጋ መከሰት የብቃት ማረጋገጫ የሌለውና የእድሜ ገደብን ያላማከለ ሃሰተኛ የመንጃ ፈቃድ ተጠቃሽ መሆናቸውን ተናግረው፥ በዚህ ረገድ በክልሉ እያጋጠመ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ በኃላፊነት እንደሚሰሩም ጠቁመዋል።,spk_cf9b6ced80be,am,18.514,17.642,0.0,18.514,-24.1,male,25-34,,16000,3,0 clip_899e6dbb1d8e,train,"""በችግር ላይ የሚኖሩ ሌሎች አቅመ ደካሞችን በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠቃሚ በማድረግ እንደእኔ አገርና ትውልድን እየመረቁ እንዲኖሩ ማደረግ ይገባል"" ሲሉም ገልጸዋል።",spk_96f14cfe312f,am,11.254,10.374,0.446,11.254,-22.8,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_0946679062f3,train,የባህል ቡድኑ የብሔር ብሔርሰቦችን ሙዚቃ፣ ጭፈራ እና ባህላዊ አልባሳት በተለያዩ የአፍሪካ፣ አውሮፓ እና ኤዥያ ሀገራት በመጓዝና በማሳየት ትልቅ የባህል ዲፕሎማሲ ስራ እንደሚሰራ ጠቁመዋል፡፡,spk_96f14cfe312f,am,14.254,13.399,0.0,14.254,-22.6,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_c26e0dc5e52b,train,ትምህርት ቤቶች ዕውቀት በመስጠት ትውልድን ከመገንባት ባለፈ ህይወት በመታደግ ረገድ ወሳኝ ሚና እየተጫወቱ መሆኑ ተገለፀ።,spk_96f14cfe312f,am,7.053,7.053,0.0,7.053,-24.0,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_277db20ef83e,train,ይህንን በመገንዘብም ሚኒስቴሩ ለወጣቶች ስልጠና በመስጠት ሰላምና ሕብረብሔራዊ አንድነት ይበልጥ እንዲጠናከር  ለማስቻል በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እያሰማራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_96f14cfe312f,am,14.133,13.439,0.364,14.133,-20.5,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_bc9d56258002,train,አምና 350 ዩኒት ደም የትምህርት ቤቱ መምህራንና ተማሪዎች መለገሳቸውን ጠቅሰው ዘንድሮ እስከ 600 ዩኒት ደም ለመሰብሰብ እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_96f14cfe312f,am,11.373,9.867,0.616,11.373,-21.2,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_69b7989f2b67,train,በአዲስ አበባ ብቻ ከ100 ሺህ በላይ ዩኒት ደም መሰብሰብ መቻሉን የገለፁት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ በዚህም የተማሪዎች፣ የመምህራንና ርዕሰ መምህራን ድርሻ ከፍተኛ ነበር ብለዋል።,spk_96f14cfe312f,am,10.094,9.741,0.353,10.094,-22.2,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_33dd0d60163b,train,በተያዘው በጀት ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ 550 ሺህ ዩኒት ደም ለመሰብሰብ አቅደን እየሰራን ነው ያሉት ምክትል ዳይሬክተሩ በመጀመሪያው ሩብ ዓመትም ከ120 ሺህ  በላይ ዩኒት ደም መሰብሰቡን ገልፀዋል።,spk_96f14cfe312f,am,12.213,12.213,0.0,12.213,-23.1,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_68d1ae454f98,train,የሀገርን መልካም ገጽታ የመገንባት ስራው በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አንስተው፤ በቅርቡም የኢትዮጵያን ቱባ ባህል የሚያስተዋውቅ የባህል ቡድን ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት እንደሚጓዝ ተናግረዋል።,spk_96f14cfe312f,am,12.854,12.387,0.0,12.854,-23.4,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_ce3a7569850a,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በጤናው ዘርፍ በርካታ የበጎ ፈቃድ ስራዎች ተከናውነዋል።,spk_96f14cfe312f,am,9.094,8.376,0.356,9.094,-20.1,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_663f87a8a273,train,ትምህርት ቤቶች ዕውቀት በመስጠት ትውልድን ከመገንባት ባለፈ ህይወት በመታደግ ረገድ ወሳኝ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን ጠቁመው በተቋማቱ ያለውን ወጣት ማህበረሰብ በመጠቀም ከአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ለመሰብሰብ የታቀደውን 130 ሺህ ዩኒት ደም ለማሳካት ርብርብ እንደሚደረግም ጠቁመዋል።,spk_96f14cfe312f,am,20.334,18.726,0.0,20.334,-22.1,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_f39379342039,train,በአሁኑ ወቅት የደም መሰብሰብ ስራን ለመጀመር ከደም ባንክ አገልግሎት ሰብሳቢ ባለሙያዎችን እየጠበቅን ነው ብለዋል።,spk_96f14cfe312f,am,6.814,5.873,0.323,6.814,-22.5,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_cd96a7b7a47b,train,ከመምሪያው የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው በዞኑ በተያዘው የክረምት ወራት በሚካሄድ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ ከ880 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመቱ የልማት ሥራዎችን ለማከናወን ታቅዷል።,spk_96f14cfe312f,am,12.254,11.918,0.0,12.254,-20.8,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_b6ae4967623c,train,ኢኖቬሽን የቅንጦት ጉዳይ አለመሆኑን ያነሱት ሚኒስትሩ፤ የጤና ጥራት፣ ተደራሽነትና የህሙማን ደህንነትን የበለጠ ለማጠናከር ያለውን ቁልፍ ሚና ገልጸዋል።,spk_083185151bc9,am,11.473,8.955,0.395,11.473,-23.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_1221e18485cf,train,በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ኢሳ ቦሩ ስምምነቱ በሀገራቱ መካከል ትብብር ይበልጥ የሚያጠናክር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_083185151bc9,am,11.274,10.38,0.0,11.274,-24.3,male,18-24,southern,16000,4,0 clip_90e6bb456afe,train,በዚህም በጤና አገልግሎት ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ መምጣቱን ጠቅሰው በቀጣይም አዳዲስ የኢኖቬሽን ስራዎችን በመተግበር ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_083185151bc9,am,8.194,7.806,0.0,8.194,-23.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_725d7381bad9,train,ሶስተኛው በኢትዮጵያ መንግስት እና የብራዚል ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ መንግስት መካከል የተደረገውን ፍርደኞችን ማስተላለፍና አራተኛው የኢትዮጵያና የደቡብ አፍሪካ በወንጀል ጉዳይ የሚፈልጉ ሰዎችን የአሳልፎ መስጠት ስምምነት ረቂቅ አዋጅን ነው።,spk_083185151bc9,am,15.114,12.966,0.38,15.114,-24.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_bf0904a60dad,train,በተጨማሪም ስምምነቶቹ በፍትህ ዘርፉ ላይ የሚያመጣው አስተዋጽኦ እንዴት ይታያል? ሲሉ ጥያቄ አቅርበዋል፡፡,spk_083185151bc9,am,7.553,6.608,0.457,7.553,-25.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_7a74938b69df,train,የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የሥነ-ምግባር እና ጸረ ሙስና የስራ ሂደት መሪ ስለሺ አሰፋ ከክፍለ ከተማ እስከ ወረዳ ለሚገኙ ፈጻሚዎች በጸረ ሙስና ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተግባራት መከናወናቸውን ጠቁመዋል፡፡,spk_083185151bc9,am,13.914,12.968,0.0,13.914,-23.8,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_b08d48f70ca5,train,የስምምነቱ ዓላማ በህግ ጉዳይ ላይ ሀገራቱ ያላቸውን ትብብር የሚያጠናክር መሆኑን ጠቁመው፤ በፍትህ ዘርፉ ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል።,spk_083185151bc9,am,9.073,7.891,0.0,9.073,-24.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_9bd683f090bf,train,በመሆኑም በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለማከናወን የተያዙትን የልማት ዕቅዶች ከስኬት ለማድረስ ሁሉም ባለድርሻ አካል ማህበራዊ ኃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድሯ አሳስበዋል።,spk_083185151bc9,am,12.793,11.038,0.458,12.793,-24.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_5f21b73862b5,train,ጠንካራና ቀጣይነት ያለው የጤና ስርዓት መገንባት ወሳኝ መሆኑን በመጠቆም በዚህ ረገድ ኢትዮጵያ የምታከናውነውን ተግባር ለመደገፍ ድርጅቱ ቁርጠኛ መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_083185151bc9,am,11.194,10.348,0.33,11.194,-25.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_347fe448ab92,train,በመሆኑም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የጤናውን ዘርፍ የሚያሳልጡ የኢኖቬሽን ስራዎችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።,spk_083185151bc9,am,8.514,7.706,0.5,8.514,-24.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_67f000556f20,train,ኢትዮጵያ ከቻይና፣ ብራዚል እና ደቡብ አፍሪካ ጋር በፍትህ ዘርፍ ላይ ያደረገቻቸው ስምምነቶች ከሀገራቱ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ እንደሚያጠናክሩ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እፀገነት መንግሥቱ ገለጹ።,spk_083185151bc9,am,17.713,14.977,0.0,17.713,-27.7,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_2267b63f3fb0,train,"ደስታውን ለመግለጽ አደባባይ ለወጣው ህዝብ መልዕክት ያስተላለፉት የወላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሳሙኤል ተሰማ (ረዳት ፕሮፌሰር) ""ጊፋታ የወላይታ ብቻ ሳይሆን የዓለም ህዝቦች ቅርስ ሆኗል"" ሲሉ ተናግረዋል።",spk_00ccf69d3087,am,14.534,13.066,0.411,14.534,-21.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8d6ff0f211f,train,የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የዜግነት ግዴታ በመሆኑ በወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በመሳተፏ ትልቅ የህሊና እርካታ እንደሰጣትና በዚህም ደስተኛ መሆኗን የተናገረችው ደግሞ ከጋምቤላ ክልል የመጣችው ወጣት ሮዛ ጳውሎስ ናት።,spk_00ccf69d3087,am,19.334,15.718,0.456,19.334,-30.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f9bae36c0342,train,ኢሬቻን ጨምሮ ሌሎች ኢትዮጵያዊ የጋራ እሴቶችን በማጠናከር በመንግስት የተጀመሩ ለትውልድ የሚተርፉ የልማት ውጥኖች እንዲሳኩ ሚናቸውን እንደሚያጠናክሩም ገልጸዋል።,spk_00ccf69d3087,am,14.733,12.999,0.782,14.733,-31.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f6a08209f37,train,በ12 ነጥብ 19ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኘው ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ፤ ባለፉት ስድስት የሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ አልቻለም።,spk_00ccf69d3087,am,9.813,9.813,0.0,9.813,-24.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_80c4b9fb83df,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት እስከ ሕዳር 28 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_00ccf69d3087,am,6.694,6.107,0.587,6.694,-23.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1c8c9ee4031f,train,ባለፉት 10 የሊግ ጨዋታዎች በነበራቸው ግንኙነት ማንችስተር ዩናይትድ ስድስት ጊዜ ሲያሸንፍ አስቶንቪላ ደግሞ በሁለት ጨዋታዎች ድል ቀንቶታል።  ሁለት ጊዜ ደግሞ አቻ ተለያይተዋል።,spk_00ccf69d3087,am,11.414,10.794,0.0,11.414,-25.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6408a6097b6b,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከማንም በላይ ተሳታፊውን ሰው የሚጠቅም መሆኑን በመረዳት በንቃት በመሳተፍ የዜግነት ግዴታውን እየተወጣ መሆኑ እንደሚያኮራው ገልጿል።,spk_00ccf69d3087,am,13.254,10.995,0.383,13.254,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b55d8519ca2,train,በተለይም ሰብአዊነትን በማስቀደም ሰላምና አብሮነትን  በሚያጠናክሩ ተግባራት ላይ መሳተፍ  ትልቅ ጥቅም እንዳለው በተግባር ማየቱን ተናግሯል።,spk_00ccf69d3087,am,10.373,8.872,0.339,10.373,-32.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_306eca6ccf01,train,ይህም የማኅበረሰቡን ችግር ከመፍታት ባለፈ የሀገር ልማትን በማፋጠን ሂደት ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ እያደረገ ይገኛል ብለዋል፡፡,spk_00ccf69d3087,am,20.573,17.861,0.0,20.573,-25.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d25f3153861c,train,በቀጣይምም ጊዜዋን በአግባቡ በመጠቀም ውጤታማ ለመሆን ማለሟንም ገልፃለች፡፡,spk_00ccf69d3087,am,5.053,4.289,0.421,5.053,-32.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7ec548e4db4b,train,ኢንስቲትዩቱ የኢትዮጵያ ባህላዊ ምግብና መጠጦች ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ እንዲተዋወቁ የጥናትና ምርምር እንዲሁም ሙያዊ የማማከር ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_00ccf69d3087,am,13.334,11.581,0.596,13.334,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e39d5abb1ea3,train,በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኮምፒቲንግና ሶፍትዌር ምህንድስና ትምህርት ክፍል መምህርና የኤሌክትሮኒክ ትምህርት አስተዳደር ክፍል ዳይሬክተር መሐመድ አበበ (ዶ/ር)፤ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስኬት በዜጎች አኗኗር ላይ በተግባር የተገለጠ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_00ccf69d3087,am,24.014,19.039,0.903,24.014,-23.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3850ae03349,train,"የወላይታ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ የባህል ዕሴቶች ከፍተኛ ባለሙያ ወይዘሮ ስመኝ ተደመ እና የወላይታ ሶዶ ከተማ ነዋሪ አርቲስት ብዟየሁ ቡቼ በበኩላቸው ""ጊፋታ"" በዓለም ቅርስነት በመመዝገቡ ከፍተኛ ደስታ እንደተሰማቸው ገልጸዋል።",spk_00ccf69d3087,am,21.373,18.382,0.0,21.373,-23.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ce93ac01902,train,የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ መንግስት የተሻለ አገር ተረካቢ ትውልድ ለመፍጠር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።,spk_00ccf69d3087,am,10.893,8.781,0.0,10.893,-37.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b848e96877d,train,ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ማህበረሰቦች፣ ዓለም አቀፍ ተቋማት እና ሀገር በቀል ሲቪክ ማህበራት በሴቶች ጉዳይ ጠንካራ ትብብር መፍጠርና አህጉራዊ የተጠያቂነት ስርዓትን የበለጠ ማረጋገጥ እንደሚገባ አመልክተዋል።,spk_00ccf69d3087,am,17.573,13.481,0.325,17.573,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9595e5b7fe26,train,ደራሲ እና ጋዜጠኛ የምወድሽ በቀለ ባጋጠማት ህመም በሕክምና ስትረዳ ቆይታ ባሳለፍነው ዓርብ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቷ ይታወቃል።,spk_00ccf69d3087,am,10.254,8.804,0.598,10.254,-30.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_91bb5997e0e8,train,ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ከፍፃሜ መድረሱን በማስመልከት በሚካሄደው የጽዳት ሥራ፣ የአካባቢ ጥበቃና እንክብካቤ እንዲሁም የስፖርት ማዕከላት ግንባታና ሌሎች ኩነቶችም ላይ የክልሉ ሕዝብ በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_00ccf69d3087,am,20.014,17.937,0.0,20.014,-23.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c9c2eae4b34,train,ባለፉት አራት ጨዋታዎች ያላሸነፈው ወላይታ ድቻ ሶስት ነጥብ ከወራጅ ቀጠና ሊያወጣው የሚችልበት እድል አለ።,spk_00ccf69d3087,am,7.574,6.972,0.602,7.574,-28.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ac1b399af3a,train,በቀጣይም የመንግስት የልማት እቅዶች እንዲሳኩ በሚችሉት አቅም ሁሉ ከመንግስት ጎን በመቆም የበኩላቸውን ድርሻ እንደሚወጡም ገልጸዋል።,spk_00ccf69d3087,am,8.534,7.742,0.324,8.534,-34.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2dc1e31cbe6b,train,በአዲሱ በጀት ዓመት  ከዚህ  ቀደም ያቋረጡትንና ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናትን በመመዝገብ ያለፉትን ዓመታት ሊያካክስ የሚችል ስራ እንደሚከናወን ተናግረዋል።,spk_00ccf69d3087,am,10.414,9.472,0.0,10.414,-32.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4fe71d17d56,train,በሴቶች ለሚመሩ ኢኒሼቲቮች ዘላቂ የፋይናንስ አቅርቦት ሊኖር ይገባል ያሉት ሊቀ መንበሩ በዚህ ረገድ አፍሪካ ህብረት ለተለያዩ ፕሮጀክቶች ሙሉ ድጋፉን እንደሚሰጥ አረጋግጠዋል።,spk_00ccf69d3087,am,12.493,11.083,0.571,12.493,-29.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bfba39e0af6,train,የጊፋታ በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም በሰው ልጅ ወካይ ቅርስነት መመዝገቡን ተከትሎ የወላይታ ሶዶ ከተማና አካባቢው ህዝብ ዛሬ ደስታውን በሰላማዊ ሰልፍ ገልጿል።,spk_00ccf69d3087,am,18.773,15.719,0.0,18.773,-29.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_edcfc5005e79,train,እኝህ አባት ታዲያ በገና በዓል ዋዜማ እሳቸውን ጨምሮ ብዙዎችን ያስደሰተና ለሌሎችም ምሳሌ የሆነ አጋጣሚ ገጥሟቸዋል።,spk_00ccf69d3087,am,8.973,8.162,0.0,8.973,-34.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dd09f8a4d032,train,ስትራቴጂውም ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት ዓይነቶችን በመደበኛ እና ተጓዳኝ የመማር ማስተማር ውጤታማነትን የሚያሻሽል የማስፈጸሚያ ስልቶች ታግዞ ስራ ላይ መዋሉን ተናግረዋል።,spk_00ccf69d3087,am,15.454,12.548,0.435,15.454,-29.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc9e5f6e9638,train,አዲስ አዳጊው ነጌሌ አርሲ በሊጉ ባደረጋቸው 14 ጨዋታዎች በሰባቱ ድል ሲቀናው በሶስቱ ተሸንፏል። አራት ጊዜ ደግሞ አቻ ተለያይቷል። በጨዋታዎቹ ላይ 16 ግቦችን ሲያስቆጥር ዘጠኝ ግቦችን አስተናግዷል።,spk_00ccf69d3087,am,15.694,14.212,0.0,15.694,-25.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_07c38afe87de,train,በድሬዳዋ በኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የመንግስት ሠራተኛውን የቴክኖሎጂ ክህሎት ለማሳደግ በሚቻልበት አግባብ ላይ ቢሮው ከአስተዳደሩ የማዕከል ተቋማት የሰው ሃብት አመራሮች ጋር ዛሬ ተወያይቷል።,spk_00ccf69d3087,am,15.174,12.658,0.512,15.174,-33.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2a7cacf03fc9,train,በሁሉም መስክ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ የሚያበስሩ ተጨባጭ ስኬቶች ማስመዝገብ መቻሉን የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_00ccf69d3087,am,8.573,7.366,1.207,8.573,-24.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4fcd5fd51bf0,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 17ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በአስቶንቪላ እና ማንችስተር ዩናይትድ መካከል ዛሬ ይደረጋል።,spk_00ccf69d3087,am,8.213,6.993,0.432,8.213,-24.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_059bd74e9bd3,train,ቀጣይ የሚፈጠርላቸውን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በሚሰማሩባቸው የሙያ መስኮች ሊያጋጥሟቸው የሚችሉ ውጣ ውረዶችን ወደ ዕድል በመቀየር ስኬታማ መሆን እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል።,spk_00ccf69d3087,am,15.174,13.336,0.0,15.174,-25.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_75ab6422870e,train,የውይይቱ ተሳታፊ ከሆኑት መካከል አቶ ወንደወሰን ኃይሌ አብሮነትን በማጠናከር የጋራ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በመንግሥት በተጀመሩ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ውጤት እየተመዘገበ ነው ብለዋል።,spk_00ccf69d3087,am,15.774,12.923,0.0,15.774,-28.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2c454d740d01,train,በዚህም የአረንጓዴ ዐሻራ ልማት፣ የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት ጥገና፣ የጤና አገልግሎት፣ የማጠናከሪያ ትምህርት፣ የድጋፍና እንክብካቤ ስራዎችን ጨምሮ 14 የትኩረት መስኮች ተለይተው ወደ ተግባር መገባቱን አስታውቀዋል።,spk_00ccf69d3087,am,21.733,17.966,0.579,21.733,-23.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_84d8ffb4f808,train,ተጋጣሚው አርሰናል በ 18 ነጥብ አንደኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። በዘንድሮው ሻምፒዮንስ ሊግ ሁሉንም ጨዋታዎች ያሸነፈ ብቸኛው ክለብ ነው።,spk_00ccf69d3087,am,12.174,10.6,0.409,12.174,-29.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1debfe3635e,train,የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲዎች ስፖርት ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ አባይ በላይሁን በበኩላቸው በተለያዩ ምክንያቶች ተቋርጦ የነበረው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ውድድር በተሻለ ብቃት ተመልሷል ብለዋል።,spk_00ccf69d3087,am,12.934,12.183,0.385,12.934,-26.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_edd59e860a49,train,ይሁኑ ታሳቢ በማድረግ የተገነባው የ'ለነገዋ የሴቶች ተሀድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከልም የሴቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያ ተጋላጭነት በማስቀረት የተሰጠውን ኃላፊነት በብቃት እየተወጣ ነው ብለዋል።,spk_00ccf69d3087,am,12.934,12.065,0.868,12.934,-29.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c48dd842250,train,እነዚህ የአካውንት ነጠቃዎች የሚፈጸሙት ለጥቃት ኢላማ ላደረጉት አካል አጥፊ ተልዕኮ ያላቸውን ሊንኮች በመላክና ሊንኩን እንዲከፍቱ የሚያደርጉ ቴክኒኮችን በመጠቀም መሆኑንም አስታውቋል።,spk_00ccf69d3087,am,16.654,14.599,0.0,16.654,-23.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_34232c43df83,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ15ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_00ccf69d3087,am,8.774,8.372,0.0,8.774,-23.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f5db4dfeb5f,train,የምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ አብረሃም ኢተፋ እንደገለጹት በተጠናቀቀው በበጀት ዓመት ውሳኔ ካገኙ 19 ሺህ መዛግብቶች መካከል ከ9 ሺህ በላይ የሚሆኑት በባሕላዊ ፍርድ ቤቶች ነው።,spk_00ccf69d3087,am,15.774,13.59,0.0,15.774,-34.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eba31c4a28ab,train,በዞኑ በሁሉም መዋቅሮች ሞዴል የማህበረሰብ መድኃኒት ቤቶች ተገንብተው ለአገልግሎት በመብቃታቸው የመድኃኒት ተደራሽነት ችግር እየተፈታ መምጣቱን ገልጸዋል።,spk_00ccf69d3087,am,14.174,11.739,0.445,14.174,-25.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e69b3a8f1860,train,ሌላው የፎረሙ ተሳታፊ ካሱ ማሞ፣ አሁን ያለው መንግስት የህዝቡ ባህል እና እሴት እንዲጠናከር እና አብሮነት እንዲጎለብት እየሰራ መሆኑ አንዱ ማሳያ እያደገ የመጣው የኢሬቻ በዓል ነው ብለዋል።,spk_00ccf69d3087,am,14.813,12.897,0.0,14.813,-33.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_48484523445c,train,"""በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ"" በሚል መሪ ሐሳብ  የወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ ወጣቶች  በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ  የተለያዩ  ተግባራት ማከናወናቸውን እንደቀጠሉ ነው።",spk_00ccf69d3087,am,15.653,13.28,0.558,15.653,-32.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e8a3f6994ae,train,በምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ አብርሃጅራ ከተማ ነዋሪ አቶ ሲሳይ ደሴ በሰጡት አስተያየት፤ በንጹህ መጠጥ ውሃ እጥረት ምክንያት ንጽህናው ያልተጠበቀ ውሃ ለመጠቀም ሲገደዱ መቆየታቸውን አስታውሰዋል።,spk_00ccf69d3087,am,15.934,14.873,0.0,15.934,-23.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd052a049e87,train,በዘርፉ ያለውን አቅም አጉልቶ ለማውጣት በተቀናጀ አግባብ መስራት እንደሚገባም ነው ያሳሰቡት።,spk_00ccf69d3087,am,8.053,7.333,0.342,8.053,-32.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5647674260b7,train,ውጤቱን ተከትሎ የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ29 ነጥብ ደረጀውን ከአምስተኛ ወደ ሁለተኛ ከፍ አድርጓል።,spk_00ccf69d3087,am,7.654,7.315,0.0,7.654,-28.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_77f7eb72d01d,train,በውድድር ዓመቱ ሶስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በስምንት ነጥብ 15ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_00ccf69d3087,am,8.293,6.849,0.392,8.293,-26.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0ed32c61e8a,train,በዓለም ቅርስነት መመዝገቡ ጊፋታ ያሉት ትውፊቶችና እሴቶች ይበልጥ እንዲተዋወቁ በር እንደሚከፍት ተናግረው፣ በዓሉ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፉ ለማሳደግ ተጨማሪ አቅም እንደሚሆን ተናግረዋል።,spk_00ccf69d3087,am,17.453,14.915,0.45,17.453,-23.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_362cdadbcb9d,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ(ዶ/ር)፤ በመማር ማስተማር ላይ የሚፈጠሩ ችግሮች በትውልድ ግንባታ ላይ ስብራት ይፈጥራሉ ብለዋል።,spk_00ccf69d3087,am,15.973,14.182,0.449,15.973,-31.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_09ff081ce52f,train,በመድረኩ ላይም የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ፕሬዚዳንት አቶ ገዛሊ አባሲመልን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የክልሉ ዐቃብያነ ሕጎች ተሳትፈዋል።,spk_00ccf69d3087,am,13.534,11.682,0.411,13.534,-23.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd24402e9762,train,ምቹ የመማሪያ አካባቢን ለመፍጠርና የትምህርት ግብአት ለማሟላት ከወላጆችና ባለድርሻ አካላት ጋር በቅርበት መስራቱን  ተናግረዋል፡፡,spk_00ccf69d3087,am,9.334,8.894,0.0,9.334,-35.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2dfeb0d68eec,train,በዚህም በህገወጥ ግለሰቦች በወረራ ተይዞ  የነበረን የመንግስት መሬት ወደ መሬት ባንክ ገቢ መደረጉን ገልጸው በሙስናና በሀሰተኛ ማስረጃዎች የተዘረፈን የመንግስትና የህዝብ ሀብት ማስመለስ መቻሉንም አንስተዋል።,spk_00ccf69d3087,am,20.053,17.162,0.402,20.053,-22.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d7be412f809,train,በዚህ ወቅት  ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ ወጣቶች እንዳሉት፤  ለሀገርና ለሕዝበ  መስራት በጊዜና በቦታ የማይወሰን፤ ትልቅ የህሊና እርካታ የሚሰጥ ተግባር ነው።,spk_00ccf69d3087,am,12.213,11.863,0.0,12.213,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_91ad43978d57,train,በዚሁ ወቅት የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ጀሚላ ሲምቢሩ፤ የኢሬቻ በዓል ኢትዮጵያ ካሏት ድንቅ ባህላዊ እሴቶች መካከል አንዱና አብሮነትን የሚጠናከርበት ነው ብለዋል።,spk_00ccf69d3087,am,16.494,13.311,0.347,16.494,-34.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2f657c5911f,train,አስቶንቪላ ዛሬ ካሸነፈ በሊጉ ሰባተኛ ተከታታይ ድሉን ያስመዘግባል።  በአንጻሩ ማንችስተር ዩናይትድ ሶስት ነጥብ ካገኘ ደረጃውን ያሻሽላል።,spk_00ccf69d3087,am,9.813,8.729,0.593,9.813,-23.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c52e15067798,train,ይህንን በመጠቀም ለሕዝብ እና ለሀገር መስራት ከኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የሚጠበቅ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_00ccf69d3087,am,7.133,6.273,0.0,7.133,-36.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ca612fa2de5,train,የዛሬው ስፖርታዊ ውድድርም በዓሉን ከማሰብ ባለፈ ስፖርተኞችን የማፍራት አላማ ያለው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_00ccf69d3087,am,6.894,6.206,0.0,6.894,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9233be5d8e63,train,በሌላኛው መርሃ ግብር ባህር ዳር ከተማ ከመቀሌ 70 እንደርታ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ።,spk_00ccf69d3087,am,9.934,9.178,0.421,9.934,-24.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c185466caa5,train,በተለያዩ መንገድ የሚከሰትን የኑሮ ውድነትን ለመከላከል ማህበረሰቡ በአካባቢው ያለውን ፀጋ አልምቶ በመጠቀም ህገ ወጥ ነጋዴዎችን ለህግ አሳልፎ በመስጠት የሚጠበቅበትን ግዴታ መወጣት እንዳለበትም አስገንዝበዋል፡፡,spk_00ccf69d3087,am,17.213,13.482,0.485,17.213,-27.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d0d205ca741,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በልደት(ገና) በዓል ቀን ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጋር በመሆን በሼይካ ፋጢማ ቢን መብሩክ የዐይነ ስውራን ትምህርት ቤት በመገኘት መዓድ ማካፈላቸውን ገልጸዋል።,spk_00ccf69d3087,am,23.014,18.571,0.0,23.014,-32.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8426aa004edf,train,ለመማር ማስተማሩ ስኬታማነትም የማደሪያና የመማሪያ ክፍሎች፣ ቤተ ሙከራ፣ ቤተ መፅሐፍትና ሌሎች አስፈላጊ ዝግጅቶች ቀደም ብሎ መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_00ccf69d3087,am,11.973,11.658,0.0,11.973,-24.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_29026501be2c,train,የኃይማኖት አባቶች እያደረጉት ባለው ያለሰለሰ ጥረትም በተለያዩ አካባቢዎች የሰፈነውን ሰላም በማዝለቅ የልማት ተግባራት እንዲጠናከሩ ትልቁን ድርሻ እየተወጡ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_00ccf69d3087,am,15.934,13.649,0.372,15.934,-23.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c0ce7306e2be,train,የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በጋምቤላ ክልል አዳሪ ትምህርት ቤት እና ሞዴል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ግንባታ በዛሬው እለት አስጀምረዋል።,spk_00ccf69d3087,am,11.094,10.166,0.0,11.094,-35.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ef0561e4d95d,train,ወላይታዎች የዘመን መለወጫ በዓላቸውን ጊፋታን በዓሉን ሲያከብሩ ከአሮጌው ወደ አዲስ፤ ከጨለማ ወደ ብርሀን ስለሚያሸጋግርም እንደ ድልድይ ይቆጠራል።,spk_00ccf69d3087,am,12.213,10.019,0.485,12.213,-22.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a81d18204c6,train,ሚኒስትሩ መርሃ ግብሩን ተከትሎ በጋምቤላ ከተማ በራስ ጉበና 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ወላጆች እና የትምህርት ማህበረሰብ አካላት የውይይት መድረክ ላይ በመገኘት መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_00ccf69d3087,am,15.213,13.572,0.363,15.213,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_871776d8fe95,train,ከዚህ ቀደም ባደረጓቸው 60 ጨዋታዎች ማንችስተር ዩናይትድ  41 ጊዜ በማሸነፍ የበላይነቱን ሲይዝ አስቶንቪላ 5 ጊዜ ድል ቀንቶታል። በቀሪ 14 ጨዋታዎች አቻ ተለያይተዋል።,spk_00ccf69d3087,am,12.094,10.113,0.414,12.094,-23.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf67990e2cca,train,በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ አቶ ፍሬሰንበት ወልደትንሳኤ እንደገለጹት ወጣቱን በብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማሳተፍ ለህብረተሰቡ ከሚሰጡት  አገልግሎት  ባለፈ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር  ያደርጋል ።,spk_4cf6618d8088,am,15.493,12.668,0.67,15.493,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_088d7119ea87,train,የሰላም ግንባታ የሀገር ግንባታ ሥራ መሆኑን በመግለጽ፤ እየታየ ያለውን ሀገራዊ ሰላም ለማፅናት ሀገራዊ ልማትን ማፋጠን ይገባል ብለዋል።,spk_4cf6618d8088,am,9.133,8.815,0.0,9.133,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fdcd82b1a7d8,train,ሰልጣኞች በቆይታቸው ያገኙትን እውቀትና ክህሎት ተጠቅመው የአካባቢያቸውን ባህል፣ ቋንቋና ፍቅር በማስተማር፣ የሌሎችን ደግሞ በመማር ሀገራዊ አንድነት፣ አብሮነትና ሰላምን መፍጠር ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡,spk_4cf6618d8088,am,13.694,11.656,0.775,13.694,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c22cf5b19f17,train,ወላጆችና የትምህርቱ ማህበረሰብ የተማሪዎችን የትምህርት ሁኔታ በመከታተል የመማር ማስተማር ሂደቱ ላይ በቂ የሆነ ተሳትፎ ሊያደርጉ ይገባል ብለዋል።,spk_4cf6618d8088,am,10.174,8.414,0.524,10.174,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17ddda2b86d5,train,ጉባኤው በሰላም መረጋገጥና በአደንዛዥ ዕፅ መከላከል ላይ የድርሻውን መወጣት በሚችልበት ዙሪያ ዛሬ በድሬዳዋ ውይይት አካሄዷል።,spk_4cf6618d8088,am,9.454,7.185,0.613,9.454,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eaf05e724315,train,የችግኝ ተከላና ደም ልገሳን ጨምሮ በ17 ዘርፎች በርካታ ወጣቶች ተሳትፎ ማድረጋቸውን ተናግረው በተሰጠው አገልግሎትም ከ409 ነጥብ 2 ሚሊዮን ብር በላይ ከመንግስት ይወጣ የነበረን ገንዘብ ማዳን መቻሉን ጠቅሰዋል።,spk_4cf6618d8088,am,13.834,13.038,0.0,13.834,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0eb7eda672f,train,ተግባሩን እውን ለማድረግ ከተለያዩ አካባቢዎች ለተውጣጡ ወጣቶች የሥነ ልቦና ግንባታ፣ የስራ ፈጣሪነት እና በሀገራዊ መግባባት ዙሪያ ስልጠና በመስጠት ለምረቃ ማብቃት ተችሏል ብለዋል፡፡,spk_4cf6618d8088,am,13.094,11.148,0.786,13.094,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_27c1bc644c27,train,በሰላም ሚኒስቴር የብሔራዊ በጎ ፈቃድ ስልጠና ዴስክ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል መኮንን በበኩላቸው፤ በኢትየጵያ ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማረጋገጥ የወጣቶች ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል።,spk_4cf6618d8088,am,11.674,9.355,0.734,11.674,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46a293cfe30c,train,በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የሴቶች ክንፍ እና የምዕራብ ሐረርጌ ዞን አመራሮች ዛሬ በድሬደዋ ተገኝተው ወሰን ተሻጋሪ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አከናውነዋል።,spk_216df4b3258f,am,11.454,10.52,0.478,11.454,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8ca7722ac996,train,ሚኒስትሯ በወቅቱም፤ በሀገሪቱ በርካታ ባህላዊና የህዝብ፣ የአደባባይ በዓላት መኖራቸውንና በዓላቱም ለህዝቦች ሰላምና አንድነት ምሰሶ ናቸው ብለዋል።,spk_216df4b3258f,am,11.454,10.374,0.731,11.454,-27.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9632461943b2,train,የህዝቦችን ወንድማማችነትና እህትማማችነት በማጎልበት የማይተካ ሚና እንዳላቸውም አስረድተዋል።,spk_216df4b3258f,am,5.854,5.454,0.399,5.854,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_703b78ecddbc,train,በመዲናዋ የመስቀል ደመራ በዓል የህዝቦችን አብሮነት በሚያጠናክር መልኩ በድምቀት እንዲከበር የሃይማኖት አባቶችና የእምነቱ ተከታዮች ሚና ወሳኝ መሆኑን የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ ገለጹ።,spk_216df4b3258f,am,14.813,14.294,0.519,14.813,-24.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ba36241d905c,train,በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የሴቶች ክንፍ ኃላፊ ወይዘሮ ሳሚያ አብደላ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የዜጎችን አንድነትና የእርስ በርስ ትስስር እያጠናከረ ይገኛል።,spk_216df4b3258f,am,12.053,11.642,0.0,12.053,-26.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_71ba48617589,train,የጅማ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቲጃኒ ናስር በበኩላቸው የለውጡ ዓመታት ጅማ በሁሉም የልማት መስኮች የላቀ ስኬት እያስመዘገበች መሆኑን ገልጸው በዞኑ በሻሻ ከተማ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፤ ላስገነቡት ዘመናዊ ትምህርት ቤት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_216df4b3258f,am,13.934,13.148,0.33,13.934,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bfa392fdc6c5,train,በሀገር ደረጃ የሚነሱ ሃሳቦች ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ሂደት ግብዓት መሆናቸውን ገልጸው፤ ሁሉም ዜጋ ለሀገሩ ዘላቂ ሰላም ግንባታ ሀሳቡን ሳይሰስት ማንሳት ይገባል ብለዋል።,spk_216df4b3258f,am,11.573,10.631,0.504,11.573,-25.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b61d3fa17a8b,train,የአዲስ አበባ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ፀሐፊ መጋቢ ታምራት አበጋዝ፥ የዓለም ቅርስ የሆነው የመስቀል ደመራ በዓል ብዝኃነትና አንድነትን በሚያንጸባርቅ መልኩ በአደባባይ የሚከበር  በዓል መሆኑን ገልጸዋል።,spk_216df4b3258f,am,13.573,13.163,0.0,13.573,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a2c3c1ce2f9f,train,የቢሮው ኃላፊ ሊዲያ ግርማ የመስቀል ደመራ በዓልን ጨምሮ በመስከረም በድምቀት የሚከበሩ ሃይማኖታዊና ህዝባዊ የአደባባይ በዓላት በኢትዮጵያውያን ብዝኃነት ያሸበረቁ የአንድነት መገለጫ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_216df4b3258f,am,13.414,12.328,0.672,13.414,-25.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_77da2ee2ff02,train,የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ)  የመስቀል ደመራ በዓልን የማይዳሰስ የዓለም ቅርስ አድርጎ መመዝገቡ ይታወሳል።,spk_216df4b3258f,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4d98d0dc5fa4,train,አጠቃላይ ከ162 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ተግባር በክረምት በጎ ፈቃድ ስራው መከናወኑን ጠቁመው፤  በቀሪ ወራትም ባለሃብቱን፣ ተቋማትንና ሕብረተሰቡን በማሳተፍ ተግባሩ ተጠናክሮ ቀጥሏል ብለዋል።,spk_216df4b3258f,am,12.694,11.706,0.988,12.694,-34.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_da3d06509e83,train,"ጊፋታ ቂምና ቁርሾን በማስወገድ በአብሮነትና በአንድነት አቅመ ደካማ ወገኖችን በመደገፍ በጋራ የሚከበር በዓል መሆኑን ገልፀው የዘንድሮው የ""ጊፋታ"" በዓል የህዳሴ ግድብ ግንባታ በተጠናቀቀበት ማግስት መከበሩ ልዩ እንደሚያደርገውም አክለዋል።",spk_216df4b3258f,am,15.893,14.734,0.656,15.893,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_177d6484bf12,train,በጎ ማድረግ ባህል እየሆነ መምጣቱን ጠቅሰው በተለይ ወሰን በመሻገር የሚካሄደው በጎ ፈቃድ አገልግሎት በአንድነት እና መተባበር አገራዊ ተልዕኮዎችን ለማሳካት ምቹ መደላድል እየፈጠረ ይገኛል ብለዋል።,spk_216df4b3258f,am,11.653,10.677,0.539,11.653,-25.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ea1a0f8bc0df,train,በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጅማ ዞን በሻሻ ከተማ የተገነባው ዘመናዊ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ቀደማዊት እመቤቷን ጨምሮ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች በተገኙበት ተመርቋል።,spk_216df4b3258f,am,13.254,12.319,0.331,13.254,-26.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_0f5b0d5589f3,train,የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ፣  የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የ2018 ዓ.ም የደመራና የመስቀል በዓል አከባበርን በተመለከተ የማጠቃለያ የውይይት መድረክ እያካሄዱ ይገኛሉ።,spk_216df4b3258f,am,15.653,14.835,0.389,15.653,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fe378392c694,train,የመምህራንን አቅም በማጎልበት ጭምር የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ መንግስት እያደረገ ያለውን ጥረት አንስተው በሁሉም ረገድ የትምህርት ዘርፉን ማጠናከር ተገቢ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_216df4b3258f,am,10.174,10.174,0.0,10.174,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d7eccdde2cb1,train,የበጎ ፍቃድ አገልግሎት አብሮነትንና የእርስ በርስ ትስስርን በማጠናከር የተሻለች አገር ለመገንባት ምቹ መደላድል እየፈጠረ መሆኑ ተገለጸ።,spk_216df4b3258f,am,9.293,8.668,0.626,9.293,-26.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b878d6f079b6,train,በክልሉ የተማሪ ትምህርት ቤት ጥመርታ እስከሚጣጣም መሰል የትምህርት ቤት ግንባታስራዎች ተጠናክረው የሚቀጥሉ መሆኑንም ፕሬዝዳንቱ አረጋግጠዋል።,spk_216df4b3258f,am,10.053,9.421,0.633,10.053,-25.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_984880cd5fb4,train,በበጎ ፈቃድ አገልግሎቱም የፅዳት እና የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የተካሄደ ሲሆን ከ860 ሺህ ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ለትምህርት ቤት ምገባ እና ለአቅም ደካሞች ቤት ግንባታ የሚውል ቁሳቁሶች ድጋፍም ተደርጓል።,spk_216df4b3258f,am,14.573,13.542,0.68,14.573,-24.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e58504668136,train,በእውቀትና ክህሎት የዳበረ ትውልድ በመፍጠር ሂደት የመምህራን የላቀ ሚና ተጠናክሮ እንደሚቀጥል  የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር ገለጸ።,spk_216df4b3258f,am,9.133,8.38,0.0,9.133,-24.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6c7f3ce38434,train,ዓለም አቀፉ የመምህራን ቀን “በአንድነት ለመምህራን፣ በአንድነት ለመጪው ጊዜ” በሚል መሪ ሃሳብ በአዳማ ሣይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የምርምር መድረክ ተካሂዷል።,spk_216df4b3258f,am,9.293,8.833,0.461,9.293,-26.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c3e528eb83a7,train,የመስቀል ደመራ በዓልን ለማክበር ወደ ማክበሪያ ስፍራ የሚመጡ የእምነቱ ተከታዮችም የበዓሉን ሃይማኖታዊ ትውፊትና ሥርዓት በመጠበቅ ማክበር እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።,spk_216df4b3258f,am,9.733,9.067,0.666,9.733,-23.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_276685a60520,train,በዓሉ በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ዝግጅት መደረጉን ያገለጹት ኃላፊዋ፥ የሃይማኖት አባቶችና የበዓሉ ታዳሚዎችም በዓሉን ሃይማኖታዊ ትውፊቱን በጠበቀና አብሮነትን በሚያጠናክር መልኩ እንዲከበር የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_216df4b3258f,am,15.133,14.641,0.0,15.133,-25.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_648623883de2,train,በዚሁ ምድብ ትናንት በተደረገ ጨዋታ አዘጋጇ ሞሮኮ ኮሞሮስን 2 ለ 0 አሸንፋለች።,spk_216df4b3258f,am,7.093,5.468,1.626,7.093,-28.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9ac693ad1d31,train,በስነ-ስርዓቱ ላይ የተሳተፉትና ድጋፉን የተረከቡት የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ፤ ለተደረገው ድጋፍ አመስግነዋል።,spk_216df4b3258f,am,8.414,7.526,0.459,8.414,-25.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1dc4079e27e2,train,እሴቶችን በዓለም አቀፍ ደረጃ በወካይነት ለማስመዝገብ በተደረገው ጥረት ባለፉት ሶስት ዓመታት ብቻ አምስት ወካይ ቅርሶችን በዩኔስኮ ማስመዝገብ መቻሉን ተናግረዋል።,spk_216df4b3258f,am,10.534,9.634,0.528,10.534,-27.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cf4b84ab86fc,train,በኢትዮጵያ ሁሉም አካባቢዎች ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት እንዲጎለብት ሁሉም የበኩሉን መወጣት እንዳለበት አንስተው የሚያጋጥሙ ችግሮችን በውይይት በመፍታት ሰላምንና አንድነትን ለማጽናት ሁሉም ሊዘጋጅ እንደሚገባም አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_95a29beb9733,am,20.273,17.078,0.49,20.273,-22.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c25ff84ee9f2,train,በእስካሁኑም የሙከራ  ሂደት በክልሉ በሚገኙ  96  ጤና ጣቢያዎችና ሆስፒታሎች ላይ ኢንሸቲቩን የመተግበር ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_95a29beb9733,am,12.153,10.292,0.486,12.153,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_12ba0301b240,train,በነቀምቴ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትን በማሳደግ የነዋሪዎችን ፍላጎት ለማሟላት በተሰራው ስራ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የነቀምቴ ከተማ ውሃና ፍሳሽ ፅህፈት ቤት አስታወቀ።,spk_95a29beb9733,am,13.674,11.958,0.371,13.674,-28.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e8b24e07e47a,train,በገብኝቱ ከተሳተፉት ውስጥ የሞጣ ከተማ ጤና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ  አቶ አየለ ገርም በሰጡት አስተያየት፤ በምልክታ  ያዩትን  የጤና ጣቢያዎች ግቢ ፅዱ፣ ምቹና ማራኪ በመሆናቸው ለሕሙማን ይበልጥ ምቹ ሆነው እንዳሉ መረዳታቸውን ተናግረዋል።,spk_95a29beb9733,am,20.794,16.999,0.897,20.794,-27.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_69dd177dbdf3,train,የስደተኞችን መረጃ በአግባቡና በአስተማማኝ ሁኔታ መሰብሰብና መያዝ የሚያስችሉ የዲጂታል ሥርዓቶች እየተጠናከሩ መምጣታቸውን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ገለጹ።,spk_95a29beb9733,am,17.113,13.754,0.0,17.113,-29.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1b82d29a9522,train,በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተለያየ መልኩ ተጠናክሮ መቀጠሉን የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ አበበ ጨመዳ ገለጹ።,spk_95a29beb9733,am,12.354,11.063,0.0,12.354,-26.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_240bb280c3ea,train,ኢንሸቲቩ  በሙከራ እየተተገበረባቸው በሚገኙ የጤና  ተቋማት የሚገኘውን ልምድና ተሞክሮ በመጠቀም በቀጣይ ለማስፋት በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_95a29beb9733,am,14.194,11.617,0.354,14.194,-26.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_77e8e994838a,train,በትምህርት ቤቶች አካባቢ ያሉ አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል የወጣው ረቂቅ ደንብም አዋጁን ለማስፈጸም የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_95a29beb9733,am,8.954,8.587,0.0,8.954,-23.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_15c48fda0521,train,ወጣቱ ትውልድም ይህን የቆየ የኢትዮጵያዊያን የዳበረ ባሕላዊ እሴት በማክበርና በመቀበል ለሀገር አንድነት መፅናት ማዋል እንዳለበት መክረዋል።,spk_95a29beb9733,am,9.713,9.713,0.0,9.713,-24.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ee2dd043ec11,train,በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካሪ የሺወርቅ አያና፤ በትምህርት ቤቶች አካባቢ አዋኪ ድርጊቶችን የመከላከል የሁሉም ኃላፊነት በመሆኑ የደንቡ መውጣት ትልቅ ሚና ይኖረዋል ብለዋል።,spk_95a29beb9733,am,13.793,11.475,0.0,13.793,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_20773edfbc7c,train,አገልግሎቱ ከዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ጋር በመተባበር እየተገበረ የሚገኘው የስደት መረጃና ትንተና ሥርዓት ፕሮጀክት ሁለተኛ ምዕራፍ ተጀምሯል።,spk_95a29beb9733,am,11.274,9.499,0.615,11.274,-26.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_501c2d4f7d2d,train,ኢሬቻ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ በየዓመቱ የሚከበር የይቅርታ እና የምስጋና በዓል መሆኑን የገለጸው አገልግሎቱ በዓሉ በዋናነት ክረምት በሰላም አልፎ ዐዲስ ዘመን መበሰሩን አስመልክቶ ለፈጣሪ ምስጋና የሚቀርብበት መሆኑን አመላክቷል፡፡,spk_95a29beb9733,am,18.953,16.708,0.0,18.953,-30.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e7879d2210cc,train,ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት አካል ጉዳተኞችን በማህበር በማደራጀት የስልጠና፣ የብድር፣ የመስሪያና የመሸጫ  ቦታዎችን በማመቻቸት እያስተላለፈ ይገኛል ብለዋል።,spk_95a29beb9733,am,14.233,10.822,0.658,14.233,-30.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8ae9ce16a08b,train,"ጤና ቢሮው በባሕርዳር ከተማ የ""ፅዱ ኢትዮጵያ ኢንሸቲቭን"" ተግባራዊ ያደረጉ የጤና ተቋማትን በዘርፉ አመራሮች ዛሬ አስጎብኝቷል።",spk_95a29beb9733,am,10.153,7.8,0.912,10.153,-23.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2ca5dc1674bf,train,የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ዓለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች የተገኙበት የጽዳት ዘመቻ ዛሬ በጋምቤላ ከተማ ተካሂዷል።,spk_95a29beb9733,am,13.393,11.838,0.571,13.393,-15.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cae9db3a07c1,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አምስተኛውን የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የሚያዘጋጅ መሆኑም ታውቋል።,spk_95a29beb9733,am,8.514,6.479,0.819,8.514,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8b641d338b15,train,በዚህም  ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እጅ የታብሌት ሽልማት እንዳተበረከተለት ነው የተናገረው፡፡,spk_95a29beb9733,am,9.993,8.602,0.0,9.993,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2737a41a0e4f,train,ትብብሩ በስደት ዙሪያ የተለያዩ ተግባራትን በጋራ ለማከናወን ምቹ መደላድል እየተፈጠረ ለመምጣቱ ማሳያ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_95a29beb9733,am,9.194,8.116,0.333,9.194,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_74e93c51895a,train,መምሪያው በቃሉ ወረዳ 014 ቀበሌ ያስገነባውን የመንገዶ ጤና ኬላ ዛሬ አስመርቋል።,spk_909f015697cd,am,2.974,2.974,0.0,2.974,-36.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6eaa8ee84f8a,train,"ዓለም አቀፍ  የአረጋውያን  ቀን  ""ለአረጋውያን ደህንነትና መብቶች መከበር ሁለንተናዊ ሃላፊነታችንን እንወጣ"" በሚል መሪ ሀሳብ  በሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ ከተማ ዛሬ ተከብሯል።",spk_5e642ccf4702,am,15.674,15.674,0.0,15.674,-27.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e8db8d92565,train,በሐረር መሃል አደባባይ የደመራ በዓል ሲከበር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ ሐረርጌ ሐገረ ስብከት ሊቀ ዻዻስ አቡነ ኒቆዲሞስ፣ የአብያተ ክርስቲያናት ካህናትና ምዕመናን፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የዕምነቱ ተከታዮችና ቱሪስቶች ታድመዋል።,spk_5e642ccf4702,am,26.073,21.394,0.0,26.073,-35.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d4a3293792b,train,የሰሜን ወሎ ዞን ሴቶች፣ ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ሀላፊ እመቤት ደሳለኝ በበኩላቸው፤ ዛሬ የልምድ እና ተሞክሮ ምንጮች የሆኑትን አረጋውያንን ለማክበር የተሰበሰብንበት ታላቅ ቀን ነው ብለዋል።,spk_5e642ccf4702,am,19.034,15.954,0.0,19.034,-28.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ca6ed76eb08,train,በሁሉም አካባቢዎች ሰላምን በማፅናት የልማት ስራዎች ቀጣይነት እንዲኖራቸው የፀጥታ ሃይሉ ከህዝቡ ጋር በትብብር መስራቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_5e642ccf4702,am,16.433,13.133,0.0,16.433,-31.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5c722bd4f44,train,በጥፋታችን በመፀፀት ህዝብን በስራ ለመካስና የሰላም አምባሳደር ለመሆን የመንግስትን የሠላም ጥሪ ተቀብለን መጥተናል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_5e642ccf4702,am,14.754,10.42,0.401,14.754,-37.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f14bb84a6ad2,train,ሌላኛው የሰላምን መንገድ መርጦ እጁን የሰጠ የቀድሞ ታጣቂ መብራቱ ወርቁ፣ በሰለጠነ ዘመን ጦር መሣሪያን አማራጭ ማድረግ ከጥፋት በስተቀር መፍትሄ እንደማይሆን በመረዳት ሰላምን መርጠን መጥተናል ብሏል።,spk_5e642ccf4702,am,20.674,15.651,0.0,20.674,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cc0625c8244,train,ከዚህ በፊት የመጡ ታጣቂዎችን መልሶ በማቋቋም ሰላማዊ ህይወት እንዲመሩ መደረጉን አስታውሰው ለእነዚህም ተመሳሳይ ስራ ይሰራል ብለዋል።,spk_5e642ccf4702,am,14.674,10.399,0.0,14.674,-35.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7cae24cab34,train,የአሁኑ ትውልድም ከቀደምት አባቶች የተረከበውን የሀገር ፍቅር ስሜትና አንድነቱን በማስጠበቅ በድህነት ላይ በመዝመት የበለጸገችና የታፈረች ሀገር ለመጪው ትውልድ ለማስረከብ በጋራ መትጋት እንዳለበት መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_5e642ccf4702,am,24.474,20.278,0.0,24.474,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d975e03c587d,train,የመስቀል ደመራ በዓልን ስናከብር ይቅርባይነት፣ ደግነትና ርህራሔን በማሳየት መሆን አለበት ሲሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ ሐረርጌ ሐገረ ስብከት ሊቀ ዻዻስ አቡነ ኒቆዲሞስ ተናገሩ ።,spk_5e642ccf4702,am,23.354,19.554,0.0,23.354,-34.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_26bc1227a36b,train,6. ኮሎ ቱሬ እና ያያ ቱሬ (ኮትዲቭዋር),spk_ca70ec595fe5,am,3.352,2.547,0.804,3.352,-37.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4de175d040cb,train,ሲዳማ ቡና በ29 ነጥብ ሊጉን እየመራ ነው።,spk_ca70ec595fe5,am,4.368,3.03,0.927,4.368,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6ec53c0e839,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ 10ኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው አዲስ አበባ ከተማ የመጨረሻውን 14ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.47,5.652,0.817,6.47,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6aa83bac524,train,በሊጉ 17ኛ ድሉን ያስመዘገበው አርሰናል በ56 ነጥብ መሪነቱን አጠናክሯል። ከተከታዩ ማንችስተር ሲቲ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት በጊዜያዊነት ወደ ዘጠኝ ከፍ አድርጓል።,spk_ca70ec595fe5,am,10.392,5.415,0.416,10.392,-30.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2bac4b49c75f,train,ካሪክ ከዳረን ፍሌቸር ቦታውን በመረከብ ስራውን ነገ ጠዋት በይፋ ይጀምራል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.701,4.451,1.082,6.701,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7cdc64b63133,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ አምስተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ሸገር ከተማ በ12 ነጥብ 15ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_ca70ec595fe5,am,5.19,4.767,0.423,5.19,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_19117425bea0,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት እስከ ጥር 9 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.288,4.996,0.899,6.288,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e13e429d54ee,train,ሁለቱ ቡድኖች በ 14 ኛ ሳምንት አቻ ከተለያዩባቸው መርሐ-ግብሮች በኋላ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው።,spk_ca70ec595fe5,am,7.408,7.408,0.0,7.408,-34.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc5ab58f1622,train,በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 17ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በአስቶንቪላ እና ማንችስተር ዩናይትድ መካከል ዛሬ ይደረጋል።,spk_ca70ec595fe5,am,4.848,4.471,0.377,4.848,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_091f340ef80e,train,ስልጠናውን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 197 ወጣቶች ስልጠናውን እንዲወስዱ መደረጉን አስታውሰዋል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.589,6.233,0.356,6.589,-23.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a678d0ee257c,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ16ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር መቀሌ 70 እንደርታ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ 1 አሸንፏል።,spk_ca70ec595fe5,am,7.605,6.375,0.426,7.605,-29.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_76455d59b864,train,በወቅቱ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ  ኮንጎ ዛምቢያን በማሸነፍ ዋንጫውን ስታነሳ የታሪካዊው ድል አካል ነበሩ።,spk_ca70ec595fe5,am,3.803,3.053,0.445,3.803,-40.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e429d49cb567,train,አብዛኛዎቹ ስደተኞች ወደ አውሮፓና ጣልያን ተስፋ በማድረግ 300 ኪሎ ሜትር ገደማ  ከሊቢያ ባህር ዳርቻ መነሳታቸውም ተገልጿል።,spk_ca70ec595fe5,am,5.611,5.262,0.348,5.611,-28.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f16b1fb4687e,train,ባለፉት ሁለት ተከታታይ የሊጉ ጨዋታዎች የተሸነፈው ሀዲያ ሆሳዕና ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ይጫወታል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.811,4.489,1.94,6.811,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_faa4c9d38b0e,train,መቀሌ 70 እንደርታ በ17 ነጥብ 17ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል። ኢትዮጵያ ቡና በ19 ነጥብ 16ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_ca70ec595fe5,am,8.171,6.481,0.373,8.171,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21bb29cd5c25,train,ሮጀር ሚላ ለካሜሮን፣ አብዱልከሪም ሜሪ ለሞሮኮ በወቅቱ ግቦቹን ያስቆጠሩ ተጫዋቾች ናቸው።,spk_ca70ec595fe5,am,3.427,3.018,0.408,3.427,-40.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f45bfe17ed8,train,ሸገር ከተማ በ20 ነጥብ 13ኛ ደረጃን ይዟል። ምድረ ገነት ሽሬ በ22 ነጥብ 11ኛ ላይ ተቀምጧል።,spk_ca70ec595fe5,am,5.83,4.599,0.381,5.83,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c68de28366f6,train,በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ምህረት ታፈሰ እና ትዕግስት ኃይሌ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_ca70ec595fe5,am,8.048,6.945,0.705,8.048,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5967ade85933,train,በኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የ13ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ አዲስ አበባ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.171,5.819,0.352,6.171,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1376c9bb467f,train,በአዲስ አበባ ስታዲየም ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ የሚደረገው ጨዋታ ሸገር ከተማ እና ምድረ ገነት ሽሬን ያገናኛል።,spk_ca70ec595fe5,am,3.568,3.568,0.0,3.568,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_659a7fa7b1cd,train,ኤፍኤ ካፕ እ.አ.አ በ1871 መጀመሩን መረጃዎች ያመለክታሉ።,spk_ca70ec595fe5,am,7.643,4.912,1.627,7.643,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a3f6ee885a8,train,ቡድኑ በ23 ነጥብ ስድስተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_ca70ec595fe5,am,4.067,3.17,0.0,4.067,-31.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb0c6e9b757b,train,አርሰናል በ30 ነጥብ ሊጉን እየመራ ይገኛል። ብሬንትፎርድ በ19 ነጥብ 10ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.061,5.688,0.373,6.061,-30.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1558470eedb,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ዛሬ ይጀመራል,spk_ca70ec595fe5,am,2.971,2.598,0.373,2.971,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cf3e276d2d9,train,አስቶንቪላ በ33 ነጥብ ሶስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። ማንችስተር ዩናይትድ በ26 ነጥብ ሰባተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_ca70ec595fe5,am,4.592,4.237,0.355,4.592,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6e4fdeb00fb,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ14ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀመራል።,spk_ca70ec595fe5,am,4.368,4.368,0.0,4.368,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_2f330354910a,train,15 ግቦችን በ18ቱ ጨዋታዎች ላይ 15 ግቦችን ሲያስቆጥር 12 ጎሎችን አስተናግዷል። ቡድኑ በ28 ነጥብ ስድስተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።,spk_ca70ec595fe5,am,8.133,7.103,0.31,8.133,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f1618326201,train,በዞኑ  የእንስሳት ዝርያ ማሻሻል ማስጀመሪያ መረሃ ግብር በእንደጋኝ ወረዳ ገነት ቀበሌ ዛሬ ተካሂዷል።,spk_ca70ec595fe5,am,7.869,7.511,0.358,7.869,-21.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8eb89d658c1,train,በአፍሪካ ዋንጫው በምድብ አምስት የምትገኘው ሱዳን ከአልጄሪያ ጋር የመጀመሪያ ጨዋታዋን አድርጋ 3 ለ 1 ተሸንፋለች።,spk_ca70ec595fe5,am,9.03,7.023,0.445,9.03,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b74906bb61cb,train,በጋሞ እና ወላይታ ዞኖች የተጀመረው የሞሪንጋ ፕሮጀክት ለበርካታ ዜጎች የሥራ ዕድል እንደሚፈጥር ጠቁመዋል።,spk_ca70ec595fe5,am,5.685,5.328,0.358,5.685,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec6a65f3874e,train,ሁለቱም ቡድኖች ወደ አሸናፊነት መንገድ ለመመለስ የሚያደርጉት ጨዋታ ትኩረትን ስቧል።,spk_ca70ec595fe5,am,5.309,4.905,0.404,5.309,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4e82c0b1fec,train,በሊጉ ዘጠነኛ ድሉን ያስመዘገበው መቻል በ29 ነጥብ ደረጃውን ከሶስተኛ ወደ ሁለተኛ ከፍ አድርጓል።,spk_ca70ec595fe5,am,7.304,6.725,0.579,7.304,-25.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c72a340328d6,train,ቡድኑ በ19 ነጥብ ስምንተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_ca70ec595fe5,am,2.928,2.378,0.551,2.928,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a72d5c6f2bd,train,ውጤቱን ተከትሎም አዲስ አዳጊው ነገሌ አርሲ በ26 ነጥብ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_ca70ec595fe5,am,5.872,5.872,0.0,5.872,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_83600e0d7273,train,ኢትዮጵያ መድን ተከታታይ ድሉን ለማስመዝገብ ይጫወታል።,spk_ca70ec595fe5,am,3.952,3.588,0.365,3.952,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_883daa2ac8a4,train,ማምሻውን በሂል ዲኪንሰን ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ቪክቶር ዮኮሬሽ በ27ኛው ደቂቃ የማሸነፊያውን ግብ በፍጹም ቅጣት ምት አስቆጥሯል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.552,4.119,0.486,6.552,-40.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fee313ff7d95,train,ሲዳማ ቡና ሊጉን በ30 ነጥብ እየመራ ነው።,spk_ca70ec595fe5,am,3.91,2.99,0.471,3.91,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61175fb11518,train,ከእ.አ.አ 2022 እስከ 2025 የሚድልስቦሮው ዋና አሰልጣኝ በመሆን ሰርቷል።,spk_ca70ec595fe5,am,4.848,4.287,0.561,4.848,-28.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6faf2f3cea95,train,በ60ዎቹ ጨዋታዎች ላይ ማንችስተር ዩናይትድ 108 ግቦችን ሲያስቆጥር  አስቶንቪላ  በበኩሉ 40 ግቦችን ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_ca70ec595fe5,am,10.352,8.801,0.479,10.352,-28.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c15429f968be,train,4. አንድሬ ካና ቢይክ እና ፍራንስዋ ኦማም ቢይክ (ካሜሮን),spk_ca70ec595fe5,am,4.494,3.589,0.392,4.494,-41.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a889334f2c1,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት ጨዋታ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2 ለ 1 አሸንፏል።,spk_ca70ec595fe5,am,7.643,7.268,0.374,7.643,-22.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4193b26fae45,train,ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች አቻ የወጣው ምድረ ገነት ሽሬ ማሸነፍ የመጀመሪያውን በደረጃ ሰንጠረዥ ከወገብ በላይ ይዞ እንዲያጠናቅቅ ሊያደርገው ይችላል።,spk_ca70ec595fe5,am,7.003,6.576,0.427,7.003,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_537f13090f6d,train,ሁለቱ ክለቦች በኤፍኤ ካፕ ሲገናኙ የአሁኑ ለአምስተኛ ጊዜ ነው።,spk_ca70ec595fe5,am,3.992,3.212,0.779,3.992,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ccb85c5fddb,train,ማንችስተር ዩናይትድ ፖርቹጋላዊውን አሰልጣኝ ሩበን አሞሪምን ባለፈው ሳምንት ማሰናበቱ ይታወቃል።,spk_ca70ec595fe5,am,6.288,4.821,0.0,6.288,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65359ca50e52,train,ከዚህ ቀደም ባደረጓቸው አራት ጨዋታዎች አርሰናል ሶስት ጊዜ ሲያሸንፍ አንድ ጊዜ አቻ ተለያይተዋል።,spk_ca70ec595fe5,am,4.443,4.128,0.315,4.443,-30.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38594f5cb83b,train,ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ ሸገር ከተማ ከቦሌ ክፍለ ከተማ በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_ca70ec595fe5,am,5.573,4.17,0.368,5.573,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0fcc23d4b7eb,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ15ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ውሎ ሁለት ጨዋታዎች ይደረጋሉ።,spk_ca70ec595fe5,am,4.368,3.947,0.421,4.368,-28.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f6d1542615a8,train,በሌላኛው መርሐ-ግብር አዳማ ከተማ ከሃዋሳ ከተማ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ይጫወታሉ።,spk_ca70ec595fe5,am,5.611,4.531,0.0,5.611,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_92ffb420dde3,train,ሲዳማ ቡና በሊጉ እስከ አሁን ባደረጋቸው 11 ጨዋታዎች ስድስቱን ሲያሸንፍ ሽንፈት ያስተናገደው አንድ ጊዜ ብቻ ነው። በቀሪ አራት ጨዋታዎች አቻ ተለያይቷል። 14 ግቦችን በጨዋታዎቹ ላይ ሲያስቆጥር ስድስት ግቦችን አስተናግዷል።,spk_4be2487db725,am,14.58,14.037,0.543,14.58,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_59bc60f900cf,train,የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውድድር ዓመቱ ሰባተኛ ድሉን በማስመዝገብ ሁለት ተስተካካይ ጨዋታዎች እየቀሩት በ22 ነጥብ ደረጃውን ከአራተኛ ወደ ሁለተኛ ከፍ አድርጓል።,spk_4be2487db725,am,14.08,11.271,0.908,14.08,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da4b1c66e019,train,በምዕራብ ወለጋ ዞን በክረምቱ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በ12 ዘርፎች ከ33 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መከናወኑ ተገልጿል።,spk_4be2487db725,am,10.24,9.345,0.5,10.24,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f82a8a8e8c1a,train,ህብረተሰቡ የተቀላጠፈ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኝ አገልግሎት አሰጣጥን ማዘመን እና ከቴክኖሎጂ ጋር የማስተሳሰር ስራ እየተከናወነ ነው ብለዋል።,spk_4be2487db725,am,9.96,8.503,0.905,9.96,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_42b1d92119da,train,በዚህም በአገልግሎት ብዛት ያረጀ የአንድ አቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት በአዲስ መልክ የግንባታ ሥራው የተጀመረ ሲሆን ወጪውም በርዕሰ መስተዳድሩ ጽህፈት ቤት እንደሚሸፈን ተመላክቷል።,spk_4be2487db725,am,12.76,11.249,0.747,12.76,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9119abe907b6,train,በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የ1ሺህ 46 አቅመ ደካሞች መኖሪያ ቤቶች ግንባታና እድሳት ሥራ እንደሚከናወን ተገለጸ።,spk_4be2487db725,am,11.32,10.451,0.501,11.32,-23.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c4dd69777a8,train,በ2018  የትምሕርት  ዘመን በሰሜን ወሎ ዞን በሚገኙ 958 የትምህርት ተቋማት 492 ሺህ 176 ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር  መታቀዱ ተመልክቷል።,spk_4be2487db725,am,13.32,11.768,0.5,13.32,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2583b4261a89,train,የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድን እንዲጠናከርና የህብረተሰቡ አለኝታ እንዲሆን የክልሉ መንግስት ቀዳሚ አጀንዳ አድርጎ እየሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_4be2487db725,am,10.24,9.134,0.54,10.24,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72ff429b873a,train,የተሰበሰበው ደም ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ3 እጥፍ ብልጫ እንዳለው ጠቁመው፤ ለዚሕም የበጎ ፈቃደኞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመምጣቱ ነው ብለዋል።,spk_0e297d4f3112,am,13.813,12.529,0.619,13.813,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3ac7f894366,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በወቅቱ እንደገለጹት፤ የዓለም ጤና ድርጅትና የጃፓን መንግስት በጤና ዘርፎች ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ።,spk_0e297d4f3112,am,13.573,10.99,0.505,13.573,-26.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_333d31f5cb09,train,ምክር ቤቱ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ሴቶችን በአቅም ግንባታ ስልጠናዎች የማብቃት ሥራ እንዲሳካ ድጋፍና ክትትል እያደረገ እንደሚገኝ ጠቁመው፤ ዛሬ በጂንካ ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ያለው ስልጠናም የዚሁ አካል ነው ብለዋል።,spk_0e297d4f3112,am,20.854,18.37,0.422,20.854,-28.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ff1d39878ae,train,በደብረ ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል የደም ባንክ አገልግሎት ተጠሪ አቶ አስራት መለሰ፤ አሁን ላይ በሆስፒታሉ ደም ለሚፈልጉ ታማሚዎች በቂ የደም ክምችት መኖሩን አረጋግጠዋል።,spk_0e297d4f3112,am,14.813,14.813,0.0,14.813,-20.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_166a1a7e9590,train,የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ፣ በአፍሪካ ህብረትና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ተወካይ ፕሮፌሰር ፍራንሲስ ቺሳካ እንዳሉት፤ የጤናው ዘርፍ ላይ መሰረት ያደረጉ የትብብር ተግባራት የጤና ስርዓቱን ለመገንባት ያግዛሉ።,spk_0e297d4f3112,am,22.053,17.754,0.67,22.053,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b94d77107554,train,አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ በአፍሪካ ደረጃ የሚወዳደር አሠራርን የሚከተል መሆኑን ጠቁመው፤ በርካታ ምርቶችን አውጥቷል ብለዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,7.093,6.663,0.431,7.093,-28.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_785fe95a3436,train,ሊድስ ዩናይትድ ቼልሲን 3 ለ 1 በማሸነፍ ወሳኝ ድል አስመዝግቧል።,spk_4f66b2c21e21,am,4.574,3.716,0.0,4.574,-25.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c45a70dbf9aa,train,ቼልሲ በ43 ነጥብ አምስተኛ፣ ሊድስ ዩናይትድ በ29 ነጥብ 16ኛ ደረጃን ይዘዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,6.093,5.454,0.0,6.093,-25.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7b47eb279085,train,ሲዳማ ቡና በ33 ነጥብ ሊጉን እየመራ ነው።,spk_4f66b2c21e21,am,3.014,3.014,0.0,3.014,-24.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2d25455a2e67,train,የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ዋና ዳሬክተር መሠረት በቀለ (ዶ/ር) በበኩላቸው፥ የጥራት መስፈርት ማሟላት መቻሉ ኢትዮጵያ በአለም ዓቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እንድትሆን ያግዛታል ነው ያሉት።,spk_4f66b2c21e21,am,11.733,10.055,0.541,11.733,-29.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f2bf2c52491e,train,በውድድር ዓመቱ አራተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው አዲስ አዳጊው ይርጋጨፌ ቡና በ10 ነጥብ ስምንተኛ ደረጃን ይዟል።,spk_4f66b2c21e21,am,7.173,6.574,0.0,7.173,-26.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f917cf90d003,train,ጨዋታው ጠንካራ ፉክክር ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል። የ43 ዓመቱ ሳይመን ሁፐር ጨዋታውን በዋና ዳኝነት ይመሩታል።,spk_4f66b2c21e21,am,8.014,6.677,0.38,8.014,-25.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_103288566385,train,ጌታነህ ከበደ በ 93 ኛው ደቂቃ ለሐዋሳ ከተማ የአቻነቷን ግብ ከመረብ ላይ አሳርፏል።,spk_4f66b2c21e21,am,5.854,5.44,0.0,5.854,-26.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ed97ba331419,train,ኤልቪን ጃፋርኩሊዬቭ ለካራባግ ብቸኛውን ጎል አስቆጥሯል።,spk_4f66b2c21e21,am,6.333,4.025,0.455,6.333,-24.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_be81c4785799,train,ጨዋታዎቹ ወደ ጥሎ ማለፍ የሚገቡ ሀገራት የሚለዩባቸው ናቸው።,spk_4f66b2c21e21,am,4.093,3.376,0.0,4.093,-24.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_503db2f00426,train,ካለፉት አምስት የሊግ ጨዋታዎች መካከል ሶስቱን ያሸነፈው ዌስትሃም ዩናይትድ በጥሩ ወቅታዊ ብቃት ላይ ይገኛል።,spk_4f66b2c21e21,am,6.373,5.298,0.532,6.373,-26.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6747daebfbae,train,ድሮን ማምረት ብቻ ሳይሆን የማነጋገር ዐቅም እየፈጠረ ያለ ተቋም መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,5.934,5.236,0.697,5.934,-28.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9d56f315b707,train,ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ17 ነጥብ 15ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_4f66b2c21e21,am,3.974,3.188,0.436,3.974,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e5ffbac14d06,train,ሸገር ከተማ ባለፉት ሰባት ተከታታይ የሊግ ጨዋታዎች አላሸነፈም። ተጋጣሚው ድሬዳዋ ከተማ ባለፉት አምስት ጨዋታዎች ድል አልቀናውም።,spk_4f66b2c21e21,am,8.094,7.494,0.0,8.094,-27.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ff7d0e2238e0,train,ውጤቱን ተከትሎም ኢትዮጵያ ቡና በ 19 ነጥብ 11 ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_4f66b2c21e21,am,4.534,4.534,0.0,4.534,-24.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_264883482b78,train,መቻል ኢትዮጵያ መድንን በማሸነፍ ደረጃውን ወደ ሁለተኛ ከፍ አደረገ,spk_4f66b2c21e21,am,4.213,4.213,0.0,4.213,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_22387d55f651,train,ውጤቱን ተከትሎ ሴኔጋል እና ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በምድብ አራት በተመሳሳይ አራት ነጥብ በግብ ክፍያ ተበላልጠው አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃን ይዘዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,10.293,8.505,0.647,10.293,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5e7989e9a2cd,train,ስለዚህ ብንፈልግም ባንፈልግም ራሳችንን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ሂደት ውስጥ ማስገባት ካልቻልን ደረጃው የትም ቦታ ይሁን እንደ ሀገር እንደ ከዚህ ቀደሙ ከትላልቅ ሪቮሉሽኖች ወደ ኋላ እንቀራለን ሲሉ አስገንዝበዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,13.614,12.397,0.466,13.614,-28.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_003ecb993169,train,አዲስ አዳጊው ነገሌ አርሲ በውድድር ዓመቱ 16 ጨዋታዎችን አከናውኖ በሰባቱ ሲያሸንፍ አራት ጊዜ ተሸንፏል። በአምስቱ ጨዋታዎች ነጥብ ተጋርቷል።,spk_4f66b2c21e21,am,10.213,8.454,0.346,10.213,-24.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a8c73dccbf11,train,በዚሁ ምድብ ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ቤኒን ቦትስዋናን 1 ለ 0 አሸንፋለች።,spk_4f66b2c21e21,am,5.494,4.552,0.33,5.494,-24.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7008f9b64fe7,train,ሁለቱም ወደ አሸናፊነት ለመመለስ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው።,spk_4f66b2c21e21,am,3.773,3.773,0.0,3.773,-24.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_974602f9ada4,train,በተለይም በቴክኖሎጂ ዘርፍ የተወሰዱ የለውጥ እርምጃዎች ዜጎች በውጭ ሀገራት የሥራ ስምሪት መብትና ደኅንነታቸው ተጠብቆ ተጠቃሚ የሚሆኑበት ሥርዓት መፈጠሩን ገልጸዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,11.053,9.47,0.0,11.053,-28.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_5faceca25eb1,train,አራት ግቦችን ያስቆጠረው አንቶኒ ጎርደን የጨዋታው ኮከብ ሆኖ ተመርጧል።,spk_4f66b2c21e21,am,4.894,3.955,0.0,4.894,-26.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8422a4cbb707,train,በሌሎች ጨዋታዎች ክሪስታል ፓላስ በርንሌይን፣ ኖቲንግሃም ፎረስት ዎልቭስን በተመሳሳይ 1 ለ 0 አሸንፈዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,6.973,5.99,0.0,6.973,-25.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a2568526cd0d,train,ማምሻውን በታንጀር ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ሴድሪክ ባካምቡ በ61ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት ጎል ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎን መሪ አድርጓል።,spk_4f66b2c21e21,am,9.454,8.164,0.0,9.454,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ef00f70a9fdb,train,ከመርሐ-ግብሮቹ መካከል ነገሌ አርሲ ከሲዳማ ቡና ከቀኑ 9 ሰዓት በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል።,spk_4f66b2c21e21,am,9.813,8.846,0.0,9.813,-26.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c9fb84395269,train,ኦሊ ዋትኪንስ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር አማዱ ኦናና እና ዶንየል ማለን ቀሪዎቹን ጎሎች ለአስቶንቪላ ከመረብ ላይ አሳርፈዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,9.614,7.172,0.833,9.614,-24.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c75fa7b09308,train,ሁለቱም ቡድኖች ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ይጫወታሉ።,spk_4f66b2c21e21,am,2.853,2.853,0.0,2.853,-24.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ff29608f8a76,train,በምድቡ የመጨረሻ መርሃ ግብር ማክሰኞ ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ቤኒን ከሴኔጋል እና ቦትስዋና ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ይጫወታሉ።,spk_4f66b2c21e21,am,10.573,8.601,0.461,10.573,-25.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2b4b3aa561d2,train,ኢትዮጵያ ቡና በውድድር ዓመቱ ባካሄዳቸው 16 ጨዋታዎች አምስቱን አሸንፎ በሰባቱ ተሸንፎ አራት ጊዜ አቻ ተለያይቷል።14 ግቦችን ሲያስቆጥር 15 ጎሎች ተቆጥረውበታል። ቡድኑ በ19  ነጥብ 12ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_4f66b2c21e21,am,16.413,13.381,0.472,16.413,-27.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d3cdbbf0718c,train,የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ26ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ዛሬ ይጀመራል።,spk_4f66b2c21e21,am,4.274,3.846,0.427,4.274,-24.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dacdec14b0ed,train,ሳዲዮ ማኔ በ69ኛው ደቂቃ ከመረብ ላይ ባሳረፋት ግብ ሴኔጋል አቻ ሆናለች።,spk_4f66b2c21e21,am,5.654,4.832,0.335,5.654,-25.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_132790661a8e,train,የሰንደርላንዱ ኖርዲ ሙኪሌ በራሱ ላይ ለሊቨርፑል፣ ኬምስዳይን ታልቢ ለሰንደርላንድ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,7.173,5.975,0.0,7.173,-24.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1bca8403f783,train,በለንደን ስታዲየም ዌስትሃም ዩናይትድ ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር ምሽት 5 ሰዓት ከ15 ላይ ይጫወታሉ።,spk_4f66b2c21e21,am,6.454,5.466,0.0,6.454,-25.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_77c92dab00aa,train,ቶተንሃም ሆትስፐርስ ከኒውካስትል ዩናይትድ እና ኤቨርተን ከቦርንማውዝ በተመሳሳይ ምሽት 4 ሰዓት ከ30 ላይ ይጫወታሉ።,spk_4f66b2c21e21,am,6.934,6.02,0.3,6.934,-26.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a2014265dd35,train,በጊዜያዊው አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ የሚመራው ማንችስተር ዩናይትድ በሊጉ ያለፉትን አራት ተከታታይ ጨዋታዎች አሸንፏል።,spk_4f66b2c21e21,am,7.454,6.199,0.0,7.454,-25.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_761cbc1e8a64,train,ለብራይተን ጃን ፖል ቫን ሄከ ሁለት ግቦችን ከመረብ ጋር ሲያገናኝ የአስቶንቪላው ፖው ቶሬስ በራሱ ላይ አስቆጥሯል።,spk_4f66b2c21e21,am,8.053,6.722,0.0,8.053,-26.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2f205dd7aa72,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሳምንት ድሬዳዋ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ኢትዮጵያ ቡናን 2 ለ 1 አሸንፏል።,spk_4f66b2c21e21,am,7.854,6.648,0.623,7.854,-25.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_fc9491ca68a1,train,በመሆኑም የዲጂታል መሰረተ ልማትና የሰው ኃይል ልማትን በማጠናከር የኢትዮጵያን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ለማፋጠን የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ ይገኛል ብለዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,9.334,8.593,0.412,9.334,-28.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dc9991bf4e42,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 17ኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጠናቀቃል።,spk_4f66b2c21e21,am,4.774,4.431,0.0,4.774,-26.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bed55f051c29,train,የሁለቱ ብሄራዊ ቡድኖች ጨዋታ ጠንካራ ፉክክር ተደርጎበታል።,spk_4f66b2c21e21,am,3.134,3.134,0.0,3.134,-24.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6c94c04a7613,train,ተጋጣሚው ሲዳማ ቡና በሊጉ እስከ አሁን ባደረጋቸው 16 ጨዋታዎች ዘጠኙን ሲያሸንፍ ሽንፈት ያስተናገደው አንድ ጊዜ ብቻ ነው። በቀሪው ስድስት ጨዋታዎች አቻ ተለያይቷል። በጨዋታዎቹ ላይ 23 ግቦችን ሲያስቆጥር ስምንት ግቦችን አስተናግዷል።,spk_4f66b2c21e21,am,16.814,13.625,0.731,16.814,-26.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3ed53cd91268,train,በኢላንድ ሮድ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ጃካ ቢጆል፣ አኦ ታናካ እና ዶምኒክ ካርቨርት ሉዊን ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,10.293,8.198,0.0,10.293,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4ce265996992,train,የስማርት ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂው የጤና፣ የትምህርትና ሌሎች የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን ወጪና ጊዜ ቆጣቢ በሆነ መንገድ ለማሳለጥ የሚያስችል ስለመሆኑም አስረድተዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,10.534,10.137,0.0,10.534,-29.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_8fb375624f75,train,በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ናይጄሪያዊው ዲቫይን ዋቹኩዋ በ 38 ኛው ደቂቃ ያስቆጠራት ጎል ኢትዮጵያ ቡና መሪ ሆኗል።,spk_4f66b2c21e21,am,10.534,9.161,0.0,10.534,-25.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_e46245b30b4a,train,በሌላኛው መርሐ-ግብር ኢትዮጵያ ቡና ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከምሽቱ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_4f66b2c21e21,am,9.053,7.941,0.0,9.053,-26.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d46a6538abcd,train,በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ አራት መርሃ ግብር ሴኔጋል እና ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,7.734,6.693,0.501,7.734,-25.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c8d9eadb99aa,train,ገንዘብ ሚኒስቴር፣ገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽንን ጨምሮ ተቋማት አሠራሮቻቸውን ለማዘመን የሚገለገሉባቸው በርካታ ሲስተሞችን መገንባት መቻሉን አንስተዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,10.014,8.833,0.334,10.014,-28.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a6dfc570ed59,train,ሁለቱም ቡድኖች በሊጉ ተከታታይ ድላቸውን ለማስመዝገብ ይፋለማሉ።,spk_4f66b2c21e21,am,4.774,3.779,0.551,4.774,-25.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4cb6eee54972,train,ሐዋሳ ከተማ በ 25 ነጥብ ደረጃውን ከአምስተኛ ወደ አራተኛ ከፍ ማድረግ ችሏል።,spk_4f66b2c21e21,am,4.734,4.734,0.0,4.734,-24.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_714e91f0736f,train,የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ሊቨርፑል ከሰንደርላንድ ጋር በሜዳው አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_4f66b2c21e21,am,5.973,4.529,0.453,5.973,-24.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ddae6244bfa0,train,ሁለቱ ክለቦች በሊጉ በመጀመሪያ ዙር ባደረጉት ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ 3 ለ 0 ማሸነፉ የሚታወስ ነው።,spk_4f66b2c21e21,am,6.734,5.8,0.388,6.734,-25.3,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4df8fa5e9c5f,train,ውጤቱን ተከትሎ ኒውካስትል ዩናይትድ ጥሎ ማለፉ የመቀላቀል እድሉን የበለጠ አስፍቷል።,spk_4f66b2c21e21,am,5.133,4.518,0.0,5.133,-27.4,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b63a30173b66,train,ማንችስተር ዩናይትድ ለመጨረሻ ጊዜ በሊጉ አምስት ተከታታይ ጨዋታዎችን ያሸነፈው እ.አ.አ በ2023/24 የውድድር ዓመት ነው።,spk_4f66b2c21e21,am,9.454,7.696,0.673,9.454,-26.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_65b26a955dcc,train,በወላይታ ሶዶ ከተማ ለሚገነባው ስታዲየም የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ,spk_4f66b2c21e21,am,5.093,4.072,0.52,5.093,-25.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_331d8477a0cd,train,በጥሩ ብቃት ላይ የሚገኘው አስቶንቪላ ከሜዳው ውጪ ብራይተንን 4 ለ 3 አሸንፏል።,spk_4f66b2c21e21,am,4.654,4.326,0.327,4.654,-26.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_bd2a80790aa7,train,በሌላኛው መርሐ-ግብር ቼልሲ ከሊድስ ዩናይትድ ምሽት 4 ሰዓት ከ30 ላይ በስታምፎርድ ብሪጅ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_4f66b2c21e21,am,7.734,6.282,0.0,7.734,-26.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_95ac91a79ee8,train,ዌስትሃም ዩናይትድ በ23 ነጥብ 18ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል። ማንችስተር ዩናይትድ በ44 ነጥብ አራተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_4f66b2c21e21,am,9.373,7.506,0.383,9.373,-25.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_be9289bd9bf2,train,ውጤቱን ተከትሎ አስቶንቪላ በ27 ነጥብ የሶስተኝነት ደረጃን ከቼልሲ ተረክቧል።,spk_4f66b2c21e21,am,5.494,4.845,0.0,5.494,-26.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d21c0488c3ce,train,በኦሮሚያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሕግ ማውጣት እና ምርምር ዳይሬክተር ኢብሳ ጨመዳ በበኩላቸው በክልሉ በሰባት ሺህ ቀበሌዎች ላይ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ተከፍተው ለህዝቡ አገልግሎት እየሰጡ ነው።,spk_11ef108eedd2,am,17.373,13.342,0.0,17.373,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ebbd5ebc322c,train,ይህም ህብረተሰቡ በቅርበት በባህሉ መሰረት የዳኝነትና የፍትህ አገልግሎት እንዲያገኙ አስችሏል ነው ያሉት።,spk_11ef108eedd2,am,7.173,6.054,0.462,7.173,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0aaf7a7ade0d,train,በዚሁ ወቅት የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነብርሃን (ዶ/ር) እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ የመሠረተ የማኅበረሰብ ፍትሕን በማጠናከር ለህብረተሰቡ የፍትሕ ጥያቄ ምላሽ መስጠት የሚያስችሉ አገልግሎቶች እየተተገበሩ ነው።,spk_11ef108eedd2,am,18.014,14.711,1.082,18.014,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ddc3632e045,train,በሀገሪቱ የመሠረተ የማኅበረሰብ ፍትሕን በሁሉም አካባቢዎች ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_11ef108eedd2,am,9.854,7.645,0.651,9.854,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad44ed3973ec,train,ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ ሕብረተሰቡ በቅርበት ፍትህ እንዲያገኝ በማድረግ ወጪን፣ ጊዜንና እንግልትን እያስቀሩ ነው ብለዋል።,spk_11ef108eedd2,am,9.293,7.905,0.553,9.293,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_daad541f9d90,train,ፕሬዚዳንቱ በአዳማ ከተማ ሁዳ መስጂድ በመገኘት ድምጽ ከሰጡ በኋላ ባስተላለፉት መልእክት መጅሊሱ ጠንካራ ኢስላማዊ ተቋም ለመፍጠር እና ህዝበ ሙስሊሙን ለማገልገል እየሰራ መሆኑን ገልጸው የዛሬው ምርጫም ይህንኑ አላማ ያደረገ ነው ብለዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,17.534,14.387,0.334,17.534,-27.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_027de1be0c68,train,ኢትዮጵያ የሃይማኖት ብዝሃነት ያላት ህብር የሚለው ቃል በርግጥም የሚገልፃት አገር መሆኗን ገልጸዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,7.814,6.954,0.0,7.814,-31.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0325ba6bd35d,train,የራሳቸው መለያ ያላቸው ብሄሮች ብሄረሰቦች በአንድ አገረ መንግስት ጥላ ስር የኖሩ፣ የተሳሰሩባትና በእጅጉ የተጋመዱ ህዝቦች መሆኗንም ተናግረዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,12.454,9.71,0.398,12.454,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3051e8388307,train,ያለፈውን ዘመን ዘግቶ አዲስ ዘመን ይጀምርበታል ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስጋና ባህል እንዲገነባ፣ ኅብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጸና፣ ኢትዮጵያ ከሁሉም- በሁሉም- ለሁሉም እንድትሆን እሬቻ አንዱ ዕሴቷ ነው ሲሉም አስፍረዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,17.134,13.633,0.317,17.134,-33.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fb0a7ca14eb2,train,"""ሀገሬን እገነባለሁ ሀላፊነቴን እወጣለው"" በሚል መሪ ሀሳብ በሀገሪቱ ሲካሄድ በቆየው ውይይት የማጠቃለያ መድረክን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ተሰጥቷል።",spk_a6ba221b8a46,am,12.774,10.446,0.75,12.774,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a68ebcf82a42,train,በጤና ተቋማት ጥራቱን የጠበቀ የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት እየታየ መሆኑን ጠቁመው ተግባሩን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ አስገንዝበዋል ።,spk_a6ba221b8a46,am,12.854,9.892,0.0,12.854,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b74ce2fd4994,train,በአዲሱ ዓመት በምገባ መርሃ ግብር የሚሳተፉ ተማሪዎች ብዛት ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በ32 ሺህ ብልጫ እንዳላቸው አቶ በዳዳ ተናግረዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,10.893,10.566,0.0,10.893,-30.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c33def042d82,train,የኬሚካል ርጭትና የአጎበር ስርጭቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ከወባ በሽታ መታደግ እንደሚያስችል ጠቅሰው፣ ህብረተሰቡ የአልጋ አጎበርን በአግባቡ መጠቀም እንዳለበት አሳስበዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,15.414,13.08,0.456,15.414,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_45d2ac136072,train,ዛሬም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተደረገው ምክክርም ትናንት እና ዛሬን እንዲሁም ዛሬን እና ነገን፤ ዘላቂ ብልጽግናን ከተሳካ የሀገረ መንግሥት ግንባታ ጋር አሠናስሎ ለመምራት ጉልበት የሚሰጥ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,18.453,13.063,0.652,18.453,-32.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_68e776fbe06d,train,ይህንን ለማከናወን የሚያስችል 97 መጋዘኖች ተጠናቀው አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀታቸውን አስታውቀዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,7.173,7.173,0.0,7.173,-32.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6226580e10aa,train,ወጣቶች ሰላምን ለማጽናት በሚከናወኑ ተግባራት ውስጥ የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ ይበልጥ ማጠናከር እንደሚጠበቅባቸው በብልፅግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ ገለጸ።,spk_a6ba221b8a46,am,11.733,9.05,0.0,11.733,-32.1,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_74f5408500d6,train,ለሥራቸው እውቅናና ሽልማት መሰጠቱ በቀጣይ ሥራቸውን በትጋት ለመስራትና ለተሻለ ውጤት እንዳነሳሳቸው በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ ተሸላሚ መምህራን ገለጹ።,spk_a6ba221b8a46,am,14.014,10.964,1.656,14.014,-33.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_51c01430ae88,train,የባህር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ጎሹ እንዳላማው በሥነ ሥርአቱ ላይ እንደገለጹት መምህራን ለሙያቸው በመታመን በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥም ሆነው ኃላፊነታቸውን በአግባቡ እየተወጡ ይገኛሉ።,spk_a6ba221b8a46,am,13.854,12.178,0.474,13.854,-32.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e7ceb4343fa,train,ድርጅቱ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን አጋርነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኑንም አመልክቷል።,spk_a6ba221b8a46,am,7.814,6.017,1.287,7.814,-37.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_04e784f73d12,train,ሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ሊከሰቱ የሚችሉበት ወቅት በመሆኑም ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባም አቶ በላይ አመልክተዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,8.893,7.539,0.0,8.893,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2757bb66f838,train,በተለይ በዓይን ብሌን ጠባሳ ምክንያት የዓይን ብርሀናቸውን የማጣት አደጋ ላጋጠማቸው ዜጎች እይታን ለመመለስ እና ተስፋ ለመሆን አባገዳዎችና የሀገር ሽማግሌዎች  የድርሻቸውን እንዲወጡ መልእክት አስተላልፈዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,15.534,12.681,0.58,15.534,-28.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa6e7623eaaf,train,ብዝሃነት ለኢትዮጵያዊያን የአንድነት ብቻ ሳይሆን የኢኮኖሚ ምንጭ፣ የቱሪዝምና ዲፕሎማሲ አቅም ጭምር መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,6.973,6.478,0.496,6.973,-28.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c08628cfc354,train,ማህበሩ በዞኑ የተለያዩ ወረዳዎች በትምሀርት፣ በግብርና፣ በጤና፣ በእንስሳት ሀብት ልማትና በሌሎች ልማቱን የሚያጎለብቱ ስራዎችን አከናውኗል ያሉት ደግሞ የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሚስኪ መሀመድ ናቸው።,spk_a6ba221b8a46,am,15.213,13.255,0.783,15.213,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b550aeb40cb,train,ኢትዮጵያን የምንወድ ሁሉ ለኢትዮጵያ የማንሰራራት ዘመን በጋራ እንትጋ፣ ውጤታማ እንሁን፣ ታሪክ እንስራ።,spk_a6ba221b8a46,am,8.733,7.622,0.747,8.733,-31.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9371b7b74eb8,train,በዚህም ዜጎች የሚኮሩበት ታሪክ በኢትዮጵያውያን እየተጻፈ መሆኑንም አብራርተዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,7.133,6.164,0.554,7.133,-31.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5218121b53e3,train,በተጨማሪም ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል ህብረተሰቡንና ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ስራ በመሰራቱ በሽታዎቹ የሚያደርሱትን ተጽእኖ መቀነስ መቻሉን አስረድተዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,11.653,9.577,0.714,11.653,-28.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f2125e3bf1f,train,ባለፈው ዓመት በየሳምንቱ በወባ በሽታ የተያዙ በርካታ ሰዎች ሪፖርት ይደረግ እንደነበር አስታውሰው፣ ዘንድሮ በተሰራ የቅድመ መከላከል ተግባር የበሽታው ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን ገልጸዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,15.094,12.156,0.576,15.094,-33.2,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_502eaff82f77,train,በመድረኩ የባህር ዳር ከተማና የአማራ ክልል የትምህርት ዘርፍ አመራሮችና ባለሙያዎች መሳተፋቸው ታውቋል።,spk_a6ba221b8a46,am,8.053,6.249,0.598,8.053,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_501671787d51,train,ዩኒቨርሲቲው ከምሥረታው ጀምሮ የኢትዮጵያ የለውጥ እና የልማት ጥያቄዎች የፈለቁበት፤ የጊዜው ትንታግ ወጣቶች የለውጥ አብዮት የጎሰሙበት የታሪክም የዕውቀትም ቤት እንደሆነም ነው ያወሱት።,spk_a6ba221b8a46,am,16.014,10.81,1.712,16.014,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3464aed4f6e9,train,የኢትዮጵያ የዕውቀት ብርሃን መፍለቂያ እና የለውጥ ጥሪ ማስተጋቢያ የሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፣ ዛሬም የጀመርነውን ልማት በዕውቀት ለመምራት ተደማሪ ጉልበት ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,12.053,10.081,0.0,12.053,-30.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c03f469834b,train,ድርጅቱ በጤና ክብካቤ፣የህክምና መሳሪያዎች እና ግብአቶች በማቅረብ፣ የአደጋ ጊዜ ምላሽ እንዲሁም በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ወቅት የቴክኒክ ድጋፍ እየሰጠ እንደሚገኝ ነው ያብራሩት።,spk_a6ba221b8a46,am,14.813,12.022,1.019,14.813,-36.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e00c167fcf08,train,በብልፅግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ ምክትል ፕሬዝዳንት ፈዲላ ቢያ በበኩሏ ወጣቶች የዘመኑ አርበኝነት የሆነውን ሰላም የማጽናት ሚናቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባ ነው የተናገረችው።,spk_a6ba221b8a46,am,16.174,10.169,0.546,16.174,-31.7,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b4107947353,train,የማጠቃለያ መደረኩ ተሳታፊ ወጣቶች ለሰላም አርአያ ሆነው ሌሎች በርካታ ወጣቶች ለሰላም ዘብ እንዲሆኑ ማድረግን ያለመ መሆኑንም ገልጻለች ።,spk_a6ba221b8a46,am,11.334,8.735,0.629,11.334,-31.4,female,25-34,addis_ababa,16000,5,0 clip_97cacfbd6cf5,train,የኢትዮጵያ ጉዞ የማይቆም እና ሁሌም ታሪክ የሚጻፍበት መሆኑን ጠቁመው ጉዞዋም ትናንት ከነበረችበት እየተሻለ እና እየተለወጠ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,12.053,10.053,0.944,12.053,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_32326e5e7da8,train,ሽልማትና እውቅናው አደራ ጭምር መሆኑን የገለጸው ተማሪ እንየው፣ በዩኒቨርሲቲ ቆይታው የተሻለ ውጤት በማስመዝገብ አርአያነቱን ለማስቀጠል ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ገልጿል።,spk_a6ba221b8a46,am,13.053,10.991,0.76,13.053,-30.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a23952c0751,train,"የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት መምሪያ ""መምህር ዋጋ ከፍሎ ትውልድ ቀራጭ ነው"" በሚል መሪ ሀሳብ የመምህራንን ቀን አክብሯል።",spk_a6ba221b8a46,am,8.213,7.272,0.302,8.213,-31.9,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0c06f62c9d6,train,ወቅቱ የወባ በሽታ በስፋት የሚከሰትበት በመሆኑ ህብረተሰቡ ከፍተኛ ሙቀት፣ የራስ ምታት፣ ላብና ሌሎች የህመም ምልክቶችን ሲያጋጥመው ፈጥኖ ወደጤና ተቋም በመሄድ ተገቢውን ሕክምና ማግኘት እንዳለበት አሳስበዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,15.534,12.616,0.467,15.534,-33.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc8d4abd8d84,train,በአገር አቀፍ ደረጃ በተደረጉት ውይይቶች ልማትንና መልካም አስተዳደርን በመሳሰሉ ጉዳዮች ዙሪያ ወጣቶች ጥያቄዎች በማቅረብ በየደረጃው ሲመለሱላቸው መቆየቱን ጠቅሰዋል።በማጠቃለያ መደረኩም ተጨማሪ ምላሽ እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,20.014,15.742,0.724,20.014,-32.8,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_545bb9cb8b30,train,በትምህርት ዘመኑ በዞኑ በሁሉም ወረዳዎች ከሚገኙት ትምህርት ቤቶች ከ176 ሺህ ቅድመ አንደኛ እና አንደኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል 160 ሺህ ተማሪዎች የምገባ መርሃ ግብሩ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ አስታውቀዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,17.534,12.934,0.335,17.534,-32.5,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_43cb2e9d0d2d,train,በኢትዮጵያ ከለውጡ ወዲህ በ100 ቀናት የሚነገር ታሪክ፤ መሬት የወረደ ሃሳብና ሃሳብን ከህዝብ ተጠቃሚነት ጋር ማቆራኘት የሚችል አመራር በመታየቱ ሀገር ታሪክ እየጻፈች ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,14.854,12.68,0.483,14.854,-31.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f1085e1a738e,train,ኢትዮጵያ ለአፍሪካውያን ሁሉ የምትነግረው ታሪክና አሰራር እንዳላት በ100 ቀናት አፈጻጸም ሪፖርቱ መመልከታቸውንም ተናግረዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,9.454,7.664,0.505,9.454,-32.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b968cd3adc34,train,ወጣቶች በበጎ አድራጎት ስራዎች፣ የገጠር በጎ ፍቃድ አገልግሎት እንዲሁም በኮሪደር ልማት ስራዎች ላይ እያበረከቱ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባም  ተናግረዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,12.254,10.216,0.344,12.254,-30.4,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7204ebb09ba5,train,በጡረታ የተገለሉ መምህራን በሚፈልጉት መስክ ተደራጅተው ሥራ ለመስራት ከፈለጉ ከተማ አስተዳደሩ አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ሲሉም አረጋግጠዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,10.174,9.435,0.0,10.174,-32.3,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f829629ffc6f,train,በግምገማው ላይ አስተያየት የሰጡት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፤ የኢትዮጵያ የ100 ቀናት እቅድ ሀገሪቱ ሁልጊዜ እያደገች እና እየተለወጠች መሆኑን ያሳያል ብለዋል፡፡,spk_a6ba221b8a46,am,15.813,12.4,0.899,15.813,-33.0,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b739ad81b22,train,ባለፈው በጀት ዓመት ወባ በስፋት ተከስቶ እንደነበር አስታውሰው፣ በበሽታው ለተያዙ ሰዎች በወቅቱ በተሰጠ የሕክምና አገልግሎት ከህመማቸው መፈወሳቸውን ተናግረዋል።,spk_a6ba221b8a46,am,11.653,10.542,0.0,11.653,-33.6,female,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4727dcf82727,train,ለገናናዋ ኢትዮጵያ ማንሠራራት በባህል፣ በፈጠራ እና በብሔራዊ ኩራትና ትርክት ግንባታ ላይ የጀመርነውን ሥራ አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉም አስታውቀዋል።,spk_89004b682414,am,7.873,7.063,0.0,7.873,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_090a21ea6eb2,train,በተለይም  ጉዳይ እናስጨርሳለን በሚል ሰበብ  የሚንቀሳቀሱ ህገወጥ ደላሎች የሚያደርሱትን ማዋከብም ማስቀረቱን አስረድተዋል።,spk_89004b682414,am,6.553,6.104,0.0,6.553,-28.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_837bba438437,train,የአጼ ፋሲል ቤተመንግሥት እድሳት እና ጥገና ስራ መንግስት ለባህላዊ ቅርሶች ጥበቃና ልማት የሰጠውን ልዩ ትኩረት የሚያሳይ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ ገለጹ።,spk_89004b682414,am,9.393,8.807,0.0,9.393,-30.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_a3190dcaeb98,train,አሁን ላይ ይህን ችግር ለመቅረፍ የተጀመረው ከወረቀት ንክኪ ነፃ አገልግሎት አሰጣጥ ጉዳያቸውን በአፋጣኝ እንዲጨርሱ ማገዙን ተናግረዋል።,spk_89004b682414,am,6.954,6.247,0.0,6.954,-28.3,male,18-24,amhara,16000,4,0 clip_4a098056a583,train,ከኦሮሚያ ክልል ልምድ በመውሰድ  የአማራ፣  የቤኒሻንጉል፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ የሲዳማ ክልሎች ለባህላዊ የፍትህ ስርዓት እውቅና መስጠታቸውን አስታውቀዋል።,spk_89004b682414,am,7.114,6.617,0.0,7.114,-30.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b2da85905c40,train,በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአፈር ምርምርና የእጽዋት ሥነ ምግብ ተመራማሪ ፕሮፌሰር ሸለመ በየነ በበኩላቸው፣ በዩኒቨርሲቲው የሚካሄዱ የጥናትና ምርምር ሥራዎች ለሀገር እድገት ከፍተኛ ድርሻ እያበረከቱ መሆናቸውን አስታውሰዋል።,spk_89004b682414,am,11.194,10.706,0.0,11.194,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b69e6b2a6c77,train,ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓት የፍትህ ተደራሽነትን እያሳደገ መሆኑን አንስተዋል።,spk_89004b682414,am,5.034,4.201,0.406,5.034,-27.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c827997cfcf8,train,የመጪው ዘመን የኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ፈርጦች የሚፈልቁበት ይህ ማዕከል በትውልድና በሀገር ግንባታችን የኪነ ጥበብን ጉልበት ለመጠቀም መንግሥት የሰጠውን ትኩረት ያሳያል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_89004b682414,am,9.354,8.43,0.448,9.354,-30.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5fbfdb49d7a2,train,ዛሬ ያስመረቅነው ማዕከልም የጥበብ ፈጠራ ከባህል ጋር የሚገናኝበት፣ የአዳጊዎች ሕልም የሚጎለብትበት፣ የኢትዮጵያ ወጣቶች በቴአትርና በሲኒማ ጎልተው የሚወጡበት የልህቀት ሥፍራ ሆኖ ያገለግላል ሲሉ ገልጸዋል።,spk_89004b682414,am,10.233,9.399,0.0,10.233,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_416b7b858ee4,train,በምክክር መድረኩ የፍትህ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንቶች፣ የፍትሕ ቢሮ ሃላፊዎችና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_89004b682414,am,7.274,6.941,0.332,7.274,-26.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_48b1311ca190,train,የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ በማጠቃለያ መርሃ ግብሩ ላይ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓቷን ለማሻሻል ያከናወነቻቸው ተግባራት ለውጥ ማስገኘት ጀምረዋል።,spk_89004b682414,am,10.674,8.944,0.0,10.674,-29.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6d98bf7bd57c,train,ተግባሩንም እውን ለማድረግ በበጀት ዓመቱ  ሩብ ዓመት  በሶስት  ከተሞች የማዘጋጃ ቤቶች የኦንላይን አገልግሎት መጀመሩን ገልጸዋል።,spk_89004b682414,am,6.913,6.204,0.0,6.913,-27.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e20c4eeec227,train,የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር እየሰጠ ያለው ከወረቀት ንክኪ ነፃ የሆነ የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጊዜና  ወጪያቸውን እንደቆጠበላቸው ተገልጋዮች ተናገሩ።,spk_89004b682414,am,9.434,7.952,0.426,9.434,-28.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5410d78cd609,train,ሌላኛው ተገልጋይ አቶ ዳንኤል ዝናቡ በበኩላቸው የማዘጋጃ ቤቱ የኦንላይን አገልግሎት መጉላላትና ብልሹ አሰራርን  ያስቀረ  ነው ብለዋል።,spk_89004b682414,am,6.234,5.822,0.0,6.234,-29.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_513378c055c0,train,ትርክት የሚገነባው በጥበብ በመሆኑ መንግስት ለባህል ልማት ዘርፍ የሰጠው ትኩረት በጥበቡ ዘርፍ ትልቅ አቅም የሚፈጥር ስለመሆኑም አንስተዋል።,spk_89004b682414,am,6.434,6.434,0.0,6.434,-29.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d33a0412a174,train,በባለሙያዎች ኮሚሽኑ የቀረበውን የምርመራ ሪፖርት ከተቃወሙ ሀገራት መካከል፤ ቻይና፣ ሩሲያ፣ ኪዩባ፣ ቤላሩስ፣ ሰሜን ኮሪያ፣ ቬንዙዌላ እንዲሁም የአፍሪካ ሀገራት ይገኙበታል።,spk_2b0238964e52,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-22.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b19788b1346e,train,የአሜሪካ ባለስልጣናት ለአሶሼትድ ፕሬስ እንደነገሩት ከሆነ ደግሞ እሁድ የተወሰደው የድሮን ጥቃት በካቡል አየር ማረፊያ አቅራቢያ በሚገኙ መኖሪያ አካባቢ የአጥፍቶ ጠፊዎች በተሸከርካሪ ላይ ፈንጂ ሲጭኑ በመታየታቸው ተሸከርካሪው በሚሳኤል እንዲመታ ተደርጓል ብለዋል፡፡,spk_2b0238964e52,am,21.573,20.08,0.0,21.573,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4c274ebd6697,train,በዚህ ወቅት የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችና ጥፋቶችን ለመመርመርና ተጠያቂነትን ለማምጣት የኢትዮጵያ መንግስት ከተመድ እና ሌሎች አጋር አካላት ጋር ለመስራት ዝግጁ መሆኑንና ይህንንም እየተገበረ ይገኛል ብለዋል።,spk_2b0238964e52,am,16.014,14.77,0.384,16.014,-35.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7846db21baf5,train,ከተሰነዘረው የድሮን ጥቃት በኋላ የበርካታ ህጻናትን አስክሬን መሰብሰባቸውን አህመዱዲን የተባሉ የአይን እማኝ ለመገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል፡፡,spk_2b0238964e52,am,10.813,9.377,0.374,10.813,-27.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_47f67c1f57f8,train,ኢትዮጵያ ከአህጉሪቱ በመርመር አቅም  ከደቡብ አፍሪካ፣ ሞሮኮና ግብጽ በመቀጠል በአራተኛ ደረጃ ላይ ትግኛለች፡፡,spk_2b0238964e52,am,6.774,6.323,0.45,6.774,-31.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2e440820ac34,train,ድርጊቱ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ ክስተቶች እየተበራከቱ መምጣታቸው ለዲሞክራሲ ተሟጋቾች የማንቂያ ደወል መሆን አለበት ሲሉ መናገራቸውን ኤስ ኤ ቢሲ ኒውስ ዘግቧል።,spk_2b0238964e52,am,12.213,11.833,0.381,12.213,-23.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1599e462fcac,train,ድርጅቱ ይህን ካሳ ለተጎጂ ቤተሰቦች ለመክፈል የተስማማ መሆኑን የድርጅቱ ሀላፊ ዴቪድ ካልሆን መግለጻቸው የተጠቀሰ ሲሆን፤ ሀላፊው አክለውም “እንዲህ አይነት ትክክለኛ ውሳኔ ላይ መድረሳችን ለድርጅታችን ተዓማኒነት መጨመር ትልቅ ዋጋ አለው” ሲሉ መናገራቸውንም የዜና ምንጩ ጨምሮ ገልጿል፡፡,spk_2b0238964e52,am,18.334,17.675,0.324,18.334,-23.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_bd70e3e0b836,train,በጥቅምት 24/2013 ዓ.ም በአገሪቱ መከላከያ ጦር ላይ ጥቃት መፈጸሙን ገልጸው፤ መንግስትም ይህንን ተከትሎ ወደ ሕግ ማስከበር ዘመቻ ገብቷል ሲሉ አስረድተዋል።,spk_2b0238964e52,am,11.293,10.211,0.781,11.293,-36.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34ed075dee12,train,ከሁለት ዓመት በፊት የኢንዶንዢያው ላየን ኤር እና በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላኖች ላይ ከደረሰው አሰቃቂ አደጋ ጋር ተያይዞ አውሮፕላኑ ከበረራ ውጪ እንዲሆን መደረጉ ይታወሳል።,spk_2b0238964e52,am,11.973,11.036,0.0,11.973,-38.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_10adbebe8e5f,train,እስከ አሁን የነብስ አድን ሰራተኞች የምግብና የመድኃኒት አቅርቦት ለሰራተኞቹ እያቀረቡ  ሲሆን የአካባቢው ባለስልጣናት ወደ ሰዎቹ ለመድረስ በዋሻው ፍርስራሽ ውስጥ ቁፋሮ ለመጀመር መዘጋጀታቸው ተመላክቷል።,spk_2b0238964e52,am,13.053,13.053,0.0,13.053,-22.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_816ef0400b7d,train,በህንድ በሰሜናዊ ግዛት የመሰረተ-ልማትና የልማት ኮርፖሬሽን ባለስልጣን አንሹ ማኒሽ ካሃልኮ የቁፋሮ ስራው ዛሬ እንደሚጀመር ነው ያሰታወቁት።,spk_2b0238964e52,am,11.573,11.573,0.0,11.573,-24.1,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3a95b20d85f8,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎችን በራስ አቅም ለመቋቋም ዝግጅት መደረጉን የክልሉ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።,spk_026917800fec,am,10.254,8.595,0.418,10.254,-27.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a080e685ab7,train,ህብረተሰቡም የአደጋ ጊዜ ማስጠንቀቂያ መልዕክቶችን በመተግበር ሊከሰቱ ከሚችሉ አደጋዎች ራሱንና ቤተሰቡን ቀድሞ መከላከል እንዲችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ መሰራቱን አክለዋል።,spk_026917800fec,am,17.053,12.562,0.426,17.053,-26.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0856d412935b,train,በክልሉ የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር መጀመሩ በተማሪዎች የትምህርት ፍላጎትና ቅበላ ላይ የራሱን አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ቢሮው አመልክቷል።,spk_026917800fec,am,12.053,9.36,0.373,12.053,-34.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5916f1fdb2e1,train,የ2018 ዓ.ም የወላይታ የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው የወላይታ የቋንቋ እና የባሕል ሲምፖዚየም በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሂዷል።,spk_026917800fec,am,7.854,7.406,0.447,7.854,-34.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1045fe3dbba9,train,"የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ወጣቶች ውይይት ለሰላም ማህበር ጋር በመተባበር ወጣቶች ለሰላም ግንባታና ለማህበራዊ ትስስር መጠናከር በሚኖራቸው ሚና ላይ ያተኮረ ""አዲስ ፎረም 2025"" እየተካሄደ ይገኛል።",spk_026917800fec,am,14.973,13.145,0.517,14.973,-31.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f8a09c90b947,train,ሥራ አስፈጻሚው ሙሉቀን ሰጥየ የተቋሙን የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት ሲያቀርቡ እንደገለጹት፤ አሚኮ በ2017 በጀት ዓመት ወቅታዊ ችግሮችን በመቋቋም መረጃን ለህዝብ የማድረስ ሚናውን ተወጥቷል።,spk_683266f91b5e,am,16.654,14.471,0.0,16.654,-17.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c31436fc54e,train,በውይይት መድረኩ ላይ የዩኒቨርሲቲው የሥራ ሀላፊዎች፣ መምህራን እንዲሁም የአስተዳደርና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች ተሳትፈዋል።,spk_683266f91b5e,am,8.813,8.437,0.0,8.813,-16.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8e5bdd41c05,train,ሚኒስትሩ ከቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አካላት ጋር ዛሬ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡,spk_683266f91b5e,am,6.494,5.57,0.312,6.494,-16.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fc5cd156f17,train,በደሴ በተከበረው በዓል ላይ የደቡብ ወሎ ዞን ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ ቆሞስ አባ ለይኩን ወንድይፍራው፤ የመስቀል በዓል ሰላምንና አንድነትን የምናስቀጥልበት የፍቅር ተምሳሌት ነው ብለዋል።,spk_683266f91b5e,am,13.293,13.293,0.0,13.293,-16.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08575ff21310,train,የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) በበኩላቸው እንዳሉት የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም በክልሉ የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ተወዳዳሪ ተማሪዎችን ለማፍራት እያስቻለ ነው።,spk_4eabf55abebb,am,14.514,12.397,1.685,14.514,-24.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_706aa3622966,train,በመድረኩ የመወያያ ጽሁፍ ያቀረቡት ረዳት ኮሚሽነር አያልነህ ተስፋዬ በበኩላቸው፤  ሙስናን በዘላቂነት ለመከላከል የትውልድ ስነ ምግባር ግንባታ ላይ ማተኮር ይገባል ብለዋል።,spk_4eabf55abebb,am,12.573,10.046,1.672,12.573,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2836dc4a5f4e,train,በአንድ እጃችን ሰላምን እያስጠበቅን በሌላኛው ማልማት ካልቻልን የምንመኘውን ሰላም ማምጣት እና ማጽናት አንችልም ብለዋል።,spk_4eabf55abebb,am,9.973,7.436,1.819,9.973,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb7738bd6a48,train,በጠቅላይ መምሪያው የወንጀል ምርመራ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር ታደሰ አያሌው፤  ሙስናን ለመከላከል የሚያስችል አሰራር ተዘርግቶ እየተተገበረ እንደሚገኝ ገልጸዋል።,spk_4eabf55abebb,am,11.813,9.865,1.639,11.813,-23.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64b67ab14062,train,ሙስናን መከላከል የምርጫ ሳይሆን የሕልውና ጉዳይ መሆኑን ጠቅሰው፤  በክልሉ የተጀመረው የፖሊስ ተቋማዊ መዋቅር  ሙስናን ለመከላከል የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_4eabf55abebb,am,10.653,8.995,1.658,10.653,-25.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f952708b0468,train,ፖሊስ  የሙስናና ሌሎች  ወንጀሎችን አስቀድሞ በመከላከል  የሕዝብ አገልጋይነቱን ይበልጥ ለማጎልበት የተጀመረው ሪፎርም  ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ኮሚሽነር ዘላለም (ዶ/ር) አረጋግጠዋል።,spk_4eabf55abebb,am,13.553,10.799,1.541,13.553,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b018c9ac4a58,train,የኮሪደር ልማት ለበርካታ ዜጎችና ማህበራት የስራ ዕድል የፈጠረ፣ ዋነኛ የመዝናኛ ስፍራ የሆነ፣ አዲስ አበባ ስማርት ሲቲ መሆኗ በተግባር የተገለጠበት ነው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_853229713abb,am,11.293,10.66,0.633,11.293,-21.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_211ec388810e,train,"""በበጎ ፍቃድ ሥራ በመሳተፍ የዜጎችን ችግሮች መፍታት ደስታና እርካታ ያጎናፅፋል"" ያሉት ደግሞ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት አስተባባሪው የድሬዳዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽነር ካሊድ መሐመድ ናቸው።",spk_853229713abb,am,13.973,13.607,0.366,13.973,-19.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd227862cbc9,train,በአሁኑ ወቅትም ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን በላይ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ከአዲስ አበባ ከተማ በተጨማሪ በጋምቤላ፣ ሶማሌ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ አፋር፣ አማራና ኦሮሚያ ክልሎች ባሉ 27 ማዕከላት እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡,spk_853229713abb,am,14.414,14.043,0.37,14.414,-23.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dca0f668aac3,train,ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ በበጎ ፍቃድ ሥራዎች እርስ በርስ ለመደጋገፍ የሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች እያስገኙ ናቸው።,spk_853229713abb,am,11.653,11.208,0.445,11.653,-19.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_eca36e22a703,train,ለአብነትም ባለፈው ዓመት ለአደጋ ጊዜ ምላሽ ከ22 ሺህ 600 ኩንታል በላይ መጠባበቂያ እህል ክምችት መያዙን ገልጸዋል።,spk_853229713abb,am,7.373,7.019,0.355,7.373,-21.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f61553f62e82,train,የክልል መንግስታትም የመጠባበቂያ ክምችት አቅም በማሳደግ የዕለት ደራሽ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚያቀርቡበት አሰራር ተዘርግቶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_853229713abb,am,10.694,10.332,0.362,10.694,-20.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c9ad0256438,train,አባቶቻችን የቅኝ ግዛትን ታግለው ያገኙትን ፖለቲካዊ  ነጻነት በኢኮኖሚው መስክም ልንደግመው ይገባል ብለዋል።,spk_853229713abb,am,7.373,6.881,0.493,7.373,-20.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c66687ad1366,train,በአስተዳደሩ የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የተለያዩ የመንግስት ተቋማት ያስገነቧቸው 80 ቤቶች ዛሬ ተመርቀው ለችግረኛ ቤተሰቦች ተሰጥተዋል።,spk_853229713abb,am,8.813,7.895,0.373,8.813,-21.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff50bcecedb1,train,የሕንጻውን ግንባታ ሰኔ 21 ቀን 2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩ የስራ ሀላፊዎች ማስጀመራቸው ይታወቃል።,spk_853229713abb,am,17.974,16.882,0.353,17.974,-20.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0293927f0d4,train,በታቀደው ጊዜ ውስጥ የሕንጻው ግንባታ መጠናቀቁን ጠቁመው፤ ይህ ሕንጻ ጥራት ያለው ባለ ሰባት ወለል የተሽከርካሪ ማቆሚያም ያለው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_853229713abb,am,10.334,9.936,0.397,10.334,-23.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b873ebb9a89,train,በክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ከ300 ሺህ በላይ የአስተዳደሩ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ያደረጉ 14 ዓይነት የበጎ ፍቃድ የልማት ስራዎች መከናወናቸውን አስታውቀዋል።,spk_853229713abb,am,10.534,10.042,0.492,10.534,-19.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b9e80ec3673,train,በተመሳሳይ በአስተዳደሩ በ14 ሚሊዮን ብር የተገነባው ዳዊት ዘመናዊ የአረጋውያን መጦሪያ ማዕከልም ተመርቋል።,spk_853229713abb,am,5.973,5.624,0.349,5.973,-19.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f07563270a55,train,ዘንድሮም ይህን አጠናክሮ ለማስቀጠል በተሰራው ሥራ 1 ቢሊዮን ብር የመጠባበቂያ ፈንድ ለማስቀመጥ ከመቻሉ ባለፈ 6 ሺህ 300 ሄክታር መሬት በማረስ የምግብ እህል ክምችትን ለማሳደግ ወደ ተግባር ተገብቷል ብለዋል።,spk_853229713abb,am,15.934,15.177,0.395,15.934,-22.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3a00e6f3209,train,የሁለገብ ሕንጻው ግንባታ ሙሉ ወጪ በከተማ አስተዳደሩ የተሸፈነ መሆኑንና ግንባታው በፍጥነት፣ በጥራትና በተያዘለት ጊዜ መጠናቀቁንም ገልጸዋል።,spk_853229713abb,am,10.174,9.336,0.404,10.174,-20.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f42cf6cd9efb,train,ቤቶቹን መርቀው ለችግረኞችና ለአረጋዊያን ቁልፉን ያስረከቡት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈጉባኤ ወይዘሮ ፈትህያ አደን፣ ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ እና በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአስተዳደሩ ምክር ቤት ዋና ተጠሪ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ናቸው።,spk_853229713abb,am,18.814,17.378,0.355,18.814,-18.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c1a99e311431,train,ዛሬ የቤት ባለቤት የሆኑት አረጋዊያን በበኩላቸው የተመረቁትን ቤቶች የዘመናት ጥያቄያቸውን የሚፈቱና የተሻለ ህይወት ለመኖር የሚያስችሉ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_853229713abb,am,9.573,9.209,0.364,9.573,-19.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2c547c73ca5,train,ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ የሕንጻውን ቁልፍ አስረክበዋል።,spk_853229713abb,am,8.293,7.944,0.349,8.293,-19.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_802080279838,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስገንብቶ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስትያን ያስረከበው አዲሱ ህንጻ ዘመኑን የዋጀ፣ ጥራት ያለውና ቃል በተግባር የተገለጠበት መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_853229713abb,am,12.213,11.043,0.352,12.213,-22.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed745f7505f7,train,ከተማ አስተዳደሩ በመልሶ ማልማት ምክንያት በተነሳው የቤተ-ክርስቲያኗ ሕንጻ ምትክ አዲስ ያስገነባውን ሁለገብ ሕንጻ ግንባታ አጠናቆ በማስመረቅ ለቤተ-ክርስቲያኗ ዛሬ አስረክቧል።,spk_853229713abb,am,12.493,11.761,0.382,12.493,-20.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_08d0d1b402f0,train,የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)÷ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ከተቀመጡ ግቦች መካከል የመጠባበቂያ ክምችት አቅምን ማሳደግ ዋነኛው ነው ብለዋል።,spk_853229713abb,am,12.053,11.215,0.398,12.053,-21.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_98101b51d00a,train,አሁን ላይ ቅጽበታዊ አደጋዎችን ምላሽ መስጠት የሚያስችል የ500 ሺህ ሜትሪክ ቶን የመጠባበቂያ እህል ክምችት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።,spk_853229713abb,am,8.414,7.918,0.495,8.414,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ec5ebce716a,train,በተያዘው የ2017/18 ዓ.ም የመኸር ወቅት ሀምሳ ሺህ ሜትሪክ ቶን ምርት ወደ መጠባበቂያ ክምችት ለማስገባት ግብ መቀመጡን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_853229713abb,am,15.573,14.476,0.363,15.573,-20.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_62d6ae4afb7c,train,የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ሳዊሮስ በበኩላቸው፤ ልማት የበጎ ሃሳብ ውጤት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_853229713abb,am,11.493,10.433,0.52,11.493,-20.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed363ea66633,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል  አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር ጋንታ ጋምአ በበኩላቸው፤ በክልሉ የጸደቀው የአደጋ ስጋት መጠባበቂያ ፈንድ ደንብ ለአደጋ ጊዜ ሀብት የመሰብሰብና እና ምላሽ የመስጠት አቅም ለማሳደግ ዕድል መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_853229713abb,am,15.534,14.704,0.365,15.534,-20.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_702ea022ae4e,train,በተለይም የማህበረሰቡን ችግሮች በማቃለል እና ተጨባጭ መፍትሄ በማምጣት የጎላ አበርክቶ አላቸው ብለዋል።,spk_853229713abb,am,5.973,5.62,0.353,5.973,-18.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_86f707100c47,train,በክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የተሳተፉ ተቋማት በአጭር ጊዜ መኖሪያ ቤቶችን በጥራት ገንብተው ለችግረኞች በማስተላለፋቸው አመስግነው ይሄ የመደጋገፍ ባህል ይበልጥ ማስፋትና ማጠናከር እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_853229713abb,am,14.094,13.379,0.715,14.094,-21.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f702e794f46,train,የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፤ የከተማ አስተዳደሩ ዘመናዊ ሕንጻውን በራሱ ወጪ አስገንብቶ በማስረከቡ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።,spk_853229713abb,am,15.334,14.016,0.371,15.334,-19.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4dbd4693fa66,train,በህይወት ዘመናቸው የሀገር አንድነት እና አብሮነት ላይ ያተኮሩ ትምህርቶችን ያስተማሩ አባት እንደነበሩ ተናግረዋል።,spk_853229713abb,am,7.373,6.961,0.413,7.373,-19.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3a37d4999f4e,train,በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በበኩላቸው በበጎ ፍቃድ አገልግሎት በቅንጅት የሚሰራው ሥራ የሚበረታታና በሌሎቹም የልማት መስኮች ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ነው ብለዋል።,spk_853229713abb,am,14.653,13.932,0.394,14.653,-19.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_88a76ab38872,train,ኢትዮጵያ በሁሉም የግብርና ምርታማነት መስኮች የምታስመዘግበው አመርታም የሀገርን የአደጋ ጊዜ የመጠባበቂያ ክምችት አቅም በማሳደግ ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_853229713abb,am,12.774,11.512,0.35,12.774,-22.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_de80d976f531,train,በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እውቅና እና ሽልማት አበርክታለች፡፡,spk_853229713abb,am,8.813,8.439,0.374,8.813,-18.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d600a93f914,train,በመሆኑም እነዚህን በሽታዎች ለመከላከል አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ መክረዋል።,spk_853229713abb,am,5.253,4.885,0.369,5.253,-23.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7af8d0e04886,train,ሕንጻው ለቤተ-ክርስቲያን አገልግሎት የሚውልና በተያዘለት ጊዜ ወቅቱን በዋጀ መልኩ መጠናቀቁንም ጠቁመዋል።,spk_853229713abb,am,8.733,8.318,0.416,8.733,-19.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b364185df995,train,በሐረር ሞዴል የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ ተጀምሯል።,spk_b135d1c26949,am,2.753,2.753,0.0,2.753,-28.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2202242adfb,train,በተገነቡት የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች 156 ሺህ 296 የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ መሆናቸውንም አቶ ሙላት ተናግረዋል።,spk_b135d1c26949,am,7.354,6.686,0.0,7.354,-29.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ed294c809d8,train,መንግስት ችግሩን ተገንዝቦ ለመፍትሄው በቁርጠኝነት በመስራቱ በአሁኑ ወቅት የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት መሻሻሉን ተናግረዋል።,spk_b135d1c26949,am,5.793,5.793,0.0,5.793,-29.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_de4fb89ca015,train,የአሸንዳ በዓል በክልል ደረጃ የክልሉን ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድርን ጨምሮ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ እና ሌሎች እንግዶች በተገኙበት ትናንት በመቀሌ ከተማ በደማቅ ሁኔታ መከበሩ ይታወሳል።,spk_b135d1c26949,am,16.433,13.99,0.469,16.433,-30.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_362e751e9aa3,train,በመርሃ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣ የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ(ዶ/ር) እና የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ተገኝተዋል።,spk_b135d1c26949,am,7.994,7.272,0.315,7.994,-27.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c24c10c1fb7c,train,ሰላም እስኪመጣ ዝም ብለን አንቀመጥም ሰላም እስኪመጣ እናለማለን፣ ምርጫችን ሰላም እያጸኑ እያለሙ መቀጠል ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_b135d1c26949,am,8.713,7.857,0.375,8.713,-29.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7768f17d96c,train,ተገንብተው ለአገልግሎት ከበቁት የንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች አብዛኞቹ በዞኑ ገጠር  አካባቢዎች የተገነቡ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_b135d1c26949,am,6.074,5.679,0.394,6.074,-28.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_710abbdb0add,train,የቤት ባለቤት ከሆኑት ነዋሪዎች መካከል በቦርድ የተገለሉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት እና የድሬደዋ አስተዳደር ገጠር ክላስተር አቅመ ደካማ ነዋሪዎች ተጠቃሽ ናቸው።,spk_b135d1c26949,am,9.473,8.438,0.671,9.473,-28.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_df6222eb76b3,train,የ2018 ዓ.ም አዲስ ዓመት ዋዜማ አምስቱ የጳጉሜን ቀናት በሀገር ዓቀፍ ደረጃ በተለያየ ዝግጅትና ስያሜ ለማክበር የዝግጅት ስራ መጠናቀቁን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_b135d1c26949,am,11.754,10.708,0.309,11.754,-29.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_96d145711e0c,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በወቅቱ እንዳሉት፤ የጤና ተቋማትን ደረጃ በማሻሻል የተሻለ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት በመከናወን ላይ ናቸው።,spk_c8663b148987,am,13.014,9.103,0.837,13.014,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64fc33630104,train,የአማራ ክልል አረጋዊያን ማሕበር ምክትል ፕሬዚደንት አቶ አምሳሉ መዓዛ በበኩላቸው፤  የአረጋዊያንን  ማሕበራዊ ችግር  ለመፍታት  የሁሉም አካላት ድጋፍና እገዛ እንደሚያሻ ተናግረዋል።,spk_c8663b148987,am,13.893,11.169,0.745,13.893,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c92ddc61858,train,ሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ በአሶሳ ከተማ የአምስት አቅመ ደካማ ቤቶች ግንባታ እና እድሳት ስራ ያስጀመሩ ሲሆን  ለ1 ሺህ 700 ህፃናትም የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል።,spk_c8663b148987,am,14.653,11.254,0.504,14.653,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_416c7b467943,train,አረጋዊያን የሀገር ባለውለታነታቸውን  በመዘከርና  ሀገርን ለማጽናት የሚኖራቸውን ድርሻ ለማስቀጠል ለማሕበራዊ ችግር እንዳይጋለጡ   የተጀመሩ ድጋፎች  ተጠናክረው  መቀጠል እንዳለባቸው አመልክተዋል።,spk_c8663b148987,am,15.893,12.766,0.745,15.893,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57bd4bb4bb04,train,መምሪያው ከማዕከሉ የስራ እንቅስቃሴ በመነሳት የአመጋገብ ስርዓትን ለማሻሻል የሚረዱ ልምዶችን ለሌሎች አርሶ አደሮች የማስፋት ስራ እንደሚያከናውን ተናግረዋል።,spk_c8663b148987,am,11.454,9.376,0.66,11.454,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f3a598a4cb4,train,የጤና ተቋማቱ ለህብረተሰቡ የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጡ  በየደረጃው እየተሰሩ ያሉት ተግባራትም ውጤት እያስገኙ መሆናቸውን በጉብኝቱ መገንዘባቸውን አስረድተዋል።,spk_c8663b148987,am,12.414,9.544,0.649,12.414,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b3b37797a97d,train,ከመርሃ ግብሩ  ተሳታፊዎች  መካከል አቶ ዳኝነት ተገኘ በሰጡት አስተያየት፤ በዘመናቸው ጉልበታቸውንና ዕውቀታቸውን ለሃገር ያዋሉ አረጋዊያን ለችግር እንዳይጋለጡ በመደገፍ ላይ የሚገኙ ተቋማትና ግለሰቦች ሊመሰገኑ ይገባል ብለዋል።,spk_c8663b148987,am,19.854,14.761,0.794,19.854,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c2575230656a,train,በክልሉ ሕብረተሰቡን፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትን በማስተባበር ለችግር የተዳረጉ ከ24 ሺሕ በላይ አረጋዊያን ቋሚ ድጋፍ እየተደረገላቸው እንደሚገኝ አንስተዋል።,spk_c8663b148987,am,12.973,10.366,0.643,12.973,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21cab1e47918,train,በኦሮሚያ ክልል በሩብ ዓመቱ የሴቶችን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ የማጎልበት ተግባራት መከናወናቸውን የክልሉ ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ።,spk_faac3db902f2,am,12.354,12.354,0.0,12.354,-19.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d43bc660a00,train,የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ሃላፊ በሪሁን መንግስቴ እንደተናገሩት በክልሉ የህግ ማስከበር ሥራው ዘላቂ ሰላምን በማረጋገጥ ልማቱን ማስቀጠል የሚያስችል አውድ መፍጠር አስችሏል፡፡,spk_faac3db902f2,am,16.373,15.586,0.0,16.373,-18.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_415f7a5f3cbf,train,የክልሉ የጸጥታ መዋቅር ህግ የማስከበር አቅሙና ቁመናው በከፍተኛ ደረጃ አድጓል ያሉት አቶ በሪሁን ህብረተሰቡም የሰላሙ ባለቤት እራሱ መሆኑን በመገንዘብ የሚያደርገው ድጋፍና ተሳትፎ እየጨመረ መጥቷል ብለዋል፡፡,spk_faac3db902f2,am,16.334,15.493,0.0,16.334,-19.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61f957a551e2,train,የጀልባ ሽርሽር እና የታንኳ ቀዘፋ ውድድር ጥር 6 እና 14 በቅደም ተከተል እንደሚካሄዱ ጠቅሰው፤ በተለይ የታንኳ ቀዘፋ ውድድሩ ጎብኚዎች በየዓመቱ በጉጉት የሚጠብቁት እየሆነ መምጣቱንና ሁነቶቹ ጥር 30 በቁንጅና ውድድር እንደሚጠናቀቁ አስታውቀዋል።,spk_faac3db902f2,am,23.514,20.533,0.0,23.514,-20.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b12b98570da,train,በመርሀ ግብሩ ማጠቃለያ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት ለአቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርተዋል፡፡,spk_faac3db902f2,am,11.914,9.746,1.069,11.914,-18.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_01f5554e1217,train,የበጎ ፍቃድ ስራዎች የዜጎችን ህይወት በጉልህ እየቀየሩ መምጣታቸውን የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈጻሚ አለማየሁ ሚጄና ተናግረዋል።,spk_faac3db902f2,am,11.233,10.852,0.0,11.233,-20.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa5a56d4ce20,train,የስነ-ጥበብ ኮሌጅ ዲን አገኘሁ አዳነ፥ ኪነ-ጥበብ በሀገር ግንባታ ያለውን ትልቅ አበርክቶ በመጠቀም ህብረተሰብን ለልማት ማነሳሳት እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_faac3db902f2,am,11.094,9.67,0.0,11.094,-21.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b6bade738de5,train,የሴቶችን ጥቃት ለመከላከል ከሚሰራው ስራ ጎን ለጎን የጥቃት አድራሾችን ጥቆማ ለመቀበል 919 ነጻ የስልክ መስመር መዘርጋቱን አንስተዋል።,spk_faac3db902f2,am,14.133,12.403,0.0,14.133,-20.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf28ced3e751,train,በኪነ ጥበብ ሥራዎቹ የማህበረሰቡን መስተጋብር በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ይበልጥ በማተኮር የጋራ ትርክት እንዲጠናከር የበኩሉን እየተወጣ መሆኑን ገልጿል።,spk_340ea6e0fafa,am,12.653,10.022,0.472,12.653,-27.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e25c40101de,train,ግጭት የሰው ህይወትን ከማጥፋትና በንብረት ላይ ውድመት ከማስከተል ያለፈ ጥቅም እንደሌለው ሁሉም ተገንዝቦ ችግሮችን በውይይትና በንግግር በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን መስራት ይገባል ብላለች።,spk_340ea6e0fafa,am,14.493,13.723,0.397,14.493,-28.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b6c7b40a2d2,train,በዚህም ውጤት መገኘቱን ገልጸው በቀጣይም ይህን አጠናክሮ በማስቀጠል ወደ ላቀ እመርታ ለማሻገር እንደሚሰራ አረጋግጠዋል፡፡,spk_340ea6e0fafa,am,10.053,8.829,0.647,10.053,-29.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_730a2c702b8b,train,የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሳሙኤል መንገሻ በበኩላቸው ኪነጥበብን በመጠቀም በክልሉ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማጠናከር የክልሉ መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_340ea6e0fafa,am,14.414,12.931,1.009,14.414,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1fae035b01d2,train,ኪነ ጥበብ የክልሉን ባህል አጉልቶ ለማውጣትና ለማስተዋወቅ ጠቀሜታ እንዳለውም ገልጸዋል።,spk_340ea6e0fafa,am,6.534,5.455,0.446,6.534,-26.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cc65e3f5289,train,በኦሮሚያ ክልል የንጹህ መጠጥ ውኃ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የተቀናጀ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ገለጸ።,spk_340ea6e0fafa,am,10.694,9.102,0.922,10.694,-27.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_744c92dfb218,train,ጋዜጠኝነት የሚቆምለት ሀገር እና ባህል እንዳለውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡,spk_e45f1d2c03b8,am,6.26,5.728,0.532,6.26,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_70cd9eb9c1d4,train,ህዝቦች የበለጠ የሚተዋወቁበት፣ አንድነትና ትስስር  የበለጠ ጎልቶ የሚታይበት ቀን መሆኑን  ጠቁመዋል።,spk_e45f1d2c03b8,am,7.88,6.189,1.234,7.88,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_00a762313567,train,በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሙና አህመድ  በወቅቱ  እንደገለጹት በአገር አቀፍ ደረጃ ከ3ሺህ በላይ የወጣት ማዕከላት ይገኛሉ።,spk_e45f1d2c03b8,am,9.28,8.241,0.555,9.28,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fce1f5b6400,train,የሚኒስቴሩ የወጣቶች ዘርፍ አመራሮችና የአማራ ክልል የስራ ሃላፊዎች በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ የወጣት ማእከላትንና የባህርዳር ብሄራዊ ስታዲየምን ዛሬ ጎብኝተዋል።,spk_e45f1d2c03b8,am,11.56,10.717,0.481,11.56,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2543e4095c8,train,ይህን ችግርም በመቅረፍ ማእከላቱ በራሳቸው ገቢ በመተዳደር ለወጣቶች የመዝናኛና የማስተማሪያ አማራጭ በመሆን  መልካም ዜጋ ለመገንባት እንዲያግዙ  በአዲስ መልክ ለማደራጀት እየተሰራ ነው  ብለዋል።,spk_e45f1d2c03b8,am,12.04,11.278,0.447,12.04,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14682003294b,train,በተለይም የጤናው ዘርፍ ለህብረተሰቡ የሚሰጠው አገልግሎት ለአፍታ እንኳን ቸል የማይባል የሙያ ዘርፍ በመሆኑ በተለይም የዘርፉ አመራሮች ልዩ ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_e45f1d2c03b8,am,11.48,10.665,0.499,11.48,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7fe38ec7212a,train,የ21ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከታህሳስ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳሉ።,spk_e45f1d2c03b8,am,5.36,4.633,0.413,5.36,-17.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ee412a5e11dd,train,የዘንድሮ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ በሚያጎላ መልኩ በብዝሃነት ደምቆ እንደሚከበር ተናግረዋል።,spk_e45f1d2c03b8,am,9.02,7.87,0.724,9.02,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d02db2479bf,train,የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አቤል አሰፋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት መንግስት ለጤናው ዘርፍ መሻሻል ልዩ ትኩረት በመስጠት ዘላቂ እድገትና ብልጽግና እንዲመዘገብ አየሰራ ይገኛል።,spk_e45f1d2c03b8,am,12.14,10.195,0.485,12.14,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a990b1eaeafd,train,አቅም ለሌላቸው ተማሪዎችም የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ እንደሚደረግ  ታውቋል።,spk_e45f1d2c03b8,am,5.02,4.364,0.656,5.02,-17.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9528ed40f86,train,በእስራኤል ቴል አቪቭ የሚኖሩ ጥገኝነት ጠያቂ ኤርትራዊያን ከፖሊስ ጋር በፈጠሩት ግጭት ፖሊሶችን ጨምሮ 160 ሰዎች መቁሰላቸው ተገለጸ።,spk_a41c325b29c7,am,8.514,7.862,0.309,8.514,-26.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ac96d0f796bf,train,ማምሻውን በኤምሬትስ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ማይክል ሜሪኖ በ11ኛው እና ቡካዮ ሳካ በ91ኛው ደቂቃ ላይ የማሸነፊያ ጎሎቹን አስቆጥረዋል።,spk_a41c325b29c7,am,9.114,8.729,0.385,9.114,-26.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_5b77582649fb,train,ቡድኑ ባለፉት አራት ጨዋታዎች ላይ ድል አልቀናውም።,spk_a41c325b29c7,am,5.154,3.928,0.0,5.154,-24.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f515a1dbbfde,train,በውድድሩ ላይ ለስምንተኛ ጊዜ የምትሳተፈው ዩጋንዳ በበኩሏ ትልቁ ውጤቷ እ.አ.አ በ1978 በጋና በተካሄደው 11ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ ያጠናቀቀችበት ነው።,spk_a41c325b29c7,am,12.354,11.871,0.0,12.354,-24.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_078a04e2741a,train,ዛሬ ከቀትር በኋላ በቴል አቪቭ የኤርትራ ኤምባሲ ባሰናዳው ዝግጅት ላይ በተነሳው የተቃውሞ ብጥብጥ 50 የሚሆኑ ፖሊሶች መቁሰላቸውን ጨምሮ በንብረት ላይም ጉዳት መድረሱ ተዘግቧል።,spk_a41c325b29c7,am,11.233,9.717,0.686,11.233,-27.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d4a6d4cef66f,train,በዚህ ድንቅ ብቃቱ የ2025 የአፍሪካ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን አግኝቷል። ተጫዋቹ በአሁኑ ሰዓት በጉዳት ላይ ቢገኝም እያገገመበት ያለው ፍጥነት መሻሻል የታየበት መሆኑ በብሄራዊ ቡድኑ ጨዋታዎች ላይ የመሳተፍ እድሉ ጨምሯል።,spk_a41c325b29c7,am,13.834,12.965,0.411,13.834,-28.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_94521b016b20,train,አማርኛ ቋንቋን በሁለተኛ ቋንቋነት መማር የጀመሩ ተማሪዎች ለስፑቲኒክ እንደተናገሩት፣ የአማርኛ ቋንቋ ከማወቅ ባሻገር ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የህዝቡን ባህልና አኗኗር የማወቅ ጉጉት አሳድሮባቸዋል።,spk_a41c325b29c7,am,13.633,12.379,0.393,13.633,-26.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_376ec103a6b7,train,በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚከሰትን ወረርሽኝ ቀድሞ ማወቅ የሚያስችል ዓለም አቀፍ የእንስሳት ጥናትና ምርምር ማዕከላት ጥምረት ማቋቋም የመጀመሪያው ዕቅድ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።,spk_a41c325b29c7,am,11.153,10.66,0.0,11.153,-25.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8b92ff541209,train,በተቃውሞው ላይ በነበራቸው ተሳትፎ ከቆሰሉት ጥገኝነት ጠያቂ ኤርትራዊያን መካከል ስምንቱ ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ናቸው።,spk_a41c325b29c7,am,7.314,6.931,0.382,7.314,-28.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_752fd57c505c,train,ዓለም በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሳቢያ የፈጠረውን መከፋፈል ማሸነፍ ይገባዋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ዓለም ቫይረሱን ማሸነፍ ከፈለገ በአንድነት መቆም አለበት ብለዋል።,spk_a41c325b29c7,am,11.194,10.228,0.559,11.194,-26.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_23575aefcb91,train,ሲዳማ ቡና ባለፉት ሶስት የሊጉ ጨዋታዎች አላሸነፈም።,spk_a41c325b29c7,am,3.913,3.913,0.0,3.913,-26.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8e70675753ea,train,ብሪታኒያ በዝቅተኛ እንዲሁም በዝቅተኛ መካከለኛ ደረጃ ለሚገኙ አገራት ከምታደርገው ድጋፍ በተጨማሪ በጥምረቱ አማካኝነት 71 ሚሊዮን ፓውንድ የመነሻ ገንዘብ አስተዋጽኦ እንደምታደርግ አስታውቀዋል።,spk_a41c325b29c7,am,12.274,11.413,0.364,12.274,-25.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d6696ae1244b,train,በሌላኛው መርሃ ግብር አርባምንጭ ከተማ ከሃዋሳ ከተማ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።,spk_a41c325b29c7,am,8.313,8.313,0.0,8.313,-21.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1a398b63314d,train,የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በሩሲያ ሞስኮ ትምህርት ቤቶች መሰጠት ተጀምሯል።,spk_a41c325b29c7,am,4.394,4.394,0.0,4.394,-28.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fbc06d128985,train,በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በበይነ መረብ እየተካሄደ በሚገኘው የመንግስታቱ ድርጅት 75ኛ ጠቅላላ ጉባዔ የአገራት መሪዎች መልዕክቶቻቸውን እያስተላለፉ ይገኛሉ።,spk_a41c325b29c7,am,10.434,9.448,0.428,10.434,-25.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b6edecb345f3,train,በኦልድትራፎርድ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ብራያን ምቡዌሞ በ 65 ኛውና ፓትሪክ ዶርጉ በ 76 ኛው ደቂቃ የማሸነፊያ ግቦቹን አስቆጥረዋል።,spk_a41c325b29c7,am,8.553,8.553,0.0,8.553,-24.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_74d7c6ecb498,train,ሩሲያ በሞስኮ ትምህርት ቤቶች ከመስከረም ጀምሮ አማርኛ ቋንቋ ማስተማር እንደምትጀምር ባለፈው ዓመት ማስታወቋ ይታወሳል።,spk_a41c325b29c7,am,6.994,6.994,0.0,6.994,-28.5,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24b6761733e1,train,የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ (ዶ/ር) በአፍሪካ ዋንጫ እና በሌሎች የአፍሪካ ውድድሮች ላይ የታየው የሽልማት መጠን ማደግ በአህጉሪቷ እግር ኳስ የፋይናንስ እድገት የሚያሳይ እና የአፍሪካን የእግር ኳስ ምህዳር እንደሚደግፍ አመልክተዋል።,spk_a41c325b29c7,am,14.553,13.46,0.613,14.553,-27.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_73247318d7d8,train,በባሌ ዞን ለ2018 የትምህርት ዘመን ስኬታማነት የሚያግዙ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የዞን ትምህርት ጽህፈት ቤት ገለጸ።,spk_cdd59d00ce78,am,9.254,9.254,0.0,9.254,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f39300500cae,train,መምህራን የመደበኛ እውቀት ምንጭ በመሆን ሀገር ተረካቢ ሕጻናትን ኮትኩቶ በማሳደግና ለኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች የመፍትሄ ሀሳቦችን በማፍለቅ ረገድ ያላቸውን ሚና ከፍ ማድረግ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,15.094,13.771,0.817,15.094,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3660083a2691,train,የጅማ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አህመድ ዘይኑዲን የተደረገላቸው የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ የመማር ማስተማርና የህክምና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,13.754,13.046,0.328,13.754,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b9bdf5a2715,train,የጋራ አቅምን በማስተባበር በመንግስት በጀት ሊደረሱ የማይችሉ የዜጎችን ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለመፍታት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራው ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑንም ተናግረዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,13.493,11.797,0.0,13.493,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d956fb810605,train,በክልሉ በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስደው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ትናንት እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል።,spk_cdd59d00ce78,am,10.493,9.911,0.582,10.493,-18.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf47af1b456a,train,በማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት 535 ውጤት ማምጣቱን ጠቁሞ የክልሉ መንግስት ላደረገለት እውቅናና ሽልማት ምስጋና አቅርቧል።,spk_cdd59d00ce78,am,9.733,9.412,0.321,9.733,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ca443614cb1,train,በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎቱ በትምህርት ቤት ውስጥ ከሚደረጉ ሥራዎች ባሻገር የአካባቢያቸውን የአቅመ ደካማ ልጆች ደብተርና ቦርሳ አዋጥተው መግዛታቸውን የገለጹት ደግሞ ሌላው የወረዳ ነዋሪ አቶ ተሰማ አብደታ ናቸው።,spk_cdd59d00ce78,am,14.254,14.254,0.0,14.254,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_925769185cca,train,የብሔሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን የኢትዮጵያን ህብረ-ብሄራዊ አንድነትን ይበልጥ በማጠናከርና ዘላቂ ሰላምን በማፅናት ረገድ ጉልህ ሚና እንዳለው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ገለፁ።,spk_cdd59d00ce78,am,14.934,14.127,0.0,14.934,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b4780b2dde60,train,ዩኒቨርሲቲው ከምሥረታው ጀምሮ የኢትዮጵያ የለውጥ እና የልማት ጥያቄዎች የፈለቁበት፤ የጊዜው ትንታግ ወጣቶች የለውጥ አብዮት የጎሰሙበት የታሪክም የዕውቀትም ቤት እንደሆነም ነው ያወሱት።,spk_cdd59d00ce78,am,14.454,13.124,0.684,14.454,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7a45299fabe,train,"በጎንደር ከተማ የፋሲለደስ ቁጥር-2 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ አማኑኤል አስቻለው በበኩሉ ""ለእኛ የተሰጠን እውቅናና ሽልማት ከታች ያሉ ተማሪዎችም በርትተው እንዲማሩ ስለሚያደርግ ተከታይ ተማሪዎችን ለማፍራት"" ያግዛል ብሏል።",spk_cdd59d00ce78,am,17.213,15.94,0.0,17.213,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64928ba60b63,train,በዞኑ የአሌ ወረዳ ነዋሪ አቶ ሙስጠፋ አበራ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት  በቋሚነት ራሳቸውን እንዲችሉ  የከብት ድጋፍ ማግኘታቸውን ተናግረዋል።ከዚህ ባለፈ የአልባሳትና የምግብ ድጋፍ ማግኘታቸውን አክለዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,16.373,13.917,1.102,16.373,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_890bb5d10a0c,train,በደሴ ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ የሕክምና ተሃድሶና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አስተባባሪ ሲስተር ውብእጅግ ወርቅነሕ እንዳሉት፤ በክረምቱ የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት በከተማው ከ16 ሺህ በላይ ሰዎች ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።,spk_cdd59d00ce78,am,15.254,14.908,0.345,15.254,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f32fb9dff04d,train,መምህራን የአጭር ጊዜ ስልጠና እንዲያገኙና እና የትምህርት ዕድል በመፍጠር አቅማቸውንና ደረጃቸውን ከፍ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑንም ጠቅሰዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,9.653,9.11,0.0,9.653,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_0cf9cdab93e9,train,ያስመዘገብኩት ውጤት ሌሎች አካል ጉዳተኞችም ጠንክረው ከተማሩ ውጤታማ እንደሚሆኑ ማሳያ ነው ያለው ተማሪው፣ ሽልማቱና እውቅናው የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች እንዲነቃቁ የሚያደርግ መሆኑን ገልጿል።,spk_cdd59d00ce78,am,13.573,12.743,0.511,13.573,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7e14c2ebde9e,train,ከለውጡ በኃላ አቧራ ለብሰው ተሸፍነው የቆዩ ባህሎች እያደጉ የቱሪስት መስህብ እየሆኑ በመምጣት የአገሪቱ ምድረ ቀደምትነት እየተገለፀ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,12.854,12.106,0.0,12.854,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8721a532e345,train,የዛሬው መድረክም አገልግሎቱ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅርበት ለመስራት በሚችልበት ሁኔታ ላይ ለመምከር መዘጋጀቱን አስረድተዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,9.133,8.29,0.513,9.133,-19.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_15160c1a1c1a,train,የኢሉባቦር ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ መሐመድጠሃ አባፊጣ  በበኩላቸው በዞኑ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት የዜጎችን ማሕበራዊ ችግሮች በጊዜያዊነት ከመፍታት ባሻገር በዘላቂነት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_cdd59d00ce78,am,20.014,18.818,0.527,20.014,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_385fb5b00de3,train,በቀጣይ በዩኒቨርሲቲ ቆይታዬ የህግ ትምህርት የማጥናት ፍላጎት አለኝ ያለው አማኑኤል ጠንክሮ በመስራትና የላቀ ውጤት በማስመዝገብ ከራሱ ባለፈ ቤተሰቡንና ሀገሩን ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚሰራ ተናግሯል።,spk_cdd59d00ce78,am,14.014,12.766,0.0,14.014,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a85dd2b3053b,train,በጉብኝቱ ላይ ከተሳተፉት የጋራ ምክር ቤቱ አመራሮች መካከል ምክትል ሰብሳቢው አብድልሀፊዝ አህመድ፤ በጉብኝታችን ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችንና ለሌሎች በተሞክሮነት የሚወሰዱ የልማት ሥራዎችን ተመልክተናል ብለዋል።,spk_6e10d37869ab,am,17.654,16.813,0.538,17.654,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4af066a919a9,train,የቻይና ቋንቋን መማር ስለ ቻይና የጠራ ግንዛቤ መያዝ ያስችላል ያሉት አማካሪዋ፤ ለሁለቱ ሀገራት ሁሉን አቀፍ ትብብርም ጠቃሚ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_6e10d37869ab,am,10.133,9.536,0.0,10.133,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_64310b15013f,train,በጎ ፈቃድ ማህበራዊ ችግሮችን ከማቃለል ሌላ በሰላም ግንባታ፣ በልማት በሙያና በእውቀት ሽግግር የስራ ልምድና ባህልን እያሳደገ ይገኛል ብለዋል፡፡,spk_6e10d37869ab,am,12.293,10.991,0.821,12.293,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dee4e94d797,train,በጉጂ ዞን በክረምት ወራት የተከናወነው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የአብሮነት እሴቶችንና የሰላም ግንባታን ማጠናከሩን የዞኑ ነዋሪዎች ገለፁ።,spk_6e10d37869ab,am,9.454,8.582,0.414,9.454,-18.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eb1e7501460b,train,ዛሬ ላይ በህይወት ስንኖር የማንቆጭበት ታሪክ ሰርተን ለማለፍ በጎ ህሊና፣ መልካም መንፈስ እና ቅን ልቦናን ተላብሰን በተሰጠን አዲስ አመት በፍቅር ተያይዘን ወደ ፊት እንራመድ ።,spk_6e10d37869ab,am,10.934,10.182,0.307,10.934,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a683dc40fa8,train,መልካም የደመራና የመስቀል በዓል ይሁንልን።,spk_6e10d37869ab,am,2.974,2.654,0.32,2.974,-21.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e38aad6ca9da,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ለብዙ ዜጎች ማኅበራዊ ችግሮች ሁነኛ  መፍትሄ መሆናቸውን በኢሉባቦር ዞን የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ተናገሩ።,spk_6e10d37869ab,am,9.774,9.774,0.0,9.774,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea03f09f6ffc,train,ከውይይቱ ተሳታፊዎች መካከል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሥራ ሥምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል ታደሰ ጌጡ ፤ የደንቡ መውጣት ተማሪዎችን በሥነ ምግባር ለማነጽና የመማር ማስተማሩን ሂደት ማሳለጥ ያስችላል ብለዋል።,spk_6e10d37869ab,am,16.654,14.443,0.0,16.654,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_011a98c2c1f1,train,ራሳቸውን ከማኅበራዊ ህይወት ያገላሉ ሰርግ እና ሃዘን ቤት መሄድ ከጓደኞች ጋር ሻይ ቡና ማለት ያስጨንቃቸዋል ።,spk_6e10d37869ab,am,9.934,8.201,0.528,9.934,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c393ed5ba08,train,በረቂቅ ደንቡ ለመልካም ሥነ-ምግባር ተቃራኒ የሆኑ ጉዳዮች በዝርዝር ሊቀመጡ እንደሚገባ አንስተዋል።,spk_6e10d37869ab,am,6.013,5.65,0.363,6.013,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c7942a341a3,train,በእነዚህ አገልግሎቶች በተለይም የወጣቶች የነቃ ተሳትፎ አስፈላጊ በመሆኑ በክረምትም ይሁን በበጋ እገዛና ተሳትፏቸውን እንዲያጠናክሩ ጠይቀዋል።,spk_6e10d37869ab,am,11.493,10.994,0.0,11.493,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b69323c51a20,train,በተለይም በበጎ ፈቃደኞች እየተተገበረ ያለውን መልካም ስራ በማስቀጠል ረገድ በአቅማችንን በመሳተፍ የበኩላችንን ልንወጣ ይገባል ብለዋል።,spk_6e10d37869ab,am,9.614,8.783,0.0,9.614,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cb2e2e011df,train,አንድ ተማሪ ፈተና ቢወድቅና የወደቀበትን ምክኒያት በደንብ ስላላጠናሁ፣ ችሎታየ ዝቅተኛ በመሆኑ እና ክፍል ደጋግሜ በመቅረቴ እና የመሳሰሉትን ሲገልፅ ሲሆን ።,spk_6e10d37869ab,am,10.694,9.109,0.0,10.694,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b82bfc15f24,train,በዞኑ የአዶላ ከተማ ነዋሪው አቶ ጌታቸው ጎልጃ፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡን ማህበራዊ ችግሮች እያቃለለና የመረዳዳት ባህልን እያሳደገ መሆኑን ገልፀዋል፡፡,spk_6e10d37869ab,am,11.573,10.281,0.685,11.573,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8603ff7d0a63,train,የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በተለያዩ ጊዜያት በተከናወኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብሮች ተሳትፎ በማድረግ የበኩሉን ሲወጣ መቆየቱን ጠቁመው፣ በቀጣይም በዚህና መሰል ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተሳትፎውን ያጠናክራል ብለዋል።,spk_6e10d37869ab,am,16.334,16.334,0.0,16.334,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_3286c85fbe88,train,በሽኝት መርሃ ግብሩ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች እንዲሁም ሴት አብራሪዎችን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።,spk_6e10d37869ab,am,10.774,10.357,0.0,10.774,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b49d798a72f,train,በመሆኑም  የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራዎች ለብዙ ዜጎች ማኅበራዊ ችግሮች ሁነኛ  መፍትሄ እየሆኑ መምጣታቸውን ተናግረዋል።,spk_6e10d37869ab,am,7.534,7.16,0.0,7.534,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94f0d60987b0,train,ለዚህም ስኬት የሀገር ባህል ሽማግሌዎች  ሚና ይበልጥ እንዲወጡ ማነሳሳት የምክክር መድረኩ ዓላማ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_6e10d37869ab,am,9.053,8.277,0.776,9.053,-20.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d40a4b785775,train,የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤቱ አካባቢውን መጎብኘቱ አንዱ የሌላውን ባህል እንዲያውቅ እድል እንደሚሰጥ ገልጸው፣ ይህም የቆውን የፖለቲካ ምህዳር በመቀየር በሀገር ጉዳይ ፓርቲዎች በአንድነት እንዲቆሙ ያደርጋል በለዋል።,spk_6e10d37869ab,am,17.213,14.736,0.711,17.213,-18.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5fee94619310,train,መንግስት ትምህርት ለአገራዊ ልማትና ብልጽግና ያለውን ቁልፍ ሚና በመረዳት ለትምህርት ጥራትና ተደራሽነት በትኩረት እየሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_6e10d37869ab,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_478a6f424c7e,train,ሱሰኝነትን በአወንታዊ መልኩ በትክክል የሚተካው ባይኖርም ሱሰኝነትን ለመተው በሚደረገው ጥረት የሚከሰቱትን እንደ ድብርት ማቅለሽለሽ ትኩረት ማጣት ራስ ምታት አለመረጋጋት ።,spk_6e10d37869ab,am,12.733,11.73,0.0,12.733,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c56457f9788,train,ሆስፒታሉ ለአካባቢው ማህበረሰብ ድካምና ወጪን ከማስቀረት ባለፈ ፍትሃዊ የጤና ተጠቃሚነትን እንደሚያረጋግጥም ገልጸዋል።,spk_6e10d37869ab,am,10.334,8.502,0.0,10.334,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d33d8401ae85,train,"""ጀፎረ"" ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ስርዓት የሚከናወንበት የጉራጌ ማህበረሰብ ባህላዊ መንደር ሲሆን፤ ማህበረሰቡ ከጥንት ጀምሮ ያዳበረው የአኗኗር እሴት ጥበብ ነፀብራቅ ነው",spk_6e10d37869ab,am,10.973,10.126,0.411,10.973,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f93086333feb,train,በዞኑ በክረምት ወራት የተካሄደው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በበጋ ወቅትም ተጠናክሮ እንዲቀጥል የማድረግ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውም ተመልክቷል።,spk_6e10d37869ab,am,13.213,12.753,0.0,13.213,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb6e16816ccf,train,"የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ፤ በጉራጌ ማህበረሰብ ዘንድ ""ጀፎረ"" የማህበራዊ መስተጋብር ችግር መወጫ መንገድ ተደርጎ እንደሚወሰድ ገልጸዋል።",spk_6e10d37869ab,am,12.934,11.021,0.0,12.934,-19.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da15e1230398,train,በዞኑ በሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች 145 ኪሎ ሜትር የመንገድ፣ 206 የድልድይ፣ 89 የመማሪያ ክፍሎች፣ ለ6 ሺህ  አረጋውያን የአዲስ ቤት ግንባታና እድሳት በበጎ ፈቃደኞች መከናወኑን አስረድተዋል፡፡,spk_6e10d37869ab,am,14.014,12.652,0.0,14.014,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61483450a4c8,train,በመስክ ምልክታው  የሐረሪ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት በክልሉ መገለጫ በሆኑ እሴቶችና የልማት ስራዎች ላይ ተሞክሮ እንዲወስድ መደረጉን ጠቁመዋል።,spk_6e10d37869ab,am,13.573,11.882,0.0,13.573,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc9d9746fe9f,train,በተጨማሪም በዝቅተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ ወገኖች ልጆች የትምህርት ቁሳቁስ እንዲሁም ለትምህርት ቤቶች የመማሪያ ወንበርና ጠረጴዛ ድጋፍ ተደርጓል ብለዋል።,spk_6e10d37869ab,am,11.774,10.562,0.0,11.774,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd9ecaeca7e0,train,ቀደም ሲል በአካባቢያቸው የተሟላ የጤና አገልግሎት የሚያገኙበት ሁኔታ ባለመኖሩ በተለይ በእናቶችና ሕጻናት ላይ ጉዳት ይደርስ እንደነበር ያስታወሱት ሌላው የወረዳው ነዋሪ ወይዘሮ ነቢላ አባፎጊ፣ የሆስፒታሉ መመረቅ ለአካባቢው ነዋሪዎች ትልቅ እፎይታ መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_6e10d37869ab,am,17.933,16.21,0.0,17.933,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba8d13e18d28,train,በጽህፈት ቤቱ የእቅድና በጀት ክትትል ኃላፊ አቶ ሙለታ መኩሪያ እንደተናገሩት፤ በክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በዋነኝነት በትምህርት፣ በጤና፣ በሰላም ግንባታ፣ በግብርናና በአረንጓዴ አሻራ ልማት በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_6e10d37869ab,am,18.373,17.561,0.0,18.373,-19.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82bbb457f8fd,train,በቀጠናው ለሚገኙ ሚሊዮኖች የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት እንዲኖር የጎላ ፋይዳ እንዳለውም ይገለጻል።,spk_00865a3a6544,am,9.473,8.909,0.565,9.473,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4cc7be3d0d2d,train,ኢትዮ ኤሌክትሪክ በ26 ነጥብ 7ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።,spk_00865a3a6544,am,6.053,5.076,0.62,6.053,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47373760a2c6,train,) ቻይና የኮቪድ-19 ክትባትን ለዓለም ለማዳረስ ትሰራለች ሲሉ የአገሪቷ ፕሬዚዳንት ዢ ጂን ፒንግ ተናገሩ።,spk_00865a3a6544,am,11.694,10.565,0.349,11.694,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f83b15c2827,train,ሁለቱ ሀገራት በአፍሪካ ዋንጫ ሲገናኙ የአሁኑ ለስድስተኛ ጊዜ ነው።,spk_00865a3a6544,am,6.194,5.481,0.375,6.194,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6d53e1690f66,train,ክትባቱንም ለዓለም አገራት በፍትሃዊነት ለማዳረስ አገራቸው ቁርጠኛ መሆኗን ዢ ጂን ፒንግ አረጋግጠዋል፡፡,spk_00865a3a6544,am,12.334,9.573,0.486,12.334,-34.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f9b6a7f0a44,train,ወረርሽኙን ለመከላከል ሁላችንም ማስክ ማድረግ፣ ርቀታችንን መጠበቅና እጃችንን በተደጋጋሚ መታጠብ አለብን ሲሉ አሳስበዋል፡፡,spk_00865a3a6544,am,11.313,9.726,0.694,11.313,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_27ec5a1770f9,train,ጨዋታው በታክቲክ የታጠረ እና ጥንቃቄ የተሞላበት ሊሆን እንደሚችል ይጠበቃል።,spk_00865a3a6544,am,6.913,6.6,0.0,6.913,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c3256eda022c,train,በቻይና ውሃን ከተማ  የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ያላደረጉ በሺዎች በሚቆጠሩ ሰዎች በወተር ፓርክ ውስጥ በመዋኛ ገንዳዎች ውስጥ ሆነው የሙዚቃ ፌስቲቫል መታደማቸው ተገለጸ።,spk_00865a3a6544,am,15.973,12.734,0.489,15.973,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f6b2910aaa4,train,ከሚያዚያ ወር ጀምሮ በከተማው ውስጥ በቫይረሱ የተያዙ አዲስ ኬዞች ባለመኖራቸው   የእንቅስቃሴ እገዳው መነሳቱና የገበያ ማዕከላት፣ የህዝብ መጓጓዣዎች፣ ትምህርት ቤቶችና በርካታ ሰዎች የሚገኙባቸው ተቋማት መከፈታቸውም ተጠቅሷል።,spk_00865a3a6544,am,21.534,18.66,0.301,21.534,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ee2087dfa31,train,በሽታው በትምህርት ላይ በታሪክ ከፍተኛውን አደጋ እንደጋረጠ ነው ጥናቱ ያሳየው፡፡ በዚህም እ.ኤ.አ በ2020 9.7 ሚሊዮን ህጻናት ወደ ትምህርት የመመለስ እድል እንደሌላቸው ነው የተገለጸው፡፡,spk_00865a3a6544,am,17.474,15.834,0.0,17.474,-31.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b238d60a8d22,train,በሌላ በኩል የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በአለም አቀፍ ደረጃ እየጨመረ የሚገኝ ሲሆን፤ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ21 ሚሊዬን በላይ ደርሷል።,spk_00865a3a6544,am,11.454,10.931,0.0,11.454,-28.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_efb051213fa9,train,"""ቻይና የኮቪድ-19 ክትባት ምርምር፣ ምርትና ስርጭትን በተመለከተ ከማንኛውም አገራት ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ ናት"" በማለት በሪያድ በተደረገው የቡድን 20 ጉባኤ ላይ ተናግረዋል፡፡",spk_00865a3a6544,am,19.034,15.327,0.649,19.034,-34.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_34cd6d094a71,train,የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ18ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር እስከ ጥር 24 ቀን 2018 ዓ.ም ይቆያል።,spk_00865a3a6544,am,11.254,9.129,0.345,11.254,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18d3d32c89e8,train,በተጨማሪም ቻይና የዓለም ኢኮኖሚ ለሁሉም ክፍት እንዲሆን እንደምትሰራ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል፡፡,spk_00865a3a6544,am,9.254,8.037,0.876,9.254,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2772c42a9f99,train,በውድድሩ ላይ 16 ሺህ ሴቶች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል ብለዋል።,spk_00865a3a6544,am,8.213,6.664,0.34,8.213,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f3759f69cc2,train,በአሁኑ ወቅት በአለም አቀፍ ደረጃ 258 ሚሊዮን ህጻናት ከትምህርት ውጪ መሆናቸውን ፕሪሚየር ታይምስ አስነብቧል፡፡,spk_00865a3a6544,am,12.594,10.452,0.443,12.594,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3012a050b9d9,train,ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ24 ነጥብ 10ኛ ደረጃን ይዟል። ፋሲል ከነማ በ33 ነጥብ አራተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።,spk_00865a3a6544,am,10.053,8.984,0.0,10.053,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c8b9010e363,train,ይህ የእንቅልፍ እጦት እያልን የምንጠራው ሲሆን ለመተኛት በቂ ጊዜ አግኝቶ ነገር ግን ለመተኛት መቸገር፣ ተኝተው መነሳት፣ ወደ እንቅልፍ ተመልሶ አለመሄድ ችግር ነው።,spk_00865a3a6544,am,17.174,14.821,0.0,17.174,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_257bd00a9267,train,የኮሮና ወረርሽኝ ከድሃ ቤተሰብ በተገኙ ህጻናት ተማሪዎች ላይ ከፍተኛ ተጽህኖ ማድረሱን የሴቭ ዘ ችልድረን አለም አቀፍ ጥናት አሳይቷል፡፡,spk_00865a3a6544,am,16.253,13.41,0.325,16.253,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9dbafa426f6c,train,ራያን ቸርኪ ለሲቲ ብቸኛውን ጎል አስቆጥሯል።,spk_00865a3a6544,am,5.373,4.389,0.579,5.373,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2004fdcbf8f5,train,የቫይረሱን ስርጭት በመቆጣጠር ውጤታማ የነበሩት ኒው ዚላንድ፣ ደቡብ ኮሪያና ሌሎች አገራትም የስርጭቱ መጨመር እየታየ በመሆኑ በርካታ ሰዎች የሚታደሙበት ዝግጅቶችን ለመፍቀድ ጊዜው ገና መሆኑን በቢ ቢ ሲ ዘገባ ተመልክቷል።,spk_00865a3a6544,am,22.773,19.177,0.0,22.773,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_45de1abbcc0d,train,በአፍሪካ የሚከናወነው ምርመራ ከሌሎች አህጉራት አንጻር ዝቅተኛ በመሆኑ በቁጥሩ መዘናጋት እንደማይገባም ኃላፊዋ አስገንዝበዋል፡፡,spk_00865a3a6544,am,13.993,12.434,0.0,13.993,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d79a9b62ce85,train,የፍጻሜ ተፋላሚ ሀገራቱ በዘንድሮ የአፍሪካ ዋንጫ ሽንፈት አላስተናገዱም።,spk_00865a3a6544,am,8.694,7.479,0.0,8.694,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3d54c3126624,train,የቁጥጥር ስርዓቱን ለማጠናከር በተሰራው ስራ ኢትዮጵያ የዓለም ጤና ድርጅት የኤም ኤል 3 ደረጃ (Maturity Level 3) ማግኘቷ ትልቁ ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_330792bb3f3b,am,10.493,10.059,0.434,10.493,-28.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_026705b2274b,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሩቃን በኢትዮጵያ ለውጥ ታላቅ አሻራ አኑረዋል ያሉት ተጠባባቂ ፕሬዝዳንቱ፤ በዓለም ገናና ዩኒቨርሲቲ ለማድረግ በጋራ እንስራ ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_330792bb3f3b,am,10.934,10.557,0.377,10.934,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d93b35fe0be5,train,አንዱ ያለሌላው ምንም መሆኑን በተገነዘበ ሥነ - ልቦናዊ አካሄድ መጓዝ ይበጃል ያሉት ባለሙያው፤ ለሌሎች መኖርን፣ ወንድማማችነትን መላበስ ለጤናማ ኑሮ መሠረት መሆኑንም ይገልጻሉ።,spk_330792bb3f3b,am,11.293,10.693,0.601,11.293,-33.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ddcee158e0d,train,በዚህም የሀገር ውስጥ የመድኃኒትና የህክምና ቁሳቁሶችን ምርት የገበያ ድርሻ ከስምንት በመቶ ወደ አርባ ሁለት በመቶ ማድረስ መቻሉን አንስተዋል፡፡,spk_330792bb3f3b,am,8.373,7.63,0.744,8.373,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4a8bb7085841,train,ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ በመወከል ብሔራዊ ጥቅሟን ያስከበሩ ዲፕሎማቶችን መፍጠሩንም ገልጸዋል።,spk_330792bb3f3b,am,5.293,4.758,0.536,5.293,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_368b9c9114f3,train,ከሀብት አጠቃቀም፣ ከሰው ሀይል፣ ከአካዳሚክ ፕሮግራሞች፣ ከአደረጃጀት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን በፍጥነት ለመፍታት እንዴሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_330792bb3f3b,am,7.694,7.211,0.482,7.694,-33.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc6f8a6edb5d,train,ሀገር በመምራት ለውጥ አምጥተዋል፣ የንግድ ተቋማትን መርተው ባለጸጋ ሆነዋል፣ በሕክምና ተሰማርተው ሚሊዮኖችን ፈውሰዋል ብለዋል።,spk_330792bb3f3b,am,6.894,6.303,0.591,6.894,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_69566343b210,train,በዓሉ እሴቱን ጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ የብሔረሰቡ አባላት እና ምሁራን የማስተዋወቅ እና የማልማት ስራ ሊሰሩ እንደሚገባ አስገንዝበዋል።,spk_330792bb3f3b,am,8.893,8.093,0.467,8.893,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_265024dd4f63,train,ከደረጃ በታች ወይም ተመሳስለው የተሰሩ መድኃኒቶችን ለመቀነስ የዓለም ጤና ድርጅት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ስርዓት ተዘርግቶ የቁጥጥር ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_330792bb3f3b,am,10.493,9.663,0.831,10.493,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e62361ab1f58,train,"ከሳሃራ በታች ያሉ አፍሪካ አገራት የአስትራዜኒካ ቢሮ ዳይሬክተር አሚት ባክሪ በበኩላቸው፤ አስትራ ዜኒካ ""ሄልዚ ሀርት አፍሪካ"" በተሰኘ መርሃ ግብር በኩል በአፍሪካ 77 ሚሊዮን አፍሪካዊያን የደም ግፊት ተጋላጭነት ምርመራ ማካሄዱን ተናግረዋል።",spk_330792bb3f3b,am,15.334,13.952,0.445,15.334,-30.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f261655bd9f,train,ወይዘሮ ማርታ ሸንቁጤ በበኩላቸው በባለሙያዎች የሚሰጣቸውን የክህሎት ትምህርት ተጠቅመው የቤተሰባቸውን የአመጋጋብ ሥርአት በማሻሻላቸው የልጆቻቸው የእድገትና የጤና ሁኔታ መሻሻሉን ተናግረዋል።,spk_330792bb3f3b,am,12.934,10.933,0.0,12.934,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_270b1edc89b7,train,በተመሳሳይም የሽግግር ፍትህ የህግ ማዕቀፎችን በመዘርጋት ሰላምን ለማስፈን ውጤታማ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_330792bb3f3b,am,6.574,6.574,0.0,6.574,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6dfc1b2294fc,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ከ75 ዓመት በፊት በ50 ተማሪዎች ማስተማርን አሀዱ ብሎ የጀመረው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጉዞው 300 ሺህ ተማሪዎችን አስመርቋል ብለዋል።,spk_330792bb3f3b,am,12.573,12.126,0.0,12.573,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_000bd7490029,train,በዞኑ አንጎለላና ጠራ ወረዳ የስርዓተ ምግብ ሞዴል መንደር ምርቃትና የስንዴ ክላስተር ልማት የመስክ ምልከታ ዛሬ ተካሂዷል።,spk_330792bb3f3b,am,8.573,7.837,0.737,8.573,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2d21fa70074,train,ትውልዱ በመልካም ስነ-ምግባርና እሴት እንዲታነጽ በትምህርት ቤቶች የሰላም ክበባትና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ደግሞ የሰላም ፎረሞችን በማደራጀት በሰላም ግንባታ ላይ እየሰራ ነው ብለዋል።,spk_330792bb3f3b,am,10.014,10.014,0.0,10.014,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_faad21729a07,train,በጤናው ዘርፍ የሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርታማነትንና አቅርቦትን ከማሳደግ አኳያ ስኬቶች እየተመዘገቡ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ።,spk_330792bb3f3b,am,9.094,8.497,0.597,9.094,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fc8d5490dd1,train,በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የተጀመረው የሥርዓተ ምግብ ሞዴል መንደር ምስረታ ውጤታማ በመሆኑ ወደሌሎች ዞኖች ለማስፋፋት እንደሚሰራ የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።,spk_330792bb3f3b,am,8.254,7.785,0.468,8.254,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_07ae575f05e8,train,የባለድርሻ አካላት የሰላም ግንባታ ስራዎች እንዲጠናከሩ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸው ተመላከተ።,spk_330792bb3f3b,am,6.494,6.494,0.0,6.494,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7326e05ffa3a,train,ፕሬዝዳንቱ በቡድን ሰባት አገራት ስብሰባ ላይ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ በስንዴ ምርት እራሷን ለመቻል እያደረገች ያለችው ጥረት እንደ ምሳሌ የሚነሳ ነው።,spk_cab208529a4f,am,15.053,9.867,1.377,15.053,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_604b4b2d962c,train,ተጫዋቹ ከክለቡ በተጨማሪ ለኮትዲቯር ብሄራዊ ቡድን በመጫወት ላይ ይገኛል።,spk_cab208529a4f,am,8.034,3.242,0.569,8.034,-40.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_965660cdbc31,train,የወረርሽኙ ምጣኔ በሰሜን አፍሪካ ጎልቶ የሚታይ ቢሆንም አሁን ላይ ምጣኔው በመቀነስ ላይ ይገኛል ተብሏል።,spk_cab208529a4f,am,12.153,6.502,0.833,12.153,-38.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7662dec3e79,train,ካሜሮን ከአዘጋጇ ሞሮኮ ለግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው,spk_cab208529a4f,am,8.973,6.228,0.752,8.973,-33.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13a185a29a0f,train,አማድ በቀያዮቹ ሴጣኖች ማልያ እስከ አሁን ባደረጋቸው 53 ጨዋታዎች 11 ግቦችን አስቆጥሯል።,spk_cab208529a4f,am,9.653,5.543,0.753,9.653,-40.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f7fe0df7af07,train,የዓለም ምግብ ፕሮግራም ቀድሞ በኢትዮጵያ፣በዑጋንዳ ፣በኬኒያ፣በደቡብ ሱዳንና በጅቡቲ ከ 2.7 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ስደተኞች የሚሰጠውን የምግብና የገንዘብ ድጋፍ ከ 10 እስከ 30 በመቶ ለመቀነስ መገደዱን አስታውቋል፡፡,spk_cab208529a4f,am,25.093,18.111,0.763,25.093,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_707f48db1425,train,“በዓለም አቀፍ ደረጃ ፍትሐዊና ዘላቂ የምግብ ስርዓት ለመፍጠር አዲስና ጠንካራ የግብርና ፋይናንስ ሞዴል ያስፈልጋል” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መግለጻቸው ይታወሳል።,spk_cab208529a4f,am,19.873,12.534,0.993,19.873,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_211bcdaf0c2e,train,በዚህም 13 ሺህ ገደማ ሰዎችን የአደጋ ቀጠና ተብለው ከተለዩ 32 አካባቢዎች ማንቀሳቀሱን የሀገሪቱ የድንገተኛ አገልግሎት ማእከል ገልጿል።,spk_cab208529a4f,am,16.753,12.705,0.728,16.753,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea71a0c552f9,train,ቻይናና ሩስያ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ።,spk_cab208529a4f,am,9.354,6.303,1.117,9.354,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_19ce51bb47db,train,ፍርደኞቹ እነዚህ መብቶችን የሚያገኙት የዛምቢያ ማረሚያ አገልግሎት ለፕሬዝዳንት ሉንጉ በጽሑፍ ካሳወቃቸው ብቻ ነው ተብሏል።,spk_cab208529a4f,am,13.713,9.124,1.191,13.713,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_20f848ca0a39,train,በሚመጡት ወራት ተጨማሪ ገንዘብ በወቅቱ ካለገኘም ድጋፉን ለማቋረጥ እንደሚገደድ ጨምሮ አስታውቋል፡፡,spk_cab208529a4f,am,10.293,7.109,0.415,10.293,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13cdbc59ddd2,train,23ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ቅድሚያ ለሴቶች የአምስት ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ውድድር መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ይደረጋል።,spk_cab208529a4f,am,10.754,9.634,0.716,10.754,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a4d1c90bbe2,train,ኮቪድ-19 ባሳደረው ተጽህኖ በአለም አቀፍ ደረጃ ከ9 ሚሊዮን በላይ ህጻናት ወደ ትምህርት ላይመለሱ ይችላል - ጥናት,spk_cab208529a4f,am,13.293,6.527,1.024,13.293,-42.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae9e00fe956a,train,በጥር ወር ቫይረሱ በከተማዋ በተከሰተበት ወቅት ከተማው ሙሉ ለሙሉ ከእንቅስቃሴ ዝግ ተደርጎ እንደነበረ ይታወሳል።,spk_cab208529a4f,am,16.334,7.47,0.95,16.334,-41.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6547975cd561,train,በማንኛውም አገር የውስጣ ጉዳዮች ላይ ቻይና ጣልቃ ሳትገባ ግንኙነቷን እንደምታጠናክር ነው የተናገሩት።,spk_cab208529a4f,am,11.133,7.662,0.586,11.133,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89b50a206738,train,የወቅቱ የውድድሩ አሸናፊ ፒኤስጂ ከኒውካስል ዩናይትድ አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_cab208529a4f,am,11.674,7.231,1.281,11.674,-35.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05caa78ba274,train,ወረርሽኙን ለመከላከልም ከ9 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ የኮቪድ-19 ክትባት በአህጉሩ መሰራጨቱን ዘግቧል።,spk_cab208529a4f,am,10.454,6.141,0.377,10.454,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c5eb94c47cb,train,አርሰናል እና ባየር ሙኒክ አስቀድመው ጥሎ ማለፍ መግባታቸውን ያረጋገጡ ክለቦች ናቸው።,spk_cab208529a4f,am,10.993,5.421,1.313,10.993,-38.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eea01a4b5aea,train,ኦል አፍሪካን ዶት ኮም እንዳስነበበው በአህጉሩ 55 አገራት የቫይረሱን መገኘት ሪፖርት አድርገዋል።,spk_cab208529a4f,am,6.793,4.568,0.805,6.793,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a81d887a5e7,train,ቤኔፊካ በዘጠኝ ነጥብ 24 ኛ ደረጃን በመያዝ ለጥሎ ማለፍ ማጣሪያ አልፏል።,spk_cab208529a4f,am,11.813,6.68,0.931,11.813,-36.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_974d6eb7f554,train,በመድረኩ የተሳተፉት የክሩዝ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የዓለም ባንክ ቅርንጫፍ ርዕሰ መምህር ሱራፌል ዐቢይ፥ ተማሪዎች ከህገ መንግስት ጋር በተያያዙ ጉዳዮች እንዲሁም ሀገራችን ያላትን ባህልና ወግ እንዲገነዘቡ ከመደበኛው ትምህርት ባለፈ በክበባት አማካኝነት የማስረፅ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,24.713,22.595,0.0,24.713,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_de1f4fe2a89c,train,በማዕከሉ የኮምፒዩተር ስልጠና የሚከታተሉት ወጣት ሰለሞን ወንዲፍራው እና የአብስራ ዘይኑ በበኩላቸው ስልጠናው የኮምፕዩተር አጠቃቀም ክህሎታችንን የሚያዳብርና በቀጣይ ለሚጠብቀን የኮምፕዩተር ትምህርት ዝግጁ የሚያደርገን ነው ብለዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,16.953,15.515,0.0,16.953,-22.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8deb05738f60,train,የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት በተመረቀበትና ሌሎች ታላላቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች በተጀመሩበት ማግስት የጢያ ዓለም አቀፍ ቅርስ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ግንባታ ወደ ተግባር መግባቱ የተለየ ትርጉም አለው፡፡,spk_1a2f2e2adcf0,am,20.514,18.356,0.0,20.514,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3e45a80f8ea,train,በዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ  የበዓሉ ተሳታፊ ተማሪዎች እንዳሉት የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን መከበር   ወንድማማችነትና እህትማማችነት እንዲጠናከር እና የእርስ በርስ ግንኙነት እንዲጎለብት አስችሏል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,16.113,13.773,0.42,16.113,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_21b5d90eaeec,train,የዕለት  ምግብና ውሃ፣ የውኃ ተቋማትን መጠገንና መገንባትን ጨምሮ ሌሎችንም   ድጋፎችን እያደረገን ነው ያሉት አስተባባሪው፤  የሚዲያና የኮሙዩኒኬሽን ባለሙያዎች ይሕንን ተገንዝበው በሙያቸው  መደገፍ እንዳለባቸው አመልክተዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,18.634,17.182,0.0,18.634,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cd019702154,train,የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 20ኛውን የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን “ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሃሳብ ዛሬ በፓናል ውይይት አክብሯል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,13.594,12.087,0.0,13.594,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6a0ff6c06c97,train,የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስትን ጨምሮ ነባርና ጥንታዊ ቅርሶችን ታሪካዊ ገጽታቸውን በጠበቀ መንገድ እድሳትና ጥገና ተደርጎላቸው ለመጪው ትውልድ ታሪካቸው ተጠብቆ እንዲቆይ ማድረግ መቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_1a2f2e2adcf0,am,15.491,14.621,0.0,15.491,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_007e1d7d1b3a,train,በተጨማሪም በክልሉ የተመረጡ አምስት ከተሞችና ሁለት ዞኖችን የፖሊሳዊ አገልግሎት ሞዴል ለማድረግ የተለያዩ ተሞክሮዎች የተካተቱባቸው ስራዎች እየተከናወኑ መሆናቸውን ገልፀዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,14.434,13.447,0.0,14.434,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf1a9e6ea109,train,የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን ምክንያት በማድረግ ተማሪዎች የጥያቄና መልስ ውድድር ማድረጋቸው የተሻለ ግንዛቤ የሚፈጥሩ በመሆናቸው ሊጠናከሩ እንደሚገባ የገለጹት ደግሞ የአየር አምባ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር ከበደ አሰፋ ናቸው።,spk_1a2f2e2adcf0,am,19.314,17.654,0.0,19.314,-22.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c70eca6c7c43,train,ከተፈቀደ በላይ ሰው በመጫን፣ ከታሪፍ በላይ በማስከፈልና በሌሎች በህገ ወጥ ተግባራት ላይ በተሰማሩ አሽከርካሪዎች ላይ የሚወሰደው ህጋዊ እርምጃም እንደሚጠናከር ተናግረዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,12.834,12.086,0.0,12.834,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e740f1f4ddb9,train,ይህም በሀገራችን የትራፊክ አደጋን ለመቀነስና የተጎጂዎች ህይወት ለመታደግ ሚናው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,7.994,7.646,0.0,7.994,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_50daee9f5baf,train,ተሳፋሪዎች ጉዳያቸው ላይ መድረስ ስለሚፈልጉ ብቻ ለሕገ ወጥ ተግባራት ተባባሪ እየሆኑ መምጣታቸው አሳሳቢ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ ኮማንደር አትርሴ የተባሉ ሌላው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ናቸው።,spk_1a2f2e2adcf0,am,14.393,13.587,0.0,14.393,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0ec135c5128c,train,የመምህራን ልማትን በሚመለከት ወደ 68ሺህ መምህራን ሰልጥነዋል፤ ዘንድሮ 80ሺህ መምህራን በትምህርትና መማር ማስተማር ይሰለጥናሉ ሲሉም ገልጸዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,12.514,10.917,0.0,12.514,-22.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db94378d8b0c,train,ለዚህም ከመደበኛው ትምህርት ባለፈ በልዩ ልዩ መንገዶች ተማሪዎች ስለ ኢፌዲሪ ህገ መንግስት የተሻለ ግንዛቤ የሚያገኙበትን መድረክ ማጠናከር እንደሚገባ ገልጸዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,12.754,12.053,0.0,12.754,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_697c1e753ba9,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር በምዕራብ ጎንደር ዞን እያከናወናቸው ባሉ ሰብአዊ ድጋፍና አገልግሎቶች  ዙሪያ ለሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫያ መድረክ ተካሄዷል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,15.633,14.126,0.302,15.633,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e6e45fbe2c6e,train,የከተማ አስተዳደሩ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ እንደተናገሩት፤  ምርጫው በአስተዳደሩ ውስጥ በተቋቋሙ 33 ምርጫ ጣቢያዎች ዛሬ  ከ8 ሰዓት ጀምሮ ተካሄዷል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,14.434,11.773,0.0,14.434,-23.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3535d6d5445,train,እነዚህን ህገወጥ ተግባራት በማረም ችግሮችን ደረጃ በደረጃ መፍታት እንዲቻል ከቢሮ እስከ መናኻሪያ ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ያሉ ችግሮችን ለይቶ ለመፍትሄው ትኩረት መሰጠቱን ገልጸዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,16.634,14.051,0.0,16.634,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_72023802bfcd,train,የጥናትና ምርምር ስራዎቹ በተለይ በክልሉ የፀጥታ ሁኔታና ወንጀል መከላከል፣ የፀጥታ ሃይሉ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዕውቀት፣ ክህሎትና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም አቅም ማጎልበት ላይ ያተኮሩ ናቸው ብለዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,16.233,15.045,0.0,16.233,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_95ef1d85ee52,train,የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን መከበር እርስ በእርስ እንድንተዋወቅ እና ህብረታችን እንዲጠናከር እያደረገ ነው ሲሉ የአዳማ ከተማ የሃገር ሽማግሌዎች ተናገሩ።,spk_1a2f2e2adcf0,am,12.754,11.343,0.0,12.754,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8dc71da94349,train,በዚህም በትራንስፖርት አገልግሎት ሕግ ለማስከበር በሚሰራው ሥራ ክፍተት በሚፈጥሩ አካላት ላይ የሚወሰደው እርምጃ ከህዳር ወር ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል ብለዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,12.713,11.223,0.0,12.713,-20.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_97b4ef2217c7,train,"""የወጣቶች ሚና እና ተሳትፎ ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ"" በሚል መሪ ሃሳብ በባህር ዳር ከተማ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።",spk_1a2f2e2adcf0,am,11.393,9.478,0.0,11.393,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1494b669398a,train,መንግስት ወጣቶችን ያካተተ ፖሊሲ እና የህግ ማዕቀፎችን በመተግበር ምቹ ሁኔታዎች እየፈጠረ ነው ያሉት አቶ ጌታቸው፤ የወጣቶችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ስራዎችም በመከናወን ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,17.913,15.579,0.356,17.913,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08f02606e4de,train,የኮሌጁ የጥናትና ምርምር ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ኮማንደር ፍቃዱ ታፈሰ እንደገለፁት፤ በኮሌጁ የማማከር፤ የሰላምና ፀጥታ እንዲሁም የወንጀል መከላከል የጥናትና ምርምር ስራዎች እየተከናወኑ ናቸው።,spk_1a2f2e2adcf0,am,16.713,15.362,0.0,16.713,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d41e03bb8ce0,train,በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ኢኒሼቲቭ የእድሳትና የጥገና ስራው እየተከናወነ የሚገኘው የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት ዓለም አቀፍ ቅርስ ጎንደርን ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻ በማድረግ በኩል የጎላ ፋይዳ አምጥቷል ያሉት ደግሞ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው ናቸው፡፡,spk_1a2f2e2adcf0,am,24.314,22.881,0.0,24.314,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa6a98134980,train,ማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህንን በማስፋት የጤና ስርዓቱን ማጠናከር እንደሚያስፈልግም ነው ጨምረው የተናገሩት።,spk_1a2f2e2adcf0,am,8.754,7.82,0.0,8.754,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_92c8a0046958,train,ሕዝበ ሙስሊሙ  ይመሩኛል፣ ያገለግሉኛል ብሎ ላመነባቸው ዑለማዎች  በነጻነት ድምፅ ሰጥቷል ብለዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,9.914,7.545,0.327,9.914,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d96846d5f77a,train,የትራፊክ አደጋን ለመቀነስና የተጎጂዎችን ህይወት ለመታደግ የሚያግዝ  ፕሮጀክት ተዘጋጅቶ ወደ ተግባር  መገባቱን  የመንገድ ደህንነትና መድህን ፈንድ አገልግሎት ገለጸ።,spk_1a2f2e2adcf0,am,11.793,11.166,0.0,11.793,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c8a285856ce4,train,በዓሉ የአብሮነት እሴት እንዲፀና ምቹ ሁኔታ ከመፍጠሩም ባለፈ የብሔር ብሔረሰቦችን የእርስ በእርስ ትውውቅ እና ትስስርን እያጠናከረ መሆኑንም ጠቁመዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,12.073,10.998,0.0,12.073,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3f37ccfba885,train,በመድረኩ ላይ ቢሮው ከበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር በመተባበር ለአቅመ ደካሞች የማዕድ ማጋራት ስራ አከናውነዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,9.034,7.772,0.0,9.034,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7fb3c906d625,train,ለኢትዮጵያ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከርና ለሀገር ግንባታ የሚተጋ ትውልድ የማፍራት ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_1a2f2e2adcf0,am,13.834,12.285,0.0,13.834,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95a9ec7cefdd,train,ወጣት ረድኤት ዳኛቸው በበኩሏ በእረፍት ጊዜዋ የአርት ስልጠና እየወሰደች እንደምትገኝ ጠቅሳ፤ በዚህም የትወና፣ የድርሰትና  የስነ ጽሁፍ አጻጻፍ ስልቶች ላይ በቂ እውቀት በመቅሰም ላይ መሆኗን አስታውቃለች፡፡,spk_1a2f2e2adcf0,am,15.233,14.211,0.0,15.233,-22.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_276abd5f275c,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር  በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ   ችግር ድጋፍ ለሚሹ  ወገኖች  ፈጥኖ በመድረስ እያደረገ ያለው እገዛ   የሚበረታታ መሆኑ ተገለጸ።,spk_1a2f2e2adcf0,am,11.553,11.553,0.0,11.553,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0e42767411d9,train,ቀጣይ የማሕበሩን ሰብአዊ ድጋፍና አገልግሎቶች  በሕብረተሰቡ ተሳትፎ ጭምር ይበልጥ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በማስተማርና መረጃን ተደራሽ በማድረግ የበኩላቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,15.514,14.43,0.0,15.514,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4f18dabfa43,train,ፕሮጀክቱን በኦሮሚያ ፣ በአማራ እና  በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች  ተግባራዊ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,8.274,7.588,0.0,8.274,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_67883da3467a,train,በዚህም በከተማው የሚመነጨውን ቆሻሻ ማህበረሰቡን በማሳተፍና በተገቢው  ለማስወገድ መሰራቱን አክለዋል።,spk_1a2f2e2adcf0,am,9.553,7.841,0.0,9.553,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_37957345729d,train,መገናኛ ብዙሃኑ በአዲሱ የካቢኔ አወቃቀር የአመራር ሽግሽግ መደረጉንም አንስተዋል።,spk_61c44d013fdb,am,5.734,5.734,0.0,5.734,-21.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6b6bcd650cbe,train,ተጠቃሚዎቹ በአለም አቀፍ የጤና መድን ሽፋን በኩል በሚካሄደው ፕሮግራም ተጠቃሚ የሚሆኑ ሲሆን ነጻ አገልግሎት የሚያገኙበትም ካርድ እንደሚሰጣቸው ተገልጿል፡፡,spk_61c44d013fdb,am,6.973,6.973,0.0,6.973,-20.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0ecfd0357128,train,ምሽት 5 ሰዓት ላይ ሪያል ማድሪድ እና ማንችስተር በበርናባው ስታዲየም የሚያገናኘው ጨዋታ የእግር ኳስ ቤተሰቡን ትኩረት ስቧል።,spk_61c44d013fdb,am,7.574,7.574,0.0,7.574,-19.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0a177421e19d,train,የአሜሪካ የምግብና የመድሃኒት አስተዳደር( ኤፍ ዲ ኤ) በኮቪድ 19 ለተያዙ ህሙማን እንዲያገግሙ የሚረዳ ‘ፕላዝማ’ የተሰኘው የደም ክፍል እንዲሰጥ ፈቀደ ።,spk_61c44d013fdb,am,9.174,8.396,0.0,9.174,-20.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a7905ab6c4ad,train,ሪፖርቱ በሌላ በኩል የከተሞችን የምግብ ፍጆታ በመሰረታዊነት ለመፍታት አምስት ቁልፍ ጉዳዮችን አንስቷል፡፡,spk_61c44d013fdb,am,5.413,5.413,0.0,5.413,-21.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_4e59db7dfd24,train,የካርበን ልቀትን መቆጣጠር ካልተቻለ  በሚያስከትለው የአየር ንብረት ቀውስ   በአለማችን ካሉ 12 ሆስፒታሎች አንዱ ሙሉ በሙሉ አለያም በከፊል የመዘጋት አደጋ አንደተደቀነበት የሲተቪ ኒውስ  ዘገባ  ያመለክታል።,spk_61c44d013fdb,am,13.694,13.694,0.0,13.694,-18.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_0fd8db13e7ba,train,በአንጻሩ በውድድር ዓመቱ ስምንተኛ ሽንፈቱን ያስተናገደው ባህር ዳር ከተማ በአራት ነጥብ 13ኛ ደረጃን ይዞ ወራጅ ቀጠና ውስጥ ይገኛል።,spk_61c44d013fdb,am,8.334,8.334,0.0,8.334,-20.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_23f3113722aa,train,በዚህም የሀገሪቱ መንግስት ለስትራቴጂው ተደራሽነትና በዘርፉ ለሚከናወኑት ስራዎች ተጨማሪ 500 ሚሊዮን የስዊዲን መገበያያ ገንዘብ ክሮና ወይንም ከ50 ሚሊዮን 735 ሺ ዶላር በላይ ድጋፍ ማጽደቁ ተገልጿል።,spk_61c44d013fdb,am,13.694,13.694,0.0,13.694,-20.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_736eb0f9cd4b,train,በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሰባተኛ ዙር መርሐ ግብር ጋላታሳራይ እና አትሌቲኮ ማድሪድ አንድ አቻ ተለያይተዋል።,spk_61c44d013fdb,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-19.3,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2aba4b6a24f9,train,የሩብ ፍጻሜ መርሐ - ግብር መጋቢት 12 እና 13 ቀን 2018 ዓ . ም በአዲስ አበባ ስታዲየም እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።,spk_61c44d013fdb,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-20.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1a1f84183ddd,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ16ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር አዳማ  ከተማ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 3 ለ 2 አሸንፏል።,spk_61c44d013fdb,am,6.413,6.413,0.0,6.413,-20.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_856499d8d108,train,ኢትዮጵያ የህዳሴ ግድቡን ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በመጪው ሀምሌ ወር ለመሙላት ማቀዷ ይታወሳል።,spk_61c44d013fdb,am,4.734,4.734,0.0,4.734,-17.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_f1654e11c569,train,የስዊዲን መንግሥት በአፍሪካ ሀገራት እ.አ.አ ከ2022 እስከ 2026 የሚያከናውነውን የስነተዋልዶ ጤና አጠባበቅና የጾታ ትንኮሳ መከላከልን የሚያግዝ አዲስ ስትራቴጂ ነድፏል።,spk_61c44d013fdb,am,10.373,10.373,0.0,10.373,-20.9,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_6211d48e862b,train,በአሁኑ ሰዓት መቻል እና ልደታ ክፍለ ከተማ በአበበ ቢቂላ መታሰቢያ ስታዲየም ጨዋታቸውን እያደረጉ ነው።,spk_61c44d013fdb,am,6.013,6.013,0.0,6.013,-20.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_364165a16a13,train,ኢትዮጵያ ከመጀመሪያው የአፍሪካ ዋንጫ አንስቶ እስከ አሁን ለ11 ጊዜ ተሳትፋለች። ኢትዮጵያ በውድድሩ ላይ ለመጨረሻ ጊዜ የተሳተፈችው እ.አ.አ በ2021 ካሜሮን ባዘጋጀችው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ነው።,spk_61c44d013fdb,am,13.014,13.014,0.0,13.014,-20.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c71cafc113da,train,ሶስቱ ከተፎካካሪ ፓርቲ የተሾሙት ሚኒስትሮች መንግስት አካታችነትን ለማረጋገጥ የገባውን ቃል ማሳያ እንደሆነ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃን በማጣቀስ ዘግበዋል።,spk_61c44d013fdb,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-21.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_776cf7fad6ed,train,ቡድኖቹ በሻምፒዮንስ ሊጉ ለመጨረሻ ጊዜ የተገናኙት እ.አ.አ በ2024/25 የውድድር ዓመት ነው። በጥሎ ማለፉ ተገናኝተው ሪያል ማድሪድ ማንችስተር ሲቲን 3 ለ 1 አሸንፏል።,spk_61c44d013fdb,am,12.014,12.014,0.0,12.014,-20.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_22e8fc5147f2,train,በሀገር አቀፍ ደረጃ የህክምና ግብአት የሆነውን ኦክስጂን ሽፋን በማሳደግ በጤናው ዘርፍ የሚሰጠውን አገልግሎት ማሻሻል መቻሉን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_ee72a7605b75,am,12.194,10.692,0.63,12.194,-33.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_51230748d794,train,በዚህ ክረምት በጎ ፈቃደኞች ሊፈርስ የታቀረበ ቤታቸውን በጥሩ ሁኔታ ስላደሱላቸው ችግራቸው መቃለሉን ገልጸው ለተደረገላቸው ድጋፍም በጎ ፈቃደኞቹን አመስግነዋል።,spk_ee72a7605b75,am,12.793,11.493,0.546,12.793,-25.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_2af5a7d7347c,train,በደም ልገሳ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት ከንቲባ ከድር ጁሃር የፖሊስ አባላቱ የአስተዳደሩን ሰለምና ፀጥታ በአስተማማኝ መንገድ ከመጠበቅ ባለፈ የነዋሪውን ማህበራዊ ችግሮች ለመፍታት እያከናወኗቸው ባሉ በጎ ተግባራት በአርአያነት እንደሚጠቀሱ ገልጸዋል።,spk_ee72a7605b75,am,19.194,17.118,0.581,19.194,-28.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_e2376fb5d5f5,train,•  በየ20 ደቂቃው ዐይንን ማሳረፍ፤ ዐይንን ማርገብገብ፤,spk_ee72a7605b75,am,4.274,4.274,0.0,4.274,-25.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_afcb0a3354d1,train,የኢትዮጵያ ዋንጫ የመጀመሪያ ቀን ቀሪ ጨዋታዎች ከቀትር በኋላ ይካሄዳሉ።,spk_ee72a7605b75,am,5.713,5.018,0.388,5.713,-35.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_57afe22392e0,train,የማርበርግ ቫይረስን ወቅታዊ ሁኔታና እየተሰሩ ያሉ የመከላከል ስራዎችን በተመለከተ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ እና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ኃይሉ መግለጫ ሰጥተዋል።,spk_ee72a7605b75,am,14.313,13.494,0.0,14.313,-31.6,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d8b029f0e285,train,የበዓሉ ታዳሚዎችም የመስቀል በዓልን ትህትናንና ይቅርታን በመላበስ ፍቅርና አብሮነት በሚያጸኑ ተግባራት እያከበርን ነው ሲሉ ተናግረዋል።,spk_ee72a7605b75,am,11.354,11.354,0.0,11.354,-26.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9f610b9ddb51,train,በክልሉ የገጠር እና ከተማ ወረዳዎች በአቅመ ደካማ ቤት እድሳትና ችግኝ ተከላ ሥራ በተጀመረው መርሃ ግብር ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሮዛ ኡመር፣ በብልጽግና ፓርቲ የሐረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ጌቱ ወየሳን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ አመራሮች ተገኝተዋል።,spk_ee72a7605b75,am,21.233,21.233,0.0,21.233,-25.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1a26d9ab1bb2,train,የድሬዳዋ ፖሊስ ከወንጀል የፀዳ የከተማ አስተዳደር ለመፍጠር የተሰጠውን ተልዕኮ በታላቅ ጀግንነትና ብቃት እየተወጣ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የአስተዳደሩ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ ናቸው ።,spk_ee72a7605b75,am,15.114,14.808,0.0,15.114,-30.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_19646548c9e0,train,ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለመላው ቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመድ መጽናናትን ተመኝዋል።,spk_ee72a7605b75,am,10.354,9.158,0.415,10.354,-31.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_b92984a9d971,train,ተጋጣሚው ሸገር ከተማ እስከአሁን ባከናወናቸው 13 ጨዋታዎች ዘጠኝ ጊዜ ድል ሲቀናው በቀሪ አራት ጨዋታዎች ሽንፈት አስተናግዷል። በ13ቱ ጨዋታዎች ላይ 21 ግቦችን ከመረብ ላይ ሲያሳርፍ 13 ጎሎች ተቆጥረውበታል።,spk_ee72a7605b75,am,15.633,15.176,0.0,15.633,-23.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1c455636e5bb,train,በሲዳማ ክልል ለመጅሊስ ምርጫ የሚውል ቁሳቁስ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ አስታወቀ።,spk_ee72a7605b75,am,11.194,11.194,0.0,11.194,-26.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_72c759e5184f,train,ጥምቀትን ለማክበር የሚመጡ የውጭና የሀገር ውስጥ ቱሪስቶች የታደሰውን ቤተ መንግስት እንዲጎበኙ በማድረግ የቆይታ ጊዜያቸውን እንዲያራዝሙ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_ee72a7605b75,am,12.114,10.898,0.0,12.114,-25.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_bba7c9e06465,train,ጥምረቱ የክልሉን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት ተጨባጭ የለውጥ ሥራዎችን ለማስመዝገብ የሚያስችል መሆኑንም ገልፀዋል።,spk_ee72a7605b75,am,7.074,7.074,0.0,7.074,-22.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_965f33604131,train,በጉባኤው ላይ ከሰላሳ በላይ ሀገራት የሚመጡ አምስት መቶ የልዑካን ቡድን አባላት የሚሳተፉ ሲሆን 124 የተመረጡ የምርምር ወረቀቶች ይቀርባሉ።,spk_ee72a7605b75,am,10.873,10.873,0.0,10.873,-24.9,female,18-24,other,16000,3,0 clip_2f694134a729,train,የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆነውን የአቅመ ደካማና አረጋዊያን መኖሪያ ቤቶች ግንባታና ዕድሳት ሥራን ዛሬ በይፋ አስጀምረዋል።,spk_ee72a7605b75,am,13.553,12.03,0.33,13.553,-24.4,female,18-24,other,16000,3,0 clip_310f1cfc2852,train,ወጣት ሜሮን ዳሩ በበኩሏ ፍቅርን፣ አንድነትንና ሰላምን የሚሰብከውን የደመራ በአል በጋራ ማክበሯን ገልጻለች።,spk_02244376191e,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71691290a938,train,በትምህርት ቆይታው ያገኘውን ልምድና የቀሰመውን  እውቀት እራሱንና ቤተሰቡን  ከመለወጥ ባለፈ  ለሌሎች የስራ እድል ለመፍጠር እንደሚጥር ገልጿል።,spk_02244376191e,am,9.334,9.334,0.0,9.334,-20.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd0ee06a29fc,train,በምረቃው ላይ የተገኙት የአምቦ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ሃጫሉ ገመቹ በበኩላቸው፤ ተመራቂዎች በቆይታቸው ያገኙትን ልምድና እውቀት ተጠቅመው የሀገራቸውን ልማት መደገፍ እንዳለባቸው አመልክተዋል።,spk_02244376191e,am,13.174,12.817,0.356,13.174,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfe9366b59b4,train,አገልግሎቱን ለማስፋት በተሰጠው ትኩረት የተጠቃሚዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ መምጣቱን ጠቅሰው በ2017 በጀት ዓመት ከ412 ሺህ በላይ አባወራና እማወራዎችን ተጠቃሚ በማድረግ ሽፋኑን 72 በመቶ ማድረስ ተችሏል ብለዋል።,spk_02244376191e,am,17.933,17.933,0.0,17.933,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a003e8f33fe7,train,የማህበረሰብ ጤና መድኅን አገልግሎት ተጠቃሚ በመሆኑ ለአንድ ዓመት በሚጠጋ ጊዜ በሆስፒታሉ ያለ ተጨማሪ ወጪ የተሟላ ሕክምና እያገኘ መሆኑን ገልጿል።,spk_02244376191e,am,10.373,10.047,0.0,10.373,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce68f2d40f01,train,በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን አገልግሎት በአነስተኛ ክፍያ ከፍተኛ የሕክምና አገልግሎቶችን ጭምር አግኝተናል ሲሉ በሲዳማ ክልል የጤና መድህን አባላት ተናገሩ፡፡,spk_02244376191e,am,11.133,11.133,0.0,11.133,-20.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10838d3f6c9a,train,በኮከበ ፅባህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪ ፋሲካ ዘሪሁን፤ አዲሱ የትምህርት መርሃ ግብር የተሻለ የመማር ማስተማር ምኅዳር እንደፈጠረላቸው ገልጿል።,spk_ae6d1f8fd599,am,11.334,10.196,0.0,11.334,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94c22836b717,train,ኢትዮጵያ በህብር የተዋበ ብዝሃነትን ከአንድነት ያስተሳሰሩና የተጋመዱ ህዝቦች ያሉባት አገር መሆኗን ገልፀዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,7.614,7.614,0.0,7.614,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d6d6f1b75680,train,የኢትዮጵያ መንግስት ስደተኞችን በአካታችነት የሚያስተናግድበትን አሰራር የኔዘርላንድስ መንግስት እንደሚደግፍ ነው አስተባባሪው የተናገሩት።,spk_ae6d1f8fd599,am,8.614,7.596,0.0,8.614,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_645c20a6123b,train,ፌስቲቫሉ ባህላዊ ምግቦችን በማስተዋወቅ ወደ ገበታ እንዲመጡ ማድረግ፣ የእርስ በርስ ትውውቅን መፍጠር፣ የሀገር ገጽታ መገንባትና የምግብ ቱሪዝምን ለማሳደግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።,spk_ae6d1f8fd599,am,10.573,9.74,0.0,10.573,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e1fcbb7f1b58,train,የማኅበሩ አባል  የሆኑት ወይዘሮ ብርሃኔ ዘውዴ በበኩላቸው እንደገለጹት፤ በኢትዮጵያ የሚከበሩ የአደባባይ በዓላት የብሄር ብሄረሰቦችን አንድነትና ጥምረት የሚያሳዩ ናቸው።,spk_ae6d1f8fd599,am,10.614,9.658,0.374,10.614,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6ab09fb9a158,train,የብርሃን ጉዞ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምክትል ርዕሰ መምህር መኮንን ሙሉጌታ፤  የፈተና ማላቂያ ስትራቴጂው ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት የሚወስዱበትን ወሳኝ ዕድል ፈጥሯል ብለዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,12.454,10.66,0.0,12.454,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d30ea26f5bae,train,የህፃናት ፓርላማ በትምህርት ቤቶች፤ ወረዳዎችና ከተሞች ተቋቁሞ በጥሩ እንቅስቃሴ ላይ መሆኑን ገልጸው የህፃናትን ጥቅም፤ መብትና ደህንነት የማረጋገጥ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,11.733,10.845,0.0,11.733,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da609d0dcd2a,train,በዚህም  ሰላም ማስፈን መቻሉን ጠቅሰው፤ ይህም የሴቶችን  ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን ተናግረዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,8.854,8.24,0.0,8.854,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_530771eb2992,train,በጎ ፈቃደኞቹ ከተቋሙ ቋሚ ሰራተኞች ጋር በመቀናጀት በሰው ህይወትና ንብረት ላይ አደጋ እንዳይከሰትና በአደጋ ወቅትም የከፋ ጉዳት እንዳይደርስ ሲሰሩ መቆየታቸው ተናግረዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,12.094,10.646,0.0,12.094,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71e92db299fe,train,ኢትዮጵያና ኔዘርላንድስ ያላቸው ታሪካዊ ግንኙነት በንግድና ኢንቨስትመንት፣ በልማት ትብብር፣ በሰብዓዊ ድጋፍ እና ሌሎች ዘርፎች ተጠናክሮ መቀጠሉን ተናግረዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,9.213,8.698,0.0,9.213,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6ee47edf37b,train,ሀገሪቱ ከሌሎች ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅቶች ጋር በመተባበር ኢትዮጵያን ጨምሮ በስምንት ሀገሮች ላይ የሚተገበር የአራት ዓመት የልማት መርሃ ግብር እንዳላትም ገልጸዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,9.694,9.27,0.0,9.694,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61fa02d75280,train,በበጎ ፍቃድ አገልግሎት ወጣቶችና ህፃናት የነገይቱን ኢትዮጵያ ለመገንባት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ማድረግ መቻሉን ገልፀው፤ አገልግሎቱን የበለጠ ለማስፋት በትኩረት ሊሰራ ይገባልም ብለዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,12.373,10.945,0.0,12.373,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_8863039f05c7,train,ይህን ተከትሎ ከአራት ሺህ በላይ ነባር በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ለበርካታ ዓመታት ተቋሙን በእውቀታቸውና በጉልበታቸው ሲደግፉ መቆየታቸውን ጠቅሰዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,9.454,8.628,0.0,9.454,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1a00fbdee4c3,train,በከተሞችና ወረዳ ምክር ቤቶች ጉባኤዎች ላይ በመታደም በህፃናት መብት፣ ደህንነትና ጥቅም ላይ እየተከናወኑ ካሉ ስራዎች መስማትና ልምድ መቅሰም እየቻልን ነው በማለትም ገልጻለች።,spk_ae6d1f8fd599,am,10.254,9.803,0.0,10.254,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0458f31aa694,train,የተደረገው ድጋፍም የምግብ ዘይት፣ ዱቄት፣ አልባሳትና ሌሎችም አስፈላጊ ቁሳቁሶች መሆናቸውን ገልጸው በቀጣይነትም በመልሶ ማቋቋም ላይ ያተኮረ ድጋፍ ይደረጋል ብለዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,11.813,10.003,0.0,11.813,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d9ba62bf48b,train,የኦሮሚያ ልማት ማህበር ዋና ዳይሬክተር አቶ ደጀኔ ኢቲቻ ማህበሩ በክልሉ በትምህርት፣ በጤና፣ በንፁህ መጠጥ አቅርቦት፣ በምግብ ዋስትናና በሌሎች ተግባራት ህዝቡን ተጠቃሚ እያደረገ ነው ብለዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,13.373,11.79,0.0,13.373,-25.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf6335600f6a,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የዑለማዎች ምክር ቤት በበኩሉ የኢድ አል አድሃ(አረፋ) በዓልን በመደጋገፍ እና በአብሮነት ማክበር እንደሚገባ ገልጿል።,spk_ae6d1f8fd599,am,9.834,8.425,0.443,9.834,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1656903d5c55,train,በአፋር ክልል አርብቶ አደር አካባቢዎች የትምህርት ተደራሽነትን ለማስፋት  እየተደረገ ያለው የተቀናጀ ጥረት ተጠናክሮ መቀጠሉ  ተገለጸ።,spk_ae6d1f8fd599,am,8.973,8.298,0.0,8.973,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9cdd179c3fa7,train,የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓልን በመረዳዳት እያከበሩ መሆናቸውን በወላይታ ሶዶ እና ዲላ ከተሞች የሚኖሩ የእስልምና እምነት ተከታዮች ገለጹ።,spk_ae6d1f8fd599,am,9.854,8.412,0.0,9.854,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_322d75b502af,train,የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በአድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኑረዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,6.013,5.196,0.341,6.013,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b97f04cf0678,train,ሌላው አስተያየት ሰጪ አብዲ መሀመድ በበኩላቸው፤ የዘንድሮ ኢሬቻ አከባበር ኢትዮጵያ በሁለንተናዊ የልማት ጉዞ በጀመረችበት ወቅት መሆኑ ያስደስታል ብለዋል።,spk_ae6d1f8fd599,am,10.414,9.606,0.0,10.414,-26.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b7573fcd6ea3,train,በወጣቶችና አፍላ ወጣቶች ላይ የሚከሰቱ የጤና እክሎችን መግታት የሚያስችል የጤና አገልግሎትን ይበልጥ ለማስፋፋት እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ገለጹ።,spk_ae6d1f8fd599,am,12.614,10.592,0.383,12.614,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bceb3248b19e,train,የበጎ ፈቃድ ስራ የህሊና እርካታ የሚሰጥና አዳዲስ ዕውቀት የሚቀሰምበት በመሆኑ በስራው ደስተኛ መሆኑን የተናገረው ደግሞ በጎ ፈቃደኛ መሳይ እርቅያለው ነው።,spk_ae6d1f8fd599,am,10.813,9.192,0.0,10.813,-26.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1dc110f52afb,train,በኦሮሚያ ክልል የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ  ዛሬ ተጀመረ።,spk_8ab2060308cf,am,6.774,5.319,0.0,6.774,-24.2,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_8781bb972e8b,train,ኃላፊው አክለውም በዞኑ 10 ወረዳዎች ከ40 ሺህ የሚበልጡ መደበኛ ተማሪዎች በበጎ ፍቃድ አገልግሎት የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በመከታተል ላይ እንደሚገኙም አውስተዋል።,spk_8ab2060308cf,am,14.454,13.476,0.499,14.454,-25.6,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_006c121fb6d2,train,የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የነበሩት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ አስክሬን ፒያሳ በሚገኘው ኑር መስጂድ የዱዓ እና የሽኝት ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል።,spk_8ab2060308cf,am,15.614,13.494,0.0,15.614,-26.4,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_79d797a76282,train,የከተማ አሰተዳደሩ ሆስፒታሉን መልሶ የማቋቋሙን ስራ እየደገፈ መሆኑን ጠቁመው ውድመቱ ከፍተኛ በመሆኑ የሁሉም ሰው ያላሰለሰ ጥረትና ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል።,spk_8ab2060308cf,am,16.814,13.604,0.392,16.814,-26.1,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_3f806457995a,train,መድረኩም በጤናው ዘርፍ የተከናወኑ ውጤታማ ስራዎችን ለማጎልበትና ውስንነቶችን ለመፍታት የጋራ ግንዛቤ ለማስያዝ ያግዛል ብለዋል።,spk_8ab2060308cf,am,14.174,11.487,0.352,14.174,-27.0,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_0d64735bbdbc,train,እንደ ዶክተር ናታን ገለጻ፤ ለመገጣጠሚያ ብግነት የሚያጋልጡ ምክንያቶች እስካሁን ሙሉ ሙሉ በውል አይታወቁም። ነገርን በአገልግሎት ብዛት (በጊዜ ሂደት) የአጥንት ስስ ሽፋኖች ከመጎዳታቸው የተነሳ እንደሚከሰት ይናገራሉ።,spk_92dc6e02c522,am,20.773,13.317,1.045,20.773,-27.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d1fe99f31184,train,በዚህም የእርስ በእርስ ግንኙነት የሚያጠናክሩ መከባበር፣ ሰላም፣ አብሮነት እና ይቅርታን የሚያጎለብቱ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።,spk_92dc6e02c522,am,14.373,9.486,0.467,14.373,-27.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_59129bfa27cb,train,ይህም የተለያዩ ህመሞችን ጨምሮ የጉልበት መድረቅና ማበጥን እንደሚያስከትል ነው የሚገልጹት። ይህም በአጠቃላይ የመገጣጠሚያ ብግነት ተብሎ እንደሚጠራ አስገንዝበዋል።,spk_92dc6e02c522,am,15.733,10.107,0.515,15.733,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fdd9dc7d060c,train,ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የአጥንት ህመም ዓይነቶች በርካታ መሆናቸውን ተናግረዋል። ለአብነትም ካንሰርን ጨምሮ መገጣጠሚያዎችን፣ ጅማቶችንና አጥንቶችን የሚጎዱ የተለያዩ ህመሞች፣ ስብራት እና የመገጣጠሚያ ብግነትን ጠቅሰዋል።,spk_92dc6e02c522,am,21.733,14.587,0.736,21.733,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed8daa901f67,train,የኢሬቻ በዓል በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በማይዳሰስ ቅርስነት የተመዘገበው ገዳ ስርዓት መገለጫ እሴት አንዱ መሆኑ ይታወቃል።,spk_92dc6e02c522,am,15.133,10.613,0.777,15.133,-28.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ad4376ed24e,train,የመገጣጠሚያ ብግነት ህመም ምልክቶች ምንድን ናቸው?,spk_92dc6e02c522,am,5.494,2.989,1.172,5.494,-27.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_09e1ed81dc74,train,የስልጠናው ተሳታፊ አመራሮችም ከስልጠናው ያገኙትን ተደማሪ አቅም ተጠቅመው ቀጣይ ተልዕኳቸውን በላቀ ብቃት ለመወጣት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።,spk_92dc6e02c522,am,12.653,9.465,1.033,12.653,-29.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bd2b1b540e2f,train,የትኛውንም መገጣጠሚያ ክፍሎች ሊያጠቃ እንደሚችል ያስገነዘቡት የሕክምና ባለሙያው፤ በአብዛኛው የጉልበትን እንዲሁም የዳሌ፣ የጀርባ፣ የእጅ፣ እና የጣት መገጣጠሚያዎችን ያጠቃል ብለዋል።,spk_92dc6e02c522,am,16.134,10.302,0.878,16.134,-26.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3c2cafcc8b7,train,ይህ አገልግሎት አሰጣጥን የመልካም አስተዳደር የድንጋይ ማዕዘን የማድረግ እና ለዜጎች ወቅቱን የጠበቀ፣ ግልጽ እና ተደራሽ አገልግሎት የማረጋገጥ ቁርጠኝነታችንን የሚያንፀባርቅ ነው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።,spk_24bc4cb44a62,am,15.274,13.897,0.0,15.274,-35.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aecab1573c33,train,በከተማው በተያዘው የበጀት ዓመት በጎ ፈቃደኞችን በማስተባበር ከ10 ሺሕ ዩኒት በላይ ደም ለማሰባሰብ ታቅዶ ወደ ስራ መገባቱን የደብረብርሃን ደም ባንክ አገልግሎት ገልጿል።,spk_24bc4cb44a62,am,14.274,12.901,0.0,14.274,-34.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2962c65f64b5,train,ለዩኒቨርሲቲው ሴት ተማሪዎች ዛሬ መስጠት በተጀመረው ስልጠናም በጊዜ አጠቃቀም፣ ግብ መቅረፅ፣ ነገን ዛሬ መስራት፣ ራዕይ ያለው ትውልድ መፍጠር እና የሴቶች የመሪነት ሚና ላይ ግንዛቤያቸውን የሚያሳድግ መሆኑም ተመላክቷል።,spk_24bc4cb44a62,am,18.194,15.128,0.318,18.194,-34.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a71aa1613e7,train,ጂንካ ዩኒቨርሲቲ  ከሌሎች ተቋማት ጋር በመተባበር ለዩኒቨርሲቲው ሴት ተማሪዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየሰጠ ነው።,spk_24bc4cb44a62,am,9.914,7.785,0.0,9.914,-36.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8ba251d8dedf,train,ሌላዋ በጎ ፈቃደኛ ወጣት እርስቴ ዘውዱ በበኩሏ፤ በሚተካ ደም የማይተካ ሕይወትን መታደግ ትልቅ እርካታን የሚሰጥ ነው ስትል ገልጻለች።,spk_24bc4cb44a62,am,12.153,10.733,0.0,12.153,-34.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e15fb3bec9a1,train,ኢትዮጵያ ለሰው ሰራሽና ለተፈጥሮ አደጋዎች የማይበገር የጤና ስርዓት ለመገንባት ከአጋር አካላት ጋር ያላትን ትብብር የበለጠ እንደምታጠናክር ነው የተናገሩት።,spk_24bc4cb44a62,am,12.553,10.648,0.0,12.553,-32.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_32c7986f3549,train,"የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ተስፋዬ አለሙ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤  ""መጻኢ እድሎችን ብሩህ ለማድረግ በሰብዕና፣ በዕውቀት እና በክህሎት የታነፀ ማንነት ሊኖረን ይገባል"" ብለዋል።",spk_24bc4cb44a62,am,20.514,17.111,0.0,20.514,-36.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8b96ce6b360,train,መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከፌደራል አገልግሎቶች ወደ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች እየተስፋፋ መሆኑንም አስታውቀዋል።,spk_24bc4cb44a62,am,10.954,8.84,0.343,10.954,-35.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2eb0dcdb84fd,train,በአዲሱ ዓመት ገና ብዙ ማዕከላት ይኖሩናል ሲሉም አመላክተዋል።,spk_24bc4cb44a62,am,5.873,5.319,0.0,5.873,-34.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7663be0ee08e,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤የዘንድሮውን ዘመን ስናጠናቅቅ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓቱን የጠበቀ እና ቀልጣፋ መሆኑን ለማረጋገጥ የነበረን ቁርጠኝነት እንደቀጠለ ነው ብለዋል።,spk_24bc4cb44a62,am,16.593,14.617,0.315,16.593,-35.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_709c36a60315,train,ሴቶች በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊና በፖለቲካው ዘርፍ መሪ የሚሆኑበትን ዕድል  መፍጠር የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ  መሆኑ ተገለጸ።,spk_24bc4cb44a62,am,11.393,9.855,0.0,11.393,-35.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_645b677cea2d,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኘው የጊቤ ሸለቆ ብሔራዊ ፓርክ በሀገሪቱ ከሚገኙ ፓርኮች አንዱ ነው።,spk_a8d4b822109c,am,6.26,5.592,0.668,6.26,-26.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_af85be82f4c4,train,አሁን ላይ በኮሪደር ልማቱ የተገነቡት የእግረኛ መንገዶች፤ የመዝናኛና የማረፊያ ስፍራዎች አካል ጉዳተኞች ከቦታ ወደ ቦታ በቀላሉ ለመንቀሳቀስና ለመዝናናት ምቹ ሁኔታ መፍጠራቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_a8d4b822109c,am,14.34,13.378,0.962,14.34,-23.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0ee0944a851d,train,በተከታታይ የሚሰጠው የአቅም ማጎልበቻ ስልጠናም በጤና ተቋማትና ቢሮዎች፣ በሆስፒታሎችና ዩኒቨርሲቲዎች ያሉ   ሙያተኞች ያለባቸውን የሙያና የክህሎት ውስንነት ለመሙላት ያለመ ነው ብለዋል።,spk_a8d4b822109c,am,15.48,15.01,0.47,15.48,-25.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_e7ebc726abff,train,12 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውና ከፒያሳ አፄ ቴዎድሮስ ሀውልት  እስከ አዘዞ አየር ማረፊያ የሚዘልቀው ሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ስራ በፍጥነትና በጥራት  እየተከናወነ ነው ብለዋል።,spk_a8d4b822109c,am,13.8,13.36,0.441,13.8,-25.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_13d71238717e,train,የከተማው በነባር መንገዶች በስፋት ይስተዋል የነበረው ያልተደፈኑ የፍሳሽ ቦዮችና የግንባታ ቁሳቁሶች ለአደጋ ያጋልጣቸው የነበረው ችግር ሁሉ በኮሪደር ልማቱ መፈታቱን አንስተዋል።,spk_a8d4b822109c,am,13.84,12.699,0.517,13.84,-23.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_99a02aff6fef,train,በኢትዮጵያም ከተለያዩ ጎረቤት ሀገራት የመጡ በርካታ ቁጥር ያላቸው ስደተኞች የሚገኙ ሲሆን ከዚህ ቀደም ለስደተኞቹ ከለላ ለመስጠት የሚያስችሉ ስራዎች ሲከናወኑ ቆይተዋል።,spk_a8d4b822109c,am,11.76,11.251,0.509,11.76,-25.3,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_0ea0eb6c67ca,train,በዚህም ከመስከረም 30/ 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአራት ቀናት በሚካሄደው የክትባት ዘመቻ ዕድሜያቸው ከ10 ዓመት በታች የሆኑ ከሦስት ነጥብ አምስት ሚሊዮን በላይ ሕጻናት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ገልጸዋል።,spk_a8d4b822109c,am,13.66,12.815,0.468,13.66,-23.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_229cecc714da,train,በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠቃሚ ከሆኑት የጂንካ ከተማ ነዋሪዎች መካከል አቶ ሰኢድ ሀሰን በአገልግሎቱ ደሳሳ መኖሪያ ቤታቸው በመታደሱ በዝናብና ጸሐይ ይደርስባቸው ከነበረው ችግር እንደታደጋቸው ተናግረዋል።,spk_a8d4b822109c,am,15.56,14.669,0.891,15.56,-27.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_db66f080aa80,train,የክትባት ዘመቻው ቤት ለቤት፣ በትምህርት ቤቶች፣ በሕፃናት መዋያዎችና ሌሎች አካባቢዎች እንደሚካሄድ ያነሱት ዋና ዳይሬክተሩ፤ ለማሳካትም በየደረጃው ያሉ አመራሮች፣ ወላጆች፣ የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች የተቀናጀ ትብብር ማድረግ እንደሚጠበቅባቸውም ገልጸዋል።,spk_a8d4b822109c,am,17.34,16.357,0.512,17.34,-25.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_74780d7f7121,train,የፖሊዮ በሽታ እንዴት መከላከል ይቻላል,spk_aba9dcd5fa06,am,2.813,1.716,0.665,2.813,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a668633e6e1a,train,በኢትዮጵያ ከሚከሰቱ የተሽከርካሪ አደጋዎች መካከል 70 በመቶ የአደጋው መንስኤ የአሽከርካሪዎች  የብቃትና ጥንቃቄ ጉድለት ሆኖ የሚነሳ በመሆኑ በዚህ ዙሪያ ላይ ብዙ መስራት እንደሚገባ አፅንኦት ተሰጥቶታል።,spk_aba9dcd5fa06,am,11.493,10.402,0.687,11.493,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80a5dc415a01,train,ከተሃድሶ ስልጠናው በኋላም በሚደረግላቸው ድጋፍ በፈለጉት የስራ መስክ በመሰማራት የበደሉትን ህዝብ በልማት እንዲክሱ እንደሚደረግ አስረድተዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,7.973,7.143,0.515,7.973,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_042d6aece22d,train,ሌላኛዋ አስተያየት ሰጪ ወይዘሮ መቅደስ ሀርቃ፤ የአርባ ምንጭ ከተማ ከንቲባ ችሎት በመንግስት ተቋማት የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን እየፈታ ያለ ዘመናዊ አሰራር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,10.813,9.271,0.795,10.813,-29.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_54b67b5df63c,train,ከተሸላሚዎቹ መካከል የተማሪ አፎሚያ አባት አቶ ጋሹ ሙሉ እንዳሉት፤ ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያመጡ የወላጅ ድጋፍና ክትትል መሰረታዊ ጉዳይ ነው ።,spk_aba9dcd5fa06,am,9.254,7.636,0.849,9.254,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_617626d0557f,train,በተለይም በውሃማ አካባቢዎች በዘፈቀደ የሚጣሉ ቆሻሻዎች ለትንኝ መራቢያ መንስኤ በመሆናቸው ችግሩን ከጤና ቢሮ፣ ከፅዳትና ውበት ኤጀንሲ እንዲሁም ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት መሰራቱ የተሻለ ውጤት እያስገኘ መምጣቱን አስረድተዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,13.614,12.287,0.638,13.614,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_574c700cc79a,train,ምክትል ርእሰ መስተዳድሩ  በክልሉ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎችን የመከላከልና ፈጣን ምላሽ የመስጠት አቅም እየተጠናከረ መምጣቱን ገልጸዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,8.254,6.859,0.698,8.254,-31.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fc811bc93cb5,train,ተማሪዎች በተዘጋጁት ልክ ፈተናውን በተረጋጋ መንፈስ መውሰድ እንዳለባቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ።,spk_aba9dcd5fa06,am,8.573,7.206,0.601,8.573,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a47ce84df174,train,በክልሉ ግብርና ቢሮ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ጋንታ ጋምአ በበኩላቸው፣ ህዝቡን ከተረጂነት ለማውጣት ሥራዎች ሲሰሩ መቆየታቸውን  ጠቁመዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,9.934,8.471,0.758,9.934,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_086879df882e,train,በተጨማሪም ከህዝብ በስጦታ በዓመት እስከ 2 ቢሊዮን ብር የሚለገስ በመሆኑ የትምህርት ቤት ምገባን በሙሉ አቅም በማገዝ በክልሉ በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከ7 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች የምገባ መርሃ ግብር ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደረጉን ጠቁመዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,15.213,13.067,0.733,15.213,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b715f012a5bc,train,በቀጣይም የህብረተሰቡን ግንዛቤ የማሳዳግ ሥራ ከተጠናከረ እና ነዋሪው ቤቱንና አካባቢውን የማፅዳት ባህሉን ካጠናከረ ፅዱ ድሬዳዋ እና ጤናማ ህብረተሰብ የመፍጠሩ ጉዞው የበለጠ ስኬታማ ይሆናል ብለዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,11.934,10.491,0.685,11.934,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae8fb06eab3a,train,ህብረተሰቡን ባሳተፈ መንገድ ወባና ሌሎች ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል እየተከናወኑ የሚገኙ የተቀናጁ ሥራዎች ውጤታማ መሆናቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ገለፀ።,spk_aba9dcd5fa06,am,10.094,9.376,0.379,10.094,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f1bcd3a9a48,train,በምክር ቤቱ የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ ፀሐፊ መሃዲ ሸምሱ፤  በክልሉ የመጅሊስ ምርጫ ምዝገባ ከተጀመረ ወዲህ በርካቶች የምርጫ ካርድ መውሰዳቸውን አስታውሰው በቀሩት ጥቂት ቀናት ሌሎችም ካርድ እንዲወስዱ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,12.973,11.585,0.69,12.973,-31.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fce17d4c219c,train,እንደ ሀገር ከመከበሩ ቀደም ብሎ ከፈረንጆቹ ጥቅምት 1 እስከ 3 እንደ አኅጉር በአፍሪካ ኅብረት የመምህራን ቀን መከበሩን አውስተዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,8.174,6.54,0.852,8.174,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a549a271f40,train,ህብረተሰቡንና ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ የወባ መራቢያ ስፍራዎችን የማዳፈን፣ የማድረቅና አካባቢን የማፅዳት ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸው በተመረጡ ስፍራዎች ደግሞ ፀረ-ወባ ኬሚካል ርጭት በመከናወኑ አበረታች ለውጦች ተገኝተዋል ብለዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,13.254,12.733,0.521,13.254,-24.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f92c7cfe8617,train,በ2018 በጀት ዓመት በአንደኛው ሩብ ዓመት ከ600 ለሚልቁ ቅሬታዎች ሙሉ በሙሉ ምላሽ እንዲሰጥ መደረጉን ከከተማ አስተዳደሩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_aba9dcd5fa06,am,9.934,8.812,0.753,9.934,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_60b7c01ee9cc,train,"""እኛ በቤት ውስጥ ከምናደርገው ድጋፍ ባሻገር ከትምህርት ቤቶች ጋር በመቀናጀት ያደረግነው ክትትል ጥሩ የሚባል ነው"" ሲሉ ተናግረዋል።",spk_aba9dcd5fa06,am,7.173,6.574,0.599,7.173,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_029fb4b0d5ca,train,በማብራሪያቸውም በክልሉ በራስ አቅም የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ችግሮችን መቋቋም እና አስቸኳይ ምላሽ መስጠት የሚያስችል አቅም እየተገነባ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,8.493,7.487,0.68,8.493,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_061d622c5de0,train,እየተከናወነ በሚገኘው ሀገር አቀፍ የፅዱ ኢትዮጵያ ዘመቻም በድሬዳዋ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ በመስራቱ ህብረተሰቡ ፅዱና ውብ ድሬዳዋ ለመፍጠር ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል ብለዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,10.573,9.962,0.611,10.573,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fa6a35ccbc2,train,በዚህም በ2017 ዓ.ም የ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን 574 በማምጣት ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበችው ተማሪ አፎሚያ ጋሹ ከ250 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የኤሌክትሮኒክስ ቁሶችና 45 ሺህ ብር ሽልማት ተበርክቶለታል።,spk_aba9dcd5fa06,am,15.454,13.677,0.72,15.454,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_125f35afccc8,train,የአስተዳደሩ አካባቢ፣ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ሥራ አስኪያጅ አብዶ መሐመድ በበኩላቸው ፅዱና ወብ ድሬዳዋን በመገንባት ጤናው የተጠበቀ ማህበረሰብ ለመፍጠር በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,11.813,10.341,0.751,11.813,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e4c10d383de,train,አስተዳደሩ ለትምህርት ጥራትና ተደራሽነት በትኩረት እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው ወላጆች ከመምህራንና ትምህርት ቤቶች ጋር የጀመሩትን የድጋፍና የክትትል ስራዎች በማጠናከር የተሻለ ውጤት እንዲመጣ መትጋት እንዳለባቸውም አሳስበዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,12.373,11.114,0.933,12.373,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e487415c717,train,የመከላከሉ ሥራ በዘመቻ ብቻ ሳይሆን ዓመቱን ሙሉ ማህበረሰቡን በማስተማርና በወባ በሽታ ለታመሙ አስፈላጊውን ህክምና በመስጠት የበሽታውን ስርጭት ለማቆም እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,11.094,10.102,0.618,11.094,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3220f96ee3cf,train,በ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና 543 በማስመዝገብ ተሸላሚ የሆነው ተማሪ አቡበከር ካሊድ እና በማህበራዊ ሳይንስ 500 በማምጣት የተሸለመችው ተማሪ ኤፍራታ ኢሳያስ፣ ሽልማቱ ወደ ፊት የበለጠ ትምህርታቸውን በርትተው እንዲማሩ እና ተተኪዎች እንዲነቃቁ የሚያደርግ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,16.694,14.319,0.937,16.694,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57cd06c643f3,train,በዞንና በወረዳዎች አማካኝነት ደግሞ ከ4 ሺህ ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች ስለመልማቱ ጠቅሰው፤ በክልሉ ለችግሮች በራስ አቅም ምላሽ የመስጠት አቅምን የማጎልበትና ከተረጅነት የመውጣት ጥረት ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን አረጋግጠዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,13.694,11.551,0.716,13.694,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4de931a4056,train,የድሬዳዋ አስተዳደር በዘንድሮ አመት የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ በተቀናጀ መንገድ እየሰራ መሆኑን የገለፁት ደግሞ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሱልጣን አልይ ናቸው።,spk_aba9dcd5fa06,am,9.213,8.191,0.696,9.213,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03c9f9bb58e2,train,በተለይ ከመሬት አስተዳደር፣ ከመንግስት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ፣ ከትራንስፖርት አገልግሎት ስምሪትና ቁጥጥር እንዲሁም ከግዥና ንግድ ስርዓት ጋር በተያያዘና ሌሎች አቤቱታዎች በችሎቱ እልባት እያገኙ ነው ብለዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,12.213,10.011,0.755,12.213,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a4a977074701,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሀዘን መልዕክት በኢትዮጵያ ዘመናዊ የኪነ ጥበብ ታሪክ ታላቅ ዐሻራ ያሳረፈው አርቲስት ደበበ እሸቱ በማረፉ ጥልቅ ኀዘን ተሰምቶኛል ብለዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,11.373,9.723,0.887,11.373,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7fc1e09d964c,train,ለወባና ተላላፊ በሽታዎች መንስኤ የሆነውን ደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ በአግባቡ እንዲወገድ እየተሰራ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,7.074,6.244,0.429,7.074,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8af2ba142d4,train,መንግስት አሁንም ለሰላም በሩ ክፍት በመሆኑ የቀሩትም የሰላም ጥሪውን ተቀብለው የበደሉትን ህዝብ በልማት እንዲክሱ አቶ ጌታወይ ጥሪ አቅርበዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,8.893,7.204,0.871,8.893,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7fd5eea74f8,train,ኃላፊውም በማብራሪያቸው በገጠርም ይሁን በከተሞች የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት ላይ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_aba9dcd5fa06,am,6.694,5.904,0.789,6.694,-23.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b99c5ced6fb1,train,በመግለጫው ላይ በብልፅግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የጽህፈት ቤት ሀላፊ አባንግ ኩመዳን እንደተናገረችው በሀገር አቀፍ ደረጃ ለአንድ ወር ሲካሄድ በቆየው ውይይት ከ4 ሚሊየን በላይ ወጣቶች ተሳትፈዋል።,spk_101205b791f0,am,18.593,14.814,0.738,18.593,-31.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9aca2767aa6a,train,ነሐሴ 25 ቀን 2017 አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ,spk_101205b791f0,am,6.513,5.148,0.757,6.513,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88313cfef8b8,train,በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው,spk_101205b791f0,am,5.593,4.364,1.23,5.593,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b30741d3e274,train,በባሕርዳር ከተማ የተገነባው የማገገሚያ ማዕከልም የመደመር መንግስት በተለይ  ለተጋላጭ የሕብረተሰብ ክፍሎች የሰጠው ትኩረት አንዱ ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_101205b791f0,am,11.873,11.021,0.852,11.873,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_14492d14a9d5,train,የታላቁ አርቲስት ስርዓተ ቀብር ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል እንደሚፈጸም ተገልጿል።,spk_101205b791f0,am,9.713,8.378,0.566,9.713,-37.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4ba03bbb1323,train,o ከታመመ ሰው ደምና ፈሳሽ ንክኪ ራስን መጠበቅ፤,spk_101205b791f0,am,3.994,3.428,0.565,3.994,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2395db4706bb,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር በበኩላቸው፤ አየር ኃይል የሀገር ኩራት እና የህዝብ መከታ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_101205b791f0,am,11.674,9.608,0.842,11.674,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3eebfd055cb7,train,በንቅናቄው ማህበረሰቡ የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል  የወጡ ህጎች ላይ ግንዛቤ እንዲጨብጥና ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ ለሀብት ምንጭነት  ለማዋል የሚያስችሉ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።,spk_101205b791f0,am,15.834,13.897,0.0,15.834,-31.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80fa1b540466,train,የባሕር ዳር ከተማ አካባቢ ፅዳትና ውበት ጽሕፈት ቤት ሃላፊ ጽጌረዳ አበበ በበኩላቸው፤  ከተማዋን ፅዱ፣ ውብና አረንጓዴ እንዲሁም ለኑሮ ተስማሚ  ለማድረግ እየተሰራ  መሆኑን ተናግረዋል።,spk_101205b791f0,am,13.873,11.912,0.847,13.873,-35.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08dcfa31e6a9,train,በዚሁ መሰረት ባለፉት ዓመታት መንግስት ህዝቡን በማሳተፍ በትምህርት ዘርፍ መሰረተ ልማት የማሟላት ስራዎች ሲያከናወን መቆየቱን ጠቁመው ይህም ለትምህርት ጥራቱ አጋዠ እየሆነ መጥቷል ብለዋል።,spk_101205b791f0,am,15.274,12.434,0.383,15.274,-32.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f67ec1b45f93,train,የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት 9 መደበኛ ጉባኤ በአዳማ ገልማ ጨፌ እየተካሄደ ነው።,spk_101205b791f0,am,9.034,8.543,0.49,9.034,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_65441161dbf0,train,በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የኡለማዎች ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት በተሳካ ሁኔታ መካሄዱን የክልሉ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የምርጫ ቦርድ ገለጸ።,spk_101205b791f0,am,15.473,13.027,0.344,15.473,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0f943865919,train,የታላቁ አርቲስት ደበበ እሸቱ ሥርዓተ ቀብር በተመለከተ በብሔራዊ ቴአትር የቀብር አስፈፃሚ ኮሚቴ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_101205b791f0,am,9.674,8.392,0.783,9.674,-33.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86699063b9aa,train,የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ምልክቶች ምንድን ናቸው?,spk_101205b791f0,am,4.793,4.301,0.492,4.793,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ff77fb573893,train,የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ,spk_101205b791f0,am,6.234,4.907,0.596,6.234,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9e3526d5b8d1,train,በተጨማሪም ለመገንባት ከታቀደው 497 የመምህራን የመኖሪያ ቤት መካከል እስከ አሁን  89 ቤቶች ማጠናቀቅ እንደተቻለም አስረድተዋል።,spk_101205b791f0,am,12.713,9.992,0.819,12.713,-36.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da5baeb90023,train,በምስራቅ ቦረና ዞን በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤቶች እና ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች ግንባታ በትኩረት መከናወኑ ተገለጸ።,spk_101205b791f0,am,14.153,11.135,0.477,14.153,-30.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c630643db6a6,train,ተመራቂዎች የህይወታቸውን አዲስ ጅማሮ ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር ለውጥ ላይ አተኩረው እንዲሰሩም መልዕክት አስተላልፈዋል ።,spk_101205b791f0,am,8.473,7.797,0.0,8.473,-38.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_18cc2deff176,train,በዞኑ የሚገኙ ትምህርት ቤቶችን ከመገንባትና ከማደስ ባለፈ በአዲሱ የትምህርት ዘመን ከ53 ሺህ በላይ አዲስ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነም ተናግረዋል።,spk_101205b791f0,am,14.233,11.94,0.533,14.233,-33.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_61eaaf848836,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጤናን እና ትምህርትን በተመለከተ ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።,spk_101205b791f0,am,8.954,8.56,0.0,8.954,-36.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_162bb6741b61,train,ባለስልጣኑ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለቀጣይ ስድስት ወራት የሚተገበር ሁለተኛውን ምዕራፍ የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ አስጀምሯል፡፡,spk_101205b791f0,am,11.594,9.186,0.61,11.594,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82ec24996ea6,train,በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የተገነቡ ቤቶችም የአቅመ ደካማ እና የአረጋውያንን ቤተሰቦች ህይወት ማሻሻል የሚያስችሉ ናቸው ብለዋል።,spk_101205b791f0,am,13.073,10.661,1.032,13.073,-25.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d8bf4c2665f,train,የመድሃኒትና የጤና አገልግሎት ግብዓቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን አስታወቀ።,spk_101205b791f0,am,11.393,10.225,0.402,11.393,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_06f8935112bb,train,በዞኑ ከሲናና ወረዳ ነዋሪዎች መካከል አቶ አህመድ ከድር በሰጡት አስተያየት፤ በአካባቢያቸው በሚገኘው ትምህርት ቤት ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች ከበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር በመሆን መገንባታቸውን ተናግረዋል።,spk_101205b791f0,am,18.354,15.289,0.642,18.354,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_561727ad85be,train,በመሆኑም በክልሉ በደም እጦት የአንድም ሰው ህይወት እንዳያልፍ የበጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሾች ተሳትፎ ማደግ እንዳለበትም አስገንዝበዋል።,spk_101205b791f0,am,10.553,9.023,0.655,10.553,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_efb9d36aa053,train,በአሁኑ ወቅት የተገነቡ የኪነ ጥበብ ማዕከላት ጥቅም ላይ እንዲወሉ የከተማ አስተዳደሩና ተቋማት ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንዳለባቸውም ገልጸዋል።,spk_101205b791f0,am,11.914,10.11,0.0,11.914,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_02f25c96501b,train,ከፍተኛ ትኩሳት፣ ብርድ ብርድ ማለት እና ራስ ምታት፤,spk_101205b791f0,am,4.793,4.329,0.465,4.793,-30.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_229060950c12,train,በባሌ ሮቤ ከተማ የጄኔራል ዋቆ ጉቱ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ደሳለኝ ዱጋ እንደተናገሩት ደም መለገስ  የበጎ ተግባር ሁሉ ማሳያ ነው።,spk_101205b791f0,am,15.553,13.178,0.387,15.553,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7bab89835d0,train,እድሜያቸው የደረሰ ህጻናት ከትምህርት ገበታ ውጪ እንዳይሆኑ በተሰራው ስራ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_101205b791f0,am,9.034,8.29,0.744,9.034,-31.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25e4c1a88ba1,train,ለዘላቂ ልማት መረጋገጥ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያላቸው ሚና ቁልፍ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_101205b791f0,am,8.233,5.757,0.681,8.233,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7d10582ea25a,train,ጋዜጠኝነት የሚቆምለት ሀገር እና ባህል እንዳለውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡,spk_101205b791f0,am,7.513,7.015,0.498,7.513,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_95dd3b772094,train,የህክምና ተቋማት የተደራሽነት ችግርን ለመቅረፍ በክልሉ መንግሥት ድጋፍና በማህበረሰብ ተሳትፎ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን አመልክተዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,10.653,9.841,0.374,10.653,-20.0,male,18-24,,16000,3,0 clip_4a4d3922c495,train,ከዚህ ጎን ለጎን የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ተጠቃሚዎች ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ እየተደረገ ነው ሲሉም ተናግረዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,8.653,7.82,0.344,8.653,-25.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_b8aa21f03027,train,ዘመኑን የዋጀ የፍርድ ቤት ዲጂታላይዜሽን ሥራ የዳኝነት ተግባራትን ለማቀላጠፍ ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ተመላክቷል።,spk_d7ef6b69b577,am,7.654,6.819,0.386,7.654,-23.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_5a277e0e5e18,train,የባህርዳር፣ ጅማ፣ ጎንደር፣ እንዲሁም የአዳማና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የራስ ገዝነት ጥያቄ ማቅረባቸውም ተገልጿል።,spk_d7ef6b69b577,am,7.293,6.924,0.369,7.293,-27.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_383722306ac0,train,አገልግሎቱ በክልሉ ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የተናገሩት ምክትል ኃላፊዋ ህብረተሰቡም የህክምና ወጪ ሳያሳስበው ጤናውን ለመጠበቅ እድል አግኝቷል ብለዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,12.213,11.103,0.364,12.213,-25.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_8df3ea02dc2a,train,ዩኒቨርሲቲዎች በአስተዳደር፣ በፋይናንስ፣ በሰው ሃብት፣ በአካዳሚክ ጉዳዮችና በምርምር ዘርፍ ያላቸውን ቁመናና የሚያስመዘግቡትን ውጤት መሰረት በማድረግ ወደ ራስ ገዝነት ይሸጋገራሉ ብለዋል፡፡,spk_d7ef6b69b577,am,13.694,11.596,0.489,13.694,-24.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_7a686a3feec2,train,ይህም የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክት መሆኑን ጠቁመው የክልሉ ትምህርት ቢሮም ባለፉት ዓመታት በዚህ ረገድ ውጤታማ ስራዎች ሲያከናውን መቆየቱን አስታውሰዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,13.213,11.925,0.355,13.213,-20.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_84879e765451,train,የጋሞ ሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በተገኙበት በተለያዩ መርሃ ግብሮች በመከበር ላይ ይገኛል።,spk_d7ef6b69b577,am,9.893,8.642,0.368,9.893,-19.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_a0016742ddeb,train,መርሃ ግብሩ በጤና፣ በትምህርት፣ በግብርና፣ በውሃ፣ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮችን ጨምሮ በሌሎች ሴክተሮች ተግባራዊ መደረጉንም አብራርተዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,9.174,8.317,0.436,9.174,-22.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_814a7d43794d,train,የላሎ አሳቢ ወረዳ ዋና አስተዳደሪ ሞላቱ ዲንሳ በበኩላቸው በወረዳው የሰፈንው ሰላም ለህብረተሰቡ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ማስቻሉን ተናግረዋል፡፡,spk_d7ef6b69b577,am,10.733,8.97,0.83,10.733,-23.9,male,18-24,,16000,3,0 clip_4d618eb84e98,train,በተገኘው ሰላም በወረዳው የቡና ልማትን በማስፋትና ህገወጥ የቡና ንግድን በመቆጣጠር ህብረተሰቡን ከልማቱ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,10.133,9.232,0.369,10.133,-26.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_8d9929c11554,train,የቤጊ ወረዳ ጸጥታ እና አስተዳዳር ጽህፈት ቤት ኃላፊ ተስፋ ብርሃኑ በበኩላቸው በወረዳው በጸጥታ ኃይሉና በህዝቡ ቅንጅት ሰላም መስፈኑን ጠቅሰዋል፡፡,spk_d7ef6b69b577,am,8.094,7.747,0.346,8.094,-27.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_44e8b838b11f,train,በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝቡ ሰላምና አብሮነትን ይበልጥ በማጠናከር የልማት ስራዎችን ለማፋጠን  የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ እንዲቀጥል የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) አስገነዘቡ።,spk_d7ef6b69b577,am,14.053,12.918,0.353,14.053,-19.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_0831845580d9,train,በዚህም በበጀት አመቱ ከ750 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ በጀት 334 ወረዳዎች ወደ ሰቆጣ ቃል ኪዳን ትግበራ የገቡ መሆናቸውንም አስታውቀዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,11.573,10.568,0.53,11.573,-23.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_18e0df70d500,train,በቀጣይ በሆስፒታሎችና በየደረጃው ባሉ የጤና ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻልና የተገልጋይ እርካታ ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሰራም አስገንዝበዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,9.973,9.008,0.373,9.973,-25.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_6c82be903728,train,የሆረ ሀርሰዴ ኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ በርካታ ህዝብ በተገኘበት በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ነው ።,spk_d7ef6b69b577,am,8.254,7.415,0.371,8.254,-19.8,male,18-24,,16000,3,0 clip_366a6c310e20,train,የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን የሚያስችለውን የሁለት ዓመት የሽግግር ጊዜ አጠናቆ ወደ ሙሉ ራስ ገዝነት በመሸጋገር ላይ እንደሚገኝ አስታውቀዋል፡፡,spk_d7ef6b69b577,am,9.094,8.727,0.366,9.094,-26.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_563ef0a9420d,train,ባለፉት ዓመታት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተደራሽነትን ለማስፋት ውጤታማ ስራ ቢከናወንም የትምህርት ጥራትና ተወዳዳሪነትን ከማስጠበቅ አኳያ ግን ውስንነቶች እንደነበሩ አስታውሰዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,11.493,10.7,0.356,11.493,-28.2,male,18-24,,16000,3,0 clip_8def09bf34a0,train,በሀገራዊ ለውጡ ማግስትም የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ከተከናወኑ ተግባራት በተጓዳኝ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የራስ ገዝ አስተዳደር የሚያገኙበት ሥርዓት መፈጠሩን አስረድተዋል።,spk_d7ef6b69b577,am,10.694,10.328,0.366,10.694,-25.7,male,18-24,,16000,3,0 clip_92ab6990850e,train,የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ፣ የኢትዮ-አሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ምዕተ-ዓመት የተሻገረና በጠንካራ ወዳጅነት ላይ በተመሰረተ ስትራቴጂክ አጋርነት የተገነባ ነው ብለዋል።,spk_25629f1c8698,am,12.274,11.13,0.447,12.274,-34.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_77f41305e581,train,የትብብር ስምምነቱም እ.አ.አ ከ2026 እስከ 2030 ድረስ ለአምስት ዓመታት እንደሚቆይ በማንሳት፥ የተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ የበሽታዎች መከላከል ሥራዎችን እንደሚያጠናክር ተናግረዋል።,spk_25629f1c8698,am,15.354,14.421,0.415,15.354,-31.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_26c00ced716d,train,በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ÷ ኢትዮጵያና አሜሪካ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት የገነቡ ሀገራት ናቸው ብለዋል።,spk_25629f1c8698,am,9.254,7.891,0.851,9.254,-32.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bbab2bee89be,train,የህዝቡን  የመተጋገዝ እና የመደጋገፍ ነባር እሴት  በመጠቀም በክልሉ ማህበራዊ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራም ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል።,spk_25629f1c8698,am,10.473,9.425,0.451,10.473,-34.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_aa2af755d53e,train,አንድነትን፣ ህብረ ብሔራዊነትን የሚያንጸባርቁ እና ነጠላ ትርክት መቀየር የሚያስችሉ የጥናትና ምርምር ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_25629f1c8698,am,9.514,8.49,0.561,9.514,-38.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0b3810b79b8,train,ይህን በመጠቀም በዚህ ዓመት 170  ለሚሆኑ አቅመ ደካማ ወገኖች ቤት የማደስ ስራ እንደሚከናወን ገልፀው በሎጊያ ክፍለ ከተማ አራት ቤቶችን በማደስ ስራውን አስጀምረናል ብለዋል።,spk_25629f1c8698,am,12.653,11.534,0.462,12.653,-34.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5b7e5a105fed,train,ከተመራቂዎች መካከል በአዋላጅ ነርስነት የተመረቀችው አስቴር ከተማ፣ በኢንቫይሮሜንታል ሳይንስ የሁለተኛ ዲግሪ ተመራቂ አደም ጉዬ እና በቢዝነስ ማኔጅመንት ዘርፍ የተመረቀው መስፍን ተፈራ፤ በየተመረቅንበት ሙያ በብቃት፣ በቅንነትና በታማኝነት ለማገልገል ተዘጋጅተናል ብለዋል።,spk_25629f1c8698,am,21.373,17.695,0.732,21.373,-36.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5305142f255e,train,"ሆረ ሀርሰዲ  የኢሬቻ በዓል  በቢሾፍቱ ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሐሳብ ነገ ይከበራል።",spk_25629f1c8698,am,7.913,6.38,0.677,7.913,-28.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f157a9bec7cb,train,ዩኒቨርሲቲው የአርብቶ አደሩን ህይወት ለማሻሻል የጀመራቸውን የምርምር  ስራዎች  አጠናክሮ መቀጠል  እንደሚገባው የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታና የሠመራ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ስለሺ ግርማ ተናገሩ።,spk_25629f1c8698,am,14.454,12.476,0.0,14.454,-35.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd22f74f9ebe,train,ህብረ ብሄራዊ አንድነትን በሚያጠነክሩና አብሮነትን በሚያጸኑ ጉዳዮች ላይ በማተኮር የወል ትርክት ለመገንባት የጥናትና ምርምር ተግባራት እየተከናወኑ መሆናቸው ተገለጸ፡፡,spk_25629f1c8698,am,11.954,11.022,0.442,11.954,-33.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_596dcb9e73fb,train,በተለይም የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭትን ለመግታት ብሎም ለመቆጣጠር በዋናነት በማህበረሰቡ ዘንድ የባህሪ ለውጥ እንዲመጣ በትጋት ሲሰራ መቆየቱን አስታውሰዋል።,spk_25629f1c8698,am,11.354,10.627,0.727,11.354,-28.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6db712533104,train,እለቱ የኤች አይ ቪ ኤድስ የደም ምርመራና የምክር አገልግሎትን ጨምሮ በተለያዩ አስተማሪ በሆኑ ዝግጅቶች በክልል ደረጃ በአኝዋሃ ዞን ዲማ ወረዳ ተከብሮ ውሏል።,spk_25629f1c8698,am,11.813,10.349,0.475,11.813,-30.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a70969825744,train,የኢትዮ-አሜሪካ የአጋርነት ትብብር የማይበገር የጤና አገልግሎት ሥርዓት ለመገንባት ወሳኝ ሚና እንደሚኖረውም አንስተዋል።,spk_25629f1c8698,am,7.553,6.89,0.664,7.553,-30.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_b49671ac283e,train,በዞኑ ከለውጡ ማግስት ህዝቡን ተጠቃሚ ያደረጉ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተሰርተው ለአገልግሎት መብቃታቸውን ያስታወሱት ደግሞ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዱልሀኪም አልይ ናቸው።,spk_25629f1c8698,am,13.993,11.666,0.871,13.993,-35.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8982e3f43e9b,train,ርዕሰ መስተዳድሩ የክልሉን የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን የአቅመ ደካማ ቤቶችን በማደስ አስጀምረዋል።,spk_25629f1c8698,am,7.513,6.701,0.813,7.513,-31.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f35dd954466c,train,በጤናው ዘርፍ የተፈረመው የትብብር ስምምነት ኢትዮጵያ የጤና ሥርዓቷን ለማሻሻል የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ አሜሪካ ያላትን ቁርጠኝነት በተግባር የሚያረጋግጥ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_25629f1c8698,am,12.573,10.77,0.697,12.573,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7cdaec8282d9,train,የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ዳዊት ጡምደዶ እንደገለጹት፤ የፅዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ከተሞችን ለነዋሪዎች ፅዱና ምቹ ለማድረግ  መደላድል ፈጥሯል፡፡,spk_de730f8b5622,am,11.774,11.44,0.0,11.774,-27.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5f06ce2f7ec8,train,በንቅናቄው ማህበረሰቡ የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል  የወጡ ህጎች ላይ ግንዛቤ እንዲጨብጥና ቆሻሻን በአግባቡ በማስወገድ ለሀብት ምንጭነት  ለማዋል የሚያስችሉ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል።,spk_de730f8b5622,am,12.454,12.089,0.402,12.454,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2a54fdb3ce1,train,የኢትዮጵያ ምሁራን፤ ቅድመ ዘመናዊት ኢትዮጵያ ምሁራን፣ የዘመናዊት ኢትዮጵያ ምሁራን፣ አብዮታውያን ምሁራን፣ ስደተኞቹ ምሁራን እና ተስፈኞቹ ምሁራን በሚል እንደሚመደቡ ገልጸዋል።,spk_de730f8b5622,am,12.774,11.109,0.53,12.774,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e57b51b924a,train,የኢትዮጵያ መንግስት ዜጎች ህጋዊ በሆነ መንገድ ወደ ውጭ ሀገር እንዲሄዱ እንዲሁም በሀገራቸው ሰርተው እንዲለወጡ የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል፡፡,spk_de730f8b5622,am,10.334,10.014,0.32,10.334,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5894d7948317,train,በእንስሳት ጤና ትምህርት  በከፍተኛ ማዕረግ የተመረቀው ሀይሌ ጉደታ፣ በዩኒቨርሲቲ ቆይታው  ከቀለም ትምህርት ባለፈ ጠንካራ ህብረ-ብሔራዊ አንድነት ምን ማለት እንደሆነ በተግባር መመልከቱን ተናግሯል።,spk_de730f8b5622,am,13.014,12.696,0.318,13.014,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7c81e90ae5f5,train,የሀገሪቱን የፍልሰት አስተዳደር ለማጠናከር፣ ተጠያቂነትን ለማሳደግ፣ አገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል የሚረዱ የሪፎርምና የአቅም ግንባታ ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።,spk_de730f8b5622,am,12.293,12.293,0.0,12.293,-22.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9566860e828c,train,ፖሊሲው አስፈላጊው ግበዓት ከተሟላለት በኋላ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ጸድቆ ሥራ ላይ እንደሚውልም አብራርተዋል።,spk_438f9396692a,am,9.614,6.555,1.092,9.614,-29.4,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_e1cba2ec3647,train,የአፋር ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ተወካይ ዑመር አሊ በአዲስ አበባ የተከናወኑ የኮሪደር ልማቶችና የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎች የኢትዮጵያን ቀደምትነት የሚገልጹ እሴቶችን የያዙ መሆናቸውን ገልጸዋል።,spk_438f9396692a,am,16.273,12.933,0.587,16.273,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_4c2d2ddf5ba2,train,በአቅመ ደካሞች ቤት እድሳትና ግንባታ፣ የጤና ምርመራና ህክምና፣ በትራፊክ አገልግሎት፣ በማዕድ ማጋራትና ሌሎች ዘርፎች በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደረጉ ውጤቶች መመዝገባቸውን ተናግረዋል።,spk_438f9396692a,am,15.393,11.932,1.683,15.393,-31.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5d4369317f83,train,አምባሳደሮቹን እዚህ ድረስ ማምጣትና ማሳየት ደግሞ ሐረርና በውስጧ ያሉትን ቅርሶች ለዓለም ይበልጥ ለማስተዋወቅ ጠቀሜታው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_438f9396692a,am,10.233,9.333,0.0,10.233,-22.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_797dba34e962,train,በተጨማሪም የማህበረሰቡን ባህል፣ ቋንቋና ታሪክ በጥናትና ምርምር ታግዞ በማልማት ለህዝቦች ትስስርና ለሰላም እሴት ግንባታ መጠቀም እንደሚገባ ተናግረዋል።,spk_438f9396692a,am,12.713,11.292,0.0,12.713,-25.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d466d637b726,train,የጥርስ ህመም ተጋላጭነትን ለመቀነስ ምን ይደረግ?,spk_438f9396692a,am,6.534,2.933,1.958,6.534,-29.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc049dc84a22,train,አመጋገብን ማስተካከል (ጣፋጭ ምግቦችን አለማዘውተር፤ ለጥርስ ጤና ጠቃሚ ምግቦችን መመገብ)፤,spk_438f9396692a,am,11.073,5.989,0.745,11.073,-29.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_794e899d04a2,train,ለውጡን ተከትሎ ለበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተሰጠው ትኩረት ትልልቅ ውጤቶች እንዲመዘገቡ ማስቻሉን ጠቅሰው በኀብረተሰቡ ዘንድ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ባህል እየሆነ መምጣቱንም አንስተዋል።,spk_438f9396692a,am,13.653,10.592,1.499,13.653,-32.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_64d7f87a586c,train,የቱሪስት መዳረሻዎችን ለሥራ እድል ፈጠራና ገቢ ማስገኛ ለመጠቀም በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ወይዘሮ ጽዮን፣ ለዚህም አስጎብኚ ድርጅቶችን ማቋቋምና መዳረሻዎችን ማስተዋወቅ ይገባል ብለዋል።,spk_438f9396692a,am,15.793,12.586,0.0,15.793,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3b0a276c2501,train,እንዲሁም ህመሙ እንዳይባባስ የአመጋገብ ሁኔታን ማስተካከል ብሎም ጨው የተጨመረበት ለብ ያለ ውኃን በመጠቀም ከምግብ በኋላ አፍን መጉመጥመጥ እንደሚመከር ጠቁመዋል።,spk_438f9396692a,am,13.373,9.515,0.339,13.373,-31.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7a4bb3130d31,train,ለጥርስና ተያያዥ ህመም አጋላጭ ምክንያቶች በርካታ መሆናቸውን ያነሱት ዶክተር ካሰች፤ ከእነዚህም መካከል፡-,spk_438f9396692a,am,10.414,10.414,0.0,10.414,-28.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d87c7438152b,train,"በመድረኩ ከዕቅድ አፈጻጸምና ትውውቅ በተጨማሪ የካፊቾ ዘመን መለወጫ ""መሽቃሬ ባሮ"" ላይ ያተኮረ የንቅናቄ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።",spk_438f9396692a,am,13.594,9.585,0.588,13.594,-30.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ba3cf11fbea,train,በመርሀግብሩ ላይ የታደሙ በጎ ፈቃደኞች  እንዳሉት፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የበርካቶችን ችግር የፈታ ሰናይ ተግባር ነው።,spk_438f9396692a,am,10.993,7.426,0.645,10.993,-30.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_63909a408104,train,መስፈርቱን ለማዘጋጀት የተለያዩ ሀገራት ተሞክሮዎች ተቀምሮ በግብዓትነት መወሰዱን ጠቁመው በዘርፉ የተሻለ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ዓይነተኛ ሚና እንዳለውም አስረድተዋል።,spk_438f9396692a,am,13.733,13.733,0.0,13.733,-30.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3691a1358073,train,በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከኢኮኖሚና ማኅበራዊ ጠቀሜታዎች ባለፈ ለጥቅል ሀገራዊ ምርት ያለውን አስተዋጽኦ መለካት የሚያስችል መስፈርት እየተዘጋጀ መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_438f9396692a,am,13.213,9.823,1.784,13.213,-32.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_914a85aff4e1,train,የጤናውን ዘርፍ በቴክኖሎጂ በመደገፍ የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት፣ የታካሚዎች ደህንነትና የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እየተገበረቻቸው የሚገኙ መርሃ ግብሮችን አንስተዋል።,spk_438f9396692a,am,14.514,11.293,1.496,14.514,-32.3,male,25-34,addis_ababa,16000,4,0 clip_fae79d68aed0,train,ተሸላሚዎች በቀጣይም ትምህርታቸውን በትጋት በመከታተልና ውጤታማ በመሆን ሃገርን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ መስራት እንዳለባቸው አስታውሰዋል።,spk_a24069c8db46,am,9.414,8.601,0.476,9.414,-22.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d8313df2ffb9,train,"ተቋሙ""በጎነት"" በሚል መሪ ሃሳብ በየዓመቱ ማህበራዊ ድጋፍ የሚያደርግ መሆኑን ገልጸው ""ይህም ለህብረተሰቡ አብሮነታችንን የምንገልጽበት ነው"" ብለዋል።",spk_a24069c8db46,am,9.694,8.324,0.676,9.694,-22.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_23dd44c75089,train,አያሌው አስማማው በበኩሉ፤  በተሳሳተ መንገድ  ተሰማርቶ በህዝብ ላይ በፈፀመው ጥፋት ተፀፅቶ መመለሱን ተናግሯል።,spk_a24069c8db46,am,7.774,6.877,0.567,7.774,-21.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e0c1b26ef49c,train,የንቅናቄው ዋነኛ ዓላማ በሀገርና በዜጎች ላይ ጉዳት እያስከተለ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስና ለመከላከል ሲሆን ለዚህም በተለይ አሽከርካሪዎች ትልቅ ሃላፊነት እንዳለባቸው ተነስቷል።,spk_a24069c8db46,am,12.334,11.977,0.356,12.334,-22.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1ba98d003f82,train,በድሬዳዋ አስተዳደር በገጠርና በከተማ ፍትሃዊ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ በህክምናው ሆነ በመከላከሉ ረገድ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር የተጀመሩ አበረታች ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን ዶክተር ፅጌረዳ ተናግረዋል።,spk_a24069c8db46,am,14.213,13.848,0.366,14.213,-20.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b7280da94be5,train,በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ በተጀመረው በዚሁ ንቅናቄ ከሚከናወኑት ተግባራት መካከል  የትራፊክ አደጋን ለመከላከል የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርትና የአሽከርካሪዎች ብቃትን ለመለካት ምዘና ማድረግ እንደሚገኙበት ተመልክቷል።,spk_a24069c8db46,am,14.534,13.497,0.723,14.534,-22.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_cd6824b81318,train,አሁን ወደ ተሃድሶ ማዕከል በመግባት በሚያገኘው ግንዛቤ በመጠቀም በተለያዩ የልማት ስራዎች ላይ በመሰማራት የበደለውን ህዝብ ለመካስ ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል።,spk_a24069c8db46,am,10.534,9.864,0.669,10.534,-21.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_63c154f85ed0,train,የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የማሰልጠኛ ተቋማትን፣ ምርመራ የሚሰጥባቸው የጤና ማዕከላትን፣ የሥራ ስምሪት መዳራሻ ሀገራትን የኢትዮጵያ ኤምባሲና ቆንስል ቢሮዎች አድራሻ የሚያሳይ መሆኑንም ተናግረዋል፡፡,spk_983f51a99b76,am,11.694,11.056,0.335,11.694,-30.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4692c078563c,train,በማጠቃለያ መርሃ ግብሩ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰለሞን ሶካ፤ በውድድሩ ከተሳተፉ 251 የሥራ ፈጠራ ሃሳብ ተወዳዳሪዎች ውስጥ አንድ መቶ የሚሆኑት ለሽልማት በቅተዋል ብለዋል።,spk_983f51a99b76,am,11.893,10.593,0.0,11.893,-31.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6a5f7cfc7275,train,እነዚህን ትልሞች ለማሳካት ደግሞ በሀገር አቀፍ ደረጃ የኤሌክትሪክና የቴሌኮም ትስስር ሙሉ ለሙሉ ተደራሽ መሆን እንዳለበት አስገንዝበዋል።,spk_983f51a99b76,am,8.053,7.697,0.0,8.053,-29.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_15d13151e67b,train,በቀጣይም የኢትዮጵያዊያን የፈጠራ ክህሎት ለሀገር ዕድገትና ብልጽግና አጋዥ የሚሆንበትን የማበረታቻ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።,spk_983f51a99b76,am,7.494,7.003,0.0,7.494,-29.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6d3c66c17271,train,"""ማሰልጠን፣ መሸለምና ማብቃት” የሚል መሪ ሃሳብ በተሰጠው ብሩህ የፈጠራ ሃሳብ ውድድር የግብርና፣ ጤና፣ ቴክኖሎጂና ሌሎች ዘርፎች ምርታማነትን የሚያሻሽሉ የፈጠራ ስራዎች መቅረባቸውን ገልጸዋል።",spk_983f51a99b76,am,10.854,9.54,0.0,10.854,-31.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_4e161f91c8c2,train,የሳይበር ደህንነት ሥራውም የዲጂታል ስርዓት፣ የዲጂታል መረጃንና ትውልዱን መጠበቅ እንዳለበትም ነው ያስገነዘቡት።,spk_983f51a99b76,am,5.734,5.325,0.409,5.734,-30.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f7beeceeaee8,train,ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 እንዲሳካም ሁሉም በትብብር መስራት እንዳለበት ነው ጥሪ ያቀረቡት።,spk_983f51a99b76,am,4.413,4.413,0.0,4.413,-31.0,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_61ca8b17932c,train,በተለይ የትውልዱ የዲጂታል አጠቃቀም ከኢትዮጵያ ባህል፣ እሴትና ሉዓላዊነት ጋር በተናበበ መልኩ ሊሆን እንደሚገባ ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያነሱት።,spk_983f51a99b76,am,7.814,7.422,0.0,7.814,-31.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_69452351183a,train,በተለይም በህዝብ መገልገያ ዲጂታል መሰረተ ልማቶች ዝርጋታ ውጤታማ ስራ መከናወኑን አንስተዋል።,spk_983f51a99b76,am,5.333,5.333,0.0,5.333,-30.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_1b4b06c39fa2,train,"""ለመንገዴ"" የሞባይል መተግበሪያ የኢትዮጵያና የዓለም ሥራ ድርጅትን የጋራ ጥረት የሚያንጸባርቅ መሆኑን ገልጸዋል፡፡",spk_983f51a99b76,am,5.694,5.694,0.0,5.694,-29.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_d39ae0152eaa,train,ይህም እድገትን ከማሳለጥ ባሻገር በየአካባቢው ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር እንደሚያግዝ ተናግረዋል።,spk_983f51a99b76,am,5.934,5.934,0.0,5.934,-28.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_a12a9b0b88f1,train,"በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ ኢንተርፕረነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩትና በኤስ.ኤን.ቪ ዓለም አቀፍ ድርጅት ትብብር ለ10 ቀናት የተካሄደው 6ኛው ሀገር አቀፍ ""ብሩህ የፈጠራ ሃሳብ ውድድር"" ተጠናቋል።",spk_983f51a99b76,am,11.573,10.756,0.0,11.573,-32.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_f25902304866,train,የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግና የጃፓኑ ቶፓን የጋራ ኩባንያ የሆነው ቶፓን ሴኪዩሪቲ የኢትዮጵያ ሥራ አስፈጻሚ ቃልኪዳን አረጋ ኩባንያው በኢትዮጵያ የሚስጥራዊ ህትመቶችን ውስንነት ለመፍታት የተቋቋመ መሆኑን ይናገራሉ።,spk_983f51a99b76,am,12.653,12.333,0.0,12.653,-32.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ce703e1baafd,train,"በኢትዮጵያውያን የበለጸገው ""ለመንገዴ"" የሞባይል መተግበሪያ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪትን በማዘመን ዜጎች ከቅድመ ጉዞ ዝግጅት ጀምሮ በመዳረሻ ሀገራት እንግልት እንዳይገጥማቸው ጠቃሚ መረጃ የሚሰጥ መሆኑን ገልጸዋል፡፡",spk_983f51a99b76,am,11.614,10.922,0.0,11.614,-31.4,male,25-34,amhara,16000,4,0 clip_da26845fa49a,train,በዚህ ረገድ አበረታች ሥራ መከናወኑን አንስተው፤ አሁን ላይ በኢትዮጵያ ጠንካራ የሳይበር ደህንነት ተቋም ተገንብቷል ብለዋል።,spk_983f51a99b76,am,6.894,6.227,0.347,6.894,-26.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b279fbea0b8a,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ተሳክቷል።,spk_983f51a99b76,am,6.293,6.293,0.0,6.293,-29.8,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ad6bdfa18841,train,በመሆኑም የማህበረሰብ ችግሮችን መሰረት ያደረጉ የሳይንስና የፈጠራ ውጤቶችን ስኬታማ ለማድረግ ከትምህርት ተቋማትና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት መስራት አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_983f51a99b76,am,12.094,11.006,0.0,12.094,-31.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_97ea04d130c2,train,የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ ሰላሙ አማዶ፤ የፈጠራና የቴክኖሎጂ ውጤቶች ከሀገርም የተሻገረ ፋይዳ እንዲኖራቸው ማዳበርና ማሳደግ ያስፈልጋል ብለዋል።,spk_983f51a99b76,am,9.694,8.96,0.0,9.694,-30.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_dc4a110d084e,train,የዓለም ሥራ ድርጅት የኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ዳይሬክተር ኩምቡላ ንዳባ በበኩላቸው፤ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት ለሚያገኙ ኢትዮጵያውያን ጥበቃና ደህንነት ወሳኝ መሆኑ አንስተዋል፡፡,spk_983f51a99b76,am,12.174,11.476,0.0,12.174,-30.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_6953bf70e152,train,የአየር ብክለት መጠኑ እስከ መጪው ረቡዕ ድረስ አስከፊ ሆኖ እንደሚቀጥል በመረጃው የተመላከተ ሲሆን በዜጎች ጤና ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመከላከል የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የሀገሪቱ መንግስት ገልጿል።,spk_7c2cab246274,am,13.594,12.346,0.375,13.594,-32.0,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3f06c107e101,train,ቀጣይነት ያለው የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረግ፣ ቀውሱን ለመፍታትና ቀጣዩ አገራዊ ምርጫ ፍትሃዊ እንዲሆን እየተሰራ ያለው ስራ ተስፋ ሰጪ መሆኑን እንደተገነዘቡ ተናግረዋል።,spk_7c2cab246274,am,10.873,10.004,0.0,10.873,-32.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_341b83806687,train,የመስከረም ወር በንግድ መመዘኛ ሲታይ አምስት በአለም ላይ ዋነኛ የምግብ ሸቀጦች እኤአ መስከረም 2020 ከነበሩበት የ32 ነጥብ 8 ከመቶ ጭማሬ አሳይተዋል፡፡,spk_7c2cab246274,am,10.873,9.388,0.434,10.873,-32.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7b6e5f15a584,train,ከዚህ ቀደም በሲቲ ስካንና በሰው አይን የበሽታውን ሁኔታ ለመገምገምና ለመረዳት የነበረውን አስቸጋሪ ሁኔታ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እየቀረፈው እንደሚገኝ አብራርተዋል።,spk_7c2cab246274,am,10.834,10.05,0.0,10.834,-34.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c5a8d5677a14,train,ባለፈው አመት እ.ኤ.አ ኖቬምበር 29 እስከ 30 በዳካር የተካሄደው 8ኛውን የFOCAC ሚኒስትሮች ኮንፈረንስ ለአህጉሪቷ ጠቃሚ የሆኑ ዘጠኝ ፕሮግራሞችን ያስተዋወቀ ሲሆን፣ የዚህ ሲምፖዚየም መካሄድም፣ የተጀመረውን የቻይና-አፍሪካ ትብብር የበለጠ የሚያጠናክር እንደሆነ ከኤምባሲው የደረሰን መረጃ ይጠቁማል።,spk_7c2cab246274,am,22.753,18.775,0.349,22.753,-35.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_667a37f54e69,train,በሁነቱ ላይ የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ አመራሮች እና የአባል ሀገራት ሚኒስትሮች፣ ፖሊሲ አውጪዎች፣ የኢንዱስትሪ መሪዎች፣ የልማት ተቋማት አመራሮች፣ መምህራን፣ ኢኖቬተሮች፣ የወጣት ተወካዮች እና የልማት አጋሮች ይሳተፉበታል።,spk_7c2cab246274,am,13.713,12.702,0.0,13.713,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6e26eb8f834c,train,ጉዳዩን አስመልክተው ለጋዜጣው በሰጡት ምላሽና በጋዜጣው በተስተናገደው የአምባሳደሩ ጽሁፍ ፋይናንሻል ታምስ ያለአግባብ የኢትዮጵያን መንግሥት መውቀሱ ተገቢነት የሌለው ነው ሲሉ ኮንነውታል።,spk_7c2cab246274,am,14.313,11.597,0.0,14.313,-34.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d882b17ea1b8,train,በኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ ስደተኞች ድርጅት ተወካይ አቢባቱ ዋኔ በግጭት፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በኢኮኖሚ ችግሮች ምክንያት በዓለም ዙሪያ በርካታ ሰዎች ለስደት እንደሚዳረጉ አንስተዋል።,spk_7c2cab246274,am,12.514,10.75,0.0,12.514,-38.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e85a2ba3dc28,train,በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሰዎች በከባድ የሰብአዊ መብት ጥሰት ክስ እንደተመሠረተባቸው ባለሥልጣናቱ ገልጸዋል።,spk_7c2cab246274,am,7.713,7.202,0.0,7.713,-31.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c54dba6fa497,train,በሌላ በኩል መንግሥት ዜጋ ተኮር ፖሊሲን መሰረት በማድረግ በመካከለኛው ምስራቅና በአፍሪካና በሌሎች ሀገራት በችግር ላይ የሚገኙ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው መመለሱን ጠቅሰዋል።,spk_7c2cab246274,am,12.114,10.555,0.0,12.114,-37.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4259fae60bb3,train,የቢሮ ኃላፊዋ አክለውም የወላይታ ጊፋታ፣ የጋሞ ዮ ማስቃላ፣ የጎፋ ጋዜ መስቃላና የሌሎችንም ብሔረሰቦች የአደባባይ በዓላት የህዝቡን የእርስ በርስ ትስስር በሚያጠናክር መልኩ ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁን ገልጸዋል፡፡,spk_5b57dcf1ee00,am,13.073,12.034,0.0,13.073,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b256b2933c2d,train,በአዲሱ የበጀት ዓመትም የአባላቱን ቁጥር ከ800 ሺህ ወደ 820 ሺህ በማሳደግ ከአባላቱ የሚሰበሰበውን መዋጮና ስጦታ ወደ 193 ሚሊዮን ብር ለማሳደግ ታቅዶ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መጀመሩን ሰብሳቢው ተናግረዋል።,spk_5b57dcf1ee00,am,13.393,12.431,0.0,13.393,-27.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5be79b35a7a,train,ለዜጎች ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎትን ለማስፋት የህክምና መሳሪያዎችን ማሟላት ትኩረት እንደተሰጠው የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለፁ።,spk_5b57dcf1ee00,am,7.713,7.412,0.301,7.713,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cfd8e760dc1b,train,የኢትዮጵያን ብልጽግና ስናረጋግጥ ፍትህ እና የአኗኗር ዘዴ ትኩረት የምናደርግባቸው ጉዳዮች ናቸው ሲሉም ነው የገለጹት።,spk_5b57dcf1ee00,am,5.873,5.873,0.0,5.873,-26.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bf286a9aaf13,train,በክልሉ በቅርስነት የተመዘገቡ የኮንሶ መልክዓ ምድር፣ የታችኛው ኦሞ ሸለቆና የጌዲኦ መልክዓ ምድርን ጨምሮ የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎችን የማልማት ስራ በክልሉ መንግስት በትኩረት እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_5b57dcf1ee00,am,12.674,11.51,0.0,12.674,-27.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33e3e0103905,train,በኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ የባሌ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ወርቅነህ ኃይሌ እንደገለፁት፥ ቡሳ ጎኖፋ  የኦሮሞ ህዝብ የቀደመ የመረዳዳትና የመተጋገዝ ባህልን ማጎልበት ያለመ ነው።,spk_5b57dcf1ee00,am,10.514,10.19,0.0,10.514,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_87cdcd0ae830,train,በተለይ ባለፈው በጀት ዓመት በተከናወኑ ስራዎች ከ106 ሚሊዮን የሚበልጥ ብር ከአባላቱ መዋጮና በስጦታ መሰብሰብ መቻሉን አመልክተዋል።,spk_5b57dcf1ee00,am,7.394,7.394,0.0,7.394,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_506132e3e50e,train,እንደ ርዕሰ መስተዳድሩ ገለጻ በአመክንዮ የሚያምን ማኅበረሰብ በመገንባት ሐሰተኛ መረጃዎች ተጽዕኖ እንዳያሳድሩ  በጋራ መመከት የሚቻልበትን ሥነ ምሕዳር ማስፋት ይጠበቃል።,spk_5b57dcf1ee00,am,10.993,9.983,0.322,10.993,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_12e8151bf0b7,train,የባሌ ዞን የቡሳ ጎኖፋ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ በሺር በከር በበኩላቸው በዞኑ በቡሳ ጎኖፋ ስርዓት ከ800 ሺህ በላይ አባላት ማፍራት መቻሉን ጠቁመዋል።,spk_5b57dcf1ee00,am,10.194,8.91,0.0,10.194,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4663b6f623d0,train,የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አብዱልከሪም መንግስቱ በበኩላቸው የህክምና መሳሪያዎቹ ህብረተሰቡ በአቅራቢያው ህክምና እንዲያገኝ ጉልህ ፋይዳ እንዳላቸው ጠቁመዋል።,spk_5b57dcf1ee00,am,10.274,9.33,0.0,10.274,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e744f9937e9d,train,በስምምነቱ መሰረት 400 ሜጋ ዋት የፀሐይ ኃይል ፕሮጀክትን ተግባራዊ ለማድረግ ግልጽና ዓለም አቀፍ ጨረታን የተከተለ ልማት ተግባራዊ ለማድረግ ድጋፍ እንደሚደረግ አንስተዋል።,spk_a8c664200473,am,10.12,9.548,0.572,10.12,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d21bb8e88b63,train,በዚሁ ወቅት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አማካሪና የጽሕፈት ቤት ኃላፊ ማሄ ቦዳ እንዳሉት፤ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ዘመኑን የዋጀ የሥራና የቴክኖሎጂ መፍጠሪያ የማድረግ ተግባር እየተከናወነ ነው።,spk_a8c664200473,am,12.7,11.418,0.702,12.7,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32367f933339,train,የሁለትዮሽ የትብብር ስምምነቱ በፀሐይ ኃይል ፓርክና የሶላር ሚኒ ግሪድ የኃይል ማመንጫ፣ በመስኖና መጠጥ ውሃ አቅርቦትን የፋይናንስና የቴክኖሎጂ ትብብር ዕድሎችን የሚያመቻች መሆኑ ተገልጿል።,spk_a8c664200473,am,13.42,11.443,1.213,13.42,-20.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_36a1b7b678df,train,የሰው አንጎል በውስጡ ቢሊዮን የሚቆጠሩ የነርቭ ሴሎችን የያዘ ሲሆን በነዚህ ሴሎች መካከል ያለው እጅግ የተወሳሰበ ልውውጥ የማሰብ እና የማስታወስ ችሎታችንን ይወስናል።,spk_a8c664200473,am,9.7,8.007,0.682,9.7,-41.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fec81742674,train,ስድስተኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር “የሳይበር ደህንነት - የዲጂታል ኢትዮጵያ መሰረት” በሚል መሪ ሀሳብ ከጥቅምት 1 እስከ 30/2018 ዓ.ም እንደሚከበር የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታወቀ።,spk_a8c664200473,am,13.68,12.558,1.122,13.68,-21.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba6be1548a76,train,አገልግሎቱ ዲጂታል መሆኑ ተዓማኒነት ያለው አሰራርን ከመፍጠር ባለፈ የመረጃ ደህንነትን በመጠበቅ አበርክቶው የጎላ ነው ብለዋል።,spk_a8c664200473,am,7.88,7.367,0.513,7.88,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66d4750889b2,train,የፕሮግራሙን ተቋማዊ አሰራርና ውጤታማነት ለማሳደግ የኢትዮጵያ ዲጂታል መታወቂያ በአዋጅ 1284/2015 በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቆ ወደ ስራ መግባቱ ይታወቃል።,spk_a8c664200473,am,10.5,10.071,0.429,10.5,-21.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bc493130e81,train,ተሻሽሎ የቀረበው የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ስትራቴጂ ለዘላቂ ልማት ጉልህ ፋይዳ እንዳለው ጠቁመው፤ ኮሌጆች በክኅሎት የዳበረ ትውልድ ለመፍጠር የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a8c664200473,am,12.32,11.246,0.612,12.32,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_509cb84bd628,train,ስለ ፆታዊ ጥቃት መረጃ መስጠትና የስነ ልቦና ባለሞያ ወይም የአእምሮ ሀኪም ማማከር ሲሆኑ መዘንጋት የሌለብን አንድ ቁልፍ ነገር ሁሌም ፍላጎቷን ማክበር እንዳለብን ነው ።,spk_a8c664200473,am,10.213,8.883,0.0,10.213,-35.4,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_11062e601ce3,train,6ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር አስፈላጊነትም ተቋማት በሰፊዉ ወደ ዲጂታላይዜሽን እየገቡ በመሆኑ ከወዲሁ የሳይበር ደህንነት ዝግጁነታቸዉን መጨመር እንዲችሉ ነው ብለዋል።,spk_a8c664200473,am,11.38,10.194,0.552,11.38,-20.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75e0c03a11a2,train,በተሻሻለው የኢትዮጵያ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሥልጠና ስትራቴጂ ላይ ያተኮረ ክልል አቀፍ የባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል።,spk_a8c664200473,am,9.76,8.982,0.423,9.76,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_05757cc929a6,train,በሰብል ልማትና እንስሳት እርባታም በተለይ ምርታማነትን ማሳደግ ላይ ያተኮሩ የምርጥ ዘር ግኝትና ብዜት ላይ ለሚሰራው ስራ አጋዠ ነውም ብለዋል።,spk_a8c664200473,am,10.84,8.782,0.778,10.84,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_399f9c438168,train,ይህም ብሪታንያ ባለፉት አራት ዓመታት ለድርጅቱ ካደረገችው ድጋፍ የ30 በመቶ ብልጫ እንደሚኖረው አስረድተዋል።,spk_a8c664200473,am,6.88,5.096,0.553,6.88,-44.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afea9a225e28,train,የአፋር ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኀላፊ ወይዘሮ ፋጡማ መሐመድ በበኩላቸው የቤተሰብ ረቂቅ ህጉ የክልሉን ነባራዊ ሁኔታ ያገናዘበ መሆኑን ገልፀዋል።,spk_4eaa1d94a675,am,11.094,10.63,0.464,11.094,-17.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ca7ef78beb0,train,ከተማችን ለአገልግሎት፣ ለጎብኚዎች፣ ለፋይናንሺያል ሴክተር የምትመች እና የቴክኖሎጂ ምንጭ መሆን አለባት ሲሉም አብራርተዋል።,spk_4eaa1d94a675,am,7.133,6.708,0.0,7.133,-20.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9d0bddaf9ea8,train,ኢንዱስትሪዎች ከከተማ ወጣ ይላሉ፤ ከተማ ውስጥ የምንፈልገው አገልግሎትን፣ ሆቴሎችን፣ የቡና መሸጫዎችን፣ የገበያ ማዕከሎችን እና ሆስፒታሎችን ነው ብለዋል።,spk_4eaa1d94a675,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-19.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d0d35f9e429e,train,በዋዛ ፈዛዛ የምናሳካው ነገር የለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ደክመን፣ ሠርተን፣ ወጥተን ወርደን ሀገራችንን ሠርተን ልጆቻችን የተሻለች ሀገር እንዲረከቡ ማድረግ ከሁላችንም የሚጠበቅ ተግባር ነው ሲሉ አስገነዝበዋል።,spk_4eaa1d94a675,am,14.174,12.75,0.333,14.174,-18.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe9ef8ebf796,train,በተለይም በከተማው የሚገኙ የተለያዩ የሀይማኖት አባቶች ያሳዩት መተባበርና አብሮነት የሚበረታታ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ነው ያሉት።,spk_4eaa1d94a675,am,10.094,10.094,0.0,10.094,-19.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a0c755c9baf,train,ዘንድሮ በአምስት ዩኒቨርሲቲዎች በሀገር ፍቅር፣ በስብዕና ግንባታ፣ በስነ ምግባር፣ በብሔራዊ መግባባትና በሥራ ዕድል ፈጠራ የሰለጠኑ ከ5 ሺህ በላይ ወጣቶች እየተመረቁ መሆኑን አንስተዋል።,spk_4eaa1d94a675,am,11.534,11.071,0.462,11.534,-19.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2c21b4bcf1b,train,በዚህም ያገኘው የህሊና እርካታ ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሶ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጧል።,spk_4eaa1d94a675,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-18.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3ce63943d5b4,train,የኮሪደር ልማት ሥራው በሁሉም ከተሞች ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_4eaa1d94a675,am,4.973,4.973,0.0,4.973,-19.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ccf50ada9c22,train,በአሁኑ ሰአት አጠቃላይ ከተለያዩ የአለም አገራት ወደ ዚምባብዌ ሲገቡ መንግስት እውቅና በሰጣቸውና አገልግሎቱ በሚሰጡ ቦታዎች ላይ ሶስት ሳምንት ኳረንቲን እንደሚቆዩ ያትታል፡፡,spk_5c3da7c5455a,am,14.854,12.847,0.0,14.854,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae224bd985ce,train,በሕንድ ኬራላ ግዛት ደቡባዊ ክፍል በጣለው ዝናብ በደረሰው የጎርፍ አደጋም 39 ሰዎች መሞታቸውን ዘገባው ጠቁሟል፡፡የጎርፍ አደጋውን ተከትሎ በግዛቱ ውስጥ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ጨምሮ የሌሎች ተቋማት የስራ እንቅስቃሴ መስተጓጎሉ ተነግሯል።,spk_5c3da7c5455a,am,16.814,14.927,0.0,16.814,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0cad8832e6f7,train,ደብዳቤውን  በጻፈችም  በአመቱ በሰሜናዊቷ ፈረንሳይ አርፋለች። ባለቤቷ ቻምበርሊንም ወደ ፈረንሳይ በ1761 ተመልሶ ዳግም ሌላ ህይዎት መመስረቱን በመረጃው ተጠቅሷል።,spk_5c3da7c5455a,am,15.813,13.88,0.0,15.813,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9902f96ae0a4,train,ዳብዳቤውን ለማድረስ የፈረንሳይ ፖስታ አስተዳደር በተለያዩ ወደቦች ቢያዘዋውረውም ሳይሳካ መቅረቱን ያወሳው የቢቢሲ ዘገባ፤ ከዚያም ወደ እንግሊዝ በመመለስ በኪው ቤተ መዘክር እንዲቀመጥ ተደርገዋል።,spk_5c3da7c5455a,am,21.134,15.789,0.521,21.134,-24.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_66a479ac9af0,train,የአፍሪካ አየር መንገዶች ሕብረት አመታዊ ጉባኤ በዘርፉ ከሚካሄዱ ግዙፍ ጉባኤዎች ግንባር ቀደሙ መሆኑን ደይሊ ሞኒተር ዘግቧል።,spk_5c3da7c5455a,am,10.094,7.764,0.704,10.094,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d7b3e83721f,train,የኢትዮጵያ መንግሰት ባደረገው ቁርጠኛ ውሳኔም የሰብዓዊ ድጋፍ ለትግራይ ክልልና ለሌሎችም አካባቢዎች በተሳለጠ ሁኔታ እንደሚደርስ እምነቱ መሆኑን አመልክቷል።,spk_5c3da7c5455a,am,13.053,11.525,0.376,13.053,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d90ecdad32b8,train,በጉባኤው የአቬሽን ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያዎች የሚሳተፉበት ምክክርም እንደሚካሄድ ተናግረው የአፍሪካ አየር መንገዶች በዘርፉ ትርፋማነትን ማሳደግ የሚችሉበት ውይይት የጉባኤው ዋና አጀንዳ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5c3da7c5455a,am,14.973,14.336,0.0,14.973,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7b444e8db2de,train,ሴቶች በአቬሽን ዘርፉ ያላቸውን ተሳትፎ ማሳደግም ና የሴቶች አቬሽን  ማህበር ማቋቋምም  ተጨማሪ የጉባኤው አጀንዳ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_5c3da7c5455a,am,9.293,8.783,0.0,9.293,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_52d0d654849c,train,አንዳንዴ፣ ይደክመናል፣ ተስፋ እንቆርጣለን፣ የሕይወት ትርጉም ይጠፋብናል ሕይወት ከደስታ ይልቅ በሀዘን፣ ከብሩህ ተስፋ ይልቅ በፍርሃት ይሞላብን ይሆናል ።,spk_86042ebec87f,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-27.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57ea75720139,train,ዳውን ሲንድሮም ማለት አንድ ልጅ ሲወለድ ሊኖረው ከሚገባ አርባ ስድስት ክሮሞዞም በተጨማሪ አንድ ክሮሞዞም ኖሮት አርባ ሰባት ክሮሞዞም ያለው ማለት ነው ።,spk_86042ebec87f,am,7.774,7.774,0.0,7.774,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d55d8013b814,train,መሬት ተፈጥሯዊ ነች፣ ለምንድነው ትንሿ መሬት ይህቺን ያህል ስትወደድ ለምንድነው እኛ ይሄን ያህል አመት የተማርን ሰዎች ልንወደድ ያልቻልነው ።,spk_86042ebec87f,am,8.174,7.802,0.0,8.174,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0994bd904cf1,train,የተሻለ ጓደኝነት እንድንመሰርት ያስችለናል እራስን መሆን የራሳችንን ድክመት እና ጥንካሬ እንድንቀበል ስለሚያደርገን የሌሎችንም ደካማ ጎን ለመቀበል ቀላል ስለሚያረግልን በትንሽ በትልቁ አንቀየምም ።,spk_86042ebec87f,am,11.053,10.751,0.0,11.053,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_879d501849f8,train,የጓደኛህን ስሜት ለመራዳት ሞክር መልካም የሆነውን ነገሩን አውጣለት አበረታታው እንደማይጠቅም አትንገረው ለሀዘኑ ለደስታው ምክንያት ሁን ለስኬቱ ለውድቀቱ መንስኤ አትሁን መልካም ጓደኛ የማይቀና አሳቢና መካሪ ።,spk_86042ebec87f,am,7.154,6.766,0.0,7.154,-27.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_179b432a383e,train,አንድ መስማማትና መከተል ማለት የአንድን ሰው እምነትና ስርአት ሌሎች የሚሰሩትን ለመከተል በምናረገው ጥረት የሚመጣ የባህሪ ለውጥ ነው ።,spk_86042ebec87f,am,8.334,7.389,0.0,8.334,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_17be81fe2689,train,ዛሬ ሁሌም ያለ እየመሰለ የማይደገም ተመልሶም የማይመጣ ላንድ አፍታ ለቅፅበት ታይቶ ዳርቻ ከሌለው የዘላለም ጠፈር ገብቶ የሚሰወር በትናንትና በነገ መሃል የተሸነቆረ እንቁ ነው ።,spk_86042ebec87f,am,11.834,10.835,0.0,11.834,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_53124f7f8b04,train,ሰው ሊያፍርበት ወይም ደግሞ ሊኮራበት የሚገባው ዋነኛ ነገር የባህሪው ሁኔታ እንጂ የኑሮው ደረጃ ሊሆን አይገባውም የሰዎች የኑሮ ደረጃ የመበላለጡ ሁኔታ ሊካድ የማይቻል እውነታ ነው ።,spk_86042ebec87f,am,11.053,10.389,0.0,11.053,-26.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89f3a2785d5b,train,በዛሬው ዕለት የተመረቀው የጎሎልቻ መስኖ ግድብም በክልሉ በመገንባት ላይ ካሉ 73 የመስኖ ፕሮጀክቶች አንዱና ትልቁ እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,9.334,8.156,0.723,9.334,-21.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eef459da637e,train,መንግስት የአርብቶአደሩን ችግር በመረዳት እያደረገላቸው ላለው ድጋፍ አመስግነዋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,5.534,4.541,0.993,5.534,-20.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_991b1ea64656,train,የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አዋጅን አተገባበር በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል።,spk_2c1f93e6ac12,am,9.893,8.454,0.942,9.893,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f90c99d2758d,train,የጤና ፕሮግራሞችን ተፈፃሚነት ለመከታተል፣ እቅዶችን ለማውጣት እና ሥራዎችን ለመገምገም አስፈላጊ የመረጃ ምንጭ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡,spk_2c1f93e6ac12,am,7.854,6.746,1.107,7.854,-21.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb830ed9a3ef,train,በቦርዶዲ ወረዳ ጎሎልቻ ቀበሌ አርብቶአደሮች በሰጡት አስተያየት የግድቡ መገንባት ለእንስሳት ውሀ ፍለጋ የሚሄዱትን ረጅም ርቀት አስቀርቶላቸዋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,9.774,8.019,0.939,9.774,-21.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fd3f47db2b4,train,በአውደ ጥናቱ ላይ  የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ፣ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ አማረ ሰጤን ጨምሮ ሌሎችም የስራ ኃላፊዎች እየተሳተፉ ነው።,spk_2c1f93e6ac12,am,16.373,13.911,1.18,16.373,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33f96b0bf22a,train,ህብረተሰቡም የልማት ፕሮጀክቶችን በመጠበቅና በመንከባከብ  የበኩሉን ሚና መወጣት እንዳለበት አመልክተዋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,7.973,6.158,1.41,7.973,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82272f2bfbbd,train,ዩኒቨርስቲው በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ካስመረቃቸው 3 ሺህ 295 ተማሪዎች መካከል 67 የሚሆኑት በዶክትሬት፣ የተመረቁ መሆናቸው ታውቋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,8.774,7.523,1.25,8.774,-21.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_846bb8e7d5ff,train,አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ዘመኑን በሚመጥን ቴክኖሎጂ ታግዞ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሚዲያ ሆኖ ለመዝለቅ የሚያስችሉ ተግባራትን  አጠናክሮ መቀጠሉን የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ  ሙሉቀን ሰጥዬ ተናገሩ።,spk_2c1f93e6ac12,am,12.373,10.99,0.658,12.373,-22.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1718e3e66916,train,ለአገልግሎት የበቁ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችም የህዝቡን ተጠቃሚነት በማሳደግ የብልጽግና ጉዞን ለማረጋገጥ የሚያግዙ ናቸው ብለዋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,9.254,8.19,0.426,9.254,-21.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0326245fb2f,train,በዚህም አገልግሎቱ የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ የማከናወን፣ የመምራት፣ የማስተባበር፣ የመደገፍ፣ የምዝገባ መረጃዎችን የማስተዳደር እና የማደራጀት፣ በብሔራዊ ደረጃ በመረጃ ቋት አደራጅቶ የመያዝ ሀላፊነት ተሰጥቶታል።,spk_2c1f93e6ac12,am,13.573,12.297,0.922,13.573,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_82e296e93215,train,በአሁኑ ወቅትም የተለያዩ ቋንቋዎችን በመጠቀም በሬዲዮ፣ በቴሌቪዥን ፣ በጋዜጣ እና በሌላውም የመገናኛ ዘዴ የሕዝብ ድምጽ ሆኖ እያገለገለ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_2c1f93e6ac12,am,9.373,8.268,0.755,9.373,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_25ba80cb309d,train,ኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰብ ተሳትፎ እና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን ጋር በመሆን የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የጤና ምርመራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር አካሂዷል።,spk_f3a1212886db,am,10.174,8.732,0.0,10.174,-33.7,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_70dbbe08143a,train,ኢትዮጵያ በቀጣይ ለመስራት በዕቅድ የያዘቻቸው ታላላቅ የልማት ስራዎችን በጥራትና በፍጥነት ተሰርተው ለህዝባችን ጥቅም እንዲውሉ መረባረብ እንደሚገባም አባታዊ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡,spk_f3a1212886db,am,11.454,10.12,0.574,11.454,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_06c0899817c5,train,የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በዓል እግዚአብሔር የሰጠንን ውኃ በመጠቀም በአንድነት ተረባርበን የሕዳሴ ግድባችንን አጠናቀን ባስመረቅንበት ማግስት መሆኑ በዓሉን ልዩ ያደርገዋልም ነው ያሉት፡፡,spk_f3a1212886db,am,12.774,11.654,0.0,12.774,-29.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_099ef823d45c,train,በኢትዮጵያ የተጀመሩ ታላላቅና ዘመን ተሻጋሪ ችግር አስወጋጅ ሥራዎች እውን ማድረግ የሚቻለው ህዝቡ በአንድነትና በሕብረት ሲነሳ እንደሆነ ከህዳሴ ግድብ ተምረናል ሲሉም ገልጸዋል፡፡,spk_f3a1212886db,am,10.893,10.45,0.0,10.893,-30.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_06d2df6e3654,train,የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በክብረ በዓሉ ላይ ባስተላለፉት አባታዊ መልዕክት፤ እግዚአብሔር ጥፋትን የማይወድ አምላክ ነውና ሰዎች ከጥፋት ሊቆጠቡ ይገባል ብለዋል፡፡,spk_f3a1212886db,am,13.213,11.604,0.873,13.213,-30.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_22d8caab86e9,train,የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ሰለሞን ላሌ ረቂቅ አዋጁን አስመልክቶ ለምክር ቤቱ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ አቅርበዋል።,spk_f3a1212886db,am,8.293,7.692,0.0,8.293,-30.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_d0e39b3c831f,train,ምርጫው ሚስጥራዊ፣ ገለልተኛና ተአማኒ ሆኖ በስኬት እንዲከናወን መራጩ ይሰሩልኛል የሚላቸውን ያለማንም ጣልቃ ገብነት በፍላጎቱ መምረጥ እንዳለበትም ተናግረዋል።,spk_f3a1212886db,am,10.334,8.942,0.418,10.334,-29.5,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6c41a210c4b1,train,የጥናትና ምርምር ሥራዎች እውቅና ያላቸውና ዘመን ተሻጋሪ እንዲሆኑ የባለሙያዎችን አቅም ለማጎልበት በከፍተኛ ትኩረት እየሰራ መሆኑን የኦሮሞ ጥናትና ምርምር ኢንስትቲዩት ገለጸ።,spk_f3a1212886db,am,10.534,9.508,0.546,10.534,-30.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_90410249e88e,train,በመሆኑም ህዝቡ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ያሳየውን ትብብርና ተነሳሽነት አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገንዝበዋል፡፡,spk_f3a1212886db,am,9.254,8.255,0.0,9.254,-29.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_555e34ae9e4a,train,በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎት ተላላፊ የሆኑ በሽታዎችን መከላከል እና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን በምርመራ በመለየት ለቅድመ መከላከል ስራዎች ትኩረት መሰጠቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።,spk_f3a1212886db,am,12.653,10.929,0.376,12.653,-31.6,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9befe8434f50,train,ምርጫው ስኬታማ እንዲሆን የምርጫ ደንብና መመሪያዎችን በየደረጃው የማውረድ፣ የድምጽ መስጫ ወረቀቶችን ወደምርጫ ጣቢያዎች የማዳረስና ሌሎች የዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸውን ገልጸዋል።,spk_f3a1212886db,am,9.174,9.174,0.0,9.174,-28.2,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9d169985d03c,train,በኢትዮጵያ የተጀመሩ ታላላቅና ዘመን ተሻጋሪ ችግር አስወጋጅ ሥራዎች እውን ማድረግ የሚቻለው ህዝቡ በአንድነትና በሕብረት ሲነሳ እንደሆነ ከህዳሴ ግድብ ተምረናል ነው ያሉት፡፡,spk_f3a1212886db,am,11.934,10.267,0.439,11.934,-28.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9c97742a683d,train,በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን በአደባባይ የሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል በመስቀል አደባባይ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት እየተከበረ ነው፡፡,spk_f3a1212886db,am,8.694,8.251,0.0,8.694,-31.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_9f0e4ebae24f,train,በክልሉ  በ561 መስጅዶች 101 ሺህ መራጮች መመዝገባቸውንና ምርጫውን ለማካሄድም የዝግጅት ሥራው መጠናቀቁን ተናግረዋል።,spk_f3a1212886db,am,8.854,7.89,0.557,8.854,-26.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2cd74bd800b0,train,ይህም ለክልሉ ባህል ዕድገትና ለልማት ሥራዎች መሠረት የሚጥል ተቋም መሆኑን በማንሳት፤ የወል ትርክትን የሚገነቡ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_f3a1212886db,am,8.573,7.531,0.609,8.573,-27.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_adde74628437,train,አሁን ግን አዲሱ የመማሪያ ክፍል ምቹ ወንበርና ጠረጴዛ የተሟላለት እንዲሁም ከጽዳት አኳያም ንጹህ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_f3a1212886db,am,6.133,5.259,0.372,6.133,-27.8,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_8eba4f49c218,train,ኢንስቲትዩቱ በ73 ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ የተለያዩ የጥናትና ምርምር ሥራዎችን እየሰራ መሆኑም ተገልጿል።,spk_f3a1212886db,am,6.774,6.774,0.0,6.774,-29.4,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_6c5af281e3b2,train,)- የመቐለ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ እና ሶስተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ከ2 ሺህ 300 በላይ ተማሪዎች አስመረቀ።,spk_a5c5565a0c88,am,8.534,8.534,0.0,8.534,-28.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f537acf554be,train,የኢትዮጵያ ደምና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አሸናፊ ታዘበው፤ ተቋሙ የዓይን እክል ችግር አሳሳቢነትን በመረዳት የሕክምና ማዕከላትን ለማስፋፋት ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a5c5565a0c88,am,13.133,12.365,0.0,13.133,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4b67292848e3,train,በመዲናዋ በ2017 ዓ.ም የስድስተኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልቀቂያ ፈተና  ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ከ75 ሺህ በላይ የሚሆኑት ወደ ቀጣዩ ክፍል መሸጋገራቸውን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_a5c5565a0c88,am,13.893,12.785,0.741,13.893,-26.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8b90c3e24def,train,የኩርቱ ገጠር ቀበሌ አርሶ አደርና የፀጥታ አስተባባሪ አቶ ሙሳ ጅብሮ በበኩላቸው በመርሃ ግብሩ የተገነቡት የጤና፣ የትምህርት፣ የመንገድና የአነስተኛ መስኖ የልማት ስራዎች የማህበረሰቡን ችግሮች በማቃለል ከተረጂነት ወደ አምራችነት ለመሸጋገር እያገዙ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_a5c5565a0c88,am,19.573,17.035,0.565,19.573,-23.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0f7f632f3445,train,የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ጀማል አባፊጣ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የዓይን ባንክ ማዕከሉ ለብዙ ወገኖች ለዓይን ሕክምናው ተደራሽ በማድረግ ረገድ ሚናው የላቀ ነው ብለዋል።,spk_a5c5565a0c88,am,13.174,11.116,0.63,13.174,-22.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28a3060bedc6,train,በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተገኙ አበረታች ውጤቶችን በማስቀጠል እንዲሁም የታዩ ውስንነቶችን በመፍታት ረገድ በቅንጅት መስራት ይጠበቃል ሲሉም አስገንዝበዋል።,spk_2ab8a126e4cc,am,16.494,12.513,0.421,16.494,-29.6,male,,,16000,3,0 clip_d1dd7783d698,train,ከታማሚ ልጃቸው ጋር በፈረሰ ቤታቸው ውስጥ ሲኖሩ ለችግር ተጋልጠው እንደነበር ያስታወሱት ደግሞ በማያ ከተማ አስተዳደር የአደሌ ቀበሌ ነዋሪ ወይዘሮ ዙቤዳ ቃሲም ናቸው።,spk_2ab8a126e4cc,am,18.733,13.625,0.381,18.733,-30.4,male,,,16000,3,0 clip_b996bd7a3817,train,የአደጋው መንስኤ እና የውድመቱ መጠን የፖሊስን የማጣራት ሂደት ተከትሎ የሚገለጽ መሆኑንም ከንቲባዋ አመላክተዋል።,spk_2ab8a126e4cc,am,9.053,7.376,0.775,9.053,-31.4,male,,,16000,3,0 clip_518ce313a117,train,በፕሮግራሙ የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍና ሌሎች የፌደራልና የክልል የብልፅግና ፓርቲ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ አመራሮች ተገኝተዋል።,spk_2ab8a126e4cc,am,11.694,9.949,0.885,11.694,-27.6,male,,,16000,3,0 clip_ab8aa0e0602a,train,በዓሉ ሀገራዊና ክልላዊ መግባባትን ለማጠናከር በህዝቦች መካከል ወንድማማችነትንና እህትማማችነትን ለማጎልበት የሚያግዙ የአብሮነት እሴቶችን የምናጠናክርበት ነው ብለዋል።,spk_2ab8a126e4cc,am,14.614,12.401,0.455,14.614,-30.6,male,,,16000,3,0 clip_00b2ffcad04c,train,በተለይም የጤና አገልግሎት አሰጣጥን በማጎልበት ረገድ፣ አክሞ በማዳን፣ በጤና ቴክኖሎጂ እና ሌሎች ተግባራትን በማከናወን ረገድ ዘርፉን የማጎልበት ስራ መከናወኑን ተናግረዋል።,spk_2ab8a126e4cc,am,15.094,13.106,1.517,15.094,-28.2,male,,,16000,3,0 clip_96dae1cd17ea,train,የወላይታ ዞን ጤና መምሪያ ኃላፊ አቶ ጸጋዬ ኤካ በበኩላቸው አደጋው በዞኑ የህክምና አገልግሎት ላይ ከፍተኛ መስተጓጐል መፍጠሩን ተናግረዋል።,spk_2ab8a126e4cc,am,13.973,12.895,0.443,13.973,-25.5,male,,,16000,3,0 clip_151da40c9a77,train,ህክምናው በስፋት እየተሰጠ የሚገኘው በአዲስ አበባ ዳግማዊ ምኒልክ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሲሆን ህክምናውን በሁሉም የአገሪቷ አካባቢዎች ተደራሽ የማድረግ ስራ ትኩረት ተሰጥቶታል ሲሉም ገልጸዋል።,spk_657b632cb045,am,23.093,17.225,0.351,23.093,-29.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_1f0e47d9787a,train,በእለቱ በደም ልገሳና በዓይን ብሌን ልገሳ ዙሪያ የማህበረሰብ ንቅናቄ መፍጠር፣ የዓይን ብሌን እንዲሁም በተከታታይ ደም የለገሱ ዜጎች እውቅና የመስጠትና ተግባሩ አመቱን ሙሉ እንዲከወን የማድረግ ስራ ትኩረት እንደሚሰጠው ተናግረዋል።,spk_657b632cb045,am,21.474,19.574,0.0,21.474,-25.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_536f7e27795e,train,በአለም አቀፍ ደረጃ በሰኔ ወር የሚከበረውን የዓይን ብሌንና የደም ልገሳ ቀን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ ሰኔ 7/2017 አገራዊ ንቅናቄ እንደሚካሔድ ገልጸዋል።,spk_657b632cb045,am,11.293,10.599,0.695,11.293,-28.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_98ff9b78a1c5,train,ከአርሲ፣ ምዕራብ አርሲ፣ ባሌ፣ ምስራቅና ምዕራብ ሐረርጌ የሚመጡ እንግዶች ለመቀበል ዝግጅት ማድረጋቸውን  ጠቁመዋል።,spk_657b632cb045,am,8.133,7.294,0.0,8.133,-29.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_0dab3ff9de77,train,የሃይማኖት ተቋማት በዘላቂ ሰላም ግንባታ ሂደት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_657b632cb045,am,9.274,7.985,0.505,9.274,-27.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bf700d9c042,train,ከቅዱስ ዮሴፍ ወደ መስቀል አደባባይ አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ,spk_c8a685767b74,am,5.314,4.223,0.0,5.314,-19.2,,,,16000,3,0 clip_844e34ad8e5e,train,በእምቅ የተፈጥሮ ሀብትና አረንጓዴነት የሚታወቀው የሸካ ዞን፣ ማርና ቅመማ ቅመም በገፍ የሚመረትበት፣ የተፈጥሮ መስህብ ስፍራዎችን በብዛት አቅፎ የያዘ ነው።,spk_c8a685767b74,am,12.514,11.146,0.348,12.514,-22.2,,,,16000,3,0 clip_a47e42b374a5,train,ከዚህም በተጨማሪ ተቋማትን ከትንባሆ ጭስ ነጻ ለማድረግ ብሎም ለሰራተኞች አስፈላጊውን ስልጠና በመስጠት ችግሩን ለመከላከል አቅም ይፈጥራል ብለዋል።,spk_c8a685767b74,am,10.473,9.739,0.0,10.473,-21.5,,,,16000,3,0 clip_181282b16ea0,train,በ2017 ዓ.ም ከ500 በላይ የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች ፓርኩን መጎብኘታቸውን አንስተዋል።,spk_c8a685767b74,am,8.993,7.622,0.0,8.993,-21.4,,,,16000,3,0 clip_14fae3f58300,train,የከተማዋ ነዋሪዎች ወደ ከተሞቹ ሲሄድም ለትራንስፖርት፣ ለአልጋ፣ ለምግብና ሌሎች አገልግሎቶች የሚያወጣውን ወጪ የሚያስቀር መሆኑን ተናግረዋል።,spk_c8a685767b74,am,11.313,8.809,0.47,11.313,-24.4,,,,16000,3,0 clip_a0b66d205b35,train,የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያዊያን በአንድነት ባደረጉት ርብርብ ለፍፃሜ ያደረሱት መሆኑን ገልፀው፥ ይህን ስራ ሰርተን ለዛሬ የደረስን እድለኛ ትውልድ ነንም ብለዋል።,spk_c8a685767b74,am,12.633,10.322,0.0,12.633,-20.7,,,,16000,3,0 clip_daf11ffe90ff,train,በሰዎች ላይ ከፍተኛ የጤና መታወክ በማስከተል ለማህበራዊ ብሎም ለኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጋላጭ እያደረጉ ካሉ መንስኤዎች መካከል ትንባሆ ተጠቃሽ እንደሆነ ይገለፃል።,spk_c8a685767b74,am,11.594,9.895,0.324,11.594,-22.5,,,,16000,3,0 clip_3a44901ee803,train,የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን በማስተባበር በእሳት አደጋ ጉዳት የደረሰበትን የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተሟላ ስራ ለማስጀመር በሚቻልበት ጉዳይ ላይ መክረዋል።,spk_c8a685767b74,am,17.553,12.889,0.467,17.553,-26.6,,,,16000,3,0 clip_f753d19a71dd,train,በወልዲያ ከተማ የተጀመረው የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ህብረተሰቡን በቅርበት ለማገልገል እድል እንደሚፈጥር የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ።,spk_c8a685767b74,am,9.514,8.491,0.0,9.514,-23.0,,,,16000,3,0 clip_ad9e7ce6533c,train,የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አስሜ ብርሌ በበዓሉ ላይ እንደገለጹት፤ ሙስሊሙ ማህበረሰብ በዓሉን ከማክበር ጎን ለጎንም የተገኘውን ሰላም አፅንቶ ለማዝለቅ የድርሻውን በማበርከት መሆን አለበት ብለዋል።,spk_c8a685767b74,am,17.354,12.952,0.0,17.354,-26.8,,,,16000,3,0 clip_b536e3cf237e,train,ወጣት ከድር መሃመድ በበኩሉ፤ በዓሉን የምናከብረው የተቸገሩ ወገኖችን ከማገዝ ጎን ለጎን ሰላምን በማዝለቅ የድርሻችንን በመወጣት ሊሆን ይገባል ብለዋል።,spk_c8a685767b74,am,12.873,10.065,0.307,12.873,-28.4,,,,16000,3,0 clip_c4900e69c575,train,የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሰራተኞች አመታዊ የሥራ አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት አድርገዋል።,spk_c8a685767b74,am,9.274,7.751,0.0,9.274,-20.1,,,,16000,3,0 clip_288f179eac9d,train,የኢሜግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የመክፈቻና የአገልግሎት አሰጣጥ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት ዛሬ በወልዲያ ተካሄዷል።,spk_c8a685767b74,am,9.153,8.219,0.0,9.153,-18.6,,,,16000,3,0 clip_df591373d973,train,የመግባቢያ ስምምነት ሰነዱ ስራዎች ወጥነት እንዲኖራቸው ለማስቻል እንዲሁም በተናበበ እና በተቀናጀ መንገድ ለማስኬድ የሚረዳ ነው ተብሏል፡፡,spk_c8a685767b74,am,9.434,8.25,0.0,9.434,-21.6,,,,16000,3,0 clip_5e6618634e16,train,በመድረኩ የክልሉ መንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅትች ኃላፊዎችና ተወካዮች እንዲሁም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።,spk_c8a685767b74,am,12.713,9.781,1.097,12.713,-26.8,,,,16000,3,0 clip_0a2ae9249eaa,train,የክልሉ የትምህርት ዘርፍ 5ኛ ዓመታዊ ጉባኤ በሀዋሳ እየተካሄደ ነው።,spk_c8a685767b74,am,5.793,4.847,0.0,5.793,-19.8,,,,16000,3,0 clip_d5e420dc1d3f,train,የኢትዮጵያ ምግብና መድህኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሔራን ገርባ፣ ትንባሆ  በህብረተሰብ ጤና ላይ የሚፈጥረውን ችግር ለመፍታት ጠንካራ የሕግ ማዕቀፎችን በማውጣት ተግባራዊ መደረጉን ገልጸዋል።,spk_c8a685767b74,am,12.393,10.63,0.0,12.393,-21.9,,,,16000,3,0 clip_389db3531936,train,ሀገር ተረካቢ ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን ተናግረው፤ ይህን በጎ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።,spk_c8a685767b74,am,9.034,7.7,0.0,9.034,-20.3,,,,16000,3,0 clip_a48f6ba97a72,train,ባለስልጣኑም እ.ኤ.አ በ2016 የዘርፉ ባለድርሻ የሆኑና 30 የሚጠጉ ተቋማትን በማካተት ብሄራዊ የትንባሆ ቁጥጥር አስተባባሪ ኮሚቴ በማቋቋም ትንባሆ የሚያሳድረውን ተጽእኖ ለመፍታት የሚያስችሉ ተግባራት በማከናወን ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_c8a685767b74,am,18.713,17.744,0.0,18.713,-20.3,,,,16000,3,0 clip_53dc1d158465,train,ትምባሆ በጤና ላይ የሚያሳድረውን ተፅዕኖ ለመከላከል  የህጎችን ተፈፃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢትዮጵያ ምግብና መድህኒት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሔራን ገርባ ገለፁ፡፡,spk_c8a685767b74,am,14.313,12.27,0.567,14.313,-21.2,,,,16000,3,0 clip_c95098def248,train,ብሔራዊ ፓርኩ ለየት የሚያደርገው በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኘው የስዎን ቆርኬ መገኛ መሆኑም አስታውቀዋል።,spk_c8a685767b74,am,8.873,7.178,0.537,8.873,-20.8,,,,16000,3,0 clip_9137fdc79b62,train,በብሔራዊ ፓርኩ ውስጥ 39 ትላልቅና መካከለኛ አጥቢ የዱር እንስሣት እና 80 የእፅዋት ዝርያዎች እንደሚገኙም ጠቁመዋል።,spk_c8a685767b74,am,9.313,8.976,0.0,9.313,-19.7,,,,16000,3,0 clip_415f43ad65bf,train,በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የ2018 ዓ.ም አዲስ ዓመትን አክብረዋል።,spk_c8a685767b74,am,10.153,7.811,0.37,10.153,-24.3,,,,16000,3,0 clip_0e32cf5135d1,train,የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎቱ የበሽታ ተጋላጭነትን ቀድሞ ለመከላከል ካለው ፋይዳ ባለፈ በጤና ተቋማት ይስተዋል የነበረን መጨናነቅ እንዲቀንስ አድርጓል ብለዋል።,spk_c8a685767b74,am,13.754,10.425,0.323,13.754,-27.0,,,,16000,3,0 clip_428d70c58665,train,ሕዝበ ሙስሊሙ የኢድ አል አድሃ/አረፋ/ በዓልን ሲያከብር አብሮንትን በማጠናከርና የተቸገሩ ወገኖችን በመደገፍ ለሆን እንደሚገባ የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ጀውሀር ሙሀመድ አሳሰቡ።,spk_c8a685767b74,am,23.753,15.834,0.462,23.753,-26.1,,,,16000,3,0 clip_97d21c87d8ed,train,ይህን ተከትሎም ተጨባጭ ውጤቶች መገኘታቸውን አስታውቀዋል።,spk_c8a685767b74,am,5.434,4.414,0.702,5.434,-18.9,,,,16000,3,0 clip_6cab58eafa2f,train,በተለይ ወጣቶች የትንባሆ ተጠቃሚ መሆናቸው አምራችና ጤናማ የሰው ሀይል እንዳይኖር ከማድረጉ ባለፈ የሱስ ተጠቂ ሆነው ህይወታቸው እንዲሰናከል ያደርጋቸዋል፡፡,spk_c8a685767b74,am,11.153,10.43,0.38,11.153,-21.7,,,,16000,3,0 clip_bc84c892ae41,train,ዳያስፖራው በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምርቃት የተሰማውን ደስታ በሁነቶቹ ላይ በስፋት አንጸባርቋል።,spk_c8a685767b74,am,8.674,6.622,0.345,8.674,-23.6,,,,16000,3,0 clip_c657ff5968a9,train,ሰራተኞቹ ከውይይቱ በኋላ የደም ልገሳ አካሂደዋል።,spk_c8a685767b74,am,4.354,4.009,0.345,4.354,-18.4,,,,16000,3,0 clip_73bd0776567e,train,በከተማዋ የተጀመሩ የኮሪደር ልማትን ጨምሮ ሌሎች ሰፋፊ የመሰረተ ልማት ግንባታዎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል በሚደረገው ጥረት የተለመደ ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል።,spk_c8a685767b74,am,15.434,12.041,0.0,15.434,-27.6,,,,16000,3,0 clip_393791243025,train,የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሰራተኞች ዛሬ የደም ልገሳ አካሂደዋል።,spk_c8a685767b74,am,6.314,5.224,0.0,6.314,-21.2,,,,16000,3,0 clip_fb3a65ca524e,train,በሀረር ከተማ የእግረኛ መንገድን ጨምሮ የብስክሌት፣ የተሽከርካሪና የአረንጓዴ ስፍራ የተለየ በመሆኑ ለኑሮና ለመዝናኛ ምቹ ከተማ እንድትሆን አስችሏታል ብለዋል።,spk_db5e39994047,am,11.5,10.274,0.797,11.5,-20.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d0f05045eee4,train,መንግስት የህዝብን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እያከናወናቸው ያሉ ተግባራት የሚደነቅ መሆኑን ጠቅሰው፣ ልማትን አጠናክሮ ለማስቀጠል የህዝቦችን አብሮነት ማሳደግ ይገባል ብለዋል።,spk_db5e39994047,am,12.52,11.081,0.508,12.52,-20.6,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_3d3bca5c3329,train,በዓላቱ ያሏቸው ባህላዊ እሴቶች የዜጎችን የሥራ ባህል፣ የሰላምና የልማት ተሳትፎ ያበረታታሉ ያሉት አቶ ሞናዬ በበዓሉ የሚታየውን የህዝቦች አንድነትና አብሮነት በማጠናከር ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን ለማሳካት እንተጋለን ብለዋል።,spk_db5e39994047,am,16.34,14.187,0.452,16.34,-20.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dc68eb7b1cb9,train,አንጋፋው የኢትዮጵያ ቤተ መዛግበትና ቤተ መፃሕፍት አገልግሎት ኢትዮጵያን ለማወቅ እና መዛግብትን ለትውልድ ለማሻገር ሁናኘ ስፍራ መሆኑን በመጥቅስ የጥበብ ሰዎችም ይህን አርዓያነት እንዲከተሉ ጠይቀዋል።,spk_db5e39994047,am,13.44,11.976,0.45,13.44,-20.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_796f27b42154,train,በሕይወት ዘመኑ ያሰባሰባቸው መፃሕፍት እና ሌሎች ስብስቦች ለትውልድ እንዲተርፉ ለአንጋፋው ቤተ መዛግብትና ቤተ መፃሕፍት አገልግሎት ተደራጅተው እንዲያቀርቡ ያደረጉ አካላትንም አመስግነዋል።,spk_db5e39994047,am,11.74,10.456,0.435,11.74,-20.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_2cd17f3bde7f,train,በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ወደ ጥሎ ማለፍ በቀጥታ የሚያልፉ ክለቦች የሚለዩባቸው ተጠባቂ ጨዋታዎች,spk_bd62f41964b7,am,6.193,5.858,0.0,6.193,-37.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f204c8503605,train,የኢትዮጵያ ዋንጫ የሶስተኛ ዙር የመጨረሻ መርሃ ግብር በኢትዮጵያ ቡና እና መቀሌ 70 እንደርታ መካከል ዛሬ ይደረጋል።,spk_bd62f41964b7,am,6.154,6.154,0.0,6.154,-37.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c22d17ff270b,train,ኢትዮጵያ መድን ተከታታይ ድሉን ለማስመዝገብ ይጫወታል።,spk_bd62f41964b7,am,2.993,2.693,0.3,2.993,-32.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34389b016aa4,train,በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ15ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ሸገር ከተማ እና ፋሲል ከነማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል።,spk_bd62f41964b7,am,6.249,6.249,0.0,6.249,-36.2,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_24c145f7146c,train,ሲዳማ ቡና፣ ቤንች ማጂ ቡና፣ መቻል፣ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ፣ ቦዲቲ ከተማ፣ ኢትዮጵያ መድን እና ነጌሌ አርሲ ሌሎች የሩብ ፍጻሜ ያለፉ ክለቦች ናቸው።,spk_bd62f41964b7,am,11.105,8.943,0.0,11.105,-36.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_38c338be6c1b,train,በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የመጨረሻ ዙር መርሐ - ግብር ዛሬ ማምሻውን 18 ጨዋታዎች በተመሳሳይ ሰዓት ተደርገዋል።,spk_bd62f41964b7,am,5.553,5.553,0.0,5.553,-37.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_ef96f4564867,train,ቼልሲ ሊያም ሮሴንየርን የክለቡ ዋና አሰልጣኝኝ አድርጉ ዛሬ በይፋ መሾሙን አስታወቀ።,spk_bd62f41964b7,am,5.213,4.86,0.0,5.213,-36.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_52f8a2f1e89e,train,ጋላታሳራይ ከአትሌቲኮ ማድሪድ እና ካራባግ ከኢንትራክት ፍራንክፈርት በተመሳሳይ ምሽት 2 ሰዓት ከ 45 ላይ ይጫወታሉ።,spk_bd62f41964b7,am,7.961,7.197,0.0,7.961,-36.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_288b1db61e61,train,በምርምር ማዕከሉ የሰብል ተመራማሪ አወቀ ታደሰ በበኩላቸው ማዕከሉ በ10 ሄክታር መሬት ላይ የተለያዩ የሩዝ ዝርያዎችን ሲያላምድ መቆየቱን ጠቁመዋል ።,spk_2da009629819,am,15.653,13.859,0.0,15.653,-24.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e63acb09d4fb,train,የስታርታፕ የፈጠራ ውጤቶች የዜጎችን ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በማሳለጥ በኩል ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ይገኛሉ፡፡,spk_2da009629819,am,7.333,7.333,0.0,7.333,-31.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d78da3cec15e,train,ሥራ ፈጣሪዎችን ማበረታታትና በቴክኖሎጂ፣ በፖሊሲ እና በአሰራር መደገፍ እንዲሁም አፍሪካውያን መተባበርና የወጣቶች የሥራና የሙያ ነጻ እንቅስቃሴን መፍቀድ አለባቸው ብለዋል፡፡,spk_2da009629819,am,16.974,16.03,0.0,16.974,-26.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e1e91eccd5e,train,በዚህም 130 ኩንታል የሩዝ ምርት ማግኘታቸውን ጠቅሰው የሩዝ ምርት አዋጭና ጊዜና ጉልበት ቆጣቢ መሆኑን ጠቅሰው በ10 ሄክታር ላይ ለዘር ብዜት የሚሆን ሩዝ እያመረቱ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_2da009629819,am,14.094,12.64,0.0,14.094,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_afe324ca1a6e,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ማብራሪያቸው በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ከ63 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ሩዝ እየተመረተ መሆኑን መግለፃቸውም የሚታወስ ነው።,spk_2da009629819,am,11.934,10.226,0.0,11.934,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed268686d338,train,ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመምህራን ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ፤ መምህራን በእውቀትና እውነት ላይ የተመሰረቱ በመሆናቸው ሀሳባቸው ለፖሊሲ ግብዓትነት እንደሚውል ተናግረዋል፡፡,spk_2da009629819,am,10.053,10.053,0.0,10.053,-30.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ded839c27f57,train,በየጊዜው የሚቀያየረውን የሳይበር ጥቃት ለመቋቋም የሳይበር ደህንነት ላይ የሚሰሩ ምርምሮችን መደገፍ እንደሚያስፈልግ የኢኖቬሸንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ገለጸ።,spk_2da009629819,am,8.774,8.774,0.0,8.774,-25.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_975a3d260216,train,በተለይ የመምህራን የጋራ መኖሪያ ቤቶች መንግስት የዜጎችን መሠረታዊ የመኖሪያ ቤቶች ፍላጎት ለማሟላት እያከናወነ የሚገኘው ዘርፈ ብዙ የተቀናጁ ጉዞዎች ማሳያ መሆናቸውን ጠቁመዋል።,spk_50453884c436,am,12.473,5.798,0.444,12.473,-41.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4c8136409f76,train,በኢትዮጵያ የእስልምና ታሪክን የሚዘክሩ ሙዝየሞች በጣት የሚቆጠሩ በመሆናቸው፣ ይህ ሙዝየም ታላቅ ዋጋ ያለው ነው ብለዋል።,spk_50453884c436,am,7.553,3.924,0.0,7.553,-40.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8b60620f9b8c,train,በተማሪዎች መካከል በተካሄደው የጥያቄና መልስ ውድድር አሸናፊ የሆኑ ተማሪዎች የአጋዥ መጽሐፍት፣ የታብሌትና የምስክር ወረቀት ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።,spk_a51592c4a425,am,10.733,10.733,0.0,10.733,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eaf637dec8fd,train,ስትራቴጂክ እቅዱ ዜጎች በሀገራቸው ሰርተው የሚለወጡበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር፣ በህጋዊ መንገድ ወደ ውጭ ሀገር የሚሄዱበትን መንገድ ማመቻቸት፣ የፍልሰተኞችን ህይወትና ደህንነት መጠበቅና ሌሎች ሁኔታዎችንም ማካተቱን ተናግረዋል።,spk_a51592c4a425,am,15.254,15.254,0.0,15.254,-30.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e70ba35ef420,train,ትጉህ ጋዜጠኛ ከተሰጠው መረጃ ጀርባ የሚያይ፣ለብሄራዊ ጥቅም የሚቆም እና ለክስና ወቀሳ ያልቸኮለ መሆን እንዳለበት  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተናግረዋል።,spk_a51592c4a425,am,11.973,11.973,0.0,11.973,-28.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_586b3bad26a2,train,የአገሪቷ ህዝቦች በጋራ ሆነው በጋራ ጉዳዮች ላይ የሚወያዩበት እና የአገሪቷን አንድነት ለማጽናት በድጋሚ ቃል የሚገቡበት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_a51592c4a425,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d742fa7fdfa6,train,ለኢትዮጵያ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከርና ለሀገር ግንባታ የሚተጋ ትውልድ የማፍራት ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_a51592c4a425,am,13.573,13.573,0.0,13.573,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_90f4e07355ed,train,ድጋፍ ከተደረገላቸው አቅመ ደካማ ወገኖች መካከል ወይዘሮ አለሚቱ በቀለ፤ ዩኒቨርሲቲው በዓል በመጣ ቁጥር የበዓል መዋያ ድጋፍ በማድረግ ተደስተው እንዲያሳልፉ እያገዛቸው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_a51592c4a425,am,13.094,13.094,0.0,13.094,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2f35e1681cd9,train,በውይይቱም ከባለሙያዎቹ ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ እውነት ሁለት መልክ እንዳለው የገለጹ ሲሆን ይህም ፍጹማዊ እና አንጻራዊ መሆኑን አንስተዋል፡፡,spk_a51592c4a425,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_80c576722feb,train,ቤታቸውን በአዲስ መልክ  መገንባት ከተጀመረላቸው መካከል ወይዘሮ ዓይንአዲስ አየሁኔ በሰጡት አስተያየት፤ቤታቸው አርጅቶ በመጎዳቱ   በጋ ከክረምት   ዝናብና ብርዱ ሲፈራረቅባቸው መኖራቸውን አውስተዋል።,spk_28040126fd20,am,14.053,11.62,0.903,14.053,-32.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_276c78937a49,train,የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት የካሳቫ ስታርች ምርት የአዋጭነት ጥናትን ለፋርማሲዩቲካል አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ለባለድርሻ አካላት ይፋ አድርጓል።,spk_28040126fd20,am,12.014,9.922,0.794,12.014,-32.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4c33b129b89a,train,ወጣቶች ግጭት ለማንም እንደማይጠቅም በመረዳት በሰላም ግንባታ ላይ  በንቃት በመሳተፍ ሰላምን ለማስቀጠል  ሚናቸውን መወጣት እንዳለባቸው ተናግሯል።,spk_28040126fd20,am,10.813,8.251,0.58,10.813,-33.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_50d32594310f,train,በአዲስ መልክ ገንብቶ ለማስረከብ ያስጀመሩትን የአቅመ ደካማ ቤቶች ግንባታ ከሦስት ወር ባልበለጠ ጊዜ አጠናቀው  ለማስረከብ ጥብቅ ክትትል ይደረጋል ብለዋል።,spk_28040126fd20,am,10.174,9.226,0.0,10.174,-31.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_bcbf26a9ab84,train,በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ችግኝ በመትከል አሻራቸውን ማስቀመጣቸውን ጠቁመው፤ የተከሏቸውን ችግኞች በመንከባከብ እንደሚያጸድቁ ተናግረዋል።,spk_28040126fd20,am,10.493,8.903,0.0,10.493,-30.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_fce40eb51ae1,train,ለዚህ አንዱ ማሳያ ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ያስጀመሩት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የአቅመ ደካማ ቤቶችን ጥራቱን በጠበቀ አግባብ በአዲስ መልክ ገንብቶ ማስረከብ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_28040126fd20,am,11.774,10.428,0.379,11.774,-33.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_edbfa1bd9c94,train,ህብረተሰቡን በማሳተፍ የአካባቢውን ሰላም ለማዝለቅ በቅንጅት በተሰራው ሥራ ውጤት መገኘቱን ገልጸው፣ በዚህም የጋሞ የሀገር ሽማግሌዎች የሰላም ተምሳሌትነት ከፍተኛ ድርሻ አለው ብለዋል።,spk_28040126fd20,am,12.813,10.969,0.597,12.813,-32.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0619ae28503,train,ትናንት ባለስልጣናት ለፍንዳታው ቀጥተኛ ምክንያት ምን እንደሆነ ምርመራ እንዲካሄድ ወስነው ነበር።,spk_452bf654ab2e,am,10.694,7.351,0.359,10.694,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c48a08bc6aac,train,ጥር 3/2013 በደቡብ አፍሪካ በየቀኑ በኮሮና ቫይረስ 33 በመቶ እያሻቀበ ሲሆን በቫይረሱ ምክንያትም የሚሞቱ,spk_452bf654ab2e,am,11.614,9.328,0.0,11.614,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2f90976c61d,train,“ፌስቡክ ሀሳብን በነጻነት የመግለጽ መብትን ገድቧል፣ በፌስቡክ ከፋፋይ፣ የጥላቻና የአመጽ መረጃዎች ቁጥጥር ሳይደረግባቸው ይሰራጫሉ” ነው ያሉት።,spk_452bf654ab2e,am,14.094,11.29,0.0,14.094,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c7e8453ef84,train,በዚህ ዓመት ውስጥ ብቻ ጉዞውን ለማድረግ ሙከራ ካደረጉ መካከል ከ900 በላይ ሰዎች ህይወታቸውን እንዳጡ ዘገባው አስታውሷል።,spk_452bf654ab2e,am,10.213,8.882,0.501,10.213,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_30636b9a63fb,train,ሰዎች ቁጥር  390 እና በ600 መካከል እየተመዘገበ መሆኑ ተነገረ፡፡,spk_452bf654ab2e,am,5.534,5.067,0.0,5.534,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b98c69bceb2e,train,የኢትዮጵያ ማንሰራራት የሚበሰርበት የታላቁ ህዳሴ ግድብ የሚመረቅበት ወቅት በመሆኑ በመድረኩ የሚቀርቡ የጥበብ ስራዎች ከግድቡ ጋር ተያያዥነት ያላቸው እንደሆኑ ጠቁመዋል።,spk_c7e3397fc7d2,am,16.474,13.598,1.555,16.474,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bcd93e9df64b,train,በተጨማሪም የቤተ መጻሕፍት፣ ቤተ ሙከራ፣ የመፀዳጃ  ቤቶችና የመምሕራን መኖሪያ ቤቶችን የማደስ ስራ በማከናወን ለዘመኑ የትምሕርት ተግባር ምቹ መደረጉን  አስረድተዋል።,spk_c7e3397fc7d2,am,16.873,13.617,0.99,16.873,-23.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7f812056fbfe,train,ከኢትዮጵያ ኩባ ወዳጅነት ፓርክ እስከ ብሔራዊ ቴአትር የተለያዩ ኪነ ጥበባዊ የጎዳና ላይ ትርኢቶች ቀርበዋል።,spk_c7e3397fc7d2,am,10.713,8.603,0.452,10.713,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38df33fe0727,train,በበዓሉ ወቅት ተጠርጣሪ ወንጀለኞች ሲያዙ ፈጣን ውሳኔ ለመስጠት እንዲቻልም ጊዜያዊ ፍርድ ቤት በአቅራቢያ መቋቋሙንም ገልጸዋል።,spk_c7e3397fc7d2,am,13.713,10.598,1.006,13.713,-24.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_83e93f7af44c,train,ሚኒስትር ዴኤታው አክለውም፥ ህዳሴ ግድብ ብርሃን ሲያመነጭ የጥበብ ባለሙያው ደግሞ በጥበብ ወዝ፣ ለዛ፣ አንደበት እንዲሁም ክዋኔ በመጠቀም ብስራቱን ለህዝብ ያደርሳል ብለዋል።,spk_c7e3397fc7d2,am,16.113,13.063,1.328,16.113,-23.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_89555e541691,train,ከሀገር አቀፉ አከባበር አስቀድሞ ክልሎች ቀኑ በተለያዩ ሁነቶች እያከበሩት ይገኛል።,spk_4f628509b4bb,am,5.854,5.445,0.0,5.854,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_879adf69cdd8,train,የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መስኮች ያሰለጠናቸውን ሰልጣኞችን አስመርቋል።,spk_4f628509b4bb,am,5.734,4.487,0.672,5.734,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6fe36b30f1e7,train,የኦሮሞ ገዳ ስርዓት አንድ አካል እና መገለጫ የሆነው የኢሬቻ በዓል እሴቱን በጠበቀ መልኩ በድምቀት እየተከበረ ነው።,spk_4f628509b4bb,am,7.574,6.307,0.0,7.574,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6481c6ce1372,train,በዓሉ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን ለማፅናት የተጀመረውን ሀገራዊ ጥረት ለማጠናከር ጉልህ ሚና እንደሚጫወት ጠቅሰው፣ እሴቱን ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ የበዓሉ መከበር ጉልህ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጸዋል።,spk_4f628509b4bb,am,12.534,10.35,0.391,12.534,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_88187b027f46,train,ፕሬዝዳንቱ አክለውም ወጣቶች ለሀገር ዘላቂ ሰላምና ልማት የሚያደርጉትን አስተዋፅኦ እንዲያጠናክሩም አሳስበዋል።,spk_4f628509b4bb,am,6.814,6.038,0.346,6.814,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c988ddbafade,train,"የዓለም የወጣቶች ቀን በዓለም ለ25ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ22ኛ ጊዜ ""የተደመረ የወጣቶች አቅም ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት"" በሚል መሪ ሀሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ ነሐሴ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ይከበራል።",spk_4f628509b4bb,am,15.053,13.077,0.775,15.053,-26.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2fad6520b77,train,የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼኽ ሱልጣን አማን ኤባ በበኩላቸው፤ የሙስሊም ወጣቶች ሊግ ከተደራጀ ጀምሮ ከፍተኛ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_4f628509b4bb,am,13.174,9.454,1.004,13.174,-26.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10813d5ac244,train,"የ2018 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ""ኢሬቻ ለሀገር ማንሰራራት"" በሚል መሪ ሃሳብ እየተከበረ ነው።",spk_4f628509b4bb,am,7.333,5.409,0.507,7.333,-26.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae2ca713acd2,train,"በመርሃ ግብሩ  በመላ ሀገሪቱ 31 ሚሊዮን በጎ ፍቃደኞች በተለያዩ የአገልግሎት ስራዎች እንደሚሳተፉ ገልጸው ""የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱም ኢትዮጵያዊ አብሮነት ላይ ትኩረት አድርጎ ይከናወናል"" ብለዋል።",spk_4f628509b4bb,am,12.053,10.911,0.425,12.053,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0276b61cfab8,train,ጽንፈኛ ቡድኑ ዓላማ እገታና ዘረፋ ከመፈፀም ባለፈ የትምህርትና መሰል ማህበራዊ ተቋማትን አገልግሎት ማሰናከልና የማውደም እቅድ በመያዝ ሲንቀሳቀስ ቆይቷል።,spk_3528c14cf2b3,am,12.514,10.137,0.0,12.514,-32.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b777c441418f,train,ንጋት ማለት ረዥሙ ጨለማ አልቆ ጎኅ ሲቀድ፣ የብርሃን ፍንጣቂ መታየት ሲጀምር ያለው ጊዜ መሆኑንም አስረድተዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,9.194,7.638,0.0,9.194,-35.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_23d6b06b42b1,train,የጌዴኦ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዝናቡ ወልዴ(ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት በዞኑ የትምህርት ስብራትን በዘላቂነት ለመቅረፍና ጥራትን ለማስጠበቅ ከህብረተሰቡ እና ከአጋር ድርጅቶች ጋር በትብብር እየተሰራ ነው።,spk_3528c14cf2b3,am,14.073,10.052,0.0,14.073,-34.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_df6d6fc69fcc,train,የአፍሪካ መንግስታት በትምህርት ዘርፍ የሚሰሩ ስራዎችን እንዲያጠናክሩ፣ የትኛውም እድሜው ለትምህርት የደረሰ ህጻን ከትምህርት ገበታ ውጭ እንዳይሆንና ለመምህራንና ለተማሪዎች ምቹ ከባቢ እንዲፈጥሩ ጠይቀዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,18.834,13.439,0.326,18.834,-34.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31d248cb737f,train,ያለንበት ወቅት የኢትዮጵያ የማንሰራራት ዘመን መሆኑን እኛ ብቻ ሳንሆን ዓለም ከዓባይ ጋር የሚመሰክረው ነው ብለዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,7.793,6.932,0.0,7.793,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_46999d706f14,train,ከሌሎች ተማሪዎች ጋር ሆኖ ጥያቄ በማዘጋጀት እንደሚሰሩና በመምህራኑ የሚሰጡትን የቤትና የክፍል ሥራዎችን በጊዜ ሰርቶ እንደሚያጠናቅቅም ገልጽዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,12.873,9.092,0.726,12.873,-33.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_322f54138833,train,የትኛውንም ልማት ለማከናወን ሰላም ወሳኝ መሆኑን አንስተው የክልሉን ሰላም አስተማማኝ በማድረግ ሂደት የጸጥታ አካላት ላደረጉት የላቀ አስተዋጽኦና ለህዝቡ ጠንካራ ትብብር አመስግነዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,14.153,11.368,0.303,14.153,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d5d8cab4d659,train,የፍትሕ አካላትን አቅም የሚያጠናክሩ ተግባራት እየተከናወኑ ነው ያሉት ኮሚሽነሩ፤ በተወሰዱ የፀረ ሙስና ተግባራት በሙስና ለችግር ተዳርገው የቆዩ የልማት ድርጅቶች ቁመና ተስተካክሏል ብለዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,17.273,10.798,1.117,17.273,-38.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cd4dc758cc0,train,ተቋማዊ የአሠራር ግልፅነትና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ እንዲሁም በየቦታው ተሰግስገው አስተዳደራዊ ሙስና የሚፈጽሙ ግለሰቦች ላይ እርምጃ መውሰድ ወቅቱ የሚጠይቀው ጉዳይ መሆኑን አፅንኦት ሰጥተዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,17.433,10.132,0.525,17.433,-38.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_10d667ab413c,train,ንጋት ከፊታችን ብርሃን መምጣት ያሳያል፤የውሏችን እንቅስቃሴ የሚጀመርበት ጊዜም ነው ብለዋል።,spk_3528c14cf2b3,am,7.394,5.744,0.576,7.394,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_56661d2d019e,train,የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ዋለልኝ ቢምረው በበኩላቸው፤ በከተማዋ በክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ለሚከበሩት የገና እና የጥምቀት በዓላት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_1f00d8407321,am,13.854,12.583,0.0,13.854,-32.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_08934f122da6,train,በስነ ስርዓቱ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ፣ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና የዘርፉን ችግሮች ለመፍታት በተከናወኑ ተግባራት ለውጦች እየተገኙ ነው ብለዋል።,spk_1f00d8407321,am,12.973,12.256,0.36,12.973,-34.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e3b96106575b,train,በመድረኩ የተገኙት የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሰይፈ ደርቤ ወርሃዊ የስነ-ጽሁፍ ምሽቱ ተቋማዊ የእርስ በርስ መቀራረብን በማጠናከር ጠንካራ የስራ ባህል ለማጎልበት እንደሚያግዝ ጠቁመዋል።,spk_1f00d8407321,am,12.534,11.04,0.0,12.534,-38.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1473e8351751,train,ታታሪነትን ማወደስ በስራቸው ምስጉን ሰራተኞችን ለመፍጠር ሚናው የጎላ መሆኑን አንስተው፤ ከዚህ አኳያ መድረኩ የብዙአየሁ ጠንካራ የስራ ክህሎት በሌሎች ሰራተኞች መነሳሳትን እንደሚፈጥር ገልጸዋል።,spk_1f00d8407321,am,11.694,10.741,0.402,11.694,-33.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b500bbf675c4,train,የገና እና የጥምቀት በዓላት ፀጥታን ለማስከበር በወጣ የማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ዛሬ ውይይት ተደርጓል።,spk_1f00d8407321,am,5.934,5.314,0.62,5.934,-36.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_91161c94e82b,train,የስነ ጽሁፍ አቅም እያላቸው ዕድሉን ያላገኙ ሰራተኞች ያላቸውን ተሰጥኦ የሚገልጡበት መድረክ እንደሚሆንም ገልጸዋል።,spk_1f00d8407321,am,7.494,6.967,0.527,7.494,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ec5d8efd5105,train,የጋሞ ሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እንዲሁም የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በተገኙበት በተለያዩ መርሃ ግብሮች በመከበር ላይ ይገኛል።,spk_1f00d8407321,am,8.014,7.095,0.59,8.014,-35.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16d76da15c97,train,ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በጀመረቻቸው ጥረቶች በርካታ ስኬቶች ተመዝግበዋል፤ ለላቀ ስኬትም ጥረቶች ተጠናክረው ቀጥለዋል።,spk_28e1ceb65d00,am,14.373,11.295,0.38,14.373,-40.6,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_6f152def80d4,train,ጉባዔውም በትምህርት ዘርፉ የታዩ ጥንካሬዎችና ድክመቶችን በመገምገም በ2018 የትምህርት ዘመን የተሻለ ስራ ለማከናወን ታልሞ መዘጋጀቱን ተናግረዋል።,spk_28e1ceb65d00,am,15.213,12.971,0.794,15.213,-38.4,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_c8020a235911,train,በክልሉ ባሉ ወረዳዎች ፍትሃዊ የትምህርት ተሳትፎን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ስራዎችም በተማሪዎች ውጤት ላይ ለውጥ እያሳዩ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_28e1ceb65d00,am,12.934,8.939,0.801,12.934,-42.9,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_dd65c2f76673,train,አገልግሎቱም በትምህርት ቤቶች፣ሰዎች በሚሰባሰቡባቸው ስፍራዎችና በገበያ ቦታዎች ጭምር እየተሰጠ እንደሚገኝም አቶ ተድላ ተናግረዋል።,spk_28e1ceb65d00,am,12.493,10.751,0.0,12.493,-35.8,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_ce0fe46fab48,train,በእውቀትና እውነት ላይ የተመሰረተ ትውልድ የሚገነባው በትምህርት ቤቶች በመሆኑ የትምህርቱ ዘርፍ ሚና የላቀ ነው ብለዋል።,spk_28e1ceb65d00,am,8.893,7.85,0.0,8.893,-43.2,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_123cf1202c87,train,ለሁለት ቀናት በሚቆየው የምክክር መድረክ የክልል ትምህርት ቢሮዎች ዕቅድ አፈጻጸምና የ2018 ዕቅድ ላይ ውይይት እንደሚደረግ ተመላክቷል።,spk_28e1ceb65d00,am,11.934,9.342,0.0,11.934,-41.6,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_d69a73da5771,train,በዘንድሮው ዓመት ተማሪዎች በስነምግባር ታንፀው ልክ እንደ ተማሪ አፎሚያ ውጤታማ እንዲሆኑ ወላጆች ከመምህራን ጋር በመቀናጀት ክትትልና ድጋፍ ማድረግ እንዳለባቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_28e1ceb65d00,am,16.573,13.394,0.0,16.573,-40.6,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_99cd2f87dcd0,train,የሶስት ጊዜ የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊዋ ናይጄሪያ በምድብ ሶስት በዘጠኝ ነጥብ በመሪነት ጨርሳለች። ሞዛምቢክ በምድብ ስድስት በሶስት ነጥብ ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ መርጥ ሶስተኛ ሆና ጥሎ ማለፍ ገብታለች።,spk_0aedf7962010,am,13.914,10.804,0.0,13.914,-37.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_573427812558,train,መምሪያው ከወረዳዎች ከተውጣጡ የፍትሕ ጽሕፈት ቤት አመራሮችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር የ2017 በጀት ዓመት የዘርፉ እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ አካሂዷል።,spk_0aedf7962010,am,14.153,12.352,0.597,14.153,-34.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_5c1314000df4,train,በመድረኩ ላይ የመምሪያው ሀላፊ አቶ ደመረ ቸሬ እንዳመለከቱት፤  በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት  በፍትሕ ዘርፍ ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_0aedf7962010,am,11.393,8.786,0.531,11.393,-36.9,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_43c9dee4145f,train,ለዚህም ጠንካራ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማትን መገንባት እንደሚያስፈልግ ገልጸው፥ ሚኒስቴሩ አዲስ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስትራቴጂ ማዘጋጀቱን ተናግረዋል።,spk_0aedf7962010,am,14.113,10.659,0.382,14.113,-38.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2d6c576d5afa,train,ችግሩን ለመከላከል በክልሉ የተቋቋመው ጥምረት እየሰራ ቢሆንም በቅንጅት መጓደል ምክንያት የሚፈለገውን ያህል ውጤት እየተገኘ እንዳልሆነም አመልክተዋል።,spk_0aedf7962010,am,12.993,9.613,0.614,12.993,-36.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_ae0683147805,train,ያለአግባብ የተወሰዱ ከ455 ሄክታር በላይ መሬትን ጨምሮ ሌሎች የመንግስትን ሀብትና ንብረቶች  በፍትሃ ብሄር ክርክር  እልባት ተሰጥቶት ማስመለስ መቻሉንም አውስተዋል።,spk_0aedf7962010,am,15.274,12.891,0.0,15.274,-37.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a6bd193adda5,train,ሀገራዊ ምክክሩ ለጋራ ችግሮቻችን የጋራ መፍትሄ ስለሚያመጣ በሂደቱ የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ አስተያየታቸውን የሰጡ ወጣቶች ገለፁ።,spk_0aedf7962010,am,10.473,7.89,0.678,10.473,-37.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_2e92c0d70f3a,train,በዞኑ የመርሐቤቴ ወረዳ ፍትሕ ጽሕፈት ቤት የሰነዶችና ጠበቆች የስራ ሂደት አስተባባሪ ወይዘሮ ትንሳኤ ደለለኝ፤ ባለፈው የስራ ዘመን  በፍትሕ ተደራሽነትና ሕግ ማስከበር በኩል የተሻለ ስራ መሰራቱን ገልጸዋል።,spk_0aedf7962010,am,20.433,16.359,0.307,20.433,-37.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_25d12c166212,train,ለዚህም የጸጥታ አካላት ሚና ትልቅ መሆኑን ጠቁመው፤ የ12ኛ ክፍል ፈተና በተሻለ መልኩ እንዲሰጥ የጸጥታ ተቋማት ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበዋል።,spk_0aedf7962010,am,11.594,10.001,0.58,11.594,-38.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_c828b8838554,train,መዛግብቶችን ወደ ዲጂታል በማስገባት የፍትሕ አገልግሎት አሰጣጡን  ለማዘመን የተከናወነው ስራ አበረታች መሆኑን ጠቅሰው፤ የዘርፉን አገልግሎት ይበልጥ  ቀልጣፋና ተደራሽ በማድረግ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ስራዎቹ ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።,spk_0aedf7962010,am,20.553,17.442,0.662,20.553,-40.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_87a6f0f47199,train,በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ አሕመዲን መሀመድ(ዶ/ር) ፤ በክልሉ  የቱሪዝም ሃብትን በማልማት ጥቅም ላይ ለማዋል እየተሰራ ይገኛል ብለዋል።,spk_0aedf7962010,am,16.393,11.915,0.747,16.393,-36.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_377391849199,train,በክልሉ እስካሁን ድረስ ከ12 ሺህ 200 በላይ ዜጎች ስልጠናውን እየተከታተሉ መሆኑን የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፥ በክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ ነው ብለዋል።,spk_0aedf7962010,am,16.513,12.619,0.337,16.513,-38.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_a8dc28fe17bd,train,ሚኒስቴሩ በአፋር ክልል የጤና  አገልግሎትን ተደራሸ ለማድረግና የእናቶች ወሊድ  አገልግሎትን ለማሳለጥ የሚያግዙ አምቡላንሶችን ዛሬ ድጋፍ ማድረጉም የዚሁ ማሳያ ነው ብለዋል።,spk_b5a27e772266,am,12.834,11.43,0.366,12.834,-33.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_502de5393a3b,train,የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ድጋፉን ባስረከቡት ወቅት እንዳሉት፤ሚኒስቴሩ የበሽታ መከላከል ፖሊሲን ከመተግባር በተጓዳኝ   የህክምና  አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማሳካት ትኩረት ሰጥቷል።,spk_b5a27e772266,am,16.413,13.563,0.604,16.413,-34.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_cee8a27774a6,train,ተማሪ ዮርዳኖስ ፍቃዱ እንደ ጓደኞቿ የክረምት ጊዜዋን ፤በበጎ አድራጎት ስራ በተለይም በቀይ መስቀል ውስጥ በመሳተፍ የዜጎችን ህይወት ለመታደግ ማሰቧን ነው የተናገረችው፡፡,spk_b5a27e772266,am,13.254,10.503,0.608,13.254,-35.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_de0f99915c43,train,ለክትባቱ ውጤታማነት የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶችና መገናኛ ብዙሃን ሕብረተሰቡን በማስገንዘብ  ተሳትፏቸውን ማጠናከር እንደሚጠበቅባቸው ገልጸዋል።,spk_b5a27e772266,am,14.034,11.656,1.095,14.034,-32.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ee5b66ef4129,train,በጥንት የኦሮሞ ፍልስፍና ውስጥ ኦሮሞ ለውሃ ትልቅ ስፍራ አለው፡፡ ውሃ የንጽህና ምንጭ ፣ የፍጥረትና የህይወት መሠረት ነው ብሎ ያምናል፡፡ ለዚህም ነው ሲፀልይ ፈጣሪ አምላክ ፣ የፍጥረታት አምላክ ፣ የቡርቃ ወላቡ (የላቡ ምንጭ) አምላክ ብሎ ነው የሚፀልየው፡፡,spk_b5a27e772266,am,21.273,14.336,0.463,21.273,-35.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_94f1fb8ba25c,train,የክረምት የእረፍት ጊዜያቸውን የኮደርስ ስልጠና በመከታተል እና በተለያዩ የበጎ ፍቃድ ስራዎች ላይ በመሳተፍ ለማሳለፍ መዘጋጀታቸውን የዘንድሮ 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ተናገሩ፡፡,spk_b5a27e772266,am,13.914,11.498,0.58,13.914,-34.7,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_fb1e37c26cdb,train,ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት፤ መንግሥት የኪነጥበብ ዘርፍ ለሀገር ግንባታ ያለውን አስተዋጽኦ በመገንዘብ ለዘርፉ ልዩ ትኩረት ሰጥቷል።,spk_b5a27e772266,am,10.073,8.585,0.519,10.073,-34.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_f0aa3d2aa5c8,train,እንኳን ደስ አለን! ኦሮሞ መልካ የሌለው ህዝብ ራስ እንደሌለው ህዝብ ነው እንደሚል የባህር በር የሌላት አገር ኑሮ የሌላት አገር ናት ብለን ለህዝባችን ብልጽግና ስንል በሰላማዊና ህጋዊ መንገድ የባህር በር ለማግኘት እየሠራን እንገኛለን፡፡ በዚህ ረገድ እያደረግን ያለነው እንቅስቃሴ በዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ዘንድ ተቀባይነት በማግኘት ላይ ነው፡፡,spk_b5a27e772266,am,26.893,19.998,0.517,26.893,-34.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_ebf2fd852aca,train,ኢሬቻ የኦሮሞ የምስጋና ስርዓት ነው፡፡ ኦሮሞ የሰው ዘር አፍርቶ የሚባዛው የተዘራው ሞቶ በመነሣት ፍሬ የሚያፈራው በፈጣሪ ድጋፍና እርዳታ ነው ብሎ ያምናል፡፡ ለዚህ ነው ኢሬቻ ሲደርስ ኦሮሞ ልበ ንፁህ የሆነውን ታላቅ ፈጣሪ ላደረገለት ሁሉ በማመስገን ለሚመጣው ጊዜ ደግሞ ምህረትን በመለመን ውዳሴ ያቀርባል፡፡,spk_b5a27e772266,am,25.553,19.953,0.564,25.553,-34.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e23c089e5b2b,train,በተለይም በኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ የወጣቱ ተሳትፎ እንዲጎለብት በማድረግ አካታች የስራ ፈጠራና እድል ተጠቃሚነት፣ በሰላም ግንባታ፣ በቴክኖሎጂ፣ በግብርና እና በሌሎች ዘርፎች ወጣቱን ያማከለ ስራ መከናወኑን ገልጿል።,spk_e2dc30d8f8ef,am,12.393,11.674,0.409,12.393,-18.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_286ffd3d69f3,train,የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት 41ኛውን የአፍሪካ ትምህርት ምዘና ማህበር ዓመታዊ ጉባኤ በተመለከተ መግለጫ ሰጥቷል።,spk_e2dc30d8f8ef,am,7.314,7.314,0.0,7.314,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f249291f3287,train,ይህንን ህልም አሁን ያለው ትውልድ ካልተገበረው ህልሙ ከነርሱ ጋር እንደሚሞት ገልጸው፤ አባቶች ለዚህ በለኮሱት የነጻነት ችቦ ሀገራቸውን ከቅኝ ግዛት ነጥቀው ማውጣት መቻላቸውን ተናግረዋል።,spk_e2dc30d8f8ef,am,10.993,10.479,0.0,10.993,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d7dcc98c61c8,train,ኮሚሽኑ ለመጠባበቂያ ክምችት የሚውለውን እህል በዚህ መልኩ ማድረጉ ለገበያ መረጋጋት ጉልህ ሚና እንዳለው አብራርተዋል።,spk_e2dc30d8f8ef,am,7.234,7.234,0.0,7.234,-19.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a0cbba3a5f87,train,ከጉባኤው ጎን ለጎን ኢትዮጵያ በትምህርትና በሌሎች ዘርፎች ያከናወነቻቸውን የልማት ስራዎች የምታሳይበት መርሀ ግብር መዘጋጀቱን ገልጸዋል፡፡,spk_e2dc30d8f8ef,am,8.914,7.749,0.688,8.914,-17.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_af3c4913fd54,train,ለአብነትም የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ወጣቱ ማህበረሰቡንና አገሩን በቅንነት እንዲያገለግልና ለመልካም ተግባር በጋራ እንዲሰባሰብ እድል ፈጥሯል ነው ያለችው።,spk_e2dc30d8f8ef,am,9.674,9.226,0.448,9.674,-18.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_13dd26cecb2c,train,ቱርክ ሀሰተኛ መረጃዎችን የሚያሰራጩ አካላትን በህግ ተጠያቂ የሚያደርግ ህግ ልታጸድቅ መሆኑን የሀገሪቱ ፕሬዚደንት ረሲብ ጠይብ ኤርዶጋን ተናገሩ፡፡,spk_9eed2080946d,am,9.094,8.383,0.369,9.094,-26.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b1284722b0af,train,"ፓርኩ የተቋቋመው ባለፉት አስር ዓመታት ቁጥራቸው እየጨመረ  የሚገኙት የተራራ  ጎሪላዎችን  ለመከላከል ከ 100 ዓመታት በፊት ነው፡፡""የዚህ ብሔራዊ ፓርክ  ታሪክ በእርስ በእርስ ጦርነት የተጎዳ የኮንጎ ግዛት አካል ነው፤እጅግ ብዙ ውጣ ውረዶች ነበሩት ፤ በጣም ብዙ መከራ ደርሶብናል፤ ግን ይህንን ፓርክ በሕይወት ማቆየቱ አስገራሚ ስኬት መሆኑን የፓርኩ ሐይቆች ኃላፊ የሆኑት ግራፊየን ሙይሳ ሲቫንዛ ይገለጹሉ፡፡",spk_9eed2080946d,am,17.253,16.307,0.588,17.253,-25.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ead5fe1e1375,train,በአንድ ወቅት ሶኮ ተብሎ የሚጠራ አንድ  የእንግሊዝ  የነዳጅ  ኩባንያ  ከፓርኩ  ውስጥ  ማዕድን  ለማውጣት በኪንሻሳ መንግስት ፈቃድ ተሰጥቶት የነበረ ቢሆንም በአከባቢው ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት አላመው ሊሳካ ያልቻለ መሆኑን  ይጠቁማል፡፡,spk_9eed2080946d,am,12.934,12.934,0.0,12.934,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_248548f99722,train,የዚህን ህግ መውጣት ተከትሎም እንደ ፌስ ቡክ፣ ቲውተር እና ዩቲዩብ የመሳሰሉት ድርጅቶች በቱርክ ህጋዊ ቢሮ ከፍተው መስራት መጀመራቸው ይታወሳል፡፡,spk_9eed2080946d,am,8.014,8.014,0.0,8.014,-28.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_abb99d6d82a3,train,በቨርንጋ ውስጥ ቱሪዚም መጨመር  ፓርኩ  ለሌሎች የኢንቨስትመንት  ፕሮጀክቶች ለመሳብ ያግዛል፡፡,spk_9eed2080946d,am,5.074,4.527,0.546,5.074,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_4cddbd837c56,train,7ሺህ 800 ካሬ ኪ.ሜ. ስፋት ባለውና በአስደናቂ መልከዓ ምድር በታጀበው ፓርክ  ውስጥ  እሳተ ገሞራዎች፣ ሰፋፊ ሀይቆች፣ ደንና  ማራኪ ተራራማ መልካ ምድር ያለው ሲሆን ፓርክ አመቱን ሙሉ  ዝናብ  ያገኛል፡፡,spk_9eed2080946d,am,12.813,11.829,0.341,12.813,-26.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a87fe43556d4,train,በፓርኩ ቅድሚያ ተስጥቶት ከተሰሩ ስራዎች ውስጥ አንደኛው የፓርኩ ከፍተኛ ዝናብ እና ፈጣን ፍሰት ያላቸው ወንዞችን የሃይድሮ ኤሌክትሪክ  ለማመንጨት  የሚያስችል  ስራ  ተግባራዊ  ሁነዋል፡፡ ከፓርኩ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት መቻሉ አነስተኛ  ንግዶችን  በዙሪያው  እንዲጀመር  አድርጓል” ብለዋል ፡፡,spk_9eed2080946d,am,18.294,14.771,0.634,18.294,-30.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8d627010e82e,train,የፓርኩ ሐይቆች ኃላፊ የሆኑት ግራፊየን ሙይሳ ሲቫንዛ  “በእውነቱ ብዙ ወጣቶችን በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ  ማጣት  በጣም  ያሳዝናል” ብለዋል ፡፡,spk_9eed2080946d,am,7.694,7.259,0.434,7.694,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_5ab237dab908,train,በኤግዚቢሽን እና ባዛሩ ላይ ኤሌክትሪክን ጨምሮ የተለያዩ ታዳሽ ኃይል የሚጠቀሙ ተሽከርካሪ አምራቾች፣ ቴክኖሎጂ አቅራቢዎች፣ በዘርፉ የተሰማሩ ዓለም አቀፍ ተቋማት እና የጥናትና ምርምር ተቋማት እንደሚሳተፉ አብራርተዋል።,spk_9eed2080946d,am,10.934,10.934,0.0,10.934,-31.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_29eb85db66d0,train,በስብእና የተገነባ ትውልድ ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ የማሸጋገር አቅሙ ከፍተኛ ነው ያሉት የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዋ፤ የአዲስ አበባን የቅድመ ልጅነት መርኃ ግብር ምርጥ ተሞክሮ ሌሎች ከተሞች በመቅሰም ሊተገብሩት እንደሚገባ አሳስበዋል።,spk_9eed2080946d,am,12.854,12.421,0.0,12.854,-29.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_722f1220c51f,train,የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ሃላፊ አበባየሁ ታደሰ (ዶ/ር) በበኩላቸው የወጣቶችን አቅም በመጠቀም የክልሉን ሁለንተናዊ ዕድገት ለማፋጠን እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_9eed2080946d,am,13.174,12.855,0.319,13.174,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9f0db6b59df7,train,ፓርኩና የፓርኩ አከባቢው በማዕድን ሀብት የታደለ ቢሆንም በፓርኩ አከባቢ የሚኖሩት ሁለት ሚሊዮን ሰዎች ገቢያቸው በቀን ከ 1.50 ዶላር በታች  ነው ፡፡ በታሪክ ውስጥ ካሉት  ከባድ ችግር አንዱ የእርስ በእርስ ጦርነቶች ነው፡፡ የእርስ በርስ ጦርነት ባለበት አገር የኢኮኖሚ ችግር ማሸነፍ ከባድ  መሆኑን ማረጋገጫ ነው፡፡,spk_9eed2080946d,am,17.933,17.471,0.0,17.933,-29.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e317357a949d,train,በእነዚህ የሃይድሮ ኤሌክትሪክ መርሃግብሮች አማካይነት በምናመነጨው እያንዳንዱ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል   ከ 800 እስከ 1000 የሚደርሱ የሥራ ዕድሎችን ለመፍጠር ችለናል  ነው ያሉት፡፡,spk_9eed2080946d,am,9.694,9.694,0.0,9.694,-25.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac820b326178,train,በዚሁ ፓርክ ባለፉት አንድ አመት ውስጥ ከ20 በላይ የፓርኩ የጥበቃ ሚሊሻዎች ተገድለዋል፡፡ የሞቱት ሰዎች በሙሉ ዕድሜያቸው ከ 25 እስከ 30  እንደሆነም ነው የተገለፀው፡፡,spk_9eed2080946d,am,10.213,10.213,0.0,10.213,-26.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba13a27c0d38,train,ሃላፊው አክለውም  የዲሞክራቲክ  ሪፖብሊክ  ኮንጎ  የተፈጥሮ ሀብት በምዕራባዊ  አውሮፓ  ገበያ  በስፋት  የሚፈለግ ነው፡፡   የአገሪቱ  የተፈጥሮ ሃብት ከየትኛውም አገር የበለጠ የአልማዝ ፣ የዘይት ፣ የኮባልትና የመዳብ ሀብቶች አሏት ፡፡,spk_9eed2080946d,am,14.414,11.875,0.369,14.414,-32.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_86a4ca64b5c3,train,የወጣት ሥራ አጥነት በ 70% በሚቀመጥበት የአፍሪካ አህጉር ላይ ሁከትን ለማሸነፍ ይህ መንገድ የተሸለና የተቻለ አመራጭ ነው ሲል የዘገባው አልጀዚራ  ነው ፡፡,spk_9eed2080946d,am,8.973,8.973,0.0,8.973,-27.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16f5a74fa9be,train,ለአንድ ቀን በተዘጋጀው መድረክ የበጀት ዓመቱ የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት አፈጻጸምና የክረምት ዕቅድ ሰነድ ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግበት ታውቋል።,spk_9eed2080946d,am,7.694,7.694,0.0,7.694,-29.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a3670f642e82,train,በዘንድሮም ዓመት በተለያዩ የክፍል ደረጃ የሚገኙ ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት በመዲናዋ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች በመውሰድ ላይ ይገኛሉ።,spk_9c467747bd06,am,8.653,8.348,0.0,8.653,-36.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_8ff333b708ac,train,የሀላል ወጣቶች በጎ አድራጎት ማህበር ሰብሳቢ አቶ ቶፊቅ ተማም በበኩሉ ማህበሩ ከ1 ሺህ 200 በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች በቋሚነት የመማሪያ ግብዓቶች ሲደግፍ መቆየቱን ገልጿል።,spk_9c467747bd06,am,11.733,11.381,0.0,11.733,-32.3,male,18-24,,16000,3,0 clip_ac206addea86,train,በሀገር ውስጥና በውጭ የሚገኙ ግለሰቦችን በማስተባበር በዲላ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ያስገነባቸውን አራት የመማሪያ ክፍሎች ዛሬ አስመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ማድረጉንም ተናግሯል።,spk_9c467747bd06,am,11.293,10.499,0.339,11.293,-30.4,male,18-24,,16000,3,0 clip_a7cc99d86f55,train,በአዲስ አበባ በክረምት በጎ ፈቃድ እየተሰጠ ያለው ማጠናከሪያ ትምህርት ለቀጣይ ዓመት መደበኛ ትምህርት የሚያግዘንን እውቀት እያስጨበጠን  ነው ሲሉ  የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት የሚወስዱ ተማሪዎች ገለጹ።,spk_9c467747bd06,am,11.694,10.627,0.0,11.694,-31.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_9a2213c66eac,train,የህፃናት ደህንነት፣ አያያዝና አስተዳደግ ላይ ጭምር ትኩረት ያደረገ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_9c467747bd06,am,5.413,5.413,0.0,5.413,-28.1,male,18-24,,16000,3,0 clip_f9a3a9a2045f,train,የክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ  ላለፉት አራት ቀናት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ሲመክር ቆይቶ ዛሬ መርሃ ግብሩን አጠናቋል።,spk_9c467747bd06,am,11.934,10.58,0.337,11.934,-32.6,male,18-24,,16000,3,0 clip_90e6cd59e6d9,train,የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነብርሀን(ዶ/ር) በበኩላቸው ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓቶች በቀላሉ ተደራሽ፣ ወጪና ጊዜ ቆጣቢ በመሆናቸው ውጤታማ አገልግሎት እንደሚሰጡ አንስተዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,14.133,12.526,0.0,14.133,-25.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_286b023f4a2c,train,በትምህርት ቤቱ የአስራ ሁለተኛ ክፍል ተማሪ በረከት በቀለ ትምህርት ቤቱ ታድሶ ምቹ መሆኑ እና  በክረምት የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሰጠውን የማጠናከሪያ ትምህርት ስከታተል ቆይቻለሁ፤ ዘንድሮ ጥሩ ውጤት ለማምጣት ተዘጋጅቻለሁ ብላለች።,spk_5fe2e7b90768,am,14.534,13.113,0.0,14.534,-24.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7550dba2269c,train,ህብረተሰቡ ለበርካታ ዘመናት ሲጠቀምባቸው የቆዩ ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓቶች የህግ ዕውቅና እንዲያገኙ፣ እንዲበረታቱና እንዲጠናከሩ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,9.733,9.733,0.0,9.733,-24.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_90acdc55b020,train,ጎንደር የጥበበኞች የታዋቂ ከያንያንና አርቲስቶች መፍለቂያ ናት ያሉት ሚኒስትሯ የቅርስ እድሳት ስራው ቅርስን ከጥበብ ጋር ያገናኘ ዘመን ተሻጋሪ ታሪካዊ አሻራ መሆኑንም ነው የተናገሩት።,spk_5fe2e7b90768,am,12.534,11.374,0.376,12.534,-24.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d9058faa2e49,train,ፍትሐዊ አሰራሮችን ማስፈን የሚያስችሉ አህጉራዊ እና ቀጣናዊ ትስስሮች መፍጠር መቻሉንም አስታውቀዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,7.973,6.659,0.0,7.973,-22.0,female,18-24,other,16000,3,0 clip_1dfbc8ccba45,train,"""የሽምግልና ስርዓት አለመግባባትን በእርቅ በመፍታት የጎላ ድርሻ አለው"" ያሉት ደግሞ የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ መልካሙ ፀጋየ ናቸው።",spk_5fe2e7b90768,am,10.934,9.168,0.41,10.934,-28.8,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d63a40a384a5,train,የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር እየሰጠ ያለው ከወረቀት ንክኪ ነፃ የሆነ የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ጊዜና  ወጪያቸውን እንደቆጠበላቸው ተገልጋዮች ተናገሩ።,spk_5fe2e7b90768,am,11.094,11.094,0.0,11.094,-24.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ec8193366b98,train,ሆኖም ግን አሁንም ድረስ ዜጎች በተሳሳተ መረጃ በሕገ-ወጥ ደላሎች ተታለው ወደ ተለያዩ ሀገራት በመጓዝ ለእስራት እና ለሞት እየተዳረጉ መሆኑንና መንግሥት ዜጎች ከህገወጥ ጉዞ ራሳቸውን እንዲከላከሉ እና እንዲጠነቀቁ ነው ሚኒስቴሩ ያሳሰበው።,spk_5fe2e7b90768,am,15.414,14.844,0.0,15.414,-24.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_9b27671a8bb0,train,ከዚህም በተጨማሪ ብልሹ አሰራርን በማስቀረት ህዝቡ በአንድ መስኮት የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲያገኝ ከፍተኛ ድርሻ መወጣቱንም አንስተዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,8.694,8.339,0.0,8.694,-23.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_cb54bccb0e57,train,አሁን ላይ ይህን ችግር ለመቅረፍ የተጀመረው ከወረቀት ንክኪ ነፃ አገልግሎት አሰጣጥ ጉዳያቸውን በአፋጣኝ እንዲጨርሱ ማገዙን ተናግረዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-21.7,female,18-24,other,16000,3,0 clip_d3eff6ceadb8,train,በተለይም  ጉዳይ እናስጨርሳለን በሚል ሰበብ  የሚንቀሳቀሱ ህገወጥ ደላሎች የሚያደርሱትን ማዋከብም ማስቀረቱን አስረድተዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,8.653,7.755,0.0,8.653,-22.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_7878a949d9c8,train,ለፍትህ አገልግሎት ተደራሽነት ትልቅ አስተዋፅኦ  እያበረከተ ላለው የባህላዊ የፍትህ ስርዓት እውቅና የመስጠት ተግባር ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የፍትህ ሚኒስትር ሀና አርአያ ሥላሴ ገለጹ።,spk_5fe2e7b90768,am,12.293,11.488,0.415,12.293,-23.5,female,18-24,other,16000,3,0 clip_ce4aeb0c125a,train,በሌላ በኩል ቴክኖሎጂን በአግባቡ አለመጠቀም አዲስ ፈተናዎችን የመፍጠር አቅም እንዳለው ጠቁመው፤,spk_5fe2e7b90768,am,6.213,5.508,0.0,6.213,-21.3,female,18-24,other,16000,3,0 clip_278e61cc93d2,train,አገልግሎቱን ካገኙ አቅመ ደካማ ወገኖች መካከል፣ በህመም ላይ የሚገኙ፣ አካል ጉዳተኞች፣ በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ እና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ይጠቀሳሉ ብለዋል፡፡,spk_5fe2e7b90768,am,10.573,9.108,0.0,10.573,-29.1,female,18-24,other,16000,3,0 clip_98246453a826,train,አገልግሎቱ በተጀመረ በአጭር ጊዜ ውስጥ የማህበረሰቡን ጊዜ በመቆጠብ እንግልትን ከማስቀረት ባለፈ የማዘጋጃ ቤቱን ገቢ እያሳደገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_5fe2e7b90768,am,9.373,8.625,0.0,9.373,-22.2,female,18-24,other,16000,3,0 clip_95a1a2c7f7cd,train,በምረቃ ስነ ስርአቱ ላይ የተገኙት በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ከፍያለው ተፈራ እንደገለጹት የክልሉ መንግስት የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ የልማት ፕሮጀክቶች በብዛትና በፍጥነት በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እያበቃ ነው።,spk_696d0c59d8af,am,15.694,13.147,0.0,15.694,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_dbd24c8a9025,train,በመርሐ ግብሩ ተማሪዎቹ በትምህርት፣ በስፖርት እና በባህል ዘርፎች የተለያዩ ተግባራትንና ውድድሮችን የሚያከናውኑ ሲሆን ለአሸናፊ ተማሪዎች፣ ቡድኖችና ትምህርት ቤቶች እውቅናና ሽልማት ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።,spk_696d0c59d8af,am,13.493,11.042,0.0,13.493,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_036b62f1f9fa,train,በአማርኛ ቋንቋ፣ በእንግሊዝኛ ቋንቋ፣ በሂሳብ እና በግብረ-ገብ የትምህርት መስኮች ተገቢውን እውቀትና ክህሎት የቀሰሙ መሆናቸውን ጠቁመው ከተመራቂዎቹ መካከልም 100ዎቹ ሴቶች መሆናቸውን አመልክተዋል።,spk_696d0c59d8af,am,12.213,10.555,0.48,12.213,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2ca2c5612ed3,train,የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ቶላ በሪሶ(ዶ/ር) በበኩላቸው የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በተደረገው ርብርብ በየአመቱ የተማሪዎች ውጤት እንዲሻሻል ማድረጉን ገልፀዋል።,spk_696d0c59d8af,am,12.174,9.879,0.0,12.174,-32.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f2f6f70618b2,train,ለዚህም በከተማዋ እየተገነባ የሚገኘው የኮሪደር ልማትን ጨምሮ ሌሎች መሰረተ ልማቶች ማሳያ መሆናቸውን አስረድተዋል።,spk_696d0c59d8af,am,8.174,6.908,0.0,8.174,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c7d05d95c8b2,train,በአውደ ጥናቱ በርካታ የልምድ ልውውጥ መደረጉን ያነሱት ደግሞ በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ የኢኖቬሽን እና ኢንጌጅመንት ዳይሬክተር ሰለሞን ኪሮስ (ዶ/ር) ናቸው።,spk_696d0c59d8af,am,9.733,8.027,0.556,9.733,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_31ce3155811e,train,በመረጃ ላይ የተመሰረተና በቴክኖሎጂ የተደገፈ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት እየተሰጠ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ዳንኤል ቴሬሳ ገለጹ፡፡,spk_696d0c59d8af,am,10.694,8.801,0.0,10.694,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1d1f72d885ac,train,በመሆኑም በተያዘው ክረምት በተለይም ወጣቶች በብዛት በመሳተፍ ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ አገልግሎቶችን ለመስጠት መዘጋጀት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።,spk_df10df0c5a4d,am,13.534,11.227,1.219,13.534,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8e20b8f94025,train,ለዚህም ዜጎች ለምዝገባ ማረጋገጫ አስፈላጊ የሆኑ የምስክር ወረቀት እንዲያገኙ ይደረጋል ብለዋል።,spk_df10df0c5a4d,am,8.774,6.908,0.886,8.774,-27.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9bbe38001689,train,ለምክር ቤቱ አመራሮች መልካም የአገልግሎት ዘመን እንዲሆንላቸው እመኛለሁ ብለዋል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው።,spk_df10df0c5a4d,am,10.053,8.077,0.986,10.053,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c5675c8233b7,train,የተማሪዎቹ ውጤትም የግል ጥረታቸው፣  የወላጆች ድጋፍና ክትትል እንዲሁም የመምህራኖች ልፋት ድምር ውጤት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_df10df0c5a4d,am,13.053,9.503,1.173,13.053,-23.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cbb43231e2c2,train,በዚህ አገልግሎትም ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት አገለግሎት የሚሰጥ መሆኑን ገልጸው በተለይም በአረንጓዴ ዐሻራ፣ በደም ልገሳ፣ የአቅመ ደካሞችን ቤቶች በማደስና በሌሎች መስኮች ይሳተፋሉ ብለዋል።,spk_df10df0c5a4d,am,20.093,15.291,1.194,20.093,-23.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1ff5418557de,train,የተማሪዎቹ ውጤት የወላጆች፣ የመምህራንና አጠቃላይ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ እገዛ እንዲሁም የተማሪዎቹ ጥረት ውጤት መሆኑን ገልጸዋል።,spk_df10df0c5a4d,am,12.534,10.465,1.25,12.534,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_594cdc7f08af,train,በኢትዮጵያ የዜጎችን አብሮ የመኖር እሴት ለመሸርሸር የሚሰሩ አካላት እንዳሉ ገልጸው፤ አዎንታዊ ሰላም ለመገንባት የተዘረጋውን እጅ መጠቀም ይገባቸዋል ብለዋል፡፡,spk_166937c987dc,am,9.854,9.854,0.0,9.854,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ec9dfb689576,train,የኦሮሚያ ክልል ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን በየአካባቢው በማቋቋም ህዝቡ በነባር ባህላዊ እሴቶቹ ጭምር ታግዞ ፍትህን እንዲያገኝ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል።,spk_166937c987dc,am,8.293,8.293,0.0,8.293,-23.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_733806eca86d,train,በቀጣይም ተጨማሪ ዩኒቨርሲቲዎችን ወደ ራስ ገዝነት ለማሸጋገር የሚያስችሉ መመሪያዎችና አሰራሮች በትምህርት ሚኒስቴሩ መዘጋጀቱንና በዚሁ መሰረት ዩኒቨርሲቲዎች ራሳቸውን በማዘጋጀት ላይ እንደሚገኙ አመላክተዋል ፡፡,spk_166937c987dc,am,13.014,13.014,0.0,13.014,-23.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_9ef8c06842b6,train,የአካል ጉዳተኞችን መብትና ጥቅሞች ለማስከበር የወጡ ህጎች እና አዋጆች በአግባቡ እንዲተገበሩ ጥረት እየተደረገ መሆኑን የአካል ጉዳተኞች ማህበራትና ድርጅቶች ኃላፊዎች ገለጹ።,spk_166937c987dc,am,9.094,9.094,0.0,9.094,-20.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_2a038f99084a,train,በዚህም በሰላማዊ መንገድ የሰለጠነ የሀሳብ ልዕልናን ተግባራዊ በማድረግ ዘላቂ ሰላም ማምጣት የሚያስችል ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_166937c987dc,am,8.174,8.174,0.0,8.174,-21.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_b70979ffb7c3,train,የድሬዳዋ ድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሙና ኢብራሂም በበኩላቸው የበጎ ፈቃድ ነፃ የህክምና አገልግሎት በየአካባቢው በመንቀሳቀስ ጭምር በቅንጅት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል።,spk_166937c987dc,am,12.213,12.213,0.0,12.213,-21.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c010246935f6,train,በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመርቆ በይፋ ስራ ጀመረ።,spk_166937c987dc,am,6.173,6.173,0.0,6.173,-20.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_c9eb1cfaf846,train,በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ድጋፍ አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ(ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ኢትዮጵያ ለስደተኞች ሁልጊዜም በሯን ክፍት በማድረግ የምትቀበል ሀገር ናት ሲሉ ገልጸዋል።,spk_166937c987dc,am,10.534,10.534,0.0,10.534,-21.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7a8475406630,train,በመሆኑም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በጀቱን በማሳደግ መንግስት እያከናወነ ያለውን ተግባር ሊደግፍ ይገባል ብለዋል።,spk_166937c987dc,am,6.213,6.213,0.0,6.213,-19.9,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_aa47628de3b1,train,የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ረቂቅ አዋጅ ቅንጅታዊ አሰራሮችን የሚያጠናክርና የዜጎችን ደህንነት፣ ብቃትና ተወዳዳሪነት ማጎልበት የሚያስችል መሆኑ ተመላከተ።,spk_166937c987dc,am,8.454,8.454,0.0,8.454,-23.0,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_82fd5928d829,train,የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በሰጡት ምላሽ ረቂቅ አዋጁ ቅንጅታዊ አሰራሮችን የሚያጠናክርና የዜጎችን ደህንነት፣ ብቃትና ተወዳዳሪነት ማጎልበት የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_166937c987dc,am,8.813,8.813,0.0,8.813,-23.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_47430d7a4215,train,ከዚህም በመነሳት የመደመር መንግሥት ሀገር በቀል እውቀትና ነባራዊ እሴቶችን ለሰላም ግንባታ ማዋል ይገባል የሚል እምነት እንዳለው ገልጸዋል፡፡,spk_166937c987dc,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-20.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_cb4c51dddee8,train,እያመረቱት ያለው የፕላስቲክ ግድግዳ አሁን ላይ የግንባታ ግብአት ሆኖ ከሚያገለግለው የሲሚንቶ ብሎኬት በ40 በመቶ የሚቀንስ መሆኑን አብራርቷል።,spk_ddd627a5e16f,am,9.614,8.966,0.647,9.614,-24.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6e40cb6c5a9f,train,"አያይዘውም “እጥረቱ የተከሰተው ምግብ ባለመኖሩ ምክንያት ሳይሆን የኢትዮጵያ መንግሥት በማደናቀፉ ነው"" ሲሉ ይከሳሉ ።",spk_ddd627a5e16f,am,6.614,6.252,0.361,6.614,-21.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_03df31486462,train,የቻይና ሪፐብሊክ መንግስት አካታችና ሚዛናዊ አካሄድን በመከተል ለዓለም ሰላምና መረጋጋት እያደረገ ላለው ሚና ያላቸውን ክብርና አድናቆት ገልጸዋል፡፡,spk_ddd627a5e16f,am,9.454,8.853,0.6,9.454,-22.1,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_387589420f1c,train,መንግስት ከሰኔ 21 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ የተናጠል የተኩስ አቁም ውሳኔ አሳልፎ የነበረው በትግራይ ያለው አርሶ አደር ተረጋግቶ የእርሻ ስራውን እንዲያከናውን እንዲሁም የእርዳታ ስራው ከወታደራዊ እንቅስቃሴ ነጻ ሆኖ እንዲሰራጭ በማሰብ መሆኑን በተደጋጋሚ አሳውቋል።,spk_ddd627a5e16f,am,17.573,17.204,0.37,17.573,-22.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_4e6b2f4fe74f,train,የተጣሉ የፕላስቲክ ቁሳቁሶችን ለግንባታ ግብአትነት መጠቀም አካባቢን ከብክለት ከመጠበቅ ባሻገር ከዋጋ፣ ከጊዜ ከጥንካሬና ከጥራት አንጻር ከፍ ያለ ጠቀሜታ እንደሚኖረው አስረድቷል።,spk_ddd627a5e16f,am,12.133,11.641,0.492,12.133,-23.8,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_e989d74c7b1c,train,ይህን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሰጠውን የክትባት ስርጭት እንዲያስተባብሩ ስድስት የመድሃኒት ቅመማ ባለሙያዎች ከሃሊፋክስ፣ ማክሌስፊልድ፣ ዊድነስ፣ ጊዩልድፎርድ፣ ኢድግዌር እና ቴልፎርድ ከተሞች እንደተመረጡ በደብዳቤ እንደተገለጸ ተዘግቧል፡፡,spk_ddd627a5e16f,am,17.773,17.296,0.477,17.773,-22.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_dcc5ed765118,train,ወላጆች ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች የሆኑ ህፃናትን በማስከተብ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡም አሳስበዋል ።,spk_739d43710cc2,am,7.434,7.434,0.0,7.434,-23.2,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e4bf0e3f9962,train,ጤናማና ሃገር ተረካቢ ትውልድ የማፍራቱ ጉዞ በተቀናጀ ትብብርና ተሳትፎ እየተከናወነ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ተናገሩ።,spk_739d43710cc2,am,9.993,9.493,0.5,9.993,-22.1,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_818fe07ba494,train,ክትባቱን ያስጀመሩት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር፣ የኃይማኖት አባቶች እና የጤና ቢሮ አመራሮች ናቸው።,spk_739d43710cc2,am,7.234,7.234,0.0,7.234,-21.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_71cfb077f5da,train,የሚዲያ ባለሙያዎቹም በጉብኝቱ የዓድዋ ድል የኢትዮጵያን ታሪካዊ ክብር፣ የአፍሪካን የነጻነት ተምሳሌት እና የፓን አፍሪካኒዝም መሠረት መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_739d43710cc2,am,12.873,12.344,0.0,12.873,-20.9,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_08dc4f02b7a5,train,የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ቀጣይነት ባለው መልኩ በመተግበር ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ።,spk_739d43710cc2,am,11.514,11.03,0.503,11.514,-21.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_5c65caa44889,train,በተለይ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን አስቀድሞ በመለየት ቅድመ ጥንቃቄ እንድናደርግ ዕድል እየሰጠን ነው ብለዋል።,spk_739d43710cc2,am,7.114,7.114,0.0,7.114,-23.0,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_10c36d40cae8,train,ከአትላስ ወደ ቅዱስ ዑራኤል ፒኮክ መብራት ላይ,spk_4eced41a6ac0,am,3.84,2.604,0.5,3.84,-20.1,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_de09911952ee,train,ጥራትን በማረጋገጥ ረገድ ግን ውስንነቶች መኖራቸውን ጠቁመዋል።,spk_c3754397d1c0,am,4.373,3.316,0.348,4.373,-28.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_954db2aed0a6,train,የትምህርት ጉባዔው በዘርፉ ያሉትን ክፍተቶችና ጥንካሬዎችን በመለየት ለቀጣይ ስራዎች የጋራ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ያለመ መሆኑም ተጠቁሟል።,spk_c3754397d1c0,am,8.633,7.948,0.342,8.633,-29.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_47070e872c49,train,ኮሌጁ ወደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅነት ማደጉ አሰራሩን በማሳደግ በቴክኖሎጂና ምርምር ላይ አተኩሮ እንዲሰራ ያስችለዋል ያሉት ደግሞ የምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ኑርልኝ ብርሃኑ ናቸው።,spk_c3754397d1c0,am,11.733,11.336,0.0,11.733,-26.8,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_864dd4bf3f07,train,በጉባዔው ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የሀገር እድገትና ስልጣኔ እውን የሚሆነው በስነ-ምግባርና በክህሎት የታነፀ  ትውልድ ማፍራት ሲቻል  እንደሆነ ተናግረዋል።,spk_c3754397d1c0,am,10.733,9.88,0.321,10.733,-29.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_34d1d7c2e8c7,train,በተለይ አብሮነት፣ ፍቅር፣ ከልብ የመነጨ ይቅርታና ወንድማማችነት የበዓሉ እሴት መገለጫ መሆናቸውን አንስተዋል።,spk_c3754397d1c0,am,7.173,6.555,0.0,7.173,-29.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_61bb901823c7,train,የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ በበኩላቸው፤ በክልሉ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በትምህርት ሽፋን የተሻለ ስኬት መመዝገቡን ተናግረዋል።,spk_c3754397d1c0,am,9.774,9.268,0.0,9.774,-29.4,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1ff913af411b,train,ባለፈው ዓመትም ሁለቱ ተቋማት  በመተባበርና በመቀናጀት ለ148 ህሙማን ተመሳሳይ ህክምና መስጠት መቻሉን ከሆስፒታሉ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።,spk_c3754397d1c0,am,8.373,8.373,0.0,8.373,-29.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_dcc55e572832,train,በክልሉ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ ላሉት ስራዎች መሳካት ሚኒስቴሩ ሁለንተናዊ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ሚኒስትሩ አስታውቀዋል።,spk_c3754397d1c0,am,8.573,8.573,0.0,8.573,-27.6,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_1bd035d4ef3c,train,ቡድኑ የፈጸመው የነዳጅ ዘረፋ በበርካቶች ዘንድ ውግዘት የገጠመው የነውር ድርጊት መሆኑን አመልክተዋል።,spk_5cd5184a0b78,am,6.373,6.373,0.0,6.373,-27.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_07d8ae5e974d,train,አሜሪካ እኤአ በ2001 በአሜሪካ የደረሰውን የሽብር ጥቃት ተከትሎ ወደ አፍጋኒስታን ያስገባቻቸውን ወታደሮች አጠቃላ የምታስወጣበት የመጨረሻ ቀን ነገ ሲሆን ታሊባን ካቡልን ከተቆጣጠረበት እኤአ ከነሀሴ 15 ጀምሮ ከ114 ሺህ በላይ አፍጋኒስታውያንን ጨምሮ የሌሎች ሀገራት ዜጎችን ከአፍጋኒስታን ማስወጣቱ ተገልጿል፡፡,spk_5cd5184a0b78,am,26.053,24.661,0.0,26.053,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3977eff2a80e,train,ምሁሯ ለግሬይ ዞን ድረ-ገጽ በላኩት ጽሁፍ እንዳመለከቱት፤ አሸባሪው ቡድን የሰላም አማራጭን ትቶ ዳግም ጦርነት መክፈቱን ገልጸዋል፡፡,spk_5cd5184a0b78,am,9.493,8.535,0.0,9.493,-29.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3c2b1e042e06,train,የሩስያ ጉዙፉ የሃይል አቅራቢ ሮዝኒፍት በአርክቲክ ውቅያኖስ አካባቢ ከፍተኛ የነዳጅ ክምችት መገኘቱን አስታውቋል።,spk_5cd5184a0b78,am,8.774,7.503,0.0,8.774,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_199ddee23d68,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ ሌሎች የአፍሪካ አገራት መሪዎች በ3ኛው የቱርክ-አፍሪካ ትብብር የመሪዎች ጉባኤ ላይ በመሳተፍ ላይ ናቸው።,spk_5cd5184a0b78,am,10.774,8.757,0.0,10.774,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0694507ecb82,train,የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ማዕከላት ከንድፈ ሃሳብ ጀምሮ በመስክ የሚሰጡትን የተግባር ስልጠና ሂደት ኤጀንሲው በካሜራ እየተከታተለ መሆኑን አስረድተዋል።,spk_09d8d3fae026,am,8.934,7.638,0.0,8.934,-20.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8435fecb8adb,train,በቀጣይም ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት የጤና መድህን አገልግሎት ተደራሽነትን የማስፋት ስራ በልዩ ትኩረት የሚከናወን መሆኑንም ገልጸዋል።,spk_09d8d3fae026,am,11.774,11.345,0.0,11.774,-20.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_71de71a821d2,train,አህጉራዊ የግዢ ማዕቀፉን በ10 ሀገራት በመጀመር ወደሌሎች ለማስፋት መታቀዱንም ተናግረዋል።,spk_09d8d3fae026,am,5.694,5.345,0.0,5.694,-20.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_815ddac4e657,train,በዚህም በክልሉ ከሚገኙ 231 የአሽከርካሪዎች የማሰልጠኛ ማዕከላት ውስጥ ደረጃውን ያላሟሉ ሰባት ተገኝተው የተሰጣቸው ፈቃድ የተሰረዘ  ሲሆን የስድስቱ ፈቃድ ደግሞ መታገዱን ገልጸዋል።,spk_09d8d3fae026,am,10.373,9.908,0.0,10.373,-19.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0bbb8c099bb,train,የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ፕሬዝዳንትና የፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ቄስ ዶክተር ዮናስ ይገዙ በበኩላቸው፤ የፌዴሬሽኑ ተልዕኮ የሰላም ንግባታ መሆኑን ገልጸዋል፡፡,spk_2fd38d0cade5,am,14.493,12.109,0.655,14.493,-22.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e59a9cc9162,train,በከተሞቹ በኡለማዎች ዘርፍ ለመጅሊስ ምርጫ የድምፅ መስጠት ሥነ-ስርአት ተካሂዷል።,spk_2fd38d0cade5,am,6.373,5.338,1.036,6.373,-24.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e96c549457c0,train,የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር ጉዳቱ ለደረሰባቸው ወገኖች በወቅቱ ደርሶ ሰብአዊ ድጋፍ ሲያደርግ እንደቆየ በማውሳት ምስጋና አቅርበዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-25.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bdcf226883b,train,በጎፋ ዞን አደጋው በደረሰበት ወቅት ቀድመው በመድረስ  ድጋፍ  ማድረጋቸውን አስታውሰው፤ በቀጣይም  ወገኖችን በቅርበት ለመርዳት እንተጋለን ብለዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,9.334,8.972,0.362,9.334,-24.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6f2aa2807a88,train,ከየከተሞቹ አስተያየታቸውን የሰጡ መራጮች በመስዋዕትነት የተገኘውን ዕድል ተጠቅመን የሚበጀንን፣ አንድ የሚያደርገንን እና በእኩልነት ያስተዳድረናል ላልናቸው መሪዎች ድምጻችንን በነጻነት ሰጥተናል ብለዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,16.933,16.933,0.0,16.933,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9c892f3f8ac4,train,ለምርጫው በቂ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን ጠቁመው፣ በዛሬው እለትም በቴክኖሎጂ ታግዞ ፍትሃዊ፣ ተዓማኒ፣ አሳታፊ፣ አካታችና ሁሉን አቀፍ በሆነ መልኩ ምርጫው ተካሂዷል ብለዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,15.694,15.287,0.0,15.694,-25.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_576c8e3d78bb,train,በዚህም በተሰማሩበት የትምህርት ዘርፍ ብቁና ተወዳዳሪ ተማሪዎችን በማፍራት በኩል ዩኒቨርሲቲው ትርጉም ያለው ስራ እያከናወነ መሆኑንም አንስተዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,10.213,9.339,0.555,10.213,-24.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_03807fbe09ec,train,ለብዙ ጊዜ ሲነሳ የነበረው ጥያቄ ምላሽ አግኝቶ የመጅሊስ ተወካዮችን የመምረጥ እድል በማግኘታቸው ደስተኛ መሆናቸውንም ነው የተናገሩት።,spk_2fd38d0cade5,am,9.573,8.584,0.553,9.573,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eeb6efbaa27b,train,በአፍሪካ ህብረት የስደት፣ ስደተኞች እና የውስጥ ተፈናቃይ ሰዎች የልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ አምስተኛ መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀምሯል።,spk_2fd38d0cade5,am,10.414,9.043,0.532,10.414,-26.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ebf28b0539aa,train,የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በምረቃ መርሀ ግብሩ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለፁት በእውቀት የበለጸገ ትውልድ ማፍራት ላይ መንግስት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።,spk_2fd38d0cade5,am,16.174,12.757,0.0,16.174,-27.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2951f53cf66e,train,የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የምርጫ አስፈጻሚ ቦርድ አባል አቶ አብድልሽኩር ረሺድ በበኩላቸው  በጉራጌ ዞን ሀገር አቀፍ የመጅሊስ የኡለማዎች ምርጫ ዛሬ መካሄዱን ገልጸዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,14.694,12.744,0.992,14.694,-24.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3eb8e53b6713,train,ምርጫው አሳታፊ በሆነ መልኩ ስኬታማ ሆኖ መጠናቀቁን አስታውቀዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,5.093,4.738,0.355,5.093,-23.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4d724a6b3422,train,አፍሪካ የሰብዓዊ ድጋፎችን በራሷ አቅም ለማቅረብ የጀመረችውን ጥረት አጠናክራ መቀጠል እንደሚኖርባት ተገለጸ።,spk_2fd38d0cade5,am,8.094,7.177,0.0,8.094,-22.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_308f3f9917cd,train,ይህ ፖሊሲ በመከላከል ብቻ የማይገቱ በሽታዎችን ማከም የሚያስችል አቅም መገንባት አስፈላጊ በመሆኑ እንደሆነ ጠቅሰው ለዚህም የኮቪድ ወረርሽኝን ለአብነት ጠቅሰዋል።,spk_2fd38d0cade5,am,13.133,12.607,0.527,13.133,-25.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_224d6e9e4c87,train,ባለፈው ዓመት በክረምት የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከአራት ሚሊዮን በላይ ሰዎች አገልግሎት ማግኘታቸውን ጠቁመዋል።,spk_c87868adf90f,am,7.133,6.448,0.0,7.133,-41.6,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_7961591b6b10,train,በበጀት አመቱ የህዝብ አመኔታን ያተረፉ፣ የተሻለ አገልግሎት መስጠትና ተወዳዳሪ መሆን የሚችሉ ተቋማትን መፍጠር መቻሉን አስታውቀዋል።,spk_c87868adf90f,am,7.894,6.993,0.487,7.894,-19.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_0a411035a6a7,train,በመርሃ ግብሩ በርካታ ልጆችና ተጨማሪ የሕክምና እርዳታ የሚያስፈልጋቸው,spk_c87868adf90f,am,6.394,6.081,0.0,6.394,-41.1,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_ac5827fc7a2a,train,ተመጣጣኝ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ ካሜሮን የተሻሉ የግብ እድሎችን ፈጥራለች።,spk_c87868adf90f,am,5.401,5.401,0.0,5.401,-38.7,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_331cc29086db,train,በመርሃ ግብሩ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ፣ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼን ሀይ ተገኝተዋል።,spk_c87868adf90f,am,13.534,11.113,0.0,13.534,-36.5,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_198e8dc852cc,train,በዓሉን ለሌሎች በመትረፍና በጎረቤት የተቸገሩትን በመርዳት እያከበሩ መሆኑን የገለጸችው ደግሞ ሌላኛዋ አስተያየት ሰጪ ማሂራ አሊ ናት።,spk_1f818b7fc07d,am,9.653,9.297,0.356,9.653,-26.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7f9b79c1a796,train,አረፋ የእርድ በዓል ቢሆንም በአቅም ማነስ የቤተሰባቸውን ፍላጎት ለመሸፈን ተቸግረው እንደነበር አስታውሰው፣ ለበዓሉ የተደረገላቸው ድጋፍ በደስታ ማሳላፍ እንዳስቻላቸው የተናገሩት ሌላኛው የዲላ ዙሪያ ወረዳ ነዋሪ ኢብራሂም ሰይድ ናቸው።,spk_1f818b7fc07d,am,13.813,12.671,0.357,13.813,-32.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_40610dcbe45c,train,ህብረተሰቡ የእርስ በርስ የመረዳዳት ባህሉና የማዕድ ማጋራት ተግባሩ እንዲጎለብት የበኩላቸውን እየተወጡ መሆናቸውን የወላይታ ሶዶ ከተማ ከንቲባ ፍሬው ሞገስ(ዶ/ር) ገልጸዋል።,spk_1f818b7fc07d,am,10.174,9.503,0.366,10.174,-30.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_c7302ac42094,train,የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ከዓለም ምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዓለም አቀፍ የስኬታማ ተቋም ሽልማትን አሸንፏል፡፡,spk_1f818b7fc07d,am,9.094,8.729,0.365,9.094,-25.3,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_866025f9e9bf,train,የኢንስቲትዩቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በጣሊያን ሮም በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት ተገኝተው ሽልማቱን ተቀብለዋል፡፡,spk_1f818b7fc07d,am,8.653,7.977,0.376,8.653,-29.9,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d2885db2697b,train,መልካም የምስጋና እና የአንድነት በዓል እንዲሆንም ተመኝተዋል፡፡,spk_1f818b7fc07d,am,3.373,3.02,0.354,3.373,-26.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_baadf385dabc,train,ሽልማቱ የፋኦ መርሐ ግብሮች በብቃት በመተግበር በተለይ ዘላቂ የግብርናና የገጠር ልማትን፣ የምግብ ዋስትናንና ፈጠራን በማሳደግ የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ ተቋማትና ግለሰቦች የሚሰጥ ዓለም አቀፍ እውቅና ነው።,spk_1f818b7fc07d,am,13.053,12.662,0.391,13.053,-32.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b8804b3ef9aa,train,የፕሮግራሞች ክለሳ ዓለም አቀፍ የትምህርት ስታንዳርዶችን የጠበቀ የትምህርት ጥራት አግባብነትን በማረጋገጥ የሀገሪቱን የልማት አቅጣጫዎች የሚደግፍ መሆኑን አንስተዋል።,spk_1f818b7fc07d,am,10.053,9.323,0.349,10.053,-29.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_4411bcb32905,train,በመጅሊስ ምርጫው ኡለማዎች፣ ምሁራን፣ ወጣቶች ሴቶችና የስራ ማህበራት እንደሚሳተፉ ገልጸዋል።,spk_13b5dcd1e25a,am,7.074,5.519,0.689,7.074,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ed675cb8b07d,train,የሰላም ጠንቅ በመሆን የሚንቀሳቀሰው የጽንፈኛ ቡድኑ የጥፋት እቅድ በህዝቡ እና በጸጥታ ሃይሉ ትብብር መምከኑን የወልዲያ ከተማ አስተዳደር ሠላምና ጸጥታ መምሪያ አስታወቀ።,spk_13b5dcd1e25a,am,10.153,8.677,0.974,10.153,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0beba30e1a8c,train,በመጅሊስ ምርጫው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የኡለማዎች ምርጫ በነገው ዕለት ከጁምአ እና ሶላት በኋላ እንደሚካሄድ ተናግረዋል።,spk_13b5dcd1e25a,am,7.633,6.411,0.848,7.633,-29.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b95f7e556fc,train,ህብረተሰቡ የአካባቢውን ሰላም በመጠበቅ እያሳየ ያለውን ቀና ትብብር በቀጣይ በሚከበሩት የሆራ ፊንፊኔ እና የሆረ አርሰዲ የኢሬቻ በዓላት ላይም አጠናክሮ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ መልዕክቱን አስተላልፏል፡፡,spk_13b5dcd1e25a,am,12.713,10.628,1.043,12.713,-33.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f647a22042c8,train,የምርጫ ቁሳቁሶች ወደ የምርጫ ጣቢያው መጓጓዛቸውን ገልጸዋል።,spk_13b5dcd1e25a,am,5.034,3.896,0.721,5.034,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9fdcd56e0f2e,train,ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ብቻ ሳይሆን የመተባበር፤ የመረዳዳትና የአንድነትና የሰላም መድረክ በመሆኑ የኢትዮጵያውያን የጋራ ሀብት መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_13b5dcd1e25a,am,8.393,6.916,0.836,8.393,-34.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cf446783b61d,train,በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላደረገው ህዝብ፣ ለሀይማኖት መሪዎች፣ ለበዓሉ አስተባባሪ ኮሚቴዎች፣ ለወጣቶች እና በተለይ የተሰጣቸውን ግዳጅ በሚገባ ለተወጡት ለመላው የሀገራችን የፀጥታና ደኅንነት ኃይሎች ምስጋና አቅርቧል።,spk_13b5dcd1e25a,am,14.393,12.608,0.851,14.393,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7808d57856e9,train,አዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለህብረተሰቡ ፈጣንና ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡,spk_b53b3c138a98,am,14.534,12.518,1.03,14.534,-29.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0627d55f034a,train,የቤጊ ወረዳ ጸጥታ እና አስተዳዳር ጽህፈት ቤት ኃላፊ ተስፋ ብርሃኑ በበኩላቸው በወረዳው በጸጥታ ኃይሉና በህዝቡ ቅንጅት ሰላም መስፈኑን ጠቅሰዋል፡፡,spk_5e119e60e201,am,9.614,9.614,0.0,9.614,-17.2,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_44a44fb4f2ae,train,የፖሊስ መኮንኖቹም በስልጠና ቆይታቸው በቀሰሙት የላቀ እውቀትና ክህሎት ህዝብን በላቀ ብቃትና ቁርጠኝነት እንዲያገለግሉ አሳስበዋል።,spk_b8ce3244383c,am,10.713,10.284,0.0,10.713,-24.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0317eb382dd,train,በተለይ ባህላዊ እሴቶችን በመጠቀም ዘላቂ ሰላምና ሀገረ መንግስት በመገንባት የኢትዮጵያን ማንሰራራት እውን ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_32db0d4a4644,am,8.52,6.037,0.685,8.52,-41.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a9cf77add947,train,ይህንንም በተመለከተ የጉጂ አባ ገዳ ጃርሶ ዱጎ በሰጡት አስተያየት ገዳ ሰላም መሆኑን እና ስርዓቱም ለሰላምና አንድነት ትልቅ ስፍራ የሚሰጥ መሆኑን ጠቅሰዋል።,spk_32db0d4a4644,am,9.233,8.901,0.0,9.233,-29.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_685735896be4,train,በስነ-ስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ፋጤ ስርሞሎን ጨምሮ የክልሉ የብሔረሰቦች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አቡቶ አኒቶ እንዲሁም ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች  ተገኝተዋል።,spk_05cafa318288,am,25.174,16.497,0.499,25.174,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_04b93a9d4ac6,train,20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀንን በማስመልከት የተዘጋጀ ኤግዚቢሽን እና ባዛር በወልቂጤ ከተማ ተከፍቷል።,spk_05cafa318288,am,8.534,6.975,0.0,8.534,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9696abbf37d3,train,በአፍሪካ ህብረት የትምህርት ክፍል ኃላፊ ሶፊያ አሺፓላ በበኩላቸው በጉባኤው የሚቀመጡ ምክረ ሃሳቦች አህጉራዊ የምዘና ማዕቀፍ የትግበራ ፍኖተ ካርታ ለመቅረጽ የሚረዱ መሆናቸውን አንስተዋል፡፡,spk_0cbeb86863cb,am,13.334,11.91,0.379,13.334,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1550f474ba31,train,ኒውካስትል ዩናይትድ በ23 ነጥብ 11ኛ ደረጃን ይዟል።,spk_0cbeb86863cb,am,4.894,3.279,1.212,4.894,-27.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0bd30eed9692,train,በየደረጃው የሚገኙ የዩኒቨርሲቲው አመራሮችና ሰራተኞች በኦን ላይን የሀብት ማሳውቅና የማስመዝገብ ስራ እንዲያካሂዱ ሁኔታዎችን በማመቻቸት ወደ ስራ መገባቱንም አንስተዋል፡፡,spk_0cbeb86863cb,am,11.934,10.083,0.989,11.934,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6c8ab3f05439,train,በተመረጡ አካባቢዎች የኬሚካል ርጭት እንደሚካሄድ ጠቅሰው እስካሁን በኢሉባቡር፣ ምእራብ ወለጋና ቄለም ወለጋ ዞኖች ቤት ለቤት የኬሚካል ርጭቱ መካሄዱን  ገልጸዋል።,spk_86660a0a667c,am,16.093,12.905,0.398,16.093,-35.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_cc99aad8762a,train,በአፋር ክልል በተያዘው ክረምት ከ300ሺህ በላይ ወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀታቸውን የክልሉ ወጣቶች ባህልና ሰፖርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_8b06dc18c0e2,am,9.434,8.955,0.478,9.434,-34.3,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_3e08afaf14eb,train,መንግስት በሚያከናውናቸው ሰው ተኮር ተግባራት ከምንጊዜውም በላይ ውጤት እየተገኘ መሆኑን ጠቅሰው በዚህ ረገድ በብዙ መልኩ እየሰፋ የመጣው የበጎ ፍቃድ ስራ አዲስ የህይወት ምዕራፍ እየከፈተ ነው ብለዋል።,spk_ac9a3b1dbc87,am,14.454,10.475,0.506,14.454,-39.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_beac4af5934b,train,የፈተናዎቹ ጥራትና ሚዛናዊነት አንዱ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን የገለጹት ዳይሬክተሩ ለዚህም አገልግሎቱ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል ብለዋል።,spk_ccc15aba5b1f,am,7.093,7.093,0.0,7.093,-31.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2cadd3dcfd47,train,ከዚሁ መርሃ ግብር በተጓዳኝም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶቹ ለተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል።,spk_ccc15aba5b1f,am,6.734,5.929,0.0,6.734,-31.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e21d3099ca10,train,የወልዲያና አካባቢውን ሰላም ለማጽናት የጸጥታ ኃይሎች በተቀናጀ መንገድ እየሰሩ መሆኑን አንስተው የከተማዋ ነዋሪዎችም በብሎክ በመደራጀት ለሰላም ዘብ መሆናቸውን በተግባር አረጋግጠዋል ብለዋል።,spk_ece65b6de20b,am,10.993,10.012,0.0,10.993,-32.5,male,25-34,,16000,3,0 clip_cd8f5c95309b,train,የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ኤርሚያስ የማነብርሃን(ዶ/ር) እንደገለጹት፤ እንደ ሀገር ለባሕል ፍርድ ቤቶች መጎልበት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው በክልሎች ለባሕል ፍርድ ቤቶች የሚደረጉ ድጋፎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል።,spk_03497faf85f5,am,17.174,15.361,1.012,17.174,-24.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fa72bd527096,train,ለሰላምና ልማት እገዛ እንደሚያደርግ ተቋም በዓለም ዙሪያ ሰላም እንዲሰፍን ልማት እንዲስፋፋ መስራት ይገባል፤ እኛም አብረን እንሰራለን ነው ያሉት፡፡,spk_03497faf85f5,am,9.373,9.011,0.363,9.373,-24.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4f41b126fb4b,train,ውሳኔው በኢትዮጵያ ሰሜናዊ ክፍል ባለው ግጭት ውስጥ ምንም አይነት አስተዋጽኦ የሌላቸው ንጹሃንን የሚጎዳና አፍራሽ ውጤት የሚያስከትል በመሆኑ አጥብቀን ተቃውመነዋል ብለዋል።,spk_3b18549ff9c1,am,14.293,11.338,0.889,14.293,-20.0,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_a527ee329e07,train,በሌላ በኩል የአለም የጤና ድርጅት ባካሄደው ጥናት መድሃኒቱ በኮቪድ -19 በሽታ ለተያዙ ህሙማን በህይወት የማቆየት ጠቀሜታው አነስተኛ አሊያም ምንም አስተዋጽኦ የሌለው መሆኑን ባለፈው ሳምንት ማስታወቁ በዘገባው ተጠቅሷል።,spk_3b18549ff9c1,am,13.573,12.832,0.404,13.573,-20.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_ec7712da39a5,train,በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ እንዳሉት የትምህርት ጥራትን ማሻሻል የሁሉም ዜጋ ኃላፊነት ነው።,spk_78ed592587ab,am,10.813,9.935,0.0,10.813,-22.0,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fe9091a793e9,train,በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለአገልግሎት የበቃው የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክትም የዚሁ ጥረት ማሳያ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_0da03081ec1a,am,9.254,7.378,0.672,9.254,-28.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ddb61f892ab1,train,በዚህም ጳጉሜን 1 የጽናት ቀን፣ጳጉሜን 2 የህብር ቀን፣ ጳጉሜን 3 የእምርታ ቀን፣ ጳጉሜን 4 የማንሰራራት ቀን እና ጳጉሜን 5 የነገው ቀን በሚል እንደሚከበሩ ገልጸዋል።,spk_6e3208edf461,am,11.973,11.2,0.425,11.973,-21.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7c341372c6d1,train,ዩኒቨርሲቲዎች የተቋቋሙበትን ዓላማና ግብ መሰረት አድርገው በመንቀሳቀስ ለሀገርና ለህዝብ እድገት የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ እንዲያጠናክሩም ፕሮፌሰር ብርሀኑ አስገንዝበዋል።,spk_61089be66a1d,am,11.893,9.535,0.418,11.893,-29.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e50eae7ad27,train,መንግሥት የአካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተግባራትን ከአካል ጉዳተኞች ማህበራት ጋር በመሆን አጠናክሮ መቀጠሉንም ጠቅሰዋል።,spk_d4f2e6b3c58e,am,10.973,10.204,0.397,10.973,-24.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_aae98402bf8a,train,የ2018 ዓ.ም ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ እድገት በአንድነት በመስራት እንደ ሀገር የተቀመጡ የልማት ግቦችን የምናሳከበት ሊሆን ይገባል ብለዋል።,spk_d4f2e6b3c58e,am,11.373,10.67,0.703,11.373,-23.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c85d579603aa,train,በመርኃ ግብሩ ላይ የማዕድ ማጋራት፣ በማህበሩ ስር ላሉ ሴት አካል ጉዳተኛ ህፃናት የተለያዩ የአካል ድጋፍ እና የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረግ እና በትምህርታቸው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ሴት አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ሽልማት ማበርከት ተካቷል።,spk_d4f2e6b3c58e,am,17.933,16.462,0.421,17.933,-23.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7517a2b6140b,train,የጋሞ የሀገር ሽማግሌ ሁዱጋ ሳዲቃ ሳፔ በበኩላቸው ባህላዊ የሰላም እሴቶች ግጭትን ቀድሞ ከመከላከል ባለፈ ተከስቶ ሲገኝም የጋራ አሸናፊነትን ባረጋገጠ መልኩ መቋጨቱ ለዘላቂ የሰላም ግንባታ ተመራጭ ነው ብለዋል።,spk_d4f2e6b3c58e,am,19.213,15.817,0.683,19.213,-23.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bae23f2e0e2,train,በሌላ በኩል በአሁኑ ወቅት በማህበረሰቡ ዘንድ ደም የመለገስ ተግባር እየዳበረና ባህል እየሆነ መምጣቱን ዋና ዳይሬክተሩ አክለዋል።,spk_f62bb173a615,am,8.954,8.068,0.395,8.954,-22.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_835f9e66b74d,train,ይህም የተደራሽነት ጥያቄን ያስከተለ በመሆኑ የዓይን ብሌንን የሚሰበስቡ ተቋማትን ለማስፋት ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል።,spk_f62bb173a615,am,9.793,8.096,0.389,9.793,-24.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_7bf5bf12baa1,train,በቀጣይ በሮቦት ቴክኖሎጂ ዘርፍ የኢትዮጵያን ተወዳዳሪነት ከፍ የማድረግ ህልም እንዳለው ጠቁሞ፤ ለዚህም ከወዲሁ የሚጠበቅበትን ጥረት እያደረገ ስለመሆኑ ነው የገለጸው።,spk_1b89b1a03ea3,am,11.694,10.678,0.697,11.694,-26.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_c4bce2b060ae,train,መቱ ዩኒቨርሲቲ የጥናትና ምርምር የባለድርሻ አካላት መድረክ እየተካሄደ ሲሆን በመድረኩ በተለያዩ በዩኒቨርሲቲው ምሁራን የተሰሩና ወደ ትግበራ ለመግባት በዝግጅት ላይ የሚገኙ የምርምር ውጤቶች ዋና ዋና ሐሳቦች ቀርበው ውይይት እየተደረገባቸው ይገኛሉ።,spk_1b89b1a03ea3,am,17.994,16.459,0.735,17.994,-28.6,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_1917cff10c31,train,በየሳምንቱ በነቂስ በመውጣት ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን በማፋሰስና በማዳፈን በሽታውን ለመከላከል የጀመረውን ጥረት እንዲያጠናክርም ጥሪ አቅርበዋል።,spk_1139a29cc792,am,16.053,14.128,0.0,16.053,-20.5,male,18-24,southern,16000,3,0 clip_2790504527f3,train,በጤናው ዘርፍ አህጉራዊ ትብብርንና ፈጠራን ይበልጥ በማስፋት የበለጸገች አፍሪካን ለመገንባት መሥራት እንደሚገባ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ፡፡,spk_e5a3adf40c7f,am,9.373,8.128,0.369,9.373,-24.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_16b7c18162c3,train,ልከኝነት፡- ከጤና አደጋዎች ጋር የተገናኙ ንጥረ ነገሮች እንደ ስኳር፣ ሶዲየም (ጨው)፣ የሳቹሬትድ ፋት (ጠጣር ስብ) እና ትራንስ ፋት (ተፈጥሯዊ ባሕርይው በፋብሪካ የተቀየረ ስብ)፣ በተጠበቀ ገደብ ውስጥ መጠበቅ አለበት ማለት ነው፤ ይህም ለህመም ተጋላጭነትን ለመቀነስ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_e5a3adf40c7f,am,19.373,18.106,0.376,19.373,-27.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eed5e09d4462,train,በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ የሚሊኒየም ጤና ጣቢያ ሃላፊ አቶ ኤፍሬም ተሰማ  በበኩላቸው፤ በጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች የታገዘ የቤት ለቤት ምርመራን ጨምሮ የመከላከል ስራዎች እየተከናወኑ ነው ብለዋል፡፡,spk_60530a9deaa7,am,16.573,13.43,0.456,16.573,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8db5c393212e,train,በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ የመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊዎችና የሃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል።,spk_60530a9deaa7,am,21.773,16.488,0.634,21.773,-30.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_da064f315cdc,train,በዚህ ረገድ በጎ ፈቃደኞችን በማሳተፍ ቤት ለቤት የወባ ቅኝት ስራዎች በማከናወን ምልክቱ የታየባቸው ሰዎች ወደ ጤና ተቋማት  እንዲሄዱ  እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f2af9d2a182e,am,10.094,8.508,0.349,10.094,-39.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1366446b673a,train,የኢትዮጵያ ኮምዩኒቲ ማህበርን ጨምሮ ስድስት ሕዝባዊ ማህበራት፣ሁለት የሃይማኖት ተቋማት፣የኤምባሲ ሰራተኞችና እንዲሁም በዶሃ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ተሰብስቦ ወደ አገር ቤት መላኩን ኤምባሲው አመልክቷል።,spk_12a8e411fca5,am,13.274,12.431,0.0,13.274,-29.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51c79d399b5d,train,ኢትዮጵያ ለሰው ሰራሽና ለተፈጥሮ አደጋዎች የማይበገር የጤና ስርዓት ለመገንባት ከአጋር አካላት ጋር ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል የጤና ሚኒስቴር ገለፀ።,spk_2567faad6bc6,am,9.68,9.116,0.564,9.68,-33.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d49f70837cc8,train,የዓለም ጤና ድርጅት በጃፓን መንግስት ትብብር በትግራይ ክልል ለሚገኙ ሶስት ሆስፒታሎች የመልሶ ግንባታና የአምቡላንስ ድጋፍ አድርጓል።,spk_2567faad6bc6,am,9.26,8.799,0.461,9.26,-34.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_24a6814c5901,train,የዲላ ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ ሃላፊ ዮናስ ዋቀዮ እንደገለጹት በከተማው ከ15ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ የሚያደር የጤና በጎ ፍቃድ አገልግሎት እየተሰጠ ነው።,spk_2567faad6bc6,am,13.76,11.119,1.125,13.76,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_28587c1dec54,train,በተለይም ጥር 3 በሚካሄደው የብስክሌት ሽርሽር የኮሪደር ልማቱ የከተማዋን ገጽታ ለመገንባት የፈጠረውን ምቹ ሁኔታ ማሳየት የሚያስችል መሆኑን አንስተዋል።,spk_409be2c4438e,am,12.694,10.059,0.757,12.694,-27.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_57fa2ea3146a,train,ሁነቶቹ የውጭና የሀገር ውስጥ ጎብኚዎችን የቆይታ ጊዜ በማራዘም ሕብረተሰቡን ከቱሪዝም ዘርፉ ተጠቃሚ ለማድረግ አቢይና ንኡሳን ኮሚቴዎች ተዋቅረው እየሰሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።,spk_409be2c4438e,am,16.154,13.812,0.0,16.154,-25.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_3cef4f8bcf73,train,እነዚህ ሁሉም አገልግሎቶች ሲደመሩም ከ2 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_16cd66b1ee95,am,8.174,6.643,0.794,8.174,-24.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fd6ec34ea954,train,ነገር ግን ቀላሉ እና እንደ አረም የሚሰራጨው የሌብነት አይነት በስፋት መኖሩን ገልጸው ይህንን ለመታገል በሲስተም የታገዘ አሰራር ና አገልግሎት አሰጣጥ እየተጠናከረ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡,spk_92c7519119c5,am,12.594,12.229,0.365,12.594,-19.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ad59c62a02a4,train,ሕብረተሰቡና ወላጆች ሁሉንም ለትምህርት የደረሱ ህጻናትን እና ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት በመላክና በማስመዝገብ ለእቅዱ መሳካት የድርሻቸውን እንዲወጡ መልዕክት አስተላልፈዋል።,spk_92c7519119c5,am,9.854,9.854,0.0,9.854,-22.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5dd8bb8e654b,train,በአፍሪካ 90 እስከ 80 በመቶ የሚሆነውን የከተሞች ምግብ ፍጆታ የሚያቀርቡት ባህላዊ ገበያዎችና አነስተኛ ሱቆች መሆናቸውን አንድ ሪፖርት ይፋ አደረገ።,spk_7dce5993be3e,am,6.973,6.272,0.701,6.973,-36.3,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_e8327da1e865,train,ሪፖርቱ እንዳመለከተው ለአፍሪካ ከተሞች የሚውለውን የምግብ ፍጆታ በዋናነት የሚያቀርቡት ባህላዊ ገበያዎች ናቸው፡፡,spk_7dce5993be3e,am,3.333,3.333,0.0,3.333,-28.5,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_d406deb6cbd5,train,ለአርብቶ አደሩ ማህበረሰብ የተሻለ የሕክምና አገልግሎት በቅርበት በመስጠት የእናቶች እና ህፃናትን ሞት ለመቀነስ ትልቅ ፋይዳ እንደሚኖረውም አመልክተዋል።,spk_e841bc311eba,am,10.573,8.769,0.475,10.573,-28.2,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_75d60a3000fa,train,ለዚህም  መንግስት በየደረጃው ያሉ የጤና ተቋማትን በግብአትና በሰው ሀይል ለማሟላት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን  አንስተዋል።,spk_e841bc311eba,am,9.014,8.629,0.0,9.014,-24.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8772808ffe4a,train,የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አገልግሎትና የማህበረሰብ ፋርማሲን ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_e841bc311eba,am,8.053,7.681,0.0,8.053,-25.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_108b41987150,train,በምረቃ ስነ-ስርአቱ ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣  የዞኑ አመራር አባላት፣ አጋር ድርጅቶች እና የማህበረሰብ ተወካዮች ተገኝተዋል።,spk_e841bc311eba,am,10.174,9.635,0.0,10.174,-28.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0188c55a8c60,train,የአዲስ አበባ ሰው ተኮር የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች የዜጎችን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት እያረጋገጠ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን አስታወቀ።,spk_b26f0a134f9f,am,18.974,14.943,1.279,18.974,-32.7,male,35-44,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a9778c5db7a,train,ኢትዮጵያ የምሥራቅ አፍሪካ የሕግ ማህበረሰብ አባልነትን የተቀላቀለችው ባለፈው ዓመት እንደነበር አስታውሰው፤ በቀጣናው ፍትሕን በማስፈን የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሀገር መሆኗን ገልጸዋል፡፡,spk_2a26d50336f2,am,11.893,10.433,0.0,11.893,-31.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2752fcff0e6a,train,የምሥራቅ አፍሪካ የሕግ ማህበረሰብ ከፍትሕ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ፈዴራል ጠበቆች ማህበር ጋር በመተባበር 30ኛ ዓመት የምሥረታና ዓመታዊ ጉባኤውን በመጪው ዓርብ በአፍሪካ ህብረት ያካሂዳል፡፡,spk_2a26d50336f2,am,12.573,10.863,0.72,12.573,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e800f100e702,train,ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለተኛው ዙር የኮሪደር ልማት እየተከናወኑ ባሉ እና በቀጣይ በሚሠሩ ተግባራት ላይ ገለጻ አድርገዋል።,spk_7c9ade73a2e3,am,12.694,8.307,0.463,12.694,-29.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_6a4c605c2df4,train,ባለፉት ሰባት ተከታታይ የሊጉ ጨዋታዎች ያላሸነፈው ወላይታ ድቻ ሶስት ነጥብ ከወራጅ ቀጠና ለመውጣት በሚያደርገው ፉክክር ወሳኝ ነው።,spk_ba6e03032acb,am,7.373,6.999,0.374,7.373,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_203eff8da6f2,train,በዚህ አግባብ በሚቀጥሉት ዓመታት ተጨማሪ ሥራዎች ይጠበቁብናል ነው ያሉት።,spk_cd96d33db56b,am,5.673,4.667,0.447,5.673,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_69fe23e164d3,train,በዞኑ የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ነዋሪ ወይዘሮ ሃዋ ረዲ እሳቸው እና ባለቤታቸው በገጠማቸው የጤና አክል ቤታቸው ፈርሶ ዝናብና ፀሃይ እየተፈራረቀባቸው እንደነበር አስታውሰዋል።,spk_cd96d33db56b,am,16.393,14.088,0.0,16.393,-35.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_420126d8d80e,train,በክረምት ወቅት የነበረው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት እንቅስቃሴን በበጋ ወራት አጠናክሮ ለማስቀጠል እየተሰራ መሆኑንም ኃላፊው አመልክተዋል።,spk_cd96d33db56b,am,10.633,9.192,0.385,10.633,-36.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b21a62c305c3,train,ለትውልዱ ከዕዳ ይልቅ ምንዳን ለማውረስ በሚደረገው ጥረት በእውቀት የበለፀገ ዜጋ ጉልህ ድርሻ እንዳለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።,spk_69ec8b8334e0,am,11.133,10.779,0.0,11.133,-29.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dc5810842d84,train,ዘላቂ ሰላምን በማጽናት እና ልማትን በማፋጠን ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል፡፡,spk_c1c835f4e32d,am,7.734,7.401,0.0,7.734,-36.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_08afaae5f2bb,train,በኮሪደርና በመሠረተ ልማት ሥራዎች የተመዘገበው ውጤት ይህንን የሚያጠናክር መሆኑንም አስገንዝበዋል።,spk_c1c835f4e32d,am,7.173,5.45,0.301,7.173,-29.7,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_7e603646563d,train,በዚህ የበጎ ፈቃድ ተግባር የአቅመ ደካሞች ቤቶች እድሳት፣ ተንከባካቢ የሌላቸው አረጋውያንን ማገዝ፣ የደም ልገሳ፣ የትራፊክ ማስተናበርና ሌሎች ተግባራት ይከናወናሉ።,spk_c1c835f4e32d,am,13.014,11.042,0.601,13.014,-29.5,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_2a8745223058,train,የመጅሊስ ምርጫው ፍጹም ሰላማዊ፣ አካታችና አሳታፊ በሆነ መልኩ መከናወኑ ትምህርት የሚሰጥ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_05ebc12bfa56,am,7.869,6.707,0.787,7.869,-32.2,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_24413e93e195,train,በሰቆጣ ቃል ኪዳን መርሃ ግብር በተቀመጠው የ15 አመት ፍኖተ ካርታ መሰረት ተጨማሪ ወረዳዎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉንም ተናግረዋል።,spk_750915bcbec9,am,8.313,8.313,0.0,8.313,-23.7,,,,16000,3,0 clip_12b25f0d4237,train,ማህበረሰቡ በቀጣይ መርሃ ግብሩን በባለቤትነት እንዲያስቀጥለው ለማድረግና አካባቢያዊ የሆኑ መፍትሄዎች እንዲመጣ እየተሰራ ነው  ብለዋል።,spk_750915bcbec9,am,10.293,9.662,0.0,10.293,-24.3,,,,16000,3,0 clip_908a0d07e4de,train,በቀጣይም የስነምግባር ጥሰት በሚፈጽሙ ዳኞች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አቶ ኤርሲኖ ተናግረዋል።,spk_bcbe0096d6bf,am,14.233,9.133,0.433,14.233,-26.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_764854e961fa,train,በመሆኑም በተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት ለህብረተሰቡ ፈጣንና ቀልጣፋ የፍትህ አገልግሎት ተደራሽ ከማድረግ አኳያ የተሻለ አፈጻጸም ተመዝግቧል ብለዋል።,spk_bcbe0096d6bf,am,15.914,12.243,0.348,15.914,-27.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_cd304eb4ddb2,train,በተጨማሪም የፓስፖርት አሰጣጥ ስርዓቱን ጥራት፣ ተደራሽነትና እርካታን በማሳደግ በቀን እስከ 800 ለሚሆኑ ሰዎች የፓስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ዛሬ የምዝገባ ስራ መጀመሩን ገልጸዋል።,spk_622880d9ffa6,am,13.213,11.745,0.442,13.213,-29.8,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_dd897317c7d4,train,በስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የከተማዋ ነዋሪ አቶ ሙሐመድ አህመድ፤ የኢሜግሬሽን ጽህፈት ቤት ወልዲያ ላይ መከፈቱ ከዚህ ቀደም አገልግሎቱን ለማግኘት ወደ አዲስ አበባና ባህር ዳር ከተሞች በመጓዝ ይገጥመን የነበረን እንግልት ያስቀራል ብለዋል።,spk_622880d9ffa6,am,15.813,13.302,0.336,15.813,-28.5,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_095473f6a8bd,train,ከተማሪዎቹ መካከል ከአለታ ወንዶ ወረዳ የመጣው ተማሪ አማኑኤል አዲሱ በቆይታቸው ለ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ብቁ እንዲሆኑ የሚረዳቸውን ዕውቀት ማግኘት እንደቻሉ ገልጿል፡፡,spk_622880d9ffa6,am,12.414,10.125,0.491,12.414,-28.1,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_129fe5e8c39d,train,አሁን ላይ ፅህፈት ቤቱ የተገልጋዩን ህብረተሰብ ደህንነት በጠበቀ መልኩ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን ገልጸው ተገልጋዮች ከአጭበርባሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁም መልእክት አስተላልፈዋል።,spk_622880d9ffa6,am,13.414,11.194,0.584,13.414,-23.6,female,18-24,oromia,16000,3,0 clip_c4733354a1f5,train,1. ሸይኽ ሱልጣን ሐጅ አማን ኤባየከፍተኛ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት፣,spk_e7404ceb1e1d,am,6.013,3.916,1.152,6.013,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_acf51c86b79a,train,1. ሸይኽ ሱልጣን አማን ኤባ,spk_e7404ceb1e1d,am,2.893,1.459,0.979,2.893,-23.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ac931d2d7504,train,በተጨማሪም ጉባኤው የከፍተኛ ምክር ቤቱን ቁልፍ አመራሮች የሰየመ ሲሆን፣ በዚህም መሰረት፡-,spk_e7404ceb1e1d,am,6.973,5.406,0.353,6.973,-24.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1e386764fd67,train,ሰላም ከልማት ውጪ አይጸናም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ሁሉም ዜጋ ለሀገሩ ልማት እንዲተባበር ጥሪ አቅርበዋል።,spk_a339c18371c3,am,8.733,6.391,0.834,8.733,-23.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_51a121703535,train,መንግስት ሰላም የማስፈን ተግባርን ከልማት ስራዎች ጋር ጎን ለጎን በማስኬድ የኢትዮጵያን ብልጽግና የማረጋገጥ ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ።,spk_a339c18371c3,am,12.534,10.75,0.0,12.534,-25.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_47aea1c63aee,train,የትምህርት ቤት የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራም በተማሪዎች ውጤትና መጠነ ማቋረጥ ላይ ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ መሆኑን የክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ገለጹ።,spk_a339c18371c3,am,12.014,11.147,0.563,12.014,-23.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a1a2d0990c2a,train,የበሽታው መካከለኛ ስርጭት ባለባቸው 10 መዋቅሮችም ከ240 ሺህ በላይ የአልጋ አጎበሮችን ማሰራጨት መቻሉንም አቶ በላይነህ አብራርተዋል፡፡,spk_9cdc79083452,am,9.893,8.336,0.612,9.893,-33.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_57bebef76814,train,በመድረኩ ላይ ከፌዴራል እና ከሁሉም ክልሎች የተውጣጡ ባለድርሻ አካላትና የስራ ኃላፊዎች እየተሳተፉ ነው።,spk_d85cf48431d3,am,5.734,5.734,0.0,5.734,-22.1,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_b87e900dc962,train,ለዘላቂ ሰላም ግንባታ የመንግስትን የሰላም ጥረት አድንቀው በጥፋት መንገድ በቀጠለው ጽንፈኛ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ ሊወስድ ይገባል ብለዋል።,spk_757a1a9a893e,am,10.834,8.318,0.986,10.834,-37.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_6b5abd51b9d3,train,የአማራ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ አማረ ሰጤ በበኩላቸው ፤  አሚኮ በሰላምና ገፅታ ግንባታ እንዲሁም በልማትና መልካም አስተዳደር  ዘርፎች በተከናወኑ ውጤታማ ተግባራት መረጃን ለሕዝብ ተደራሽ ማድረግ  ላይ አተኩሮ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል።,spk_f34b3e838a2b,am,16.233,15.914,0.0,16.233,-22.0,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_ed8ed2cceedf,train,በዛሬው ዕለት የተመረቀው የጎሎልቻ መስኖ ግድብ በአካባቢው ለሚገኙ 2 ሺህ በላይ አባወራ ቤተሰቦችን የሚያገለግል እና አንድ ሺህ ሄክታር በላይ መሬት የማልማት አቅም እንዳለው አመልክተዋል፡፡,spk_f34b3e838a2b,am,11.434,11.434,0.0,11.434,-20.9,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_4dba2c7923ee,train,በመድረኩ ላይ የቢሮ ኃላፊው አቶ አብዱልከሪም መንግሥቱ እንደተናገሩት፤ በመደበኛ ከሚሰጠው የሕክምና አገልግሎት በተጨማሪ በክረምቱ በተካሄደው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።,spk_f34b3e838a2b,am,14.793,13.829,0.0,14.793,-23.1,male,18-24,central_ethiopia,16000,3,0 clip_2a6c82aa3499,train,በባህር ዳር ከተማ ለሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ክልላዊ የአጠቃላይ ትምህርት የጥናትና ምርምር ሲምፖዚየም ዛሬ ተጠናቋል።,spk_cbe17c3d76ce,am,12.354,6.903,1.057,12.354,-26.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ca3ac92ddac,train,ከተማዋ ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተገበረቻቸው ሁሉን አካታች ልማትና የመልካም አስተዳዳር ስራዎች ብዝሃነትን በማክበር፣ እኩል ተጠቃሚነትንና የነዋሪዎችን ሙሉ ተሳትፎ በማረጋገጥ አስደናቂ ለውጦች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡,spk_a0da58b76d06,am,15.813,13.792,0.424,15.813,-23.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3bdeab9daa5d,train,"ከደቡብ ጎንደር ዞን ፋርጣ ወረዳ የመጡት መምህር መሰለ ሃብቴ በመሰረታዊ የጥናትና ምርምር ዘርፍ ""የተማሪዎች የመፃፍ ተነሳሽነት"" በሚል ርዕስ ባቀረቡት የምርምር ሥራ ተወዳድረው 1ኛ በመውጣት ተሸላሚ ሆነዋል።",spk_a698beecc88d,am,21.213,13.766,1.738,21.213,-27.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_98ef907f5f6d,train,የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተሰማ በበኩላቸው፤ በየዓመቱ የሚካሄደው የወላይታ የቋንቋ እና የባህል ሲምፖዚየም የወላይታ ባህል እንዲጎላና ይበልጥ እየተዋወቀ እንዲመጣ ማድረጉን ገልጸዋል፡፡,spk_4dc420be220f,am,15.493,14.698,0.0,15.493,-29.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a013091f9e55,train,በብልፅግና ፓርቲ የአማራ ክልል  ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ፍስሃ ደሳለኝ በበኩላቸው ፣ የክልሉ መንግስት ሰላምን በዘላቂነት  ለማስጠበቅ  ከሕብረተሰቡ ጋር በመቀናጀት አበክሮ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።,spk_493a0448455d,am,18.694,15.564,0.0,18.694,-34.6,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_6106c7b6693c,train,በዓላቱን በአብሮነት እና በአንድነት ለማክበር በሚደረገው ጥረት እንደ አንድ ወጣት የበኩሉን ለመወጣት ዝግጁ መሆኑን የገለጸው ደግሞ ወጣት ዳዊት ጥላሁን ነው፡፡,spk_064c98120a61,am,6.934,6.934,0.0,6.934,-33.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0b127b52f209,train,ክረምት ማብቃቱን ተከትሎ ከአዲስ አመት በኋላ በአገሪቱ ከሚከበሩ ታላላቅ ሃይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት መካከል መስቀልና ኢሬቻ ተጠቃሽ ናቸው፡፡,spk_064c98120a61,am,6.593,5.869,0.368,6.593,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e17f8a4247a5,train,በተያዘው በጀት ዓመት 130 ሺህ ዩኒቲ ደም ለመሰብሰብ ታቅዶ በሩብ ዓመቱ ከ38 ሺህ ዩኒቲ በላይ ደም መሰብሰብ መቻሉን ጠቅሰዋል።,spk_974d2415b5b3,am,9.733,8.703,0.505,9.733,-28.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_168d498f1da5,train,በዚሁ መሰረት ባለፉት ዓመታት መንግስት ህዝቡን በማሳተፍ በትምህርት ዘርፍ መሰረተ ልማት የማሟላት ስራዎች ሲያከናወን መቆየቱን ጠቁመው ይህም ለትምህርት ጥራቱ አጋዠ እየሆነ መጥቷል ብለዋል።,spk_974d2415b5b3,am,13.373,11.789,0.956,13.373,-28.6,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_361972872135,train,የኮሙኒኬሽን አማካሪዋ ሃና ደምሴ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት፤ ለ75ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ዩኒቨርሲቲው ያለፈበትን ታሪክ፣ አሁን ያለበትን ሁኔታ እንዲሁም የመጪ ዘመን ራዕዩን የሚያሳዩ ዝግጅቶች ተደርገዋል።,spk_974d2415b5b3,am,16.053,13.398,1.486,16.053,-27.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a15cb4a9f1a8,train,የዩኒቨርስቲው የተማሪዎች ህብረት አባላት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን በህብረት በማስተናገድ ወደ  ማደሪያ ክፍል እያስገቡ ይገኛሉ።,spk_e74452e058bd,am,8.133,8.133,0.0,8.133,-15.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_d9da97ea53d7,train,በተለይም ወደ መካከለኛው ምስራቅ ሀገራት የሚሰማሩ ዜጎች ጤና ላይ ያተኮረ ፕሮጀክት መሆኑን ገልጸው፤ የዜጎችን መብትና ደህንነት ማስጠበቅ ዋና ትኩረቱ መሆኑን ተናግረዋል፡፡,spk_e74452e058bd,am,10.774,10.774,0.0,10.774,-16.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_65e9e457b932,train,የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ዳንኤል ቴሬሳ በዚህ ወቅት እንዳሉት፤ ፕሮጀክቱ የውጭ ሀገር የስራ ስምሪት የሚያገኙ ዜጎች በጥናትና መረጃ ላይ የተመሰረተ ዘላቂ መፍትሔ ማበጀት ያስችላል፡፡,spk_e74452e058bd,am,12.973,12.973,0.0,12.973,-17.4,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_f59845dd6cc8,train,የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል እንዳሉትም፤ ኮሚሽኑ ባለፉት አምስት ዓመታት ጠንካራ ስራዎችን በመሥራት የተሰጡትን ተልዕኮዎች በብቃት ሲወጣ መቆየቱን ተናግረዋል፡፡,spk_5cce80375a15,am,15.194,13.785,0.0,15.194,-30.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_eea2d3c68f18,train,በወልዲያና አካባቢው ያለውን ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠልም ከወጣቶች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች፣ ከኃይማኖት አባቶችና ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ተወካዮች እንዲሁም ጋር በቅርበት እየሰራን ነው ብለዋል።,spk_5cce80375a15,am,17.514,14.13,0.0,17.514,-26.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f19fb2c971c5,train,ከከተማዋ ነዋሪዎች መካከል ድንቁ ወልደሰንበት እና ጀማል አህመድ፤ የሰላም ማጣት ለብዙ ውስብስብ ችግሮች እንደሚዳርግ ያየነው በመሆኑ ለሰላም ግንባታ ማንኛውንም ዋጋ ለመክፈል ዝግጁ ነን ሲሉ አረጋግጠዋል።,spk_5cce80375a15,am,17.073,14.17,0.0,17.073,-27.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_c516ecfd45d2,train,የክላውድ ኮምፒውቲንግ ቴክኖሎጂ መስፋፋት ድርጅቶች የራሳቸውን ሰርቨር ከመግዛት እና ከማስተዳደር ወጪ ነፃ በማድረግ፣ መረጃቸውን በበይነ-መረብ ላይ ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ እንዲያከማቹ አስችሏል።,spk_795b423598b6,am,21.393,17.013,0.0,21.393,-30.3,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8a9ad1513f32,train,በዛሬው እለት ለተጠቃሚዎች የተላለፉት ቤቶች በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት መገንባታቸውን ተናግረዋል፡፡,spk_aed623a11717,am,7.593,6.444,0.0,7.593,-28.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_0a8b743e7a3f,train,የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ  ዱባለ አብራሬ በወቅቱ እንደገለጹት፤ የጽህፈት ቤቱ መከፈት የከተማዋና የአካባቢው ህዝብ ፓስፖርት ለማውጣት ወደ ባህርዳር፣ አዲስ አበባና ሌሎች ከተሞች የሚያደርገውን ጉዞ ያስቀራል ብለዋል።,spk_aed623a11717,am,19.834,15.03,0.353,19.834,-31.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_96e06c5f2cc1,train,የእረፍት ጊዜዋን በመጠቀም እውቀቷን ለተማሪዎች ማካፈሏ እንደሚያስደስታት የተናገረችው ደግሞ በኒውኤራ የመጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት  በበጎ ፈቃደኝነት እያስተማረች የምትገኘው በአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ እና ኢንተርናሽናል ሪሌሽን ተማሪዋ ማህሌት ጌታቸው ናት፡።,spk_aed623a11717,am,27.514,23.553,0.0,27.514,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1490c55c8e5b,train,የካንሰር ቅድመ ምርመራና የምክር አገልግሎቱ ዘመቻ እስከ ጥቅምት 30 /2018 ዓ.ም ድረስ የሚቀጥል መሆኑ ታውቋል።,spk_88478306721e,am,9.213,8.353,0.861,9.213,-25.4,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_f0d89be5a404,train,በክልሉ በርካታ የኮሪደር ልማት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ገልጸው በመጠናቀቅ ላይ ያሉ የኮሪደር ልማት ስራዎችን ከብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ጋር ተያይዞ ለማስመረቅ ዝግጅት ላይ እንደሚገኝም አንስተዋል።,spk_88478306721e,am,14.393,12.791,0.807,14.393,-24.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_8c89eb483946,train,ፓስተር ሮባ ካሳ በበኩላቸው፤ ልጆቻችን በስነ- ምግባር እንዲታነጹና ልዩነቶቻቸውን በውይይት የመፍታት ባህላቸውን እንዲያጎለብቱ እንሰራለን ብለዋል፡፡,spk_e984d7cf1533,am,11.854,11.854,0.0,11.854,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba9fe10fc629,train,ኮሚሽኑ ከክልሉ ከተለያዩ ዞኖችና ከተሞች የወጣቶች አደረጃጀቶች ጋር ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል በሚቻልበት ሂደት ላይ በአዳማ ገልመ አባገዳ መክሯል።,spk_c4f7df8da7db,am,8.854,8.854,0.0,8.854,-39.2,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_6af9555a8505,train,ትውልዱ የሀገር ፍቅርንና አንድነትን ከቀደምት አያቶቹ በመውረስ  ከድህነት ለመውጣት በጋራ ጠንክሮ መስራት እንደሚጠበቅበት ተገለጸ።,spk_c4f7df8da7db,am,7.133,6.796,0.337,7.133,-39.1,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_7fd677c5e768,train,በሀገር ፍቅር ስሜት ሀገራቸውን ጠብቀው ለአሁኑ ትውልድ ማስረከባቸውን ተናግረዋል።,spk_c4f7df8da7db,am,4.894,4.544,0.349,4.894,-38.4,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_0cdf1990960a,train,የትጥቅ ትግል እርስ በርስ ከመጎዳዳት ውጪ ሠላምና ልማትን የሚያረጋግጥ ባለመሆኑ የሽምግልና እሴቶቻችንን ተጠቅመን ታጣቂዎች የሠላምን አማራጭ ተቀብለው ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ የበኩሌን እወጣለሁ ብለዋል፡፡,spk_c4f7df8da7db,am,10.213,9.8,0.0,10.213,-38.6,male,25-34,oromia,16000,3,0 clip_2f465daf078b,train,የኮሙኒኬሽን አማካሪዋ ሃና ደምሴ በዚሁ ጊዜ እንደተናገሩት፤ ለ75ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ዩኒቨርሲቲው ያለፈበትን ታሪክ፣ አሁን ያለበትን ሁኔታ እንዲሁም የመጪ ዘመን ራዕዩን የሚያሳዩ ዝግጅቶች ተደርገዋል።,spk_ee2bd6d75967,am,13.614,11.882,0.0,13.614,-36.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3faa16ee0c52,train,መንግስት ለጥበብ ዘርፍ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት ስትራቴጂክ በሆነ አግባብ ጥበብን እየደገፈ እንደሚገኝ አንስተዋል።,spk_ee2bd6d75967,am,7.694,6.908,0.481,7.694,-37.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f402e7a12981,train,ዛሬ በተጀመረው እና በቀጣይ ለተሻለ ስራ ተሞክሮዎች የሚቀርቡበት ፎረም በአምቦ ከተማ በዘርፉ የተሠሩ ስራዎች እንደሚጎበኙም ተገልጿል።,spk_d54091af2968,am,8.76,7.602,0.469,8.76,-35.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_88d5d02e7c50,train,በዓሉን በደስታ እያሳለፉ መሆኑን የገለጹት ተስፋነሽ ታደሰ እና ደሊል ዑስማን ናቸው።,spk_4e1e7d7cf7ce,am,6.133,5.405,0.37,6.133,-29.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_33df1b16c469,train,ለአብነትም በእንስሳት መኖና ውሃ ልማት፣ በዝርያ ማሻሻያና ጤና ጥበቃ፣ በማቆያና ገበያ ማዕከላት ግንባታ እንዲሁም በቅድመ ማስጠንቀቂያ የአየር ንብረት ተፅዕኖን የመቋቋም ሥርዓት እየዘረጋች ነው።,spk_4e1e7d7cf7ce,am,14.014,13.181,0.0,14.014,-27.9,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ce2f17854cf1,train,መሰል ወረርሽኞችን ለመከላከል እና ለመግታት አፍሪካ እና ካሪቢያን የህዝቦቻቸውን ጤና እና ደህንነት ለመጠበቅ ያላቸውን አቅም ማጠናከር አለባቸው ብለዋል።,spk_4e1e7d7cf7ce,am,9.934,9.934,0.0,9.934,-30.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5e1b2a2afe4e,train,ተማሪዎቹ በዩኒቨርሲቲው የምግብና የመኝታ አገልግሎት እያገኙ ለአንድ ወር ከ15 ቀናት የማጠናከሪያ ትምሕርት ተመቻችቶላቸው እየተማሩ  መሆኑን ተናግረዋል።,spk_ba01d45e79c6,am,8.993,7.814,0.474,8.993,-34.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_9ea65b74633c,train,የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬሕይወት አበበ በበኩላቸው፤ የጤና ዘርፉን ጥራትና ፍትሓዊነት ለማረጋገጥ ባለፉት ዓመታት በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን ጠቅሰዋል።,spk_79c1f322b3cf,am,10.293,8.935,0.421,10.293,-21.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dca53bab1130,train,የሥራና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪሃት በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ ባለፉት የለውጥ ዓመታት የኢንተርፕርነር ምህዳር ግንባታ ላይ የተከናወኑ ስራዎች በዘርፉ ውጤት እንዲመዘገብ አድርጓል።,spk_2fb7d2bd55de,am,10.334,9.405,0.0,10.334,-31.7,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_99428d38f88c,train,የሀገራችን ተቋማት የዓለም አቀፍ የጥራት አመራር ሥርዓት ዕውቅናዎች እያገኙ መሆናቸው የማንሰራራት ጉዞዋ ማሳያ ነው ሲሉም ገልጸዋል።,spk_2fb7d2bd55de,am,9.454,8.061,0.373,9.454,-30.2,female,18-24,amhara,16000,3,0 clip_9cae64a8a29b,train,የቋንቋ ልማት አንዱ የባህል ህዳሴ መሆኑን በማንሳት፤ ቋንቋው በአስተዳደር፣ በትምህርት፣ በመገናኛ ብዙኃንና በምጣኔ ሀብት ዘርፎች ጥቅም ላይ እንዲውል ይደረጋል ብለዋል፡፡,spk_b5aa58b78d6c,am,13.733,11.921,0.694,13.733,-29.4,male,18-24,sidama,16000,3,0 clip_1f1b98a9cba3,train,የዳያስፖራው ማህበረሰብ በአዲስ ዓመት አከባበር ላይ ለሀገሩ ልማት እና እድገት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል።,spk_26e28dd4c82a,am,11.174,11.174,0.0,11.174,-26.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_38852793a1ec,train,በከተማዋ የበጎ አገልግሎት ተግባር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገና ባህል እየሆነ መምጣቱን የገለጹት ደግሞ የጂንካ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሲሳይ ጋልሺ ናቸው።,spk_bd91ea70b9af,am,10.854,10.478,0.376,10.854,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a2043cc363ee,train,"አሁን ብርሃን አየሁ በማለት ደስታቸውን የገለጹት አቶ ሰኢድ ""ጭንቀቴ ቀለልኝ"" ሲሉም ያገኙትን እፎይታ ተናግረዋል።",spk_bd91ea70b9af,am,7.854,7.854,0.0,7.854,-22.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_94b52783147a,train,በውድድሩ ላይ ከዳኞች የተሰጧቸውን ገንቢ አስተያየቶች በመተግበር በቀጣይ የጀመሩትን የጥናትና ምርምር ሥራ ለማጎልበት እንደሚሰሩ ገልፀዋል።,spk_227221a51d7f,am,8.514,8.514,0.0,8.514,-18.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1aa180226d7d,train,የክልሉ መምህራን ማህበር ፕሬዚዳንት ታጀበ አቻምየለህ በበኩላቸው እንዳሉት በምርምር ለችግሮች መፍትሄ ማስቀመጥ የመማር ማስተማር አንዱ ተግባር ነው።,spk_227221a51d7f,am,9.553,9.154,0.399,9.553,-20.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_1b70d272fd83,train,በአማራ ክልል በጥናትና ምርም ሥራ ብቁ የሆኑና ለሀገር ዕድገት የሚተጉ ዜጎችን ለማፍራት የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።,spk_227221a51d7f,am,10.194,10.194,0.0,10.194,-21.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_49ceb23bae42,train,በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፋና ሓጎስ (ዶ/ር)፤ የዛሬ ተመራቂ ተማሪዎች ከምንም በላይ ህዝብንና ሀገርን በትጋት፣ በቅንነትና በታማኝነት ለማገልገል  መዘጋጀት እንዳለባቸው ገልጸዋል።,spk_2aa38ce5f278,am,14.213,11.403,0.756,14.213,-29.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5a54de24fe33,train,የስራ ኃላፊዎቹ ከህብረተሰቡ ጋር ተቀራርበው እየተወያዩ መሆናቸውን ጠቁመው፤ ከሀገር ሽማግሌዎች እና ከኃይማኖት አባቶች ጋር በቅርበት በመወያየት ሰላምን ዘላቂ ማድረግ መቻሉን ገልጸዋል፡፡,spk_9b3c8b9fc306,am,16.613,13.436,1.495,16.613,-30.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d9c697be572f,train,አውደ ጥናቱም የተቀናጀ የጥናትና ምርምር ስራዎችን በማከናወን ግብዓት የተገኘበት መሆኑን ተናግረዋል።,spk_4a267de302c8,am,8.254,7.285,0.0,8.254,-27.7,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ba30b5a823fa,train,ከነገ ጀምሮ እስከ ነሀሴ 11 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከወረዳ እስከ ፌደራል የመጅሊስ ምርጫ እንደሚካሄድ የሚታወቅ ነው።,spk_18fa88f6116f,am,12.313,9.89,0.308,12.313,-41.8,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_8f540ff7f0f6,train,ባለፉት ሶስት ዓመታት በተካሄደ የምገባ ፕሮግራም ተማሪዎች ትምህርታቸውን በንቃት  እንዲከታተሉና የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ መቻሉን የገለጹት ደግሞ የሮቢት 1ኛና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ መሀመድ ይማም ናቸው።,spk_18fa88f6116f,am,18.194,13.599,0.0,18.194,-40.7,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_3fb4806fa2c9,train,በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ የህክምና አገልግሎት ተላላፊ የሆኑ በሽታዎችን መከላከል ላይ በትኩረት እንደሚሰራ አስታውቀዋል።,spk_18fa88f6116f,am,9.594,6.454,0.703,9.594,-42.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_68290575eec6,train,ቤቶቹ ወገኖቹ ምቹና የተሻለ ህይወት እንዲኖሩ የሚያስችሉ መሆኑንም ከንቲባው አስታውቀዋል።,spk_56ef735e81f9,am,7.04,5.518,0.625,7.04,-31.0,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_d88f68fc0b16,train,የሚሰጠው የበጎ ፈቃድ አገልግሎትም ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው መሆኑን ተናግረዋል።,spk_b72257430a27,am,6.053,6.053,0.0,6.053,-25.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_bb72ba0932b6,train,በዚህ ክረምትም በተለያየ የጤና እክል ውስጥ ለሚገኙ ከ1 ሺህ በላይ ለሚበልጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የሚቆይ ነፃ ህክምና አገልግሎት ይሰጣል ብለዋል፡፡,spk_b72257430a27,am,12.334,12.334,0.0,12.334,-25.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5eea0a36fb37,train,የከተማዋን ሰላም በዘላቂነት ለመጠበቅና ሕብረብሔራዊ አንድነትን የማጠናከር ሚናቸውን አጠናክረው መቀጠላቸውንም ዳይሬክተሯ ገልጸዋል።,spk_6c2671b1cc4a,am,10.534,9.002,0.0,10.534,-29.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4352b8ba65e6,train,በምገባ መርሃ ግብሩ ዝግጅትም የክልሉ መንግስት፣ የዞኑ ህዝብ፣ የዞኑ ቡሳ ጎኖፋና ሀገር በቀል በጎ አድራጊዎች ተሳታፊ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡,spk_a9d89d505d02,am,8.694,8.694,0.0,8.694,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,4,0 clip_ed577f748d3f,train,ሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ ኢትዮጵያውያን ወንድማማችነታችንንና የጋራ እሴት ያለን መሆኑን ያሳየንበት በዓል ነው ብለዋል፡፡,spk_a9d89d505d02,am,7.673,7.321,0.353,7.673,-27.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f19c07fd3306,train,በምስራቅ ቦረና ዞን ከ500 በሚበልጡ ትምህርት ቤቶች የምገባ መርሃ ግብር ለማከናወን የሚያስችል ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ።,spk_a9d89d505d02,am,7.173,7.173,0.0,7.173,-29.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fec0fe018378,train,በደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች 1ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው።,spk_5586714e608f,am,6.574,6.061,0.0,6.574,-25.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a7a98efd8762,train,የግብርና ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመተባበር በአሶሳ ከተማ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራትን አከናውነዋል።,spk_d1d07aa2f4ce,am,8.133,7.15,0.308,8.133,-24.5,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fc2da4cdc0d5,train,በዚህ ወቅት የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) ባደረጉት ንግግር፤ ሙስናና ብልሹ አሰራርን መከላከል የፖሊስ ዋና ተግባር ነው ብለዋል።,spk_8e4adbd0eb8d,am,14.774,12.615,0.835,14.774,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a136be64d836,train,የትራፊክ ደህንነትን ለማረጋገጥ በአደረጃጀት፤ አሰራርና ስርዓት በመዘርጋት ላይ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_fb47a47552a1,am,8.36,6.871,1.142,8.36,-33.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a80abb01f1f6,train,ፕሮጀክቱ የትራፊክ አደጋን 50 በመቶ መቀነስ የሚያስችል እንደሆነ በጥናት እንደተለየ አንስተዋል።,spk_fb47a47552a1,am,8.4,6.684,0.892,8.4,-34.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e9fcb0ebdb02,train,የሕዝቡን ነባር ባህላዊ እሴቶች በመጠቀም አብሮነትን እና አንድነት በማጠናከር የጋራ ትርክት እንዲጎለብት በጥናትና ምርምር ማገዝ እንደሚገባ ተመላከተ።,spk_31bf6a1d6571,am,15.493,10.616,0.0,15.493,-34.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_05a642384f7e,train,ኢንስቲትዩቱ  በኦሮሞ ቋንቋ፣ ባህል፣ ታሪክ እና ኪነ- ጥበብ ላይ ትኩረት በማድረግ የጥናትና ምርምር ስራዎችን በማከናወን ትውልድ በራሱ እሴት እንዲገነባ የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ይገኛል ብለዋል።,spk_31bf6a1d6571,am,19.134,13.226,0.807,19.134,-34.7,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0 clip_82f0f3c42959,train,ከደብዳቤዎቹ መካከል ሌላዋ የመርከቧ ረዳት ካፒቴን ዶቦስክ ለባለቤቷ ሊዊሰ ቻምበርሊን የጻፈችው ይገኝበታል። ባለቤቷ በእንግሊዞች መያዙን ያላወቀቺው ሊዊስ ቻምበርሊን “ውድ ባለቤቴ የፍቅሬን ጥልቀት ለመግለጽ ሌሊቱን ሁሉ አሳልፌያለሁ” ስትል ገልጻለች።,spk_43400246af28,am,15.293,13.405,0.366,15.293,-28.8,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2f815673a29,train,የሽብር ቡድኑ ዝርፊያ በትግራይ ክልል የምግብ፤ የማዳበሪያና ሌሎች አስቸኳይ የሰብዓዊ ድጋፎች እንዳይደርሱ የሚያስተጓጉል አሳፋሪ ድርጊት እንደሆነ እየታወቀ ዓለምን በእኩልነትና በገለልተኝነት ይመራሉ የተባሉት ቴድሮስ አድሃኖም ስለዘረፋው እንደማያውቁ መሆናቸውን አንስተዋል፡፡,spk_43400246af28,am,15.534,13.858,0.618,15.534,-28.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_2b355a8ae893,train,ቻይና ከአካባቢው አገራት ጋር የምታደርገውን ግንኙነትና ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ልዩ መልዕክተኛ መድባ ወደ ስራ መግባቷን ማስታወሳቸውን በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል።,spk_43400246af28,am,10.733,10.401,0.332,10.733,-22.2,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_dfedcc866006,train,ግብጽ እ.ኤ.አ በ2018 ካገኘቸው የአምስተኘው ንጉስና ካህን ‹‹ዋህቲ›› መቃብር በኋላ በተጠናከረ ሁኔታ የስነ ምህዳር አሰሳዎችን እያካሄደች ትገኛለች ተብሏል፡፡,spk_43400246af28,am,10.334,8.841,0.483,10.334,-28.6,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_44e1c02fa114,train,የሚካሄደው የሰላም ጉባኤም ግብረገብነትና ስብዕናው የተገነባ ትውልድ በቀጣይ እንዲፈጠር የሚኖረው ድርሻ ከፍተኛ እንደሆነም አስረድተዋል።,spk_f077cdb4dc0a,am,11.553,10.045,1.098,11.553,-37.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_e37941c7c6d6,train,አረጋውያን  ለሀገር ያበረከቱትን ውለታ ፣  ከልምድና እውቀታቸው የሚያስተላለፉትን ምክረ ሀሳብ በተገቢው በመጠቀም ለሀገር እድገት በተገቢው ማዋል ይገባል ብለዋል።,spk_b0541aa77d81,am,10.213,9.265,0.533,10.213,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_4db36ddcbbe2,train,ጉባኤው የተሳካ እንዲሆን ከዘርፉ ባለሞያዎች ባሻገር ነዋሪዎችም የከተማዋ አምባሳደር በመሆን በኢትዮጵያዊነት ባህል እንግዶችን በመቀበልና በማስተናገድ የሁልጊዜ ትብብራቸውን እንዲወጡ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡,spk_b0541aa77d81,am,12.014,11.181,0.471,12.014,-29.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_5ee6050cd194,train,አስተዳደሩ በሰጣቸው ቦታ እያስገነቡት ያለውን ሕንጻ ፈጥኖ በማጠናቀቅ እስከ 400 የሚደርሱ አረጋዊያንን ለመደገፍ እየሰሩ  መሆኑን ጠቁመው ፤ ዛሬ ያገኙት እውቅናም ተግባሩን አጠናክሮ ለማስቀጠል ይበልጥ እንደሚያበረታታቸው ገልጸዋል።,spk_b0541aa77d81,am,14.694,13.138,0.434,14.694,-30.4,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_fe4e14a00213,train,በጉባኤው ለመሳተፍ ለሚመጡት እንግዶች ተገቢውን አገልግሎት ለመስጠት ሆቴሎች በቂ ዝግጅት ማድረጋቸውን አስታውቀዋል፡፡,spk_b0541aa77d81,am,7.694,5.944,1.207,7.694,-28.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_e7c4d02099b7,train,አገልግሎት መሥሪያ ቤቱ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና ከየክልሎቹ የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ባካሄደው ልዩ ኦፕሬሽን እስካሁን 45 የውጪ ሀገር ዜጎች እና 31 የሀገር ውስጥ በድምሩ 76 ተጠርጣሪዎችን በሕግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደርጓል፡፡,spk_72829d5a96fa,am,18.373,16.545,0.0,18.373,-25.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_ea64288fabe1,train,ልጆች ምንም እንኳን በአንድ ማሕፀን ተፀንሰው የተወለዱም ቢሆን በሰሜታዊ፣ አካላዊ፣ አዕምሯዊ፣ ባሕሪያዊና ማሕበራዊ ዕድገታቸው የተለያዩ በመሆናቸው አንድ ልጅ ሽንቱን መቆጣጠር በቻለበት ዕድሜ ሌላኛው ልጅ መቆጣጠር ይችላል ለማለት አያሰደፍርም።,spk_72829d5a96fa,am,19.593,16.68,0.389,19.593,-26.5,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_74f0d89b8781,train,የዓለም ስልጣኔ ለውጥ ላይ በመሆኑ የአፍሪካን ቀጣይ መዳረሻ ማሰብና መስራት እንደሚገባ ጠቁመው፤ ጥራት ያለው ትምህርት አፍሪካን እንደሚያሻግርም ተናግረዋል።,spk_2ad6f09a087e,am,10.233,5.425,0.405,10.233,-44.4,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_1c949434494f,train,የትምህርት ምዘና ስርዓቱ ላይ እየተካሄደ ያለው ለውጥ የትምህርት ጥራትን ከማረጋገጥ አንጻር በጎ ሚና መጫወቱን ገልጸዋል።,spk_2ad6f09a087e,am,6.194,5.853,0.0,6.194,-40.6,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_86bce1c4aeec,train,ሴቶች በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊና በፖለቲካዊ ዘርፎች ላይ ያላቸውን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ነው ያረጋገጡት።,spk_94d81d1bbfd0,am,11.793,11.05,0.0,11.793,-29.9,female,18-24,,16000,3,0 clip_c7ff662d16b2,train,የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱን የሚከታተሉ የምርጫ ታዛቢዎችና ምርጫ አስፈጻሚዎች በተገኙበት በተሳካ ሁኔታ እየተካሄደ መሆኑንም ሰብሳቢው አክለዋል።,spk_94d81d1bbfd0,am,12.114,11.782,0.0,12.114,-29.4,female,18-24,,16000,3,0 clip_692ffdaa7edb,train,በዚህም በስራ ዕድል ፈጠራ፣ በተማሪዎች ምገባ፣ በጤናና በሌሎች ተግባራት ተጠቃሚ እየሆኑ እንደሚገኙም ተናግረዋል።,spk_94d81d1bbfd0,am,9.153,9.153,0.0,9.153,-28.2,female,18-24,,16000,3,0 clip_496a11267a75,train,ይህም ሀገራዊ አንድነትና ሰላም እንዲሰፍንና መስተጋብራችን እንዲጠናከር ከማገዙ ባለፈ ወጣቶች የባሕል ልውውጥና የእርስ በእርስ ግንኙነታቸው እንዲጎለበት የሚያስችል ነው ብለዋል።,spk_3bc969bf0e61,am,12.633,10.391,0.57,12.633,-24.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_085836970077,train,የባህር ዳር ከተማ ነዋሪ ወጣት አበዜ ታከለ በበኩሏ የሀገር ዕድገትና ብልፅግና የሚረጋገጠው የተረጋጋ ሰላም ሲኖር መሆኑን ገልጻለች።,spk_cd83c125a1d6,am,10.2,8.52,0.486,10.2,-36.5,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_a57a8219c5e8,train,ከዚህ ውስጥም የእናቶችና ህጻናትን ሞት ለመቀነስ በተደረገው ጥረት በበጀት ዓመቱ 37 ሽህ 765 እናቶች ቅድመና ድህረ ወሊድ ክትትል እንዲያገኙ ማድረግ መቻሉን አመልክተዋል።,spk_b887e3354248,am,16.314,11.829,0.57,16.314,-35.5,male,,,16000,3,0 clip_c8acd4d609b1,train,በትጋት የሚመራ ምርምር፣ በሙግት የሚዳብር ሃልዮት፤ በአመክንዮ የሚበለጽግ ፍልስፍና የዩኒቨርሲቲው መለያ ቀለሞች መሆናቸውን አመልክተዋል።,spk_b887e3354248,am,15.114,9.822,0.639,15.114,-34.8,male,,,16000,3,0 clip_137c4e3bb209,train,በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ምክንያት የሚከሰቱ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ነባራዊ ሁኔታዎችን ከግምት በማስገባት በራስ አቅም ለአደጋ ምላሽ የመስጠት አቅም መገንባት እንደሚያስፈልግ አብራርተዋል።,spk_ddeb5466487a,am,13.133,11.109,0.351,13.133,-32.2,male,18-24,oromia,16000,3,0 clip_5473cd82a691,train,በኢትዮጵያ የቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት የተደራጀው የያየህይራድ ስብስቦች ቤተ መፃሕፍት የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ(ረ/ፕ)ን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ የኪነ ጥበብ ሰዎች፣ የአርቲስቱ ቤተሰቦችና ወዳጆቹ በተገኙበት ዛሬ ይፋ ተደርጓል።,spk_c4f9594c1db0,am,19.66,15.206,0.768,19.66,-31.8,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_05283c123369,train,በሥርዓተ ቀብሩ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ፣ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) እና የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ተገኝተዋል።,spk_c4f9594c1db0,am,20.54,15.811,0.983,20.54,-33.3,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_7948ea44a498,train,ጨዋታው ምሽት 4 ሰዓት ከ45 በፓርክ ደ ፕሪንስ ስታዲየም ይካሄዳል።,spk_c4f9594c1db0,am,5.18,3.142,0.892,5.18,-37.9,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_fba2e22653c6,train,በኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የካሜራ ባለሙያው ሰለሞን ተስፋዬ፤ ብዙአየሁ ብርሃኑ የሙያ አጋር፣ ቅን፣ ሙያውን ወዳድና በርካታ ሰዎችን በማሰልጠን ማብቃት የቻለ ነበር ብሏል።,spk_c4f9594c1db0,am,12.12,7.779,0.991,12.12,-31.7,male,18-24,amhara,16000,3,0 clip_8345d0758aa2,train,የሆስፒታሉ አረንጓዴ ምድረ ግቢ ለህክምና አገልግሎት የሚመችና ፅዱ የሥራ ከባቢ እንዲፈጠር ማድረጉንም ገልጸዋል።,spk_7d8f6332992e,am,7.654,6.565,0.0,7.654,-31.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_32c754c67546,train,በየዓመቱ በድምቀት የሚከበረው ይህ በዓል ሌሎች የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ የቱሪዝም ሀብቶችን ለማስተዋወቅና ዘርፉን ይበልጥ ለማጎልበት ምቹ ሁኔታ እየፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል።,spk_143c4e652ee2,am,11.454,10.578,0.445,11.454,-27.3,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_db2439322ac8,train,በፖሊስነት ሙያቸው ሀገራቸውንና ህዝባቸውን ለማገልገል በሰንደቅ አላማው ፊት ቃለ-መሃላ ፈፅመው መግባታቸውን አስታውሰዋል።,spk_143c4e652ee2,am,7.734,7.734,0.0,7.734,-26.0,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b2a0ad6bf750,train,የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ እንደተናገሩት፥ መንግስት በሕዳሴ ግድብ ያለውን የቱሪዝም ሀብት ለማልማትና ለማስተዋወቅ ከተለያዩ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ ይገኛል።,spk_143c4e652ee2,am,11.334,11.334,0.0,11.334,-26.1,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_78a38ca93be0,train,የመምሪያው ኃላፊ ወይዘሮ አስያ ኡመር በወቅቱ እንዳሉት፤ በማይዳሰስ ቅርስነት የተመዘገበው የመስቀል ደመራ በዓል ከኢትዮጵያ አልፎ የዓለም ሕዝብ ሁሉ ሀብት ነው።,spk_143c4e652ee2,am,9.973,9.479,0.0,9.973,-27.4,female,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d2e1f1d0af0f,train,የማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፈቃዱ ማዘንጊያ በድጋፍ ርክክቡ ወቅት እንደገለጹት ማህበሩ ግምታቸው 2 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የቁሳቁስ ድጋፉን ያስረከበው ለክልሉ ጤና ቢሮ ነው።,spk_1df28340a14c,am,15.094,5.641,1.917,15.094,-44.2,male,25-34,amhara,16000,3,0 clip_3926c201e851,train,ይህም ለመልካም አስተዳደር መስፈን የበኩሉን ድርሻ ማበርከቱን አንስተዋል።,spk_7eb4240546c0,am,5.553,4.334,0.36,5.553,-33.1,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f549fbcb4dfb,train,በቀጣይም ቢሯቸው ከቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ ጋር በመተባበር በሌሎች አካባቢዎች በጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች ዙሪያ ሰፊ የግንዛቤ ስራ ለመስራት ዝግጁ መሆኑን ጠቁመዋል።,spk_7eb4240546c0,am,10.274,9.366,0.0,10.274,-34.0,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_d4c44a9566b6,train,የቱሪዝም ሃብቱን ለማሳደግ መሰረተ ልማትን ለማስፋፋትና የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን ለማሻሻል ሁሉን አቀፍ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝም ርዕሰ መስተዳድሩ አመልክተዋል።,spk_7eb4240546c0,am,10.993,9.851,0.0,10.993,-36.9,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_f271cbcd2d58,train,የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝዳንት ፉአድ ኪያር በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፥ በ2017 በጀት ዓመት ቀልጣፋ፣ውጤታማ እና ተደራሽ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል።,spk_cc15ba09c906,am,15.934,13.919,0.0,15.934,-20.3,male,18-24,addis_ababa,16000,3,0 clip_b0a4738653f3,train,ሆኖም ባለፉት ጥቂት ዓመታት በተለያዩ ምክንያቶች በአንዳንድ አካባቢዎች የወባ ምጣኔ ከፍ ማለቱን ተከትሎ ርብርብ ሲደረግ መቆየቱን አንስተዋል።,spk_ac77805c5e7b,am,8.373,7.955,0.0,8.373,-27.5,male,25-34,addis_ababa,16000,3,0